ነጥብ ሁለት
“ዒልሙዝ ዛሂር”
“ዒልሙዝ ዛሂር” عِلْمٌ الظَهِير ማለት “ግልፅ ወይም ቅርብ አሊያም ተጨባጭ ዕውቀት”objective knowledge” ማለት ነው፤ “ዛሂር” ظَهِير ማለት “ሸሀደት” شَهَٰدَة “ግልፅ” ወይም “ቅርብ” ማለት ሲሆን አንድ ነገር ከተከሰተ በኃላ ያለውን አላህ ሲገልጥልን “ዐወቀ” እና “እስኪያውቅ” ይለናል፦
2፥187 በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ እነርሱ ለእናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለእነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ *አላህ እናንተ እራሳችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን “ዐወቀ”* عَلِمَ ፡፡
73:20 አላህም ሌሊትንና ቀንን ይለክካል፣ ሌሊቱን *የማታዳርሱት መኾናችሁን “ዐወቀ”* عَلِمَ ፤
8:66 አሁን አላህ ከእናንተ ላይ አቀለለላችሁ፤ *በእናንተ ውስጥም ድክመት መኖሩን “ዐወቀ”* وَعَلِمَ ፤
“ዐወቀ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዐሊመ” عَلِمَ ሲሆን “ዐልለመ” عَلَّمَ ማለትም “ዓሳወቀ” “ገለጠ” “ለየ” በሚል ቃል ይመጣል፦
2፥143 ያችንም በርሷ ላይ የነበርክባትን አቅጣጫ መልክተኛውን የሚከተለውን ሰው ወደ ክህደት ከሚመለሰው ሰው *”ልናውቅ”* لِنَعْلَمَ እንጅ ቂብላ አላደረግናትም፡፡
“ልናውቅ” የሚለው ቃል “ሊነዕለማ” لِنَعْلَمَ ሲሆን “ልንገልጽ” ማለት ነው፦
3፥167 እነዚያንም የነፈቁትን እና ለእነርሱ «ኑ፤ በአላህ መንገድ ተጋደሉ፤ ወይም ተከላከሉ፤» የተባሉትን *”ሊገልጽ”* وَلِيَعْلَمَ ነው፡፡
አላህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊትም ያውቃል ከተከሰተ በኃላም ያውቃል፤ ይህንን የተከሰተ ነገር ግልፅ ስለሆነ ሰዎች ያውቁታል፤ ግን ወደፊት የሚከሰተውን አያውቁም፦
30:7 ከቅርቢቱ ሕይወት *ግልጹን ብቻ ያውቃሉ*፤ እነርሱም ከኋይለኛይቱ ዓለም እነርሱ *ዘንጊዎች* ናቸው።
አላህ ግን ግልፁን ማለትም ቅርቡን ዕውቀት እና ስውሩን ማለትም ሩቁን ዕውቀት ሁሉ ያውቃል፦
59:22 እርሱ አላህ ነው፤ያ ከርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ፣ *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ የሆነው”*፤ እርሱ እጅግ በጣም ርኅሩኅ በጣም አዛኝ ነው።
62:8 ያ ከርሱ የምትሸሹት ሞት እርሱ በእርግጥ አግኛችሁ ነው፤ ከዚያም *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ”* ወደ ሆነው ጌታ ትመለሳላችሁ፤
64:18 *”ሩቁን ሚስጢር ግልጹንም ሁሉ ዐዋቂው”* አሸናፊው ጥበበኛው ነው።
32:6 ይህንን የሠራው *”ሩቅንም ቅርቡንም ሁሉ ዐዋቂዉ”*፣ አሸናፊው፣ አዛኙ ነው።
13:9 *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ”* ታላቅ የላቀ ነው።
39:46 ሰማያትንና ምድርን የፈጠርክ፣ *”ሩቁንም ቅርቡም ዐዋቂ”* የኾንክ አላህ ሆይ! አንተ በባሮችህ መካከል በዚያ በርሱ ይለያዩበት በነበሩት ነገር ትፈርዳለህ፤ በል።
ስለዚህ አላህ ዐወቀ ማለት የአማርኛችን ዘዬ ላይ እጥረት ስላለው ከዚህ በፊት ያላወቀውን አሁን ዐወቀ ይመስላል፤ ግን አላህ ዐወቀ ማለት የተከሰተውን ነገር ስለገለጠው ታወቀ ዐሳወቀ ማለት “ዒልሙዝ ዛሂር” ማለት ሲሆን ከመከሰቱ በፊት ደግሞ አላህ ብቻ የሚያውቀው ሩቁ ዕውቀት “ዒልሙል ገይብ” ማለት ነው።
መደምደሚያ
እስቲ ይህንን ሙግት ይዘን ለንፅፅር ወደ ባይብል እንግባ፤ አንድ ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢል፤ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና ተብሏል፤ አምላክ የሰውን መውደድ ለማወቅ ይፈትናል? “ዒልሙዝ ዛሂር” ነው ካላችሁ የቋንቋ ሙግት አሊያም የሰዋስው ሙግት ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፦
ዘዳግም 13፥1-3 በመካከልህም ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢልህ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ* አምላካችሁ *እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና* የዚያን ነቢይ ቃል ወይም ያን ሕልም አላሚ አትስማ።
አምላክ እንዴት ትእዛዙን ይጠብቃል ወይም አይጠብቅም ብሎ 40 ዓመት ይመራል?፦
ዘዳግም 8፥2 አምላክህ እግዚአብሔር ይፈትንህ ዘንድ፥ በልብህም ያለውን *ትእዛዙን ትጠብቅ ወይም አትጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ*፥ ሊያስጨንቅህ በእነዚህ *በአርባ ዓመታት በምድረ በዳ የመራህን* መንገድ ሁሉ አስብ።
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይንም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሽዋ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ ይህ ሂስ እያለ ቁርአን ላይ መጠንጠል ምን አመጣው? በሰፈሩት ቁና መሰፈር እንዲህ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ዒልሙዝ ዛሂር”
“ዒልሙዝ ዛሂር” عِلْمٌ الظَهِير ማለት “ግልፅ ወይም ቅርብ አሊያም ተጨባጭ ዕውቀት”objective knowledge” ማለት ነው፤ “ዛሂር” ظَهِير ማለት “ሸሀደት” شَهَٰدَة “ግልፅ” ወይም “ቅርብ” ማለት ሲሆን አንድ ነገር ከተከሰተ በኃላ ያለውን አላህ ሲገልጥልን “ዐወቀ” እና “እስኪያውቅ” ይለናል፦
2፥187 በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ እነርሱ ለእናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለእነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ *አላህ እናንተ እራሳችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን “ዐወቀ”* عَلِمَ ፡፡
73:20 አላህም ሌሊትንና ቀንን ይለክካል፣ ሌሊቱን *የማታዳርሱት መኾናችሁን “ዐወቀ”* عَلِمَ ፤
8:66 አሁን አላህ ከእናንተ ላይ አቀለለላችሁ፤ *በእናንተ ውስጥም ድክመት መኖሩን “ዐወቀ”* وَعَلِمَ ፤
“ዐወቀ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዐሊመ” عَلِمَ ሲሆን “ዐልለመ” عَلَّمَ ማለትም “ዓሳወቀ” “ገለጠ” “ለየ” በሚል ቃል ይመጣል፦
2፥143 ያችንም በርሷ ላይ የነበርክባትን አቅጣጫ መልክተኛውን የሚከተለውን ሰው ወደ ክህደት ከሚመለሰው ሰው *”ልናውቅ”* لِنَعْلَمَ እንጅ ቂብላ አላደረግናትም፡፡
“ልናውቅ” የሚለው ቃል “ሊነዕለማ” لِنَعْلَمَ ሲሆን “ልንገልጽ” ማለት ነው፦
3፥167 እነዚያንም የነፈቁትን እና ለእነርሱ «ኑ፤ በአላህ መንገድ ተጋደሉ፤ ወይም ተከላከሉ፤» የተባሉትን *”ሊገልጽ”* وَلِيَعْلَمَ ነው፡፡
አላህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊትም ያውቃል ከተከሰተ በኃላም ያውቃል፤ ይህንን የተከሰተ ነገር ግልፅ ስለሆነ ሰዎች ያውቁታል፤ ግን ወደፊት የሚከሰተውን አያውቁም፦
30:7 ከቅርቢቱ ሕይወት *ግልጹን ብቻ ያውቃሉ*፤ እነርሱም ከኋይለኛይቱ ዓለም እነርሱ *ዘንጊዎች* ናቸው።
አላህ ግን ግልፁን ማለትም ቅርቡን ዕውቀት እና ስውሩን ማለትም ሩቁን ዕውቀት ሁሉ ያውቃል፦
59:22 እርሱ አላህ ነው፤ያ ከርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ፣ *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ የሆነው”*፤ እርሱ እጅግ በጣም ርኅሩኅ በጣም አዛኝ ነው።
62:8 ያ ከርሱ የምትሸሹት ሞት እርሱ በእርግጥ አግኛችሁ ነው፤ ከዚያም *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ”* ወደ ሆነው ጌታ ትመለሳላችሁ፤
64:18 *”ሩቁን ሚስጢር ግልጹንም ሁሉ ዐዋቂው”* አሸናፊው ጥበበኛው ነው።
32:6 ይህንን የሠራው *”ሩቅንም ቅርቡንም ሁሉ ዐዋቂዉ”*፣ አሸናፊው፣ አዛኙ ነው።
13:9 *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ”* ታላቅ የላቀ ነው።
39:46 ሰማያትንና ምድርን የፈጠርክ፣ *”ሩቁንም ቅርቡም ዐዋቂ”* የኾንክ አላህ ሆይ! አንተ በባሮችህ መካከል በዚያ በርሱ ይለያዩበት በነበሩት ነገር ትፈርዳለህ፤ በል።
ስለዚህ አላህ ዐወቀ ማለት የአማርኛችን ዘዬ ላይ እጥረት ስላለው ከዚህ በፊት ያላወቀውን አሁን ዐወቀ ይመስላል፤ ግን አላህ ዐወቀ ማለት የተከሰተውን ነገር ስለገለጠው ታወቀ ዐሳወቀ ማለት “ዒልሙዝ ዛሂር” ማለት ሲሆን ከመከሰቱ በፊት ደግሞ አላህ ብቻ የሚያውቀው ሩቁ ዕውቀት “ዒልሙል ገይብ” ማለት ነው።
መደምደሚያ
እስቲ ይህንን ሙግት ይዘን ለንፅፅር ወደ ባይብል እንግባ፤ አንድ ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢል፤ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና ተብሏል፤ አምላክ የሰውን መውደድ ለማወቅ ይፈትናል? “ዒልሙዝ ዛሂር” ነው ካላችሁ የቋንቋ ሙግት አሊያም የሰዋስው ሙግት ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፦
ዘዳግም 13፥1-3 በመካከልህም ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢልህ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ* አምላካችሁ *እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና* የዚያን ነቢይ ቃል ወይም ያን ሕልም አላሚ አትስማ።
አምላክ እንዴት ትእዛዙን ይጠብቃል ወይም አይጠብቅም ብሎ 40 ዓመት ይመራል?፦
ዘዳግም 8፥2 አምላክህ እግዚአብሔር ይፈትንህ ዘንድ፥ በልብህም ያለውን *ትእዛዙን ትጠብቅ ወይም አትጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ*፥ ሊያስጨንቅህ በእነዚህ *በአርባ ዓመታት በምድረ በዳ የመራህን* መንገድ ሁሉ አስብ።
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይንም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሽዋ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ ይህ ሂስ እያለ ቁርአን ላይ መጠንጠል ምን አመጣው? በሰፈሩት ቁና መሰፈር እንዲህ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የወር አበባ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥222 ከወር አበባም ይጠይቁሃል፡፡ እርሱ “የተበከለ” ነው፡፡ ሴቶችንም በወር አበባ ጊዜ “ራቋቸው”፡፡ ንጹሕ እስከሚኾኑም ድረስ “አትቅረቡዋቸው”፡፡ ንጹሕ በኾኑም ጊዜ አላህ ካዘዛችሁ ስፍራ “ተገናኙዋቸው”፡፡ አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلْمَحِيضِ ۖ قُلْ هُوَ أَذًۭى فَٱعْتَزِلُوا۟ ٱلنِّسَآءَ فِى ٱلْمَحِيضِ ۖ وَلَا تَقْرَبُوهُنَّ حَتَّىٰ يَطْهُرْنَ ۖ فَإِذَا تَطَهَّرْنَ فَأْتُوهُنَّ مِنْ حَيْثُ أَمَرَكُمُ ٱللَّهُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُحِبُّ ٱلتَّوَّٰبِينَ وَيُحِبُّ ٱلْمُتَطَهِّرِينَ ፡፡
ሴት ልጅ በኢስላም ክቡድና ክቡር ናት፤ ይህንን ከእኔ ከተባእቱ ሳይሆን ወደ ኢስላም ከሚጎርፉት እንስታት ማረጋገጥ ይቻላል፤ አንድ ሙስሊም ቁርአን መቅራት የማይችለው ጀናባ ማለት ተራክቦ ከአደረገበት ጊዜ ጀምሮ እስከሚታጠብበት ጊዜ ብቻ ነው፤ በተረፈ እንስት በወር አበባ ጊዜ ቁርአን መቅራት ትችላለች፤ አይደለም ተባእቱ በወር አበባ ላይ ያለችን ሴት ተደግፎ ቁርአን መቅራት ይቅርና፤ በኢስላም አንድ ተባእት ከተራክቦ በስተቀር ተቃራኒ ከሆነች እንስት በወር አበባዋ ጊዜ መሳሳም፣ መተቃቀፍ፣ መተሻሸት እና አብሮ መተኛት ይችላል፤ አምላካችን አላህ “የተበከለ” ወይም “ቆሻሻ” የሚለው ሴቷን ሳይሆን ከሴቷ የሚወጠውን የወር አበባ ነው፤ በዚህ ጊዜ ተራክቦ ማድረግ ሃራም ነው፤ “ራቋቸው” እና “አትቅረቡዋቸው” የሚለው ቃል የ”ተገናኙዋቸው” ተቃራኒ ሆኖ ስለመጣ ራቁ ማለትና አትቅረቡ ማለት ተራክቦ አታድርጉ ማለት ነው፤ ለምሳሌ ዝሙት ማለት ከጋብቻ ውጪና በፊት የሚደረግ ተራክቦ ነው፤ ይህንን ተራክቦ “አትቅረቡ” ይላል፤ ያ ማለት “አትገናኙ” ማለት እንጂ ከሰው ጋር ጤናማ ግኑኝነት አይኑራችሁ ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ሴት ራቁ ማለትና አትቅረቡ ማለት ተራክቦ አታድርጉ ማለት እንጂ አትቀፏቸው፣ አትሳሟቸው፣ አብራችሁ አትተኙ ማለት አይደለም፦
2፥222 ከወር አበባም ይጠይቁሃል፡፡ እርሱ “የተበከለ” ነው፡፡ ሴቶችንም በወር አበባ ጊዜ “ራቋቸው”፡፡ ንጹሕ እስከሚኾኑም ድረስ “አትቅረቡዋቸው”፡፡ ንጹሕ በኾኑም ጊዜ አላህ ካዘዛችሁ ስፍራ “ተገናኙዋቸው”፡፡ አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلْمَحِيضِ ۖ قُلْ هُوَ أَذًۭى فَٱعْتَزِلُوا۟ ٱلنِّسَآءَ فِى ٱلْمَحِيضِ ۖ وَلَا تَقْرَبُوهُنَّ حَتَّىٰ يَطْهُرْنَ ۖ فَإِذَا تَطَهَّرْنَ فَأْتُوهُنَّ مِنْ حَيْثُ أَمَرَكُمُ ٱللَّهُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُحِبُّ ٱلتَّوَّٰبِينَ وَيُحِبُّ ٱلْمُتَطَهِّرِينَ ፡፡
17፥32 ዝሙትንም “አትቅረቡ”፡፡ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፡፡ መንገድነቱም ከፋ وَلَا تَقْرَبُوا۟ ٱلزِّنَىٰٓ ۖ إِنَّهُۥ كَانَ فَٰحِشَةًۭ وَسَآءَ سَبِيلًۭا !
በተለይ ሱረቱል በቀራህ 2፥222 የወረደበት ምክንያት አይሁዳውያን ሴት በወር አበባ ጊዜ ስትሆን ምግብ አብረው አይበሉም በቤታቸውም አይኖሩም ስለነበርና ሰሃባዎችም ይህንን ጉዳይ ወደ ነብያችን”ﷺ” ጥያቄውን በማምራታቸው ነው፤ ነብያችንም”ﷺ” የመለሱት በወር አበባ ጊዜ ከተራክቦ በስተቀር ሁሉንም ማድረግ እንደሚቻል ነው፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 3 , ሐዲስ 16:
አነሥ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦
አይሁዳውያን ሴት በወር አበባ ጊዜ ስትሆን ምግብ አብረው አይበሉም በቤታቸውም አይኖሩም፤ የነብዩም”ﷺ” ባልደረቦች ነብዩን”ﷺ” ስለ ጉዳዩ ጠየቁ፤ ከሁሉ የላቀው አላህም ይህንን አንቀፅ አወረደ፦
2፥222 ከወር አበባም ይጠይቁሃል፡፡ እርሱ “የተበከለ” ነው፡፡ ሴቶችንም በወር አበባ ጊዜ “ራቋቸው”፡፡
የአላህም መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ “ሁሉን ነገር አድርጉ ከተራክቦ በስተቀር”። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ ال يَهُودَ، كَانُوا إِذَا حَاضَتِ الْمَرْأَةُ فِيهِمْ لَمْ يُؤَاكِلُوهَا وَلَمْ يُجَامِعُوهُنَّ فِي الْبُيُوتِ فَسَأَلَ أَصْحَابُ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَأَنْزَلَ اللَّهُ تَعَالَى { وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الْمَحِيضِ قُلْ هُوَ أَذًى فَاعْتَزِلُوا النِّسَاءَ فِي الْمَحِيضِ} إِلَى آخِرِ الآيَةِ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” اصْنَعُوا كُلَّ شَىْءٍ إِلاَّ النِّكَاحَ
በሥነ-ቃላት ጥናት”Morphology “የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ለምሳሌ፦ በኢንግሊሽ “Volume” ማለት፦ ስለ ሥነ-አካል የምናወራበት የዐውድ ፍሰት ላይ “ይዘት” ማለት ሲሆን፣ ስለ ድምጽ አጨማመር እና አቀናነስ የምናወራበት የዐውድ ፍሰት ላይ “መጠን” ማለት ሲሆን፣ ስለ ሥነ-ጽሑፍ የምናወራበት የዐውድ ፍሰት ላይ ደግሞ “ቅጽ” ማለት ነው። ይህንን ከተረዳን ለምሳሌ በዐረቢኛ፦ “መሥ” مَسّ ማለትም “መንትካ” የሚለው ቃል “ተራክቦን” “መዳሰስን” መፈለግን” ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል፦
1ኛ “ተራክቦ”፦
3፥46 ፡-ጌታዬ ሆይ! “ሰው ያልነካኝ ስኾን ለእኔ እንዴት ልጅ” ይኖረኛል?” አለች قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى وَلَدٌۭ وَلَمْ يَمْسَسْنِى بَشَرٌۭ ۖ ፡፡
19፥20 « ሰው “ያልነካኝ” ሆኜ አመንዝራም ሳልሆን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?» አለች قَالَتْ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى غُلَٰمٌۭ وَلَمْ يَمْسَسْنِى بَشَرٌۭ وَلَمْ أَكُ بَغِيًّۭا ፡፡
2፥236 ሴቶችን “ሳትነኳቸው” ወይም ለእነሱ መህርን ሳትወስኑላቸው ብትፈቷቸው በእናንተ ላይ ኃጢኣት የለባችሁም لَّا جُنَاحَ عَلَيْكُمْ إِن طَلَّقْتُمُ ٱلنِّسَآءَ مَا لَمْ تَمَسُّوهُنَّ أَوْ تَفْرِضُوا۟ لَهُنَّ فَرِيضَةًۭ ۚ
“ሰው ያልነካኝ ስኾን ለእኔ እንዴት ልጅ” ይኖረኛል?” ማለቷ መቼም ሰው በእጁ ሳይዳስሰኝ እንዴት ልጅ” ይኖረኛል እያለች እንዳልሆነ ቅቡል ነው፤ መቼን በእጅ በመነካት ልጅ የሚኖራት እንስት የለችምና፤ በተጨማሪ ሴቶችን ሳትነኳቸው ብትፈቷቸው በእናንተ ላይ ኃጢኣት የለባችሁም ሲባል በእጅ ሳትዳስሷቸው ማለት እንዳልሆን እሙን ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥222 ከወር አበባም ይጠይቁሃል፡፡ እርሱ “የተበከለ” ነው፡፡ ሴቶችንም በወር አበባ ጊዜ “ራቋቸው”፡፡ ንጹሕ እስከሚኾኑም ድረስ “አትቅረቡዋቸው”፡፡ ንጹሕ በኾኑም ጊዜ አላህ ካዘዛችሁ ስፍራ “ተገናኙዋቸው”፡፡ አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلْمَحِيضِ ۖ قُلْ هُوَ أَذًۭى فَٱعْتَزِلُوا۟ ٱلنِّسَآءَ فِى ٱلْمَحِيضِ ۖ وَلَا تَقْرَبُوهُنَّ حَتَّىٰ يَطْهُرْنَ ۖ فَإِذَا تَطَهَّرْنَ فَأْتُوهُنَّ مِنْ حَيْثُ أَمَرَكُمُ ٱللَّهُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُحِبُّ ٱلتَّوَّٰبِينَ وَيُحِبُّ ٱلْمُتَطَهِّرِينَ ፡፡
ሴት ልጅ በኢስላም ክቡድና ክቡር ናት፤ ይህንን ከእኔ ከተባእቱ ሳይሆን ወደ ኢስላም ከሚጎርፉት እንስታት ማረጋገጥ ይቻላል፤ አንድ ሙስሊም ቁርአን መቅራት የማይችለው ጀናባ ማለት ተራክቦ ከአደረገበት ጊዜ ጀምሮ እስከሚታጠብበት ጊዜ ብቻ ነው፤ በተረፈ እንስት በወር አበባ ጊዜ ቁርአን መቅራት ትችላለች፤ አይደለም ተባእቱ በወር አበባ ላይ ያለችን ሴት ተደግፎ ቁርአን መቅራት ይቅርና፤ በኢስላም አንድ ተባእት ከተራክቦ በስተቀር ተቃራኒ ከሆነች እንስት በወር አበባዋ ጊዜ መሳሳም፣ መተቃቀፍ፣ መተሻሸት እና አብሮ መተኛት ይችላል፤ አምላካችን አላህ “የተበከለ” ወይም “ቆሻሻ” የሚለው ሴቷን ሳይሆን ከሴቷ የሚወጠውን የወር አበባ ነው፤ በዚህ ጊዜ ተራክቦ ማድረግ ሃራም ነው፤ “ራቋቸው” እና “አትቅረቡዋቸው” የሚለው ቃል የ”ተገናኙዋቸው” ተቃራኒ ሆኖ ስለመጣ ራቁ ማለትና አትቅረቡ ማለት ተራክቦ አታድርጉ ማለት ነው፤ ለምሳሌ ዝሙት ማለት ከጋብቻ ውጪና በፊት የሚደረግ ተራክቦ ነው፤ ይህንን ተራክቦ “አትቅረቡ” ይላል፤ ያ ማለት “አትገናኙ” ማለት እንጂ ከሰው ጋር ጤናማ ግኑኝነት አይኑራችሁ ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ሴት ራቁ ማለትና አትቅረቡ ማለት ተራክቦ አታድርጉ ማለት እንጂ አትቀፏቸው፣ አትሳሟቸው፣ አብራችሁ አትተኙ ማለት አይደለም፦
2፥222 ከወር አበባም ይጠይቁሃል፡፡ እርሱ “የተበከለ” ነው፡፡ ሴቶችንም በወር አበባ ጊዜ “ራቋቸው”፡፡ ንጹሕ እስከሚኾኑም ድረስ “አትቅረቡዋቸው”፡፡ ንጹሕ በኾኑም ጊዜ አላህ ካዘዛችሁ ስፍራ “ተገናኙዋቸው”፡፡ አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል፤ ተጥራሪዎችንም ይወዳል በላቸው وَيَسْـَٔلُونَكَ عَنِ ٱلْمَحِيضِ ۖ قُلْ هُوَ أَذًۭى فَٱعْتَزِلُوا۟ ٱلنِّسَآءَ فِى ٱلْمَحِيضِ ۖ وَلَا تَقْرَبُوهُنَّ حَتَّىٰ يَطْهُرْنَ ۖ فَإِذَا تَطَهَّرْنَ فَأْتُوهُنَّ مِنْ حَيْثُ أَمَرَكُمُ ٱللَّهُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُحِبُّ ٱلتَّوَّٰبِينَ وَيُحِبُّ ٱلْمُتَطَهِّرِينَ ፡፡
17፥32 ዝሙትንም “አትቅረቡ”፡፡ እርሱ በእርግጥ መጥፎ ሥራ ነውና፡፡ መንገድነቱም ከፋ وَلَا تَقْرَبُوا۟ ٱلزِّنَىٰٓ ۖ إِنَّهُۥ كَانَ فَٰحِشَةًۭ وَسَآءَ سَبِيلًۭا !
በተለይ ሱረቱል በቀራህ 2፥222 የወረደበት ምክንያት አይሁዳውያን ሴት በወር አበባ ጊዜ ስትሆን ምግብ አብረው አይበሉም በቤታቸውም አይኖሩም ስለነበርና ሰሃባዎችም ይህንን ጉዳይ ወደ ነብያችን”ﷺ” ጥያቄውን በማምራታቸው ነው፤ ነብያችንም”ﷺ” የመለሱት በወር አበባ ጊዜ ከተራክቦ በስተቀር ሁሉንም ማድረግ እንደሚቻል ነው፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 3 , ሐዲስ 16:
አነሥ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦
አይሁዳውያን ሴት በወር አበባ ጊዜ ስትሆን ምግብ አብረው አይበሉም በቤታቸውም አይኖሩም፤ የነብዩም”ﷺ” ባልደረቦች ነብዩን”ﷺ” ስለ ጉዳዩ ጠየቁ፤ ከሁሉ የላቀው አላህም ይህንን አንቀፅ አወረደ፦
2፥222 ከወር አበባም ይጠይቁሃል፡፡ እርሱ “የተበከለ” ነው፡፡ ሴቶችንም በወር አበባ ጊዜ “ራቋቸው”፡፡
የአላህም መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ “ሁሉን ነገር አድርጉ ከተራክቦ በስተቀር”። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ ال يَهُودَ، كَانُوا إِذَا حَاضَتِ الْمَرْأَةُ فِيهِمْ لَمْ يُؤَاكِلُوهَا وَلَمْ يُجَامِعُوهُنَّ فِي الْبُيُوتِ فَسَأَلَ أَصْحَابُ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَأَنْزَلَ اللَّهُ تَعَالَى { وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الْمَحِيضِ قُلْ هُوَ أَذًى فَاعْتَزِلُوا النِّسَاءَ فِي الْمَحِيضِ} إِلَى آخِرِ الآيَةِ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” اصْنَعُوا كُلَّ شَىْءٍ إِلاَّ النِّكَاحَ
በሥነ-ቃላት ጥናት”Morphology “የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ለምሳሌ፦ በኢንግሊሽ “Volume” ማለት፦ ስለ ሥነ-አካል የምናወራበት የዐውድ ፍሰት ላይ “ይዘት” ማለት ሲሆን፣ ስለ ድምጽ አጨማመር እና አቀናነስ የምናወራበት የዐውድ ፍሰት ላይ “መጠን” ማለት ሲሆን፣ ስለ ሥነ-ጽሑፍ የምናወራበት የዐውድ ፍሰት ላይ ደግሞ “ቅጽ” ማለት ነው። ይህንን ከተረዳን ለምሳሌ በዐረቢኛ፦ “መሥ” مَسّ ማለትም “መንትካ” የሚለው ቃል “ተራክቦን” “መዳሰስን” መፈለግን” ለማመልከት ጥቅም ላይ ውሏል፦
1ኛ “ተራክቦ”፦
3፥46 ፡-ጌታዬ ሆይ! “ሰው ያልነካኝ ስኾን ለእኔ እንዴት ልጅ” ይኖረኛል?” አለች قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى وَلَدٌۭ وَلَمْ يَمْسَسْنِى بَشَرٌۭ ۖ ፡፡
19፥20 « ሰው “ያልነካኝ” ሆኜ አመንዝራም ሳልሆን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?» አለች قَالَتْ أَنَّىٰ يَكُونُ لِى غُلَٰمٌۭ وَلَمْ يَمْسَسْنِى بَشَرٌۭ وَلَمْ أَكُ بَغِيًّۭا ፡፡
2፥236 ሴቶችን “ሳትነኳቸው” ወይም ለእነሱ መህርን ሳትወስኑላቸው ብትፈቷቸው በእናንተ ላይ ኃጢኣት የለባችሁም لَّا جُنَاحَ عَلَيْكُمْ إِن طَلَّقْتُمُ ٱلنِّسَآءَ مَا لَمْ تَمَسُّوهُنَّ أَوْ تَفْرِضُوا۟ لَهُنَّ فَرِيضَةًۭ ۚ
“ሰው ያልነካኝ ስኾን ለእኔ እንዴት ልጅ” ይኖረኛል?” ማለቷ መቼም ሰው በእጁ ሳይዳስሰኝ እንዴት ልጅ” ይኖረኛል እያለች እንዳልሆነ ቅቡል ነው፤ መቼን በእጅ በመነካት ልጅ የሚኖራት እንስት የለችምና፤ በተጨማሪ ሴቶችን ሳትነኳቸው ብትፈቷቸው በእናንተ ላይ ኃጢኣት የለባችሁም ሲባል በእጅ ሳትዳስሷቸው ማለት እንዳልሆን እሙን ነው።
2ኛ “መዳሰስ”፦
6፥7 በአንተም ላይ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ ባወረድንና *በእጆቻቸው በነኩት* ኖሮ እነዚያ የካዱት ሰዎች «ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም» ባሉ ነበር፡፡ وَلَوْ نَزَّلْنَا عَلَيْكَ كِتَٰبًۭا فِى قِرْطَاسٍۢ فَلَمَسُوهُ بِأَيْدِيهِمْ لَقَالَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِنْ هَٰذَآ إِلَّا سِحْرٌۭ مُّبِينٌۭ
“በነኩት” ተብሎ የመጣበት ቃል እና መርየም “ያልነካኝ” ብላ የተናረችበት ቃል አንድ ነው፤ ያ ማለት አንድ ትርጉም ይኖረዋል ማለት አይደለም።
3ኛ “መፈለግ”፦
72፥8 ‹እኛም ሰማይን ለመድረስ *ፈለግን*፡፡ ብርቱ ጠባቂዎችንና ችቦዎችንም ተሞልታ አገኘናት፡፡ وَأَنَّا لَمَسْنَا ٱلسَّمَآءَ فَوَجَدْنَٰهَا مُلِئَتْ حَرَسًۭا شَدِيدًۭا وَشُهُبًۭا
57፥13 መናፍቃንና መናፍቃት ለእነዚያ ለአመኑት «ተመልከቱን፤ ከብርሃናችሁ እናበራለንና» የሚሉበትን ቀን አስታውስ፡፡ «ወደ ኋላችሁ ተመለሱ፡፡ ብርሃንንም *ፈልጉ*» ይባላሉ፡፡ ግቢው በውስጡ ችሮታ ያለበት ውጭውም ከበኩሉ ስቃይያለበት የኾነ፡፡ يَوْمَ يَقُولُ ٱلْمُنَٰفِقُونَ وَٱلْمُنَٰفِقَٰتُ لِلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱنظُرُونَا نَقْتَبِسْ مِن نُّورِكُمْ قِيلَ ٱرْجِعُوا۟ وَرَآءَكُمْ فَٱلْتَمِسُوا۟ نُورًۭا فَضُرِبَ بَيْنَهُم بِسُورٍۢ لَّهُۥ بَابٌۢ بَاطِنُهُۥ فِيهِ ٱلرَّحْمَةُ وَظَٰهِرُهُۥ مِن قِبَلِهِ ٱلْعَذَابُ
ይህን የሥነ-ቃል እሳቤ ይዘን ሂስ የተሰጠበትን ሐዲስ እንልመከት፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 6:
ዓኢሻ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦
ነብዩም”ﷺ” እና እኔ ጁኑብ በሆንን ጊዜ በአንድ መታጠቢያ እንታብጠ ነበር፤ እንዲሁ በወር አበባ ጊዜ ከወገብ በታች እንድለብስ ያዙኝና ይዳብሱኝ ነበር፤ በተመሳሳይ በኢዕቲካፍ በወር አበባዬ ጊዜዬ ራሳቸውን ወደ እኔ ያቀርቡና እራሳቸውን አጥባቸው ነበር። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كُنْتُ أَغْتَسِلُ أَنَا وَالنَّبِيُّ، صلى الله عليه وسلم مِنْ إِنَاءٍ وَاحِدٍ، كِلاَنَا جُنُبٌ. وَكَانَ يَأْمُرُنِي فَأَتَّزِرُ، فَيُبَاشِرُنِي وَأَنَا حَائِضٌ. وَكَانَ يُخْرِجُ رَأْسَهُ إِلَىَّ وَهُوَ مُعْتَكِفٌ، فَأَغْسِلُهُ وَأَنَا حَائِضٌ.
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 7:
የምእመናን እናት ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንዲህ አለች፦ “ከእኛ ውስጥ አንዳችን በሐይድ ላይ ከሆነች እና የአላህ መልክተኛም”ﷺ” እሷን ለመንካት ከፈለጉ ከሐይድ ወቅት ጀምሮ ልብስን እንድታሸርጥ ያዟት ነበር፤ ከዛም ገላዋን ይዳብሷት ነበር፤ የአላህ ነቢይ”ﷺ” ስሜታቸውን ይቆጣጠሩ እንደነበረው ማንኛችሁ ነው ስሜቱን መቆጣጠር የሚችለው? አለች፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كَانَتْ إِحْدَانَا إِذَا كَانَتْ حَائِضًا، فَأَرَادَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنْ يُبَاشِرَهَا، أَمَرَهَا أَنْ تَتَّزِرَ فِي فَوْرِ حَيْضَتِهَا ثُمَّ يُبَاشِرُهَا. قَالَتْ وَأَيُّكُمْ يَمْلِكُ إِرْبَهُ كَمَا كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَمْلِكُ إِرْبَهُ. تَابَعَهُ خَالِدٌ وَجَرِيرٌ عَنِ الشَّيْبَانِيِّ.
“ፈዩባሺሩኒ” فَيُبَاشِرُنِي ማለት “ይዳብሱኝ ነበር” He used to fondle me” ነበር ማለት ነው፤ “ዩባሺሩሃ” يُبَاشِرَهَا ማለት “ይዳብሷት ነበር” He used to fondle her” ነበር ማለት ነው፤ የቋንቋ ምሁራንም በኢንግሊዚኛው ትርጉም ላይ በዚህ መልኩ ነው ያስቀመጡት እንጂ “ተራክቦ”Intercourse” በሚል አላስቀመጡትም። ምክንያቱም ሴት ልጅ በወር አበባዋ ጊዜ ላይ እያለች ተራክቦ ማድረግ ክልክል ብቻ ሳይሆን ክህደትም ነው፦
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 1, ሐዲስ 135
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳለው፦ “ነብዩ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ ማንም በሓይድ ላይ ካለች ሴት ወይም በመቀመጫዋ በኩል ተራክቦ ቢያደርግ በሙሐመድ”ﷺ” ላይ በተወረደው ክዷል። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” مَنْ أَتَى حَائِضًا أَوِ امْرَأَةً فِي دُبُرِهَا أَوْ كَاهِنًا فَقَدْ كَفَرَ بِمَا أُنْزِلَ عَلَى مُحَمَّدٍ صلى الله عليه وسلم ”
ሲቀጥል ተራክቦን እንደማያመለክት ለመግለጽ፦ “ሽርጥን እንድታሸርጥ ያዟት ነበር” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ይህ የሚያሳየው ተራክቦን አለመሆኑን ያሳያል፤ በተራክቦ ጊዜ ልብስን እንድትለብስ ማዘዝ ትርጉም የለውም።
ሢሰልስ በሐዲሱ ማብቂያ ላይ እናታችን ዓኢሻ”ረ.ዐ.” ስለ ነብዩም”ﷺ” ስትደመድም፦ “ስሜታቸውን ይቆጣጠሩ እንደነበረው ማንኛችሁ ነው ስሜቱን መቆጣጠር የሚችለው?” በማለቷ ተራክቦን ጭራሽ አያሳይም፤ ምክንያቱም ተራክቦ በራሱ ስሜት ማርኪያ እንጂ መቆጣጠሪያ ስላልሆነ።
ሲያረብብ፦ በኢዕቲካፍ በወር አበባዬ ጊዜዬ ራሳቸውን ወደ እኔ ያቀርቡና እራሳቸውን አጥባቸው ነበር” ብላለች፤ “ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “ማዘውተር” ማለት ሲሆን በስብስብ ሶላት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ ቆይታ ማድረግ ነው፤ በተለይ የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ የሚረግደ ቆይታ ነው። በዚህ ወቅት ተራክቦ ማድረግ ሃራም ነው፦
2፥187 እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ “አትገናኙዋቸው”፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُونَ فِى ٱلْمَسَٰجِد
እዚህ አንቀጽ ላይ “ቱባሺሩሁነ” تُبَٰشِرُوهُنَّ ማለት “ተራክቦ አታድርጓቸው” ማለት ነው፤ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ እሙንና ቅቡል ነው፤ ይህ ሙግት የሥነ-ቋንቋ ሙግት እና የዐውድ ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
6፥7 በአንተም ላይ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ ባወረድንና *በእጆቻቸው በነኩት* ኖሮ እነዚያ የካዱት ሰዎች «ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም» ባሉ ነበር፡፡ وَلَوْ نَزَّلْنَا عَلَيْكَ كِتَٰبًۭا فِى قِرْطَاسٍۢ فَلَمَسُوهُ بِأَيْدِيهِمْ لَقَالَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِنْ هَٰذَآ إِلَّا سِحْرٌۭ مُّبِينٌۭ
“በነኩት” ተብሎ የመጣበት ቃል እና መርየም “ያልነካኝ” ብላ የተናረችበት ቃል አንድ ነው፤ ያ ማለት አንድ ትርጉም ይኖረዋል ማለት አይደለም።
3ኛ “መፈለግ”፦
72፥8 ‹እኛም ሰማይን ለመድረስ *ፈለግን*፡፡ ብርቱ ጠባቂዎችንና ችቦዎችንም ተሞልታ አገኘናት፡፡ وَأَنَّا لَمَسْنَا ٱلسَّمَآءَ فَوَجَدْنَٰهَا مُلِئَتْ حَرَسًۭا شَدِيدًۭا وَشُهُبًۭا
57፥13 መናፍቃንና መናፍቃት ለእነዚያ ለአመኑት «ተመልከቱን፤ ከብርሃናችሁ እናበራለንና» የሚሉበትን ቀን አስታውስ፡፡ «ወደ ኋላችሁ ተመለሱ፡፡ ብርሃንንም *ፈልጉ*» ይባላሉ፡፡ ግቢው በውስጡ ችሮታ ያለበት ውጭውም ከበኩሉ ስቃይያለበት የኾነ፡፡ يَوْمَ يَقُولُ ٱلْمُنَٰفِقُونَ وَٱلْمُنَٰفِقَٰتُ لِلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱنظُرُونَا نَقْتَبِسْ مِن نُّورِكُمْ قِيلَ ٱرْجِعُوا۟ وَرَآءَكُمْ فَٱلْتَمِسُوا۟ نُورًۭا فَضُرِبَ بَيْنَهُم بِسُورٍۢ لَّهُۥ بَابٌۢ بَاطِنُهُۥ فِيهِ ٱلرَّحْمَةُ وَظَٰهِرُهُۥ مِن قِبَلِهِ ٱلْعَذَابُ
ይህን የሥነ-ቃል እሳቤ ይዘን ሂስ የተሰጠበትን ሐዲስ እንልመከት፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 6:
ዓኢሻ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦
ነብዩም”ﷺ” እና እኔ ጁኑብ በሆንን ጊዜ በአንድ መታጠቢያ እንታብጠ ነበር፤ እንዲሁ በወር አበባ ጊዜ ከወገብ በታች እንድለብስ ያዙኝና ይዳብሱኝ ነበር፤ በተመሳሳይ በኢዕቲካፍ በወር አበባዬ ጊዜዬ ራሳቸውን ወደ እኔ ያቀርቡና እራሳቸውን አጥባቸው ነበር። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كُنْتُ أَغْتَسِلُ أَنَا وَالنَّبِيُّ، صلى الله عليه وسلم مِنْ إِنَاءٍ وَاحِدٍ، كِلاَنَا جُنُبٌ. وَكَانَ يَأْمُرُنِي فَأَتَّزِرُ، فَيُبَاشِرُنِي وَأَنَا حَائِضٌ. وَكَانَ يُخْرِجُ رَأْسَهُ إِلَىَّ وَهُوَ مُعْتَكِفٌ، فَأَغْسِلُهُ وَأَنَا حَائِضٌ.
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 6 , ሐዲስ 7:
የምእመናን እናት ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንዲህ አለች፦ “ከእኛ ውስጥ አንዳችን በሐይድ ላይ ከሆነች እና የአላህ መልክተኛም”ﷺ” እሷን ለመንካት ከፈለጉ ከሐይድ ወቅት ጀምሮ ልብስን እንድታሸርጥ ያዟት ነበር፤ ከዛም ገላዋን ይዳብሷት ነበር፤ የአላህ ነቢይ”ﷺ” ስሜታቸውን ይቆጣጠሩ እንደነበረው ማንኛችሁ ነው ስሜቱን መቆጣጠር የሚችለው? አለች፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كَانَتْ إِحْدَانَا إِذَا كَانَتْ حَائِضًا، فَأَرَادَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنْ يُبَاشِرَهَا، أَمَرَهَا أَنْ تَتَّزِرَ فِي فَوْرِ حَيْضَتِهَا ثُمَّ يُبَاشِرُهَا. قَالَتْ وَأَيُّكُمْ يَمْلِكُ إِرْبَهُ كَمَا كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يَمْلِكُ إِرْبَهُ. تَابَعَهُ خَالِدٌ وَجَرِيرٌ عَنِ الشَّيْبَانِيِّ.
“ፈዩባሺሩኒ” فَيُبَاشِرُنِي ማለት “ይዳብሱኝ ነበር” He used to fondle me” ነበር ማለት ነው፤ “ዩባሺሩሃ” يُبَاشِرَهَا ማለት “ይዳብሷት ነበር” He used to fondle her” ነበር ማለት ነው፤ የቋንቋ ምሁራንም በኢንግሊዚኛው ትርጉም ላይ በዚህ መልኩ ነው ያስቀመጡት እንጂ “ተራክቦ”Intercourse” በሚል አላስቀመጡትም። ምክንያቱም ሴት ልጅ በወር አበባዋ ጊዜ ላይ እያለች ተራክቦ ማድረግ ክልክል ብቻ ሳይሆን ክህደትም ነው፦
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 1, ሐዲስ 135
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንዳለው፦ “ነብዩ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ ማንም በሓይድ ላይ ካለች ሴት ወይም በመቀመጫዋ በኩል ተራክቦ ቢያደርግ በሙሐመድ”ﷺ” ላይ በተወረደው ክዷል። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” مَنْ أَتَى حَائِضًا أَوِ امْرَأَةً فِي دُبُرِهَا أَوْ كَاهِنًا فَقَدْ كَفَرَ بِمَا أُنْزِلَ عَلَى مُحَمَّدٍ صلى الله عليه وسلم ”
ሲቀጥል ተራክቦን እንደማያመለክት ለመግለጽ፦ “ሽርጥን እንድታሸርጥ ያዟት ነበር” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ይህ የሚያሳየው ተራክቦን አለመሆኑን ያሳያል፤ በተራክቦ ጊዜ ልብስን እንድትለብስ ማዘዝ ትርጉም የለውም።
ሢሰልስ በሐዲሱ ማብቂያ ላይ እናታችን ዓኢሻ”ረ.ዐ.” ስለ ነብዩም”ﷺ” ስትደመድም፦ “ስሜታቸውን ይቆጣጠሩ እንደነበረው ማንኛችሁ ነው ስሜቱን መቆጣጠር የሚችለው?” በማለቷ ተራክቦን ጭራሽ አያሳይም፤ ምክንያቱም ተራክቦ በራሱ ስሜት ማርኪያ እንጂ መቆጣጠሪያ ስላልሆነ።
ሲያረብብ፦ በኢዕቲካፍ በወር አበባዬ ጊዜዬ ራሳቸውን ወደ እኔ ያቀርቡና እራሳቸውን አጥባቸው ነበር” ብላለች፤ “ኢዕቲካፍ” اعتكاف ማለት “ማዘውተር” ማለት ሲሆን በስብስብ ሶላት ላይ በመስጂድ ውስጥ ለመዘውተር በመነየት የተወሰነ ጊዜ ቆይታ ማድረግ ነው፤ በተለይ የረመዷንን የመጨረሻዎቹን አሥርት ቀናት ላይ የሚረግደ ቆይታ ነው። በዚህ ወቅት ተራክቦ ማድረግ ሃራም ነው፦
2፥187 እናንተም በመስጊዶች ተቀማጮች ስትኾኑ “አትገናኙዋቸው”፡፡ وَلَا تُبَٰشِرُوهُنَّ وَأَنتُمْ عَٰكِفُونَ فِى ٱلْمَسَٰجِد
እዚህ አንቀጽ ላይ “ቱባሺሩሁነ” تُبَٰشِرُوهُنَّ ማለት “ተራክቦ አታድርጓቸው” ማለት ነው፤ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ እሙንና ቅቡል ነው፤ ይህ ሙግት የሥነ-ቋንቋ ሙግት እና የዐውድ ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
የጨረቃ አቆጣጠር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2:189 ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፡፡ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው፡፡
መግቢያ
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው 9ኛው ወር ረመዳን በመጣ ቁጥር የጨረቃ መታየት እና አለመታየት በፆም መጀመር እና መጨረስ ላይ የሚኖረውም አውንታዊ ተፅእኖ ብዙ የክርስትና ዘላፊያን ሆኑ ሃያሲያን እንደ በቀቀን እየደጋገሙ መዝለፍና ሂስ መስጠታቸው አይቀሬ ነው፤ ይህንን ታሳቢና ዋቢ ባደረገ መልኩ ይህንን መጣጥፍ አቅርቤአለው።
ግብጻውያን፣ ባቢሎናውያን፣ ሰመርያን፣ ሄለናውያን”ግሪኮች”፣ ሮማውያን፣ ዞራስተሪያን፣ ሂንዱ የየራሳቸው “የዘመን አቆጣጠር”calendar” ነበራቸው፤ ይህ አቆጣጠራቸው ምንጩ “አል-ቀመርያ” ማለትም “የጨረቃ አቆጣጠር”lunar calender” እና “አሽ-ሸምሲያህ” ማለትም “የፀሐይ አቆጣጠር”solar calended” ናቸው፤ አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ፀሐይን እና ጨረቃን ለሰው ልጆች የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን መቁጠሪያ እንዳደረገ ይናገራል፦
6:96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ* አድራጊ ነው፡፡
10:5 እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ *የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው*፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡
የሥነ-ተረት ጥናት”mythology” እንደሚያትተው በተለይ በባቢሎናውያን “ሲን” የጨረቃ አምላክ እና “ሻም” የፀሐይ አምላክ ባልና ሚስት ተደርገው ይመለኩ ነው፤ “ሲን” ማለት “ጨረቃ” ማለት ሲሆን “ሻም” ደግሞ “ፀሐይ” ማለት ነው። ይህንን እሳቤ ቁርአን መንግሎ ይጥለዋል፤ መመለክ የሚገባው ፀሐይና ጨረቃን የፈጠራቸው አላህ ብቻ ነው፦
41:37 ሌሊትና ቀንም፣ ጸሐይና ጨረቃም፣ ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ፣
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
ይህንን በወፍ በረር ለመንደርደሪያነት ያክል ካየን የጨረቃ አቆጣጠር በኢስላም እና በክርስትና ያለውን ምልከታ ነጥብ በነጥብ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
“የጨረቃ አቆጣጠር በኢስላም”
የዘመናችን የሥነ-ፈለክ ጥናት እንደሚያትተው የጨረቃ ፈለክ ምድራችንን በ 384,408 km በሆነ ኡደት”Revolution” ለመዞር የሚወስድባት ጊዜ 27 ቀናት ነው፤ አምላካችን አላህም በቁርአን “ቀመር” قَمَر ማለትም “ጨረቃ” የሚለውን ቃል የተጠቀመው “27” ጊዜ ብቻ ነው፤ ጨረቃ ፕላኔታችንን በምእራባዊ አቅጣጭ 360 ድግሪ ለመዞር 19 ዓመት ይፈጅባታል፤ የሚያስደምመው ነገር “ዓመት” የሚለው ቃል “ሢኒን” سِنِين ወይም “ሠነት” سَنَة ሲሆን በቁርአን የተጠቀሰው “19” ጊዜ ብቻ ነው፤ ይህ የሆነበት ምክንያት የዓለማቱ ጌታ ነገርን ሁሉ በቁጥር ያጠቃለለ ስለሆነ ነው፦
72:28 እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር እውቀቱ የከበበ እና “”ነገሩንም ሁሉ “በቁጥር” ያጠቃለለ”” ሲሆን፣ የጌታቸውን መልክቶች ያደረሱ መሆናቸውን ያውቅ ዘንድ ጠባቂ ያደርጋል።
ስለ ጨረቃ እሳቤ ይህ ያክል ከተረዳን ጨረቃ የጊዜ ማወቂያ ምልክት ነው፦
2:189 ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፡፡ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ “ጊዜያቶች ምልክቶች” ናቸው በላቸው፡፡
ነብያችን”ﷺ” የአላህ ነብይ ስለሆኑ በዐቂዳህ እና በፊቅህ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ወሕይ ስለሆነ ስለ ጨረቃ እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ሙስሊም :መጽሐፍ 6, ሐዲስ 2378
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “መቼም ቢሆን ለጋ ጨረቃ በረመዳን ወር ስታዩ ፆምን ጀምሩ፤ የሸዋል ለጋ ጨረቃ ስታዩ ፆማችሁን ጨርሱ፤ ሰማይ ደመናማ ሲሆንላችሁ ፆም ሰላሳ ቀን መሆኑን አጢኑ። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، – رضى الله عنه – قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِذَا رَأَيْتُمُ الْهِلاَلَ فَصُومُوا وَإِذَا رَأَيْتُمُوهُ فَأَفْطِرُوا فَإِنْ غُمَّ عَلَيْكُمْ فَصُومُوا ثَلاَثِينَ يَوْمًا ”
የጨረቃ አቆጣጠር በኢስላም በግርድፉና በሌጣው ይህ ያክል ካየን ዘንዳ የጨረቃ አቆጣጠር በክርስትና እናያለን፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2:189 ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፡፡ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው፡፡
መግቢያ
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው 9ኛው ወር ረመዳን በመጣ ቁጥር የጨረቃ መታየት እና አለመታየት በፆም መጀመር እና መጨረስ ላይ የሚኖረውም አውንታዊ ተፅእኖ ብዙ የክርስትና ዘላፊያን ሆኑ ሃያሲያን እንደ በቀቀን እየደጋገሙ መዝለፍና ሂስ መስጠታቸው አይቀሬ ነው፤ ይህንን ታሳቢና ዋቢ ባደረገ መልኩ ይህንን መጣጥፍ አቅርቤአለው።
ግብጻውያን፣ ባቢሎናውያን፣ ሰመርያን፣ ሄለናውያን”ግሪኮች”፣ ሮማውያን፣ ዞራስተሪያን፣ ሂንዱ የየራሳቸው “የዘመን አቆጣጠር”calendar” ነበራቸው፤ ይህ አቆጣጠራቸው ምንጩ “አል-ቀመርያ” ማለትም “የጨረቃ አቆጣጠር”lunar calender” እና “አሽ-ሸምሲያህ” ማለትም “የፀሐይ አቆጣጠር”solar calended” ናቸው፤ አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ፀሐይን እና ጨረቃን ለሰው ልጆች የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን መቁጠሪያ እንዳደረገ ይናገራል፦
6:96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ *ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ* አድራጊ ነው፡፡
10:5 እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ *የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው*፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡
የሥነ-ተረት ጥናት”mythology” እንደሚያትተው በተለይ በባቢሎናውያን “ሲን” የጨረቃ አምላክ እና “ሻም” የፀሐይ አምላክ ባልና ሚስት ተደርገው ይመለኩ ነው፤ “ሲን” ማለት “ጨረቃ” ማለት ሲሆን “ሻም” ደግሞ “ፀሐይ” ማለት ነው። ይህንን እሳቤ ቁርአን መንግሎ ይጥለዋል፤ መመለክ የሚገባው ፀሐይና ጨረቃን የፈጠራቸው አላህ ብቻ ነው፦
41:37 ሌሊትና ቀንም፣ ጸሐይና ጨረቃም፣ ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደሆናችሁ ለሌላ አትስገዱ፣
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
ይህንን በወፍ በረር ለመንደርደሪያነት ያክል ካየን የጨረቃ አቆጣጠር በኢስላም እና በክርስትና ያለውን ምልከታ ነጥብ በነጥብ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
“የጨረቃ አቆጣጠር በኢስላም”
የዘመናችን የሥነ-ፈለክ ጥናት እንደሚያትተው የጨረቃ ፈለክ ምድራችንን በ 384,408 km በሆነ ኡደት”Revolution” ለመዞር የሚወስድባት ጊዜ 27 ቀናት ነው፤ አምላካችን አላህም በቁርአን “ቀመር” قَمَر ማለትም “ጨረቃ” የሚለውን ቃል የተጠቀመው “27” ጊዜ ብቻ ነው፤ ጨረቃ ፕላኔታችንን በምእራባዊ አቅጣጭ 360 ድግሪ ለመዞር 19 ዓመት ይፈጅባታል፤ የሚያስደምመው ነገር “ዓመት” የሚለው ቃል “ሢኒን” سِنِين ወይም “ሠነት” سَنَة ሲሆን በቁርአን የተጠቀሰው “19” ጊዜ ብቻ ነው፤ ይህ የሆነበት ምክንያት የዓለማቱ ጌታ ነገርን ሁሉ በቁጥር ያጠቃለለ ስለሆነ ነው፦
72:28 እነርሱ ዘንድ ባለው ነገር እውቀቱ የከበበ እና “”ነገሩንም ሁሉ “በቁጥር” ያጠቃለለ”” ሲሆን፣ የጌታቸውን መልክቶች ያደረሱ መሆናቸውን ያውቅ ዘንድ ጠባቂ ያደርጋል።
ስለ ጨረቃ እሳቤ ይህ ያክል ከተረዳን ጨረቃ የጊዜ ማወቂያ ምልክት ነው፦
2:189 ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፡፡ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ “ጊዜያቶች ምልክቶች” ናቸው በላቸው፡፡
ነብያችን”ﷺ” የአላህ ነብይ ስለሆኑ በዐቂዳህ እና በፊቅህ ጉዳይ ላይ የሚናገሩት ወሕይ ስለሆነ ስለ ጨረቃ እንዲህ ይሉናል፦
ኢማም ሙስሊም :መጽሐፍ 6, ሐዲስ 2378
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “መቼም ቢሆን ለጋ ጨረቃ በረመዳን ወር ስታዩ ፆምን ጀምሩ፤ የሸዋል ለጋ ጨረቃ ስታዩ ፆማችሁን ጨርሱ፤ ሰማይ ደመናማ ሲሆንላችሁ ፆም ሰላሳ ቀን መሆኑን አጢኑ። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، – رضى الله عنه – قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِذَا رَأَيْتُمُ الْهِلاَلَ فَصُومُوا وَإِذَا رَأَيْتُمُوهُ فَأَفْطِرُوا فَإِنْ غُمَّ عَلَيْكُمْ فَصُومُوا ثَلاَثِينَ يَوْمًا ”
የጨረቃ አቆጣጠር በኢስላም በግርድፉና በሌጣው ይህ ያክል ካየን ዘንዳ የጨረቃ አቆጣጠር በክርስትና እናያለን፦
ነጥብ ሁለት
“የጨረቃ አቆጣጠር በክርስትና”
በባይብል ትልቁ ብርሃን ፀሐይ በቀን ትንሹ ብርሃን ጨረቃ በሌሊት እንዲሰለጥን እና ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ ተብሏል፦
ዘፍጥረት 1፥14 እግዚአብሔርም አለ። ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ “ብርሃናት” በሰማይ ጠፈር ይሁኑ፤ “”ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም”” ይሁኑ፤
ዘፍጥረት 1:16 እግዚአብሔርም “”ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን” አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።”
መዝሙር 136፥8-9 ለፀሐይ ቀንን ያስገዛው፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤ ለጨረቃና ለከዋክብትም ሌሊትን ያስገዛቸው፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ጨረቃ ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ከሆነ ለምን ይሆን የምትቃወሙት? በተጨማሪ የጨረቃ መታየት ለጊዜ ማወቂያ እንደሆነ መዝሙረኛው ይናገራል፦
መዝሙረ ዳዊት 104፥19 “ጨረቃን ለጊዜዎች” አደረገ ፀሐይም መግቢያውን ያውቃል።
በተለይ አይሁዳውያን የወር መባቻ ጠብቀው በዓላቸውን የሚያውቁበት ነው፤ የወር መባቻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ቆደሽ” חֹ֫דֶשׁ ሲሆን ትርጉሙ “አዲስ ጨረቃ” ማለት ነው ፣ ይህም ቃል በባይብል 28 ጊዜ ተወስቷል፤ ዕብራውያን ወራቸውን ሆነ ዓመታቸውን የሚጀምሩ በለጋ ጨረቃ ነው፦
ዘኍልቍ 10፥10 ደግሞ በደስታችሁ ቀን፥ በበዓላታችሁም ዘመን፥ “በአዲስ ጨረቃ” חָדְשֵׁיכֶם֒ ፥ በሚቃጠል መሥዋዕታችሁና በደኅንነት መሥዋዕታችሁ ላይ መለከቶቹን ንፉ እነርሱም በአምላካችሁ ፊት ለመታሰቢያ ይሆኑላችኋል እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። NIV Bible
መዝሙር 81፥3 “በአዲስ ጨረቃ” חָדְשֵׁיכֶם֒ ቀን በከፍተኛው በዓላችን ቀን መለከትን ንፉ፤ NIV Bible
በክርስትና ቀዳማይ የዘመን አቆጣጠር ከ 180 –222 A.D ድረስ ለ 42 ዓመት የአሌክሳንድርያ ፓትርያርክ የነበረው ድሜጥሮስ የቀመረው ነበር፤ ይህም የዘመን ቀመር “አቡሻኽር” ወይም “ባሕረ-ሐሳብ” ይባላል፤ “ባሕር” ማለት “ዘመን” ማለት ሲሆን “ሐሳብ” ማለት ደግሞ “ሒሳብ” “ቁጥር” “ኍልቅ” ማለት ነው፤ በዚህ የዘመን ቀመር ላይ ስለ “አዕዋዳት” ይናገራል፤ “አዕዋድ” ማለት “ዖደ” ማለትም “ዞረ” ከሚል የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን “ዙረት” ማለት ሲሆን በየጊዜው እየዞረ የሚመጣ ማለት ነው፤ ዓውደ-ወርኅ በፀሐይ 30 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 29 እና 30 ነው፤ ዓውደ-ዓመት በፀሐይ 365 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 354 ቀናት ነው፤ በተጨማሪም መጽሐፈ ሲራክ ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ፣ ለዓለም ሁሉ ምልክት እና የበዓላት ምልክት እንደሆነች ይናገራል፦
መጽሐፈ ሲራክ 43÷6-7 *”ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ ናት”*፤ ለዓለም ሁሉ ምልክት ናት፤ *”በእርሷም ቀን ይለያል፤ በጨረቃም የበዓላት ምልክት ይታወቃል”*።
ታዲያ ጨረቃን ጠብቆ ፆም መያዝ፣ መፍታትና በዓል ማክበር ለምን ሂስ ይሰጥበታል? እግር እራስን ያካል እንዴ? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለሽ ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ ቅድሚያ እስልምናን ለመዝለፍ ክርስትናን ጠንቅቃችሁ እወቁ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“የጨረቃ አቆጣጠር በክርስትና”
በባይብል ትልቁ ብርሃን ፀሐይ በቀን ትንሹ ብርሃን ጨረቃ በሌሊት እንዲሰለጥን እና ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ይሁኑ ተብሏል፦
ዘፍጥረት 1፥14 እግዚአብሔርም አለ። ቀንና ሌሊትን ይለዩ ዘንድ “ብርሃናት” በሰማይ ጠፈር ይሁኑ፤ “”ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም”” ይሁኑ፤
ዘፍጥረት 1:16 እግዚአብሔርም “”ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን” አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።”
መዝሙር 136፥8-9 ለፀሐይ ቀንን ያስገዛው፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤ ለጨረቃና ለከዋክብትም ሌሊትን ያስገዛቸው፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤
ጨረቃ ለምልክቶች ለዘመኖች ለዕለታት ለዓመታትም ከሆነ ለምን ይሆን የምትቃወሙት? በተጨማሪ የጨረቃ መታየት ለጊዜ ማወቂያ እንደሆነ መዝሙረኛው ይናገራል፦
መዝሙረ ዳዊት 104፥19 “ጨረቃን ለጊዜዎች” አደረገ ፀሐይም መግቢያውን ያውቃል።
በተለይ አይሁዳውያን የወር መባቻ ጠብቀው በዓላቸውን የሚያውቁበት ነው፤ የወር መባቻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል “ቆደሽ” חֹ֫דֶשׁ ሲሆን ትርጉሙ “አዲስ ጨረቃ” ማለት ነው ፣ ይህም ቃል በባይብል 28 ጊዜ ተወስቷል፤ ዕብራውያን ወራቸውን ሆነ ዓመታቸውን የሚጀምሩ በለጋ ጨረቃ ነው፦
ዘኍልቍ 10፥10 ደግሞ በደስታችሁ ቀን፥ በበዓላታችሁም ዘመን፥ “በአዲስ ጨረቃ” חָדְשֵׁיכֶם֒ ፥ በሚቃጠል መሥዋዕታችሁና በደኅንነት መሥዋዕታችሁ ላይ መለከቶቹን ንፉ እነርሱም በአምላካችሁ ፊት ለመታሰቢያ ይሆኑላችኋል እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። NIV Bible
መዝሙር 81፥3 “በአዲስ ጨረቃ” חָדְשֵׁיכֶם֒ ቀን በከፍተኛው በዓላችን ቀን መለከትን ንፉ፤ NIV Bible
በክርስትና ቀዳማይ የዘመን አቆጣጠር ከ 180 –222 A.D ድረስ ለ 42 ዓመት የአሌክሳንድርያ ፓትርያርክ የነበረው ድሜጥሮስ የቀመረው ነበር፤ ይህም የዘመን ቀመር “አቡሻኽር” ወይም “ባሕረ-ሐሳብ” ይባላል፤ “ባሕር” ማለት “ዘመን” ማለት ሲሆን “ሐሳብ” ማለት ደግሞ “ሒሳብ” “ቁጥር” “ኍልቅ” ማለት ነው፤ በዚህ የዘመን ቀመር ላይ ስለ “አዕዋዳት” ይናገራል፤ “አዕዋድ” ማለት “ዖደ” ማለትም “ዞረ” ከሚል የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን “ዙረት” ማለት ሲሆን በየጊዜው እየዞረ የሚመጣ ማለት ነው፤ ዓውደ-ወርኅ በፀሐይ 30 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 29 እና 30 ነው፤ ዓውደ-ዓመት በፀሐይ 365 ቀናት ሲሆን በጨረቃ 354 ቀናት ነው፤ በተጨማሪም መጽሐፈ ሲራክ ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ፣ ለዓለም ሁሉ ምልክት እና የበዓላት ምልክት እንደሆነች ይናገራል፦
መጽሐፈ ሲራክ 43÷6-7 *”ጨረቃም ለሁሉም የዘመን መለኪያ ናት”*፤ ለዓለም ሁሉ ምልክት ናት፤ *”በእርሷም ቀን ይለያል፤ በጨረቃም የበዓላት ምልክት ይታወቃል”*።
ታዲያ ጨረቃን ጠብቆ ፆም መያዝ፣ መፍታትና በዓል ማክበር ለምን ሂስ ይሰጥበታል? እግር እራስን ያካል እንዴ? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለሽ ጎመን ቀቃይዋን ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ ቅድሚያ እስልምናን ለመዝለፍ ክርስትናን ጠንቅቃችሁ እወቁ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የሥላሴአውያን ቅዠት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፥74 ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
አምላካችን አላህ ወንድ እና ወንድ በተዳሩት ሰዶማውያን ላይ የሸክላ ደንጊያዎች የሆነ ዝናብ ከላይ አዝንቦባቸዋል፦
15፥74 ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነርሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
7፥84 *በእነርሱም ላይ ዝናብን አዘነብንባቸው*፡፡ የኃጢአተኞችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا ۖ فَانظُرْ كَيْفَ كَانَ عَاقِبَةُ الْمُجْرِمِينَ
27፥58 በእነርሱም ላይ ዝናብን አዘነብንባቸው፡፡ የተስፈራሪዎቹም ዝናብ ከፋ፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا ۖ فَسَاءَ مَطَرُ الْمُنذَرِينَ
ይህ ዘገባ በተመሳሳይ ባይብል ላይ አለ፦
ዘፍጥረት 19፥24 *እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ*።
ነገር ግን የሥላሴ አማንያን እዚህ አንቀጽ ላይ "ወልድ" እና "አብ" የሚል ሃይለ-ቃል ሳይኖር፦"እግዚአብሔር ወልድ በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር አብ ዘንድ እሳትና ዲን አዘነበ" ብለው ይተረጉማሉ፤ አንቀጹ ላይ፦ "አንደኛው ማንንነት ከሌላው ማንነት ዘንድ እሳትና ዲን አዘነበ" አይልም። ነገር ግን የሚለው፦ "እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ እሳትና ዲን አዘነበ" ነው፤ ለመሆኑ ስንት እግዚአብሔር አለ? እስቲ እናስተንትን፦
ዘዳግም 6፥4 እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር *አንድ እግዚአብሔር ነው*።
እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ከሆነ በሰዶምና በገሞራ ላይ እሳትና ዲን ያዘነበው እራሱ እግዚአብሔር ከራሱ ዘንድ ነው፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ሥስተኛ መደብ"
እግዚአብሔር እራሱን በሦስተኛ መደብ አድርጎ፦ "ሰዶምንና ገሞራን እግዚአብሔር ገለበጣቸው" ይለናል፦
አሞጽ 4፥11 *ሰዶምንና ገሞራን እግዚአብሔር እንደ ገለበጣቸው፥ እንዲሁ ገለበጥኋችሁ... ይላል እግዚአብሔር።
ኤርምያስ 50፥40 *ሰዶምንና ገሞራን በአጠገባቸውም የነበሩትን ከተምች እግዚአብሔር እንደ ገለበጣቸው፥ ይላል እግዚአብሔር*፥ እንዲሁ ሰው በዚያ አይቀመጥም የሰውም ልጅ አይኖርባትም።
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ ሰይጣን ሆይ፥ እግዚአብሔር ይገሥጽህ ብሎታል፦
ዘካርያስ 3፥2 *እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ ሰይጣን ሆይ፥ እግዚአብሔር ይገሥጽህ*፤ ኢየሩሳሌምን የመረጠ እግዚአብሔር ይገሥጽህ፤ በውኑ ይህ ከእሳት የተነጠቀ ትንታግ አይደለምን? *አለው*።
ያ ማለት አንደኛው እግዚአብሔር በሌላው እግዚአብሔር እየገሰጸ ነው ማለት አይደለም፤ ይህንን ናሙና በሌሎች ጥቅሶች አንብቡት፦
1ኛ ሳሙኤል 20፥12-13 ዮናታንም ዳዊትን አለው፦....እግዚአብሔር በዮናታን ይህን ያድርግ ይህንም ይጨምር፤
1ኛ ነገሥት 1፥33 ንጉሡም አላቸው፦ የጌታችሁን ባሪያዎች ይዛችሁ ሂዱ፥ ልጄንም ሰሎሞንን በበቅሎዬ ላይ አስቀምጡት፥ ወደ ግዮንም አውርዱት፤
አስቴር 8፥7-8 ንጉሡም አርጤክስስ ንግሥቲቱን አስቴርንና አይሁዳዊውን መርዶክዮስን፡— እነሆ የሐማን ቤት ለአስቴር ሰጥቻለሁ፥ እርሱም እጆቹን በአይሁድ ላይ ስለ ዘረጋ በግንድ ላይ ተሰቀለ። በንጉሡ ስም የተጻፈና በንጉሡ ቀለበት የታተመ አይገለበጥምና እናንተ ደግሞ ደስ የሚያሰኛችሁን በንጉሡ ስም ስለ አይሁድ ጻፉ፥ በንጉሡም ቀለበት አትሙ፡ አላቸው።
ሉቃስ 9፥26 በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ በክብሩ በአባቱና በቅዱሳን መላእክቱ ክብርም ሲመጣ በእርሱ ያፍርበታል።
አንድ ማንነት በሦስተኛ መደብ መገለጹ ያንን ማንነት ብዙ እንደማያደርገው ካየን ዘንዳ አሁን ደግሞ "ዘንድ" የሚለው መስተዋድድ በአንድ ማንነት እንዴት እንዳገለገለ በሚቀጥለው ነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ ሁለት
"ዘንድ"
ዳዊት የምስጋና ስእለት ከእርሱ ዘንድ ሰጥቷል፦
መዝሙር 56፥12 አቤቱ፥ *የምስጋና ስእለት የምሰጥህ ከእኔ ዘንድ ነው*።
ዳዊት አንድ ሰውና ማንነት ሆኖ ሳለ ሰጪ እርሱ የሚሰጠው ከእርሱ ዘንድ እንደሆነ ተናግሯል፤ ያ ማለት ዳዊት ሁለት ሰው ወይም ሁለት ማንነት መሆኑን ያሳያልን? አንድ ሆኖ ሳለ "አለይ" עָלַ֣י ማለትም "ዘንድ" የሚል መስተዋድድ ይጠቀማል፤ ይህ የተለመደ ሰዋስው ነው፦
ዘዳግም 15፥12 "አንተም" ወንድምህን ዕብራዊውን ወይም ዕብራዊቱን ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግሉህ በሰባተኛውም ዓመት *ከአንተ ዘንድ አርነት አውጣው*።
"ከአንተ ዘንድ" የሚለው ቃል "መሚከ" מֵעִמָּֽךְ ተብሎ የተቀመጠ ሲሆን "አንተ" በሚል ተውላጠ-ስም ላይ "ዘንድ" የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መጥቷል፤ "አንተ ከአንተ ዘንድ አርነት አውጣው" ማለት ያ ሰው ሁለት ሰው ወይም ሁለት ማንነት ሆነ ማለት ነው? የእግዚአብሔርም ክብር የእግዚአብሔርን ቤት ሞልቶት ነበር፦
2ኛ ዜና 7፥2 *የእግዚአብሔርም ክብር የእግዚአብሔርን ቤት ሞልቶት ነበርና* ካህናቱ ወደ እግዚአብሔር ቤት መግባት አልቻሉም።
"የ" የሚል አገናዛቢ ቃል "እግዚአብሔር" በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መግባቱ እና "እግዚአብሔር" የሚለው ቃል ሁለቴ መግባቱ ሁለት እግዚአብሔር ወይም ሁለት ማንነቶች እንደማያሳይ ሁሉ ከላይ ያለውን የዘፍጥረትን 19፥24 ያለውን ጥቅስ በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል። የሥላሴ አማንያን ሁለት ቃላት ከተገኘ አብ እና ወልድ ሦስት ቃላት ከተገኘ ሥላሴ የሚል ቅዠት አላቸው፤ የሥላሴ አማንያን ቅዠት አያልቅም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፥74 ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
አምላካችን አላህ ወንድ እና ወንድ በተዳሩት ሰዶማውያን ላይ የሸክላ ደንጊያዎች የሆነ ዝናብ ከላይ አዝንቦባቸዋል፦
15፥74 ላይዋንም ከታችዋ አደረግን፡፡ በእነርሱም ላይ የሸክላ ደንጊያዎችን አዘነብንባቸው፡፡ فَجَعَلْنَا عَالِيَهَا سَافِلَهَا وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِمْ حِجَارَةً مِّن سِجِّيلٍ
7፥84 *በእነርሱም ላይ ዝናብን አዘነብንባቸው*፡፡ የኃጢአተኞችም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا ۖ فَانظُرْ كَيْفَ كَانَ عَاقِبَةُ الْمُجْرِمِينَ
27፥58 በእነርሱም ላይ ዝናብን አዘነብንባቸው፡፡ የተስፈራሪዎቹም ዝናብ ከፋ፡፡ وَأَمْطَرْنَا عَلَيْهِم مَّطَرًا ۖ فَسَاءَ مَطَرُ الْمُنذَرِينَ
ይህ ዘገባ በተመሳሳይ ባይብል ላይ አለ፦
ዘፍጥረት 19፥24 *እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ*።
ነገር ግን የሥላሴ አማንያን እዚህ አንቀጽ ላይ "ወልድ" እና "አብ" የሚል ሃይለ-ቃል ሳይኖር፦"እግዚአብሔር ወልድ በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር አብ ዘንድ እሳትና ዲን አዘነበ" ብለው ይተረጉማሉ፤ አንቀጹ ላይ፦ "አንደኛው ማንንነት ከሌላው ማንነት ዘንድ እሳትና ዲን አዘነበ" አይልም። ነገር ግን የሚለው፦ "እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ እሳትና ዲን አዘነበ" ነው፤ ለመሆኑ ስንት እግዚአብሔር አለ? እስቲ እናስተንትን፦
ዘዳግም 6፥4 እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር *አንድ እግዚአብሔር ነው*።
እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ከሆነ በሰዶምና በገሞራ ላይ እሳትና ዲን ያዘነበው እራሱ እግዚአብሔር ከራሱ ዘንድ ነው፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ሥስተኛ መደብ"
እግዚአብሔር እራሱን በሦስተኛ መደብ አድርጎ፦ "ሰዶምንና ገሞራን እግዚአብሔር ገለበጣቸው" ይለናል፦
አሞጽ 4፥11 *ሰዶምንና ገሞራን እግዚአብሔር እንደ ገለበጣቸው፥ እንዲሁ ገለበጥኋችሁ... ይላል እግዚአብሔር።
ኤርምያስ 50፥40 *ሰዶምንና ገሞራን በአጠገባቸውም የነበሩትን ከተምች እግዚአብሔር እንደ ገለበጣቸው፥ ይላል እግዚአብሔር*፥ እንዲሁ ሰው በዚያ አይቀመጥም የሰውም ልጅ አይኖርባትም።
እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ ሰይጣን ሆይ፥ እግዚአብሔር ይገሥጽህ ብሎታል፦
ዘካርያስ 3፥2 *እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ ሰይጣን ሆይ፥ እግዚአብሔር ይገሥጽህ*፤ ኢየሩሳሌምን የመረጠ እግዚአብሔር ይገሥጽህ፤ በውኑ ይህ ከእሳት የተነጠቀ ትንታግ አይደለምን? *አለው*።
ያ ማለት አንደኛው እግዚአብሔር በሌላው እግዚአብሔር እየገሰጸ ነው ማለት አይደለም፤ ይህንን ናሙና በሌሎች ጥቅሶች አንብቡት፦
1ኛ ሳሙኤል 20፥12-13 ዮናታንም ዳዊትን አለው፦....እግዚአብሔር በዮናታን ይህን ያድርግ ይህንም ይጨምር፤
1ኛ ነገሥት 1፥33 ንጉሡም አላቸው፦ የጌታችሁን ባሪያዎች ይዛችሁ ሂዱ፥ ልጄንም ሰሎሞንን በበቅሎዬ ላይ አስቀምጡት፥ ወደ ግዮንም አውርዱት፤
አስቴር 8፥7-8 ንጉሡም አርጤክስስ ንግሥቲቱን አስቴርንና አይሁዳዊውን መርዶክዮስን፡— እነሆ የሐማን ቤት ለአስቴር ሰጥቻለሁ፥ እርሱም እጆቹን በአይሁድ ላይ ስለ ዘረጋ በግንድ ላይ ተሰቀለ። በንጉሡ ስም የተጻፈና በንጉሡ ቀለበት የታተመ አይገለበጥምና እናንተ ደግሞ ደስ የሚያሰኛችሁን በንጉሡ ስም ስለ አይሁድ ጻፉ፥ በንጉሡም ቀለበት አትሙ፡ አላቸው።
ሉቃስ 9፥26 በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ በክብሩ በአባቱና በቅዱሳን መላእክቱ ክብርም ሲመጣ በእርሱ ያፍርበታል።
አንድ ማንነት በሦስተኛ መደብ መገለጹ ያንን ማንነት ብዙ እንደማያደርገው ካየን ዘንዳ አሁን ደግሞ "ዘንድ" የሚለው መስተዋድድ በአንድ ማንነት እንዴት እንዳገለገለ በሚቀጥለው ነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ ሁለት
"ዘንድ"
ዳዊት የምስጋና ስእለት ከእርሱ ዘንድ ሰጥቷል፦
መዝሙር 56፥12 አቤቱ፥ *የምስጋና ስእለት የምሰጥህ ከእኔ ዘንድ ነው*።
ዳዊት አንድ ሰውና ማንነት ሆኖ ሳለ ሰጪ እርሱ የሚሰጠው ከእርሱ ዘንድ እንደሆነ ተናግሯል፤ ያ ማለት ዳዊት ሁለት ሰው ወይም ሁለት ማንነት መሆኑን ያሳያልን? አንድ ሆኖ ሳለ "አለይ" עָלַ֣י ማለትም "ዘንድ" የሚል መስተዋድድ ይጠቀማል፤ ይህ የተለመደ ሰዋስው ነው፦
ዘዳግም 15፥12 "አንተም" ወንድምህን ዕብራዊውን ወይም ዕብራዊቱን ብትገዛ ስድስት ዓመት ያገልግሉህ በሰባተኛውም ዓመት *ከአንተ ዘንድ አርነት አውጣው*።
"ከአንተ ዘንድ" የሚለው ቃል "መሚከ" מֵעִמָּֽךְ ተብሎ የተቀመጠ ሲሆን "አንተ" በሚል ተውላጠ-ስም ላይ "ዘንድ" የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መጥቷል፤ "አንተ ከአንተ ዘንድ አርነት አውጣው" ማለት ያ ሰው ሁለት ሰው ወይም ሁለት ማንነት ሆነ ማለት ነው? የእግዚአብሔርም ክብር የእግዚአብሔርን ቤት ሞልቶት ነበር፦
2ኛ ዜና 7፥2 *የእግዚአብሔርም ክብር የእግዚአብሔርን ቤት ሞልቶት ነበርና* ካህናቱ ወደ እግዚአብሔር ቤት መግባት አልቻሉም።
"የ" የሚል አገናዛቢ ቃል "እግዚአብሔር" በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መግባቱ እና "እግዚአብሔር" የሚለው ቃል ሁለቴ መግባቱ ሁለት እግዚአብሔር ወይም ሁለት ማንነቶች እንደማያሳይ ሁሉ ከላይ ያለውን የዘፍጥረትን 19፥24 ያለውን ጥቅስ በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል። የሥላሴ አማንያን ሁለት ቃላት ከተገኘ አብ እና ወልድ ሦስት ቃላት ከተገኘ ሥላሴ የሚል ቅዠት አላቸው፤ የሥላሴ አማንያን ቅዠት አያልቅም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የሁሉም ፈራጅ ማን ነው?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ያዕቆብ 4፥12 ሕግን የሚሰጥና የሚፈርድ "አንድ" ነው፤
መንደርደርያ
አንዱ አምላክ የሁሉም ፈራጅ ነው፣ እርሱ የሚፈርደው ፍርድ ከማንም ጋር የሚወዳደር አይደለም፣ አንዱ አምላክ በፍርዱ የሚጋራው ምንም አካል የለም፦
ኢሳይያስ 33፥22 እግዚአብሔር "ፈራጃችን" ነው፥ እግዚአብሔር ሕግን ሰጪያችን ነው፥ እግዚአብሔር ንጉሣችን ነው፤ እርሱ ያድነናል።
ያዕቆብ 4፥12 ሕግን የሚሰጥና የሚፈርድ "አንድ" ነው፤ "እርሱም" ሊያድን ሊያጠፋም የሚችል ነው፤
ዕብራውያን 12፥23-24 በሰማያትም ወደ ተጻፉ ወደ በኵራት ማኅበር፥ "የሁሉም ዳኛ" ወደሚሆን ወደ "እግዚአብሔር"፥ ፍጹማንም ወደ ሆኑት ወደ ጻድቃን መንፈሶች፥ የአዲስም ኪዳን "መካከለኛ" ወደሚሆን ወደ "ኢየሱስ"፥...ደርሳችኋል።
በተለይ የመጨረሻው ጥቅስ ላይ አንዱ እግዚአብሔር "የሁሉም ዳኛ" ተብሎ ተቀምጦ ኢየሱስን ግን በአንዱ እግዚአብሔርና በሰዎች መካከል ያለ "መካከለኛ" አርድጎ አስቀምጦታል፦
1ኛ ጢሞ 2፥5 "አንድ እግዚአብሔር" አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው "መካከለኛው" ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም "ሰው" የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
ታዲያ አንዱ አምላክ የሁሉ ፈራጅ ከሆነ ኢየሱስ እንዴት ይፈርዳል? የሚል ጥያቄ ከተነሳ የሚፈርደው ኢየሱስ ብቻ ሳይሆን ሌሎች አካላትም ናቸው፣ ኢየሱስ ሆነ ሌሎች አካላት የመፍረድ ስልጣንና ፍርድ የተሰጣቸው ከአንዱ አምላክ ነው፦
ነጥብ አንድ
"ኢየሱስ"
ኢየሱስ ሰውና የሰው ልጅ ስለሆነ የመፍረድ ስልጣንና ፍርድ የተሰጠው ከፈጣሪው ነው፣ የሚፈርደው ከላከው ከአንዱ አምላክ እየሰማ እንጂ ከራሱ ምንም ማድረግ አይችልም፦
ዮሐንስ 5፥27 "የሰው ልጅም" ስለ ሆነ "ይፈርድ" ዘንድ "ሥልጣን ሰጠው"።
ዮሐንስ 5፥30 "እኔ ከራሴ" አንዳች ላደርግ አይቻለኝም፤ "እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴም" ቅን ነው፥
ዮሐንስ 5፥23 ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ "ፍርድን" ሁሉ ለወልድ "ሰጠው"፥
በተለይ "ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው" የሚለው ቃል ይሰመርበት፣ "ሰጠው" የተባለው ለሰሎሞን ፍርድን በሰጠበት ስሌት ነው፦
መዝሙር 72፥1 አቤቱ፥ "ፍርድህን" ለንጉሥ "ስጥ"፥ ጽድቅህንም ለንጉሥ ልጅ፥
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
ያዕቆብ 4፥12 ሕግን የሚሰጥና የሚፈርድ "አንድ" ነው፤
መንደርደርያ
አንዱ አምላክ የሁሉም ፈራጅ ነው፣ እርሱ የሚፈርደው ፍርድ ከማንም ጋር የሚወዳደር አይደለም፣ አንዱ አምላክ በፍርዱ የሚጋራው ምንም አካል የለም፦
ኢሳይያስ 33፥22 እግዚአብሔር "ፈራጃችን" ነው፥ እግዚአብሔር ሕግን ሰጪያችን ነው፥ እግዚአብሔር ንጉሣችን ነው፤ እርሱ ያድነናል።
ያዕቆብ 4፥12 ሕግን የሚሰጥና የሚፈርድ "አንድ" ነው፤ "እርሱም" ሊያድን ሊያጠፋም የሚችል ነው፤
ዕብራውያን 12፥23-24 በሰማያትም ወደ ተጻፉ ወደ በኵራት ማኅበር፥ "የሁሉም ዳኛ" ወደሚሆን ወደ "እግዚአብሔር"፥ ፍጹማንም ወደ ሆኑት ወደ ጻድቃን መንፈሶች፥ የአዲስም ኪዳን "መካከለኛ" ወደሚሆን ወደ "ኢየሱስ"፥...ደርሳችኋል።
በተለይ የመጨረሻው ጥቅስ ላይ አንዱ እግዚአብሔር "የሁሉም ዳኛ" ተብሎ ተቀምጦ ኢየሱስን ግን በአንዱ እግዚአብሔርና በሰዎች መካከል ያለ "መካከለኛ" አርድጎ አስቀምጦታል፦
1ኛ ጢሞ 2፥5 "አንድ እግዚአብሔር" አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው "መካከለኛው" ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም "ሰው" የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
ታዲያ አንዱ አምላክ የሁሉ ፈራጅ ከሆነ ኢየሱስ እንዴት ይፈርዳል? የሚል ጥያቄ ከተነሳ የሚፈርደው ኢየሱስ ብቻ ሳይሆን ሌሎች አካላትም ናቸው፣ ኢየሱስ ሆነ ሌሎች አካላት የመፍረድ ስልጣንና ፍርድ የተሰጣቸው ከአንዱ አምላክ ነው፦
ነጥብ አንድ
"ኢየሱስ"
ኢየሱስ ሰውና የሰው ልጅ ስለሆነ የመፍረድ ስልጣንና ፍርድ የተሰጠው ከፈጣሪው ነው፣ የሚፈርደው ከላከው ከአንዱ አምላክ እየሰማ እንጂ ከራሱ ምንም ማድረግ አይችልም፦
ዮሐንስ 5፥27 "የሰው ልጅም" ስለ ሆነ "ይፈርድ" ዘንድ "ሥልጣን ሰጠው"።
ዮሐንስ 5፥30 "እኔ ከራሴ" አንዳች ላደርግ አይቻለኝም፤ "እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴም" ቅን ነው፥
ዮሐንስ 5፥23 ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ "ፍርድን" ሁሉ ለወልድ "ሰጠው"፥
በተለይ "ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው" የሚለው ቃል ይሰመርበት፣ "ሰጠው" የተባለው ለሰሎሞን ፍርድን በሰጠበት ስሌት ነው፦
መዝሙር 72፥1 አቤቱ፥ "ፍርድህን" ለንጉሥ "ስጥ"፥ ጽድቅህንም ለንጉሥ ልጅ፥
ነጥብ ሁለት
"የነነዌ ሰዎችና ንግሥተ ዓዜብ"
እንደ ባይብል ተስተምህሮት በፍርድ ቀን የሚፈርዱት የነነዌ ሰዎችና ንግሥተ ዓዜብ ናቸው፦
ማቴዎስ 12፥41 የነነዌ ሰዎች በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥተው "ይፈርዱበታል"፤
ማቴዎስ 12፥42 ንግሥተ ዓዜብ በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥታ "ትፈርድበታለች"፤
ነጥብ ሶስት
እንደ ባይብል ተስተምህሮት በፍርድ ቀን የሚፈርዱት ሃዋርያት ናቸው፦
ማቴዎስ 19፥28 ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፦ እውነት እላችኋለሁ፥ እናንተስ የተከተላችሁኝ፥ በዳግመኛ ልደት የሰው ልጅ በክብሩ ዙፋን በሚቀመጥበት ጊዜ፥ እናንተ ደግሞ በአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገድ "ስትፈርዱ" በአሥራ ሁለት ዙፋን ትቀመጣላችሁ።
ራእይ 20፥4 ዙፋኖችንም አየሁ፥ በእነርሱም ላይ ለተቀመጡት "ዳኝነት" ተሰጣቸው፤
1ኛ ቆሮ 6፥2 ቅዱሳን በዓለም ላይ "እንዲፈርዱ" አታውቁምን?
መደምደሚያ
"አል-ሃከም" الحكم ከአላህ ስሞች አንዱ ሲሆን ትርጉሙ "ፈራጅ ወይም ዳኛ" ማለት ሲሆን "ሁክም" حُكْم ደግሞ የአላህ ባህርይ ነው፣ ይህም ፍርድ በሰማይና በምድር ሁሉ የአላህ ብቻ ነው፦
40:12 ስለዚህ "ፍርዱ" فَالْحُكْمُ ከፍተኛ ታላቅ ለሆነው አላህ ብቻ ነው
28:88 ነገሩ ሁሉ ከአላህ በቀር ጠፊ ነው፡፡ ፍርዱ الْحُكْمُ የርሱ ብቻ ነው ወደእርሱም ትመለሳላችሁ፤
6:62 ንቁ! "ፍርዱ" الْحُكْمُ ለእርሱ ብቻ ነው፡፡ እርሱም ከተቆጣጣሪዎች ሁሉ ይበልጥ ፈጣን ነው፡፡
27:78 ጌታህ በመካከላቸው በትክክል "ፍርዱ" بِحُكْمِهِ ይፈርዳል፤ እርሱም አሸናፊው ዐዋቂው ነው።
አላህ ለሰዎች የሚሆነውን "ሁክም" በስጦታ ለነቢያት በደረኛቸው ሰቶአቸዋል፦
21:74 ሎጥንም "ፍርድን" حُكْمًا እና ዕውቀትን ሰጠነው፤
19:12 የሕያ ሆይ! መጽሐፉን በጥብቅ ያዝ አልነዉ፤ "ፍርድንም" الْحُكْمَ በሕጻንነቱ ሰጠነዉ።
21:79 ለሱለይማንም ትክክለኛይቱን ፍርድ አሳውቅናት፤ ለሁሉም "ፍርድን" حُكْمًا እና ዕውቀትን ሰጠን፤
28:14 ብርታቱንም በደረሰና በተስተካከለ ጊዜ "ፍርድን" حُكْمًا እና ዕውቀትን ሰጠነው፡፡
45:16 ለእስራኤል ልጆችም መጽሐፍንና "ፍርድን" وَالْحُكْمَ፣ ነቢይነትንም በእርግጥ ሰጠናቸው፤
ስለ ኢየሱስ ምን ለማለት ይቻላል? ኢየሱስ በኢስላም ዳኛ ሆኖ ለፍርድ ይመጣል ሳይሆን የተባለው እንደ እንደ ፍትሃዊ ዳኛ ይመጣል ነው የተባለው፦
ኢማሙል-ቡሃሪ መጽሃፍ 60 ሐዲስ 118
حَدَّثَنَا أَبِي، عَنْ صَالِحٍ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ، أَنَّ سَعِيدَ بْنَ الْمُسَيَّبِ، سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ، لَيُوشِكَنَّ أَنْ يَنْزِلَ فِيكُمُ ابْنُ مَرْيَمَ حَكَمًا عَدْلاً، فَيَكْسِرَ الصَّلِيبَ، وَيَقْتُلَ الْخِنْزِيرَ
አቡ-ሁረይራ እንደተረከው ነብዩም ﷺ አሉ፦ ነፍሴ በእጁ በሆነውች ጌታዬ እምላለው፣ ኢሳ የመርየም ልጅ በእናንተ መካከል እንደ ፍትሃዊ ዳኛ ይመጣል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
"የነነዌ ሰዎችና ንግሥተ ዓዜብ"
እንደ ባይብል ተስተምህሮት በፍርድ ቀን የሚፈርዱት የነነዌ ሰዎችና ንግሥተ ዓዜብ ናቸው፦
ማቴዎስ 12፥41 የነነዌ ሰዎች በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥተው "ይፈርዱበታል"፤
ማቴዎስ 12፥42 ንግሥተ ዓዜብ በፍርድ ቀን ከዚህ ትውልድ ጋር ተነሥታ "ትፈርድበታለች"፤
ነጥብ ሶስት
እንደ ባይብል ተስተምህሮት በፍርድ ቀን የሚፈርዱት ሃዋርያት ናቸው፦
ማቴዎስ 19፥28 ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፦ እውነት እላችኋለሁ፥ እናንተስ የተከተላችሁኝ፥ በዳግመኛ ልደት የሰው ልጅ በክብሩ ዙፋን በሚቀመጥበት ጊዜ፥ እናንተ ደግሞ በአሥራ ሁለቱ የእስራኤል ነገድ "ስትፈርዱ" በአሥራ ሁለት ዙፋን ትቀመጣላችሁ።
ራእይ 20፥4 ዙፋኖችንም አየሁ፥ በእነርሱም ላይ ለተቀመጡት "ዳኝነት" ተሰጣቸው፤
1ኛ ቆሮ 6፥2 ቅዱሳን በዓለም ላይ "እንዲፈርዱ" አታውቁምን?
መደምደሚያ
"አል-ሃከም" الحكم ከአላህ ስሞች አንዱ ሲሆን ትርጉሙ "ፈራጅ ወይም ዳኛ" ማለት ሲሆን "ሁክም" حُكْم ደግሞ የአላህ ባህርይ ነው፣ ይህም ፍርድ በሰማይና በምድር ሁሉ የአላህ ብቻ ነው፦
40:12 ስለዚህ "ፍርዱ" فَالْحُكْمُ ከፍተኛ ታላቅ ለሆነው አላህ ብቻ ነው
28:88 ነገሩ ሁሉ ከአላህ በቀር ጠፊ ነው፡፡ ፍርዱ الْحُكْمُ የርሱ ብቻ ነው ወደእርሱም ትመለሳላችሁ፤
6:62 ንቁ! "ፍርዱ" الْحُكْمُ ለእርሱ ብቻ ነው፡፡ እርሱም ከተቆጣጣሪዎች ሁሉ ይበልጥ ፈጣን ነው፡፡
27:78 ጌታህ በመካከላቸው በትክክል "ፍርዱ" بِحُكْمِهِ ይፈርዳል፤ እርሱም አሸናፊው ዐዋቂው ነው።
አላህ ለሰዎች የሚሆነውን "ሁክም" በስጦታ ለነቢያት በደረኛቸው ሰቶአቸዋል፦
21:74 ሎጥንም "ፍርድን" حُكْمًا እና ዕውቀትን ሰጠነው፤
19:12 የሕያ ሆይ! መጽሐፉን በጥብቅ ያዝ አልነዉ፤ "ፍርድንም" الْحُكْمَ በሕጻንነቱ ሰጠነዉ።
21:79 ለሱለይማንም ትክክለኛይቱን ፍርድ አሳውቅናት፤ ለሁሉም "ፍርድን" حُكْمًا እና ዕውቀትን ሰጠን፤
28:14 ብርታቱንም በደረሰና በተስተካከለ ጊዜ "ፍርድን" حُكْمًا እና ዕውቀትን ሰጠነው፡፡
45:16 ለእስራኤል ልጆችም መጽሐፍንና "ፍርድን" وَالْحُكْمَ፣ ነቢይነትንም በእርግጥ ሰጠናቸው፤
ስለ ኢየሱስ ምን ለማለት ይቻላል? ኢየሱስ በኢስላም ዳኛ ሆኖ ለፍርድ ይመጣል ሳይሆን የተባለው እንደ እንደ ፍትሃዊ ዳኛ ይመጣል ነው የተባለው፦
ኢማሙል-ቡሃሪ መጽሃፍ 60 ሐዲስ 118
حَدَّثَنَا أَبِي، عَنْ صَالِحٍ، عَنِ ابْنِ شِهَابٍ، أَنَّ سَعِيدَ بْنَ الْمُسَيَّبِ، سَمِعَ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ، لَيُوشِكَنَّ أَنْ يَنْزِلَ فِيكُمُ ابْنُ مَرْيَمَ حَكَمًا عَدْلاً، فَيَكْسِرَ الصَّلِيبَ، وَيَقْتُلَ الْخِنْزِيرَ
አቡ-ሁረይራ እንደተረከው ነብዩም ﷺ አሉ፦ ነፍሴ በእጁ በሆነውች ጌታዬ እምላለው፣ ኢሳ የመርየም ልጅ በእናንተ መካከል እንደ ፍትሃዊ ዳኛ ይመጣል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የአላህ ንግግር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥87 አላህ ከእርሱ በስተቀር አምላክ የለም፡፡ ወደ ትንሣኤ ቀን በእርሱ ጥርጥር የሌለበት ሲኾን በእርግጥ ይሰበስባችኋል፡፡ በንግግርም ከአላህ ይበልጥ እውነተኛ ማነው? اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ لَيَجْمَعَنَّكُمْ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ لَا رَيْبَ فِيهِ ۗ وَمَنْ أَصْدَقُ مِنَ اللَّهِ حَدِيثًا
አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባህርይ” አለው፤ እምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባህርይ ነው፤ “ከላም” ሁለት ይዘት ያቅፋል፤ አንዱ “ሐርፍ” حَرْف ማለትም “ሆሄ” ሲሆን ሌላው “ሰውት” صَوْت ማለትም “ድምፅ” ነው፤ የአላህ ንግግር ወደ ነብያችን”ﷺ” የተወረደ ሆሄሃት ናቸው፦
11፥1 *አሊፍ ላም ራ*፤ ይህ አንቀጾቹ በጥንካሬ የተሰካኩ ከዚያም የተዘረዘሩ የሆነ *መጽሐፍ* ነው፡፡ *ጥበበኛ ውስጠ ዐዋቂ ከሆነው ዘንድ የተወረደ ነው*፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أُحْكِمَتْ آيَاتُهُ ثُمَّ فُصِّلَتْ مِن لَّدُنْ حَكِيمٍ خَبِيرٍ
13፥1 *አሊፍ ላም ሚም ራ ይህች ከመጽሐፉ አንቀጾች ናት፡፡ ያም ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደው እውነት ነው*፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያምኑም፡፡ المر ۚ تِلْكَ آيَاتُ الْكِتَابِ ۗ وَالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ الْحَقُّ وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يُؤْمِنُونَ
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 45, ሐዲስ 3158
ዐብደሏህ ኢብኑ መሥኡድ ሲናገር እደሰማሁት የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ ማንም ከአላህ መጽሐፍ አንዲት ሐርፍ የቀራእ አንዱን ሐሠናህ በአስር ሐሠናት ይቀበላል፤ አሊፍ፣ ላም፣ ሚም አንድ ሐርፍ ነው አላልኩኝም፤ ነገር ግን አሊፍ አንድ ሐርፍ ነው፤ ላም አንድ ሐርፍ ነው፤ ሚም አንድ ሐርፍ ነው። قَالَ سَمِعْتُ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ مَسْعُودٍ، يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ قَرَأَ حَرْفًا مِنْ كِتَابِ اللَّهِ فَلَهُ بِهِ حَسَنَةٌ وَالْحَسَنَةُ بِعَشْرِ أَمْثَالِهَا لاَ أَقُولُ الم حَرْفٌ وَلَكِنْ أَلِفٌ حَرْفٌ وَلاَمٌ حَرْفٌ وَمِيمٌ حَرْفٌ ”
እስቲ ይህንን አንዳንድ ማሳያዎች ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብአንድ
“ቁርኣን”
ለምሳሌ ቁርኣን የአላህ ንግግር ነው፦
9፥6 ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ *የአላህን ንግግር* ይሰማ ዘንድ አስጠጋው፡፡ وَإِنْ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ أَبْلِغْهُ مَأْمَنَهُ ۚ ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ قَوْمٌ لَّا يَعْلَمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ይሰማ ዘንድ” ተብሎ የተቀመጠው የአላህን ንግግር ቁርኣን ነው፤ ቁርኣን አላህ በጂብሪል በነብያችን”ﷺ” ላይ ያነበባላቸው የራሱ ንግግር ነው፦
45፥6 እነዚህ በአንተ ላይ በእውነት *የምናነባቸው* ሲኾኑ *የአላህ ማስረጃዎች* ናቸው፡፡ ከአላህና ከማስረጃዎቹም ወዲያ *በየትኛው ንግግር* ያምናሉ? تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۖ فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَ اللَّهِ وَآيَاتِهِ يُؤْمِنُونَ
አምላካችን አላህ ለነብያችን”ﷺ” “ቁል” قُلْ ማለትም “በል” በሚል ትእዛዛዊ ግስ እውነትን ይናገራል፤ “አላህ እውነትን ተናገረ” የሚለው ይሰመርበት፤ ይህም እውነት ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” የወረደው ነው፦
3፥95 *አላህ እውነትን ተናገረ*፡፡ የኢብራሂምንም መንገድ ወደ እውነት ያዘነበለ ሲኾን ተከተሉ፡፡ ከአጋሪዎቹም አልነበረም» *በላቸው*፡፡ قُلْ صَدَقَ اللَّهُ ۗ فَاتَّبِعُوا مِلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
78፥48 *ጌታዬ እውነትን ያወርዳል*፡፡ ሩቅ የኾኑትን ምስጢሮች ሁሉ ዐዋቂ ነው» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّ رَبِّي يَقْذِفُ بِالْحَقِّ عَلَّامُ الْغُيُوبِ
3፥60 *ይህ ከጌታህ ዘንድ የኾነ እውነት ነው*፡፡ ከተጠራጣሪዎቹም አትኹን፡፡ الْحَقُّ مِن رَّبِّكَ فَلَا تَكُن مِّنَ الْمُمْتَرِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥87 አላህ ከእርሱ በስተቀር አምላክ የለም፡፡ ወደ ትንሣኤ ቀን በእርሱ ጥርጥር የሌለበት ሲኾን በእርግጥ ይሰበስባችኋል፡፡ በንግግርም ከአላህ ይበልጥ እውነተኛ ማነው? اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ لَيَجْمَعَنَّكُمْ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ لَا رَيْبَ فِيهِ ۗ وَمَنْ أَصْدَقُ مِنَ اللَّهِ حَدِيثًا
አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባህርይ” አለው፤ እምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባህርይ ነው፤ “ከላም” ሁለት ይዘት ያቅፋል፤ አንዱ “ሐርፍ” حَرْف ማለትም “ሆሄ” ሲሆን ሌላው “ሰውት” صَوْت ማለትም “ድምፅ” ነው፤ የአላህ ንግግር ወደ ነብያችን”ﷺ” የተወረደ ሆሄሃት ናቸው፦
11፥1 *አሊፍ ላም ራ*፤ ይህ አንቀጾቹ በጥንካሬ የተሰካኩ ከዚያም የተዘረዘሩ የሆነ *መጽሐፍ* ነው፡፡ *ጥበበኛ ውስጠ ዐዋቂ ከሆነው ዘንድ የተወረደ ነው*፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أُحْكِمَتْ آيَاتُهُ ثُمَّ فُصِّلَتْ مِن لَّدُنْ حَكِيمٍ خَبِيرٍ
13፥1 *አሊፍ ላም ሚም ራ ይህች ከመጽሐፉ አንቀጾች ናት፡፡ ያም ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደው እውነት ነው*፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያምኑም፡፡ المر ۚ تِلْكَ آيَاتُ الْكِتَابِ ۗ وَالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ الْحَقُّ وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يُؤْمِنُونَ
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 45, ሐዲስ 3158
ዐብደሏህ ኢብኑ መሥኡድ ሲናገር እደሰማሁት የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አሉ፦ ማንም ከአላህ መጽሐፍ አንዲት ሐርፍ የቀራእ አንዱን ሐሠናህ በአስር ሐሠናት ይቀበላል፤ አሊፍ፣ ላም፣ ሚም አንድ ሐርፍ ነው አላልኩኝም፤ ነገር ግን አሊፍ አንድ ሐርፍ ነው፤ ላም አንድ ሐርፍ ነው፤ ሚም አንድ ሐርፍ ነው። قَالَ سَمِعْتُ عَبْدَ اللَّهِ بْنَ مَسْعُودٍ، يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ قَرَأَ حَرْفًا مِنْ كِتَابِ اللَّهِ فَلَهُ بِهِ حَسَنَةٌ وَالْحَسَنَةُ بِعَشْرِ أَمْثَالِهَا لاَ أَقُولُ الم حَرْفٌ وَلَكِنْ أَلِفٌ حَرْفٌ وَلاَمٌ حَرْفٌ وَمِيمٌ حَرْفٌ ”
እስቲ ይህንን አንዳንድ ማሳያዎች ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብአንድ
“ቁርኣን”
ለምሳሌ ቁርኣን የአላህ ንግግር ነው፦
9፥6 ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ *የአላህን ንግግር* ይሰማ ዘንድ አስጠጋው፡፡ وَإِنْ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ أَبْلِغْهُ مَأْمَنَهُ ۚ ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ قَوْمٌ لَّا يَعْلَمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ይሰማ ዘንድ” ተብሎ የተቀመጠው የአላህን ንግግር ቁርኣን ነው፤ ቁርኣን አላህ በጂብሪል በነብያችን”ﷺ” ላይ ያነበባላቸው የራሱ ንግግር ነው፦
45፥6 እነዚህ በአንተ ላይ በእውነት *የምናነባቸው* ሲኾኑ *የአላህ ማስረጃዎች* ናቸው፡፡ ከአላህና ከማስረጃዎቹም ወዲያ *በየትኛው ንግግር* ያምናሉ? تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۖ فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَ اللَّهِ وَآيَاتِهِ يُؤْمِنُونَ
አምላካችን አላህ ለነብያችን”ﷺ” “ቁል” قُلْ ማለትም “በል” በሚል ትእዛዛዊ ግስ እውነትን ይናገራል፤ “አላህ እውነትን ተናገረ” የሚለው ይሰመርበት፤ ይህም እውነት ከአላህ ወደ ነብያችን”ﷺ” የወረደው ነው፦
3፥95 *አላህ እውነትን ተናገረ*፡፡ የኢብራሂምንም መንገድ ወደ እውነት ያዘነበለ ሲኾን ተከተሉ፡፡ ከአጋሪዎቹም አልነበረም» *በላቸው*፡፡ قُلْ صَدَقَ اللَّهُ ۗ فَاتَّبِعُوا مِلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
78፥48 *ጌታዬ እውነትን ያወርዳል*፡፡ ሩቅ የኾኑትን ምስጢሮች ሁሉ ዐዋቂ ነው» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّ رَبِّي يَقْذِفُ بِالْحَقِّ عَلَّامُ الْغُيُوبِ
3፥60 *ይህ ከጌታህ ዘንድ የኾነ እውነት ነው*፡፡ ከተጠራጣሪዎቹም አትኹን፡፡ الْحَقُّ مِن رَّبِّكَ فَلَا تَكُن مِّنَ الْمُمْتَرِينَ
ነጥብ ሁለት
“ሲፈቱል ከላም”
ይህንን ካየን ዘንዳ ስለ አላህ ንግግር እሳቤ በሙላት ባይሆንም በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል እናያለን፤ በንግግር ከአላህ የበለጠ እውነተኛ ማን ነው? ማንም የለም፤ አላህ በእውነት ይናገራል፦
4፥87 አላህ ከእርሱ በስተቀር አምላክ የለም፡፡ ወደ ትንሣኤ ቀን በእርሱ ጥርጥር የሌለበት ሲኾን በእርግጥ ይሰበስባችኋል፡፡ *በንግግርም ከአላህ ይበልጥ እውነተኛ ማነው?* اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ لَيَجْمَعَنَّكُمْ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ لَا رَيْبَ فِيهِ ۗ وَمَنْ أَصْدَقُ مِنَ اللَّهِ حَدِيثًا
ከአላህ በስተቀር አምላክ የለም፤ በትንሳኤ ቀንም ሁሉን ይሰበስባል፤ እነዚያ አላህ ከመጽሐፍ ያወረደውን የሚደብቁ በእርሱም በመደበቃቸው ጥቂትን ዋጋ የሚገዙ እነዚያ በሆዶቻቸው ውስጥ እሳትን እንጂ አይበሉም፡፡ አላህም በትንሣኤ ቀን አያናግራቸውም፦
2፥174 እነዚያ አላህ ከመጽሐፍ ያወረደውን የሚደብቁ በእርሱም በመደበቃቸው ጥቂትን ዋጋ የሚገዙ እነዚያ በሆዶቻቸው ውስጥ እሳትን እንጂ አይበሉም፡፡ *አላህም በትንሣኤ ቀን አያናግራቸውም*፤ ከኃጢኣት አያጠራቸውምም፡፡ ለእነርሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَكْتُمُونَ مَا أَنزَلَ اللَّهُ مِنَ الْكِتَابِ وَيَشْتَرُونَ بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۙ أُولَـٰئِكَ مَا يَأْكُلُونَ فِي بُطُونِهِمْ إِلَّا النَّارَ وَلَا يُكَلِّمُهُمُ اللَّهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَلَا يُزَكِّيهِمْ وَلَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
“አያናግራቸውም” ለሚለው ቃል የገባው “ላ ዩከለሙሁም” َلَا يُكَلِّمُهُمُ ሲሆን “ላ” َلَا የሚለው አፍራሽ ቃል ሲወጣ “ያናግራቸዋል” ዩከለሙሁም” يُكَلِّمُهُمُ የሚል ቃል ይመጣል፤ አላህ አማንያንን ሲያናግር ከሃድያንን ግን አያናግራቸውም፤ ነገር ግን በተቃራኒው አላህ ከሃድያንን አፋቸውን ያትምና እጆቻቸው፣ እግሮቻቸው፣ ጆሮዎቻቸው፣ ዓይኖቻቸው እና ቆዳዎቻቸውም እንዲናገሩ ያደርጋል፤ አላህም ያናግራቸዋል፦
36፥65 ዛሬ *በአፎቻቸው ላይ እናትም እና እጆቻቸው ያነጋግሩናል፡፡ እግሮቻቸውም ይሠሩት በነበሩት ሁሉ ይመሰክራሉ*፡፡ الْيَوْمَ نَخْتِمُ عَلَىٰ أَفْوَاهِهِمْ وَتُكَلِّمُنَا أَيْدِيهِمْ وَتَشْهَدُ أَرْجُلُهُم بِمَا كَانُوا يَكْسِبُونَ
40፥20 በመጧትም ጊዜ *ጆሮዎቻቸው፣ ዓይኖቻቸው እና ቆዳዎቻቸውም ይሠሩት በነበሩት ነገር በእነርሱ ላይ ይመሰክሩባቸዋል*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا مَا جَاءُوهَا شَهِدَ عَلَيْهِمْ سَمْعُهُمْ وَأَبْصَارُهُمْ وَجُلُودُهُم بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
40፥21 *ለቆዳዎቻቸውም* «በእኛ ላይ ለምን መሰከራችሁብን?» *ይላሉ*፡፡ «ያ አንዳቹን ነገር ሁሉ *ያናገረው አላህ አናገረን*፡፡ እርሱም በመጀመሪያ ጊዜ ፈጠራችሁ፡፡ ወደእርሱም ትመለሳላችሁ» *ይሏቸዋል*፡፡ وَقَالُوا لِجُلُودِهِمْ لِمَ شَهِدتُّمْ عَلَيْنَا ۖ قَالُوا أَنطَقَنَا اللَّهُ الَّذِي أَنطَقَ كُلَّ شَيْءٍ وَهُوَ خَلَقَكُمْ أَوَّلَ مَرَّةٍ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
እጆቻቸው “ያነጋግሩናል” ለሚለው ቃል የመጣው “ቱከለሙና” تُكَلِّمُنَا ሲሆን እንግዲህ “መኻሪጁል ሑሩፍ” مخارج الحروف ማለት “የፊደላት መውጫዎች” ሳይኖሩ እጆቻቸው ይናገራሉ፤ መሃሪጀል ሁሩፍ በሥስት ዋና ዋና ክፍል ይከፈላሉ፣ እነርሱም፦
1ኛ. “ኸልቅያ” الحلقية የሚባሉት ሃርፎች የጉሮሮ ክፍል”the throat Letters”
2ኛ. “ሊሳንያ” السان የሚባሉት ሃርፎች የምላስና ትናግ ክፍል”the tongue Letters”
3ኛ. “ሰፈውያ” الشفتان የሚባሉት ሃርፎች የከንፈር ክፍል”the Lip Letters” 4 ናቸው።
አንድ ማንነት ወይም ምንነት ለመናገር “የፊደላት መውጫዎች” ሸርጥ ነው ብሎ የሚፈላሰፍ እነዚህ አንቀጾች ውድቅ ያደርጉታል፤ የትንሳኤ ቀን እጅ፣ እግር፣ ቆዳ ወዘተ ያለ “መኻሪጅ” مخارج መናገራቸው እንዴት እንደሆነ “ገይብ” غَيْب ከሆነ አላህ እንዴት እንደሚናገርም ገይብ ነው፤ አላህ ያውቃል፣ ያያል እና ይሰማል ሲባል እንደ ፍጡር ለማወቅ አንጎል፣ ለማየት ሌንስ፣ ለመስማት ሃመር ብላችሁ ከፍጡር ጋር እንደማታመሳስሉት ሁሉ ለመናገሩም እንደ ፍጡር ጉሮሮ ብላችሁ አትፈላሰፉ፤ እርሱ ማንንም ፍጡር አይመስልም። ፍጡር ጋር የሚታወቅ ክስተት ሳይኖር ዕውቀት፣ የሚታይ ነገር ሳይኖር ማየት፣ የሚንኮሻኮች ነገር ሳይኖር መስማት፣ ትናጋ ሳይኖር መናገር የለም፤ መንስኤ እና ውጤት ለፍጡር አይነጣጠሉም፤ ያለ ውጤት መንስኤ የለም። ነገር ግን የአላህ ዕውቀት፣ ማየት፣ መስማት እና መናገር ያለ ውጤት የህላዌ ባህርያት ናቸው።
የአላህ ንግግር እንደ ፍጡራን ንግግር አያልቅም፤ ለምሳሌ እኔ አሁን የምናገረው የእኔ ንግርር ትላንት አልነበረም ነገ አይኖርም፤ እኔ መጀመሪያ ስላለኝ ጅማሬ አለው፤ ፍጻሜ ስላለኝ መጨረሻ አለው፤ የአላህ ንግግር ግን ባሕሩ ሁሉ ቀለም በጥብጠው እና ዛፉ ሁሉ ቅጠል ዳምጠው ቢጽፉት የአላህ ንግግር አያልቅም፦
18፥109 *«ባሕሩ ለጌታዬ ቃላት መጻፊያ ቀለሞችን በሆነ ኖሮ ብጤውን ጭማሪ ብናመጣም እንኳን የጌታዬ ቃላት ከማለቋ በፊት ባሕሩ ባለቀ ነበር*» በላቸው፡፡ قُل لَّوْ كَانَ الْبَحْرُ مِدَادًا لِّكَلِمَاتِ رَبِّي لَنَفِدَ الْبَحْرُ قَبْلَ أَن تَنفَدَ كَلِمَاتُ رَبِّي وَلَوْ جِئْنَا بِمِثْلِهِ مَدَدًا
31፥27 *ከዛፍም በምድር ያለው ሁሉ ብእሮች ቢሆኑ ኖሮ ባሕሩም ከእርሱ ማለቅ በኋላ ሰባት ባህሮች የሚጨመሩለት ሆኖ ቀለም ቢሆንና ቢጻፍባቸው የአላህ ቃላት ባላለቀች ነበር*፡፡ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَلَوْ أَنَّمَا فِي الْأَرْضِ مِن شَجَرَةٍ أَقْلَامٌ وَالْبَحْرُ يَمُدُّهُ مِن بَعْدِهِ سَبْعَةُ أَبْحُرٍ مَّا نَفِدَتْ كَلِمَاتُ اللَّهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ عَزِيزٌ حَكِيمٌ
“ሲፈቱል ከላም”
ይህንን ካየን ዘንዳ ስለ አላህ ንግግር እሳቤ በሙላት ባይሆንም በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል እናያለን፤ በንግግር ከአላህ የበለጠ እውነተኛ ማን ነው? ማንም የለም፤ አላህ በእውነት ይናገራል፦
4፥87 አላህ ከእርሱ በስተቀር አምላክ የለም፡፡ ወደ ትንሣኤ ቀን በእርሱ ጥርጥር የሌለበት ሲኾን በእርግጥ ይሰበስባችኋል፡፡ *በንግግርም ከአላህ ይበልጥ እውነተኛ ማነው?* اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ لَيَجْمَعَنَّكُمْ إِلَىٰ يَوْمِ الْقِيَامَةِ لَا رَيْبَ فِيهِ ۗ وَمَنْ أَصْدَقُ مِنَ اللَّهِ حَدِيثًا
ከአላህ በስተቀር አምላክ የለም፤ በትንሳኤ ቀንም ሁሉን ይሰበስባል፤ እነዚያ አላህ ከመጽሐፍ ያወረደውን የሚደብቁ በእርሱም በመደበቃቸው ጥቂትን ዋጋ የሚገዙ እነዚያ በሆዶቻቸው ውስጥ እሳትን እንጂ አይበሉም፡፡ አላህም በትንሣኤ ቀን አያናግራቸውም፦
2፥174 እነዚያ አላህ ከመጽሐፍ ያወረደውን የሚደብቁ በእርሱም በመደበቃቸው ጥቂትን ዋጋ የሚገዙ እነዚያ በሆዶቻቸው ውስጥ እሳትን እንጂ አይበሉም፡፡ *አላህም በትንሣኤ ቀን አያናግራቸውም*፤ ከኃጢኣት አያጠራቸውምም፡፡ ለእነርሱም አሳማሚ ቅጣት አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَكْتُمُونَ مَا أَنزَلَ اللَّهُ مِنَ الْكِتَابِ وَيَشْتَرُونَ بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۙ أُولَـٰئِكَ مَا يَأْكُلُونَ فِي بُطُونِهِمْ إِلَّا النَّارَ وَلَا يُكَلِّمُهُمُ اللَّهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَلَا يُزَكِّيهِمْ وَلَهُمْ عَذَابٌ أَلِيمٌ
“አያናግራቸውም” ለሚለው ቃል የገባው “ላ ዩከለሙሁም” َلَا يُكَلِّمُهُمُ ሲሆን “ላ” َلَا የሚለው አፍራሽ ቃል ሲወጣ “ያናግራቸዋል” ዩከለሙሁም” يُكَلِّمُهُمُ የሚል ቃል ይመጣል፤ አላህ አማንያንን ሲያናግር ከሃድያንን ግን አያናግራቸውም፤ ነገር ግን በተቃራኒው አላህ ከሃድያንን አፋቸውን ያትምና እጆቻቸው፣ እግሮቻቸው፣ ጆሮዎቻቸው፣ ዓይኖቻቸው እና ቆዳዎቻቸውም እንዲናገሩ ያደርጋል፤ አላህም ያናግራቸዋል፦
36፥65 ዛሬ *በአፎቻቸው ላይ እናትም እና እጆቻቸው ያነጋግሩናል፡፡ እግሮቻቸውም ይሠሩት በነበሩት ሁሉ ይመሰክራሉ*፡፡ الْيَوْمَ نَخْتِمُ عَلَىٰ أَفْوَاهِهِمْ وَتُكَلِّمُنَا أَيْدِيهِمْ وَتَشْهَدُ أَرْجُلُهُم بِمَا كَانُوا يَكْسِبُونَ
40፥20 በመጧትም ጊዜ *ጆሮዎቻቸው፣ ዓይኖቻቸው እና ቆዳዎቻቸውም ይሠሩት በነበሩት ነገር በእነርሱ ላይ ይመሰክሩባቸዋል*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا مَا جَاءُوهَا شَهِدَ عَلَيْهِمْ سَمْعُهُمْ وَأَبْصَارُهُمْ وَجُلُودُهُم بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
40፥21 *ለቆዳዎቻቸውም* «በእኛ ላይ ለምን መሰከራችሁብን?» *ይላሉ*፡፡ «ያ አንዳቹን ነገር ሁሉ *ያናገረው አላህ አናገረን*፡፡ እርሱም በመጀመሪያ ጊዜ ፈጠራችሁ፡፡ ወደእርሱም ትመለሳላችሁ» *ይሏቸዋል*፡፡ وَقَالُوا لِجُلُودِهِمْ لِمَ شَهِدتُّمْ عَلَيْنَا ۖ قَالُوا أَنطَقَنَا اللَّهُ الَّذِي أَنطَقَ كُلَّ شَيْءٍ وَهُوَ خَلَقَكُمْ أَوَّلَ مَرَّةٍ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
እጆቻቸው “ያነጋግሩናል” ለሚለው ቃል የመጣው “ቱከለሙና” تُكَلِّمُنَا ሲሆን እንግዲህ “መኻሪጁል ሑሩፍ” مخارج الحروف ማለት “የፊደላት መውጫዎች” ሳይኖሩ እጆቻቸው ይናገራሉ፤ መሃሪጀል ሁሩፍ በሥስት ዋና ዋና ክፍል ይከፈላሉ፣ እነርሱም፦
1ኛ. “ኸልቅያ” الحلقية የሚባሉት ሃርፎች የጉሮሮ ክፍል”the throat Letters”
2ኛ. “ሊሳንያ” السان የሚባሉት ሃርፎች የምላስና ትናግ ክፍል”the tongue Letters”
3ኛ. “ሰፈውያ” الشفتان የሚባሉት ሃርፎች የከንፈር ክፍል”the Lip Letters” 4 ናቸው።
አንድ ማንነት ወይም ምንነት ለመናገር “የፊደላት መውጫዎች” ሸርጥ ነው ብሎ የሚፈላሰፍ እነዚህ አንቀጾች ውድቅ ያደርጉታል፤ የትንሳኤ ቀን እጅ፣ እግር፣ ቆዳ ወዘተ ያለ “መኻሪጅ” مخارج መናገራቸው እንዴት እንደሆነ “ገይብ” غَيْب ከሆነ አላህ እንዴት እንደሚናገርም ገይብ ነው፤ አላህ ያውቃል፣ ያያል እና ይሰማል ሲባል እንደ ፍጡር ለማወቅ አንጎል፣ ለማየት ሌንስ፣ ለመስማት ሃመር ብላችሁ ከፍጡር ጋር እንደማታመሳስሉት ሁሉ ለመናገሩም እንደ ፍጡር ጉሮሮ ብላችሁ አትፈላሰፉ፤ እርሱ ማንንም ፍጡር አይመስልም። ፍጡር ጋር የሚታወቅ ክስተት ሳይኖር ዕውቀት፣ የሚታይ ነገር ሳይኖር ማየት፣ የሚንኮሻኮች ነገር ሳይኖር መስማት፣ ትናጋ ሳይኖር መናገር የለም፤ መንስኤ እና ውጤት ለፍጡር አይነጣጠሉም፤ ያለ ውጤት መንስኤ የለም። ነገር ግን የአላህ ዕውቀት፣ ማየት፣ መስማት እና መናገር ያለ ውጤት የህላዌ ባህርያት ናቸው።
የአላህ ንግግር እንደ ፍጡራን ንግግር አያልቅም፤ ለምሳሌ እኔ አሁን የምናገረው የእኔ ንግርር ትላንት አልነበረም ነገ አይኖርም፤ እኔ መጀመሪያ ስላለኝ ጅማሬ አለው፤ ፍጻሜ ስላለኝ መጨረሻ አለው፤ የአላህ ንግግር ግን ባሕሩ ሁሉ ቀለም በጥብጠው እና ዛፉ ሁሉ ቅጠል ዳምጠው ቢጽፉት የአላህ ንግግር አያልቅም፦
18፥109 *«ባሕሩ ለጌታዬ ቃላት መጻፊያ ቀለሞችን በሆነ ኖሮ ብጤውን ጭማሪ ብናመጣም እንኳን የጌታዬ ቃላት ከማለቋ በፊት ባሕሩ ባለቀ ነበር*» በላቸው፡፡ قُل لَّوْ كَانَ الْبَحْرُ مِدَادًا لِّكَلِمَاتِ رَبِّي لَنَفِدَ الْبَحْرُ قَبْلَ أَن تَنفَدَ كَلِمَاتُ رَبِّي وَلَوْ جِئْنَا بِمِثْلِهِ مَدَدًا
31፥27 *ከዛፍም በምድር ያለው ሁሉ ብእሮች ቢሆኑ ኖሮ ባሕሩም ከእርሱ ማለቅ በኋላ ሰባት ባህሮች የሚጨመሩለት ሆኖ ቀለም ቢሆንና ቢጻፍባቸው የአላህ ቃላት ባላለቀች ነበር*፡፡ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَلَوْ أَنَّمَا فِي الْأَرْضِ مِن شَجَرَةٍ أَقْلَامٌ وَالْبَحْرُ يَمُدُّهُ مِن بَعْدِهِ سَبْعَةُ أَبْحُرٍ مَّا نَفِدَتْ كَلِمَاتُ اللَّهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ عَزِيزٌ حَكِيمٌ
ነጥብ ሦስት
“ወሕይ”
ይህ የአላህ ንግግር የአላህ ዕውቀት ነው፤ ይህ ዕውቀት በተጠበቀው ሰሌዳ ተከትቧል፤ ከዚህ ሰሌዳ ላይ ጊዜው ሲደርስ በሦስት አይነት መንገድ ንግግሩን ያወርደዋል፦
“ሩዕያ”
አንደኛ መንገድ በሩዕያ ማናገር ነው፤ “ሩዕያ” رُّءْيَا ማለት “ራዕይ” ማለት ሲሆን ይህም ራዕይ በሪዕይ ውስጥ ሆነው የሚመጣላቸው ንግግር ነው፤ “ሪዕይ” رِءْي ማለት “እይታ” ማለት ሲሆን እውን ላይ ሆኖ ሳይተኛ በሰመመን ወይም በተመስጦ”contemplation” ላይ ሆነው ሲሆን ነው፤ የራዕይ አንዱ ገፅታ “መናም” مَنَام ማለት “ህልም” ሲሆን ይህም በነውም ሆነው የሚመጣላቸው ንግግር ነው፤ “ነውም” نَوْم ማለት “እንቅልፍ” ማለት ነው፤ በዚህ ሁኔታ አላህ ወህይ ካወረደለት ነብይ መካከል የኢማን አባት የሆነው ኢብራሂም”አ.ሰ.” ነው።
“ተክሊም”
ሁለተኛ መንገድ በተክሊም ማናገር ነው፤ “ተክሊም” تَكْلِيم ማለት በሁለት ማንነት መካከል የሚደረግ “ምልልስ”conversation” ሲሆን አላህ ያለ ራዕይና ህልም ወይም ያለ መልአክ ሳይታይ ከግርዶ ወዲያ ሆኖ የሚያናግርበት መንገድ ነው፤ በዚህ መልኩ አላህ ያናገረው ነብይ ለናሙና ያክል ሙሳ”አ.ሰ.” ተጠቃሽ ነው።
“ረሱል”
ሶስተኛ መንገድ በመልአክ ማናገር ነው፤ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወህይ መልአክ ጂብሪል”አ.ሰ.” ነው፤ በዚህ ሁኔታ አላህ ወህይ ካወረደለት ነብይ መካከል ነብያችን”ﷺ” ናቸው፦
42:51 ለሰው” አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እዚህ አንቀጽ ላይ ሰው የተባለው ነቢይነት የተሰጠው ሰው ነው፦
3:79 *ለማንም ሰዉ አላህ መጽሐፍንና ጥበብን “ነቢይነትንም” ሊሰጠዉና ከዚያም ለሰዎች ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሮች ሆኑ ሊል አይገባዉም*፤ مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُؤْتِيَهُ ٱللَّهُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْحُكْمَ وَٱلنُّبُوَّةَ ثُمَّ يَقُولَ لِلنَّاسِ كُونُوا۟ عِبَادًۭا لِّى مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن كُونُوا۟ رَبَّٰنِيِّـۧنَ بِمَا كُنتُمْ تُعَلِّمُونَ ٱلْكِتَٰبَ وَبِمَا كُنتُمْ تَدْرُسُونَ
ለናሙና ያክል የሙሳ”አ.ሰ.” እንይ፤ አላህ ለሙሳ፦ “እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ” ብሎ ከማለቱ በፊት «ሙሳ ሆይ» በማለት ጠርቶታል፦
20፥11 በመጣም ጊዜ «ሙሳ ሆይ» በማለት *”ተጠራ*፡፡ فَلَمَّآ أَتَىٰهَا نُودِىَ يَٰمُوسَىٰٓ
ይህንን ጥሪ ጠርቶ ያነጋገረው እራሱ እንደሆነ በመጀመሪያ መደብ ለነብያችን”ﷺ”፦ “ጠራነው፤ ያነጋገርነውም ሲኾን አቀረብነው” በማለት ሙሴን የጠራው እርሱ እንደሆነ ይናገራል፦
19፥51 በመጽሐፉ ውስጥ *ሙሳንም አውሳ*፡፡ እርሱ ምርጥ ነበርና፡፡ መልክተኛ ነቢይም ነበር፡፡ وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ مُوسَىٰٓ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ مُخْلَصًۭا وَكَانَ رَسُولًۭا نَّبِيًّۭا
19፥52 ከጡር ቀኝ ጎን በኩልም *ጠራነው፤ ያነጋገርነውም* ሲኾን አቀረብነው፡፡ وَنَٰدَيْنَٰهُ مِن جَانِبِ ٱلطُّورِ ٱلْأَيْمَنِ وَقَرَّبْنَٰهُ نَجِيًّۭا
አላህ ሙሳን፦ “እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ” ብሎ ከማለቱ በፊት “የሚወረድልህንም አዳምጥ” ብሎታል፤ ይህ የሚያሳየው የሚወርደው ንግግር መነሻ የሌለው መዳረሻ የሌለው የአላህ ንግግር ነው፦
20፥13 «እኔም መረጥኩህ፤ *”የሚወረድልህንም”* አዳምጥ፡፡ وَأَنَا ٱخْتَرْتُكَ فَٱسْتَمِعْ لِمَا يُوحَىٰٓ
ነጥብ አራት
“የትንሳኤ ቀን”
የአላህ ንግግር ከፍጡራን ጋር በማይመሳሰል የራሱ “ሰውት” صَوْت ማለትም “ድምፅ” አለው፤ አላህ አማንያንን በትንሳኤ ቀን ያለምንም መካከለኛ ጣልቃ ገብነት በድምጽ ያናግራል፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 97, ሐዲስ 69
ዐዲይ ኢብኑ ኻቲም እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ከእናንተ መካከል አንድም የለም ጌታው የሚያናግረው ቢሆን እንጂ፤ በጌታውና በእርሱ መካከል ተርጓሚ(መካከለኛ) አሊያም የሚጋርድ ግርዶሽ የለም። حَدَّثَنَا يُوسُفُ بْنُ مُوسَى، حَدَّثَنَا أَبُو أُسَامَةَ، حَدَّثَنِي الأَعْمَشُ، عَنْ خَيْثَمَةَ، عَنْ عَدِيِّ بْنِ حَاتِمٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَا مِنْكُمْ مِنْ أَحَدٍ إِلاَّ سَيُكَلِّمُهُ رَبُّهُ، لَيْسَ بَيْنَهُ وَبَيْنَهُ تُرْجُمَانٌ وَلاَ حِجَابٌ يَحْجُبُهُ ”.
ሰሒሁል አንባኒህ መጽሐፍ 7 ሐዲስ 757
ዐብደላህ ኢብኑ አኒሥ እንደተረከው ነብዩ”ﷺ” አሉ፦ ሰዎች በትንሳኤ ቀን እርቃናቸውን፣ ያልተጫሙና ምንም ነገር የሌላቸው ሆነው ይቀስቀሳሉ። አላህ በድምጽ ይጠራቸዋል፤ ልክ ከቅርበት ርቀት እንደሚስሙት ሆኖ ይስሙታል። ፦ “እኔ ንጉስ ነኝ፤ እኔ የስራችሁን ውጤት ከፋይ ነኝ” ይላል። وعن عبد الله بن أنيس عن النبي صلى الله عليه وسلم أنه قال : (يُحْشَرُ النَّاسُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ عُرَاةً حُفَاةً بُهْمًا فَيُنَادِيهِمْ بِصَوْتٍ يَسْمَعُهُ مِنْ بُعْدٍ كَمَا يَسْمَعُهُ مِنْ قُرْبٍ : أَنَا الْمَلِكُ، أَنَا الدَّيَّانُ) أخرجه أحمد ، وصححه الألباني في ” الصحيحة ”
በተቃራኒው ከሃድያንን ግን አያናግራቸው፤ ከዛ ይልቅ ፦”ወራዶች ኾናችሁ በውስጥዋ እርጉ፡፡ አታናግሩኝም” ይላቸዋል፤ ለእነዚያ ለካዱት ከእርሱ ንግግር አይፈቀድላቸውም፦
23፥108 አላህም «ወራዶች ኾናችሁ በውስጥዋ እርጉ፡፡ *አታናግሩኝም*» ይላቸዋል፡፡ قَالَ ٱخْسَـُٔوا۟ فِيهَا وَلَا تُكَلِّمُونِ
16:84 ከየሕዝቡም ሁሉ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን ቀን አስታውስ፤ ከዚያም *ለእነዚያ ለካዱት ንግግር አይፈቀድላቸውም*፤ እነሱም በወቀሳ አይታለፉም። وَيَوْمَ نَبْعَثُ مِن كُلِّ أُمَّةٍۢ شَهِيدًۭا ثُمَّ لَا يُؤْذَنُ لِلَّذِينَ كَفَرُوا۟ وَلَا هُمْ يُسْتَعْتَبُونَ
አላህ በትንሳኤ ቀን ከሚያናግራቸው ባሮቹ ያድርገን አሚን።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ወሕይ”
ይህ የአላህ ንግግር የአላህ ዕውቀት ነው፤ ይህ ዕውቀት በተጠበቀው ሰሌዳ ተከትቧል፤ ከዚህ ሰሌዳ ላይ ጊዜው ሲደርስ በሦስት አይነት መንገድ ንግግሩን ያወርደዋል፦
“ሩዕያ”
አንደኛ መንገድ በሩዕያ ማናገር ነው፤ “ሩዕያ” رُّءْيَا ማለት “ራዕይ” ማለት ሲሆን ይህም ራዕይ በሪዕይ ውስጥ ሆነው የሚመጣላቸው ንግግር ነው፤ “ሪዕይ” رِءْي ማለት “እይታ” ማለት ሲሆን እውን ላይ ሆኖ ሳይተኛ በሰመመን ወይም በተመስጦ”contemplation” ላይ ሆነው ሲሆን ነው፤ የራዕይ አንዱ ገፅታ “መናም” مَنَام ማለት “ህልም” ሲሆን ይህም በነውም ሆነው የሚመጣላቸው ንግግር ነው፤ “ነውም” نَوْم ማለት “እንቅልፍ” ማለት ነው፤ በዚህ ሁኔታ አላህ ወህይ ካወረደለት ነብይ መካከል የኢማን አባት የሆነው ኢብራሂም”አ.ሰ.” ነው።
“ተክሊም”
ሁለተኛ መንገድ በተክሊም ማናገር ነው፤ “ተክሊም” تَكْلِيم ማለት በሁለት ማንነት መካከል የሚደረግ “ምልልስ”conversation” ሲሆን አላህ ያለ ራዕይና ህልም ወይም ያለ መልአክ ሳይታይ ከግርዶ ወዲያ ሆኖ የሚያናግርበት መንገድ ነው፤ በዚህ መልኩ አላህ ያናገረው ነብይ ለናሙና ያክል ሙሳ”አ.ሰ.” ተጠቃሽ ነው።
“ረሱል”
ሶስተኛ መንገድ በመልአክ ማናገር ነው፤ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወህይ መልአክ ጂብሪል”አ.ሰ.” ነው፤ በዚህ ሁኔታ አላህ ወህይ ካወረደለት ነብይ መካከል ነብያችን”ﷺ” ናቸው፦
42:51 ለሰው” አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እዚህ አንቀጽ ላይ ሰው የተባለው ነቢይነት የተሰጠው ሰው ነው፦
3:79 *ለማንም ሰዉ አላህ መጽሐፍንና ጥበብን “ነቢይነትንም” ሊሰጠዉና ከዚያም ለሰዎች ከአላህ ሌላ ለእኔ ባሮች ሆኑ ሊል አይገባዉም*፤ مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُؤْتِيَهُ ٱللَّهُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْحُكْمَ وَٱلنُّبُوَّةَ ثُمَّ يَقُولَ لِلنَّاسِ كُونُوا۟ عِبَادًۭا لِّى مِن دُونِ ٱللَّهِ وَلَٰكِن كُونُوا۟ رَبَّٰنِيِّـۧنَ بِمَا كُنتُمْ تُعَلِّمُونَ ٱلْكِتَٰبَ وَبِمَا كُنتُمْ تَدْرُسُونَ
ለናሙና ያክል የሙሳ”አ.ሰ.” እንይ፤ አላህ ለሙሳ፦ “እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ” ብሎ ከማለቱ በፊት «ሙሳ ሆይ» በማለት ጠርቶታል፦
20፥11 በመጣም ጊዜ «ሙሳ ሆይ» በማለት *”ተጠራ*፡፡ فَلَمَّآ أَتَىٰهَا نُودِىَ يَٰمُوسَىٰٓ
ይህንን ጥሪ ጠርቶ ያነጋገረው እራሱ እንደሆነ በመጀመሪያ መደብ ለነብያችን”ﷺ”፦ “ጠራነው፤ ያነጋገርነውም ሲኾን አቀረብነው” በማለት ሙሴን የጠራው እርሱ እንደሆነ ይናገራል፦
19፥51 በመጽሐፉ ውስጥ *ሙሳንም አውሳ*፡፡ እርሱ ምርጥ ነበርና፡፡ መልክተኛ ነቢይም ነበር፡፡ وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ مُوسَىٰٓ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ مُخْلَصًۭا وَكَانَ رَسُولًۭا نَّبِيًّۭا
19፥52 ከጡር ቀኝ ጎን በኩልም *ጠራነው፤ ያነጋገርነውም* ሲኾን አቀረብነው፡፡ وَنَٰدَيْنَٰهُ مِن جَانِبِ ٱلطُّورِ ٱلْأَيْمَنِ وَقَرَّبْنَٰهُ نَجِيًّۭا
አላህ ሙሳን፦ “እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ” ብሎ ከማለቱ በፊት “የሚወረድልህንም አዳምጥ” ብሎታል፤ ይህ የሚያሳየው የሚወርደው ንግግር መነሻ የሌለው መዳረሻ የሌለው የአላህ ንግግር ነው፦
20፥13 «እኔም መረጥኩህ፤ *”የሚወረድልህንም”* አዳምጥ፡፡ وَأَنَا ٱخْتَرْتُكَ فَٱسْتَمِعْ لِمَا يُوحَىٰٓ
ነጥብ አራት
“የትንሳኤ ቀን”
የአላህ ንግግር ከፍጡራን ጋር በማይመሳሰል የራሱ “ሰውት” صَوْت ማለትም “ድምፅ” አለው፤ አላህ አማንያንን በትንሳኤ ቀን ያለምንም መካከለኛ ጣልቃ ገብነት በድምጽ ያናግራል፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 97, ሐዲስ 69
ዐዲይ ኢብኑ ኻቲም እንደተረከው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ከእናንተ መካከል አንድም የለም ጌታው የሚያናግረው ቢሆን እንጂ፤ በጌታውና በእርሱ መካከል ተርጓሚ(መካከለኛ) አሊያም የሚጋርድ ግርዶሽ የለም። حَدَّثَنَا يُوسُفُ بْنُ مُوسَى، حَدَّثَنَا أَبُو أُسَامَةَ، حَدَّثَنِي الأَعْمَشُ، عَنْ خَيْثَمَةَ، عَنْ عَدِيِّ بْنِ حَاتِمٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَا مِنْكُمْ مِنْ أَحَدٍ إِلاَّ سَيُكَلِّمُهُ رَبُّهُ، لَيْسَ بَيْنَهُ وَبَيْنَهُ تُرْجُمَانٌ وَلاَ حِجَابٌ يَحْجُبُهُ ”.
ሰሒሁል አንባኒህ መጽሐፍ 7 ሐዲስ 757
ዐብደላህ ኢብኑ አኒሥ እንደተረከው ነብዩ”ﷺ” አሉ፦ ሰዎች በትንሳኤ ቀን እርቃናቸውን፣ ያልተጫሙና ምንም ነገር የሌላቸው ሆነው ይቀስቀሳሉ። አላህ በድምጽ ይጠራቸዋል፤ ልክ ከቅርበት ርቀት እንደሚስሙት ሆኖ ይስሙታል። ፦ “እኔ ንጉስ ነኝ፤ እኔ የስራችሁን ውጤት ከፋይ ነኝ” ይላል። وعن عبد الله بن أنيس عن النبي صلى الله عليه وسلم أنه قال : (يُحْشَرُ النَّاسُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ عُرَاةً حُفَاةً بُهْمًا فَيُنَادِيهِمْ بِصَوْتٍ يَسْمَعُهُ مِنْ بُعْدٍ كَمَا يَسْمَعُهُ مِنْ قُرْبٍ : أَنَا الْمَلِكُ، أَنَا الدَّيَّانُ) أخرجه أحمد ، وصححه الألباني في ” الصحيحة ”
በተቃራኒው ከሃድያንን ግን አያናግራቸው፤ ከዛ ይልቅ ፦”ወራዶች ኾናችሁ በውስጥዋ እርጉ፡፡ አታናግሩኝም” ይላቸዋል፤ ለእነዚያ ለካዱት ከእርሱ ንግግር አይፈቀድላቸውም፦
23፥108 አላህም «ወራዶች ኾናችሁ በውስጥዋ እርጉ፡፡ *አታናግሩኝም*» ይላቸዋል፡፡ قَالَ ٱخْسَـُٔوا۟ فِيهَا وَلَا تُكَلِّمُونِ
16:84 ከየሕዝቡም ሁሉ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን ቀን አስታውስ፤ ከዚያም *ለእነዚያ ለካዱት ንግግር አይፈቀድላቸውም*፤ እነሱም በወቀሳ አይታለፉም። وَيَوْمَ نَبْعَثُ مِن كُلِّ أُمَّةٍۢ شَهِيدًۭا ثُمَّ لَا يُؤْذَنُ لِلَّذِينَ كَفَرُوا۟ وَلَا هُمْ يُسْتَعْتَبُونَ
አላህ በትንሳኤ ቀን ከሚያናግራቸው ባሮቹ ያድርገን አሚን።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Forwarded from Deleted Account
PTT-20180428-WA0052.opus
586.6 KB
Forwarded from Deleted Account
PTT-20180428-WA0054.opus
520 KB
ነብያችን”ﷺ” አላህን አይተውታል ወይስ አላዩትም?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥103 *”ዓይኖች አያገኙትም፤ እርሱም ዓይኖችን ያያል”*፡፡ እርሱም ሩኅሩህው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው፡፡ لَّا تُدْرِكُهُ ٱلْأَبْصَٰرُ وَهُوَ يُدْرِكُ ٱلْأَبْصَٰرَ ۖ وَهُوَ ٱللَّطِيفُ ٱلْخَبِيرُ
አላህ ፍጡራንን ሁሉ የፈጠረ ነው፤ ነገሮችን በውስንነት የምናይበት ዓይንም ለእኛ ለፍጡራን ፈጥሮልናል፦
23፥78 እርሱም ያ *”መስሚያዎችን እና ማያዎችን ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው”*፡፡ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِىٓ أَنشَأَ لَكُمُ ٱلسَّمْعَ وَٱلْأَبْصَٰرَ وَٱلْأَفْـِٔدَةَ ۚ قَلِيلًۭا مَّا تَشْكُرُونَ
የእኛ እይታ ውስንንት ስላለው በአንድ ጊዜ ሁሉን ነገር መመልከት አይችልም፤ ነገር ግን አላህ መለኮት ስለሆነ ሁሉን ነገር በአንድ ጊዜ ተመልካች ነው፦
67፥19 ወደ አእዋፍ ከበላያቸው ክንፎቻቸውን ዘርግተው ተንሳፋፊዎች የሚሰበሰቡም ሲኾኑ አላዩምን? ከአልረሕማን በቀር በአየር ላይ የሚይዛቸው የለም፡፡ *”እርሱ በነገሩ ሁሉ ተመልካች ነው”*፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا۟ إِلَى ٱلطَّيْرِ فَوْقَهُمْ صَٰٓفَّٰتٍۢ وَيَقْبِضْنَ ۚ مَا يُمْسِكُهُنَّ إِلَّا ٱلرَّحْمَٰنُ ۚ إِنَّهُۥ بِكُلِّ شَىْءٍۭ بَصِيرٌ
ይህን ሁሉንም ተመልካች አላህ የፍጡራን ዓይኖችን ያያል፤ ነገር ግን አላህን የፍጡራን ዓይኖች አያገኙትም፦
6፥103 *”ዓይኖች አያገኙትም፤ እርሱም ዓይኖችን ያያል”*፡፡ እርሱም ሩኅሩህው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው፡፡ لَّا تُدْرِكُهُ ٱلْأَبْصَٰرُ وَهُوَ يُدْرِكُ ٱلْأَبْصَٰرَ ۖ وَهُوَ ٱللَّطِيفُ ٱلْخَبِيرُ
አላህ ለአንድ ነብይ በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛ መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ እየታየ አያናግርም፦
42፥51 ለሰውም አላህ *”በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛ መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም”*፡፡ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
ነብያችንን”ﷺ” የአላህ ግርዶ ብርሃን እንደሆነ እና ግርዶሹን ቢገልጠው የክብሩ ፊት ፍጡራኑን እንደሚያቃጥል ተናግረዋል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 201:
አቡ ሙሳ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛን”ﷺ” አሉ፦ “አላህ አይተኛም፤ እርሱ መተኛት አይገባውም፤ እርሱ ሚዛኖችን ዝቅ ያረጋል ያነሳልም፤ የእርሱ ግርዶሽ ብርሃን ነው፤ ግርዶሹን ቢገልጠው የክብሩ ፊት ፍጡራኑን ያቃጥላል። أَبِي مُوسَى، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ” إِنَّ اللَّهَ لاَ يَنَامُ وَلاَ يَنْبَغِي لَهُ أَنْ يَنَامَ يَخْفِضُ الْقِسْطَ وَيَرْفَعُهُ حِجَابُهُ النُّورُ لَوْ كَشَفَهَا لأَحْرَقَتْ سُبُحَاتُ وَجْهِهِ كُلَّ شَىْءٍ أَدْرَكَهُ بَصَرُهُ ”
ሙሳ በሲና ተራራ አላህ ባነጋገረ ጊዜ “እራስህን አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና” ሲለው “በፍጹም አታየኝም” ነገር ግን ለተራራው ክብሬ ብቻ ሲገለጥ ተራራው ከተቋቋመው ታየኛለህ አለው፦
7:143 ሙሳም ለቀጠሯችን በመጣ እና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- «ጌታዬ ሆይ! እራስህን አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና» አለ፡፡ አላህም፡- *”በፍጹም አታየኝም * ግን ወደ ተራራው ተመልከት፤ በስፍራውም *ቢረጋ* በእርግጥ ታየኛለህ» አለው፡፡ ጌታው *ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው*፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ፡፡ *በአንሰራራም* ጊዜ «ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥103 *”ዓይኖች አያገኙትም፤ እርሱም ዓይኖችን ያያል”*፡፡ እርሱም ሩኅሩህው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው፡፡ لَّا تُدْرِكُهُ ٱلْأَبْصَٰرُ وَهُوَ يُدْرِكُ ٱلْأَبْصَٰرَ ۖ وَهُوَ ٱللَّطِيفُ ٱلْخَبِيرُ
አላህ ፍጡራንን ሁሉ የፈጠረ ነው፤ ነገሮችን በውስንነት የምናይበት ዓይንም ለእኛ ለፍጡራን ፈጥሮልናል፦
23፥78 እርሱም ያ *”መስሚያዎችን እና ማያዎችን ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው”*፡፡ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِىٓ أَنشَأَ لَكُمُ ٱلسَّمْعَ وَٱلْأَبْصَٰرَ وَٱلْأَفْـِٔدَةَ ۚ قَلِيلًۭا مَّا تَشْكُرُونَ
የእኛ እይታ ውስንንት ስላለው በአንድ ጊዜ ሁሉን ነገር መመልከት አይችልም፤ ነገር ግን አላህ መለኮት ስለሆነ ሁሉን ነገር በአንድ ጊዜ ተመልካች ነው፦
67፥19 ወደ አእዋፍ ከበላያቸው ክንፎቻቸውን ዘርግተው ተንሳፋፊዎች የሚሰበሰቡም ሲኾኑ አላዩምን? ከአልረሕማን በቀር በአየር ላይ የሚይዛቸው የለም፡፡ *”እርሱ በነገሩ ሁሉ ተመልካች ነው”*፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا۟ إِلَى ٱلطَّيْرِ فَوْقَهُمْ صَٰٓفَّٰتٍۢ وَيَقْبِضْنَ ۚ مَا يُمْسِكُهُنَّ إِلَّا ٱلرَّحْمَٰنُ ۚ إِنَّهُۥ بِكُلِّ شَىْءٍۭ بَصِيرٌ
ይህን ሁሉንም ተመልካች አላህ የፍጡራን ዓይኖችን ያያል፤ ነገር ግን አላህን የፍጡራን ዓይኖች አያገኙትም፦
6፥103 *”ዓይኖች አያገኙትም፤ እርሱም ዓይኖችን ያያል”*፡፡ እርሱም ሩኅሩህው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው፡፡ لَّا تُدْرِكُهُ ٱلْأَبْصَٰرُ وَهُوَ يُدْرِكُ ٱلْأَبْصَٰرَ ۖ وَهُوَ ٱللَّطِيفُ ٱلْخَبِيرُ
አላህ ለአንድ ነብይ በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛ መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ እየታየ አያናግርም፦
42፥51 ለሰውም አላህ *”በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛ መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም”*፡፡ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና፡፡ وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
ነብያችንን”ﷺ” የአላህ ግርዶ ብርሃን እንደሆነ እና ግርዶሹን ቢገልጠው የክብሩ ፊት ፍጡራኑን እንደሚያቃጥል ተናግረዋል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 201:
አቡ ሙሳ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛን”ﷺ” አሉ፦ “አላህ አይተኛም፤ እርሱ መተኛት አይገባውም፤ እርሱ ሚዛኖችን ዝቅ ያረጋል ያነሳልም፤ የእርሱ ግርዶሽ ብርሃን ነው፤ ግርዶሹን ቢገልጠው የክብሩ ፊት ፍጡራኑን ያቃጥላል። أَبِي مُوسَى، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ” إِنَّ اللَّهَ لاَ يَنَامُ وَلاَ يَنْبَغِي لَهُ أَنْ يَنَامَ يَخْفِضُ الْقِسْطَ وَيَرْفَعُهُ حِجَابُهُ النُّورُ لَوْ كَشَفَهَا لأَحْرَقَتْ سُبُحَاتُ وَجْهِهِ كُلَّ شَىْءٍ أَدْرَكَهُ بَصَرُهُ ”
ሙሳ በሲና ተራራ አላህ ባነጋገረ ጊዜ “እራስህን አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና” ሲለው “በፍጹም አታየኝም” ነገር ግን ለተራራው ክብሬ ብቻ ሲገለጥ ተራራው ከተቋቋመው ታየኛለህ አለው፦
7:143 ሙሳም ለቀጠሯችን በመጣ እና ጌታውም ባነጋገረው ጊዜ፡- «ጌታዬ ሆይ! እራስህን አሳየኝ ወደ አንተ እመለከታለሁና» አለ፡፡ አላህም፡- *”በፍጹም አታየኝም * ግን ወደ ተራራው ተመልከት፤ በስፍራውም *ቢረጋ* በእርግጥ ታየኛለህ» አለው፡፡ ጌታው *ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው*፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ፡፡ *በአንሰራራም* ጊዜ «ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ፡፡ وَلَمَّا جَاءَ مُوسَىٰ لِمِيقَاتِنَا وَكَلَّمَهُ رَبُّهُ قَالَ رَبِّ أَرِنِي أَنظُرْ إِلَيْكَ ۚ قَالَ لَن تَرَانِي وَلَٰكِنِ انظُرْ إِلَى الْجَبَلِ فَإِنِ اسْتَقَرَّ مَكَانَهُ فَسَوْفَ تَرَانِي ۚ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ
ተራራው መቋቋም አቅቶት ስብርብሩ ሲወጣ ሙሳ እራሱን ሳተ፤ በአንሰራራም ጊዜ “ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፤ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ” አለ፤ ስለዚህ አላየውም። በተመሳሳይም ሰባው ሽማግሌዎች “አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም” ብለዋል፤ እንዲሁ ቁሬሾች “ጌታችንን ለምን አናይም” አሉ፦
2፥55 «ሙሳ ሆይ! *አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ* ለአንተ በፍጹም አናምንልህም» በላችሁም ጊዜ አስታውሱ፡፡ እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ፡፡ وَإِذْ قُلْتُمْ يَٰمُوسَىٰ لَن نُّؤْمِنَ لَكَ حَتَّىٰ نَرَى ٱللَّهَ جَهْرَةًۭ فَأَخَذَتْكُمُ ٱلصَّٰعِقَةُ وَأَنتُمْ تَنظُرُونَ
25፥21 እነዚያም መገናኘታችንን የማይፈሩት በእኛ ላይ ለምን መላእክት አልወረደም፡፡ ወይም *”ጌታችንን ለምን አናይም አሉ”*፤ በነፍሶቻቸው ውስጥ በእርግጥ ኮሩ፡፡ ታላቅንም አመጽ አመፁ፡፡ وَقَالَ ٱلَّذِينَ لَا يَرْجُونَ لِقَآءَنَا لَوْلَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ أَوْ نَرَىٰ رَبَّنَا ۗ لَقَدِ ٱسْتَكْبَرُوا۟ فِىٓ أَنفُسِهِمْ وَعَتَوْ عُتُوًّۭا كَبِيرًۭا
ስለ አላህ በዚህ ዓለም ማንም እንዳላየው ካየን ዘንዳ ነብያችን”ﷺ” አይተውታል ወይስ አላዩትም የሚለውን ነጥብ እንዳስሳለን። ነብያችን”ﷺ” በለይለቱል ኢስራዕ ወል ሚራጅ ጊዜ ሢድረቱል ሙንተሃ ላይ ሲደርሱ ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ አይተውታል፦
81፥20 የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡ ذِى قُوَّةٍ عِندَ ذِى ٱلْعَرْشِ مَكِينٍۢ
53፥7 “እርሱ በላይኛው አድማስ ኾኖ”፡፡ وَهُوَ بِٱلْأُفُقِ ٱلْأَعْلَىٰ
53፥13 *በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል*፡፡ وَلَقَدْ رَءَاهُ نَزْلَةً أُخْرَىٰ
53፥14 “በመጨረሻይቱ ቁርቁራ” አጠገብ፤ عِندَ سِدْرَةِ ٱلْمُنتَهَىٰ
53፥18 ከጌታው ታምራቶች *ታላላቆቹን በእርግጥ አየ*፡፡ لَقَدْ رَأَىٰ مِنْ ءَايَٰتِ رَبِّهِ ٱلْكُبْرَىٰٓ
ጅብሪል ለነብያችን”ﷺ” የሚመጣው በሰው ተመስሎ ማለትም ቆንጆ በሆነ ዲህየ በሚባል ሰሃባ ተመስሎ ቢሆንም ነገር ግን ሢድረቱል ሙንተሃ ላይ በተፈጥሮው ቅርጹ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ያለው መሆኑን አይተውታል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 341
ዐብደላህ እንደተረከው፦ “ከጌታው ታምራቶች ታላላቆቹን በእርግጥ አየ” ተብሎ የተገለፀው ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ሆኖ አይቶታል። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ { لَقَدْ رَأَى مِنْ آيَاتِ رَبِّهِ الْكُبْرَى} قَالَ رَأَى جِبْرِيلَ فِي صُورَتِهِ لَهُ سِتُّمِائَةِ جَنَاحٍ .
እዚህ ድረስ ከተግባባን፤ ታዲያ ነብያችን”ﷺ” ሢድረቱል ሙንተሃ ላይ አላህ አይተዋል ወይ? እራሳቸውን እና ሌሎቹን የሚናገሩትን እንስማቸው፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 350
አቢ ዘር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛን”ﷺ” ጌታህን አይተከዋልን? ብዬ ጠየኳቸው፤ ብርሃን ነው ያየሁት እንዴት እርሱን ማየት እችላለው? ብለው አሉ። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم هَلْ رَأَيْتَ رَبَّكَ قَالَ “ نُورٌ أَنَّى أَرَاهُ ” .
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3593
ዐብደላህ ኢብኑ ሸቂቅ እንደተረከው፦ “እኔም ለአቢ ዘር፦ እኔ ነብዩን”ﷺ” ባገኛቸው እጠይቃቸው ነበር፤ ስለምን ነበር የምትጠይቃቸው? ሙሐመድ”ﷺ” ጌታውን እንዳየ እንጠይቀው ነበር፤ እኔም ጠይቄአቸው ነበር፤ ያዩት ብርሃን ነው። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ شَقِيقٍ، قَالَ قُلْتُ لأَبِي ذَرٍّ لَوْ أَدْرَكْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَسَأَلْتُهُ . فَقَالَ عَمَّا كُنْتَ تَسْأَلُهُ قُلْتُ كُنْتُ أَسْأَلُهُ هَلْ رَأَى مُحَمَّدٌ رَبَّهُ فَقَالَ قَدْ سَأَلْتُهُ فَقَالَ “ نُورٌ أَنَّى أَرَاهُ ”
ያዩትን ብርሃን የአላህ ግርዶሽ ነው እንጂ አላህን አይደለም። የምእመናን እናት ዓኢሻ ይህንኑ ጉዳይ ስትናገር፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3347
መሥሩቅ እንደተረከው፦ በዓኢሻ ፊት በማዕድ እያለው፤ አቡ ዓኢሻ ሆይ ሶስት ነገሮች አሉ፤ ከእነርሱ መካከል ማንም ይናገረው በአላህ ላይ ክፉኛ ዋሽቷል፤ ማንም ሙሐመድ”ﷺ” ጌታውን አይቷል የሚል በአላህ ላይ ክፉኛ ዋሽቷል፤ አላህም እንዲህ ብሏል፦ “ዓይኖች አያገኙትም፤ እርሱም ዓይኖችን ያያል፡፡ እርሱም ሩኅሩህው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው”
“ለሰውም አላህ በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛ መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም”
እናም በአላህ እምላለው የአላህን መልእክተኛ”ﷺ” “በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል” የሚለው ሰለ ማን እንደሆነ ለመጀመር ጠያቂ እኔ ነበርኩኝ፤ እርሳቸው “ያ ጂብሪል ብቻ ነው” አሉ። عَنْ مَسْرُوقٍ، قَالَ كُنْتُ مُتَّكِئًا عِنْدَ عَائِشَةَ فَقَالَتْ يَا أَبَا عَائِشَةَ ثَلاَثٌ مَنْ تَكَلَّمَ بِوَاحِدَةٍ مِنْهُنَّ فَقَدْ أَعْظَمَ عَلَى اللَّهِ الْفِرْيَةَ مَنْ زَعَمَ أَنَّ مُحَمَّدًا رَأَى رَبَّهُ فَقَدْ أَعْظَمَ الْفِرْيَةَ عَلَى اللَّهِ وَاللَّهُ يَقُولُ : ( لَا تُدْرِكُهُ الأَبْصَارُ وَهُوَ يُدْرِكُ الأَبْصَارَ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ ) ، ( مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَنْ يُكَلِّمَهُ اللَّهُ إِلاَّ وَحْيًا أَوْ مِنْ وَرَاءِ حِجَابٍ ) وَكُنْتُ مُتَّكِئًا فَجَلَسْتُ فَقُلْتُ يَا أُمَّ الْمُؤْمِنِينَ أَنْظِرِينِي وَلاَ تُعْجِلِينِي أَلَيْسَ يَقُولُ اللَّهُ : ( وَلَقَدْ رَآهُ نَزْلَةً أُخْرَى )، ( وَلََقَدْ رَآهُ بِالأُفُقِ الْمُبِينِ ) قَالَتْ أَنَا وَاللَّهِ أَوَّلُ مَنْ سَأَلَ عَنْ هَذَا رَسُولَ اللَّهِ
صلى الله عليه وسلم قَالَ ” إِنَّمَا ذَاكَ جِبْرِيل
2፥55 «ሙሳ ሆይ! *አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ* ለአንተ በፍጹም አናምንልህም» በላችሁም ጊዜ አስታውሱ፡፡ እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ፡፡ وَإِذْ قُلْتُمْ يَٰمُوسَىٰ لَن نُّؤْمِنَ لَكَ حَتَّىٰ نَرَى ٱللَّهَ جَهْرَةًۭ فَأَخَذَتْكُمُ ٱلصَّٰعِقَةُ وَأَنتُمْ تَنظُرُونَ
25፥21 እነዚያም መገናኘታችንን የማይፈሩት በእኛ ላይ ለምን መላእክት አልወረደም፡፡ ወይም *”ጌታችንን ለምን አናይም አሉ”*፤ በነፍሶቻቸው ውስጥ በእርግጥ ኮሩ፡፡ ታላቅንም አመጽ አመፁ፡፡ وَقَالَ ٱلَّذِينَ لَا يَرْجُونَ لِقَآءَنَا لَوْلَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ أَوْ نَرَىٰ رَبَّنَا ۗ لَقَدِ ٱسْتَكْبَرُوا۟ فِىٓ أَنفُسِهِمْ وَعَتَوْ عُتُوًّۭا كَبِيرًۭا
ስለ አላህ በዚህ ዓለም ማንም እንዳላየው ካየን ዘንዳ ነብያችን”ﷺ” አይተውታል ወይስ አላዩትም የሚለውን ነጥብ እንዳስሳለን። ነብያችን”ﷺ” በለይለቱል ኢስራዕ ወል ሚራጅ ጊዜ ሢድረቱል ሙንተሃ ላይ ሲደርሱ ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ አይተውታል፦
81፥20 የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡ ذِى قُوَّةٍ عِندَ ذِى ٱلْعَرْشِ مَكِينٍۢ
53፥7 “እርሱ በላይኛው አድማስ ኾኖ”፡፡ وَهُوَ بِٱلْأُفُقِ ٱلْأَعْلَىٰ
53፥13 *በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል*፡፡ وَلَقَدْ رَءَاهُ نَزْلَةً أُخْرَىٰ
53፥14 “በመጨረሻይቱ ቁርቁራ” አጠገብ፤ عِندَ سِدْرَةِ ٱلْمُنتَهَىٰ
53፥18 ከጌታው ታምራቶች *ታላላቆቹን በእርግጥ አየ*፡፡ لَقَدْ رَأَىٰ مِنْ ءَايَٰتِ رَبِّهِ ٱلْكُبْرَىٰٓ
ጅብሪል ለነብያችን”ﷺ” የሚመጣው በሰው ተመስሎ ማለትም ቆንጆ በሆነ ዲህየ በሚባል ሰሃባ ተመስሎ ቢሆንም ነገር ግን ሢድረቱል ሙንተሃ ላይ በተፈጥሮው ቅርጹ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ያለው መሆኑን አይተውታል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 341
ዐብደላህ እንደተረከው፦ “ከጌታው ታምራቶች ታላላቆቹን በእርግጥ አየ” ተብሎ የተገለፀው ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ሆኖ አይቶታል። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ { لَقَدْ رَأَى مِنْ آيَاتِ رَبِّهِ الْكُبْرَى} قَالَ رَأَى جِبْرِيلَ فِي صُورَتِهِ لَهُ سِتُّمِائَةِ جَنَاحٍ .
እዚህ ድረስ ከተግባባን፤ ታዲያ ነብያችን”ﷺ” ሢድረቱል ሙንተሃ ላይ አላህ አይተዋል ወይ? እራሳቸውን እና ሌሎቹን የሚናገሩትን እንስማቸው፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 350
አቢ ዘር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛን”ﷺ” ጌታህን አይተከዋልን? ብዬ ጠየኳቸው፤ ብርሃን ነው ያየሁት እንዴት እርሱን ማየት እችላለው? ብለው አሉ። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم هَلْ رَأَيْتَ رَبَّكَ قَالَ “ نُورٌ أَنَّى أَرَاهُ ” .
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3593
ዐብደላህ ኢብኑ ሸቂቅ እንደተረከው፦ “እኔም ለአቢ ዘር፦ እኔ ነብዩን”ﷺ” ባገኛቸው እጠይቃቸው ነበር፤ ስለምን ነበር የምትጠይቃቸው? ሙሐመድ”ﷺ” ጌታውን እንዳየ እንጠይቀው ነበር፤ እኔም ጠይቄአቸው ነበር፤ ያዩት ብርሃን ነው። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ شَقِيقٍ، قَالَ قُلْتُ لأَبِي ذَرٍّ لَوْ أَدْرَكْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم فَسَأَلْتُهُ . فَقَالَ عَمَّا كُنْتَ تَسْأَلُهُ قُلْتُ كُنْتُ أَسْأَلُهُ هَلْ رَأَى مُحَمَّدٌ رَبَّهُ فَقَالَ قَدْ سَأَلْتُهُ فَقَالَ “ نُورٌ أَنَّى أَرَاهُ ”
ያዩትን ብርሃን የአላህ ግርዶሽ ነው እንጂ አላህን አይደለም። የምእመናን እናት ዓኢሻ ይህንኑ ጉዳይ ስትናገር፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3347
መሥሩቅ እንደተረከው፦ በዓኢሻ ፊት በማዕድ እያለው፤ አቡ ዓኢሻ ሆይ ሶስት ነገሮች አሉ፤ ከእነርሱ መካከል ማንም ይናገረው በአላህ ላይ ክፉኛ ዋሽቷል፤ ማንም ሙሐመድ”ﷺ” ጌታውን አይቷል የሚል በአላህ ላይ ክፉኛ ዋሽቷል፤ አላህም እንዲህ ብሏል፦ “ዓይኖች አያገኙትም፤ እርሱም ዓይኖችን ያያል፡፡ እርሱም ሩኅሩህው ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው”
“ለሰውም አላህ በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛ መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢኾን እንጅ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም”
እናም በአላህ እምላለው የአላህን መልእክተኛ”ﷺ” “በሌላይቱም መውረድ ጊዜ በእርግጥ አይቶታል” የሚለው ሰለ ማን እንደሆነ ለመጀመር ጠያቂ እኔ ነበርኩኝ፤ እርሳቸው “ያ ጂብሪል ብቻ ነው” አሉ። عَنْ مَسْرُوقٍ، قَالَ كُنْتُ مُتَّكِئًا عِنْدَ عَائِشَةَ فَقَالَتْ يَا أَبَا عَائِشَةَ ثَلاَثٌ مَنْ تَكَلَّمَ بِوَاحِدَةٍ مِنْهُنَّ فَقَدْ أَعْظَمَ عَلَى اللَّهِ الْفِرْيَةَ مَنْ زَعَمَ أَنَّ مُحَمَّدًا رَأَى رَبَّهُ فَقَدْ أَعْظَمَ الْفِرْيَةَ عَلَى اللَّهِ وَاللَّهُ يَقُولُ : ( لَا تُدْرِكُهُ الأَبْصَارُ وَهُوَ يُدْرِكُ الأَبْصَارَ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ ) ، ( مَا كَانَ لِبَشَرٍ أَنْ يُكَلِّمَهُ اللَّهُ إِلاَّ وَحْيًا أَوْ مِنْ وَرَاءِ حِجَابٍ ) وَكُنْتُ مُتَّكِئًا فَجَلَسْتُ فَقُلْتُ يَا أُمَّ الْمُؤْمِنِينَ أَنْظِرِينِي وَلاَ تُعْجِلِينِي أَلَيْسَ يَقُولُ اللَّهُ : ( وَلَقَدْ رَآهُ نَزْلَةً أُخْرَى )، ( وَلََقَدْ رَآهُ بِالأُفُقِ الْمُبِينِ ) قَالَتْ أَنَا وَاللَّهِ أَوَّلُ مَنْ سَأَلَ عَنْ هَذَا رَسُولَ اللَّهِ
صلى الله عليه وسلم قَالَ ” إِنَّمَا ذَاكَ جِبْرِيل
መደምደሚያ
ምእመናን በትንሳኤ ቀን በጀነት ውስጥ ሲኾኑ የሚሹት ሁሉ አለላቸው፤ እዛ ያለው ጭማሬ መንፈሳዊ ፀጋ አላህ ተገናኝቶ መመልከት ነው፤ ግን በጀሃነም ያሉት ከሃድያን ከጌታቸው ማየት ተጋራጆች ናቸው፦
50፥35 ለእነርሱ በውስጧ ሲኾኑ የሚሹት ሁሉ አለላቸው፡፡ *”እኛም ዘንድ ጭማሪ አለ”*፡፡ لَهُم مَّا يَشَآءُونَ فِيهَا وَلَدَيْنَا مَزِيدٌۭ
10፥26 ለእነዚያ መልካም ለሠሩት መልካም ነገር እና *”ጭማሪም አላቸው፤ ፊቶቻቸውንም ጥቁረትና ውርደት አይሸፍናቸውም”*፡፡ እነዚያ የገነት ሰዎች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ لِّلَّذِينَ أَحْسَنُوا۟ ٱلْحُسْنَىٰ وَزِيَادَةٌۭ ۖ وَلَا يَرْهَقُ وُجُوهَهُمْ قَتَرٌۭ وَلَا ذِلَّةٌ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ أَصْحَٰبُ ٱلْجَنَّةِ ۖ هُمْ فِيهَا خَٰلِدُونَ
75፥23 ወደ ጌታቸው *”ተመልካቾች”* ናቸው፡፡ إِلَىٰ رَبِّهَا نَاظِرَةٌۭ
83፥15 ይከልከሉ፤ እነርሱ በዚያ ቀን *ከጌታቸው ማየት ተጋራጆች ናቸው*፡፡ كَلَّآ إِنَّهُمْ عَن رَّبِّهِمْ يَوْمَئِذٍۢ لَّمَحْجُوبُونَ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 356:
ነብዩም’ﷺ” አሉ፦ “እነዚያ የጀነት ባለቤቶች ጀነት በሚገቡ ጊዜ የተከበረውና ከፍ ያለው አላህ፦ “ጭማሪ እንድሰጣችሁ ትፍልጋላችሁን? ብሎ ይጠይቃቸዋል፤ እነርሱም፦ ፊታችንን አላበራህምን? ጀነትስ አላስገባከንምን? ከእሳትስ አላዳንከንምን? ይላሉ፤ ከዚያ እርሱ ግርዶሹን ያነሳል፤ ለእነርሱ ምንም ነገር በእነርሱ ዘንድ የለም እርሱ ለእነርሱ የወደደው አሸናፊው እና ክብራማ የሆነውን ከጌታቸውን ፊት በስተቀር። عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِذَا دَخَلَ أَهْلُ الْجَنَّةِ الْجَنَّةَ – قَالَ – يَقُولُ اللَّهُ تَبَارَكَ وَتَعَالَى تُرِيدُونَ شَيْئًا أَزِيدُكُمْ فَيَقُولُونَ أَلَمْ تُبَيِّضْ وُجُوهَنَا أَلَمْ تُدْخِلْنَا الْجَنَّةَ وَتُنَجِّنَا مِنَ النَّارِ – قَالَ – فَيَكْشِفُ الْحِجَابَ فَمَا أُعْطُوا شَيْئًا أَحَبَّ إِلَيْهِمْ مِنَ النَّظَرِ إِلَى رَبِّهِمْ عَزَّ وَجَلَّ ”
አላህ በሲፋው ሁሉን ነገር ያካበበ ሲሆን ፍጡራን ግን ውስንነት ስላለብን አላህ በማየት አናገኘውም አናካብበውም፤ ለምሳሌ ቢላልን አይቼው አላውቅም ብልና ግን ሳየው አገኘሁት አየሁት ብል አካበብኩት ማለት ነው፤ አላህ ማየት ግን እርሱ ለእኛ እንደ ውስንነታችን ይገለፅና እናየዋለን እንጂ አናካብበውም። ይህ እንዲገባችሁ ወደ ባይብላችሁ ናሙና ላቅርብ፤ ለምሳሌ “መቼም” ማለትም “በየትኛውም ጊዜ”at any time” እግዚአብሔርን ማንም አንድስ እንኳን ሰው አላየውም፤ ብቻውን አምላክ የሚሆነው እግዚአብሔር የማይታይ ነው፦
ዮሐንስ 1:18 *መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም*፤
1ኛ ዮሐንስ መልእክት 4:12 *እግዚአብሔርን ማንም ከቶ አላየውም*፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 1:17 *”ብቻውን አምላክ ለሚሆን”* ለማይጠፋው *”ለማይታየውም”* ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
ዘጸአት 33:20 ደግሞም። *”ሰው አይቶኝ አይድንምና ፊቴን ማየት አይቻልህም”* አለ።”
ይህ ማንም ያላየው ብቻውን አምላክ የሚሆን እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ ይህ አንድ አምላክ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፦
1ኛ ጢሞቴዎስ 6:16 እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ *”ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም”*፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።
ጥያቄ፦ ይህንን አንድ አምላክ ማንም ካላየው ነብያት እና መላእክት እንዴት አዩት?፦
ኢሳይያስ 6:1 ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት *”እግዚአብሔርን በረጅምና ከፍ ባለ ዙፋን ላይ ተቀምጦ አየሁት”*፥ የልብሱም ዘርፍ መቅደሱን ሞልቶት ነበር።
1ኛ ነገሥት 22:19 ሚክያስም አለ። እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤ *እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ፥ የሰማይም ሠራዊት ሁሉ በቀኙና በግራው ቆመው አየሁ*።
ማቴዎስ 18:10 ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን እንዳትንቁ ተጠንቀቁ፤ *”መላእክቶቻቸው”* በሰማያት *”ዘወትር በሰማያት ያለውን የአባቴን ፊት ያያሉ”* እላችኋለሁና።
ይህንን አንድ አምላክ ማንም ሊያይም አይቻለውም ከተባለ በትንሳኤ ቀን እንዴት ይታያል?፦
ኢዮብ 19፥25-27 እኔን ግን የሚቤዠኝ ሕያው እንደ ሆነ፥ *”በመጨረሻም ዘመን በምድር ላይ እንዲቆም፥ ይህ ቁርበቴም ከጠፋ በኋላ፥ በዚያን ጊዜ ከሥጋዬ ተለይቼ እግዚአብሔርን እንዳይ አውቃለሁ። እኔ ራሴ አየዋለሁ፥ ዓይኖቼም ይመለከቱታል”*፥
ራእይ 22:3 ከእንግዲህም ወዲህ መርገም ከቶ አይሆንም። የእግዚአብሔርና የበጉም ዙፋን በእርስዋ ውስጥ ይሆናል፥ ባሪያዎቹም ያመልኩታል፥ *”ፊቱንም ያያሉ”*፥
መልሱ፦ ከዚህ በፊት ለነብያት የታየው፤ ወደፊትም በትንሳኤ ቀን ለባሮቹ የሚታየው በመገለጥ ሊገባቸው በሚችል መረዳት እንጂ በህላዌ አልታየም አይታይም ከሆነ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን እሳቤ በዚህ ሒሳብ ተረዱት፤ ግን እንደ ባይብሉ ሰዎች እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አይተውታል፦
ዘፍጥረት 32:30 ያዕቆብም። *”እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ”*፥ ሰውነቴም ድና ቀረች ሲል የዚያን ቦታ ስም ጵኒኤል ብሎ ጠራው።
ዘጸአት 24:10-11 *”የእስራኤልንም አምላክ አዩ”*፤ ከእግሩም በታች እንደ ሰማይ መልክ የሚያበራ እንደ ብሩህ ሰንፔር ድንጋይ የሚመስል ወለል ነበረ። እጁንም በእስራኤል አዛውንቶች ላይ አልዘረጋም፤ እነርሱም *”እግዚአብሔርን አዩ”*፥ በሉም ጠጡም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ምእመናን በትንሳኤ ቀን በጀነት ውስጥ ሲኾኑ የሚሹት ሁሉ አለላቸው፤ እዛ ያለው ጭማሬ መንፈሳዊ ፀጋ አላህ ተገናኝቶ መመልከት ነው፤ ግን በጀሃነም ያሉት ከሃድያን ከጌታቸው ማየት ተጋራጆች ናቸው፦
50፥35 ለእነርሱ በውስጧ ሲኾኑ የሚሹት ሁሉ አለላቸው፡፡ *”እኛም ዘንድ ጭማሪ አለ”*፡፡ لَهُم مَّا يَشَآءُونَ فِيهَا وَلَدَيْنَا مَزِيدٌۭ
10፥26 ለእነዚያ መልካም ለሠሩት መልካም ነገር እና *”ጭማሪም አላቸው፤ ፊቶቻቸውንም ጥቁረትና ውርደት አይሸፍናቸውም”*፡፡ እነዚያ የገነት ሰዎች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ لِّلَّذِينَ أَحْسَنُوا۟ ٱلْحُسْنَىٰ وَزِيَادَةٌۭ ۖ وَلَا يَرْهَقُ وُجُوهَهُمْ قَتَرٌۭ وَلَا ذِلَّةٌ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ أَصْحَٰبُ ٱلْجَنَّةِ ۖ هُمْ فِيهَا خَٰلِدُونَ
75፥23 ወደ ጌታቸው *”ተመልካቾች”* ናቸው፡፡ إِلَىٰ رَبِّهَا نَاظِرَةٌۭ
83፥15 ይከልከሉ፤ እነርሱ በዚያ ቀን *ከጌታቸው ማየት ተጋራጆች ናቸው*፡፡ كَلَّآ إِنَّهُمْ عَن رَّبِّهِمْ يَوْمَئِذٍۢ لَّمَحْجُوبُونَ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 356:
ነብዩም’ﷺ” አሉ፦ “እነዚያ የጀነት ባለቤቶች ጀነት በሚገቡ ጊዜ የተከበረውና ከፍ ያለው አላህ፦ “ጭማሪ እንድሰጣችሁ ትፍልጋላችሁን? ብሎ ይጠይቃቸዋል፤ እነርሱም፦ ፊታችንን አላበራህምን? ጀነትስ አላስገባከንምን? ከእሳትስ አላዳንከንምን? ይላሉ፤ ከዚያ እርሱ ግርዶሹን ያነሳል፤ ለእነርሱ ምንም ነገር በእነርሱ ዘንድ የለም እርሱ ለእነርሱ የወደደው አሸናፊው እና ክብራማ የሆነውን ከጌታቸውን ፊት በስተቀር። عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ إِذَا دَخَلَ أَهْلُ الْجَنَّةِ الْجَنَّةَ – قَالَ – يَقُولُ اللَّهُ تَبَارَكَ وَتَعَالَى تُرِيدُونَ شَيْئًا أَزِيدُكُمْ فَيَقُولُونَ أَلَمْ تُبَيِّضْ وُجُوهَنَا أَلَمْ تُدْخِلْنَا الْجَنَّةَ وَتُنَجِّنَا مِنَ النَّارِ – قَالَ – فَيَكْشِفُ الْحِجَابَ فَمَا أُعْطُوا شَيْئًا أَحَبَّ إِلَيْهِمْ مِنَ النَّظَرِ إِلَى رَبِّهِمْ عَزَّ وَجَلَّ ”
አላህ በሲፋው ሁሉን ነገር ያካበበ ሲሆን ፍጡራን ግን ውስንነት ስላለብን አላህ በማየት አናገኘውም አናካብበውም፤ ለምሳሌ ቢላልን አይቼው አላውቅም ብልና ግን ሳየው አገኘሁት አየሁት ብል አካበብኩት ማለት ነው፤ አላህ ማየት ግን እርሱ ለእኛ እንደ ውስንነታችን ይገለፅና እናየዋለን እንጂ አናካብበውም። ይህ እንዲገባችሁ ወደ ባይብላችሁ ናሙና ላቅርብ፤ ለምሳሌ “መቼም” ማለትም “በየትኛውም ጊዜ”at any time” እግዚአብሔርን ማንም አንድስ እንኳን ሰው አላየውም፤ ብቻውን አምላክ የሚሆነው እግዚአብሔር የማይታይ ነው፦
ዮሐንስ 1:18 *መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም*፤
1ኛ ዮሐንስ መልእክት 4:12 *እግዚአብሔርን ማንም ከቶ አላየውም*፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 1:17 *”ብቻውን አምላክ ለሚሆን”* ለማይጠፋው *”ለማይታየውም”* ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
ዘጸአት 33:20 ደግሞም። *”ሰው አይቶኝ አይድንምና ፊቴን ማየት አይቻልህም”* አለ።”
ይህ ማንም ያላየው ብቻውን አምላክ የሚሆን እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ ይህ አንድ አምላክ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፦
1ኛ ጢሞቴዎስ 6:16 እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ *”ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም”*፤ ለእርሱ ክብርና የዘላለም ኃይል ይሁን፤ አሜን።
ጥያቄ፦ ይህንን አንድ አምላክ ማንም ካላየው ነብያት እና መላእክት እንዴት አዩት?፦
ኢሳይያስ 6:1 ንጉሡ ዖዝያን በሞተበት ዓመት *”እግዚአብሔርን በረጅምና ከፍ ባለ ዙፋን ላይ ተቀምጦ አየሁት”*፥ የልብሱም ዘርፍ መቅደሱን ሞልቶት ነበር።
1ኛ ነገሥት 22:19 ሚክያስም አለ። እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ስማ፤ *እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ፥ የሰማይም ሠራዊት ሁሉ በቀኙና በግራው ቆመው አየሁ*።
ማቴዎስ 18:10 ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን እንዳትንቁ ተጠንቀቁ፤ *”መላእክቶቻቸው”* በሰማያት *”ዘወትር በሰማያት ያለውን የአባቴን ፊት ያያሉ”* እላችኋለሁና።
ይህንን አንድ አምላክ ማንም ሊያይም አይቻለውም ከተባለ በትንሳኤ ቀን እንዴት ይታያል?፦
ኢዮብ 19፥25-27 እኔን ግን የሚቤዠኝ ሕያው እንደ ሆነ፥ *”በመጨረሻም ዘመን በምድር ላይ እንዲቆም፥ ይህ ቁርበቴም ከጠፋ በኋላ፥ በዚያን ጊዜ ከሥጋዬ ተለይቼ እግዚአብሔርን እንዳይ አውቃለሁ። እኔ ራሴ አየዋለሁ፥ ዓይኖቼም ይመለከቱታል”*፥
ራእይ 22:3 ከእንግዲህም ወዲህ መርገም ከቶ አይሆንም። የእግዚአብሔርና የበጉም ዙፋን በእርስዋ ውስጥ ይሆናል፥ ባሪያዎቹም ያመልኩታል፥ *”ፊቱንም ያያሉ”*፥
መልሱ፦ ከዚህ በፊት ለነብያት የታየው፤ ወደፊትም በትንሳኤ ቀን ለባሮቹ የሚታየው በመገለጥ ሊገባቸው በሚችል መረዳት እንጂ በህላዌ አልታየም አይታይም ከሆነ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን እሳቤ በዚህ ሒሳብ ተረዱት፤ ግን እንደ ባይብሉ ሰዎች እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አይተውታል፦
ዘፍጥረት 32:30 ያዕቆብም። *”እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ”*፥ ሰውነቴም ድና ቀረች ሲል የዚያን ቦታ ስም ጵኒኤል ብሎ ጠራው።
ዘጸአት 24:10-11 *”የእስራኤልንም አምላክ አዩ”*፤ ከእግሩም በታች እንደ ሰማይ መልክ የሚያበራ እንደ ብሩህ ሰንፔር ድንጋይ የሚመስል ወለል ነበረ። እጁንም በእስራኤል አዛውንቶች ላይ አልዘረጋም፤ እነርሱም *”እግዚአብሔርን አዩ”*፥ በሉም ጠጡም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም