Forwarded from Deleted Account
PTT-20180428-WA0052.opus
586.6 KB
Forwarded from Deleted Account
PTT-20180428-WA0054.opus
520 KB
ነብያችን”ﷺ” አላህን አይተውታል ወይስ አላዩትም?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥103 *”ዓይኖች አያገኙትም፤ እርሱም ዓይኖችን ያያል”*፡፡ እርሱም ሩኅሩህው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው፡፡ لَّا تُدْرِكُهُ ٱلْأَبْصَٰرُ وَهُوَ يُدْرِكُ ٱلْأَبْصَٰرَ ۖ وَهُوَ ٱللَّطِيفُ ٱلْخَبِيرُ
አላህ ፍጡራንን ሁሉ የፈጠረ ነው፤ ነገሮችን በውስንነት የምናይበት ዓይንም ለእኛ ለፍጡራን ፈጥሮልናል፦
23፥78 እርሱም ያ *”መስሚያዎችን እና ማያዎችን ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው”*፡፡ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِىٓ أَنشَأَ لَكُمُ ٱلسَّمْعَ وَٱلْأَبْصَٰرَ وَٱلْأَفْـِٔدَةَ ۚ قَلِيلًۭا مَّا تَشْكُرُونَ
የእኛ እይታ ውስንንት ስላለው በአንድ ጊዜ ሁሉን ነገር መመልከት አይችልም፤ ነገር ግን አላህ መለኮት ስለሆነ ሁሉን ነገር በአንድ ጊዜ ተመልካች ነው፦
67፥19 ወደ አእዋፍ ከበላያቸው ክንፎቻቸውን ዘርግተው ተንሳፋፊዎች የሚሰበሰቡም ሲኾኑ አላዩምን? ከአልረሕማን በቀር በአየር ላይ የሚይዛቸው የለም፡፡ *”እርሱ በነገሩ ሁሉ ተመልካች ነው”*፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا۟ إِلَى ٱلطَّيْرِ فَوْقَهُمْ صَٰٓفَّٰتٍۢ وَيَقْبِضْنَ ۚ مَا يُمْسِكُهُنَّ إِلَّا ٱلرَّحْمَٰنُ ۚ إِنَّهُۥ بِكُلِّ شَىْءٍۭ بَصِيرٌ
ይህን ሁሉንም ተመልካች አላህ የፍጡራን ዓይኖችን ያያል፤ ነገር ግን አላህን የፍጡራን ዓይኖች አያገኙትም፦
6፥103 *”ዓይኖች አያገኙትም፤ እርሱም ዓይኖችን ያያል”*፡፡ እርሱም ሩኅሩህው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው፡፡ لَّا تُدْرِكُهُ ٱلْأَبْصَٰرُ وَهُوَ يُدْرِكُ ٱلْأَبْصَٰرَ ۖ وَهُوَ ٱللَّطِيفُ ٱلْخَبِيرُ
አላህ ለአንድ ነብይ በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛ መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ እየታየ አያናግርም፦
42፥51 ለሰውም አላህ *”በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛ መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም”*፡፡ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
ነብያችንን”ﷺ” የአላህ ግርዶ ብርሃን እንደሆነ እና ግርዶሹን ቢገልጠው የክብሩ ፊት ፍጡራኑን እንደሚያቃጥል ተናግረዋል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 201:
አቡ ሙሳ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛን”ﷺ” አሉ፦ “አላህ አይተኛም፤ እርሱ መተኛት አይገባውም፤ እርሱ ሚዛኖችን ዝቅ ያረጋል ያነሳልም፤ የእርሱ ግርዶሽ ብርሃን ነው፤ ግርዶሹን ቢገልጠው የክብሩ ፊት ፍጡራኑን ያቃጥላል። أَبِي مُوسَى، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ” إِنَّ اللَّهَ لاَ يَنَامُ وَلاَ يَنْبَغِي لَهُ أَنْ يَنَامَ يَخْفِضُ الْقِسْطَ وَيَرْفَعُهُ حِجَابُهُ النُّورُ لَوْ كَشَفَهَا لأَحْرَقَتْ سُبُحَاتُ وَجْهِهِ كُلَّ شَىْءٍ أَدْرَكَهُ بَصَرُهُ ”
ሙሳ በሲና ተራራ አላህ ባነጋገረ ጊዜ “እራስህን አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና” ሲለው “በፍጹም አታየኝም” ነገር ግን ለተራራው ክብሬ ብቻ ሲገለጥ ተራራው ከተቋቋመው ታየኛለህ አለው፦
7:143 ሙሳም ለቀጠሯችን በመጣ እና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- «ጌታዬ ሆይ! እራስህን አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና» አለ፡፡ አላህም፡- *”በፍጹም አታየኝም * ግን ወደ ተራራው ተመልከት፤ በስፍራውም *ቢረጋ* በእርግጥ ታየኛለህ» አለው፡፡ ጌታው *ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው*፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ፡፡ *በአንሰራራም* ጊዜ «ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥103 *”ዓይኖች አያገኙትም፤ እርሱም ዓይኖችን ያያል”*፡፡ እርሱም ሩኅሩህው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው፡፡ لَّا تُدْرِكُهُ ٱلْأَبْصَٰرُ وَهُوَ يُدْرِكُ ٱلْأَبْصَٰرَ ۖ وَهُوَ ٱللَّطِيفُ ٱلْخَبِيرُ
አላህ ፍጡራንን ሁሉ የፈጠረ ነው፤ ነገሮችን በውስንነት የምናይበት ዓይንም ለእኛ ለፍጡራን ፈጥሮልናል፦
23፥78 እርሱም ያ *”መስሚያዎችን እና ማያዎችን ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው”*፡፡ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِىٓ أَنشَأَ لَكُمُ ٱلسَّمْعَ وَٱلْأَبْصَٰرَ وَٱلْأَفْـِٔدَةَ ۚ قَلِيلًۭا مَّا تَشْكُرُونَ
የእኛ እይታ ውስንንት ስላለው በአንድ ጊዜ ሁሉን ነገር መመልከት አይችልም፤ ነገር ግን አላህ መለኮት ስለሆነ ሁሉን ነገር በአንድ ጊዜ ተመልካች ነው፦
67፥19 ወደ አእዋፍ ከበላያቸው ክንፎቻቸውን ዘርግተው ተንሳፋፊዎች የሚሰበሰቡም ሲኾኑ አላዩምን? ከአልረሕማን በቀር በአየር ላይ የሚይዛቸው የለም፡፡ *”እርሱ በነገሩ ሁሉ ተመልካች ነው”*፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا۟ إِلَى ٱلطَّيْرِ فَوْقَهُمْ صَٰٓفَّٰتٍۢ وَيَقْبِضْنَ ۚ مَا يُمْسِكُهُنَّ إِلَّا ٱلرَّحْمَٰنُ ۚ إِنَّهُۥ بِكُلِّ شَىْءٍۭ بَصِيرٌ
ይህን ሁሉንም ተመልካች አላህ የፍጡራን ዓይኖችን ያያል፤ ነገር ግን አላህን የፍጡራን ዓይኖች አያገኙትም፦
6፥103 *”ዓይኖች አያገኙትም፤ እርሱም ዓይኖችን ያያል”*፡፡ እርሱም ሩኅሩህው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው፡፡ لَّا تُدْرِكُهُ ٱلْأَبْصَٰرُ وَهُوَ يُدْرِكُ ٱلْأَبْصَٰرَ ۖ وَهُوَ ٱللَّطِيفُ ٱلْخَبِيرُ
አላህ ለአንድ ነብይ በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛ መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ እየታየ አያናግርም፦
42፥51 ለሰውም አላህ *”በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛ መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም”*፡፡ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
ነብያችንን”ﷺ” የአላህ ግርዶ ብርሃን እንደሆነ እና ግርዶሹን ቢገልጠው የክብሩ ፊት ፍጡራኑን እንደሚያቃጥል ተናግረዋል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 201:
አቡ ሙሳ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛን”ﷺ” አሉ፦ “አላህ አይተኛም፤ እርሱ መተኛት አይገባውም፤ እርሱ ሚዛኖችን ዝቅ ያረጋል ያነሳልም፤ የእርሱ ግርዶሽ ብርሃን ነው፤ ግርዶሹን ቢገልጠው የክብሩ ፊት ፍጡራኑን ያቃጥላል። أَبِي مُوسَى، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ” إِنَّ اللَّهَ لاَ يَنَامُ وَلاَ يَنْبَغِي لَهُ أَنْ يَنَامَ يَخْفِضُ الْقِسْطَ وَيَرْفَعُهُ حِجَابُهُ النُّورُ لَوْ كَشَفَهَا لأَحْرَقَتْ سُبُحَاتُ وَجْهِهِ كُلَّ شَىْءٍ أَدْرَكَهُ بَصَرُهُ ”
ሙሳ በሲና ተራራ አላህ ባነጋገረ ጊዜ “እራስህን አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና” ሲለው “በፍጹም አታየኝም” ነገር ግን ለተራራው ክብሬ ብቻ ሲገለጥ ተራራው ከተቋቋመው ታየኛለህ አለው፦
7:143 ሙሳም ለቀጠሯችን በመጣ እና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- «ጌታዬ ሆይ! እራስህን አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና» አለ፡፡ አላህም፡- *”በፍጹም አታየኝም * ግን ወደ ተራራው ተመልከት፤ በስፍራውም *ቢረጋ* በእርግጥ ታየኛለህ» አለው፡፡ ጌታው *ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው*፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ፡፡ *በአንሰራራም* ጊዜ «ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ
ተራራው መቋቋም አቅቶት ስብርብሩ ሲወጣ ሙሳ እራሱን ሳተ፤ በአንሰራራም ጊዜ “ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፤ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ” አለ፤ ስለዚህ አላየውም። በተመሳሳይም ሰባው ሽማግሌዎች “አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም” ብለዋል፤ እንዲሁ ቁሬሾች “ጌታችንን ለምን አናይም” አሉ፦
2፥55 «ሙሳ ሆይ! *አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ* ለአንተ በፍጹም አናምንልህም» በላችሁም ጊዜ አስታውሱ፡፡ እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ፡፡ وَإِذْ قُلْتُمْ يَٰمُوسَىٰ لَن نُّؤْمِنَ لَكَ حَتَّىٰ نَرَى ٱللَّهَ جَهْرَةًۭ فَأَخَذَتْكُمُ ٱلصَّٰعِقَةُ وَأَنتُمْ تَنظُرُونَ
25፥21 እነዚያም መገናኘታችንን የማይፈሩት በእኛ ላይ ለምን መላእክት አልወረደም፡፡ ወይም *”ጌታችንን ለምን አናይም አሉ”*፤ በነፍሶቻቸው ውስጥ በእርግጥ ኮሩ፡፡ ታላቅንም አመጽ አመፁ፡፡ وَقَالَ ٱلَّذِينَ لَا يَرْجُونَ لِقَآءَنَا لَوْلَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ أَوْ نَرَىٰ رَبَّنَا ۗ لَقَدِ ٱسْتَكْبَرُوا۟ فِىٓ أَنفُسِهِمْ وَعَتَوْ عُتُوًّۭا كَبِيرًۭا
ስለ አላህ በዚህ ዓለም ማንም እንዳላየው ካየን ዘንዳ ነብያችን”ﷺ” አይተውታል ወይስ አላዩትም የሚለውን ነጥብ እንዳስሳለን። ነብያችን”ﷺ” በለይለቱል ኢስራዕ ወል ሚራጅ ጊዜ ሢድረቱል ሙንተሃ ላይ ሲደርሱ ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ አይተውታል፦
81፥20 የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡ ذِى قُوَّةٍ عِندَ ذِى ٱلْعَرْشِ مَكِينٍۢ
53፥7 “እርሱ በላይኛው አድማስ ኾኖ”፡፡ وَهُوَ بِٱلْأُفُقِ ٱلْأَعْلَىٰ
53፥13 *በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል*፡፡ وَلَقَدْ رَءَاهُ نَزْلَةً أُخْرَىٰ
53፥14 “በመጨረሻይቱ ቁርቁራ” አጠገብ፤ عِندَ سِدْرَةِ ٱلْمُنتَهَىٰ
53፥18 ከጌታው ታምራቶች *ታላላቆቹን በእርግጥ አየ*፡፡ لَقَدْ رَأَىٰ مِنْ ءَايَٰتِ رَبِّهِ ٱلْكُبْرَىٰٓ
ጅብሪል ለነብያችን”ﷺ” የሚመጣው በሰው ተመስሎ ማለትም ቆንጆ በሆነ ዲህየ በሚባል ሰሃባ ተመስሎ ቢሆንም ነገር ግን ሢድረቱል ሙንተሃ ላይ በተፈጥሮው ቅርጹ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ያለው መሆኑን አይተውታል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 341
ዐብደላህ እንደተረከው፦ “ከጌታው ታምራቶች ታላላቆቹን በእርግጥ አየ” ተብሎ የተገለፀው ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ሆኖ አይቶታል። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ { لَقَدْ رَأَى مِنْ آيَاتِ رَبِّهِ الْكُبْرَى} قَالَ رَأَى جِبْرِيلَ فِي صُورَتِهِ لَهُ سِتُّمِائَةِ جَنَاحٍ .
እዚህ ድረስ ከተግባባን፤ ታዲያ ነብያችን”ﷺ” ሢድረቱል ሙንተሃ ላይ አላህ አይተዋል ወይ? እራሳቸውን እና ሌሎቹን የሚናገሩትን እንስማቸው፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 350
አቢ ዘር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛን”ﷺ” ጌታህን አይተከዋልን? ብዬ ጠየኳቸው፤ ብርሃን ነው ያየሁት እንዴት እርሱን ማየት እችላለው? ብለው አሉ። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم هَلْ رَأَيْتَ رَبَّكَ قَالَ “ نُورٌ أَنَّى أَرَاهُ ” .
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3593
ዐብደላህ ኢብኑ ሸቂቅ እንደተረከው፦ “እኔም ለአቢ ዘር፦ እኔ ነብዩን”ﷺ” ባገኛቸው እጠይቃቸው ነበር፤ ስለምን ነበር የምትጠይቃቸው? ሙሐመድ”ﷺ” ጌታውን እንዳየ እንጠይቀው ነበር፤ እኔም ጠይቄአቸው ነበር፤ ያዩት ብርሃን ነው። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ شَقِيقٍ، قَالَ قُلْتُ لأَبِي ذَرٍّ لَوْ أَدْرَكْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَسَأَلْتُهُ . فَقَالَ عَمَّا كُنْتَ تَسْأَلُهُ قُلْتُ كُنْتُ أَسْأَلُهُ هَلْ رَأَى مُحَمَّدٌ رَبَّهُ فَقَالَ قَدْ سَأَلْتُهُ فَقَالَ “ نُورٌ أَنَّى أَرَاهُ ”
ያዩትን ብርሃን የአላህ ግርዶሽ ነው እንጂ አላህን አይደለም። የምእመናን እናት ዓኢሻ ይህንኑ ጉዳይ ስትናገር፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3347
መሥሩቅ እንደተረከው፦ በዓኢሻ ፊት በማዕድ እያለው፤ አቡ ዓኢሻ ሆይ ሶስት ነገሮች አሉ፤ ከእነርሱ መካከል ማንም ይናገረው በአላህ ላይ ክፉኛ ዋሽቷል፤ ማንም ሙሐመድ”ﷺ” ጌታውን አይቷል የሚል በአላህ ላይ ክፉኛ ዋሽቷል፤ አላህም እንዲህ ብሏል፦ “ዓይኖች አያገኙትም፤ እርሱም ዓይኖችን ያያል፡፡ እርሱም ሩኅሩህው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው”
“ለሰውም አላህ በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛ መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም”
እናም በአላህ እምላለው የአላህን መልእክተኛ”ﷺ” “በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል” የሚለው ሰለ ማን እንደሆነ ለመጀመር ጠያቂ እኔ ነበርኩኝ፤ እርሳቸው “ያ ጂብሪል ብቻ ነው” አሉ። عَنْ مَسْرُوقٍ، قَالَ كُنْتُ مُتَّكِئًا عِنْدَ عَائِشَةَ فَقَالَتْ يَا أَبَا عَائِشَةَ ثَلاَثٌ مَنْ تَكَلَّمَ بِوَاحِدَةٍ مِنْهُنَّ فَقَدْ أَعْظَمَ عَلَى اللَّهِ الْفِرْيَةَ مَنْ زَعَمَ أَنَّ مُحَمَّدًا رَأَى رَبَّهُ فَقَدْ أَعْظَمَ الْفِرْيَةَ عَلَى اللَّهِ وَاللَّهُ يَقُولُ : ( لَا تُدْرِكُهُ الأَبْصَارُ وَهُوَ يُدْرِكُ الأَبْصَارَ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ ) ، ( مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَنْ يُكَلِّمَهُ اللَّهُ إِلاَّ وَحْيًا أَوْ مِنْ وَرَاءِ حِجَابٍ ) وَكُنْتُ مُتَّكِئًا فَجَلَسْتُ فَقُلْتُ يَا أُمَّ الْمُؤْمِنِينَ أَنْظِرِينِي وَلاَ تُعْجِلِينِي أَلَيْسَ يَقُولُ اللَّهُ : ( وَلَقَدْ رَآهُ نَزْلَةً أُخْرَى )، ( وَلََقَدْ رَآهُ بِالأُفُقِ الْمُبِينِ ) قَالَتْ أَنَا وَاللَّهِ أَوَّلُ مَنْ سَأَلَ عَنْ هَذَا رَسُولَ اللَّهِ
صلى الله عليه وسلم قَالَ ” إِنَّمَا ذَاكَ جِبْرِيل
2፥55 «ሙሳ ሆይ! *አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ* ለአንተ በፍጹም አናምንልህም» በላችሁም ጊዜ አስታውሱ፡፡ እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ፡፡ وَإِذْ قُلْتُمْ يَٰمُوسَىٰ لَن نُّؤْمِنَ لَكَ حَتَّىٰ نَرَى ٱللَّهَ جَهْرَةًۭ فَأَخَذَتْكُمُ ٱلصَّٰعِقَةُ وَأَنتُمْ تَنظُرُونَ
25፥21 እነዚያም መገናኘታችንን የማይፈሩት በእኛ ላይ ለምን መላእክት አልወረደም፡፡ ወይም *”ጌታችንን ለምን አናይም አሉ”*፤ በነፍሶቻቸው ውስጥ በእርግጥ ኮሩ፡፡ ታላቅንም አመጽ አመፁ፡፡ وَقَالَ ٱلَّذِينَ لَا يَرْجُونَ لِقَآءَنَا لَوْلَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ أَوْ نَرَىٰ رَبَّنَا ۗ لَقَدِ ٱسْتَكْبَرُوا۟ فِىٓ أَنفُسِهِمْ وَعَتَوْ عُتُوًّۭا كَبِيرًۭا
ስለ አላህ በዚህ ዓለም ማንም እንዳላየው ካየን ዘንዳ ነብያችን”ﷺ” አይተውታል ወይስ አላዩትም የሚለውን ነጥብ እንዳስሳለን። ነብያችን”ﷺ” በለይለቱል ኢስራዕ ወል ሚራጅ ጊዜ ሢድረቱል ሙንተሃ ላይ ሲደርሱ ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ አይተውታል፦
81፥20 የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡ ذِى قُوَّةٍ عِندَ ذِى ٱلْعَرْشِ مَكِينٍۢ
53፥7 “እርሱ በላይኛው አድማስ ኾኖ”፡፡ وَهُوَ بِٱلْأُفُقِ ٱلْأَعْلَىٰ
53፥13 *በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል*፡፡ وَلَقَدْ رَءَاهُ نَزْلَةً أُخْرَىٰ
53፥14 “በመጨረሻይቱ ቁርቁራ” አጠገብ፤ عِندَ سِدْرَةِ ٱلْمُنتَهَىٰ
53፥18 ከጌታው ታምራቶች *ታላላቆቹን በእርግጥ አየ*፡፡ لَقَدْ رَأَىٰ مِنْ ءَايَٰتِ رَبِّهِ ٱلْكُبْرَىٰٓ
ጅብሪል ለነብያችን”ﷺ” የሚመጣው በሰው ተመስሎ ማለትም ቆንጆ በሆነ ዲህየ በሚባል ሰሃባ ተመስሎ ቢሆንም ነገር ግን ሢድረቱል ሙንተሃ ላይ በተፈጥሮው ቅርጹ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ያለው መሆኑን አይተውታል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 341
ዐብደላህ እንደተረከው፦ “ከጌታው ታምራቶች ታላላቆቹን በእርግጥ አየ” ተብሎ የተገለፀው ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ሆኖ አይቶታል። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ { لَقَدْ رَأَى مِنْ آيَاتِ رَبِّهِ الْكُبْرَى} قَالَ رَأَى جِبْرِيلَ فِي صُورَتِهِ لَهُ سِتُّمِائَةِ جَنَاحٍ .
እዚህ ድረስ ከተግባባን፤ ታዲያ ነብያችን”ﷺ” ሢድረቱል ሙንተሃ ላይ አላህ አይተዋል ወይ? እራሳቸውን እና ሌሎቹን የሚናገሩትን እንስማቸው፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 350
አቢ ዘር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛን”ﷺ” ጌታህን አይተከዋልን? ብዬ ጠየኳቸው፤ ብርሃን ነው ያየሁት እንዴት እርሱን ማየት እችላለው? ብለው አሉ። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم هَلْ رَأَيْتَ رَبَّكَ قَالَ “ نُورٌ أَنَّى أَرَاهُ ” .
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3593
ዐብደላህ ኢብኑ ሸቂቅ እንደተረከው፦ “እኔም ለአቢ ዘር፦ እኔ ነብዩን”ﷺ” ባገኛቸው እጠይቃቸው ነበር፤ ስለምን ነበር የምትጠይቃቸው? ሙሐመድ”ﷺ” ጌታውን እንዳየ እንጠይቀው ነበር፤ እኔም ጠይቄአቸው ነበር፤ ያዩት ብርሃን ነው። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ شَقِيقٍ، قَالَ قُلْتُ لأَبِي ذَرٍّ لَوْ أَدْرَكْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَسَأَلْتُهُ . فَقَالَ عَمَّا كُنْتَ تَسْأَلُهُ قُلْتُ كُنْتُ أَسْأَلُهُ هَلْ رَأَى مُحَمَّدٌ رَبَّهُ فَقَالَ قَدْ سَأَلْتُهُ فَقَالَ “ نُورٌ أَنَّى أَرَاهُ ”
ያዩትን ብርሃን የአላህ ግርዶሽ ነው እንጂ አላህን አይደለም። የምእመናን እናት ዓኢሻ ይህንኑ ጉዳይ ስትናገር፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3347
መሥሩቅ እንደተረከው፦ በዓኢሻ ፊት በማዕድ እያለው፤ አቡ ዓኢሻ ሆይ ሶስት ነገሮች አሉ፤ ከእነርሱ መካከል ማንም ይናገረው በአላህ ላይ ክፉኛ ዋሽቷል፤ ማንም ሙሐመድ”ﷺ” ጌታውን አይቷል የሚል በአላህ ላይ ክፉኛ ዋሽቷል፤ አላህም እንዲህ ብሏል፦ “ዓይኖች አያገኙትም፤ እርሱም ዓይኖችን ያያል፡፡ እርሱም ሩኅሩህው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው”
“ለሰውም አላህ በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛ መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም”
እናም በአላህ እምላለው የአላህን መልእክተኛ”ﷺ” “በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል” የሚለው ሰለ ማን እንደሆነ ለመጀመር ጠያቂ እኔ ነበርኩኝ፤ እርሳቸው “ያ ጂብሪል ብቻ ነው” አሉ። عَنْ مَسْرُوقٍ، قَالَ كُنْتُ مُتَّكِئًا عِنْدَ عَائِشَةَ فَقَالَتْ يَا أَبَا عَائِشَةَ ثَلاَثٌ مَنْ تَكَلَّمَ بِوَاحِدَةٍ مِنْهُنَّ فَقَدْ أَعْظَمَ عَلَى اللَّهِ الْفِرْيَةَ مَنْ زَعَمَ أَنَّ مُحَمَّدًا رَأَى رَبَّهُ فَقَدْ أَعْظَمَ الْفِرْيَةَ عَلَى اللَّهِ وَاللَّهُ يَقُولُ : ( لَا تُدْرِكُهُ الأَبْصَارُ وَهُوَ يُدْرِكُ الأَبْصَارَ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ ) ، ( مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَنْ يُكَلِّمَهُ اللَّهُ إِلاَّ وَحْيًا أَوْ مِنْ وَرَاءِ حِجَابٍ ) وَكُنْتُ مُتَّكِئًا فَجَلَسْتُ فَقُلْتُ يَا أُمَّ الْمُؤْمِنِينَ أَنْظِرِينِي وَلاَ تُعْجِلِينِي أَلَيْسَ يَقُولُ اللَّهُ : ( وَلَقَدْ رَآهُ نَزْلَةً أُخْرَى )، ( وَلََقَدْ رَآهُ بِالأُفُقِ الْمُبِينِ ) قَالَتْ أَنَا وَاللَّهِ أَوَّلُ مَنْ سَأَلَ عَنْ هَذَا رَسُولَ اللَّهِ
صلى الله عليه وسلم قَالَ ” إِنَّمَا ذَاكَ جِبْرِيل
መደምደሚያ
ምእመናን በትንሳኤ ቀን በጀነት ውስጥ ሲኾኑ የሚሹት ሁሉ አለላቸው፤ እዛ ያለው ጭማሬ መንፈሳዊ ፀጋ አላህ ተገናኝቶ መመልከት ነው፤ ግን በጀሃነም ያሉት ከሃድያን ከጌታቸው ማየት ተጋራጆች ናቸው፦
50፥35 ለእነርሱ በውስጧ ሲኾኑ የሚሹት ሁሉ አለላቸው፡፡ *”እኛም ዘንድ ጭማሪ አለ”*፡፡ لَهُم مَّا يَشَآءُونَ فِيهَا وَلَدَيْنَا مَزِيدٌۭ
10፥26 ለእነዚያ መልካም ለሠሩት መልካም ነገር እና *”ጭማሪም አላቸው፤ ፊቶቻቸውንም ጥቁረትና ውርደት አይሸፍናቸውም”*፡፡ እነዚያ የገነት ሰዎች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ لِّلَّذِينَ أَحْسَنُوا۟ ٱلْحُسْنَىٰ وَزِيَادَةٌۭ ۖ وَلَا يَرْهَقُ وُجُوهَهُمْ قَتَرٌۭ وَلَا ذِلَّةٌ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ أَصْحَٰبُ ٱلْجَنَّةِ ۖ هُمْ فِيهَا خَٰلِدُونَ
75፥23 ወደ ጌታቸው *”ተመልካቾች”* ናቸው፡፡ إِلَىٰ رَبِّهَا نَاظِرَةٌۭ
83፥15 ይከልከሉ፤ እነርሱ በዚያ ቀን *ከጌታቸው ማየት ተጋራጆች ናቸው*፡፡ كَلَّآ إِنَّهُمْ عَن رَّبِّهِمْ يَوْمَئِذٍۢ لَّمَحْجُوبُونَ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 356:
ነብዩም’ﷺ” አሉ፦ “እነዚያ የጀነት ባለቤቶች ጀነት በሚገቡ ጊዜ የተከበረውና ከፍ ያለው አላህ፦ “ጭማሪ እንድሰጣችሁ ትፍልጋላችሁን? ብሎ ይጠይቃቸዋል፤ እነርሱም፦ ፊታችንን አላበራህምን? ጀነትስ አላስገባከንምን? ከእሳትስ አላዳንከንምን? ይላሉ፤ ከዚያ እርሱ ግርዶሹን ያነሳል፤ ለእነርሱ ምንም ነገር በእነርሱ ዘንድ የለም እርሱ ለእነርሱ የወደደው አሸናፊው እና ክብራማ የሆነውን ከጌታቸውን ፊት በስተቀር። عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِذَا دَخَلَ أَهْلُ الْجَنَّةِ الْجَنَّةَ – قَالَ – يَقُولُ اللَّهُ تَبَارَكَ وَتَعَالَى تُرِيدُونَ شَيْئًا أَزِيدُكُمْ فَيَقُولُونَ أَلَمْ تُبَيِّضْ وُجُوهَنَا أَلَمْ تُدْخِلْنَا الْجَنَّةَ وَتُنَجِّنَا مِنَ النَّارِ – قَالَ – فَيَكْشِفُ الْحِجَابَ فَمَا أُعْطُوا شَيْئًا أَحَبَّ إِلَيْهِمْ مِنَ النَّظَرِ إِلَى رَبِّهِمْ عَزَّ وَجَلَّ ”
አላህ በሲፋው ሁሉን ነገር ያካበበ ሲሆን ፍጡራን ግን ውስንነት ስላለብን አላህ በማየት አናገኘውም አናካብበውም፤ ለምሳሌ ቢላልን አይቼው አላውቅም ብልና ግን ሳየው አገኘሁት አየሁት ብል አካበብኩት ማለት ነው፤ አላህ ማየት ግን እርሱ ለእኛ እንደ ውስንነታችን ይገለፅና እናየዋለን እንጂ አናካብበውም። ይህ እንዲገባችሁ ወደ ባይብላችሁ ናሙና ላቅርብ፤ ለምሳሌ “መቼም” ማለትም “በየትኛውም ጊዜ”at any time” እግዚአብሔርን ማንም አንድስ እንኳን ሰው አላየውም፤ ብቻውን አምላክ የሚሆነው እግዚአብሔር የማይታይ ነው፦
ዮሐንስ 1:18 *መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም*፤
1ኛ ዮሐንስ መልእክት 4:12 *እግዚአብሔርን ማንም ከቶ አላየውም*፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 1:17 *”ብቻውን አምላክ ለሚሆን”* ለማይጠፋው *”ለማይታየውም”* ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
ዘጸአት 33:20 ደግሞም። *”ሰው አይቶኝ አይድንምና ፊቴን ማየት አይቻልህም”* አለ።”
ይህ ማንም ያላየው ብቻውን አምላክ የሚሆን እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ ይህ አንድ አምላክ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፦
1ኛ ጢሞቴዎስ 6:16 እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ *”ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም”*፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።
ጥያቄ፦ ይህንን አንድ አምላክ ማንም ካላየው ነብያት እና መላእክት እንዴት አዩት?፦
ኢሳይያስ 6:1 ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት *”እግዚአብሔርን በረጅምና ከፍ ባለ ዙፋን ላይ ተቀምጦ አየሁት”*፥ የልብሱም ዘርፍ መቅደሱን ሞልቶት ነበር።
1ኛ ነገሥት 22:19 ሚክያስም አለ። እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤ *እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ፥ የሰማይም ሠራዊት ሁሉ በቀኙና በግራው ቆመው አየሁ*።
ማቴዎስ 18:10 ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን እንዳትንቁ ተጠንቀቁ፤ *”መላእክቶቻቸው”* በሰማያት *”ዘወትር በሰማያት ያለውን የአባቴን ፊት ያያሉ”* እላችኋለሁና።
ይህንን አንድ አምላክ ማንም ሊያይም አይቻለውም ከተባለ በትንሳኤ ቀን እንዴት ይታያል?፦
ኢዮብ 19፥25-27 እኔን ግን የሚቤዠኝ ሕያው እንደ ሆነ፥ *”በመጨረሻም ዘመን በምድር ላይ እንዲቆም፥ ይህ ቁርበቴም ከጠፋ በኋላ፥ በዚያን ጊዜ ከሥጋዬ ተለይቼ እግዚአብሔርን እንዳይ አውቃለሁ። እኔ ራሴ አየዋለሁ፥ ዓይኖቼም ይመለከቱታል”*፥
ራእይ 22:3 ከእንግዲህም ወዲህ መርገም ከቶ አይሆንም። የእግዚአብሔርና የበጉም ዙፋን በእርስዋ ውስጥ ይሆናል፥ ባሪያዎቹም ያመልኩታል፥ *”ፊቱንም ያያሉ”*፥
መልሱ፦ ከዚህ በፊት ለነብያት የታየው፤ ወደፊትም በትንሳኤ ቀን ለባሮቹ የሚታየው በመገለጥ ሊገባቸው በሚችል መረዳት እንጂ በህላዌ አልታየም አይታይም ከሆነ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን እሳቤ በዚህ ሒሳብ ተረዱት፤ ግን እንደ ባይብሉ ሰዎች እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አይተውታል፦
ዘፍጥረት 32:30 ያዕቆብም። *”እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ”*፥ ሰውነቴም ድና ቀረች ሲል የዚያን ቦታ ስም ጵኒኤል ብሎ ጠራው።
ዘጸአት 24:10-11 *”የእስራኤልንም አምላክ አዩ”*፤ ከእግሩም በታች እንደ ሰማይ መልክ የሚያበራ እንደ ብሩህ ሰንፔር ድንጋይ የሚመስል ወለል ነበረ። እጁንም በእስራኤል አዛውንቶች ላይ አልዘረጋም፤ እነርሱም *”እግዚአብሔርን አዩ”*፥ በሉም ጠጡም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ምእመናን በትንሳኤ ቀን በጀነት ውስጥ ሲኾኑ የሚሹት ሁሉ አለላቸው፤ እዛ ያለው ጭማሬ መንፈሳዊ ፀጋ አላህ ተገናኝቶ መመልከት ነው፤ ግን በጀሃነም ያሉት ከሃድያን ከጌታቸው ማየት ተጋራጆች ናቸው፦
50፥35 ለእነርሱ በውስጧ ሲኾኑ የሚሹት ሁሉ አለላቸው፡፡ *”እኛም ዘንድ ጭማሪ አለ”*፡፡ لَهُم مَّا يَشَآءُونَ فِيهَا وَلَدَيْنَا مَزِيدٌۭ
10፥26 ለእነዚያ መልካም ለሠሩት መልካም ነገር እና *”ጭማሪም አላቸው፤ ፊቶቻቸውንም ጥቁረትና ውርደት አይሸፍናቸውም”*፡፡ እነዚያ የገነት ሰዎች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ لِّلَّذِينَ أَحْسَنُوا۟ ٱلْحُسْنَىٰ وَزِيَادَةٌۭ ۖ وَلَا يَرْهَقُ وُجُوهَهُمْ قَتَرٌۭ وَلَا ذِلَّةٌ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ أَصْحَٰبُ ٱلْجَنَّةِ ۖ هُمْ فِيهَا خَٰلِدُونَ
75፥23 ወደ ጌታቸው *”ተመልካቾች”* ናቸው፡፡ إِلَىٰ رَبِّهَا نَاظِرَةٌۭ
83፥15 ይከልከሉ፤ እነርሱ በዚያ ቀን *ከጌታቸው ማየት ተጋራጆች ናቸው*፡፡ كَلَّآ إِنَّهُمْ عَن رَّبِّهِمْ يَوْمَئِذٍۢ لَّمَحْجُوبُونَ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 356:
ነብዩም’ﷺ” አሉ፦ “እነዚያ የጀነት ባለቤቶች ጀነት በሚገቡ ጊዜ የተከበረውና ከፍ ያለው አላህ፦ “ጭማሪ እንድሰጣችሁ ትፍልጋላችሁን? ብሎ ይጠይቃቸዋል፤ እነርሱም፦ ፊታችንን አላበራህምን? ጀነትስ አላስገባከንምን? ከእሳትስ አላዳንከንምን? ይላሉ፤ ከዚያ እርሱ ግርዶሹን ያነሳል፤ ለእነርሱ ምንም ነገር በእነርሱ ዘንድ የለም እርሱ ለእነርሱ የወደደው አሸናፊው እና ክብራማ የሆነውን ከጌታቸውን ፊት በስተቀር። عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِذَا دَخَلَ أَهْلُ الْجَنَّةِ الْجَنَّةَ – قَالَ – يَقُولُ اللَّهُ تَبَارَكَ وَتَعَالَى تُرِيدُونَ شَيْئًا أَزِيدُكُمْ فَيَقُولُونَ أَلَمْ تُبَيِّضْ وُجُوهَنَا أَلَمْ تُدْخِلْنَا الْجَنَّةَ وَتُنَجِّنَا مِنَ النَّارِ – قَالَ – فَيَكْشِفُ الْحِجَابَ فَمَا أُعْطُوا شَيْئًا أَحَبَّ إِلَيْهِمْ مِنَ النَّظَرِ إِلَى رَبِّهِمْ عَزَّ وَجَلَّ ”
አላህ በሲፋው ሁሉን ነገር ያካበበ ሲሆን ፍጡራን ግን ውስንነት ስላለብን አላህ በማየት አናገኘውም አናካብበውም፤ ለምሳሌ ቢላልን አይቼው አላውቅም ብልና ግን ሳየው አገኘሁት አየሁት ብል አካበብኩት ማለት ነው፤ አላህ ማየት ግን እርሱ ለእኛ እንደ ውስንነታችን ይገለፅና እናየዋለን እንጂ አናካብበውም። ይህ እንዲገባችሁ ወደ ባይብላችሁ ናሙና ላቅርብ፤ ለምሳሌ “መቼም” ማለትም “በየትኛውም ጊዜ”at any time” እግዚአብሔርን ማንም አንድስ እንኳን ሰው አላየውም፤ ብቻውን አምላክ የሚሆነው እግዚአብሔር የማይታይ ነው፦
ዮሐንስ 1:18 *መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም*፤
1ኛ ዮሐንስ መልእክት 4:12 *እግዚአብሔርን ማንም ከቶ አላየውም*፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 1:17 *”ብቻውን አምላክ ለሚሆን”* ለማይጠፋው *”ለማይታየውም”* ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
ዘጸአት 33:20 ደግሞም። *”ሰው አይቶኝ አይድንምና ፊቴን ማየት አይቻልህም”* አለ።”
ይህ ማንም ያላየው ብቻውን አምላክ የሚሆን እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ ይህ አንድ አምላክ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፦
1ኛ ጢሞቴዎስ 6:16 እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ *”ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም”*፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።
ጥያቄ፦ ይህንን አንድ አምላክ ማንም ካላየው ነብያት እና መላእክት እንዴት አዩት?፦
ኢሳይያስ 6:1 ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት *”እግዚአብሔርን በረጅምና ከፍ ባለ ዙፋን ላይ ተቀምጦ አየሁት”*፥ የልብሱም ዘርፍ መቅደሱን ሞልቶት ነበር።
1ኛ ነገሥት 22:19 ሚክያስም አለ። እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤ *እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ፥ የሰማይም ሠራዊት ሁሉ በቀኙና በግራው ቆመው አየሁ*።
ማቴዎስ 18:10 ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን እንዳትንቁ ተጠንቀቁ፤ *”መላእክቶቻቸው”* በሰማያት *”ዘወትር በሰማያት ያለውን የአባቴን ፊት ያያሉ”* እላችኋለሁና።
ይህንን አንድ አምላክ ማንም ሊያይም አይቻለውም ከተባለ በትንሳኤ ቀን እንዴት ይታያል?፦
ኢዮብ 19፥25-27 እኔን ግን የሚቤዠኝ ሕያው እንደ ሆነ፥ *”በመጨረሻም ዘመን በምድር ላይ እንዲቆም፥ ይህ ቁርበቴም ከጠፋ በኋላ፥ በዚያን ጊዜ ከሥጋዬ ተለይቼ እግዚአብሔርን እንዳይ አውቃለሁ። እኔ ራሴ አየዋለሁ፥ ዓይኖቼም ይመለከቱታል”*፥
ራእይ 22:3 ከእንግዲህም ወዲህ መርገም ከቶ አይሆንም። የእግዚአብሔርና የበጉም ዙፋን በእርስዋ ውስጥ ይሆናል፥ ባሪያዎቹም ያመልኩታል፥ *”ፊቱንም ያያሉ”*፥
መልሱ፦ ከዚህ በፊት ለነብያት የታየው፤ ወደፊትም በትንሳኤ ቀን ለባሮቹ የሚታየው በመገለጥ ሊገባቸው በሚችል መረዳት እንጂ በህላዌ አልታየም አይታይም ከሆነ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን እሳቤ በዚህ ሒሳብ ተረዱት፤ ግን እንደ ባይብሉ ሰዎች እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አይተውታል፦
ዘፍጥረት 32:30 ያዕቆብም። *”እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ”*፥ ሰውነቴም ድና ቀረች ሲል የዚያን ቦታ ስም ጵኒኤል ብሎ ጠራው።
ዘጸአት 24:10-11 *”የእስራኤልንም አምላክ አዩ”*፤ ከእግሩም በታች እንደ ሰማይ መልክ የሚያበራ እንደ ብሩህ ሰንፔር ድንጋይ የሚመስል ወለል ነበረ። እጁንም በእስራኤል አዛውንቶች ላይ አልዘረጋም፤ እነርሱም *”እግዚአብሔርን አዩ”*፥ በሉም ጠጡም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የአላህ መልእክተኞች
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
40፥78 *ከአንተ በፊትም መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል*፡፡ ከእነርሱ በአንተ ላይ የተረክንልህ አለ፡፡ ከእነርሱም በአንተ ላይ ያልተረክነው አለ፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلًا مِّن قَبْلِكَ مِنْهُم مَّن قَصَصْنَا عَلَيْكَ وَمِنْهُم مَّن لَّمْ نَقْصُصْ عَلَيْكَ
አምላካችን አላህ ከነብያችን"ﷺ" በፊት መልእክተኞች ልኳል፤ ከእነርሱ በነብያችን"ﷺ" ላይ ስማቸው የተተረኩ አሉ፤ ከእነርሱም ውስጥ ስማቸው ያልተተረኩ አሉ፦
40፥78 *ከአንተ በፊትም መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል*፡፡ ከእነርሱ በአንተ ላይ የተረክንልህ አለ፡፡ ከእነርሱም በአንተ ላይ ያልተረክነው አለ፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلًا مِّن قَبْلِكَ مِنْهُم مَّن قَصَصْنَا عَلَيْكَ وَمِنْهُم مَّن لَّمْ نَقْصُصْ عَلَيْكَ
13፥38 *ከአንተ በፊትም መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلًا مِّن قَبْلِكَ
15፥10 *ከአንተም በፊት በነበሩት በመጀመሪያዎቹ ሕዝቦች ውስጥ መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ فِي شِيَعِ الْأَوَّلِينَ
16፥63 በአላህ እንምላለን፤ *ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት ሕዝቦች መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል*። تَاللَّهِ لَقَدْ أَرْسَلْنَا إِلَىٰ أُمَمٍ مِّن قَبْلِكَ
ነገር ግን ሚሽነሪዎች የራሳቸውን ሃይማኖት ማወቅና ማሳወቅ፤ መረዳትና ማስረዳት ፤ መሞገትና መሟገት ሲያቅታቸው የቁርኣንን አንቀጽ ከአረፍተ-ነገሩ አፋተው፦ "ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም" የሚለውን ሃይለ-ቃል ቆንጥረውና መዘው ያወጡና፦ "ከነብዩ ሙሐመድ"ﷺ" በፊት መልእክተኛ አልተላከም" ብለው ጉንጭ አልፋ ንትርክ ውስጥ ይገባሉ፦
22፥52 *ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም፤ ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጂ*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ وَلَا نَبِيٍّ إِلَّا إِذَا تَمَنَّىٰ أَلْقَى الشَّيْطَانُ فِي أُمْنِيَّتِهِ
"ማ" َمَا የምትለዋ መስደሪያ "አርሠርልና" ማለትም "ልከናል" أَرْسَلْنَا በሚል የግስ መደብ ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የምታፈርስ ሆና የምትመጣው ጉዳዩን አጽንኦት ለመስጠት ነው፤ ምክንያቱም "ኢላ" إِلَّا ማለትም "እንጂ" ቀጥሎ ይመጣል፤ ለምሳሌ፦ "እኔ ማንንም አላፈቅርም ሰሚራን ቢሆን እንጂ" ብል "እኔ ማንንም አላፈቅርም" የሚለው ሃይለ-ቃል ከአንቀጹ ዐውድ አፋቶ ማንበብ መሃይምነት ነው፤ ይህንን ሙግት በሌላ ሰዋስው ማየት እንችላለን፦
21፥7 *ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ የምናወርድላቸው የኾነን ሰዎችን እንጂ ሌላን አላክንም*፡፡ የማታውቁም ብትኾኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች ጠይቁ፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ إِلَّا رِجَالًا نُّوحِي إِلَيْهِمْ ۖ فَاسْأَلُوا أَهْلَ الذِّكْرِ إِن كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ
"ማ" َمَا የምትለዋ መስደሪያ "አርሠርልና" أَرْسَلْنَا በሚል የግስ መደብ ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የምታፈርስ ሆና መምጣቷ፤ ከዚያ "ኢላ" إِلَّا ማለትም በሚል መምጣቷ "ወሕይ የምናወርድላቸው አላክንም ሰዎችን እንጂ" የሚል ትርጉም እንደሚኖረው ሁሉ ከላይ ያለው አንቀጽም፦ "ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም ግን የተላከው ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጂ" የሚል ፍቺ ይኖረዋል፦
21፥25 *ከአንተ በፊትም ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፤ እነሆ ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
ሁለቱም አንቀጾች ማለትም 22፥52 21፥25 ሲጀምሩ፦ "ወማ አርሠልና ሚን ቀብሊከ ረሡል" وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُول ነው። ዋና ቀጥሎ ያለውን ሃይለ-ቃል ማንበብ ነው፦ "እነሆ ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ" "ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጂ" ይህ ሙሉ መረዳት ነው፤ ቀደምት ህሩያን፣ ትጉሃን፣ ንኡዳን የሆኑት ሶሐባህ አሊያም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ በዚህ መልኩ ነው አንቀጹን የተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
40፥78 *ከአንተ በፊትም መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል*፡፡ ከእነርሱ በአንተ ላይ የተረክንልህ አለ፡፡ ከእነርሱም በአንተ ላይ ያልተረክነው አለ፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلًا مِّن قَبْلِكَ مِنْهُم مَّن قَصَصْنَا عَلَيْكَ وَمِنْهُم مَّن لَّمْ نَقْصُصْ عَلَيْكَ
አምላካችን አላህ ከነብያችን"ﷺ" በፊት መልእክተኞች ልኳል፤ ከእነርሱ በነብያችን"ﷺ" ላይ ስማቸው የተተረኩ አሉ፤ ከእነርሱም ውስጥ ስማቸው ያልተተረኩ አሉ፦
40፥78 *ከአንተ በፊትም መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል*፡፡ ከእነርሱ በአንተ ላይ የተረክንልህ አለ፡፡ ከእነርሱም በአንተ ላይ ያልተረክነው አለ፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلًا مِّن قَبْلِكَ مِنْهُم مَّن قَصَصْنَا عَلَيْكَ وَمِنْهُم مَّن لَّمْ نَقْصُصْ عَلَيْكَ
13፥38 *ከአንተ በፊትም መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلًا مِّن قَبْلِكَ
15፥10 *ከአንተም በፊት በነበሩት በመጀመሪያዎቹ ሕዝቦች ውስጥ መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ فِي شِيَعِ الْأَوَّلِينَ
16፥63 በአላህ እንምላለን፤ *ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት ሕዝቦች መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል*። تَاللَّهِ لَقَدْ أَرْسَلْنَا إِلَىٰ أُمَمٍ مِّن قَبْلِكَ
ነገር ግን ሚሽነሪዎች የራሳቸውን ሃይማኖት ማወቅና ማሳወቅ፤ መረዳትና ማስረዳት ፤ መሞገትና መሟገት ሲያቅታቸው የቁርኣንን አንቀጽ ከአረፍተ-ነገሩ አፋተው፦ "ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም" የሚለውን ሃይለ-ቃል ቆንጥረውና መዘው ያወጡና፦ "ከነብዩ ሙሐመድ"ﷺ" በፊት መልእክተኛ አልተላከም" ብለው ጉንጭ አልፋ ንትርክ ውስጥ ይገባሉ፦
22፥52 *ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም፤ ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጂ*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ وَلَا نَبِيٍّ إِلَّا إِذَا تَمَنَّىٰ أَلْقَى الشَّيْطَانُ فِي أُمْنِيَّتِهِ
"ማ" َمَا የምትለዋ መስደሪያ "አርሠርልና" ማለትም "ልከናል" أَرْسَلْنَا በሚል የግስ መደብ ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የምታፈርስ ሆና የምትመጣው ጉዳዩን አጽንኦት ለመስጠት ነው፤ ምክንያቱም "ኢላ" إِلَّا ማለትም "እንጂ" ቀጥሎ ይመጣል፤ ለምሳሌ፦ "እኔ ማንንም አላፈቅርም ሰሚራን ቢሆን እንጂ" ብል "እኔ ማንንም አላፈቅርም" የሚለው ሃይለ-ቃል ከአንቀጹ ዐውድ አፋቶ ማንበብ መሃይምነት ነው፤ ይህንን ሙግት በሌላ ሰዋስው ማየት እንችላለን፦
21፥7 *ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ የምናወርድላቸው የኾነን ሰዎችን እንጂ ሌላን አላክንም*፡፡ የማታውቁም ብትኾኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች ጠይቁ፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ إِلَّا رِجَالًا نُّوحِي إِلَيْهِمْ ۖ فَاسْأَلُوا أَهْلَ الذِّكْرِ إِن كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ
"ማ" َمَا የምትለዋ መስደሪያ "አርሠርልና" أَرْسَلْنَا በሚል የግስ መደብ ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የምታፈርስ ሆና መምጣቷ፤ ከዚያ "ኢላ" إِلَّا ማለትም በሚል መምጣቷ "ወሕይ የምናወርድላቸው አላክንም ሰዎችን እንጂ" የሚል ትርጉም እንደሚኖረው ሁሉ ከላይ ያለው አንቀጽም፦ "ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም ግን የተላከው ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጂ" የሚል ፍቺ ይኖረዋል፦
21፥25 *ከአንተ በፊትም ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፤ እነሆ ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
ሁለቱም አንቀጾች ማለትም 22፥52 21፥25 ሲጀምሩ፦ "ወማ አርሠልና ሚን ቀብሊከ ረሡል" وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُول ነው። ዋና ቀጥሎ ያለውን ሃይለ-ቃል ማንበብ ነው፦ "እነሆ ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ" "ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጂ" ይህ ሙሉ መረዳት ነው፤ ቀደምት ህሩያን፣ ትጉሃን፣ ንኡዳን የሆኑት ሶሐባህ አሊያም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ በዚህ መልኩ ነው አንቀጹን የተረዱት።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አስተምህሮተ ሥላሴ ሲጋለጥ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ዘፍጥረት 11.6-7 እግዚአብሔርም አለ፦ እነሆ፥ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው፥ ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው፤ ይህንም ለማድረግ ጀመሩ፤ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም። ኑ፥ እንውረድ፤ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።
ነጥብ አንድ
*ኑ*
ይህ ጥቅስ ግነትን የሚያሳይ ሳይሆን አንዱ እግዚአብሔር ከሌላ አካላት ጋር የሚያደርገው ንግግር ነው፣ ምክንያቱም *ኑ* የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ በስነ-ሰዋስው ሙግት በተለያየ አካላት መካከል ለሚደረግ ንግግር የሚያገለግል ቃላት ነው፦
ዘፍጥረት 11.3 እርስ በርሳቸውም፦ *ኑ* ጡብ እንሥራ፥ በእሳትም እንተኵሰው ተባባሉ።
ዘፍጥረት 37፥20 አሁንም *ኑ* እንግደለውና በአንድ ጕድጓድ ውስጥ እንጣለው፦
ዘኍልቍ 14፥4 እርስ በርሳቸውም፦ *ኑ* አለቃ ሾመን ወደ ግብፅ እንመለስ ተባባሉ።
ሳሙኤል ቀዳማዊ 11፥14 ሳሙኤልም ሕዝቡን፦ *ኑ* ወደ ጌልገላ እንሂድ፥ በዚያም መንግሥቱን እናድስ አላቸው።
ነጥብ ሁለት
እንውረድ
ታዲያ አንድ እግዚአብሔር ካለ፣ ያ አንድ እግዚአብሔር ለማን ነው እንውረድ ያለው? ስንል፣ በ 1952 AD በአራተኛው ቁምራን ዋሻ የሙት ባህር ጥቅል ተገኘ፣ ይህ መጽሐፍ የስነ-ቅርጽ ጥናት በካርበን ዳቲንግ እንደሚያሳየን ከሆነ በ 408 BC ነው፣ ይህ መጽሐፍ ምንጩ ሙሴ እንደሆነ ይነገርለታል፣ ስሙም ጁብልይ ይባላል፣ የሚገርመው ግን በሃገራችን ይህን ጥንታዊ መጽሐፍ ኩፋሌ ይባላል፣ ይህ መጽሐፍ አንዱ እግዚአብሔር ለማን እንውረድ እንዳለ ይነግረናል፦
ኩፋሌ 10፣13 *ፈጣሪአችን* እግዚአብሔር እኛን እንዲህ አለን፦ አንድ ቋንቋ የሆነ ወገን ግንብ ይሰሩ ጀመር *ኑ* ወርደን በቋንቋ እንለያቸው፣
የአይሁድ ኮመንታርይ ባጠቃላይ እግዚአብሔር ኑ እንውረድ ያለው ከመላእክት ጋር ነው ቢለንም፣ የበለጠ ይህ መጽሐፍ እግዚአብሔር ለመላእክት እንውረድ ማለቱን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፣ *ፈጣሪአችን* የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፣ አስተምህሮተ ሥላሴን ያጋለጠ እንደዚህ መጽሃፍ አላየሁም።
ዋቢ መጽሐፍት
1. Archaeology and the Dead Sea Scrolls Oxford: Oxford University Press, 1973
2. Solving the Mysteries of the Dead Sea Scrolls: New Light on the Bible, Grand Rapids, 1994
3.The Archaeology of Qumran and the Dead Sea Scrolls, Grand Rapids: Eerdmans, 2002.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ዘፍጥረት 11.6-7 እግዚአብሔርም አለ፦ እነሆ፥ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው፥ ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው፤ ይህንም ለማድረግ ጀመሩ፤ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም። ኑ፥ እንውረድ፤ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።
ነጥብ አንድ
*ኑ*
ይህ ጥቅስ ግነትን የሚያሳይ ሳይሆን አንዱ እግዚአብሔር ከሌላ አካላት ጋር የሚያደርገው ንግግር ነው፣ ምክንያቱም *ኑ* የሚለው ትዕዛዛዊ ግስ በስነ-ሰዋስው ሙግት በተለያየ አካላት መካከል ለሚደረግ ንግግር የሚያገለግል ቃላት ነው፦
ዘፍጥረት 11.3 እርስ በርሳቸውም፦ *ኑ* ጡብ እንሥራ፥ በእሳትም እንተኵሰው ተባባሉ።
ዘፍጥረት 37፥20 አሁንም *ኑ* እንግደለውና በአንድ ጕድጓድ ውስጥ እንጣለው፦
ዘኍልቍ 14፥4 እርስ በርሳቸውም፦ *ኑ* አለቃ ሾመን ወደ ግብፅ እንመለስ ተባባሉ።
ሳሙኤል ቀዳማዊ 11፥14 ሳሙኤልም ሕዝቡን፦ *ኑ* ወደ ጌልገላ እንሂድ፥ በዚያም መንግሥቱን እናድስ አላቸው።
ነጥብ ሁለት
እንውረድ
ታዲያ አንድ እግዚአብሔር ካለ፣ ያ አንድ እግዚአብሔር ለማን ነው እንውረድ ያለው? ስንል፣ በ 1952 AD በአራተኛው ቁምራን ዋሻ የሙት ባህር ጥቅል ተገኘ፣ ይህ መጽሐፍ የስነ-ቅርጽ ጥናት በካርበን ዳቲንግ እንደሚያሳየን ከሆነ በ 408 BC ነው፣ ይህ መጽሐፍ ምንጩ ሙሴ እንደሆነ ይነገርለታል፣ ስሙም ጁብልይ ይባላል፣ የሚገርመው ግን በሃገራችን ይህን ጥንታዊ መጽሐፍ ኩፋሌ ይባላል፣ ይህ መጽሐፍ አንዱ እግዚአብሔር ለማን እንውረድ እንዳለ ይነግረናል፦
ኩፋሌ 10፣13 *ፈጣሪአችን* እግዚአብሔር እኛን እንዲህ አለን፦ አንድ ቋንቋ የሆነ ወገን ግንብ ይሰሩ ጀመር *ኑ* ወርደን በቋንቋ እንለያቸው፣
የአይሁድ ኮመንታርይ ባጠቃላይ እግዚአብሔር ኑ እንውረድ ያለው ከመላእክት ጋር ነው ቢለንም፣ የበለጠ ይህ መጽሐፍ እግዚአብሔር ለመላእክት እንውረድ ማለቱን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፣ *ፈጣሪአችን* የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፣ አስተምህሮተ ሥላሴን ያጋለጠ እንደዚህ መጽሃፍ አላየሁም።
ዋቢ መጽሐፍት
1. Archaeology and the Dead Sea Scrolls Oxford: Oxford University Press, 1973
2. Solving the Mysteries of the Dead Sea Scrolls: New Light on the Bible, Grand Rapids, 1994
3.The Archaeology of Qumran and the Dead Sea Scrolls, Grand Rapids: Eerdmans, 2002.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አር-ረሕማን አር-ረሒም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ። እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ *እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ*። إِلَّا ٱلَّذِينَ تَابُوا۟ وَأَصْلَحُوا۟ وَبَيَّنُوا۟ فَأُو۟لَٰٓئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
በቁርአን ውስጥ፦ “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው” የሚለው ቃል 114 ጊዜ በእያንዳንዱ ምዕራፍ መግቢያ 113 ጊዜ እና በሱረቱል ነምል ላይ 1 ጊዜ ይገኛል፦
27፥30 እርሱ ከሱለይማን ነው፡፡ እርሱም *በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ እጅግ በጣም አዛኝ በኾነው*፡፡ إِنَّهُۥ مِن سُلَيْمَٰنَ وَإِنَّهُۥ بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
አላህ “አር-ረሕማን” ٱلرَّحْمَٰنِ ማለትም “እጅግ በጣም ሩኅሩኅ” እና “አር-ረሒም” ٱلرَّحِيمِ ማለትም “እጅግ በጣም አዛኝ” ነው፤ አላህ ለመላው ፍጡራን እጅግ በጣም ሩኅሩኅ ነው፤ በዱንያ ለአማንያን ሆነ ለከሃድያን ርኅራኄ በማድረድ እኩል ዝናብ ማዝነቡ፣ ልጅ መስጠቱ፣ ሌሊትና ቀን መፈራረቁ ይህ እርሱ ሩኅሩኅ መሆኑን ያሳያል፦
22፥63 አላህ *ከሰማይ ውሃን ማውረዱንና ምድር የምትለመልም መኾኗን አታይምን አላህ ሩኅሩኅ* ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ أَلَمْ تَرَ أَنَّ ٱللَّهَ أَنزَلَ مِنَ ٱلسَّمَآءِ مَآءًۭ فَتُصْبِحُ ٱلْأَرْضُ مُخْضَرَّةً ۗ إِنَّ ٱللَّهَ لَطِيفٌ خَبِيرٌۭ
22፥65 አላህ በምድር ውስጥ ያለን ሁሉ ለእናንተ የገራላችሁ፣ መርከቦችንም በባሕር ውስጥ በፈቃዱ የሚንሻለሉ ሲኾኑ የገራላችሁ መኾኑን፣ ሰማይንም በፈቃዱ ካልኾነ በምድር ላይ እንዳትወድቅ የሚይዛት መኾኑን አላየህምን አላህ ለሰዎች በእርግጥ ሩኅሩኅ አዛኝ ነው፡፡ أَلَمْ تَرَ أَنَّ ٱللَّهَ سَخَّرَ لَكُم مَّا فِى ٱلْأَرْضِ وَٱلْفُلْكَ تَجْرِى فِى ٱلْبَحْرِ بِأَمْرِهِۦ وَيُمْسِكُ ٱلسَّمَآءَ أَن تَقَعَ عَلَى ٱلْأَرْضِ إِلَّا بِإِذْنِهِۦٓ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ بِٱلنَّاسِ لَرَءُوفٌۭ رَّحِيمٌۭ
በመቀጠል ለአማንያን በተውበት ሲመለሱ ንስሃ በመቀበል ኀጢአትን ይቅር በማለት እዝነቱን ያሳያል፤ አላህ ንስሃ በመቀበል እጅግ በጣም አዛኝ ነው፤ እራሱም በመጀመሪያ መደብ “እኔ አዛኙ ነኝ” በማለት ይናገራል፦
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ *እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ*። إِلَّا ٱلَّذِينَ تَابُوا۟ وَأَصْلَحُوا۟ وَبَيَّنُوا۟ فَأُو۟لَٰٓئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
27፥11 ግን የበደለ ሰው ከዚያም ከመጥፎ ሥራው በኋላ መልካምን ሥራው የለወጠ *እኔ መሓሪ አዛኝ ነኝ*፡፡ إِلَّا مَن ظَلَمَ ثُمَّ بَدَّلَ حُسْنًا بَعْدَ سُوءٍ فَإِنِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
15፥49 ባሮቼን *እኔ መሓሪው አዛኙ እኔው ብቻ መኾኔን* ንገራቸው፡፡ نَبِّئْ عِبَادِىٓ أَنِّىٓ أَنَا ٱلْغَفُورُ ٱلرَّحِيمُ
እራሱም ስለ ራሱ በሶተኛ መደብ ንስሓ የገቡና ሥራቸውን ያሳመሩ እነዚህንስ ይምራቸዋል፤ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና በማለት ይናገራል፦
3፥89 እነዚያ ከዚህ በኋላ *ንስሓ የገቡና ሥራቸውን ያሳመሩ ሲቀሩ፡፡ እነዚህንስ ይምራቸዋል፤ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና*፡፡ إِلَّا ٱلَّذِينَ تَابُوا۟ مِنۢ بَعْدِ ذَٰلِكَ وَأَصْلَحُوا۟ فَإِنَّ ٱللَّهَ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌ
5፥39 ከበደሉም በኋላ *የተጸጸተና ሥራውን ያሳመረ አላህ ጸጸቱን ከእርሱ ይቀበለዋል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና*፡፡ فَمَن تَابَ مِنۢ بَعْدِ ظُلْمِهِۦ وَأَصْلَحَ فَإِنَّ ٱللَّهَ يَتُوبُ عَلَيْهِ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌ
7፥153 እነዚያም ኃጢአቶችን የሠሩ ከዚያም ከእርሷ በኋላ *የተጸጸቱ ያመኑም ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ وَٱلَّذِينَ عَمِلُوا۟ ٱلسَّيِّـَٔاتِ ثُمَّ تَابُوا۟ مِنۢ بَعْدِهَا وَءَامَنُوٓا۟ إِنَّ رَبَّكَ مِنۢ بَعْدِهَا لَغَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
16፥119 ከዚያም ጌታህ ለእነዚያ በስሕተት መጥፎን ለሠሩና ከዚያም ከዚህ በኋላ ለተጸጸቱ ሥራቸውንም ላበጁ ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ ثُمَّ إِنَّ رَبَّكَ لِلَّذِينَ عَمِلُوا۟ ٱلسُّوٓءَ بِجَهَٰلَةٍۢ ثُمَّ تَابُوا۟ مِنۢ بَعْدِ ذَٰلِكَ وَأَصْلَحُوٓا۟ إِنَّ رَبَّكَ مِنۢ بَعْدِهَا لَغَفُورٌۭ رَّحِيمٌ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ። እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ *እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ*። إِلَّا ٱلَّذِينَ تَابُوا۟ وَأَصْلَحُوا۟ وَبَيَّنُوا۟ فَأُو۟لَٰٓئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
በቁርአን ውስጥ፦ “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው” የሚለው ቃል 114 ጊዜ በእያንዳንዱ ምዕራፍ መግቢያ 113 ጊዜ እና በሱረቱል ነምል ላይ 1 ጊዜ ይገኛል፦
27፥30 እርሱ ከሱለይማን ነው፡፡ እርሱም *በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ እጅግ በጣም አዛኝ በኾነው*፡፡ إِنَّهُۥ مِن سُلَيْمَٰنَ وَإِنَّهُۥ بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
አላህ “አር-ረሕማን” ٱلرَّحْمَٰنِ ማለትም “እጅግ በጣም ሩኅሩኅ” እና “አር-ረሒም” ٱلرَّحِيمِ ማለትም “እጅግ በጣም አዛኝ” ነው፤ አላህ ለመላው ፍጡራን እጅግ በጣም ሩኅሩኅ ነው፤ በዱንያ ለአማንያን ሆነ ለከሃድያን ርኅራኄ በማድረድ እኩል ዝናብ ማዝነቡ፣ ልጅ መስጠቱ፣ ሌሊትና ቀን መፈራረቁ ይህ እርሱ ሩኅሩኅ መሆኑን ያሳያል፦
22፥63 አላህ *ከሰማይ ውሃን ማውረዱንና ምድር የምትለመልም መኾኗን አታይምን አላህ ሩኅሩኅ* ውስጠ ዐዋቂ ነው፡፡ أَلَمْ تَرَ أَنَّ ٱللَّهَ أَنزَلَ مِنَ ٱلسَّمَآءِ مَآءًۭ فَتُصْبِحُ ٱلْأَرْضُ مُخْضَرَّةً ۗ إِنَّ ٱللَّهَ لَطِيفٌ خَبِيرٌۭ
22፥65 አላህ በምድር ውስጥ ያለን ሁሉ ለእናንተ የገራላችሁ፣ መርከቦችንም በባሕር ውስጥ በፈቃዱ የሚንሻለሉ ሲኾኑ የገራላችሁ መኾኑን፣ ሰማይንም በፈቃዱ ካልኾነ በምድር ላይ እንዳትወድቅ የሚይዛት መኾኑን አላየህምን አላህ ለሰዎች በእርግጥ ሩኅሩኅ አዛኝ ነው፡፡ أَلَمْ تَرَ أَنَّ ٱللَّهَ سَخَّرَ لَكُم مَّا فِى ٱلْأَرْضِ وَٱلْفُلْكَ تَجْرِى فِى ٱلْبَحْرِ بِأَمْرِهِۦ وَيُمْسِكُ ٱلسَّمَآءَ أَن تَقَعَ عَلَى ٱلْأَرْضِ إِلَّا بِإِذْنِهِۦٓ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ بِٱلنَّاسِ لَرَءُوفٌۭ رَّحِيمٌۭ
በመቀጠል ለአማንያን በተውበት ሲመለሱ ንስሃ በመቀበል ኀጢአትን ይቅር በማለት እዝነቱን ያሳያል፤ አላህ ንስሃ በመቀበል እጅግ በጣም አዛኝ ነው፤ እራሱም በመጀመሪያ መደብ “እኔ አዛኙ ነኝ” በማለት ይናገራል፦
2፥160 እነዚያ ከመደበቅ የተጸጸቱና ሥራቸውን ያሳመሩም የደበቁትን የገለጹም ብቻ ሲቀሩ፡፡ እነዚህም በእነርሱ ላይ ጸጸታቸውን እቀበላለሁ፤ *እኔም ጸጸትን በጣም ተቀባይ አዛኙ ነኝ*። إِلَّا ٱلَّذِينَ تَابُوا۟ وَأَصْلَحُوا۟ وَبَيَّنُوا۟ فَأُو۟لَٰٓئِكَ أَتُوبُ عَلَيْهِمْ ۚ وَأَنَا ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
27፥11 ግን የበደለ ሰው ከዚያም ከመጥፎ ሥራው በኋላ መልካምን ሥራው የለወጠ *እኔ መሓሪ አዛኝ ነኝ*፡፡ إِلَّا مَن ظَلَمَ ثُمَّ بَدَّلَ حُسْنًا بَعْدَ سُوءٍ فَإِنِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
15፥49 ባሮቼን *እኔ መሓሪው አዛኙ እኔው ብቻ መኾኔን* ንገራቸው፡፡ نَبِّئْ عِبَادِىٓ أَنِّىٓ أَنَا ٱلْغَفُورُ ٱلرَّحِيمُ
እራሱም ስለ ራሱ በሶተኛ መደብ ንስሓ የገቡና ሥራቸውን ያሳመሩ እነዚህንስ ይምራቸዋል፤ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና በማለት ይናገራል፦
3፥89 እነዚያ ከዚህ በኋላ *ንስሓ የገቡና ሥራቸውን ያሳመሩ ሲቀሩ፡፡ እነዚህንስ ይምራቸዋል፤ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና*፡፡ إِلَّا ٱلَّذِينَ تَابُوا۟ مِنۢ بَعْدِ ذَٰلِكَ وَأَصْلَحُوا۟ فَإِنَّ ٱللَّهَ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌ
5፥39 ከበደሉም በኋላ *የተጸጸተና ሥራውን ያሳመረ አላህ ጸጸቱን ከእርሱ ይቀበለዋል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና*፡፡ فَمَن تَابَ مِنۢ بَعْدِ ظُلْمِهِۦ وَأَصْلَحَ فَإِنَّ ٱللَّهَ يَتُوبُ عَلَيْهِ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ غَفُورٌۭ رَّحِيمٌ
7፥153 እነዚያም ኃጢአቶችን የሠሩ ከዚያም ከእርሷ በኋላ *የተጸጸቱ ያመኑም ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ وَٱلَّذِينَ عَمِلُوا۟ ٱلسَّيِّـَٔاتِ ثُمَّ تَابُوا۟ مِنۢ بَعْدِهَا وَءَامَنُوٓا۟ إِنَّ رَبَّكَ مِنۢ بَعْدِهَا لَغَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
16፥119 ከዚያም ጌታህ ለእነዚያ በስሕተት መጥፎን ለሠሩና ከዚያም ከዚህ በኋላ ለተጸጸቱ ሥራቸውንም ላበጁ ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ ثُمَّ إِنَّ رَبَّكَ لِلَّذِينَ عَمِلُوا۟ ٱلسُّوٓءَ بِجَهَٰلَةٍۢ ثُمَّ تَابُوا۟ مِنۢ بَعْدِ ذَٰلِكَ وَأَصْلَحُوٓا۟ إِنَّ رَبَّكَ مِنۢ بَعْدِهَا لَغَفُورٌۭ رَّحِيمٌ
አላህ የአደም ፀፀት እና የኢስራኢል ልጆችን በደል በንስሃ በመቀበል ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነው፦
2፥37 አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ፡፡ በእርሱ ላይም *ጌታው ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*፡፡ فَتَلَقَّىٰٓ ءَادَمُ مِن رَّبِّهِۦ كَلِمَٰتٍۢ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
2፥54 ሙሳም ለሕዝቦቹ፡- «ሕዝቦቼ ሆይ! እናንተ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ በመያዛችሁ እራሳችሁን በደላችሁ፡፡ ወደ ፈጣሪያችሁም ተመለሱ፤ ነፍሶቻችሁንም ግደሉ፤ ይሃችሁ በፈጣሪያችሁ ዘንድ ለናንተ በላጭ ነው» ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ *በእናንተም ላይ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላችሁ፡፡ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*፡፡ وَإِذْ قَالَ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِۦ يَٰقَوْمِ إِنَّكُمْ ظَلَمْتُمْ أَنفُسَكُم بِٱتِّخَاذِكُمُ ٱلْعِجْلَ فَتُوبُوٓا۟ إِلَىٰ بَارِئِكُمْ فَٱقْتُلُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌۭ لَّكُمْ عِندَ بَارِئِكُمْ فَتَابَ عَلَيْكُمْ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
4፥153 የመጽሐፉ ሰዎች በነሱ ላይ ከሰማይ መጽሐፍን እንድታወርድ ይጠይቁሃል፡፡ ከዚያም የከበደን ነገር ሙሳን በእርግጥ ጠይቀዋል፡፡ «አላህንም በግልጽ አሳየን» ብለዋል፡፡ በበደላቸውም መብረቅ ያዘቻቸው፡፡ ከዚያም ተዓምራቶች ከመጡላቸው በኋላ ወይፈኑን አምላክ አድርገው ያዙ፡፡ ከዚያም #ይቅር #አልን፡፡ ሙሳንም ግልጽ ስልጣንን ሰጠነው፡፡ يَسْـَٔلُكَ أَهْلُ ٱلْكِتَٰبِ أَن تُنَزِّلَ عَلَيْهِمْ كِتَٰبًۭا مِّنَ ٱلسَّمَآءِ ۚ فَقَدْ سَأَلُوا۟ مُوسَىٰٓ أَكْبَرَ مِن ذَٰلِكَ فَقَالُوٓا۟ أَرِنَا ٱللَّهَ جَهْرَةًۭ فَأَخَذَتْهُمُ ٱلصَّٰعِقَةُ بِظُلْمِهِمْ ۚ ثُمَّ ٱتَّخَذُوا۟ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِ مَا جَآءَتْهُمُ ٱلْبَيِّنَٰتُ فَعَفَوْنَا عَن ذَٰلِكَ ۚ وَءَاتَيْنَا مُوسَىٰ سُلْطَٰنًۭا مُّبِينًۭا
ቁርአን እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ ከሆነው አላህ የተወረደ ነው ስለሆነ ከዕውቀት ጋርም የተዘረዘረ የኾነን መጽሐፍ ለሚያምኑ ሕዝቦች እዝነት ነው፦
41፥1 ይህ *ቁርኣን እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ ከሆነው አላህ የተወረደ* ነው፡፡ تَنزِيلٌۭ مِّنَ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
7፥52 ከዕውቀት ጋርም የዘረዘርነው የኾነን መጽሐፍ ለሚያምኑ ሕዝቦች መምሪያና *እዝነት ሲኾን በእርግጥ አመጣንላቸው*፡፡ وَلَقَدْ جِئْنَٰهُم بِكِتَٰبٍۢ فَصَّلْنَٰهُ عَلَىٰ عِلْمٍ هُدًۭى وَرَحْمَةًۭ لِّقَوْمٍۢ يُؤْمِنُونَ
የአላህ ርኅራኄ እና እዝነት ከእርሱ የሆኑ ፀጋዎች ናቸው፤ የአላህንም ፀጋ ብንቆጥረው አንዘልቀውም፦
14፥34 ከለመናችሁትም ሁሉ የሰጣችሁ ነው፡፡ *የአላህንም ጻጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም*፡፡ ሰው በጣም በደለኛ ከሓዲ ነው፡፡ وَءَاتَىٰكُم مِّن كُلِّ مَا سَأَلْتُمُوهُ ۚ وَإِن تَعُدُّوا۟ نِعْمَتَ ٱللَّهِ لَا تُحْصُوهَآ ۗ إِنَّ ٱلْإِنسَٰنَ لَظَلُومٌۭ كَفَّارٌۭ
16፥18 *የአላህንም ጸጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም፡፡ አላህ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነውና*፡፡ وَإِن تَعُدُّوا۟ نِعْمَةَ ٱللَّهِ لَا تُحْصُوهَآ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ لَغَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
2፥37 አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ፡፡ በእርሱ ላይም *ጌታው ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*፡፡ فَتَلَقَّىٰٓ ءَادَمُ مِن رَّبِّهِۦ كَلِمَٰتٍۢ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
2፥54 ሙሳም ለሕዝቦቹ፡- «ሕዝቦቼ ሆይ! እናንተ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ በመያዛችሁ እራሳችሁን በደላችሁ፡፡ ወደ ፈጣሪያችሁም ተመለሱ፤ ነፍሶቻችሁንም ግደሉ፤ ይሃችሁ በፈጣሪያችሁ ዘንድ ለናንተ በላጭ ነው» ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ *በእናንተም ላይ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላችሁ፡፡ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*፡፡ وَإِذْ قَالَ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِۦ يَٰقَوْمِ إِنَّكُمْ ظَلَمْتُمْ أَنفُسَكُم بِٱتِّخَاذِكُمُ ٱلْعِجْلَ فَتُوبُوٓا۟ إِلَىٰ بَارِئِكُمْ فَٱقْتُلُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌۭ لَّكُمْ عِندَ بَارِئِكُمْ فَتَابَ عَلَيْكُمْ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
4፥153 የመጽሐፉ ሰዎች በነሱ ላይ ከሰማይ መጽሐፍን እንድታወርድ ይጠይቁሃል፡፡ ከዚያም የከበደን ነገር ሙሳን በእርግጥ ጠይቀዋል፡፡ «አላህንም በግልጽ አሳየን» ብለዋል፡፡ በበደላቸውም መብረቅ ያዘቻቸው፡፡ ከዚያም ተዓምራቶች ከመጡላቸው በኋላ ወይፈኑን አምላክ አድርገው ያዙ፡፡ ከዚያም #ይቅር #አልን፡፡ ሙሳንም ግልጽ ስልጣንን ሰጠነው፡፡ يَسْـَٔلُكَ أَهْلُ ٱلْكِتَٰبِ أَن تُنَزِّلَ عَلَيْهِمْ كِتَٰبًۭا مِّنَ ٱلسَّمَآءِ ۚ فَقَدْ سَأَلُوا۟ مُوسَىٰٓ أَكْبَرَ مِن ذَٰلِكَ فَقَالُوٓا۟ أَرِنَا ٱللَّهَ جَهْرَةًۭ فَأَخَذَتْهُمُ ٱلصَّٰعِقَةُ بِظُلْمِهِمْ ۚ ثُمَّ ٱتَّخَذُوا۟ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِ مَا جَآءَتْهُمُ ٱلْبَيِّنَٰتُ فَعَفَوْنَا عَن ذَٰلِكَ ۚ وَءَاتَيْنَا مُوسَىٰ سُلْطَٰنًۭا مُّبِينًۭا
ቁርአን እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ ከሆነው አላህ የተወረደ ነው ስለሆነ ከዕውቀት ጋርም የተዘረዘረ የኾነን መጽሐፍ ለሚያምኑ ሕዝቦች እዝነት ነው፦
41፥1 ይህ *ቁርኣን እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ ከሆነው አላህ የተወረደ* ነው፡፡ تَنزِيلٌۭ مِّنَ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
7፥52 ከዕውቀት ጋርም የዘረዘርነው የኾነን መጽሐፍ ለሚያምኑ ሕዝቦች መምሪያና *እዝነት ሲኾን በእርግጥ አመጣንላቸው*፡፡ وَلَقَدْ جِئْنَٰهُم بِكِتَٰبٍۢ فَصَّلْنَٰهُ عَلَىٰ عِلْمٍ هُدًۭى وَرَحْمَةًۭ لِّقَوْمٍۢ يُؤْمِنُونَ
የአላህ ርኅራኄ እና እዝነት ከእርሱ የሆኑ ፀጋዎች ናቸው፤ የአላህንም ፀጋ ብንቆጥረው አንዘልቀውም፦
14፥34 ከለመናችሁትም ሁሉ የሰጣችሁ ነው፡፡ *የአላህንም ጻጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም*፡፡ ሰው በጣም በደለኛ ከሓዲ ነው፡፡ وَءَاتَىٰكُم مِّن كُلِّ مَا سَأَلْتُمُوهُ ۚ وَإِن تَعُدُّوا۟ نِعْمَتَ ٱللَّهِ لَا تُحْصُوهَآ ۗ إِنَّ ٱلْإِنسَٰنَ لَظَلُومٌۭ كَفَّارٌۭ
16፥18 *የአላህንም ጸጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም፡፡ አላህ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነውና*፡፡ وَإِن تَعُدُّوا۟ نِعْمَةَ ٱللَّهِ لَا تُحْصُوهَآ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ لَغَفُورٌۭ رَّحِيمٌۭ
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ቂሰቱል ገራኒቅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን "በቀጠፈ" ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
ዊሊያም ሙኢር በ 1819 AD ተወልዶ በ 1905 AD ያለፈ “ሙስተሽሪቅ” مستشرق ማለትም “የመካከለኛው ምስራቅ ጥንተ-ነገር አጥኚ”Orientalist” ሲሆን እርሱ ለመጀመሪያ ጊዜ በ 1858 AD በመጽሐፉ ሽፋን ላይ “ሰይጣናዊ አንቀፅ”Satanic Verse” ብሎ ጻፈ፤ በመቀጠል የእርሱን ፈለግ የተከተለው ሳልማን ሩሽዲ 1988 AD በመጽሐፉ ሽፋን ላይ “ሰይጣናዊ አንቀፅ” ብሎ ጻፈ፤ ይህ መጽሐፍ በምዕራባዊያና በሚሽነሪዎች እገዛ በዓለማችን ላይ ትልቅ የህትመት ሽፋን ተሰቶት ተሰራጭቶ ነበር፤ ሳልማን ሩሽዲን ብዙዎች ከሊቅ እስከ ደቂቅ እጹብ ድንቅ በማለት አሞካሽተውት ነበር፤ ቂሰቱል ገራኒክ በቅጡ በማይታወቅበት በዚያ ጊዜ አለማወቅን ተገን አድርጎ የተነሣው ይህ ሰው ብዥታው አላንዳች ከልካይ እንደ ተዛማጅ በሽታ በዓለማችም ላይ ተዛምቶ ነበር፤ ከመነሻው የብዙዎችን ልብ የሳበው ይህ መጽሐፍ ከእርሱ በኋላ ለመጡት መሰል የሚሽነሪዎች ትችት ትልቅ የማደላደል ሥራ ሠርቷል። “ሰይጣናዊ አንቀፅ” ከትችት የመነጨ ሲሆን ይህ ስያሜ በኢስላም ጽሑፎች ውስጥ የለም። “ሰይጣናዊ አንቀፅ” በኢስላማዊ ጥናት ውስጥ ግን “ቂሰቱል ገራኒቅ” قصة الغرانيق ይባላል፤ “ገራኒቅ” غرانيق ማለት “የውሃ ወፍ”crane” ማለት ነው።
“ቂሰቱል ገራኒቅ” ማለት ይህ ነው፦
“ቲልከል ገራኒቁል ዑልያ፤ ወኢንነ ሸፋዐተሁንነ ለቱርጃ” تِلْكَ الْغَرَانِيقُ الْعُلْيَ وَ إِنَّ شَفاَعَتَهُنَّ لَتُرْجَى.
‹እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው›These are the high-flying ones, verily their intercession is to be hoped for!
ይህንን ከማየታችን በፊት ሙሉ ታሪካዊ ዳራውን እንመልከት፤ የረመዷን ወር ነብያችን”ﷺ” ወደ ተከበረው የሐረም መስጊድ ሄዱ፤ ቁረይሾች ተሰባስበው ባሉበት በድንገት ከመካከላቸው ቆሙና ሱረቱል ነጅም የተሰኘውን የቁርዓን ክፍል አነበቡ፤ ይህንን ሱራ አንብበው ሲጨርሱ "ለአላህም ስገዱ አምልኩትም" አንቀፅ ስለነበር ሁሉም ሙስሊሞች ሰገዱ፤ ከኃላ ሲሰሙ የነበሩት ቁረይሾች አብረው ሰገዱ፦
53፥62 ለአላህም ስገዱ አምልኩትም فَٱسْجُدُوا۟ لِلَّهِ وَٱعْبُدُوا۟ ۩ ፡፡
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 17 , ሐዲስ 5:
ኢብኑ ዐባስ"ረ.ዓ." እንደተረከው፦ ነቢዩ”ﷺ” ሱረቱል ነጅምን በቀሩ ጊዜ ሰገድኩ፣ ከእርሳቸው ጋር ሙስሊሞች፣ ሙሽሪኮች፣ ጂኒዎችና ሰዎችም ሰገዱ عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم سَجَدَ بِالنَّجْمِ وَسَجَدَ مَعَهُ الْمُسْلِمُونَ وَالْمُشْرِكُونَ وَالْجِنُّ وَالإِنْسُ. ።
አረብ ሙሽሪኮች የሰገዱበት ምክንያት ""አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?"" የሚለውን አንቀጽ ነብያችን”ﷺ” ስላነበቡ እንደሆነ ሰሒህ የሆነው ሐዲስ ላይ ከላይ ተቀምጧል።
ይህ የመጀመሪያው እይታ ሲሆን ነገር ግን ሁለተኛው እይታ ከዚህ በኃላ ያለው ታሪክ ኢብኑ ሃጅር አል አስቃላኒ እና ሼኽ አልባኒ ደኢፍ ነው ብለው አስቀምጠውታል፤ ራዚም፦ "በሙናፊቃን የተቀጠፈ መውዱዕ ነው" ብሏል(ተፍሲሩል ራዚ 11/134)። በተጨማሪም ኢብኑ ከሲር ሲናገር ይህ ታሪክ ደኢፍ ነው ብሎ ከደኢፍ ሁለተኛውን ክፍል ሙርሰል እንደሆነና በእርሱ አስተሳሰብ ሳሒህ እንዳልሆነ ተናግሯል። ይህንን ደኢፍ ታሪክ ኢብኑ ሂሻም፣ አል-ፈይሩዝ አባዲ፣ ተፍሲሩል ጀላለይን እና ኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ ዘግበውታል፤ እንደውም ኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ መግቢያው ላይ እንዲህ ይላል፦
"በዚህ መጽሐፍ ትረካ አንባቢ ተቃራኒ ወይም ተገቢ ሆኖ በሚያገኝበት ጊዜ ይህ የእኛ ባህርይ እንዳልሆነ ማወቅ አለበት፤ ነገር ግን ካለፉት ሰዎች ወደ እኛ የተላለፈ ትረካ ነው" (ታሪኩር ረሱል ወል ሙልክ ቅፅ 1, ገፅ 3)
ስለዚህ ከዚህ በታች ያለው የኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ ትረካ ደኢፍ የሆሃንበት አጋጣሚ አለ ማለት ነው፤ አንዳንድ ሙፈሲሪን መሰረት ያደረጉበትን የኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ ትረካ እስቲ እንየው፦
"አላህ፦ "በኮከብ እምላለሁ በገባ ጊዜ፡፡ ባልደረባችሁ አልተሳሳተም፤ አልጠመመምም፡፡ ከልብ ወለድም አይናገርም፡" የሚለውን አንቀጽ አወረደ፤ በመቀጠል፦
"አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?"
ይህንን በአነበቡ ጊዜ ሸይጣን ""በንባቡ ላይ""፦
"ቲልከል ገራኒቁል ዑልያ፤ ወኢንነ ሸፋዐተሁንነ ለቱርጃ" تِلْكَ الْغَرَانِيقُ الْعُلْيَ وَ إِنَّ شَفاَعَتَهُنَّ لَتُرْجَى.
‹እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው› የሚለውን ቃል ጣለ።
አላህም፦ "ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጅ፡፡ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል" የሚለውን አንቀፅ አወረደ።
(ታሪኩር ረሱል ወል ሙልክ ቅፅ 1, ገፅ 108)
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን "በቀጠፈ" ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
ዊሊያም ሙኢር በ 1819 AD ተወልዶ በ 1905 AD ያለፈ “ሙስተሽሪቅ” مستشرق ማለትም “የመካከለኛው ምስራቅ ጥንተ-ነገር አጥኚ”Orientalist” ሲሆን እርሱ ለመጀመሪያ ጊዜ በ 1858 AD በመጽሐፉ ሽፋን ላይ “ሰይጣናዊ አንቀፅ”Satanic Verse” ብሎ ጻፈ፤ በመቀጠል የእርሱን ፈለግ የተከተለው ሳልማን ሩሽዲ 1988 AD በመጽሐፉ ሽፋን ላይ “ሰይጣናዊ አንቀፅ” ብሎ ጻፈ፤ ይህ መጽሐፍ በምዕራባዊያና በሚሽነሪዎች እገዛ በዓለማችን ላይ ትልቅ የህትመት ሽፋን ተሰቶት ተሰራጭቶ ነበር፤ ሳልማን ሩሽዲን ብዙዎች ከሊቅ እስከ ደቂቅ እጹብ ድንቅ በማለት አሞካሽተውት ነበር፤ ቂሰቱል ገራኒክ በቅጡ በማይታወቅበት በዚያ ጊዜ አለማወቅን ተገን አድርጎ የተነሣው ይህ ሰው ብዥታው አላንዳች ከልካይ እንደ ተዛማጅ በሽታ በዓለማችም ላይ ተዛምቶ ነበር፤ ከመነሻው የብዙዎችን ልብ የሳበው ይህ መጽሐፍ ከእርሱ በኋላ ለመጡት መሰል የሚሽነሪዎች ትችት ትልቅ የማደላደል ሥራ ሠርቷል። “ሰይጣናዊ አንቀፅ” ከትችት የመነጨ ሲሆን ይህ ስያሜ በኢስላም ጽሑፎች ውስጥ የለም። “ሰይጣናዊ አንቀፅ” በኢስላማዊ ጥናት ውስጥ ግን “ቂሰቱል ገራኒቅ” قصة الغرانيق ይባላል፤ “ገራኒቅ” غرانيق ማለት “የውሃ ወፍ”crane” ማለት ነው።
“ቂሰቱል ገራኒቅ” ማለት ይህ ነው፦
“ቲልከል ገራኒቁል ዑልያ፤ ወኢንነ ሸፋዐተሁንነ ለቱርጃ” تِلْكَ الْغَرَانِيقُ الْعُلْيَ وَ إِنَّ شَفاَعَتَهُنَّ لَتُرْجَى.
‹እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው›These are the high-flying ones, verily their intercession is to be hoped for!
ይህንን ከማየታችን በፊት ሙሉ ታሪካዊ ዳራውን እንመልከት፤ የረመዷን ወር ነብያችን”ﷺ” ወደ ተከበረው የሐረም መስጊድ ሄዱ፤ ቁረይሾች ተሰባስበው ባሉበት በድንገት ከመካከላቸው ቆሙና ሱረቱል ነጅም የተሰኘውን የቁርዓን ክፍል አነበቡ፤ ይህንን ሱራ አንብበው ሲጨርሱ "ለአላህም ስገዱ አምልኩትም" አንቀፅ ስለነበር ሁሉም ሙስሊሞች ሰገዱ፤ ከኃላ ሲሰሙ የነበሩት ቁረይሾች አብረው ሰገዱ፦
53፥62 ለአላህም ስገዱ አምልኩትም فَٱسْجُدُوا۟ لِلَّهِ وَٱعْبُدُوا۟ ۩ ፡፡
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 17 , ሐዲስ 5:
ኢብኑ ዐባስ"ረ.ዓ." እንደተረከው፦ ነቢዩ”ﷺ” ሱረቱል ነጅምን በቀሩ ጊዜ ሰገድኩ፣ ከእርሳቸው ጋር ሙስሊሞች፣ ሙሽሪኮች፣ ጂኒዎችና ሰዎችም ሰገዱ عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم سَجَدَ بِالنَّجْمِ وَسَجَدَ مَعَهُ الْمُسْلِمُونَ وَالْمُشْرِكُونَ وَالْجِنُّ وَالإِنْسُ. ።
አረብ ሙሽሪኮች የሰገዱበት ምክንያት ""አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?"" የሚለውን አንቀጽ ነብያችን”ﷺ” ስላነበቡ እንደሆነ ሰሒህ የሆነው ሐዲስ ላይ ከላይ ተቀምጧል።
ይህ የመጀመሪያው እይታ ሲሆን ነገር ግን ሁለተኛው እይታ ከዚህ በኃላ ያለው ታሪክ ኢብኑ ሃጅር አል አስቃላኒ እና ሼኽ አልባኒ ደኢፍ ነው ብለው አስቀምጠውታል፤ ራዚም፦ "በሙናፊቃን የተቀጠፈ መውዱዕ ነው" ብሏል(ተፍሲሩል ራዚ 11/134)። በተጨማሪም ኢብኑ ከሲር ሲናገር ይህ ታሪክ ደኢፍ ነው ብሎ ከደኢፍ ሁለተኛውን ክፍል ሙርሰል እንደሆነና በእርሱ አስተሳሰብ ሳሒህ እንዳልሆነ ተናግሯል። ይህንን ደኢፍ ታሪክ ኢብኑ ሂሻም፣ አል-ፈይሩዝ አባዲ፣ ተፍሲሩል ጀላለይን እና ኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ ዘግበውታል፤ እንደውም ኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ መግቢያው ላይ እንዲህ ይላል፦
"በዚህ መጽሐፍ ትረካ አንባቢ ተቃራኒ ወይም ተገቢ ሆኖ በሚያገኝበት ጊዜ ይህ የእኛ ባህርይ እንዳልሆነ ማወቅ አለበት፤ ነገር ግን ካለፉት ሰዎች ወደ እኛ የተላለፈ ትረካ ነው" (ታሪኩር ረሱል ወል ሙልክ ቅፅ 1, ገፅ 3)
ስለዚህ ከዚህ በታች ያለው የኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ ትረካ ደኢፍ የሆሃንበት አጋጣሚ አለ ማለት ነው፤ አንዳንድ ሙፈሲሪን መሰረት ያደረጉበትን የኢብኑ ጀሪር አጥ-ጣባሪ ትረካ እስቲ እንየው፦
"አላህ፦ "በኮከብ እምላለሁ በገባ ጊዜ፡፡ ባልደረባችሁ አልተሳሳተም፤ አልጠመመምም፡፡ ከልብ ወለድም አይናገርም፡" የሚለውን አንቀጽ አወረደ፤ በመቀጠል፦
"አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?"
ይህንን በአነበቡ ጊዜ ሸይጣን ""በንባቡ ላይ""፦
"ቲልከል ገራኒቁል ዑልያ፤ ወኢንነ ሸፋዐተሁንነ ለቱርጃ" تِلْكَ الْغَرَانِيقُ الْعُلْيَ وَ إِنَّ شَفاَعَتَهُنَّ لَتُرْجَى.
‹እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው› የሚለውን ቃል ጣለ።
አላህም፦ "ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጅ፡፡ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል" የሚለውን አንቀፅ አወረደ።
(ታሪኩር ረሱል ወል ሙልክ ቅፅ 1, ገፅ 108)
"በንባቡ ላይ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ፊ ዑምኒይየቲሂ" فِي أُمْنِيَّتِهِ ሲሆን በነብያችን”ﷺ” ንባብ ማለትም "አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?" ብለው ባሉ ጊዜ ጎን ለጎን ሸይጣን፦ ‹እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው› የሚለውን ቃል ጣለ። እንግዲህ ይህ ነው "ቂሰቱል ገራኒቅ" የሚባለው፤ ሙሽሪክ ከሃድያን ይህ ሱራ ሲነበብ «ይህንን ቁርኣን አታዳምጡ፡፡ ታሸንፉም ዘንድ ሲነበብ በእርሱ ውሰጥ ተንጫጩ» አሉ፦
41፥26 እነዚያም የካዱት «ይህንን ቁርኣን አታዳምጡ፡፡ ታሸንፉም ዘንድ "ሲነበብ" በእርሱ ውሰጥ ተንጫጩ» አሉ وَقَالَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ لَا تَسْمَعُوا۟ لِهَٰذَا ٱلْقُرْءَانِ وَٱلْغَوْا۟ فِيهِ لَعَلَّكُمْ تَغْلِبُونَ ፡፡
በዚህ ሰአት ከእውነት "በራቀ ጭቅጭቅ ውስጥ" ሆነው "አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?" የሚለው አንቀፅ ሲነበብ በሚንጫጩት ልብ ውስጥ ፈተና ሊያደርግ ሸይጣን ልብስብስን ቃልን ጣለ፤ ሁልጊዜ በእያንዳንዱ ነብይ ዘመን ነብዩ ባነበበ ጊዜ ሰይጣን ልቦቻቸውም ደረቆች በሆኑት ውስጥ ልብስብስን ቃልን ይጥላል፤ ይህን የሚያደርገው የቀጠፈውን እንዲቀጣጥፉ ነው፦
22፥53 ሰይጣን የሚጥለውን ነገር ለእነዚያ በልቦቻቸው ውስጥ በሽታ ላለባቸው ልቦቻቸውም ደረቆች ለሆኑት ፈተና ሊያደርግ ይጥላል፡፡ በዳዮችም ከእውነት "በራቀ ጭቅጭቅ ውስጥ" ናቸው لِّيَجْعَلَ مَا يُلْقِى ٱلشَّيْطَٰنُ فِتْنَةًۭ لِّلَّذِينَ فِى قُلُوبِهِم مَّرَضٌۭ وَٱلْقَاسِيَةِ قُلُوبُهُمْ ۗ وَإِنَّ ٱلظَّٰلِمِينَ لَفِى شِقَاقٍۭ بَعِيدٍۢ ፡፡
6:112-113 እንደዚሁም *ለነቢያት ሁሉ ከሰውና ከጋኔን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት አደረግን*፡፡ ከፊላቸው ወደ ከፊሉ ለማታለል *ልብስብስን ቃል ይጥላሉ*፡፡ ጌታህም በሻ ኖሮ ባልሠሩት ነበር፡፡ *ከቅጥፈታቸውም ጋር ተዋቸው*፡፡ *የሚጥሉትም ሊያታልሉ* እና የእነዚያም በመጨረሻይቱ ሕይወት የማያምኑት ሰዎች ልቦች ወደእርሱ እንዲያዘነብሉ እንዲወዱትም እነርሱ *ይቀጥፉ የነበሩትንም እንዲቀጣጥፉ* ነው፡፡
22፥52 ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጅ፡፡ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል፡፡ ከዚያም አላህ አንቀጾቹን ያጠነክራል፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍۢ وَلَا نَبِىٍّ إِلَّآ إِذَا تَمَنَّىٰٓ أَلْقَى ٱلشَّيْطَٰنُ فِىٓ أُمْنِيَّتِهِۦ فَيَنسَخُ ٱللَّهُ مَا يُلْقِى ٱلشَّيْطَٰنُ ثُمَّ يُحْكِمُ ٱللَّهُ ءَايَٰتِهِۦ ۗ وَٱللَّهُ عَلِيمٌ حَكِيمٌۭ ፡፡
ይህ አንቀፅ ሙጅመል ማለትም ጥቅላዊ ነው፤ ምክንያቱም *"ከአንተ በፊት"* የሚለው ገለጻ ከነብያችን በፊት በነበሩት ነብያትና መልእክተኞችም ላይም ከሰውና ከጋኔን የኾኑን ሰይጣናት ለማታለል *ልብስብስን ቃል* ይጥላሉ፤ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል፡፡ ከዚያም አላህ አንቀጾቹን ያጠነክራል፤ ሸኹል ኢስላም ኢብኑ ተምያህ ይህንን እይታ ይጋራሉ። ነገር ግን በወቅቱ ነብያችን”ﷺ” "አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?" የሚለው አንቀጽ በአሉታዊ መልኩ አንብበው ሲጨርሱ በንባቡ ላይ ሸይጣን፦ "እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው" የሚለውን ለሙሽሪኮች ሲያነብ ሙሽሪኮች ይህን ቃል ሲሰሙ፦ "ነቢዩ”ﷺ” አማልክቶቻችንን አወድሷል" ሲሉ ዋሹ፤ የዚህ ቅጥፈት ዜና ወደ ሐበሻ ከተሰደዱ ሰሐቦች ዘንድ ከእውነታው እጅግ በተለየና በራቀ መልኩ ተሰማ፤ አላህም ነብያችንን”ﷺ” "ከዚያም ወደ አንተ ካወረድነው ሌላን በእኛ ላይ ትዋሽ ዘንድ ሊፈትኑህ በእርግጥ ተቃረቡ፡፡ ያን ጊዜም ወዳጅ አድርገው በያዙህ ነበር" በማለት ይህ ቅጥፈት ለማስዋሸት ፈተና መሆኑን እና ቢዋሹ ወዳጆች አድርገው ይይዧቸው እንደነበር ተናገረ፦
17፥73 እነሆ ከዚያም ወደ አንተ ካወረድነው ሌላን በእኛ ላይ ትዋሽ ዘንድ ሊፈትኑህ በእርግጥ ተቃረቡ፡፡ ያን ጊዜም ወዳጅ አድርገው በያዙህ ነበር وَإِن كَادُوا۟ لَيَفْتِنُونَكَ عَنِ ٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ لِتَفْتَرِىَ عَلَيْنَا غَيْرَهُۥ ۖ وَإِذًۭا لَّٱتَّخَذُوكَ خَلِيلًۭا ፡፡
ሙሽሪኮች ጠላት መሆናቸው በራሱ ከአላህ ቃል ሌላ ቃልን እንዳልተናገሩ በቂ ማስረጃ ነው፤ ምክንያቱም ነብያችንን”ﷺ” ወዳጅ አድርገው አለመያዛቸው ነው፤ በተጨማሪም በመቀጠል ከአላህ ውጪ ከሌላ ማንነት ሆነ ምንነት ከፊል ቃልን አምጥቶ ቢቀጥፉ የልብ ስራቸውን እንደሚቆርጥ በመናገር ከሌላ ህልውና ምንም እንዳላሉ መስክሮላቸዋል፤ ፦
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን "በቀጠፈ" ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
""የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ""ብሎ ማለት የቱን ያህል በግህደተ-መለኮት ቀልድ እንደሌለ የሚያሳይ ሃይለ-ቃል ነው። ከአላህ ወዲህ የትኛው ንግግር ማስረጃ ሊሆን ይችላል? ቁርአንን አላህ ነው ያወረደው፤ አላህ ከሰው ሆነ ከሸይጣን ቃላት ጠብቆታል፣ ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፦
15:9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን፡፡
41:42 ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፤ ጥበበኛ ምስጉን ከሆነውጌታ የተወረደ ነው።
41፥26 እነዚያም የካዱት «ይህንን ቁርኣን አታዳምጡ፡፡ ታሸንፉም ዘንድ "ሲነበብ" በእርሱ ውሰጥ ተንጫጩ» አሉ وَقَالَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ لَا تَسْمَعُوا۟ لِهَٰذَا ٱلْقُرْءَانِ وَٱلْغَوْا۟ فِيهِ لَعَلَّكُمْ تَغْلِبُونَ ፡፡
በዚህ ሰአት ከእውነት "በራቀ ጭቅጭቅ ውስጥ" ሆነው "አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?" የሚለው አንቀፅ ሲነበብ በሚንጫጩት ልብ ውስጥ ፈተና ሊያደርግ ሸይጣን ልብስብስን ቃልን ጣለ፤ ሁልጊዜ በእያንዳንዱ ነብይ ዘመን ነብዩ ባነበበ ጊዜ ሰይጣን ልቦቻቸውም ደረቆች በሆኑት ውስጥ ልብስብስን ቃልን ይጥላል፤ ይህን የሚያደርገው የቀጠፈውን እንዲቀጣጥፉ ነው፦
22፥53 ሰይጣን የሚጥለውን ነገር ለእነዚያ በልቦቻቸው ውስጥ በሽታ ላለባቸው ልቦቻቸውም ደረቆች ለሆኑት ፈተና ሊያደርግ ይጥላል፡፡ በዳዮችም ከእውነት "በራቀ ጭቅጭቅ ውስጥ" ናቸው لِّيَجْعَلَ مَا يُلْقِى ٱلشَّيْطَٰنُ فِتْنَةًۭ لِّلَّذِينَ فِى قُلُوبِهِم مَّرَضٌۭ وَٱلْقَاسِيَةِ قُلُوبُهُمْ ۗ وَإِنَّ ٱلظَّٰلِمِينَ لَفِى شِقَاقٍۭ بَعِيدٍۢ ፡፡
6:112-113 እንደዚሁም *ለነቢያት ሁሉ ከሰውና ከጋኔን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት አደረግን*፡፡ ከፊላቸው ወደ ከፊሉ ለማታለል *ልብስብስን ቃል ይጥላሉ*፡፡ ጌታህም በሻ ኖሮ ባልሠሩት ነበር፡፡ *ከቅጥፈታቸውም ጋር ተዋቸው*፡፡ *የሚጥሉትም ሊያታልሉ* እና የእነዚያም በመጨረሻይቱ ሕይወት የማያምኑት ሰዎች ልቦች ወደእርሱ እንዲያዘነብሉ እንዲወዱትም እነርሱ *ይቀጥፉ የነበሩትንም እንዲቀጣጥፉ* ነው፡፡
22፥52 ከመልክተኛና ከነቢይም ከአንተ በፊት አንድንም አላክንም ባነበበ ጊዜ ሰይጣን በንባቡ ላይ የሚጥል ቢሆን እንጅ፡፡ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል፡፡ ከዚያም አላህ አንቀጾቹን ያጠነክራል፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍۢ وَلَا نَبِىٍّ إِلَّآ إِذَا تَمَنَّىٰٓ أَلْقَى ٱلشَّيْطَٰنُ فِىٓ أُمْنِيَّتِهِۦ فَيَنسَخُ ٱللَّهُ مَا يُلْقِى ٱلشَّيْطَٰنُ ثُمَّ يُحْكِمُ ٱللَّهُ ءَايَٰتِهِۦ ۗ وَٱللَّهُ عَلِيمٌ حَكِيمٌۭ ፡፡
ይህ አንቀፅ ሙጅመል ማለትም ጥቅላዊ ነው፤ ምክንያቱም *"ከአንተ በፊት"* የሚለው ገለጻ ከነብያችን በፊት በነበሩት ነብያትና መልእክተኞችም ላይም ከሰውና ከጋኔን የኾኑን ሰይጣናት ለማታለል *ልብስብስን ቃል* ይጥላሉ፤ ወዲያውም አላህ ሰይጣን የሚጥለውን ያስወግዳል፡፡ ከዚያም አላህ አንቀጾቹን ያጠነክራል፤ ሸኹል ኢስላም ኢብኑ ተምያህ ይህንን እይታ ይጋራሉ። ነገር ግን በወቅቱ ነብያችን”ﷺ” "አል-ላትንና አል-ዑዛን አያችሁን? ሦስተኛይቱንም አነስተኛዋን መናትን?" የሚለው አንቀጽ በአሉታዊ መልኩ አንብበው ሲጨርሱ በንባቡ ላይ ሸይጣን፦ "እነዚህ የተከበሩ ናቸው ምልጃቸው ተቀባይነት ያገኘው ናቸው" የሚለውን ለሙሽሪኮች ሲያነብ ሙሽሪኮች ይህን ቃል ሲሰሙ፦ "ነቢዩ”ﷺ” አማልክቶቻችንን አወድሷል" ሲሉ ዋሹ፤ የዚህ ቅጥፈት ዜና ወደ ሐበሻ ከተሰደዱ ሰሐቦች ዘንድ ከእውነታው እጅግ በተለየና በራቀ መልኩ ተሰማ፤ አላህም ነብያችንን”ﷺ” "ከዚያም ወደ አንተ ካወረድነው ሌላን በእኛ ላይ ትዋሽ ዘንድ ሊፈትኑህ በእርግጥ ተቃረቡ፡፡ ያን ጊዜም ወዳጅ አድርገው በያዙህ ነበር" በማለት ይህ ቅጥፈት ለማስዋሸት ፈተና መሆኑን እና ቢዋሹ ወዳጆች አድርገው ይይዧቸው እንደነበር ተናገረ፦
17፥73 እነሆ ከዚያም ወደ አንተ ካወረድነው ሌላን በእኛ ላይ ትዋሽ ዘንድ ሊፈትኑህ በእርግጥ ተቃረቡ፡፡ ያን ጊዜም ወዳጅ አድርገው በያዙህ ነበር وَإِن كَادُوا۟ لَيَفْتِنُونَكَ عَنِ ٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ لِتَفْتَرِىَ عَلَيْنَا غَيْرَهُۥ ۖ وَإِذًۭا لَّٱتَّخَذُوكَ خَلِيلًۭا ፡፡
ሙሽሪኮች ጠላት መሆናቸው በራሱ ከአላህ ቃል ሌላ ቃልን እንዳልተናገሩ በቂ ማስረጃ ነው፤ ምክንያቱም ነብያችንን”ﷺ” ወዳጅ አድርገው አለመያዛቸው ነው፤ በተጨማሪም በመቀጠል ከአላህ ውጪ ከሌላ ማንነት ሆነ ምንነት ከፊል ቃልን አምጥቶ ቢቀጥፉ የልብ ስራቸውን እንደሚቆርጥ በመናገር ከሌላ ህልውና ምንም እንዳላሉ መስክሮላቸዋል፤ ፦
69፥44-46 በእኛ ላይም ከፊልን ቃላት ያላልነውን "በቀጠፈ" ኖሮ وَلَوْ تَقَوَّلَ عَلَيْنَا بَعْضَ ٱلْأَقَاوِيلِ ፤ በኀይል በያዝነው ነበር لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِٱلْيَمِينِ ፡፡ ከዚያም ከእርሱ የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ثُمَّ لَقَطَعْنَا مِنْهُ ٱلْوَتِينَ ፡፡
""የልቡን ሥር በቆረጥን ነበር ""ብሎ ማለት የቱን ያህል በግህደተ-መለኮት ቀልድ እንደሌለ የሚያሳይ ሃይለ-ቃል ነው። ከአላህ ወዲህ የትኛው ንግግር ማስረጃ ሊሆን ይችላል? ቁርአንን አላህ ነው ያወረደው፤ አላህ ከሰው ሆነ ከሸይጣን ቃላት ጠብቆታል፣ ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፦
15:9 እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን፡፡
41:42 ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም፤ ጥበበኛ ምስጉን ከሆነውጌታ የተወረደ ነው።
መደምደሚያ
ይህንን የተመታ እና የተመምታታ ውሃ የማያነሳ ሙግት ሳልማን ሩሽዲ በ 1988 AD "ሰይጣናዊ አንቀፅ" የሚል መጽሐፉን ሲያራግቡ ከነበሩት መካከል ሚሽነሪዎች አንዶቹ ናቸው፤ እስቲ በዚህ ሂስ ባይብል ላይ ያለውን ዳዊት እንመልከተው፤ ይህን ሙግት የዳዊትን ነብይነት ለማስተባበል ሳይሆን እሾህክን በእሾክ እንዴት እንደሆነ ለማሳየት ነው፤ ዳዊት እስራኤልን ቁጠር ሳይባል ቆጥሮ ዳዊት በሰራው ስህተት እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ ቸነፈርን ልኮ ከእስራኤልም ሰባ ሺህ ሰዎች በመቅሰፍት ገደለ፦
2ኛ ሳሙኤል 24.14 እግዚአብሔርም በእስራኤል ላይ ቸነፈርን ሰደደ፤ ከእስራኤልም ሰባ ሺህ ሰዎች ወደቁ።
ይህ ስህተት የራሱ የዳዊት እንደሆነ አምኗል፣ ይቅርታም ጠይቋል፣ ከዚያም ባሻገር ይህ የእኔ ስህተት ነው ህዝቡን አትንካ ብሎ ጸለየ፣ ነገር ግን የዳዊት ልመናም አልሰራም፦
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥8 ዳዊትም እግዚአብሔርን፦ ይህን በማድረግ እጅግ በድያለሁ፤ አሁን ግን ታላቅ ስንፍና አድርጌአለሁና የባሪያህን ኃጢአት ታስወግድ ዘንድ እለምንሃለሁ አለው።
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥17 ዳዊትም እግዚአብሔርን፦ ሕዝቡ ይቈጠር ዘንድ ያዘዝሁ እኔ አይደለሁምን? የበደልሁና ክፉ የሠራሁ እኔ ነኝ፤ እነዚህ በጎች ግን ምን አድርገዋል? አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ትሁን፥ ነገር ግን ይቀሠፍ ዘንድ በሕዝብህ ላይ አትሁን አለው።
ታዲያ ዳዊት ማን ቁጠር ብሎት ነው የቆጠረው? ስንል
ዳዊት እስራኤልን የቆጠረው ሰይጣን "ቁጠር" ብሎት ነው ይለናል፦
2ኛ ሳሙኤል 24.1 ደግሞም የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ ዳዊትንም፦ *ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር* ብሎ በላያቸው አስነሣው።
ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር ያለው ሰይጣን ነው፥ እርሱ የተባለው ህቡዕ ተውላጠ-ስም ሰይጣን መሆኑን ሌላ ጥቅስ ይነግረናል፦
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥1 ሰይጣንም በእስራኤል ላይ ተነሣ፥ እስራኤልንም ይቈጥር ዘንድ ዳዊትን "አንቀሳቀሰው"።
"አንቀሳቀሰው" ብለው ያስቀመጡት የዕብራይስጡ ቃል "የሰት" תְּסִיתֵ֥נִי ሲሆን "ሱት" סוּת ማለትም "አሳሳተ" ከሚል ግስ የመጣ ነው ፣ ለሃሰተኛ ነብይ ማሳሳት "የስቲአከ" יְסִֽיתְךָ֡ ማለትም "ቢያስትህ" በሚል መጥቷል፦
ዘዳግም 13.6 አንተም አባቶችህም የማታውቋቸውን ሌሎች አማልክት እናምልክ ብሎ ቢያስትህ יְסִֽיתְךָ֡፥
ዳዊትም ከሰይጣን መልዕክት የተቀበለውን ለኢዮአብንና ለሕዝቡ አለቆች ቍጠሩ ብሎ አስተላልፏል፦
ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 21.8 ዳዊትም ኢዮአብንና የሕዝቡን አለቆች፦ ሂዱ፥ ከቤርሳቤህ ጀምሮ እስከ ዳን ድረስ እስራኤልን ቍጠሩ፥ ድምራቸውንም አውቅ ዘንድ አስታውቁኝ አላቸው።
አንዱ ይህንን ሙግት ሳቀርብለት ዳዊት ነብይ አይደለም ብሎ ሽምጥጥ አድርጎ ሊክደኝ ሞክሯል፤ በባይብል የተብራራው ዳዊት የፈጣሪ ነብይ እንደሆነ ይናገራል፦
2፡29-30 ወንድሞች ሆይ፥ ስለ አባቶች አለቃ ስለ ዳዊት እንደ ሞተም እንደ ተቀበረም ለእናንተ በግልጥ እናገር ዘንድ ፍቀዱልኝ፤ መቃብሩም እስከ ዛሬ በእኛ ዘንድ ነው። *ነቢይ ስለ ሆነ*፥
አዎ ዳዊት ነብይ ነበረ ከተባለ፤ የነብይ መስፈርቱ ከፈጣሪ መልዕክት መቀበል ወይስ ከሰይጣን መልዕክት መቀበል ? ፍርዱን ለህሊና።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ይህንን የተመታ እና የተመምታታ ውሃ የማያነሳ ሙግት ሳልማን ሩሽዲ በ 1988 AD "ሰይጣናዊ አንቀፅ" የሚል መጽሐፉን ሲያራግቡ ከነበሩት መካከል ሚሽነሪዎች አንዶቹ ናቸው፤ እስቲ በዚህ ሂስ ባይብል ላይ ያለውን ዳዊት እንመልከተው፤ ይህን ሙግት የዳዊትን ነብይነት ለማስተባበል ሳይሆን እሾህክን በእሾክ እንዴት እንደሆነ ለማሳየት ነው፤ ዳዊት እስራኤልን ቁጠር ሳይባል ቆጥሮ ዳዊት በሰራው ስህተት እግዚአብሔር በእስራኤል ላይ ቸነፈርን ልኮ ከእስራኤልም ሰባ ሺህ ሰዎች በመቅሰፍት ገደለ፦
2ኛ ሳሙኤል 24.14 እግዚአብሔርም በእስራኤል ላይ ቸነፈርን ሰደደ፤ ከእስራኤልም ሰባ ሺህ ሰዎች ወደቁ።
ይህ ስህተት የራሱ የዳዊት እንደሆነ አምኗል፣ ይቅርታም ጠይቋል፣ ከዚያም ባሻገር ይህ የእኔ ስህተት ነው ህዝቡን አትንካ ብሎ ጸለየ፣ ነገር ግን የዳዊት ልመናም አልሰራም፦
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥8 ዳዊትም እግዚአብሔርን፦ ይህን በማድረግ እጅግ በድያለሁ፤ አሁን ግን ታላቅ ስንፍና አድርጌአለሁና የባሪያህን ኃጢአት ታስወግድ ዘንድ እለምንሃለሁ አለው።
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥17 ዳዊትም እግዚአብሔርን፦ ሕዝቡ ይቈጠር ዘንድ ያዘዝሁ እኔ አይደለሁምን? የበደልሁና ክፉ የሠራሁ እኔ ነኝ፤ እነዚህ በጎች ግን ምን አድርገዋል? አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እጅህ በእኔና በአባቴ ቤት ላይ ትሁን፥ ነገር ግን ይቀሠፍ ዘንድ በሕዝብህ ላይ አትሁን አለው።
ታዲያ ዳዊት ማን ቁጠር ብሎት ነው የቆጠረው? ስንል
ዳዊት እስራኤልን የቆጠረው ሰይጣን "ቁጠር" ብሎት ነው ይለናል፦
2ኛ ሳሙኤል 24.1 ደግሞም የእግዚአብሔር ቍጣ በእስራኤል ላይ ነደደ፥ ዳዊትንም፦ *ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር* ብሎ በላያቸው አስነሣው።
ሂድ፥ እስራኤልንና ይሁዳን ቍጠር ያለው ሰይጣን ነው፥ እርሱ የተባለው ህቡዕ ተውላጠ-ስም ሰይጣን መሆኑን ሌላ ጥቅስ ይነግረናል፦
1ኛ ዜና መዋዕል 21፥1 ሰይጣንም በእስራኤል ላይ ተነሣ፥ እስራኤልንም ይቈጥር ዘንድ ዳዊትን "አንቀሳቀሰው"።
"አንቀሳቀሰው" ብለው ያስቀመጡት የዕብራይስጡ ቃል "የሰት" תְּסִיתֵ֥נִי ሲሆን "ሱት" סוּת ማለትም "አሳሳተ" ከሚል ግስ የመጣ ነው ፣ ለሃሰተኛ ነብይ ማሳሳት "የስቲአከ" יְסִֽיתְךָ֡ ማለትም "ቢያስትህ" በሚል መጥቷል፦
ዘዳግም 13.6 አንተም አባቶችህም የማታውቋቸውን ሌሎች አማልክት እናምልክ ብሎ ቢያስትህ יְסִֽיתְךָ֡፥
ዳዊትም ከሰይጣን መልዕክት የተቀበለውን ለኢዮአብንና ለሕዝቡ አለቆች ቍጠሩ ብሎ አስተላልፏል፦
ዜና መዋዕል ቀዳማዊ 21.8 ዳዊትም ኢዮአብንና የሕዝቡን አለቆች፦ ሂዱ፥ ከቤርሳቤህ ጀምሮ እስከ ዳን ድረስ እስራኤልን ቍጠሩ፥ ድምራቸውንም አውቅ ዘንድ አስታውቁኝ አላቸው።
አንዱ ይህንን ሙግት ሳቀርብለት ዳዊት ነብይ አይደለም ብሎ ሽምጥጥ አድርጎ ሊክደኝ ሞክሯል፤ በባይብል የተብራራው ዳዊት የፈጣሪ ነብይ እንደሆነ ይናገራል፦
2፡29-30 ወንድሞች ሆይ፥ ስለ አባቶች አለቃ ስለ ዳዊት እንደ ሞተም እንደ ተቀበረም ለእናንተ በግልጥ እናገር ዘንድ ፍቀዱልኝ፤ መቃብሩም እስከ ዛሬ በእኛ ዘንድ ነው። *ነቢይ ስለ ሆነ*፥
አዎ ዳዊት ነብይ ነበረ ከተባለ፤ የነብይ መስፈርቱ ከፈጣሪ መልዕክት መቀበል ወይስ ከሰይጣን መልዕክት መቀበል ? ፍርዱን ለህሊና።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የኢብራሂም መጽሐፍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
87፥18-19 ይህ በፊተኞቹ *መጻሕፍት* ውስጥ ያለ ነው፡፡ በኢብራሂምና በሙሳ *ጽሑፎች* ውስጥ፡፡ إِنَّ هَٰذَا لَفِى ٱلصُّحُفِ ٱلْأُولَىٰ صُحُفِ إِبْرَٰهِيمَ وَمُوسَىٰ
አምላካችን አላህ ወደ ኢብራሂም ወሕይ አውርዷል፦
2፥136 በአላህ እና ወደኛ በተወረደው *ወደ ኢብራሂምም* ወደ ኢስማዒልና ወደበተሰጡት ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም *በተወረደው* በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ ለአላህ ታዛዦች ነን» በሉ፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
3፥84 በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም ፣ *በኢብራሂም* እና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ *በተወረደው*፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነን» በል፡፡ قُلْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْወደ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
4፥163 እኛ ወደ ኑሕ እና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ * ኢብራሂምም*፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው፡፡ إِنَّآ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ كَمَآ أَوْحَيْنَآ إِلَىٰ نُوحٍۢ وَٱلنَّبِيِّـۧنَ مِنۢ بَعْدِهِۦ ۚ وَأَوْحَيْنَآ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَٰرُونَ وَسُلَيْمَٰنَ ۚ وَءَاتَيْنَا دَاوُۥدَ زَبُورًۭا
አላህ ወደ መልእክተኞቹ የሚያወርደው ወሕይ ኪታብ ነው፦
57፥25 *መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
87፥18-19 ይህ በፊተኞቹ *መጻሕፍት* ውስጥ ያለ ነው፡፡ በኢብራሂምና በሙሳ *ጽሑፎች* ውስጥ፡፡ إِنَّ هَٰذَا لَفِى ٱلصُّحُفِ ٱلْأُولَىٰ صُحُفِ إِبْرَٰهِيمَ وَمُوسَىٰ
አምላካችን አላህ ወደ ኢብራሂም ወሕይ አውርዷል፦
2፥136 በአላህ እና ወደኛ በተወረደው *ወደ ኢብራሂምም* ወደ ኢስማዒልና ወደበተሰጡት ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም *በተወረደው* በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ ለአላህ ታዛዦች ነን» በሉ፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
3፥84 በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም ፣ *በኢብራሂም* እና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ *በተወረደው*፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ ታዛዦች ነን» በል፡፡ قُلْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْወደ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
4፥163 እኛ ወደ ኑሕ እና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ * ኢብራሂምም*፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም *አወረድን*፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው፡፡ إِنَّآ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ كَمَآ أَوْحَيْنَآ إِلَىٰ نُوحٍۢ وَٱلنَّبِيِّـۧنَ مِنۢ بَعْدِهِۦ ۚ وَأَوْحَيْنَآ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَٰرُونَ وَسُلَيْمَٰنَ ۚ وَءَاتَيْنَا دَاوُۥدَ زَبُورًۭا
አላህ ወደ መልእክተኞቹ የሚያወርደው ወሕይ ኪታብ ነው፦
57፥25 *መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
የኢብራሂም ኪታብ ስሙ በቁርአን አልተጠቀሰም። ሱሑፍ" صُحُف ማለት "ጽሑፎች" ወይም መጽሐፍት" አሊያም "ገጾች" ማለት ነው፤ ይህ ቃል በቁርአን 8 ጊዜ የመጣ ሲሆን የነብያትን መጽሐፍት አሊያም ገጾች ያመለክታል፦
87፥18-19 ይህ በፊተኞቹ *መጻሕፍት* ውስጥ ያለ ነው፡፡ በኢብራሂምና በሙሳ *ጽሑፎች* ውስጥ፡፡ إِنَّ هَٰذَا لَفِى ٱلصُّحُفِ ٱلْأُولَىٰ صُحُفِ إِبْرَٰهِيمَ وَمُوسَىٰ
53፥36-37 ይልቁንም በዚያ *በሙሳ ጽሑፎች* ውስጥ ባለው ነገር አልተነገረምን? በዚያም በፈጸመው *በኢብራሂም ጽሑፎች* ውስጥ ባለው አልተነገረምን? أَمْ لَمْ يُنَبَّأْ بِمَا فِى صُحُفِ مُوسَىٰ وَإِبْرَٰهِيمَ ٱلَّذِى وَفَّىٰٓ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ሱሑፍ" ለኢብራሂም የወረደለት ኪታብ ስም ሳይሆን የሙሳ እና የኢብራሂም መጻሕፍት ለማመልከት የመጣ ነው፤ ቁርአን የቀድሞ መጽሐፍትን "ሱሑፍ" ይላቸዋል፦
20፥133 «ከጌታውም በኾነ ተዓምር አይመጣንምን» አሉ *በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች* ውስጥ ያለችው ማስረጃ አልመጣቻቸውምን? وَقَالُوا۟ لَوْلَا يَأْتِينَا بِـَٔايَةٍۢ مِّن رَّبِّهِۦٓ ۚ أَوَلَمْ تَأْتِهِم بَيِّنَةُ مَا فِى ٱلصُّحُفِ ٱلْأُولَىٰ
የቁርአን አንቀጾች "ሱሑፍ" ተብሏል፦
98፥2 አስረጁም ከአላህ የኾነ መልክተኛ የተጥራሩን *መጽሐፎች* የሚያነብ ነው፡፡ رَسُولٌۭ مِّنَ ٱللَّهِ يَتْلُوا۟ صُحُفًۭا مُّطَهَّرَةًۭ
መላእክት የሚከትቡት ኩቱብ "ሱሑፍ" ተብሏል፦
74፥52 ይልቁንም ከእነርሱ እያንዳንዱ ሰው ሁሉ የተዘረጉ *ጽሑፎችን* እንዲስሰጥ ይፈልጋል፡፡ بَلْ يُرِيدُ كُلُّ ٱمْرِئٍۢ مِّنْهُمْ أَن يُؤْتَىٰ صُحُفًۭا مُّنَشَّرَةًۭ
80፥13 በተከበሩ *ጽሑፎች* ውስጥ ነው፡፡ فِى صُحُفٍۢ مُّكَرَّمَةٍۢ
81፥10 *ጽሑፎችም* በተዘረጉ ጊዜ፤ وَإِذَا ٱلصُّحُفُ نُشِرَتْ
እዚህ ድረስ ከተግባባን ወደ ሚቀጥለው ነጥብ መሄድ እንችላለን፤ ለኢብራሂም የተሰጠው የመልእክቱ ጭብጥ ኢስላም ነው፤ አላህ ለኢብራሂም “አስሊም” أَسْلِمْ ማለትም “ታዘዝ” ብሎ ሲለው እርሱም ለዓለማት ጌታ “አስለምቱ” أَسْلَمْتُ ማለትም “ታዘዝኩ” አለ፦
2፥131 ጌታው ለእርሱ *”ታዘዝ”* ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ *”ታዘዝኩ”* አለ፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
አምላካችን አላህ ስለ ኢብራሂም መልእክት “ኢዝ ቃለ” إِذْ قَالَ ማለትም “ባለ ጊዜ አስታውስ” በማለት የትምህርቱን ጭብጥ ይነግረናል፦
6:74 ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር፦ *”ጣዖታትን አማልክት አድርገህ ትይዛለህን? እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ*» ባለ ጊዜ አስታውስ። وَإِذْ قَالَ إِبْرَٰهِيمُ لِأَبِيهِ ءَازَرَ أَتَتَّخِذُ أَصْنَامًا ءَالِهَةً ۖ إِنِّىٓ أَرَىٰكَ وَقَوْمَكَ فِى ضَلَٰلٍۢ مُّبِينٍۢ
19፥41 *በመጽሐፉ ውስጥ ኢብራሂምንም አውሳ*፡፡ እርሱ በጣም *እውነተኛ ነቢይ ነበርና*፡፡ وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ إِبْرَٰهِيمَ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ صِدِّيقًۭا نَّبِيًّا
19፥42 ለአባቱ ባለ ጊዜ አስታውስ፤ «አባቴ ሆይ! *የማይሰማንና የማያይን ከአንተም ምንንም የማይጠቅምህን ለምን ታመልካለህ?* إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ يَٰٓأَبَتِ لِمَ تَعْبُدُ مَا لَا يَسْمَعُ وَلَا يُبْصِرُ وَلَا يُغْنِى عَنكَ شَيْـًۭٔا
26፥70 *ለአባቱና ለሕዝቦቹ «ምንን ታመልካላችሁ?*» ባለ ጊዜ፡፡ إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِۦ مَا تَعْبُدُونَ
ይህንን የኢብራሂም ወሬ አምላካችን አላህ ለነብያችን”ﷺ”፦ “ነቁስሱ ዐለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት ይናገራል፦
11:120 *ከመልክተኞቹም “ወሬዎች”* ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር *ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ* መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
26፥69 *በእነርሱም ላይ የኢብራሂምን ወሬ አንብብላቸው*፡፡ وَاتْلُ عَلَيْهِمْ نَبَأَ إِبْرَاهِيمَ
አምላካችን አላህ ጥንት የነበሩትን ነብያት የትምህርታቸውን ጭብጥየረባበት መተረኩ ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ ነው፤ "ወሬ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ነበእ” نَبَإِ ሲሆን “ነቢይ” نبي የሚለው ቃል የስም መደብ ነው፤ “ኢዝ” إِذْ በሚለው የጊዜ ተውሳከ-ግስ ውስጥ “ፈዘክከር” فَذَكِّرْ ማለትን "አስታውስ" የሚለው ትእዛዛዊ ግን ሙስተጢር ሆኖ ይመጣል፤ ነብያችን”ﷺ” ደግሞ ነብይ ስለሆኑ አላህ በሚያወርድላቸው ዚክር ሙዘክከር ናቸው፤ “ሙዘክከር” مُذَكِّرٌ ማለትም “አስታዋሽ” ናቸው፤ ነብያችን”ﷺ” የሚያሳታውሱት ከራሳቸው አመንጭተው ሳይሆን በተወረዳቸው “ዚክር” ማለትም “ማስታወሻ” ብቻ ነው፤ ይህም ዚክር ቁርኣን ነው፦
50፥45 ስለዚህ ዛቻዬን የሚፈራን ሰው *በቁርኣን አስታውስ*፡፡ ۖ فَذَكِّرْ بِالْقُرْآنِ مَن يَخَافُ وَعِيدِ
88፥21 *አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና*፡፡ فَذَكِّرْ إِنَّمَا أَنتَ مُذَكِّرٌ
21፥50 *ይህም ያወረድነው የኾነ ብሩክ “ዚክር” ነው*፡፡ ታዲያ እናንተ ለእርሱ ከሓዲዎች ናችሁን? وَهَـٰذَا ذِكْرٌ مُّبَارَكٌ أَنزَلْنَاهُ ۚ أَفَأَنتُمْ لَهُ مُنكِرُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
87፥18-19 ይህ በፊተኞቹ *መጻሕፍት* ውስጥ ያለ ነው፡፡ በኢብራሂምና በሙሳ *ጽሑፎች* ውስጥ፡፡ إِنَّ هَٰذَا لَفِى ٱلصُّحُفِ ٱلْأُولَىٰ صُحُفِ إِبْرَٰهِيمَ وَمُوسَىٰ
53፥36-37 ይልቁንም በዚያ *በሙሳ ጽሑፎች* ውስጥ ባለው ነገር አልተነገረምን? በዚያም በፈጸመው *በኢብራሂም ጽሑፎች* ውስጥ ባለው አልተነገረምን? أَمْ لَمْ يُنَبَّأْ بِمَا فِى صُحُفِ مُوسَىٰ وَإِبْرَٰهِيمَ ٱلَّذِى وَفَّىٰٓ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ሱሑፍ" ለኢብራሂም የወረደለት ኪታብ ስም ሳይሆን የሙሳ እና የኢብራሂም መጻሕፍት ለማመልከት የመጣ ነው፤ ቁርአን የቀድሞ መጽሐፍትን "ሱሑፍ" ይላቸዋል፦
20፥133 «ከጌታውም በኾነ ተዓምር አይመጣንምን» አሉ *በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች* ውስጥ ያለችው ማስረጃ አልመጣቻቸውምን? وَقَالُوا۟ لَوْلَا يَأْتِينَا بِـَٔايَةٍۢ مِّن رَّبِّهِۦٓ ۚ أَوَلَمْ تَأْتِهِم بَيِّنَةُ مَا فِى ٱلصُّحُفِ ٱلْأُولَىٰ
የቁርአን አንቀጾች "ሱሑፍ" ተብሏል፦
98፥2 አስረጁም ከአላህ የኾነ መልክተኛ የተጥራሩን *መጽሐፎች* የሚያነብ ነው፡፡ رَسُولٌۭ مِّنَ ٱللَّهِ يَتْلُوا۟ صُحُفًۭا مُّطَهَّرَةًۭ
መላእክት የሚከትቡት ኩቱብ "ሱሑፍ" ተብሏል፦
74፥52 ይልቁንም ከእነርሱ እያንዳንዱ ሰው ሁሉ የተዘረጉ *ጽሑፎችን* እንዲስሰጥ ይፈልጋል፡፡ بَلْ يُرِيدُ كُلُّ ٱمْرِئٍۢ مِّنْهُمْ أَن يُؤْتَىٰ صُحُفًۭا مُّنَشَّرَةًۭ
80፥13 በተከበሩ *ጽሑፎች* ውስጥ ነው፡፡ فِى صُحُفٍۢ مُّكَرَّمَةٍۢ
81፥10 *ጽሑፎችም* በተዘረጉ ጊዜ፤ وَإِذَا ٱلصُّحُفُ نُشِرَتْ
እዚህ ድረስ ከተግባባን ወደ ሚቀጥለው ነጥብ መሄድ እንችላለን፤ ለኢብራሂም የተሰጠው የመልእክቱ ጭብጥ ኢስላም ነው፤ አላህ ለኢብራሂም “አስሊም” أَسْلِمْ ማለትም “ታዘዝ” ብሎ ሲለው እርሱም ለዓለማት ጌታ “አስለምቱ” أَسْلَمْتُ ማለትም “ታዘዝኩ” አለ፦
2፥131 ጌታው ለእርሱ *”ታዘዝ”* ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ *”ታዘዝኩ”* አለ፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
አምላካችን አላህ ስለ ኢብራሂም መልእክት “ኢዝ ቃለ” إِذْ قَالَ ማለትም “ባለ ጊዜ አስታውስ” በማለት የትምህርቱን ጭብጥ ይነግረናል፦
6:74 ኢብራሒምም ለአባቱ ለአዘር፦ *”ጣዖታትን አማልክት አድርገህ ትይዛለህን? እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ*» ባለ ጊዜ አስታውስ። وَإِذْ قَالَ إِبْرَٰهِيمُ لِأَبِيهِ ءَازَرَ أَتَتَّخِذُ أَصْنَامًا ءَالِهَةً ۖ إِنِّىٓ أَرَىٰكَ وَقَوْمَكَ فِى ضَلَٰلٍۢ مُّبِينٍۢ
19፥41 *በመጽሐፉ ውስጥ ኢብራሂምንም አውሳ*፡፡ እርሱ በጣም *እውነተኛ ነቢይ ነበርና*፡፡ وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ إِبْرَٰهِيمَ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ صِدِّيقًۭا نَّبِيًّا
19፥42 ለአባቱ ባለ ጊዜ አስታውስ፤ «አባቴ ሆይ! *የማይሰማንና የማያይን ከአንተም ምንንም የማይጠቅምህን ለምን ታመልካለህ?* إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ يَٰٓأَبَتِ لِمَ تَعْبُدُ مَا لَا يَسْمَعُ وَلَا يُبْصِرُ وَلَا يُغْنِى عَنكَ شَيْـًۭٔا
26፥70 *ለአባቱና ለሕዝቦቹ «ምንን ታመልካላችሁ?*» ባለ ጊዜ፡፡ إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِۦ مَا تَعْبُدُونَ
ይህንን የኢብራሂም ወሬ አምላካችን አላህ ለነብያችን”ﷺ”፦ “ነቁስሱ ዐለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት ይናገራል፦
11:120 *ከመልክተኞቹም “ወሬዎች”* ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “*እንተርክልሃለን*፤ በዚህችም እውነቱ ነገር *ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ* መጥቶልሃል፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
26፥69 *በእነርሱም ላይ የኢብራሂምን ወሬ አንብብላቸው*፡፡ وَاتْلُ عَلَيْهِمْ نَبَأَ إِبْرَاهِيمَ
አምላካችን አላህ ጥንት የነበሩትን ነብያት የትምህርታቸውን ጭብጥየረባበት መተረኩ ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ ነው፤ "ወሬ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ነበእ” نَبَإِ ሲሆን “ነቢይ” نبي የሚለው ቃል የስም መደብ ነው፤ “ኢዝ” إِذْ በሚለው የጊዜ ተውሳከ-ግስ ውስጥ “ፈዘክከር” فَذَكِّرْ ማለትን "አስታውስ" የሚለው ትእዛዛዊ ግን ሙስተጢር ሆኖ ይመጣል፤ ነብያችን”ﷺ” ደግሞ ነብይ ስለሆኑ አላህ በሚያወርድላቸው ዚክር ሙዘክከር ናቸው፤ “ሙዘክከር” مُذَكِّرٌ ማለትም “አስታዋሽ” ናቸው፤ ነብያችን”ﷺ” የሚያሳታውሱት ከራሳቸው አመንጭተው ሳይሆን በተወረዳቸው “ዚክር” ማለትም “ማስታወሻ” ብቻ ነው፤ ይህም ዚክር ቁርኣን ነው፦
50፥45 ስለዚህ ዛቻዬን የሚፈራን ሰው *በቁርኣን አስታውስ*፡፡ ۖ فَذَكِّرْ بِالْقُرْآنِ مَن يَخَافُ وَعِيدِ
88፥21 *አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና*፡፡ فَذَكِّرْ إِنَّمَا أَنتَ مُذَكِّرٌ
21፥50 *ይህም ያወረድነው የኾነ ብሩክ “ዚክር” ነው*፡፡ ታዲያ እናንተ ለእርሱ ከሓዲዎች ናችሁን? وَهَـٰذَا ذِكْرٌ مُّبَارَكٌ أَنزَلْنَاهُ ۚ أَفَأَنتُمْ لَهُ مُنكِرُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሙሐመድ ! የአላህ መልክተኛ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
7:158 በላቸው፦እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ ወደ ሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤
መንደርደርያ
ክርስቲኣኖችን ኢየሱስ፦ “እኔ አምላክ ነኝ” ያለበትን ጥቅስ አምጡ ብለን በጥያቄ ስናፋጥጣቸው በእጅ አዙር ተመልሰው አላህ፦ “እኔ አምላክ ነኝ” ያለበትን ጥቅስ አምጡ ብለው ጠይቀውን ነበር፣ ያ ጥቅስ በቁና ያክል በቁርአን መኖሩን ሲያረጋግጡ ደግሞ ዘወርና ገልበጥ አድርገው ሙሐመድ፦ “እኔ ነብይ ነኝ” ያለበትን ጥቅስ አምጡ ብለው መጠየቅ ጀምረዋል፣ ጥያቄው እራሱ የመጣው ጥያቄ ካለቀባቸው ሰዎችና ምን እንጠይቅ ከሚል ስራ ፈት ከሆኑ አቦዝናዎች ነው፣ ምክንያቱም ቁርአን የአላህ ቃል እንጂ የነቢያችን ስላልሆነ ከቁርአን “እኔ ነብይ ነኝ” የሚል ጥቅስ መፈለጉ ከወሒድ ንግግር ሰሚራ፦ “እኔ ሚስት ነኝ” የሚል ንግግር እንደመጠበቅ ነው፣ ባይሆን አላህ ለነቢያችን፦ “እኔ ነብይ ነኝ” በል ያለበት ጥቅሱ መጠየቁ ነው ስነ-አመክኖአዊ ሙግት የሚሆነው፣ ታዲያ አላህ ነቢያችንን “እኔ ነብይ ነኝ” በል ያለበት ጥቅስ ይኖር ይሆን? እንዴታ በቁና ሰፍሮ ማቅረብ ይቻላል፣ ያንን ከማየታችን በፊት በነቢይ ዙሪያ ያሉትን እሳቤ መዳሰሱ ብዥታን ገፎ ይጥላል፦
እሳቤ አንድ
“አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች”
“አብሳሪ” የሚለው ቃል በሺር بَشِير ሲሆን 9 ጊዜ የተጠቀሰ ሲሆን የበሺር ብዙ ቁጥር ሙበሺር مُبَشِّر ማለትም “አብሳሪዎች” ደግሞ በተመሳሳይ 9 ጊዜ ተጠቅሷል፣ “አስጠንቃቂ” የሚለው ቃል ነዚር نَذِير ሲሆን 58 ጊዜ የተጠቀሰ ሲሆን የነዚር ብዙ ቁጥር ሙንዚርمُنذِر ማለትም “አስጠንቃቂዎች” ደግሞ 15 ጊዜ ተጠቅሷል፣ አላህ መልእክተኞቹን ሲልክ ብርቱን ቅጣት ሊያስጠነቅቅበትና መልካም ምንዳ መኖሩን ሲያበስርበት ነው፣ ይህም በወህይ ማለትም በግህደተ-መለኮት የሚመጣ ብስራትና ማስጠንቀቂያ ነው፦
18:2 ቀጥተኛ ሲኾን ከርሱ ዘንድ የሆነን ብርቱን ቅጣት ሊያስጠነቅቅበት لِيُنْذِرَ፣ እነዚያንም በጎ ሥራዎችን የሚሠሩትን ምእመናን ለነሱ መልካም ምንዳ ያልላቸው መሆኑን ሊያበስርበት وَيُبَشِّرَ፤ አወረደው።
10:2 የሰው ልጆችን አስጠንቅቅ أَنْذِرِ፥ አማኞችንም ከጌታቸው ዘንድ መልካም ምንዳ እንደሚጠብቃቸው አብስርوَبَشِّرِ። የሚል ራዕይ መግለጻችን أَوْحَيْنَاአስደነቃቸውን?
16:2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል፤ ከሐዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ أَنْذِرُوا፤ እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም ፍሩኝም ማለትን አሳታውቁ በማለት ያወርዳል።
40:15 የመገናኛውን ቀን ያስጠንቅቅ لِيُنْذِرَ ዘንድ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከትእዛዙ መንፈስን ራእይን ያወርዳል።
41:4 አብሳሪና አስጠንቃቂ بَشِيرًا وَنَذِيرًا ሲኾን ተወረደ፤ አብዛኛዎቻቸውም ተዉት፤ እነሱም አይሰሙም።
19:97 በምላሥህም ቁርአንን ያገራነው፣ በርሱ ጥንቁቆቹን ልታበስርበት لِتُبَشِّرَ በርሱም ተከራካሪዎችን ሕዝቦች ልታስጠነቅቅበት وَتُنْذِرَ ነው።
ይህን እሳቤ ከያዝን አንድ የአላህ መልእክተኛ አስጠንቃቂ ነው ሲል ነብይ ነው ማለት ሲሆን አብሳሪ ነው ሲል ደግሞ መልእክተኛ ነው ማለት ነው፣ አላህ መልክተኞችን አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች አድርጎ ከነቢያችን በፊት ልኳል፦
6:48 መልክተኞችንም “አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን እንጅ አንልክም፡፡
18:56 መልክተኞችንም “አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች” ሆነው እንጂ አንልክም፤
4:165 ከመልክተኞቹ በኋላ ለሰዎች በአላህ ላይ አስረጅ እንዳይኖር “አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች” የሆኑን መልክተኞች፣ ላክን፤
2:213 አላህም ነቢያትን “አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች” አድርጎ ላከ፡፡
እሳቤ ሁለት
“አብሳሪና አስጠንቃቂ”
አንድ ሰው ከመሬት ተነስቶ በነፍሲያው አሊያም በሸይጣን፦ እኔ ነብይ ነኝ፣ መልእክተኛ ነኝ ሊል ይችላል፣ ነገር ግን ይህ ንግግሩ ተቀባይነት አይኖረውም፣ ምክንያቱም አላህ “አብሳሪና አስጠንቃቂ” ነህ እስካላለው ድረስ፣ ከምስክር ሁሉ ይበልጥ ያማረ ምስክርነት የዓለማቱ ጌታ የአላህ ምስክርነት ነው፣ አላህ ነቢያችንን አብሳሪና አስጠንቃቂ አድርጎ እንደላከ ይነግረናል፦
2:119 እኛ “አብሳሪና አስጠንቃቂ” ኾነህ በውነት ላክንህ፡፡ ከእሳትም ጓዶች አትጠየቅም፡፡
35:24 እኛ “አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን በውነቱ ላክንህ፤
34:28 አንተንም ለሰዎች ሁሉ በመላ፣”አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤
25:56 “አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን እንጂ አልላክንህም።
17:105 አንተንም “አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን እንጂ አልላክህንም።
33:45 አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ “አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን ላክንህ።
48:8 እኛ መስካሪ “አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን በእርግጥ ላክንህ።
እሳቤ ሶስት
“በል”
“ቁል” قُلْ *በል* የሚል ትዕዛዛዊ ግስ አላህ ነቢያችንን የሚያዝበት መገለጥ ነው፣ ቁርአን የራሱ የአላህ ቃል ስለሆነ አላህ ነቢያችንን፦ “እኔ አብሳሪና አስጠንቃቂ ነኝ” በል ብሎአቸው “እኔ አብሳሪና አስጠንቃቂ ነኝ” ብለዋል፦
11:2 እንዲህ በላቸው قُلْ ፦ አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፤ እኔ ለናንተ ከርሱ የተላክሁ “አስጠንቃቂና አብሳሪ” ነኝ።
7:188 እኔ ለሚያምኑ ሕዝቦች “አስጠንቃቂና አብሳሪ” እንጂ ሌላ አይደለሁም በላቸው قُلْ ።
መደምደሚያ
ነቢይ نبي የሚለው ቃል ነብበአ نَبَّأَ አወራ አሊያም ተናገረ ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን የሩቅ ወሬን የሚናገር፣ ከህዋስ ባሻገር ያለውን ያለፈን፣ ያሁኑን የወደፊቱን ሁኔታ የሚያሳውቅ ማለት ነው፣ ነብይ ማለት ከአላህ ለሰዎች መልእክት የሚያስተላልፍ መልእክተኛ ነው፣ ይህን የነቢይነት እሳቤ ከተረዳን መጀመሪያ የተጠየቀው ጥያቄ ውሃ የሚቋጥር መደምደሚያ ለመያዝ አላህ ነቢያችንን “የአላህ መልክተኛ ነኝ” በል ያለበት ጥቅስ በቂ ምላሽ ነው፦
7:158 በላቸው፦እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ ወደ ሁላችሁም “የአላህ መልክተኛ ነኝ”፤
5:67 አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወዳንተ የተወረደውን አድርስ፤ ባትሠራም “መልእክቱን” አላደረስክም፤
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
7:158 በላቸው፦እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ ወደ ሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፤
መንደርደርያ
ክርስቲኣኖችን ኢየሱስ፦ “እኔ አምላክ ነኝ” ያለበትን ጥቅስ አምጡ ብለን በጥያቄ ስናፋጥጣቸው በእጅ አዙር ተመልሰው አላህ፦ “እኔ አምላክ ነኝ” ያለበትን ጥቅስ አምጡ ብለው ጠይቀውን ነበር፣ ያ ጥቅስ በቁና ያክል በቁርአን መኖሩን ሲያረጋግጡ ደግሞ ዘወርና ገልበጥ አድርገው ሙሐመድ፦ “እኔ ነብይ ነኝ” ያለበትን ጥቅስ አምጡ ብለው መጠየቅ ጀምረዋል፣ ጥያቄው እራሱ የመጣው ጥያቄ ካለቀባቸው ሰዎችና ምን እንጠይቅ ከሚል ስራ ፈት ከሆኑ አቦዝናዎች ነው፣ ምክንያቱም ቁርአን የአላህ ቃል እንጂ የነቢያችን ስላልሆነ ከቁርአን “እኔ ነብይ ነኝ” የሚል ጥቅስ መፈለጉ ከወሒድ ንግግር ሰሚራ፦ “እኔ ሚስት ነኝ” የሚል ንግግር እንደመጠበቅ ነው፣ ባይሆን አላህ ለነቢያችን፦ “እኔ ነብይ ነኝ” በል ያለበት ጥቅሱ መጠየቁ ነው ስነ-አመክኖአዊ ሙግት የሚሆነው፣ ታዲያ አላህ ነቢያችንን “እኔ ነብይ ነኝ” በል ያለበት ጥቅስ ይኖር ይሆን? እንዴታ በቁና ሰፍሮ ማቅረብ ይቻላል፣ ያንን ከማየታችን በፊት በነቢይ ዙሪያ ያሉትን እሳቤ መዳሰሱ ብዥታን ገፎ ይጥላል፦
እሳቤ አንድ
“አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች”
“አብሳሪ” የሚለው ቃል በሺር بَشِير ሲሆን 9 ጊዜ የተጠቀሰ ሲሆን የበሺር ብዙ ቁጥር ሙበሺር مُبَشِّر ማለትም “አብሳሪዎች” ደግሞ በተመሳሳይ 9 ጊዜ ተጠቅሷል፣ “አስጠንቃቂ” የሚለው ቃል ነዚር نَذِير ሲሆን 58 ጊዜ የተጠቀሰ ሲሆን የነዚር ብዙ ቁጥር ሙንዚርمُنذِر ማለትም “አስጠንቃቂዎች” ደግሞ 15 ጊዜ ተጠቅሷል፣ አላህ መልእክተኞቹን ሲልክ ብርቱን ቅጣት ሊያስጠነቅቅበትና መልካም ምንዳ መኖሩን ሲያበስርበት ነው፣ ይህም በወህይ ማለትም በግህደተ-መለኮት የሚመጣ ብስራትና ማስጠንቀቂያ ነው፦
18:2 ቀጥተኛ ሲኾን ከርሱ ዘንድ የሆነን ብርቱን ቅጣት ሊያስጠነቅቅበት لِيُنْذِرَ፣ እነዚያንም በጎ ሥራዎችን የሚሠሩትን ምእመናን ለነሱ መልካም ምንዳ ያልላቸው መሆኑን ሊያበስርበት وَيُبَشِّرَ፤ አወረደው።
10:2 የሰው ልጆችን አስጠንቅቅ أَنْذِرِ፥ አማኞችንም ከጌታቸው ዘንድ መልካም ምንዳ እንደሚጠብቃቸው አብስርوَبَشِّرِ። የሚል ራዕይ መግለጻችን أَوْحَيْنَاአስደነቃቸውን?
16:2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል፤ ከሐዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ أَنْذِرُوا፤ እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም ፍሩኝም ማለትን አሳታውቁ በማለት ያወርዳል።
40:15 የመገናኛውን ቀን ያስጠንቅቅ لِيُنْذِرَ ዘንድ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከትእዛዙ መንፈስን ራእይን ያወርዳል።
41:4 አብሳሪና አስጠንቃቂ بَشِيرًا وَنَذِيرًا ሲኾን ተወረደ፤ አብዛኛዎቻቸውም ተዉት፤ እነሱም አይሰሙም።
19:97 በምላሥህም ቁርአንን ያገራነው፣ በርሱ ጥንቁቆቹን ልታበስርበት لِتُبَشِّرَ በርሱም ተከራካሪዎችን ሕዝቦች ልታስጠነቅቅበት وَتُنْذِرَ ነው።
ይህን እሳቤ ከያዝን አንድ የአላህ መልእክተኛ አስጠንቃቂ ነው ሲል ነብይ ነው ማለት ሲሆን አብሳሪ ነው ሲል ደግሞ መልእክተኛ ነው ማለት ነው፣ አላህ መልክተኞችን አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች አድርጎ ከነቢያችን በፊት ልኳል፦
6:48 መልክተኞችንም “አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን እንጅ አንልክም፡፡
18:56 መልክተኞችንም “አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች” ሆነው እንጂ አንልክም፤
4:165 ከመልክተኞቹ በኋላ ለሰዎች በአላህ ላይ አስረጅ እንዳይኖር “አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች” የሆኑን መልክተኞች፣ ላክን፤
2:213 አላህም ነቢያትን “አብሳሪዎችና አስጠንቃቂዎች” አድርጎ ላከ፡፡
እሳቤ ሁለት
“አብሳሪና አስጠንቃቂ”
አንድ ሰው ከመሬት ተነስቶ በነፍሲያው አሊያም በሸይጣን፦ እኔ ነብይ ነኝ፣ መልእክተኛ ነኝ ሊል ይችላል፣ ነገር ግን ይህ ንግግሩ ተቀባይነት አይኖረውም፣ ምክንያቱም አላህ “አብሳሪና አስጠንቃቂ” ነህ እስካላለው ድረስ፣ ከምስክር ሁሉ ይበልጥ ያማረ ምስክርነት የዓለማቱ ጌታ የአላህ ምስክርነት ነው፣ አላህ ነቢያችንን አብሳሪና አስጠንቃቂ አድርጎ እንደላከ ይነግረናል፦
2:119 እኛ “አብሳሪና አስጠንቃቂ” ኾነህ በውነት ላክንህ፡፡ ከእሳትም ጓዶች አትጠየቅም፡፡
35:24 እኛ “አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን በውነቱ ላክንህ፤
34:28 አንተንም ለሰዎች ሁሉ በመላ፣”አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን ቢሆን እንጂ አልላክንህም፤
25:56 “አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን እንጂ አልላክንህም።
17:105 አንተንም “አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን እንጂ አልላክህንም።
33:45 አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ “አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን ላክንህ።
48:8 እኛ መስካሪ “አብሳሪና አስጠንቃቂ” አድርገን በእርግጥ ላክንህ።
እሳቤ ሶስት
“በል”
“ቁል” قُلْ *በል* የሚል ትዕዛዛዊ ግስ አላህ ነቢያችንን የሚያዝበት መገለጥ ነው፣ ቁርአን የራሱ የአላህ ቃል ስለሆነ አላህ ነቢያችንን፦ “እኔ አብሳሪና አስጠንቃቂ ነኝ” በል ብሎአቸው “እኔ አብሳሪና አስጠንቃቂ ነኝ” ብለዋል፦
11:2 እንዲህ በላቸው قُلْ ፦ አላህን እንጂ ሌላን አትገዙ፤ እኔ ለናንተ ከርሱ የተላክሁ “አስጠንቃቂና አብሳሪ” ነኝ።
7:188 እኔ ለሚያምኑ ሕዝቦች “አስጠንቃቂና አብሳሪ” እንጂ ሌላ አይደለሁም በላቸው قُلْ ።
መደምደሚያ
ነቢይ نبي የሚለው ቃል ነብበአ نَبَّأَ አወራ አሊያም ተናገረ ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን የሩቅ ወሬን የሚናገር፣ ከህዋስ ባሻገር ያለውን ያለፈን፣ ያሁኑን የወደፊቱን ሁኔታ የሚያሳውቅ ማለት ነው፣ ነብይ ማለት ከአላህ ለሰዎች መልእክት የሚያስተላልፍ መልእክተኛ ነው፣ ይህን የነቢይነት እሳቤ ከተረዳን መጀመሪያ የተጠየቀው ጥያቄ ውሃ የሚቋጥር መደምደሚያ ለመያዝ አላህ ነቢያችንን “የአላህ መልክተኛ ነኝ” በል ያለበት ጥቅስ በቂ ምላሽ ነው፦
7:158 በላቸው፦እላንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ ወደ ሁላችሁም “የአላህ መልክተኛ ነኝ”፤
5:67 አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወዳንተ የተወረደውን አድርስ፤ ባትሠራም “መልእክቱን” አላደረስክም፤
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Ustaz Wahid.apk
3.1 MB
የኡስታዛችን የወሒድ ዑመር
ጹሑፎች በአንድ ላይ የያዘ አፕልኬክሽን ተሰርቷል ዳውሎድ ከሆነ በኃላ ያለ ኢንተርኔት ማንበብ ይችላል ፣
አውርደው ያንብቡ፣ ለቤተሰብ፣ ለዘመድ፣ ለጓደኛ እና ለወዳጅዎ ሼር ያድርጉ።
https://tttttt.me/Wahidcom
ጹሑፎች በአንድ ላይ የያዘ አፕልኬክሽን ተሰርቷል ዳውሎድ ከሆነ በኃላ ያለ ኢንተርኔት ማንበብ ይችላል ፣
አውርደው ያንብቡ፣ ለቤተሰብ፣ ለዘመድ፣ ለጓደኛ እና ለወዳጅዎ ሼር ያድርጉ።
https://tttttt.me/Wahidcom
ተሳላቂዎች
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥106 ነገሩ ይህ ነው፡፡ በክህደታቸው አንቀጾቼን እና *መልክተኞቼንም መሳለቂያ አድርገው በመያዛቸው ፍዳቸው ገሀነም ነው*፡፡ ذَٰلِكَ جَزَآؤُهُمْ جَهَنَّمُ بِمَا كَفَرُوا۟ وَٱتَّخَذُوٓا۟ ءَايَٰتِى وَرُسُلِى هُزُوًا
መግቢያ
ስለ ነብያችን”ﷺ” የሚነገሩ ታሪኮች በድልብና በግልብ የምንቀባለቸው ሳይሆን ሰሒህ ከሆኑ ሐዲሳት ሪዋያህ መገኘት አለበት፤ የመካከለኛው ምስራቅ ጥንተ-ነገር አጥኚዎች”Orientalists”፣ ምዕራባዊያን ሆኑ ሚሽነሪዎች ከሊቅ እስከ ደቂቅ መውዱዕ ቂሳዎችን ተገን አድርገው ብዥታው አላንዳች ከልካይ እንደ ተዛማጅ በሽታ በዓለማችም ላይ ያዛምታሉ፤ እነዚህ የኢስላም ጥላሸት ቀቢዎች ነብያችንን”ﷺ” “የልጁን ሚስት ቀምቶ አገባ” ወሊአዑዙቢላህ! ብለው ባልተረጋገጠ እና መሬት ባረገጠ የቡና ወሬ ሲሳለቁ መስማት እጅጉን ያማል፤ ይህንን ስላቅ ዛሬ መሳለቃቸው አይገርም፤ ነብያችም”ﷺ” ነብይ ሆነው በተላኩበት ጊዜም የነበሩ ሰዎች የተያየ ስላቅ ይሳለቁ ነበር፤ ለዚህ ሆነ ለማንኛውም ስላቅ አላህ በበቂ ሁኔታ ስለላከው ነብይ በቂ ምላሽ ሰጥቷል፤ ተሳላቂዎች በክህደታቸው አንቀጾቹን እና መልክተኛውንም መሳለቂያ አድርገው በመያዛቸው ፍዳቸው ገሀነም ነው፦
15፥95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
18፥106 ነገሩ ይህ ነው፡፡ በክህደታቸው አንቀጾቼን እና *መልክተኞቼንም መሳለቂያ አድርገው በመያዛቸው ፍዳቸው ገሀነም ነው*፡፡ ذَٰلِكَ جَزَآؤُهُمْ جَهَنَّمُ بِمَا كَفَرُوا۟ وَٱتَّخَذُوٓا۟ ءَايَٰتِى وَرُسُلِى هُزُوًا
ታዲያ መሳለቅ ለምን አስፈለገ? ለመሆኑ ይህ አንቀፅ እውን ነብያችን”ﷺ” የልጃቸውን ሚስት ቀምተው አገቡ ይላልን? እስቲ ይህንን አንቀጽ በሰላና በሰከነ ዐቅል እናስተንትነው፦
33፥37 ለእዚያም አላህ በእርሱ ላይ ለለገሰለት እና አንተም ነጻ በማውጣት በእርሱ ላይ ለለገስክለት ሰው አላህ ገላጩ የሆነን ነገር በነፍስህ ውስጥ የምትደብቅና አላህ ልትፈራው ይልቅ የተገባው ሲሆን ሰዎችን የምትፈራ ሆነህ፦ *«ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ»* በምትል ጊዜ አስታውስ፡፡ ዘይድም *ከእርሷ ጉዳይን በፈጸመ ጊዜ በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው ሰዎች ሚስቶች ከእነርሱ ጉዳይን በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባንህ*፡፡ የአላህም ትእዛዝ ተፈጻሚ ነው፡፡ وَإِذْ تَقُولُ لِلَّذِىٓ أَنْعَمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ وَأَنْعَمْتَ عَلَيْهِ أَمْسِكْ عَلَيْكَ زَوْجَكَ وَٱتَّقِ ٱللَّهَ وَتُخْفِى فِى نَفْسِكَ مَا ٱللَّهُ مُبْدِيهِ وَتَخْشَى ٱلنَّاسَ وَٱللَّهُ أَحَقُّ أَن تَخْشَىٰهُ ۖ فَلَمَّا قَضَىٰ زَيْدٌۭ مِّنْهَا وَطَرًۭا زَوَّجْنَٰكَهَا لِكَىْ لَا يَكُونَ عَلَى ٱلْمُؤْمِنِينَ حَرَجٌۭ فِىٓ أَزْوَٰجِ أَدْعِيَآئِهِمْ إِذَا قَضَوْا۟ مِنْهُنَّ وَطَرًۭا ۚ وَكَانَ أَمْرُ ٱللَّهِ مَفْعُولًۭا
ነጥብ አንድ
“ዘይድ”
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ”ረ.ዐ” አላህ ሂዳያ በመስጠት የለገሰለት እና በነብዩ”ﷺ” ቀዳማይ ባለቤት በከዲጃህ”ረ.ዐ.” አገልጋይ ሆኖ ሳለ ነብያችን”ﷺ” ነጻ በማውጣት በእርሱ ላይ የለገሱለት ሰው ነው፤ ይህ ሰሃባ ነብያችን”ﷺ” ያሳደጉት ልጅ ነው፤ ይህ ሰሃባ ዘይነብ ቢንት ጀሕሽ”ረ.ዐ” የምትባል ባለቤት ነበረችው፤ በመከላቸው በነበረው አለመግባባት ስለ መፍታት ሲናገር ነብያችን”ﷺ”፦ “ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ” ብለው አሉት፤ የዚህ አንቀጽ ሰበበል ኑዙል ኢማም ቡኻሪይ እንዲህ ዘግቦታል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 ሐዲስ 48
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ወደ ነብዩ”ﷺ” መጥቶ ስለ ባለቤቱ ቅሬታ አቀረበ፤ ነብዩ”ﷺ”፦ “ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ” አሉት፤ ዓኢሻም አለች፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” የደበቁት ማንኛውም ነገር ካለ የደበቁት ይህንን አንቀጽ ነው፤ ዘይነብ በነቢዩ”ﷺ” ባለቤቶች ፊት በኩራት፦ “እናንተን ቤተሰቦቻችሁ ዳርዋችሁ፤ እኔን ግን ከሰባት ሰማያት በላይ ያለው አላህ ዳረኝ” እያለች ትናገር ነበር፤ ሳቢትም፦ “አላህ ገላጩ የሆነን ነገር በነፍስህ ውስጥ የምትደብቅና አላህ ልትፈራው ይልቅ የተገባው ሲሆን ሰዎችን የምትፈራ ሆነህ” የሚለውን አንቀጽ አነበበ፤ ይህ አንቀጽ የወረደው በዘይነብ እና በዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ጉዳይ ነው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ جَاءَ زَيْدُ بْنُ حَارِثَةَ يَشْكُو فَجَعَلَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ” اتَّقِ اللَّهَ، وَأَمْسِكْ عَلَيْكَ زَوْجَكَ ”. قَالَتْ عَائِشَةُ لَوْ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَاتِمًا شَيْئًا لَكَتَمَ هَذِهِ. قَالَ فَكَانَتْ زَيْنَبُ تَفْخَرُ عَلَى أَزْوَاجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم تَقُولُ زَوَّجَكُنَّ أَهَالِيكُنَّ، وَزَوَّجَنِي اللَّهُ تَعَالَى مِنْ فَوْقِ سَبْعِ سَمَوَاتٍ. وَعَنْ ثَابِتٍ {وَتُخْفِي فِي نَفْسِكَ مَا اللَّهُ مُبْدِيهِ وَتَخْشَى النَّاسَ} نَزَلَتْ فِي شَأْنِ زَيْنَبَ وَزَيْدِ بْنِ
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ዘይነብ ቢንት ጀሕሽን ያጋቡትም ነብያችን”ﷺ” ናቸው እንጂ ቤተሰቦቿ አይፈልጉም፤ መልክተኛውም የሰጡንን ማንኛውንም ነገር እንይዛለን፤ ከእርሱም የከለከሉንን ነገር እንከለልላለን፤ መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም፤ “ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ” ማለታቸው ተገቢ ነው፦
33፥36 *አላህና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም*! የአላህንና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጽ የሆነን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ፡፡ وَمَا كَانَ لِمُؤْمِنٍۢ وَلَا مُؤْمِنَةٍ إِذَا قَضَى ٱللَّهُ وَرَسُولُهُۥٓ أَمْرًا أَن يَكُونَ لَهُمُ ٱلْخِيَرَةُ مِنْ أَمْرِهِمْ ۗ وَمَن يَعْصِ ٱللَّهَ وَرَسُولَهُۥ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَٰلًۭا مُّبِينًۭا
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
18፥106 ነገሩ ይህ ነው፡፡ በክህደታቸው አንቀጾቼን እና *መልክተኞቼንም መሳለቂያ አድርገው በመያዛቸው ፍዳቸው ገሀነም ነው*፡፡ ذَٰلِكَ جَزَآؤُهُمْ جَهَنَّمُ بِمَا كَفَرُوا۟ وَٱتَّخَذُوٓا۟ ءَايَٰتِى وَرُسُلِى هُزُوًا
መግቢያ
ስለ ነብያችን”ﷺ” የሚነገሩ ታሪኮች በድልብና በግልብ የምንቀባለቸው ሳይሆን ሰሒህ ከሆኑ ሐዲሳት ሪዋያህ መገኘት አለበት፤ የመካከለኛው ምስራቅ ጥንተ-ነገር አጥኚዎች”Orientalists”፣ ምዕራባዊያን ሆኑ ሚሽነሪዎች ከሊቅ እስከ ደቂቅ መውዱዕ ቂሳዎችን ተገን አድርገው ብዥታው አላንዳች ከልካይ እንደ ተዛማጅ በሽታ በዓለማችም ላይ ያዛምታሉ፤ እነዚህ የኢስላም ጥላሸት ቀቢዎች ነብያችንን”ﷺ” “የልጁን ሚስት ቀምቶ አገባ” ወሊአዑዙቢላህ! ብለው ባልተረጋገጠ እና መሬት ባረገጠ የቡና ወሬ ሲሳለቁ መስማት እጅጉን ያማል፤ ይህንን ስላቅ ዛሬ መሳለቃቸው አይገርም፤ ነብያችም”ﷺ” ነብይ ሆነው በተላኩበት ጊዜም የነበሩ ሰዎች የተያየ ስላቅ ይሳለቁ ነበር፤ ለዚህ ሆነ ለማንኛውም ስላቅ አላህ በበቂ ሁኔታ ስለላከው ነብይ በቂ ምላሽ ሰጥቷል፤ ተሳላቂዎች በክህደታቸው አንቀጾቹን እና መልክተኛውንም መሳለቂያ አድርገው በመያዛቸው ፍዳቸው ገሀነም ነው፦
15፥95 ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
18፥106 ነገሩ ይህ ነው፡፡ በክህደታቸው አንቀጾቼን እና *መልክተኞቼንም መሳለቂያ አድርገው በመያዛቸው ፍዳቸው ገሀነም ነው*፡፡ ذَٰلِكَ جَزَآؤُهُمْ جَهَنَّمُ بِمَا كَفَرُوا۟ وَٱتَّخَذُوٓا۟ ءَايَٰتِى وَرُسُلِى هُزُوًا
ታዲያ መሳለቅ ለምን አስፈለገ? ለመሆኑ ይህ አንቀፅ እውን ነብያችን”ﷺ” የልጃቸውን ሚስት ቀምተው አገቡ ይላልን? እስቲ ይህንን አንቀጽ በሰላና በሰከነ ዐቅል እናስተንትነው፦
33፥37 ለእዚያም አላህ በእርሱ ላይ ለለገሰለት እና አንተም ነጻ በማውጣት በእርሱ ላይ ለለገስክለት ሰው አላህ ገላጩ የሆነን ነገር በነፍስህ ውስጥ የምትደብቅና አላህ ልትፈራው ይልቅ የተገባው ሲሆን ሰዎችን የምትፈራ ሆነህ፦ *«ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ»* በምትል ጊዜ አስታውስ፡፡ ዘይድም *ከእርሷ ጉዳይን በፈጸመ ጊዜ በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው ሰዎች ሚስቶች ከእነርሱ ጉዳይን በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባንህ*፡፡ የአላህም ትእዛዝ ተፈጻሚ ነው፡፡ وَإِذْ تَقُولُ لِلَّذِىٓ أَنْعَمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ وَأَنْعَمْتَ عَلَيْهِ أَمْسِكْ عَلَيْكَ زَوْجَكَ وَٱتَّقِ ٱللَّهَ وَتُخْفِى فِى نَفْسِكَ مَا ٱللَّهُ مُبْدِيهِ وَتَخْشَى ٱلنَّاسَ وَٱللَّهُ أَحَقُّ أَن تَخْشَىٰهُ ۖ فَلَمَّا قَضَىٰ زَيْدٌۭ مِّنْهَا وَطَرًۭا زَوَّجْنَٰكَهَا لِكَىْ لَا يَكُونَ عَلَى ٱلْمُؤْمِنِينَ حَرَجٌۭ فِىٓ أَزْوَٰجِ أَدْعِيَآئِهِمْ إِذَا قَضَوْا۟ مِنْهُنَّ وَطَرًۭا ۚ وَكَانَ أَمْرُ ٱللَّهِ مَفْعُولًۭا
ነጥብ አንድ
“ዘይድ”
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ”ረ.ዐ” አላህ ሂዳያ በመስጠት የለገሰለት እና በነብዩ”ﷺ” ቀዳማይ ባለቤት በከዲጃህ”ረ.ዐ.” አገልጋይ ሆኖ ሳለ ነብያችን”ﷺ” ነጻ በማውጣት በእርሱ ላይ የለገሱለት ሰው ነው፤ ይህ ሰሃባ ነብያችን”ﷺ” ያሳደጉት ልጅ ነው፤ ይህ ሰሃባ ዘይነብ ቢንት ጀሕሽ”ረ.ዐ” የምትባል ባለቤት ነበረችው፤ በመከላቸው በነበረው አለመግባባት ስለ መፍታት ሲናገር ነብያችን”ﷺ”፦ “ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ” ብለው አሉት፤ የዚህ አንቀጽ ሰበበል ኑዙል ኢማም ቡኻሪይ እንዲህ ዘግቦታል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 97 ሐዲስ 48
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ወደ ነብዩ”ﷺ” መጥቶ ስለ ባለቤቱ ቅሬታ አቀረበ፤ ነብዩ”ﷺ”፦ “ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ” አሉት፤ ዓኢሻም አለች፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” የደበቁት ማንኛውም ነገር ካለ የደበቁት ይህንን አንቀጽ ነው፤ ዘይነብ በነቢዩ”ﷺ” ባለቤቶች ፊት በኩራት፦ “እናንተን ቤተሰቦቻችሁ ዳርዋችሁ፤ እኔን ግን ከሰባት ሰማያት በላይ ያለው አላህ ዳረኝ” እያለች ትናገር ነበር፤ ሳቢትም፦ “አላህ ገላጩ የሆነን ነገር በነፍስህ ውስጥ የምትደብቅና አላህ ልትፈራው ይልቅ የተገባው ሲሆን ሰዎችን የምትፈራ ሆነህ” የሚለውን አንቀጽ አነበበ፤ ይህ አንቀጽ የወረደው በዘይነብ እና በዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ጉዳይ ነው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ جَاءَ زَيْدُ بْنُ حَارِثَةَ يَشْكُو فَجَعَلَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ” اتَّقِ اللَّهَ، وَأَمْسِكْ عَلَيْكَ زَوْجَكَ ”. قَالَتْ عَائِشَةُ لَوْ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَاتِمًا شَيْئًا لَكَتَمَ هَذِهِ. قَالَ فَكَانَتْ زَيْنَبُ تَفْخَرُ عَلَى أَزْوَاجِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم تَقُولُ زَوَّجَكُنَّ أَهَالِيكُنَّ، وَزَوَّجَنِي اللَّهُ تَعَالَى مِنْ فَوْقِ سَبْعِ سَمَوَاتٍ. وَعَنْ ثَابِتٍ {وَتُخْفِي فِي نَفْسِكَ مَا اللَّهُ مُبْدِيهِ وَتَخْشَى النَّاسَ} نَزَلَتْ فِي شَأْنِ زَيْنَبَ وَزَيْدِ بْنِ
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ዘይነብ ቢንት ጀሕሽን ያጋቡትም ነብያችን”ﷺ” ናቸው እንጂ ቤተሰቦቿ አይፈልጉም፤ መልክተኛውም የሰጡንን ማንኛውንም ነገር እንይዛለን፤ ከእርሱም የከለከሉንን ነገር እንከለልላለን፤ መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም፤ “ሚስትህን በአንተ ዘንድ ያዝ፤ ከመፍታት አላህንም ፍራ” ማለታቸው ተገቢ ነው፦
33፥36 *አላህና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም*! የአላህንና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጽ የሆነን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ፡፡ وَمَا كَانَ لِمُؤْمِنٍۢ وَلَا مُؤْمِنَةٍ إِذَا قَضَى ٱللَّهُ وَرَسُولُهُۥٓ أَمْرًا أَن يَكُونَ لَهُمُ ٱلْخِيَرَةُ مِنْ أَمْرِهِمْ ۗ وَمَن يَعْصِ ٱللَّهَ وَرَسُولَهُۥ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَٰلًۭا مُّبِينًۭا
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ
ነጥብ ሁለት
“ዒዳህ”
“ዘይድም ከእርሷ ጉዳይን በፈጸመ ጊዜ” የሚለው ይሰመርበት፤ ይህ የዒዳህ ጊዜ ነው፤ “ዒዳህ” عِدَّة ማለት ሁለት ጥንዶች ከተጋቡ በኃላ ተራክቦ አድርገው ከዚያም አለመግባባት ቢፈጠር ፍቺ ለማድረግ ቢያስቡ ቅድሚያ ነፍሰ-ጡር መሆኗን ለማረጋገጥ የሚቆይበት የሦስት ወር ጊዜ ቆይታ ነው፤ ይህ የተጻፈውም ዒዳህ ጊዜውን እስከሚደርስ ድረስ ሌላ ጋብቻን ለመዋዋል ቁርጥ ሐሳብ ማድረግ ክልክል ነው፦
2፥235 *የተጻፈውም ዒዳህ ጊዜውን እስከሚደርስ ድረስ ጋብቻን ለመዋዋል ቁርጥ ሐሳብ አታድርጉ*፡፡ አላህም በነፍሶቻችሁ ያለውን ነገር የሚያውቅ መኾኑን ዕወቁ፤ ተጠንቀቁትም፡፡ አላህም መሓሪ ታጋሽ መኾኑን ዕወቁ፡፡ وَلَا تَعْزِمُوا۟ عُقْدَةَ ٱلنِّكَاحِ حَتَّىٰ يَبْلُغَ ٱلْكِتَٰبُ أَجَلَهُۥ ۚ وَٱعْلَمُوٓا۟ أَنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ مَا فِىٓ أَنفُسِكُمْ فَٱحْذَرُوهُ ۚ وَٱعْلَمُوٓا۟ أَنَّ ٱللَّهَ غَفُورٌ حَلِيمٌۭ
65፥1 አንተ ነቢዩ ሆይ! *ሴቶችን መፍታት ባሰባችሁ ጊዜ፤ ለዒዳቸው ፍቱዋቸው፡፡ ዒዳንም ቁጠሩ፡፡ አላህንም ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ ግልጽ የኾነችን ጠያፍ ካልሠሩ በስተቀር ከቤቶቻቸው አታውጡዋቸው፤ አይውጡም፡፡ ይህችም የአላህ ሕግጋት ናት፡፡ *የአላህንም ሕግጋት የተላለፈ ሰው በእርግጥ ነፍሱን በደለ*፡፡ ከዚህ ፍች በኋላ አላህ የመማለስ ነገርን ምናልባት ያመጣ እንደኾነ አታውቅም፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ إِذَا طَلَّقْتُمُ ٱلنِّسَآءَ فَطَلِّقُوهُنَّ لِعِدَّتِهِنَّ وَأَحْصُوا۟ ٱلْعِدَّةَ ۖ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ رَبَّكُمْ ۖ لَا تُخْرِجُوهُنَّ مِنۢ بُيُوتِهِنَّ وَلَا يَخْرُجْنَ إِلَّآ أَن يَأْتِينَ بِفَٰحِشَةٍۢ مُّبَيِّنَةٍۢ ۚ وَتِلْكَ حُدُودُ ٱللَّهِ ۚ وَمَن يَتَعَدَّ حُدُودَ ٱللَّهِ فَقَدْ ظَلَمَ نَفْسَهُۥ ۚ لَا تَدْرِى لَعَلَّ ٱللَّهَ يُحْدِثُ بَعْدَ ذَٰلِكَ أَمْرًۭا
65፥4 እነዚያም ከሴቶቻቸው ከአደፍ ያቋረጡት ብትጠራጠሩ *ዒዳቸው ሦስት ወር ነው*፡፡ وَٱلَّٰٓـِٔى يَئِسْنَ مِنَ ٱلْمَحِيضِ مِن نِّسَآئِكُمْ إِنِ ٱرْتَبْتُمْ فَعِدَّتُهُنَّ ثَلَٰثَةُ أَشْهُرٍۢ
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ከባለቤቱ ከዘይነብ ቢንት ጀሕሽ ይህንን የዒዳህ ጊዜ ሲያልቅ ተፋቷል፤ በዚህ ጊዜ በዐረቦቹ ባህል ያሳደጉትን ልጅ ሚስት ከተፋታ በኃላ ማግባት ነውር ነው ብለው ስለሚያስቡ ነብያችን”ﷺ” እየወደዷት ማህበረሰቡ ምን ይለኛል በሚል ሲፈሩ አላህ በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው ሰዎች ሚስቶች ከእነርሱ የዒዳቸውን ጊዜ በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው ነብያችንን”ﷺ” ከዘይነብ ቢንት ጀሕሽ ጋር ወሊይ በመሆን አጋባ፤ ለዛ ነው አላህ፦ “በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው ሰዎች ሚስቶች ከእነርሱ ጉዳይን በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባንህ” ያለው፤ እርሷም፦ “እናንተን ቤተሰቦቻችሁ ዳርዋችሁ፤ እኔን ግን ከሰባት ሰማያት በላይ ያለው አላህ ዳረኝ” ያለችው።
ነጥብ ሶስት
“ማደጎ”
አላህ አንድ ሰው የልጁን ሚስት ማግባት ሃራም እንደሆነ ሲናገር፦ “የእነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የኾኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም እርም ነው” ብሏል፦
4፥23 *የእነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የኾኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም*፣ በሁለት እኅትማማቾችም መካከል መሰብሰብ እንደዚሁ *እርም ነው*፡፡ ግን ከዚህ በፊት ያለፈው ሲቀር እርሱንስ ተምራችኋል፤ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ وَحَلَٰٓئِلُ أَبْنَآئِكُمُ ٱلَّذِينَ مِنْ أَصْلَٰبِكُمْ وَأَن تَجْمَعُوا۟ بَيْنَ ٱلْأُخْتَيْنِ إِلَّا مَا قَدْ سَلَفَ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
አላህ በተከበረ ቃሉ የማደጎ ልጅ ከአብራክ እንደሚገኘው ልጅ አድርጎ አላደረገም፤ በአሳዳጊው ስም አባትነት መጠራትም ክልክል ነው፤ በወለዷቸው አባቶች ስም መጥራት ወይም ወላጆቿቸው ካልታወቁ የሃይማኖት ወንድምና ዘመድ ናቸው፦
33፥4 *ልጅ በማድረግ የምታስጠጓቸውንም ልጆቻችሁ አላደረገም፡፡ ይህ በአፎቻችሁ የምትሉት ነው*፡፡ አላህም እውነቱን ይናገራል፡፡ እርሱም ትክክለኛውን መንገድ ይመራል፡፡ وَمَا جَعَلَ أَدْعِيَآءَكُمْ أَبْنَآءَكُمْ ۚ ذَٰلِكُمْ قَوْلُكُم بِأَفْوَٰهِكُمْ ۖ وَٱللَّهُ يَقُولُ ٱلْحَقَّ وَهُوَ يَهْدِى ٱلسَّبِيلَ
33፥5 *ለአባቶቻቸው በማስጠጋት ጥሯቸው፡፡ እርሱ አላህ ዘንድ ትክክለኛ ነው፤ አባቶቻቸውንም ባታውቁ በሃይማኖት ወንድሞቻችሁ እና ዘመዶቻችሁ ናቸው*፡፡ በእርሱ በተሳሳታችሁበት ነገርም በእናንተ ላይ ኀጢአት የለባችሁም፡፡ ግን ልቦቻችሁ ዐውቀው በሠሩት ኀጢአት አለባችሁ፤ አላህም መሃሪ አዛኝ ነው። ٱدْعُوهُمْ لِـَٔابَآئِهِمْ هُوَ أَقْسَطُ عِندَ ٱللَّهِ ۚ فَإِن لَّمْ تَعْلَمُوٓا۟ ءَابَآءَهُمْ فَإِخْوَٰنُكُمْ فِى ٱلدِّينِ وَمَوَٰلِيكُمْ ۚ وَلَيْسَ عَلَيْكُمْ جُنَاحٌۭ فِيمَآ أَخْطَأْتُم بِهِۦ وَلَٰكِن مَّا تَعَمَّدَتْ قُلُوبُكُمْ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ غَفُورًۭا رَّحِيمًا
አላህ “ዘይድም ከእርሷ የዒዳህ ጊዜዋ ባለቀ ጊዜ በምእምናኖች ላይ የሚያሳድጓቸው ልጆች ሚስቶች ከእነርሱ ዒዳችቸውን በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባቸው” ነብያችን”ﷺ” ከወንዶች የአንድም ሰው አባት አይደሉም። ነገር ግን የአላህ መልክተኛና የነቢያት መደምደሚያ ናቸው፦
33፥40 *ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድም ሰው አባት አይደለም፡፡ ግን የአላህ መልክተኛና የነቢዮች መደምደሚያ ነው*፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ مَّا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَآ أَحَدٍۢ مِّن رِّجَالِكُمْ وَلَٰكِن رَّسُولَ ٱللَّهِ وَخَاتَمَ ٱلنَّبِيِّـۧنَ ۗ وَكَانَ ٱللَّهُ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمًۭا
“ዒዳህ”
“ዘይድም ከእርሷ ጉዳይን በፈጸመ ጊዜ” የሚለው ይሰመርበት፤ ይህ የዒዳህ ጊዜ ነው፤ “ዒዳህ” عِدَّة ማለት ሁለት ጥንዶች ከተጋቡ በኃላ ተራክቦ አድርገው ከዚያም አለመግባባት ቢፈጠር ፍቺ ለማድረግ ቢያስቡ ቅድሚያ ነፍሰ-ጡር መሆኗን ለማረጋገጥ የሚቆይበት የሦስት ወር ጊዜ ቆይታ ነው፤ ይህ የተጻፈውም ዒዳህ ጊዜውን እስከሚደርስ ድረስ ሌላ ጋብቻን ለመዋዋል ቁርጥ ሐሳብ ማድረግ ክልክል ነው፦
2፥235 *የተጻፈውም ዒዳህ ጊዜውን እስከሚደርስ ድረስ ጋብቻን ለመዋዋል ቁርጥ ሐሳብ አታድርጉ*፡፡ አላህም በነፍሶቻችሁ ያለውን ነገር የሚያውቅ መኾኑን ዕወቁ፤ ተጠንቀቁትም፡፡ አላህም መሓሪ ታጋሽ መኾኑን ዕወቁ፡፡ وَلَا تَعْزِمُوا۟ عُقْدَةَ ٱلنِّكَاحِ حَتَّىٰ يَبْلُغَ ٱلْكِتَٰبُ أَجَلَهُۥ ۚ وَٱعْلَمُوٓا۟ أَنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ مَا فِىٓ أَنفُسِكُمْ فَٱحْذَرُوهُ ۚ وَٱعْلَمُوٓا۟ أَنَّ ٱللَّهَ غَفُورٌ حَلِيمٌۭ
65፥1 አንተ ነቢዩ ሆይ! *ሴቶችን መፍታት ባሰባችሁ ጊዜ፤ ለዒዳቸው ፍቱዋቸው፡፡ ዒዳንም ቁጠሩ፡፡ አላህንም ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ ግልጽ የኾነችን ጠያፍ ካልሠሩ በስተቀር ከቤቶቻቸው አታውጡዋቸው፤ አይውጡም፡፡ ይህችም የአላህ ሕግጋት ናት፡፡ *የአላህንም ሕግጋት የተላለፈ ሰው በእርግጥ ነፍሱን በደለ*፡፡ ከዚህ ፍች በኋላ አላህ የመማለስ ነገርን ምናልባት ያመጣ እንደኾነ አታውቅም፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّبِىُّ إِذَا طَلَّقْتُمُ ٱلنِّسَآءَ فَطَلِّقُوهُنَّ لِعِدَّتِهِنَّ وَأَحْصُوا۟ ٱلْعِدَّةَ ۖ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ رَبَّكُمْ ۖ لَا تُخْرِجُوهُنَّ مِنۢ بُيُوتِهِنَّ وَلَا يَخْرُجْنَ إِلَّآ أَن يَأْتِينَ بِفَٰحِشَةٍۢ مُّبَيِّنَةٍۢ ۚ وَتِلْكَ حُدُودُ ٱللَّهِ ۚ وَمَن يَتَعَدَّ حُدُودَ ٱللَّهِ فَقَدْ ظَلَمَ نَفْسَهُۥ ۚ لَا تَدْرِى لَعَلَّ ٱللَّهَ يُحْدِثُ بَعْدَ ذَٰلِكَ أَمْرًۭا
65፥4 እነዚያም ከሴቶቻቸው ከአደፍ ያቋረጡት ብትጠራጠሩ *ዒዳቸው ሦስት ወር ነው*፡፡ وَٱلَّٰٓـِٔى يَئِسْنَ مِنَ ٱلْمَحِيضِ مِن نِّسَآئِكُمْ إِنِ ٱرْتَبْتُمْ فَعِدَّتُهُنَّ ثَلَٰثَةُ أَشْهُرٍۢ
ዘይድ ኢብኑ ሓሪሳህ ከባለቤቱ ከዘይነብ ቢንት ጀሕሽ ይህንን የዒዳህ ጊዜ ሲያልቅ ተፋቷል፤ በዚህ ጊዜ በዐረቦቹ ባህል ያሳደጉትን ልጅ ሚስት ከተፋታ በኃላ ማግባት ነውር ነው ብለው ስለሚያስቡ ነብያችን”ﷺ” እየወደዷት ማህበረሰቡ ምን ይለኛል በሚል ሲፈሩ አላህ በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው ሰዎች ሚስቶች ከእነርሱ የዒዳቸውን ጊዜ በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው ነብያችንን”ﷺ” ከዘይነብ ቢንት ጀሕሽ ጋር ወሊይ በመሆን አጋባ፤ ለዛ ነው አላህ፦ “በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው ሰዎች ሚስቶች ከእነርሱ ጉዳይን በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባንህ” ያለው፤ እርሷም፦ “እናንተን ቤተሰቦቻችሁ ዳርዋችሁ፤ እኔን ግን ከሰባት ሰማያት በላይ ያለው አላህ ዳረኝ” ያለችው።
ነጥብ ሶስት
“ማደጎ”
አላህ አንድ ሰው የልጁን ሚስት ማግባት ሃራም እንደሆነ ሲናገር፦ “የእነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የኾኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም እርም ነው” ብሏል፦
4፥23 *የእነዚያ ከጀርባዎቻችሁ የኾኑት ወንዶች ልጆቻችሁ ሚስቶችም*፣ በሁለት እኅትማማቾችም መካከል መሰብሰብ እንደዚሁ *እርም ነው*፡፡ ግን ከዚህ በፊት ያለፈው ሲቀር እርሱንስ ተምራችኋል፤ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ وَحَلَٰٓئِلُ أَبْنَآئِكُمُ ٱلَّذِينَ مِنْ أَصْلَٰبِكُمْ وَأَن تَجْمَعُوا۟ بَيْنَ ٱلْأُخْتَيْنِ إِلَّا مَا قَدْ سَلَفَ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ غَفُورًۭا رَّحِيمًۭا
አላህ በተከበረ ቃሉ የማደጎ ልጅ ከአብራክ እንደሚገኘው ልጅ አድርጎ አላደረገም፤ በአሳዳጊው ስም አባትነት መጠራትም ክልክል ነው፤ በወለዷቸው አባቶች ስም መጥራት ወይም ወላጆቿቸው ካልታወቁ የሃይማኖት ወንድምና ዘመድ ናቸው፦
33፥4 *ልጅ በማድረግ የምታስጠጓቸውንም ልጆቻችሁ አላደረገም፡፡ ይህ በአፎቻችሁ የምትሉት ነው*፡፡ አላህም እውነቱን ይናገራል፡፡ እርሱም ትክክለኛውን መንገድ ይመራል፡፡ وَمَا جَعَلَ أَدْعِيَآءَكُمْ أَبْنَآءَكُمْ ۚ ذَٰلِكُمْ قَوْلُكُم بِأَفْوَٰهِكُمْ ۖ وَٱللَّهُ يَقُولُ ٱلْحَقَّ وَهُوَ يَهْدِى ٱلسَّبِيلَ
33፥5 *ለአባቶቻቸው በማስጠጋት ጥሯቸው፡፡ እርሱ አላህ ዘንድ ትክክለኛ ነው፤ አባቶቻቸውንም ባታውቁ በሃይማኖት ወንድሞቻችሁ እና ዘመዶቻችሁ ናቸው*፡፡ በእርሱ በተሳሳታችሁበት ነገርም በእናንተ ላይ ኀጢአት የለባችሁም፡፡ ግን ልቦቻችሁ ዐውቀው በሠሩት ኀጢአት አለባችሁ፤ አላህም መሃሪ አዛኝ ነው። ٱدْعُوهُمْ لِـَٔابَآئِهِمْ هُوَ أَقْسَطُ عِندَ ٱللَّهِ ۚ فَإِن لَّمْ تَعْلَمُوٓا۟ ءَابَآءَهُمْ فَإِخْوَٰنُكُمْ فِى ٱلدِّينِ وَمَوَٰلِيكُمْ ۚ وَلَيْسَ عَلَيْكُمْ جُنَاحٌۭ فِيمَآ أَخْطَأْتُم بِهِۦ وَلَٰكِن مَّا تَعَمَّدَتْ قُلُوبُكُمْ ۚ وَكَانَ ٱللَّهُ غَفُورًۭا رَّحِيمًا
አላህ “ዘይድም ከእርሷ የዒዳህ ጊዜዋ ባለቀ ጊዜ በምእምናኖች ላይ የሚያሳድጓቸው ልጆች ሚስቶች ከእነርሱ ዒዳችቸውን በፈጸሙ ጊዜ በማግባት ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባቸው” ነብያችን”ﷺ” ከወንዶች የአንድም ሰው አባት አይደሉም። ነገር ግን የአላህ መልክተኛና የነቢያት መደምደሚያ ናቸው፦
33፥40 *ሙሐመድ ከወንዶቻችሁ የአንድም ሰው አባት አይደለም፡፡ ግን የአላህ መልክተኛና የነቢዮች መደምደሚያ ነው*፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ مَّا كَانَ مُحَمَّدٌ أَبَآ أَحَدٍۢ مِّن رِّجَالِكُمْ وَلَٰكِن رَّسُولَ ٱللَّهِ وَخَاتَمَ ٱلنَّبِيِّـۧنَ ۗ وَكَانَ ٱللَّهُ بِكُلِّ شَىْءٍ عَلِيمًۭا