3. የአውድ ሙግት
መቼም ይህን ጥቅስ ኢየሱስ እንዳልተናገረው ቅቡል ቢሆንም ሙግቱን ለማጥበብ እርሱ ተናገረው እንበል ታዲያ የቱ ጋር ነው አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ናቸው ያለው? አሊያም አንዱ አምላክ አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ ነው ያለው? አብ እግዚአብሔር ተብሏል፣ ወልድ ኢየሱስ ተብሏል፣ መንፈስ ቅዱስ ቅዱስ መንፈስ ተብሏል፣ ያ የሚያሳየው አብ ብቻውን አንድ እግዚአብሔር ብቻ መሆኑን ነው፦
2ኛ ቆሮ 13፥14 የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።
በተለይ ግሪኩ እግዚአብሔርን ከኢየሱስና ከመንፈስ ቅዱስ ለመለየት ካይ καὶ *እና* የሚል መስተጻምር ይጠቀማል፣ ያ ማለት እግዚአብሔር የሚባለው አብ ብቻ እንጂ አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ አንድ እግዚአብሔር ናቸው የሚል የለም፦
1ኛ ቆሮ 12፥4-6 የጸጋም ስጦታ ልዩ ልዩ ነው መንፈስ ግን አንድ ነው፤ አገልግሎትም ልዩ ልዩ ነው ጌታም አንድ ነው፤ አሠራርም ልዩ ልዩ ነው፥ ሁሉን በሁሉ የሚያደርግ እግዚአብሔር ግን አንድ ነው።
መንፈስ ግን አንድ ነው ሲል መንፈስ ቅዱስን፣ ጌታ ግን አንድ ነው ሲል ወልድን፣ እግዚአብሔር ግን አንድ ነው ሲል አብን ያመለክታል ይሉናል፣ ታዲያ ዋናው ነጥባችን ይህ አይደል? አንዱ እግዚአብሔር አብ ብቻ ነው፦
1ኛ ቆሮ 8፥4-6 *ከአንዱም በቀር ማንም አምላክ* እንደሌለ እናውቃለን።..,ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን *አንድ አምላክ አብ* አለን፥
ኤፌሶን 4፥6 ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር *አንድ አምላክ* የሁሉም *አባት* አለ።
4. የስነ-አምክኖ ሙግት
አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ አንድ ላይ መደርደራቸው በስልጣን እኩል አሊያም አንድ አምላክ መሆናቸውን ያመለክታል ይላሉ፣ እኛ ደግሞ አያመለክትም እንላለን ምክንያቱም ከእግዚአብሔር ጋር ወልድና መንፈስ ቅዱስ እንደተደረደሩ ሁሉ ከእግዚአብሔር ጋር ኢየሱስና መላእክትም ተደርድረዋል፦
1ኛ ጢሞ 5፥21 እነዚህን ያለ መዘንበል እንድትጠብቅ፦
በእግዚአብሔርና
በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ
በተመረጡትም መላእክት ፊት እመክርሃለሁ።
ታዲያ ለምን መላእክት በስልጣን እኩል አሊያም አንድ አምላክ አልሆኑም?
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
መቼም ይህን ጥቅስ ኢየሱስ እንዳልተናገረው ቅቡል ቢሆንም ሙግቱን ለማጥበብ እርሱ ተናገረው እንበል ታዲያ የቱ ጋር ነው አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ናቸው ያለው? አሊያም አንዱ አምላክ አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ ነው ያለው? አብ እግዚአብሔር ተብሏል፣ ወልድ ኢየሱስ ተብሏል፣ መንፈስ ቅዱስ ቅዱስ መንፈስ ተብሏል፣ ያ የሚያሳየው አብ ብቻውን አንድ እግዚአብሔር ብቻ መሆኑን ነው፦
2ኛ ቆሮ 13፥14 የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ የእግዚአብሔርም ፍቅር የመንፈስ ቅዱስም ኅብረት ከሁላችሁ ጋር ይሁን። አሜን።
በተለይ ግሪኩ እግዚአብሔርን ከኢየሱስና ከመንፈስ ቅዱስ ለመለየት ካይ καὶ *እና* የሚል መስተጻምር ይጠቀማል፣ ያ ማለት እግዚአብሔር የሚባለው አብ ብቻ እንጂ አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ አንድ እግዚአብሔር ናቸው የሚል የለም፦
1ኛ ቆሮ 12፥4-6 የጸጋም ስጦታ ልዩ ልዩ ነው መንፈስ ግን አንድ ነው፤ አገልግሎትም ልዩ ልዩ ነው ጌታም አንድ ነው፤ አሠራርም ልዩ ልዩ ነው፥ ሁሉን በሁሉ የሚያደርግ እግዚአብሔር ግን አንድ ነው።
መንፈስ ግን አንድ ነው ሲል መንፈስ ቅዱስን፣ ጌታ ግን አንድ ነው ሲል ወልድን፣ እግዚአብሔር ግን አንድ ነው ሲል አብን ያመለክታል ይሉናል፣ ታዲያ ዋናው ነጥባችን ይህ አይደል? አንዱ እግዚአብሔር አብ ብቻ ነው፦
1ኛ ቆሮ 8፥4-6 *ከአንዱም በቀር ማንም አምላክ* እንደሌለ እናውቃለን።..,ለእኛስ ነገር ሁሉ ከእርሱ የሆነ እኛም ለእርሱ የሆንን *አንድ አምላክ አብ* አለን፥
ኤፌሶን 4፥6 ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር *አንድ አምላክ* የሁሉም *አባት* አለ።
4. የስነ-አምክኖ ሙግት
አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ አንድ ላይ መደርደራቸው በስልጣን እኩል አሊያም አንድ አምላክ መሆናቸውን ያመለክታል ይላሉ፣ እኛ ደግሞ አያመለክትም እንላለን ምክንያቱም ከእግዚአብሔር ጋር ወልድና መንፈስ ቅዱስ እንደተደረደሩ ሁሉ ከእግዚአብሔር ጋር ኢየሱስና መላእክትም ተደርድረዋል፦
1ኛ ጢሞ 5፥21 እነዚህን ያለ መዘንበል እንድትጠብቅ፦
በእግዚአብሔርና
በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ
በተመረጡትም መላእክት ፊት እመክርሃለሁ።
ታዲያ ለምን መላእክት በስልጣን እኩል አሊያም አንድ አምላክ አልሆኑም?
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
እርግጠኝነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩኅ፣ በጣም አዛኝ በሆነው።
15:99 “እርግጠኝነቱም” الْيَقِينُ እስኪመጣህ ድረስ ጌታህን አምልከው፡፡
መግቢያ
ቁርአን የመጨረሻይቱ ዓለም፣ ሀገር እና ህይወት ለሚያረጋግጡት መሪ፣ እዝነት እና ብስራት ነው፦
31:1 አ.ለ.መ. ይህች ጥበብ ከተመላው መጽሐፍ አንቀጾች ናት፤ ለበጎ አድራጊዎች መሪና እዝነት ስትሆን፤ ለነዚያ ሶላትን አስተካክለው ለሚያደርሱት፤ ዘካንም ለሚሰጡት፤ እነሱም በመጨረሻይቱ ዓለም እነርሱ “የሚያረጋግጡ” يُوقِنُونَ ለሆኑት።
2:1-4 አ.ለ.መ ይህ መጽሐፍ ከአላህ ለመኾኑ ጥርጥር የለበትም፤ ለፈራህያን መሪ ነው፡፡ ለነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት፤ ለእነዚያም ወደ አንተ በተወረደውና ከአንተ በፊትም በተወረደው የሚያምኑ በመጨረሻይቱም ዓለም እነርሱ “የሚያረጋግጡ” يُوقِنُونَ ለኾኑት መሪ ነው፡፡
27:1 ጠ. ስ. ይህቺ ከቁር አኑና ከገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች ናት። ለምእመናን መሪና ብስራት ናት። ለነዚያ ሶላትን ለሚሰግዱት ዘካንም ለሚሰጡት እነሱም በመጨረሻይቱ ሕይወት እነሱ “የሚያረጋግጡት” يُوقِنُونَ ለሆኑት።
ታዲያ ያ ናፋቂውን የመጨረሻይቱን ሀገር፣ ዓለም እና ህይወት በምንድን ነው የምናረጋግጠው? ስንል ቁርአን በአፅንኦትና በአንክሮት ስለ “የቂን” يَقِين ይናገራል፤ “የቂን” ማለት “እርግጠኝነት”certainity” ማለት ነው፦
15:99 “እርግጠኝነቱም” الْيَقِينُ እስኪመጣህ ድረስ ጌታህን አምልከው፡፡
74:46 በፍርዱ ቀንም እናስተባብል ነበርን፤ “እርግጠኛው” الْيَقِينُ እስከመጣ ድረስ።
“የቂን” ደግሞ በቁርአን በሶስት ይከፈላል፤ እነርሱም፦
ነጥብ አንድ
“ዒልመል የቂን”
አምላካችን አላህ በንግግሩ ስለ የመጨረሻይቱን ሀገር፣ ዓለም እና ህይወት ያሳወቀን እርግጠኛነት “ዒልመል የቂን” عِلْمَ الْيَقِينِ “እርግጠኛ ዕውቀትን” ይባላል፤ የመጨረሻይቱን ሀገር፣ ዓለም እና ህይወት እርግጠኛ የሆነው አላህ በነገረን እውቀት ነው፦
102:5 በእውነቱ የሚጠብቃችሁን “እርግጠኛ ዕውቀትን” عِلْمَ الْيَقِينِ ብታውቁ ኖሮ፤ ባልዘናጋችሁ ነበር።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩኅ፣ በጣም አዛኝ በሆነው።
15:99 “እርግጠኝነቱም” الْيَقِينُ እስኪመጣህ ድረስ ጌታህን አምልከው፡፡
መግቢያ
ቁርአን የመጨረሻይቱ ዓለም፣ ሀገር እና ህይወት ለሚያረጋግጡት መሪ፣ እዝነት እና ብስራት ነው፦
31:1 አ.ለ.መ. ይህች ጥበብ ከተመላው መጽሐፍ አንቀጾች ናት፤ ለበጎ አድራጊዎች መሪና እዝነት ስትሆን፤ ለነዚያ ሶላትን አስተካክለው ለሚያደርሱት፤ ዘካንም ለሚሰጡት፤ እነሱም በመጨረሻይቱ ዓለም እነርሱ “የሚያረጋግጡ” يُوقِنُونَ ለሆኑት።
2:1-4 አ.ለ.መ ይህ መጽሐፍ ከአላህ ለመኾኑ ጥርጥር የለበትም፤ ለፈራህያን መሪ ነው፡፡ ለነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት፤ ለእነዚያም ወደ አንተ በተወረደውና ከአንተ በፊትም በተወረደው የሚያምኑ በመጨረሻይቱም ዓለም እነርሱ “የሚያረጋግጡ” يُوقِنُونَ ለኾኑት መሪ ነው፡፡
27:1 ጠ. ስ. ይህቺ ከቁር አኑና ከገላጩ መጽሐፍ አንቀጾች ናት። ለምእመናን መሪና ብስራት ናት። ለነዚያ ሶላትን ለሚሰግዱት ዘካንም ለሚሰጡት እነሱም በመጨረሻይቱ ሕይወት እነሱ “የሚያረጋግጡት” يُوقِنُونَ ለሆኑት።
ታዲያ ያ ናፋቂውን የመጨረሻይቱን ሀገር፣ ዓለም እና ህይወት በምንድን ነው የምናረጋግጠው? ስንል ቁርአን በአፅንኦትና በአንክሮት ስለ “የቂን” يَقِين ይናገራል፤ “የቂን” ማለት “እርግጠኝነት”certainity” ማለት ነው፦
15:99 “እርግጠኝነቱም” الْيَقِينُ እስኪመጣህ ድረስ ጌታህን አምልከው፡፡
74:46 በፍርዱ ቀንም እናስተባብል ነበርን፤ “እርግጠኛው” الْيَقِينُ እስከመጣ ድረስ።
“የቂን” ደግሞ በቁርአን በሶስት ይከፈላል፤ እነርሱም፦
ነጥብ አንድ
“ዒልመል የቂን”
አምላካችን አላህ በንግግሩ ስለ የመጨረሻይቱን ሀገር፣ ዓለም እና ህይወት ያሳወቀን እርግጠኛነት “ዒልመል የቂን” عِلْمَ الْيَقِينِ “እርግጠኛ ዕውቀትን” ይባላል፤ የመጨረሻይቱን ሀገር፣ ዓለም እና ህይወት እርግጠኛ የሆነው አላህ በነገረን እውቀት ነው፦
102:5 በእውነቱ የሚጠብቃችሁን “እርግጠኛ ዕውቀትን” عِلْمَ الْيَقِينِ ብታውቁ ኖሮ፤ ባልዘናጋችሁ ነበር።
ነጥብ ሁለት
“ዐይነል የቂን”
የዓለማቱ ጌታ አላህ “እርግጠኝነቱም” الْيَقِينُ እስኪመጣህ ድረስ” ብሎ ቃል የገባው የመጨረሻይቱን ሀገር፣ ዓለም እና ህይወት ደርሶ በአይናችን ስናረጋግጥ ያ እርግጠኝነት “ዐይነል የቂን” عَيْنَ الْيَقِينِ “እርግጠኛ ማየት” ይባላል፤ በጆሮአችን የተነገረን እውቀት በአይን ማረጋገጥ ሁለተኛው የእርግጠኝነት ደረጃ ነው፦
102:7 ከዚያም “እርግጠኛን ማየት” عَيْنَ الْيَقِينِ ታዩዋታላችሁ፤
ነጥብ ሶስት
“ሐቁል የቂን”
የኢብራሒም አምላክ አላህ እርግጠኛ ለነበሩት ባሮቹ ጀነትን ለከሃድያን ደግሞ ጀሃነምን በአምስቱ የስሜት ህዋሳት እንዲያጣጥሙት ሲያደር ያ የቂን “ሐቁል የቂን” حَقُّ الْيَقِين “እርግጠኛ እውነት” ይባላል፤ ይህ እርግጠይነት በአይናችም ካየነው ባሻገር በህዋሳችን የምናጣጥምበት ሶስተኛው የእርግጠኝነት ደረጃ ነው፦
56:94-95 በገሃነም መቃጠልም አለው። ይህ እርሱ “እርግጠኛ እውነት” حَقُّ الْيَقِينِ ነው።
ማጠቃለያ
አምላካችን አላህ ዘካን የሚለግሱትን “ራዚቂን” رَّٰزِقِين “ሰጪዎች”፣ ሶላትን አስተካክለው የሚቆሙትን “ሙቂሚን” مُّقِيم “ቋሚዎች”፣ ኢህሳን ኖሮአቸው በጎ የሚሰሩትን “ሙህሲን” مُحْسِن “በጎ አድራጊዎች”፣ ተቅዋ ኖሮአቸው የሚፈሩትን “ሙተቂን” مُتَّقِين “ፈራህያን”፣ ኢማን ያላቸውን ደግሞ “ሙዑሚን” مُؤْمِن “ምእመናን” ብሎ ብዙ አንቀፆች ላይ እንደሚያወሳቸው ሁሉ “ሙቂኒን” مُّوقِنِين የሚባሉትን ባሮቹን ያነሳቸዋል፤ “ሙቂኒን” ማለት “እርግጠኞች” ወይም “አረጋጋጮች” ማለት ነው፤ የመጨረሻይቱን ሀገር፣ ዓለም እና ህይወት ዱንያ ላይ እያሉ በእውቀት የሚያረጋግጡ የዓርሹ ጌታ ባሮች ናቸው፦
6:75 እንደዚሁም ኢብራሂምን እንዲያውቅና “ከአረጋጋጮቹም” الْمُوقِنِينَ ይኾን ዘንድ የሰማያትንና የምድርን መለኮት አሳየነው፡፡
26:24 ሙሳ «የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ጌታ ነው፡፡ “የምታረጋግጡ” مُوقِنِينَ ብትኾኑ ነገሩ ይህ ነው» አለው፡፡
32:12 አመጠኞችም በጌታቸው ዘንድ እራሳችውን ያቀረቀሩ ኾነው ፦ጌታችን ሆይ አየን፤ ሰማንም፤ መልካምን እንሰራለንና ወደ ምድረ ዓለም መልሰን፤ እኛ “አረጋጋጮች” مُوقِنُونَ ነን፤ የሚሉ ሲሆኑ ብታይ ኖሮ አስድንጋጪን ነገር ታይ ነበር፤
አላህ ሙቂኒን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ዐይነል የቂን”
የዓለማቱ ጌታ አላህ “እርግጠኝነቱም” الْيَقِينُ እስኪመጣህ ድረስ” ብሎ ቃል የገባው የመጨረሻይቱን ሀገር፣ ዓለም እና ህይወት ደርሶ በአይናችን ስናረጋግጥ ያ እርግጠኝነት “ዐይነል የቂን” عَيْنَ الْيَقِينِ “እርግጠኛ ማየት” ይባላል፤ በጆሮአችን የተነገረን እውቀት በአይን ማረጋገጥ ሁለተኛው የእርግጠኝነት ደረጃ ነው፦
102:7 ከዚያም “እርግጠኛን ማየት” عَيْنَ الْيَقِينِ ታዩዋታላችሁ፤
ነጥብ ሶስት
“ሐቁል የቂን”
የኢብራሒም አምላክ አላህ እርግጠኛ ለነበሩት ባሮቹ ጀነትን ለከሃድያን ደግሞ ጀሃነምን በአምስቱ የስሜት ህዋሳት እንዲያጣጥሙት ሲያደር ያ የቂን “ሐቁል የቂን” حَقُّ الْيَقِين “እርግጠኛ እውነት” ይባላል፤ ይህ እርግጠይነት በአይናችም ካየነው ባሻገር በህዋሳችን የምናጣጥምበት ሶስተኛው የእርግጠኝነት ደረጃ ነው፦
56:94-95 በገሃነም መቃጠልም አለው። ይህ እርሱ “እርግጠኛ እውነት” حَقُّ الْيَقِينِ ነው።
ማጠቃለያ
አምላካችን አላህ ዘካን የሚለግሱትን “ራዚቂን” رَّٰزِقِين “ሰጪዎች”፣ ሶላትን አስተካክለው የሚቆሙትን “ሙቂሚን” مُّقِيم “ቋሚዎች”፣ ኢህሳን ኖሮአቸው በጎ የሚሰሩትን “ሙህሲን” مُحْسِن “በጎ አድራጊዎች”፣ ተቅዋ ኖሮአቸው የሚፈሩትን “ሙተቂን” مُتَّقِين “ፈራህያን”፣ ኢማን ያላቸውን ደግሞ “ሙዑሚን” مُؤْمِن “ምእመናን” ብሎ ብዙ አንቀፆች ላይ እንደሚያወሳቸው ሁሉ “ሙቂኒን” مُّوقِنِين የሚባሉትን ባሮቹን ያነሳቸዋል፤ “ሙቂኒን” ማለት “እርግጠኞች” ወይም “አረጋጋጮች” ማለት ነው፤ የመጨረሻይቱን ሀገር፣ ዓለም እና ህይወት ዱንያ ላይ እያሉ በእውቀት የሚያረጋግጡ የዓርሹ ጌታ ባሮች ናቸው፦
6:75 እንደዚሁም ኢብራሂምን እንዲያውቅና “ከአረጋጋጮቹም” الْمُوقِنِينَ ይኾን ዘንድ የሰማያትንና የምድርን መለኮት አሳየነው፡፡
26:24 ሙሳ «የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ጌታ ነው፡፡ “የምታረጋግጡ” مُوقِنِينَ ብትኾኑ ነገሩ ይህ ነው» አለው፡፡
32:12 አመጠኞችም በጌታቸው ዘንድ እራሳችውን ያቀረቀሩ ኾነው ፦ጌታችን ሆይ አየን፤ ሰማንም፤ መልካምን እንሰራለንና ወደ ምድረ ዓለም መልሰን፤ እኛ “አረጋጋጮች” مُوقِنُونَ ነን፤ የሚሉ ሲሆኑ ብታይ ኖሮ አስድንጋጪን ነገር ታይ ነበር፤
አላህ ሙቂኒን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጥበብ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥269 *ለሚሻው ሰው ጥበብን ይሰጣል፤ ጥበብንም የሚሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጠ*፡፡ የአእምሮዎች ባለቤቶች እንጂ ሌላው አይገሰጽም፡፡ يُؤْتِى ٱلْحِكْمَةَ مَن يَشَآءُ ۚ وَمَن يُؤْتَ ٱلْحِكْمَةَ فَقَدْ أُوتِىَ خَيْرًۭا كَثِيرًۭا ۗ وَمَا يَذَّكَّرُ إِلَّآ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
መግቢያ
“ሐኪም” حَكِيم ማለት “ጥበበኛ” ማለት ሲሆን “ሓኪም” حَٰكِمِين ማለት ደግሞ “ፈራጅ” ማለት ነው፤ ሁለቱም “ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” “ተጠበበ” ከሚል ግስ የመጡ ናቸው፤ “ሒክማህ” حِكْمَة ማለት “ጥበብ” ማለት ሲሆን “ሑክም” حُكْم ደግሞ “ፍርድ” ማለት ነው፤ ጥበብ እና ፍርድ የጥበበኛው እና የፈራጁ አላህ ባህርያት ናቸው፤ አላህ እጅግ በጣም ጥበበኛ ነው፦
28፥9 «ሙሳ ሆይ! እነሆ እኔ አሸናፊው *ጥበበኛው* አላህ ነኝ፡፡ يَٰمُوسَىٰٓ إِنَّهُۥٓ أَنَا ٱللَّهُ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
3፥6 እርሱ ያ በማሕጸኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው *ጥበበኛው* ነው፡፡ هُوَ ٱلَّذِى يُصَوِّرُكُمْ فِى ٱلْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَآءُ ۚ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
አላህ ለሚሻው ሰው ጥበብን ይሰጣል፤ ጥበብን ከአላህ የተሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጦታል፦
2፥269 *ለሚሻው ሰው ጥበብን ይሰጣል፤ ጥበብንም የሚሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጠ*፡፡ የአእምሮዎች ባለቤቶች እንጂ ሌላው አይገሰጽም፡፡ يُؤْتِى ٱلْحِكْمَةَ مَن يَشَآءُ ۚ وَمَن يُؤْتَ ٱلْحِكْمَةَ فَقَدْ أُوتِىَ خَيْرًۭا كَثِيرًۭا ۗ وَمَا يَذَّكَّرُ إِلَّآ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
አላህ ጥበብን ለሰው ልጆች በዐቅል እና በነቅል ይሰጣል፤ እነዚህ ሁለት የጥበብ ጭብጦችን ነጥብ በነጥብ እንይ፦
ነጥብ አንድ
“ዐቅል”
“ዐቅል” عقل ማለት “ግንዛቤ”Metacognition” ማለት ሲሆን አላህ በቁርአን “ለዐለኩም ተዕቂሉን” لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُون ይለናል፦
12:2 በእርግጥ እኛ *ትገነዘቡ ዘንድ* ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን አወረድነው። إِنَّآ أَنزَلْنَٰهُ قُرْءَٰنًا عَرَبِيًّۭا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
2:242 እንደዚሁ አላህ አንቀጾቹን *ትገነዘቡ ዘንድ* ለእናንተ ያብራራላችኋል፡፡ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ ٱللَّهُ لَكُمْ ءَايَٰتِهِۦ لَعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
“ትገነዘቡ ዘንድ” የሚለው ቃላት በአጽንዖትና በእንክሮት ልናጤነው የሚገባ ሃይለ ቃል ነው፤ የሰው ልጅ “አዕምሮ” እራሱ “ዐቅል” ይባላል፤ ዐቅል የጥበብ ተውህቦ”faculty” ነው፤ የሰው ልጅ በተፈጥሮ ጥበብን ይወዳል፤ “ፊሎሶፍይ” φιλοσοφία የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ፊሎስ” φίλος “ፍቅር” እና “ሶፎስ” σοφός “ጥበብ” ሲሆን “የጥበብ ፍቅር” ማለት ነው፤ ይህም ሥነ-ጥበብ በውስጡ፦
ሥነ-አመክንዮ”logic”፣ ሥነ-ኑባሬ”Ontology”፣
ሥነ-እውነት”metaphysics”፣
ሥነ-ዕውቀት”epistemology”፣
ሥነ-መለኮት”theology”፣
ሥነ-ምግባር”ethics”፣
ሥነ-ውበት”esthetics”፣
ሥነ-መንግሥት”politics”፣
ሥነ-ቋንቋ”Linguistics”
የመሳሰሉት እሳቦት ይዟል። ጥበብ”craft” ሥነ-ጥበብ፣ እደ-ጥበብ፣ ኪነ-ጥበብና አውደ-ጥበብ ለአሉታዊ ነገር ከተጠቀሙበት ምግባረ-እኩይ”witch-craft” ሲሆን በአውንታዊ ከተጠቀምንበትምግባረ-ስናይ”art-craft” መማሪያም ነው፤ አላህ፦ “አፈላ ተዕቂሉን” أَفَلَا تَعْقِلُون ይለናል፦
21:10 *ክብራችሁ በውሥጡ ያለበትን መጽሐፍ ወደ እናንተ በእርግጥ አወረድን፤ አትገነዘቡምን*? لَقَدْ أَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ كِتَٰبًۭا فِيهِ ذِكْرُكُمْ ۖ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
“አትገነዘቡምን?” የሚለው ቃላት በአጽንዖትና በእንክሮት ልናጤነው የሚገባ ሃይለ ቃል ነው፤ ቁርአን ክብራችን በውሥጡ ያለበትን መጽሐፍ ነው፤ አዎ የሰው ልጆች ሊከብሩበት የሚችሉበት ጥበብ ይዟል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥269 *ለሚሻው ሰው ጥበብን ይሰጣል፤ ጥበብንም የሚሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጠ*፡፡ የአእምሮዎች ባለቤቶች እንጂ ሌላው አይገሰጽም፡፡ يُؤْتِى ٱلْحِكْمَةَ مَن يَشَآءُ ۚ وَمَن يُؤْتَ ٱلْحِكْمَةَ فَقَدْ أُوتِىَ خَيْرًۭا كَثِيرًۭا ۗ وَمَا يَذَّكَّرُ إِلَّآ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
መግቢያ
“ሐኪም” حَكِيم ማለት “ጥበበኛ” ማለት ሲሆን “ሓኪም” حَٰكِمِين ማለት ደግሞ “ፈራጅ” ማለት ነው፤ ሁለቱም “ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” “ተጠበበ” ከሚል ግስ የመጡ ናቸው፤ “ሒክማህ” حِكْمَة ማለት “ጥበብ” ማለት ሲሆን “ሑክም” حُكْم ደግሞ “ፍርድ” ማለት ነው፤ ጥበብ እና ፍርድ የጥበበኛው እና የፈራጁ አላህ ባህርያት ናቸው፤ አላህ እጅግ በጣም ጥበበኛ ነው፦
28፥9 «ሙሳ ሆይ! እነሆ እኔ አሸናፊው *ጥበበኛው* አላህ ነኝ፡፡ يَٰمُوسَىٰٓ إِنَّهُۥٓ أَنَا ٱللَّهُ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
3፥6 እርሱ ያ በማሕጸኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው *ጥበበኛው* ነው፡፡ هُوَ ٱلَّذِى يُصَوِّرُكُمْ فِى ٱلْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَآءُ ۚ لَآ إِلَٰهَ إِلَّا هُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
አላህ ለሚሻው ሰው ጥበብን ይሰጣል፤ ጥበብን ከአላህ የተሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጦታል፦
2፥269 *ለሚሻው ሰው ጥበብን ይሰጣል፤ ጥበብንም የሚሰጠው ሰው ብዙን መልካም ነገር በእርግጥ ተሰጠ*፡፡ የአእምሮዎች ባለቤቶች እንጂ ሌላው አይገሰጽም፡፡ يُؤْتِى ٱلْحِكْمَةَ مَن يَشَآءُ ۚ وَمَن يُؤْتَ ٱلْحِكْمَةَ فَقَدْ أُوتِىَ خَيْرًۭا كَثِيرًۭا ۗ وَمَا يَذَّكَّرُ إِلَّآ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
አላህ ጥበብን ለሰው ልጆች በዐቅል እና በነቅል ይሰጣል፤ እነዚህ ሁለት የጥበብ ጭብጦችን ነጥብ በነጥብ እንይ፦
ነጥብ አንድ
“ዐቅል”
“ዐቅል” عقل ማለት “ግንዛቤ”Metacognition” ማለት ሲሆን አላህ በቁርአን “ለዐለኩም ተዕቂሉን” لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُون ይለናል፦
12:2 በእርግጥ እኛ *ትገነዘቡ ዘንድ* ዐረብኛ ቁርአን ሲሆን አወረድነው። إِنَّآ أَنزَلْنَٰهُ قُرْءَٰنًا عَرَبِيًّۭا لَّعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
2:242 እንደዚሁ አላህ አንቀጾቹን *ትገነዘቡ ዘንድ* ለእናንተ ያብራራላችኋል፡፡ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ ٱللَّهُ لَكُمْ ءَايَٰتِهِۦ لَعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
“ትገነዘቡ ዘንድ” የሚለው ቃላት በአጽንዖትና በእንክሮት ልናጤነው የሚገባ ሃይለ ቃል ነው፤ የሰው ልጅ “አዕምሮ” እራሱ “ዐቅል” ይባላል፤ ዐቅል የጥበብ ተውህቦ”faculty” ነው፤ የሰው ልጅ በተፈጥሮ ጥበብን ይወዳል፤ “ፊሎሶፍይ” φιλοσοφία የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “ፊሎስ” φίλος “ፍቅር” እና “ሶፎስ” σοφός “ጥበብ” ሲሆን “የጥበብ ፍቅር” ማለት ነው፤ ይህም ሥነ-ጥበብ በውስጡ፦
ሥነ-አመክንዮ”logic”፣ ሥነ-ኑባሬ”Ontology”፣
ሥነ-እውነት”metaphysics”፣
ሥነ-ዕውቀት”epistemology”፣
ሥነ-መለኮት”theology”፣
ሥነ-ምግባር”ethics”፣
ሥነ-ውበት”esthetics”፣
ሥነ-መንግሥት”politics”፣
ሥነ-ቋንቋ”Linguistics”
የመሳሰሉት እሳቦት ይዟል። ጥበብ”craft” ሥነ-ጥበብ፣ እደ-ጥበብ፣ ኪነ-ጥበብና አውደ-ጥበብ ለአሉታዊ ነገር ከተጠቀሙበት ምግባረ-እኩይ”witch-craft” ሲሆን በአውንታዊ ከተጠቀምንበትምግባረ-ስናይ”art-craft” መማሪያም ነው፤ አላህ፦ “አፈላ ተዕቂሉን” أَفَلَا تَعْقِلُون ይለናል፦
21:10 *ክብራችሁ በውሥጡ ያለበትን መጽሐፍ ወደ እናንተ በእርግጥ አወረድን፤ አትገነዘቡምን*? لَقَدْ أَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ كِتَٰبًۭا فِيهِ ذِكْرُكُمْ ۖ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
“አትገነዘቡምን?” የሚለው ቃላት በአጽንዖትና በእንክሮት ልናጤነው የሚገባ ሃይለ ቃል ነው፤ ቁርአን ክብራችን በውሥጡ ያለበትን መጽሐፍ ነው፤ አዎ የሰው ልጆች ሊከብሩበት የሚችሉበት ጥበብ ይዟል።
ነጥብ ሁለት
“ነቅል”
“ነቅል” نفل ማለት “አስተርዮ”epiphany” ማለት ሲሆን “ወሕይ” وَحْى ነው፤ አምላካችን አላህ ወደ ነብያችን””ﷺ”” ጥበብን አውርዷል፦
4፥113 አላህም በአንተ ላይ መጽሐፍንና *ጥበብን* አወረደ፡፡ *የማታውቀውንም ሁሉ አስተማረህ*፡፡ የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው፡፡ وَأَنزَلَ ٱللَّهُ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْحِكْمَةَ وَعَلَّمَكَ مَا لَمْ تَكُن تَعْلَمُ ۚ وَكَانَ فَضْلُ ٱللَّهِ عَلَيْكَ عَظِيمًۭا
ይህም ጥበብ ክብራችን በውሥጡ ያለበትን መጽሐፍ ቁርአን ነው፤ ቁርአን ጥበብ የተሞላ መጽሐፍ ነው፦
10፥1 “አሊፍ ላም ራ” ይህቺ *ጥበብ* ከተመላው መጽሐፍ ከቁርኣን አንቀጾች ናት፡፡ الٓر ۚ تِلْكَ ءَايَٰتُ ٱلْكِتَٰبِ ٱلْحَكِيمِ
30፥2 ይህች *ጥበብ* ከተመላው መጽሐፍ አንቀጾች ናት፡፡ تِلْكَ ءَايَٰتُ ٱلْكِتَٰبِ ٱلْحَكِيمِ
36፥2 *ጥበብ* በተመላበት ቁርኣን እምላለሁ፡፡ وَٱلْقُرْءَانِ ٱلْحَكِيمِ
ስለዚህ ክብራችን በውስጡ ያለበትን ይህንን ጥበብ የተሞላ መጽሐፍ መገንዘብ ግድ ይላል ማለት ነው፤ የእሳት ሰዎች “የምናገናዝብ” በነበርን ኖሮ በነዳጅ እሳት ጓዶች ውስጥ ባልሆን ነበር ብለው ይፀፀታሉ፦
67:10 የምንሰማ ወይንም *”የምናገናዝብ”* በነበርን ኖሮ በነዳጅ እሳት ጓዶች ውስጥ ባልሆን ነበር ይላሉ። وَقَالُوا۟ لَوْ كُنَّا نَسْمَعُ أَوْ نَعْقِلُ مَا كُنَّا فِىٓ أَصْحَٰبِ ٱلسَّعِيرِ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
“ነቅል”
“ነቅል” نفل ማለት “አስተርዮ”epiphany” ማለት ሲሆን “ወሕይ” وَحْى ነው፤ አምላካችን አላህ ወደ ነብያችን””ﷺ”” ጥበብን አውርዷል፦
4፥113 አላህም በአንተ ላይ መጽሐፍንና *ጥበብን* አወረደ፡፡ *የማታውቀውንም ሁሉ አስተማረህ*፡፡ የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው፡፡ وَأَنزَلَ ٱللَّهُ عَلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْحِكْمَةَ وَعَلَّمَكَ مَا لَمْ تَكُن تَعْلَمُ ۚ وَكَانَ فَضْلُ ٱللَّهِ عَلَيْكَ عَظِيمًۭا
ይህም ጥበብ ክብራችን በውሥጡ ያለበትን መጽሐፍ ቁርአን ነው፤ ቁርአን ጥበብ የተሞላ መጽሐፍ ነው፦
10፥1 “አሊፍ ላም ራ” ይህቺ *ጥበብ* ከተመላው መጽሐፍ ከቁርኣን አንቀጾች ናት፡፡ الٓر ۚ تِلْكَ ءَايَٰتُ ٱلْكِتَٰبِ ٱلْحَكِيمِ
30፥2 ይህች *ጥበብ* ከተመላው መጽሐፍ አንቀጾች ናት፡፡ تِلْكَ ءَايَٰتُ ٱلْكِتَٰبِ ٱلْحَكِيمِ
36፥2 *ጥበብ* በተመላበት ቁርኣን እምላለሁ፡፡ وَٱلْقُرْءَانِ ٱلْحَكِيمِ
ስለዚህ ክብራችን በውስጡ ያለበትን ይህንን ጥበብ የተሞላ መጽሐፍ መገንዘብ ግድ ይላል ማለት ነው፤ የእሳት ሰዎች “የምናገናዝብ” በነበርን ኖሮ በነዳጅ እሳት ጓዶች ውስጥ ባልሆን ነበር ብለው ይፀፀታሉ፦
67:10 የምንሰማ ወይንም *”የምናገናዝብ”* በነበርን ኖሮ በነዳጅ እሳት ጓዶች ውስጥ ባልሆን ነበር ይላሉ። وَقَالُوا۟ لَوْ كُنَّا نَسْمَعُ أَوْ نَعْقِلُ مَا كُنَّا فِىٓ أَصْحَٰبِ ٱلسَّعِيرِ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
የአላህ ቤት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
106፥3 ስለዚህ *የዚህን ቤት ጌታ ያምልኩ*፡፡ فَلْيَعْبُدُوا رَبَّ هَـٰذَا الْبَيْتِ
አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ "አምልኩኝ" እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥82 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
አላህ የሚመለክበት ቦታ ደግሞ የእርሱ ቤት እንደሆነ ለማመልከት ለኢብራሂምም፦ "በይቲይ" بَيْتِىَ ማለትም "ቤቴ" በማለት ይናገራል፦
22:26 ለኢብራሂምም፦ *”የቤቱን” ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በእኔ ምንንም አታጋራ፤ ”ቤቴንም”* ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ ”ባልነው ጊዜ አስታውስ”*። وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَٰهِيمَ مَكَانَ ٱلْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِى شَيْـًۭٔا وَطَهِّرْ بَيْتِىَ لِلطَّآئِفِينَ وَٱلْقَآئِمِينَ وَٱلرُّكَّعِ ٱلسُّجُودِ
አላህ፦ "በእኔ ምንም አታጋራ" ማለቱ አላህ ነባቢ መለኮት መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ይህም ቤቱ በመካ የሚገኝ የመጀመሪያው እና ጥንታዊ ቤት ነው፦
3:96 ለሰዎች *”መጀመሪያ የተኖረዉ ቤት”* ብሩክና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው። إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍۢ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِى بِبَكَّةَ مُبَارَكًۭا وَهُدًۭى لِّلْعَٰلَمِينَ
22፥29 ከዚያም ትርፍ አካላቸውንና ዕድፋቸውን ያስወግዱ፡፡ ስለቶቻቸውንም ይሙሉ፤ *በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ*፡፡ ثُمَّ لْيَقْضُوا تَفَثَهُمْ وَلْيُوفُوا نُذُورَهُمْ وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
106፥3 ስለዚህ *የዚህን ቤት ጌታ ያምልኩ*፡፡ فَلْيَعْبُدُوا رَبَّ هَـٰذَا الْبَيْتِ
አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾች ላይ "አምልኩኝ" እያለ በመጀመሪያ መደብ ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
21፥82 ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ *”እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ”*፡፡ إِنَّ هَٰذِهِۦٓ أُمَّتُكُمْ أُمَّةًۭ وَٰحِدَةًۭ وَأَنَا۠ رَبُّكُمْ فَٱعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
አላህ የሚመለክበት ቦታ ደግሞ የእርሱ ቤት እንደሆነ ለማመልከት ለኢብራሂምም፦ "በይቲይ" بَيْتِىَ ማለትም "ቤቴ" በማለት ይናገራል፦
22:26 ለኢብራሂምም፦ *”የቤቱን” ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በእኔ ምንንም አታጋራ፤ ”ቤቴንም”* ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ ”ባልነው ጊዜ አስታውስ”*። وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَٰهِيمَ مَكَانَ ٱلْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِى شَيْـًۭٔا وَطَهِّرْ بَيْتِىَ لِلطَّآئِفِينَ وَٱلْقَآئِمِينَ وَٱلرُّكَّعِ ٱلسُّجُودِ
አላህ፦ "በእኔ ምንም አታጋራ" ማለቱ አላህ ነባቢ መለኮት መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ይህም ቤቱ በመካ የሚገኝ የመጀመሪያው እና ጥንታዊ ቤት ነው፦
3:96 ለሰዎች *”መጀመሪያ የተኖረዉ ቤት”* ብሩክና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው። إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍۢ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِى بِبَكَّةَ مُبَارَكًۭا وَهُدًۭى لِّلْعَٰلَمِينَ
22፥29 ከዚያም ትርፍ አካላቸውንና ዕድፋቸውን ያስወግዱ፡፡ ስለቶቻቸውንም ይሙሉ፤ *በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ*፡፡ ثُمَّ لْيَقْضُوا تَفَثَهُمْ وَلْيُوفُوا نُذُورَهُمْ وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ
ይህ ቤት ታላቁ ቤት ስለሆነ "በይተል ሐረም" ْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ ማለትም "የተከበረው ቤት" ይባላል፤ አላህ የሚመለክበት ቤት ስለሆነ “መስጂደል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ማለት “የተከበረ መስጊድ” ይባላል፦
5፥2 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የአላህ ክልክል ያደረጋቸውን ምልክቶች የተፈቀዱ አታድርጉ፤ የተከበረውንም ወር በመጋደል አትድፈሩ፡፡ ወደ መካ የሚነዱትን መስዋዕትና የሚታበቱባቸውንም ገመዶች ከጌታቸው ችሮታንና ውዴታን ፈልገው *ወደ ተከበረው ቤት* አሳቢዎችንም ሰዎች አትንኩ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ لَا تُحِلُّوا۟ شَعَٰٓئِرَ ٱللَّهِ وَلَا ٱلشَّهْرَ ٱلْحَرَامَ وَلَا ٱلْهَدْىَ وَلَا ٱلْقَلَٰٓئِدَ وَلَآ ءَآمِّينَ ٱلْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ يَبْتَغُونَ فَضْلًۭا مِّن رَّبِّهِمْ وَرِضْوَٰنًۭا
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
"መሥጂድ" مَسْجِد የሚለው ቃል "ሠጀደ" ማለትም "ሰገደ" سَجَدَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መስገጃ" ማለት ሲሆን "ሡጁድ" سُّجُود ደግሞ "ስግደት" ማለት ነው፤ በምድር ላይ ያሉት መስጊዶች ሁሉ የአላህ ብቻ ናቸው፤ በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አንገዛም፤ ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ እናወድሰዋለን፤ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ እናጠራለን፦
72፥18 *እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው። በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ"* ማለትም፡፡ وَأَنَّ الْمَسَاجِدَ لِلَّهِ فَلَا تَدْعُوا مَعَ اللَّهِ أَحَدًا
24፥36 *አላህ እንድትከበርና ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ አወድሱት፡፡ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ ያጠራሉ*፡፡ فِى بُيُوتٍ أَذِنَ ٱللَّهُ أَن تُرْفَعَ وَيُذْكَرَ فِيهَا ٱسْمُهُۥ يُسَبِّحُ لَهُۥ فِيهَا بِٱلْغُدُوِّ وَٱلْـَٔاصَالِ
"ቤቶች" የሚለው ይሰመርበት፤ መስጊዶች ሁሉ የአላህ ቤቶች ናቸው፤ ታላቁ ቤት ንድፉ “አንኳር” ስለሆነ “ከዕባህ” ተብሏል፤ “ከዕባህ” الكعبة ማለት “አንኳር“The Cube” ማለት ነው፤ አንኳር "ምልዓት" ነው፤ ምልአት ባለ ሦስት ቅጥ ነው፤ ይህም ቁመት፣ ርዝምት እና ስፋት ነው፦
5፥97 *ከዕባን የተከበረውን ቤት፤* ክልክል የኾነውንም ወር፣ መስዋዕቱንና ባለ ምልክቶቹንም መንጋዎች አላህ ለሰዎች መቋቋሚያ አደረገ፡፡ جَعَلَ ٱللَّهُ ٱلْكَعْبَةَ ٱلْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ قِيَٰمًۭا لِّلنَّاسِ وَٱلشَّهْرَ ٱلْحَرَامَ وَٱلْهَدْىَ وَٱلْقَلَٰٓئِدَ
ሁላችንም ቂብላችን ወደዚህ ቤት ነው፤ “ቂብላህ” قِبْلَة የሚለው ቃል “አቅበለ” أَقْبَلَ ማለትም “ተቀጣጨ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “አቅጣጫ”direction” ማለት ነው፤ የትም ቦታ ሆነን ለአንድነት ለአላህ የምንሰግደው ወደ ከዕባህ ነው፦
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
”ወደ” ከዕባህ ”ለ” ከዕባህ መስገድ ይለያያል፤ "ወደ" ምድር መስገድ እና "ለ" ምድር መስገድ አንድ ነው? "ለ" እና "ወደ" የተባሉት መስተዋድዶች ትርጉሙን ሁለት ያረጉታል፤ ስግደታችን ”ለ”አላህ ሲሆን አቅጣጫው ”ወደ” ከዕባህ ነው፤ የምናመልከውም ቤቱን ሳይሆን የቤቱን ጌታ አላህን ብቻ ነው፦
106፥3 ስለዚህ *የዚህን ቤት ጌታ ያምልኩ*፡፡ فَلْيَعْبُدُوا رَبَّ هَـٰذَا الْبَيْتِ
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩ
5፥2 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የአላህ ክልክል ያደረጋቸውን ምልክቶች የተፈቀዱ አታድርጉ፤ የተከበረውንም ወር በመጋደል አትድፈሩ፡፡ ወደ መካ የሚነዱትን መስዋዕትና የሚታበቱባቸውንም ገመዶች ከጌታቸው ችሮታንና ውዴታን ፈልገው *ወደ ተከበረው ቤት* አሳቢዎችንም ሰዎች አትንኩ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ لَا تُحِلُّوا۟ شَعَٰٓئِرَ ٱللَّهِ وَلَا ٱلشَّهْرَ ٱلْحَرَامَ وَلَا ٱلْهَدْىَ وَلَا ٱلْقَلَٰٓئِدَ وَلَآ ءَآمِّينَ ٱلْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ يَبْتَغُونَ فَضْلًۭا مِّن رَّبِّهِمْ وَرِضْوَٰنًۭا
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
"መሥጂድ" مَسْجِد የሚለው ቃል "ሠጀደ" ማለትም "ሰገደ" سَجَدَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መስገጃ" ማለት ሲሆን "ሡጁድ" سُّجُود ደግሞ "ስግደት" ማለት ነው፤ በምድር ላይ ያሉት መስጊዶች ሁሉ የአላህ ብቻ ናቸው፤ በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አንገዛም፤ ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ እናወድሰዋለን፤ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ እናጠራለን፦
72፥18 *እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው። በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ"* ማለትም፡፡ وَأَنَّ الْمَسَاجِدَ لِلَّهِ فَلَا تَدْعُوا مَعَ اللَّهِ أَحَدًا
24፥36 *አላህ እንድትከበርና ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ አወድሱት፡፡ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ ያጠራሉ*፡፡ فِى بُيُوتٍ أَذِنَ ٱللَّهُ أَن تُرْفَعَ وَيُذْكَرَ فِيهَا ٱسْمُهُۥ يُسَبِّحُ لَهُۥ فِيهَا بِٱلْغُدُوِّ وَٱلْـَٔاصَالِ
"ቤቶች" የሚለው ይሰመርበት፤ መስጊዶች ሁሉ የአላህ ቤቶች ናቸው፤ ታላቁ ቤት ንድፉ “አንኳር” ስለሆነ “ከዕባህ” ተብሏል፤ “ከዕባህ” الكعبة ማለት “አንኳር“The Cube” ማለት ነው፤ አንኳር "ምልዓት" ነው፤ ምልአት ባለ ሦስት ቅጥ ነው፤ ይህም ቁመት፣ ርዝምት እና ስፋት ነው፦
5፥97 *ከዕባን የተከበረውን ቤት፤* ክልክል የኾነውንም ወር፣ መስዋዕቱንና ባለ ምልክቶቹንም መንጋዎች አላህ ለሰዎች መቋቋሚያ አደረገ፡፡ جَعَلَ ٱللَّهُ ٱلْكَعْبَةَ ٱلْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ قِيَٰمًۭا لِّلنَّاسِ وَٱلشَّهْرَ ٱلْحَرَامَ وَٱلْهَدْىَ وَٱلْقَلَٰٓئِدَ
ሁላችንም ቂብላችን ወደዚህ ቤት ነው፤ “ቂብላህ” قِبْلَة የሚለው ቃል “አቅበለ” أَقْبَلَ ማለትም “ተቀጣጨ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “አቅጣጫ”direction” ማለት ነው፤ የትም ቦታ ሆነን ለአንድነት ለአላህ የምንሰግደው ወደ ከዕባህ ነው፦
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
”ወደ” ከዕባህ ”ለ” ከዕባህ መስገድ ይለያያል፤ "ወደ" ምድር መስገድ እና "ለ" ምድር መስገድ አንድ ነው? "ለ" እና "ወደ" የተባሉት መስተዋድዶች ትርጉሙን ሁለት ያረጉታል፤ ስግደታችን ”ለ”አላህ ሲሆን አቅጣጫው ”ወደ” ከዕባህ ነው፤ የምናመልከውም ቤቱን ሳይሆን የቤቱን ጌታ አላህን ብቻ ነው፦
106፥3 ስለዚህ *የዚህን ቤት ጌታ ያምልኩ*፡፡ فَلْيَعْبُدُوا رَبَّ هَـٰذَا الْبَيْتِ
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ *”እኔንም ብቻ አምልኩኝ”*፡፡ يَٰعِبَادِىَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ إِنَّ أَرْضِى وَٰسِعَةٌۭ فَإِيَّٰىَ فَٱعْبُدُونِ
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩ
ቂብላህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2:148 *“ለሁሉም እርሱ የሚያዞርባት አግጣጫ አለችው”*። وَلِكُلٍّ وِجْهَةٌ هُوَ مُوَلِّيهَا
“ቂብላህ” قِبْلَة የሚለው ቃል “አቅበለ” أَقْبَلَ ማለትም “ተቀጣጨ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “አቅጣጫ”direction” ማለት ነው፤ ይህም "የውዳሴ ነጥብ"point of adoration" ነው፦
10፥87 ወደ ሙሳና ወደ ወንድሙ፡- «ለሕዝቦቻችሁ *በምስር ቤቶችን ሥሩ፡፡ ቤቶቻችሁንም መስገጃ አድርጉ*፡፡ ሶላትንም በደንቡ ስገዱ፡፡ ለሙሳም ምእምናኖቹንም አብስር» ስንል ላክን፡፡ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ مُوسَىٰ وَأَخِيهِ أَن تَبَوَّآ لِقَوْمِكُمَا بِمِصْرَ بُيُوتًا وَاجْعَلُوا بُيُوتَكُمْ قِبْلَةً وَأَقِيمُوا الصَّلَاةَ ۗ وَبَشِّرِ الْمُؤْمِنِينَ
"መስገጃ" ለሚለው ቃል የተቀመጠው "ቂብለተን" قِبْلَةً ሲሆን "መቀጣጫ" ማለት ነው፤ ስለዚህ ቂብላህ ማለት ለመስገጃ መቀጣጫ ነው፦
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
ቁርኣን ከመውረዱ በፊት እና ነብያችን"ﷺ" ነብይ ሆነው ከመላካቸው በፊት አይሁዳውያን የሚቀጣቹት የነበረው ወደ መስጂደል አቅሳ ነው፦
17:1 ያ ባሪያውን *“ከተከበረው መስጊድ” ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ “ሩቁ መስጊድ”* በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጥራት ይገባው፤ ከታምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው ፤ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው። سُبْحَٰنَ ٱلَّذِىٓ أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِۦ لَيْلًۭا مِّنَ ٱلْمَسْجِدِ ٱلْحَرَامِ إِلَى ٱلْمَسْجِدِ ٱلْأَقْصَا ٱلَّذِى بَٰرَكْنَا حَوْلَهُۥ لِنُرِيَهُۥ مِنْ ءَايَٰتِنَآ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
2:145 እነዚያንም መጽሐፍን የተሰጡትን በአስረጅ ሁሉ ብትመጣቸው *“ቂብላህን” አይከተሉም፡፡ አንተም “ቂብላቸውን” ተከታይ አይደለህም፡፡ ከፊላቸውም የከፊሉን “ቂብላ” ተከታይ አይደሉም*። وَلَئِنْ أَتَيْتَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ بِكُلِّ ءَايَةٍۢ مَّا تَبِعُوا۟ قِبْلَتَكَ ۚ وَمَآ أَنتَ بِتَابِعٍۢ قِبْلَتَهُمْ ۚ وَمَا بَعْضُهُم بِتَابِعٍۢ قِبْلَةَ بَعْضٍۢ ۚ وَلَئِنِ ٱتَّبَعْتَ أَهْوَآءَهُم مِّنۢ بَعْدِ مَا جَآءَكَ مِنَ ٱلْعِلْمِ ۙ إِنَّكَ إِذًۭا لَّمِنَ ٱلظَّٰلِمِينَ
"ቂብለተሁም" قِبْلَتَهُمْ የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ አይሁዳውያን ወደዚህ ቤት ይጸልያሉ ወይም ይሰግዳሉ፦
1ኛ ነገሥት 8፥49 ለስምህም *”ወደ ሠራሁት ቤት ቢጸልዩ”፥ ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በማደሪያህ በሰማይ ስማ*፥
መዝሙር 5:7 እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት *”ወደ ቤትህ” እገባለሁ፤ አንተን በመፍራት ”ወደ ቅድስናህ መቅደስ እሰግዳለሁ”*።
መዝሙር 138:2 *”ወደ ቅዱስ መቅደስህ እሰግዳለሁ”*፤
ለዚያ ነው አምላካችን አላህ ለሁሉም እርሱ የሚያዞርባት አግጣጫ አለችው ብሎ የነገረን፦
2:148 *“ለሁሉም እርሱ የሚያዞርባት አግጣጫ አለችው”*። وَلِكُلٍّ وِجْهَةٌ هُوَ مُوَلِّيهَا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2:148 *“ለሁሉም እርሱ የሚያዞርባት አግጣጫ አለችው”*። وَلِكُلٍّ وِجْهَةٌ هُوَ مُوَلِّيهَا
“ቂብላህ” قِبْلَة የሚለው ቃል “አቅበለ” أَقْبَلَ ማለትም “ተቀጣጨ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “አቅጣጫ”direction” ማለት ነው፤ ይህም "የውዳሴ ነጥብ"point of adoration" ነው፦
10፥87 ወደ ሙሳና ወደ ወንድሙ፡- «ለሕዝቦቻችሁ *በምስር ቤቶችን ሥሩ፡፡ ቤቶቻችሁንም መስገጃ አድርጉ*፡፡ ሶላትንም በደንቡ ስገዱ፡፡ ለሙሳም ምእምናኖቹንም አብስር» ስንል ላክን፡፡ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ مُوسَىٰ وَأَخِيهِ أَن تَبَوَّآ لِقَوْمِكُمَا بِمِصْرَ بُيُوتًا وَاجْعَلُوا بُيُوتَكُمْ قِبْلَةً وَأَقِيمُوا الصَّلَاةَ ۗ وَبَشِّرِ الْمُؤْمِنِينَ
"መስገጃ" ለሚለው ቃል የተቀመጠው "ቂብለተን" قِبْلَةً ሲሆን "መቀጣጫ" ማለት ነው፤ ስለዚህ ቂብላህ ማለት ለመስገጃ መቀጣጫ ነው፦
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
ቁርኣን ከመውረዱ በፊት እና ነብያችን"ﷺ" ነብይ ሆነው ከመላካቸው በፊት አይሁዳውያን የሚቀጣቹት የነበረው ወደ መስጂደል አቅሳ ነው፦
17:1 ያ ባሪያውን *“ከተከበረው መስጊድ” ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ “ሩቁ መስጊድ”* በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጥራት ይገባው፤ ከታምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው ፤ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው። سُبْحَٰنَ ٱلَّذِىٓ أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِۦ لَيْلًۭا مِّنَ ٱلْمَسْجِدِ ٱلْحَرَامِ إِلَى ٱلْمَسْجِدِ ٱلْأَقْصَا ٱلَّذِى بَٰرَكْنَا حَوْلَهُۥ لِنُرِيَهُۥ مِنْ ءَايَٰتِنَآ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
2:145 እነዚያንም መጽሐፍን የተሰጡትን በአስረጅ ሁሉ ብትመጣቸው *“ቂብላህን” አይከተሉም፡፡ አንተም “ቂብላቸውን” ተከታይ አይደለህም፡፡ ከፊላቸውም የከፊሉን “ቂብላ” ተከታይ አይደሉም*። وَلَئِنْ أَتَيْتَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ بِكُلِّ ءَايَةٍۢ مَّا تَبِعُوا۟ قِبْلَتَكَ ۚ وَمَآ أَنتَ بِتَابِعٍۢ قِبْلَتَهُمْ ۚ وَمَا بَعْضُهُم بِتَابِعٍۢ قِبْلَةَ بَعْضٍۢ ۚ وَلَئِنِ ٱتَّبَعْتَ أَهْوَآءَهُم مِّنۢ بَعْدِ مَا جَآءَكَ مِنَ ٱلْعِلْمِ ۙ إِنَّكَ إِذًۭا لَّمِنَ ٱلظَّٰلِمِينَ
"ቂብለተሁም" قِبْلَتَهُمْ የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ አይሁዳውያን ወደዚህ ቤት ይጸልያሉ ወይም ይሰግዳሉ፦
1ኛ ነገሥት 8፥49 ለስምህም *”ወደ ሠራሁት ቤት ቢጸልዩ”፥ ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በማደሪያህ በሰማይ ስማ*፥
መዝሙር 5:7 እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት *”ወደ ቤትህ” እገባለሁ፤ አንተን በመፍራት ”ወደ ቅድስናህ መቅደስ እሰግዳለሁ”*።
መዝሙር 138:2 *”ወደ ቅዱስ መቅደስህ እሰግዳለሁ”*፤
ለዚያ ነው አምላካችን አላህ ለሁሉም እርሱ የሚያዞርባት አግጣጫ አለችው ብሎ የነገረን፦
2:148 *“ለሁሉም እርሱ የሚያዞርባት አግጣጫ አለችው”*። وَلِكُلٍّ وِجْهَةٌ هُوَ مُوَلِّيهَا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አደም እና ሐዋ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው ።
"አደም" آدَم የሚለው ቃል 25 ጊዜ በቁርኣን የመጣ ሲሆን "አዳም" ማለትም "አፈር" "መሬት" "ቀይ" ወይም "ሰው" ከሚል ሴማዊ ቃል የመጣው ነው፤ አላህ አደምን የፈጠረው ከምድር አፈር ነው፦
15:28 ጌታህም ለመላእክት ባለጊዜ አስታውስ፡፡ *እኔ ሰውን ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ ጭቃ እፈጥራለሁ*፡፡ وَإِذْ. قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن صَلْصَالٍ مِّنْ حَمَإٍ مَّسْنُونٍ
38:71 ጌታህ «ለመላእክት እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ ባለ ጊዜ» አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
71:17 አላህም *ከምድር ማብቀልን አበቀላችሁ*። وَاللَّهُ أَنبَتَكُم مِّنَ الْأَرْضِ نَبَاتًا
71፥18 *ከዚያም በውስጧ ይመልሳችኋል። ማውጣትንም ያወጣችኋል*። ثُمَّ يُعِيدُكُمْ فِيهَا وَيُخْرِجُكُمْ إِخْرَاجًا
20፥55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ፤ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፤ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን*። مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
አላህ ምድር ላይ የተለያየ ከለር አብቅሏል፤ ከአፈር ብዙ ዓይነቶችም ቀለማት አድርጎ አበቀለን፦
50፥7 ምድርንም ዘረጋናት፡፡ በእርሷም ውስጥ ጋራዎችን ጣልንባት፡፡ በውስጧም ከሚያስደስት *"ዓይነት ሁሉ አበቀልን"*፡፡ وَٱلْأَرْضَ مَدَدْنَٰهَا وَأَلْقَيْنَا فِيهَا رَوَٰسِىَ وَأَنۢبَتْنَا فِيهَا مِن كُلِّ زَوْجٍۭ بَهِيجٍۢ
78፥7 *"ብዙ ዓይነቶችም"* አድርገን ፈጠርናችሁ፡፡ وَخَلَقْنَٰكُمْ أَزْوَٰجًۭا
71፥17 አላህም *"ከምድር ማብቀልን አበቀላችሁ"*፡፡ وَٱللَّهُ أَنۢبَتَكُم مِّنَ ٱلْأَرْضِ نَبَاتًۭا
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ የቋንቋዎቻችሁ እና *"የመልኮቻችሁም መለያየት፣ ከአስደናቂ ተዓምራቶቹ ነው"*፡፡ በዚህ ውስጥ *"ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት"*፡፡ وَمِنْ ءَايَٰتِهِۦ خَلْقُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ وَٱخْتِلَٰفُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَٰنِكُمْ ۚ إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَٰتٍۢ لِّلْعَٰلِمِينَ
አላህ አደምን ከተለያየ የአፈር አይነት መፍጠሩ በዘሮቹ የቀለም ልዩነት ለማኖር ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3213
አቡ ሙሳ እንደተረከው የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ከፍ ያለው አላህ አደምን ከጭብጥ አፈር ፈጠረው፤ እርሱም ከሁሉም የምድር ክፍል ወስዶ ፈጠረው፤ ስለዚህ የአደም ልጆች አንዳንዶቹ ቀይ፣ ነጭ፣ ጥቁር፣ ጠይም ወዘተ...ሆኑ። عَنْ أَبِي مُوسَى الأَشْعَرِيِّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ تَعَالَى خَلَقَ آدَمَ مِنْ قَبْضَةٍ قَبَضَهَا مِنْ جَمِيعِ الأَرْضِ فَجَاءَ بَنُو آدَمَ عَلَى قَدْرِ الأَرْضِ فَجَاءَ مِنْهُمُ الأَحْمَرُ وَالأَبْيَضُ وَالأَسْوَدُ وَبَيْنَ ذَلِكَ وَالسَّهْلُ وَالْحَزْنُ وَالْخَبِيثُ وَالطَّيِّبُ "
"ሐዋ" حَوَّاء የሚለው ቃል በሐዲስ የመጣ ሲሆን "ሐዋህ" ማለትም "ሕያው" ከሚል ሴማዊ ቃል የመጣው ነው፤ አላህ ስለ ሐዋ በሚናገርበት አንቀጽ ላይ የአደም "መቀናጃ" ብሎ ያስቀምጣታል፦
39:6 *ከአንዲት ነፍስ ፈጠራችሁ፤ ከዚያም ከእርሷ መቀናጆዋን አደረገ*። خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ ثُمَّ جَعَلَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَأَنزَلَ لَكُم مِّنَ الْأَنْعَامِ ثَمَانِيَةَ أَزْوَاجٍ
7:189 እርሱ ያ *ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁ ከርሷም መቀናጆዋን* ወደ እርሷ ይረካ ዘንድ ያደረገ ነው። هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَجَعَلَ مِنْهَا زَوْجَهَا لِيَسْكُنَ إِلَيْهَا
4:1 እላንተ ሰዎች ሆይ! ያንን *ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን፣ ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን*፣ ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶችን የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ። يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል “ደሚሩል-ነፍሢያ” ማለትም "ድርብ ተውላጠ-ስም”reflexive pronoun” ሲሆን አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ስትሆን የተፈጠረችው ከአደም የጎን አጥንት ነው፤ ይህንን በነብያችን"ﷺ" ሐዲስ ላይ እናገኛለን፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 567
ዐሊይ"ረ.ዐ." እንደተረከው ነብዩም"ﷺ" አሉ፦
እጅግ የላቀው አላህ አደምን ፈጠረው፤ ሐዋን ከእርሱ አጭር አጥንት። قَالَ إِنَّ اللَّهَ تَعَالَى لَمَّا خَلَقَ آدَمَ خُلِقَتْ حَوَّاءُ مِنْ ضِلَعِهِ الْقَصِيرِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 17, ቁጥር 80"
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደነገረን የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ማንም በአላህና በመጨረሻ ቀን የሚያምን በምንም ነገር ሲመሰክር መልካም ይናገር አሊያም ዝም ይበል፣ ሴትን በደግነት ተንከባከቡ፣ ሴት የተፈጠረችው ከጎን አጥንት ነውና። مَنْ كَانَ يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ فَإِذَا شَهِدَ أَمْرًا فَلْيَتَكَلَّمْ بِخَيْرٍ أَوْ لِيَسْكُتْ وَاسْتَوْصُوا بِالنِّسَاءِ فَإِنَّ الْمَرْأَةَ خُلِقَتْ مِنْ ضِلَعٍ
ስለ አደም እና ሐዋ አፈጣጠር ደርዝ እና ፈርጅ ባለ መልኩ ሳይሆን በግርድፉና በሌጣ ከላይ አቅርበናል፤ በመቀጠል በእነርሱ ዙሪያ ስላሉት እሳቤ ማለትም ስለ ሞት፣ ኢብሊስ፣ ጀነት ወዘተ በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ነጥብ በነጥብ ኢንሻላህ እናያለን፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው ።
"አደም" آدَم የሚለው ቃል 25 ጊዜ በቁርኣን የመጣ ሲሆን "አዳም" ማለትም "አፈር" "መሬት" "ቀይ" ወይም "ሰው" ከሚል ሴማዊ ቃል የመጣው ነው፤ አላህ አደምን የፈጠረው ከምድር አፈር ነው፦
15:28 ጌታህም ለመላእክት ባለጊዜ አስታውስ፡፡ *እኔ ሰውን ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ ጭቃ እፈጥራለሁ*፡፡ وَإِذْ. قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن صَلْصَالٍ مِّنْ حَمَإٍ مَّسْنُونٍ
38:71 ጌታህ «ለመላእክት እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ ባለ ጊዜ» አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
71:17 አላህም *ከምድር ማብቀልን አበቀላችሁ*። وَاللَّهُ أَنبَتَكُم مِّنَ الْأَرْضِ نَبَاتًا
71፥18 *ከዚያም በውስጧ ይመልሳችኋል። ማውጣትንም ያወጣችኋል*። ثُمَّ يُعِيدُكُمْ فِيهَا وَيُخْرِجُكُمْ إِخْرَاجًا
20፥55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ፤ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፤ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን*። مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
አላህ ምድር ላይ የተለያየ ከለር አብቅሏል፤ ከአፈር ብዙ ዓይነቶችም ቀለማት አድርጎ አበቀለን፦
50፥7 ምድርንም ዘረጋናት፡፡ በእርሷም ውስጥ ጋራዎችን ጣልንባት፡፡ በውስጧም ከሚያስደስት *"ዓይነት ሁሉ አበቀልን"*፡፡ وَٱلْأَرْضَ مَدَدْنَٰهَا وَأَلْقَيْنَا فِيهَا رَوَٰسِىَ وَأَنۢبَتْنَا فِيهَا مِن كُلِّ زَوْجٍۭ بَهِيجٍۢ
78፥7 *"ብዙ ዓይነቶችም"* አድርገን ፈጠርናችሁ፡፡ وَخَلَقْنَٰكُمْ أَزْوَٰجًۭا
71፥17 አላህም *"ከምድር ማብቀልን አበቀላችሁ"*፡፡ وَٱللَّهُ أَنۢبَتَكُم مِّنَ ٱلْأَرْضِ نَبَاتًۭا
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ የቋንቋዎቻችሁ እና *"የመልኮቻችሁም መለያየት፣ ከአስደናቂ ተዓምራቶቹ ነው"*፡፡ በዚህ ውስጥ *"ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት"*፡፡ وَمِنْ ءَايَٰتِهِۦ خَلْقُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ وَٱخْتِلَٰفُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَٰنِكُمْ ۚ إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَٰتٍۢ لِّلْعَٰلِمِينَ
አላህ አደምን ከተለያየ የአፈር አይነት መፍጠሩ በዘሮቹ የቀለም ልዩነት ለማኖር ነው፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3213
አቡ ሙሳ እንደተረከው የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ከፍ ያለው አላህ አደምን ከጭብጥ አፈር ፈጠረው፤ እርሱም ከሁሉም የምድር ክፍል ወስዶ ፈጠረው፤ ስለዚህ የአደም ልጆች አንዳንዶቹ ቀይ፣ ነጭ፣ ጥቁር፣ ጠይም ወዘተ...ሆኑ። عَنْ أَبِي مُوسَى الأَشْعَرِيِّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ تَعَالَى خَلَقَ آدَمَ مِنْ قَبْضَةٍ قَبَضَهَا مِنْ جَمِيعِ الأَرْضِ فَجَاءَ بَنُو آدَمَ عَلَى قَدْرِ الأَرْضِ فَجَاءَ مِنْهُمُ الأَحْمَرُ وَالأَبْيَضُ وَالأَسْوَدُ وَبَيْنَ ذَلِكَ وَالسَّهْلُ وَالْحَزْنُ وَالْخَبِيثُ وَالطَّيِّبُ "
"ሐዋ" حَوَّاء የሚለው ቃል በሐዲስ የመጣ ሲሆን "ሐዋህ" ማለትም "ሕያው" ከሚል ሴማዊ ቃል የመጣው ነው፤ አላህ ስለ ሐዋ በሚናገርበት አንቀጽ ላይ የአደም "መቀናጃ" ብሎ ያስቀምጣታል፦
39:6 *ከአንዲት ነፍስ ፈጠራችሁ፤ ከዚያም ከእርሷ መቀናጆዋን አደረገ*። خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ ثُمَّ جَعَلَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَأَنزَلَ لَكُم مِّنَ الْأَنْعَامِ ثَمَانِيَةَ أَزْوَاجٍ
7:189 እርሱ ያ *ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁ ከርሷም መቀናጆዋን* ወደ እርሷ ይረካ ዘንድ ያደረገ ነው። هُوَ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَجَعَلَ مِنْهَا زَوْجَهَا لِيَسْكُنَ إِلَيْهَا
4:1 እላንተ ሰዎች ሆይ! ያንን *ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን፣ ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን*፣ ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶችን የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ። يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል “ደሚሩል-ነፍሢያ” ማለትም "ድርብ ተውላጠ-ስም”reflexive pronoun” ሲሆን አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ስትሆን የተፈጠረችው ከአደም የጎን አጥንት ነው፤ ይህንን በነብያችን"ﷺ" ሐዲስ ላይ እናገኛለን፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 567
ዐሊይ"ረ.ዐ." እንደተረከው ነብዩም"ﷺ" አሉ፦
እጅግ የላቀው አላህ አደምን ፈጠረው፤ ሐዋን ከእርሱ አጭር አጥንት። قَالَ إِنَّ اللَّهَ تَعَالَى لَمَّا خَلَقَ آدَمَ خُلِقَتْ حَوَّاءُ مِنْ ضِلَعِهِ الْقَصِيرِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 17, ቁጥር 80"
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደነገረን የአላህ መልክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ማንም በአላህና በመጨረሻ ቀን የሚያምን በምንም ነገር ሲመሰክር መልካም ይናገር አሊያም ዝም ይበል፣ ሴትን በደግነት ተንከባከቡ፣ ሴት የተፈጠረችው ከጎን አጥንት ነውና። مَنْ كَانَ يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الآخِرِ فَإِذَا شَهِدَ أَمْرًا فَلْيَتَكَلَّمْ بِخَيْرٍ أَوْ لِيَسْكُتْ وَاسْتَوْصُوا بِالنِّسَاءِ فَإِنَّ الْمَرْأَةَ خُلِقَتْ مِنْ ضِلَعٍ
ስለ አደም እና ሐዋ አፈጣጠር ደርዝ እና ፈርጅ ባለ መልኩ ሳይሆን በግርድፉና በሌጣ ከላይ አቅርበናል፤ በመቀጠል በእነርሱ ዙሪያ ስላሉት እሳቤ ማለትም ስለ ሞት፣ ኢብሊስ፣ ጀነት ወዘተ በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል ነጥብ በነጥብ ኢንሻላህ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
"ሞት"
ሕይወት ሰጥቶ ሕያው የሚያደርግ እንዲሁ በሞት የሚያሞትም አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው፦
15፥23 *እኛም ሕያው የምናደርግ እና የምናሞት እኛው ብቻ ነን"*፡፡ እኛም ፍጡርን ሁሉ የምንወርስ ቀሪ ነን፡፡ وَإِنَّا لَنَحْنُ نُحْىِۦ وَنُمِيتُ وَنَحْنُ ٱلْوَٰرِثُونَ
10፥56 *"እርሱ ሕያው ያደርጋል፤ ያሞታልም ወደ እርሱም ትመለሳላችሁ"*፡፡ هُوَ يُحْىِۦ وَيُمِيتُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ሕይወት የመልካም ሥራ ሽልማት እንዳልሆነም ሁሉ ሞትም የመጥፎ ሥራ ቅጣት አይደለም፤ አላህ የትኛው ሥራችን ያማረ መሆኑን ሊፈትነን ሞትንና ሕይወትን ፈጠረ፦
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መሆኑን ሊፈትናችሁ "ሞትንና ሕይወትን" የፈጠረ ነው"*፤ እርሱም አሸናፊው መሐሪው ነው። الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
6፥165 *"እርሱም ያ በምድር ምትኮች ያደረጋችሁ በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ"* ከፊላችሁን ከከፊሉ በላይ በደረጃዎች ከፍ ያደረገ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي جَعَلَكُمْ خَلَائِفَ الْأَرْضِ وَرَفَعَ بَعْضَكُمْ فَوْقَ بَعْضٍ دَرَجَاتٍ لِّيَبْلُوَكُمْ فِي مَا آتَاكُمْ ۗ إِنَّ رَبَّكَ سَرِيعُ الْعِقَابِ وَإِنَّهُ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
"በምድር ምትኮች" የሚለው ይሰመርበት፤ "ኸሊፋህ" خَلِيفَة ማለት "ምትክ" ማለት ሲሆን ይህም ቃል በመወለድና በሞት ሰው ሰውን እንደሚተካ ያሳያል፣ ሰው ከመፈጠሩ በፊት አላህ ለመላእክት ያለው፦ "በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ" የሚል ቃል ነው፦
2:30 ጌታህ ለመላእክት፡-«እኔ፦ *በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ*» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ። وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً
ከማንኛው ነገር አላህ በፈጠረውም ሁሉ የሞት ጊዜ አለው፤ ሞት የልደት ሌላይኛው ገጽታ ነው፣ ምክንያቱም ሰው፣ እንስሳት፣ እጽዋት ህይወት እንዳላቸው ሁሉ ይሞታሉ፦
7፥185 *በሰማያትና በምድር ግዛት ውስጥ ከማንኛው ነገር አላህ በፈጠረውም ሁሉ የሞት ጊዜያቸውም በእርግጥ መቅረቡ የሚፈራ መኾኑን አያስተውሉምን?* ከእርሱም ከቁርኣን ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?፡፡ أَوَلَمْ يَنظُرُوا فِي مَلَكُوتِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا خَلَقَ اللَّهُ مِن شَيْءٍ وَأَنْ عَسَىٰ أَن يَكُونَ قَدِ اقْتَرَبَ أَجَلُهُمْ ۖ فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَهُ يُؤْمِنُونَ
አላህ ዕቅዱ ሰውን በምድር ላይ ለማኖርና ለማሞት ነው፤ ሰውን ለዘላለም የማኖር ዕቅድ በአላህ መርሃ-ግብር ውስጥ የለም፤ ይህንን አደምና ሐዋ ስለሚያውቁ ከዚህ በተቃራኒው ኢብሊስ እነርሱን፦ "በመዘውተሪያ ዛፍ በማይጠፋ ንግሥናም ላይ ላመላክትህን፣ ጌታችሁም መልአኮች እንዳትኾኑ ወይም ከዘላለም ነዋሪዎች እንዳትኾኑ እንጂ ከዚህች ዛፍ አልከለከላችሁም" በማለት መወስወሱ ይህንን ያሳያል፦
20፥120 ሰይጣንም ወደ እርሱ ጎተጎተ፦ *"አደም ሆይ! በመዘውተሪያ ዛፍ በማይጠፋ ንግሥናም ላይ ላመላክትህን?" አለው*፡፡ فَوَسْوَسَ إِلَيْهِ الشَّيْطَانُ قَالَ يَا آدَمُ هَلْ أَدُلُّكَ عَلَىٰ شَجَرَةِ الْخُلْدِ وَمُلْكٍ لَّا يَبْلَىٰ
7፥20 ሰይጣንም ከሐፍረተ ገላቸው የተሸሸገውን ለእነርሱ ሊገልጽባቸው በድብቅ ንግግር ጎተጎታቸው፦ *"ጌታችሁም መልአኮች እንዳትኾኑ ወይም ከዘላለም ነዋሪዎች እንዳትኾኑ እንጂ ከዚህች ዛፍ አልከለከላችሁም" አላቸው*፡፡ فَوَسْوَسَ لَهُمَا الشَّيْطَانُ لِيُبْدِيَ لَهُمَا مَا وُورِيَ عَنْهُمَا مِن سَوْآتِهِمَا وَقَالَ مَا نَهَاكُمَا رَبُّكُمَا عَنْ هَـٰذِهِ الشَّجَرَةِ إِلَّا أَن تَكُونَا مَلَكَيْنِ أَوْ تَكُونَا مِنَ الْخَالِدِينَ
አደምና ሐዋ ዛፉን ባለመብላታቸው ለዘላለም የሚዘወተሩ አሊያም በመብላታቸው በሞት የማይዘወተሩ አይደለም። በመብላታቸው ሞት መጣባቸው የሚል እሳቤ በቁርኣን ላይ ሽታው አይገኝም። እንደማይዘወተሩ ስለሚያውቁ ኢብሊስ፦ "አላህ የከለከላችሁ እንዳትሞቱ ነው፤ ብትበሉ ትዘወተራላችሁ ብሎ አሳሳታቸው፤ "ዛፉን የመዘውተሪያ ዛፍ ነው፤ ዘላለም ነዋሪ የሚያረግ ነው" ብሎ ዋሻቸው፤ የበሉትም በመብላት የሚዘወተሩ መስሏቸው ነው፤ ይህ የሚያሳየው ለዘላለም መኖር የሚለው እሳቤ የኢብሊስ እንጂ የአላህ ወይም የእነርሱ አይደለም። የሞት ጊዜ ካለበት ፍጡር መካከል አንዱ የጅን ሞት ነው፤ ነብያችንም”ﷺ” ይህንን ነግረውናል፤ ጂን ደግሞ ከሰው በፊት የተፈጠረ ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 87, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዐባስ"ረ.ዐ." እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ ይሉ ነበር፦ *"በሃያልነትህ እጠበቃለው፤ በእውነት የሚመለክ ከአንተ ከማትሞተው ሌላ የለም፤ ጂን እና ሰው ግን ይሞታል”*። أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ أَعُوذُ بِعِزَّتِكَ الَّذِي لاَ إِلَهَ إِلاَّ أَنْتَ، الَّذِي لاَ يَمُوتُ وَالْجِنُّ وَالإِنْسُ يَمُوتُونَ
"ሞት"
ሕይወት ሰጥቶ ሕያው የሚያደርግ እንዲሁ በሞት የሚያሞትም አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው፦
15፥23 *እኛም ሕያው የምናደርግ እና የምናሞት እኛው ብቻ ነን"*፡፡ እኛም ፍጡርን ሁሉ የምንወርስ ቀሪ ነን፡፡ وَإِنَّا لَنَحْنُ نُحْىِۦ وَنُمِيتُ وَنَحْنُ ٱلْوَٰرِثُونَ
10፥56 *"እርሱ ሕያው ያደርጋል፤ ያሞታልም ወደ እርሱም ትመለሳላችሁ"*፡፡ هُوَ يُحْىِۦ وَيُمِيتُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ሕይወት የመልካም ሥራ ሽልማት እንዳልሆነም ሁሉ ሞትም የመጥፎ ሥራ ቅጣት አይደለም፤ አላህ የትኛው ሥራችን ያማረ መሆኑን ሊፈትነን ሞትንና ሕይወትን ፈጠረ፦
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መሆኑን ሊፈትናችሁ "ሞትንና ሕይወትን" የፈጠረ ነው"*፤ እርሱም አሸናፊው መሐሪው ነው። الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
6፥165 *"እርሱም ያ በምድር ምትኮች ያደረጋችሁ በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ"* ከፊላችሁን ከከፊሉ በላይ በደረጃዎች ከፍ ያደረገ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي جَعَلَكُمْ خَلَائِفَ الْأَرْضِ وَرَفَعَ بَعْضَكُمْ فَوْقَ بَعْضٍ دَرَجَاتٍ لِّيَبْلُوَكُمْ فِي مَا آتَاكُمْ ۗ إِنَّ رَبَّكَ سَرِيعُ الْعِقَابِ وَإِنَّهُ لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
"በምድር ምትኮች" የሚለው ይሰመርበት፤ "ኸሊፋህ" خَلِيفَة ማለት "ምትክ" ማለት ሲሆን ይህም ቃል በመወለድና በሞት ሰው ሰውን እንደሚተካ ያሳያል፣ ሰው ከመፈጠሩ በፊት አላህ ለመላእክት ያለው፦ "በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ" የሚል ቃል ነው፦
2:30 ጌታህ ለመላእክት፡-«እኔ፦ *በምድር ላይ ምትክን አድራጊ ነኝ*» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ። وَإِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي جَاعِلٌ فِي الْأَرْضِ خَلِيفَةً
ከማንኛው ነገር አላህ በፈጠረውም ሁሉ የሞት ጊዜ አለው፤ ሞት የልደት ሌላይኛው ገጽታ ነው፣ ምክንያቱም ሰው፣ እንስሳት፣ እጽዋት ህይወት እንዳላቸው ሁሉ ይሞታሉ፦
7፥185 *በሰማያትና በምድር ግዛት ውስጥ ከማንኛው ነገር አላህ በፈጠረውም ሁሉ የሞት ጊዜያቸውም በእርግጥ መቅረቡ የሚፈራ መኾኑን አያስተውሉምን?* ከእርሱም ከቁርኣን ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?፡፡ أَوَلَمْ يَنظُرُوا فِي مَلَكُوتِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا خَلَقَ اللَّهُ مِن شَيْءٍ وَأَنْ عَسَىٰ أَن يَكُونَ قَدِ اقْتَرَبَ أَجَلُهُمْ ۖ فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَهُ يُؤْمِنُونَ
አላህ ዕቅዱ ሰውን በምድር ላይ ለማኖርና ለማሞት ነው፤ ሰውን ለዘላለም የማኖር ዕቅድ በአላህ መርሃ-ግብር ውስጥ የለም፤ ይህንን አደምና ሐዋ ስለሚያውቁ ከዚህ በተቃራኒው ኢብሊስ እነርሱን፦ "በመዘውተሪያ ዛፍ በማይጠፋ ንግሥናም ላይ ላመላክትህን፣ ጌታችሁም መልአኮች እንዳትኾኑ ወይም ከዘላለም ነዋሪዎች እንዳትኾኑ እንጂ ከዚህች ዛፍ አልከለከላችሁም" በማለት መወስወሱ ይህንን ያሳያል፦
20፥120 ሰይጣንም ወደ እርሱ ጎተጎተ፦ *"አደም ሆይ! በመዘውተሪያ ዛፍ በማይጠፋ ንግሥናም ላይ ላመላክትህን?" አለው*፡፡ فَوَسْوَسَ إِلَيْهِ الشَّيْطَانُ قَالَ يَا آدَمُ هَلْ أَدُلُّكَ عَلَىٰ شَجَرَةِ الْخُلْدِ وَمُلْكٍ لَّا يَبْلَىٰ
7፥20 ሰይጣንም ከሐፍረተ ገላቸው የተሸሸገውን ለእነርሱ ሊገልጽባቸው በድብቅ ንግግር ጎተጎታቸው፦ *"ጌታችሁም መልአኮች እንዳትኾኑ ወይም ከዘላለም ነዋሪዎች እንዳትኾኑ እንጂ ከዚህች ዛፍ አልከለከላችሁም" አላቸው*፡፡ فَوَسْوَسَ لَهُمَا الشَّيْطَانُ لِيُبْدِيَ لَهُمَا مَا وُورِيَ عَنْهُمَا مِن سَوْآتِهِمَا وَقَالَ مَا نَهَاكُمَا رَبُّكُمَا عَنْ هَـٰذِهِ الشَّجَرَةِ إِلَّا أَن تَكُونَا مَلَكَيْنِ أَوْ تَكُونَا مِنَ الْخَالِدِينَ
አደምና ሐዋ ዛፉን ባለመብላታቸው ለዘላለም የሚዘወተሩ አሊያም በመብላታቸው በሞት የማይዘወተሩ አይደለም። በመብላታቸው ሞት መጣባቸው የሚል እሳቤ በቁርኣን ላይ ሽታው አይገኝም። እንደማይዘወተሩ ስለሚያውቁ ኢብሊስ፦ "አላህ የከለከላችሁ እንዳትሞቱ ነው፤ ብትበሉ ትዘወተራላችሁ ብሎ አሳሳታቸው፤ "ዛፉን የመዘውተሪያ ዛፍ ነው፤ ዘላለም ነዋሪ የሚያረግ ነው" ብሎ ዋሻቸው፤ የበሉትም በመብላት የሚዘወተሩ መስሏቸው ነው፤ ይህ የሚያሳየው ለዘላለም መኖር የሚለው እሳቤ የኢብሊስ እንጂ የአላህ ወይም የእነርሱ አይደለም። የሞት ጊዜ ካለበት ፍጡር መካከል አንዱ የጅን ሞት ነው፤ ነብያችንም”ﷺ” ይህንን ነግረውናል፤ ጂን ደግሞ ከሰው በፊት የተፈጠረ ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 87, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዐባስ"ረ.ዐ." እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ ይሉ ነበር፦ *"በሃያልነትህ እጠበቃለው፤ በእውነት የሚመለክ ከአንተ ከማትሞተው ሌላ የለም፤ ጂን እና ሰው ግን ይሞታል”*። أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَقُولُ أَعُوذُ بِعِزَّتِكَ الَّذِي لاَ إِلَهَ إِلاَّ أَنْتَ، الَّذِي لاَ يَمُوتُ وَالْجِنُّ وَالإِنْسُ يَمُوتُونَ
ነጥብ ሁለት
"ኢብሊስ"
ኢብሊስ ተፈጥሮው ከመልአክ ሳይሆን ከጂን ነበር፤ “ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፤ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው፤ ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፤ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ፤ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
18:50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር*፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ፡፡
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥረዋል"*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
በመላእክት እና በጂኒዎች መካከል የተፈጥሮ ልዩነት ለማሳየት "ወ" وَ የሚል መስተጻምር አለ፤ ስለዚህ ኢብሊስ መልአክ አልነበረም። አላህ አደም ሲፈጥር ከምድር ዐፈር ምድር ላይ እንዲኖር ነው፤ ከዚያም በመላእክትን የተጠሪዎቹን እንስሳት፣እፅዋትና ማዕድናት ስሞች እንዲናገሩ "አቀረባቸው" ፤ የእነዚህን ተጠሪዎች ስሞች አላወቁም፤ ከዚያም ለእነርሱ እና ለኢብሊስ ለአደም ስገዱ አላቸው ወዲያውም ሰገዱ፤ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፦
2፥31 *አደምንም ስሞችን ሁሏንም አስተማረው፡፡ ከዚያም በመላእክት ላይ ተጠሪዎቹን "አቀረባቸው" ፡፡ «እውነተኞችም እንደኾናችሁ የእነዚህን ተጠሪዎች ስሞች ንገሩኝ» አላቸው*፡፡
7፥12 አላህ፦ *"ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? አለው፡፡ «እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፡፡ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው» አለ*፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ ۖ قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
18:50 *ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
"ባዘዝኩህ ጊዜ እና ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ" የሚሉት ሃይለ-ቃላት ለአደም መስገድ የታዘዙት መላእክት ብቻ ሳይሆኑም ኢብሊስም እንደታዘዘ ያሳያል፤ አላህም ኢብሊስን አደምን ከፈጠረበት ቦታ ውጣ አለው፤ ከራህመቱም ተባረረ፦
7፥13 *ከእርሷ ውረድ፤ በእርሷ ውስጥ ልትኮራ አይገባህምና፡፡ "ውጣም" አንተ ከወራዶቹ ነህና አለው*፤ قَالَ فَٱهْبِطْ مِنْهَا فَمَا يَكُونُ لَكَ أَن تَتَكَبَّرَ فِيهَا فَٱخْرُجْ إِنَّكَ مِنَ ٱلصَّٰغِرِينَ
"ሃ" هَا ማለትም "እርሷ" የተባለችው አደም የተፈጠረበት ቦታ ናት፤ ይህቺ ቦታ መላእክቶችን እና አደም ስም ያወጣላቸው ተጠሪዎቹን ያቀረበበት ቦታ ናት፤ ኢብሊስ በአላህ ላይ ሲያምፅ ሸይጧን ሆነ፤ “ሸይጧን” شيطان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شطن “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፤ “ሸያጢን” شياطين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው፤ ሸይጧን የባህርይ ስም እንጂ የተፀውኦ ስም አይደለም፤ ከአላህ ራህመት የሚርቁ “ሸያጢን” ይባላሉ፤ ከአላህ የሚገለሉና የሚርቁ ሁሉ በዚህ ደረጃ በመውረድ ወራዶቹ ናቸው።
ኢንሻላህ ትምህርቱ ይቀጥላል...
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
"ኢብሊስ"
ኢብሊስ ተፈጥሮው ከመልአክ ሳይሆን ከጂን ነበር፤ “ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፤ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው፤ ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፤ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ፤ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
18:50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር*፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ፡፡
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥረዋል"*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
በመላእክት እና በጂኒዎች መካከል የተፈጥሮ ልዩነት ለማሳየት "ወ" وَ የሚል መስተጻምር አለ፤ ስለዚህ ኢብሊስ መልአክ አልነበረም። አላህ አደም ሲፈጥር ከምድር ዐፈር ምድር ላይ እንዲኖር ነው፤ ከዚያም በመላእክትን የተጠሪዎቹን እንስሳት፣እፅዋትና ማዕድናት ስሞች እንዲናገሩ "አቀረባቸው" ፤ የእነዚህን ተጠሪዎች ስሞች አላወቁም፤ ከዚያም ለእነርሱ እና ለኢብሊስ ለአደም ስገዱ አላቸው ወዲያውም ሰገዱ፤ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፦
2፥31 *አደምንም ስሞችን ሁሏንም አስተማረው፡፡ ከዚያም በመላእክት ላይ ተጠሪዎቹን "አቀረባቸው" ፡፡ «እውነተኞችም እንደኾናችሁ የእነዚህን ተጠሪዎች ስሞች ንገሩኝ» አላቸው*፡፡
7፥12 አላህ፦ *"ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? አለው፡፡ «እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፡፡ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው» አለ*፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ ۖ قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
18:50 *ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
"ባዘዝኩህ ጊዜ እና ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ" የሚሉት ሃይለ-ቃላት ለአደም መስገድ የታዘዙት መላእክት ብቻ ሳይሆኑም ኢብሊስም እንደታዘዘ ያሳያል፤ አላህም ኢብሊስን አደምን ከፈጠረበት ቦታ ውጣ አለው፤ ከራህመቱም ተባረረ፦
7፥13 *ከእርሷ ውረድ፤ በእርሷ ውስጥ ልትኮራ አይገባህምና፡፡ "ውጣም" አንተ ከወራዶቹ ነህና አለው*፤ قَالَ فَٱهْبِطْ مِنْهَا فَمَا يَكُونُ لَكَ أَن تَتَكَبَّرَ فِيهَا فَٱخْرُجْ إِنَّكَ مِنَ ٱلصَّٰغِرِينَ
"ሃ" هَا ማለትም "እርሷ" የተባለችው አደም የተፈጠረበት ቦታ ናት፤ ይህቺ ቦታ መላእክቶችን እና አደም ስም ያወጣላቸው ተጠሪዎቹን ያቀረበበት ቦታ ናት፤ ኢብሊስ በአላህ ላይ ሲያምፅ ሸይጧን ሆነ፤ “ሸይጧን” شيطان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شطن “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፤ “ሸያጢን” شياطين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው፤ ሸይጧን የባህርይ ስም እንጂ የተፀውኦ ስም አይደለም፤ ከአላህ ራህመት የሚርቁ “ሸያጢን” ይባላሉ፤ ከአላህ የሚገለሉና የሚርቁ ሁሉ በዚህ ደረጃ በመውረድ ወራዶቹ ናቸው።
ኢንሻላህ ትምህርቱ ይቀጥላል...
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
ሕያዋን እና ሙታን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
35፥22 *ሕያዋንና ሙታንም አይስተካከሉም*፡፡ አላህ የሚሻውን ሰው ያሰማል፡፡ *አንተም በመቃብር ውስጥ ያሉትን አሰሚ አይደለህም*፡፡ وَمَا يَسْتَوِى ٱلْأَحْيَآءُ وَلَا ٱلْأَمْوَٰتُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُسْمِعُ مَن يَشَآءُ ۖ وَمَآ أَنتَ بِمُسْمِعٍۢ مَّن فِى ٱلْقُبُورِ
መግቢያ
አምላካችን አላህ ለሰው መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም የፈጠረ ነው፦
16፥75 አላህም ከእናቶቻችሁ ሆዶች ምንም የማታውቁ ሆናችሁ አወጣችሁ፡፡ ታመሰግኑም ዘንድ *ለእናንተ መስሚያን ማያዎችንም ልቦችንም አደረገላችሁ*፡፡ وَٱللَّهُ أَخْرَجَكُم مِّنۢ بُطُونِ أُمَّهَٰتِكُمْ لَا تَعْلَمُونَ شَيْـًۭٔا وَجَعَلَ لَكُمُ ٱلسَّمْعَ وَٱلْأَبْصَٰرَ وَٱلْأَفْـِٔدَةَ ۙ لَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
23፥78 እርሱም ያ *መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፡፡ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِىٓ أَنشَأَ لَكُمُ ٱلسَّمْعَ وَٱلْأَبْصَٰرَ وَٱلْأَفْـِٔدَةَ ۚ قَلِيلًۭا مَّا تَشْكُرُونَ
እነዚህን የያዘው አካላችን ይሞታል፤ በትንሳኤ ቀን ደግሞ ይነሳል፤ ስንሞት ሙታን ስንነሳ ደግሞ ሕያዋን ነን፤ ይህ “ሒስሲይ” ማለትም “እማሬአዊ"outward truth" ነው፦
22፥6 ይህ አላህ እርሱ መኖሩ የተረጋገጠ፣ እርሱም *ሙታንን ሕያው የሚያደርግ፣ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ በመሆኑ ነው*፡፡ ذَٰلِكَ بِأَنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلْحَقُّ وَأَنَّهُۥ يُحْىِ ٱلْمَوْتَىٰ وَأَنَّهُۥ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ قَدِيرٌۭ
30፥50 ምድርንም ከሞተች በኋላ እንዴት ሕያው እንደሚያደርጋት ወደ አላህ ችሮታ ፈለጎች ተመልከት፡፡ *ይህ ሙታንንም በእርግጥ ሕያው አድራጊ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ فَٱنظُرْ إِلَىٰٓ ءَاثَٰرِ رَحْمَتِ ٱللَّهِ كَيْفَ يُحْىِ ٱلْأَرْضَ بَعْدَ مَوْتِهَآ ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ لَمُحْىِ ٱلْمَوْتَىٰ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ قَدِيرٌۭ
36፥12 *እኛ ሙታንን እኛ በእርግጥ ሕያው እናደርጋለን*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نُحْىِ ٱلْمَوْتَىٰ
ሰው አካሉ ላይ ያሉት ማየት፣ መስማት፤ መዳሰስ፣ ማሽተት፣ መቅመስ ከእንስሳ ጋር የሚጋራው ባህርይ ሲሆን፤ ነገር ግን ከእንስሳ የሚለይበት ውስጣዊ ዓይን፣ ጆሮ፣ አፍ፣ ልብ አለው፤ ይህ “መዕነዊይ” ማለትም “ፍካሬአዊ"inward truth" ይባላል፤ ይህ ውስጣዊ ምንነት ዒልም፣ ኢማን፣ ኢስላምን ካገኘ ሰውየው ሕያው ይባላል፤ በተቃራኒው ጀህል፣ ኩፍር፣ ሺርክ ካገኘው ሰውዬው ሙታን ይባላል። ሰውዬው የውስጡ ዓይን፣ ጆሮ፣ ልብ ቢኖረውም ዓይኑ ካላየበት፣ ጆሮውን ካልሰማበት እና ልቡን ካላወቀበት እንደ እንስሳ ነው፦
7፥179 ከጋኔንም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፣ ለእነሱም በእሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፣ ለእነሱም በእሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡* ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው፤ وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًۭا مِّنَ ٱلْجِنِّ وَٱلْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌۭ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌۭ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ ءَاذَانٌۭ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَآ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ كَٱلْأَنْعَٰمِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْغَٰفِلُونَ
25፥44 *ይልቁንም አብዛኛዎቻቸው የሚሰሙ ወይም የሚያውቁ መኾናቸውን ታስባለህን? እነርሱ እንደ እንስሳዎች እንጂ ሌላ አይደሉም*፡፡ ከቶውንም እነሱ ይልቅ መንገድን የተሳሳቱ ናቸው፡፡ أَمْ تَحْسَبُ أَنَّ أَكْثَرَهُمْ يَسْمَعُونَ أَوْ يَعْقِلُونَ ۚ إِنْ هُمْ إِلَّا كَٱلْأَنْعَٰمِ ۖ بَلْ هُمْ أَضَلُّ سَبِيلًا
ሰው የውስጥ ተፈጥሮውን ካልተጠቀመበት እንደ እንስሳ ነው፤ ወይም ሙታን፣ እውር፣ ደንቆሮ፣ ዲዳ ነው። ይህን እሳቤ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
35፥22 *ሕያዋንና ሙታንም አይስተካከሉም*፡፡ አላህ የሚሻውን ሰው ያሰማል፡፡ *አንተም በመቃብር ውስጥ ያሉትን አሰሚ አይደለህም*፡፡ وَمَا يَسْتَوِى ٱلْأَحْيَآءُ وَلَا ٱلْأَمْوَٰتُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُسْمِعُ مَن يَشَآءُ ۖ وَمَآ أَنتَ بِمُسْمِعٍۢ مَّن فِى ٱلْقُبُورِ
መግቢያ
አምላካችን አላህ ለሰው መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም የፈጠረ ነው፦
16፥75 አላህም ከእናቶቻችሁ ሆዶች ምንም የማታውቁ ሆናችሁ አወጣችሁ፡፡ ታመሰግኑም ዘንድ *ለእናንተ መስሚያን ማያዎችንም ልቦችንም አደረገላችሁ*፡፡ وَٱللَّهُ أَخْرَجَكُم مِّنۢ بُطُونِ أُمَّهَٰتِكُمْ لَا تَعْلَمُونَ شَيْـًۭٔا وَجَعَلَ لَكُمُ ٱلسَّمْعَ وَٱلْأَبْصَٰرَ وَٱلْأَفْـِٔدَةَ ۙ لَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
23፥78 እርሱም ያ *መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፡፡ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ ٱلَّذِىٓ أَنشَأَ لَكُمُ ٱلسَّمْعَ وَٱلْأَبْصَٰرَ وَٱلْأَفْـِٔدَةَ ۚ قَلِيلًۭا مَّا تَشْكُرُونَ
እነዚህን የያዘው አካላችን ይሞታል፤ በትንሳኤ ቀን ደግሞ ይነሳል፤ ስንሞት ሙታን ስንነሳ ደግሞ ሕያዋን ነን፤ ይህ “ሒስሲይ” ማለትም “እማሬአዊ"outward truth" ነው፦
22፥6 ይህ አላህ እርሱ መኖሩ የተረጋገጠ፣ እርሱም *ሙታንን ሕያው የሚያደርግ፣ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ በመሆኑ ነው*፡፡ ذَٰلِكَ بِأَنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلْحَقُّ وَأَنَّهُۥ يُحْىِ ٱلْمَوْتَىٰ وَأَنَّهُۥ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ قَدِيرٌۭ
30፥50 ምድርንም ከሞተች በኋላ እንዴት ሕያው እንደሚያደርጋት ወደ አላህ ችሮታ ፈለጎች ተመልከት፡፡ *ይህ ሙታንንም በእርግጥ ሕያው አድራጊ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ فَٱنظُرْ إِلَىٰٓ ءَاثَٰرِ رَحْمَتِ ٱللَّهِ كَيْفَ يُحْىِ ٱلْأَرْضَ بَعْدَ مَوْتِهَآ ۚ إِنَّ ذَٰلِكَ لَمُحْىِ ٱلْمَوْتَىٰ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَىْءٍۢ قَدِيرٌۭ
36፥12 *እኛ ሙታንን እኛ በእርግጥ ሕያው እናደርጋለን*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نُحْىِ ٱلْمَوْتَىٰ
ሰው አካሉ ላይ ያሉት ማየት፣ መስማት፤ መዳሰስ፣ ማሽተት፣ መቅመስ ከእንስሳ ጋር የሚጋራው ባህርይ ሲሆን፤ ነገር ግን ከእንስሳ የሚለይበት ውስጣዊ ዓይን፣ ጆሮ፣ አፍ፣ ልብ አለው፤ ይህ “መዕነዊይ” ማለትም “ፍካሬአዊ"inward truth" ይባላል፤ ይህ ውስጣዊ ምንነት ዒልም፣ ኢማን፣ ኢስላምን ካገኘ ሰውየው ሕያው ይባላል፤ በተቃራኒው ጀህል፣ ኩፍር፣ ሺርክ ካገኘው ሰውዬው ሙታን ይባላል። ሰውዬው የውስጡ ዓይን፣ ጆሮ፣ ልብ ቢኖረውም ዓይኑ ካላየበት፣ ጆሮውን ካልሰማበት እና ልቡን ካላወቀበት እንደ እንስሳ ነው፦
7፥179 ከጋኔንም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *ለእነርሱ በእርሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው፣ ለእነሱም በእሳቸው የማያዩባቸው ዓይኖች አሉዋቸው፣ ለእነሱም በእሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሉዋቸው፡፡ እነዚያ እንደ እንስሳዎች ናቸው፡፡* ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው፤ وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًۭا مِّنَ ٱلْجِنِّ وَٱلْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌۭ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌۭ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ ءَاذَانٌۭ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَآ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ كَٱلْأَنْعَٰمِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْغَٰفِلُونَ
25፥44 *ይልቁንም አብዛኛዎቻቸው የሚሰሙ ወይም የሚያውቁ መኾናቸውን ታስባለህን? እነርሱ እንደ እንስሳዎች እንጂ ሌላ አይደሉም*፡፡ ከቶውንም እነሱ ይልቅ መንገድን የተሳሳቱ ናቸው፡፡ أَمْ تَحْسَبُ أَنَّ أَكْثَرَهُمْ يَسْمَعُونَ أَوْ يَعْقِلُونَ ۚ إِنْ هُمْ إِلَّا كَٱلْأَنْعَٰمِ ۖ بَلْ هُمْ أَضَلُّ سَبِيلًا
ሰው የውስጥ ተፈጥሮውን ካልተጠቀመበት እንደ እንስሳ ነው፤ ወይም ሙታን፣ እውር፣ ደንቆሮ፣ ዲዳ ነው። ይህን እሳቤ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"ብርሃን እና ጨለማ"
አምላካችን አላህ ለሰው ልጆች በየዘመናቱ የሚያወርዳቸው ግልጠተ-መለኮት ብርሃን ናቸው፤ ለናሙና ያክል ተውራት እና ቁርአን ተጠቃሽ ናቸው፦
4፥174 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ዘንድ በእርግጥ አስረጅ መጣላችሁ፤ *ወደ እናንተም ገላጭ የኾነን ብርሃን ቁርኣንን አወረድን*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ قَدْ جَآءَكُم بُرْهَٰنٌۭ مِّن رَّبِّكُمْ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ نُورًۭا مُّبِينًۭا
5፥44 እኛ ተውራትን በውስጥዋ መምሪያና *ብርሃን ያለባት ስትኾን አወረድን*፡፡ إِنَّآ أَنزَلْنَا ٱلتَّوْرَىٰةَ فِيهَا هُدًۭى وَنُورٌۭ ۚ يَحْكُمُ بِهَا ٱلنَّبِيُّونَ ٱلَّذِينَ أَسْلَمُوا۟ لِلَّذِينَ هَادُوا۟ وَٱلرَّبَّٰنِيُّونَ
ይህ ብርሃን የሃይድጂን ወይም የሂልየም አሊያም የአርገን ብርሃን ሳይሆን የልብ ብርሃን ነው፦
45፥20 ይሀ ቁርኣን *ለሰዎች የልብ ብርሃኖች ነው*፡፡ ለሚያረጋግጡም ሕዝቦች መሪና እዝነት ነው፡፡ هَٰذَا بَصَٰٓئِرُ لِلنَّاسِ وَهُدًۭى وَرَحْمَةٌۭ لِّقَوْمٍۢ يُوقِنُونَ
28፥43 የፊተኞቹን የክፍለ ዘመናት ሕዝቦችም ከአጠፋን በኋላ *ለሰዎች የልብ ብርሃን መሪም እዝነትም ሲኾን ይገሰጹ ዘንድ ለሙሳ መጽሐፉን በእርግጥ ሰጠነው*፡፡ وَلَقَدْ ءَاتَيْنَا مُوسَى ٱلْكِتَٰبَ مِنۢ بَعْدِ مَآ أَهْلَكْنَا ٱلْقُرُونَ ٱلْأُولَىٰ بَصَآئِرَ لِلنَّاسِ وَهُدًۭى وَرَحْمَةًۭ لَّعَلَّهُمْ يَتَذَكَّرُونَ
ነብያት የሚላኩት በዚህ የልብ ብርሃን ሰዎችን ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ለማውጣት ነው፦
14፥1 አሊፍ ላም ራ፤ ይህ ቁርአን ሰዎችን በጌታቸው ፈቃድ *ከጨለማዎች ወደ ብርሃን* አሸናፊ ምስጉን ወደ ኾነው ጌታ መንገድ ታወጣ ዘንድ ወደ አንተ ያወረድነው መጽሐፍ ነው፡፡
14፥5 *ሙሳንም ወገኖችህን ከጨለማዎች ወደ ብርሃን አውጣ* አላህንም ቀኖች አስገንዝባቸው በማለት በተዓምራታችን *በእርግጥ ላክነው*፡፡ በዚህ ውስጥ በብዙ ታጋሽና በብዙ አመስጋኝ ለኾኑት ሁሉ *በእርግጥ ተዓምራቶች አሉ*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ بِـَٔايَٰتِنَآ أَنْ أَخْرِجْ قَوْمَكَ مِنَ ٱلظُّلُمَٰتِ إِلَى ٱلنُّورِ وَذَكِّرْهُم بِأَيَّىٰمِ ٱللَّهِ ۚ إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَٰتٍۢ لِّكُلِّ صَبَّارٍۢ شَكُورٍۢ
ይህ ብርሃን ከአላህ ዘንድ ሲመጣ በውስጥ ዓይኑ የተመለከተም ሰው ጥቅሙ ለራሱ ብቻ ነው፤ የታወረም ሰው ጉዳቱ በራሱ ላይ ብቻ ነው፤ እነሆ የውጪ ዓይኖች አይታወሩም፤ ነገር ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ይታወራሉ፦
6፥104 *«ከጌታችሁ ዘንድ ብርሃኖች በእርግጥ መጡላችሁ፡፡ የተመለከተም ሰው* ጥቅሙ ለራሱ ብቻ ነው፡፡ *የታወረም ሰው* ጉዳቱ በራሱ ላይ ብቻ ነው፤ እኔም በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም» በላቸው፡፡ قَدْ جَآءَكُم بَصَآئِرُ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَنْ أَبْصَرَ فَلِنَفْسِهِۦ ۖ وَمَنْ عَمِىَ فَعَلَيْهَا ۚ وَمَآ أَنَا۠ عَلَيْكُم بِحَفِيظٍۢ
22፥46 ለእነርሱም በእነርሱ የሚያውቁባቸው ልቦች ወይም በእነርሱ የሚሰሙባቸው ጆሮች ይኖሯቸው ዘንድ በምድር ላይ አይሄዱምን? *እነሆ ዓይኖች አይታወሩም ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ይታወራሉ*፡፡ أَفَلَمْ يَسِيرُوا۟ فِى ٱلْأَرْضِ فَتَكُونَ لَهُمْ قُلُوبٌۭ يَعْقِلُونَ بِهَآ أَوْ ءَاذَانٌۭ يَسْمَعُونَ بِهَا ۖ فَإِنَّهَا لَا تَعْمَى ٱلْأَبْصَٰرُ وَلَٰكِن تَعْمَى ٱلْقُلُوبُ ٱلَّتِى فِى ٱلصُّدُورِ
ዒልም፣ ኢማን፣ ኢስላምን ብርሃን ነው፤ ይህንን ብርሃን አስተባብለው በአላህ አንቀጾች ያስዋሹ ደንቆሮች ድዳዎችም በጨለማዎች ውስጥ ናቸው፤ ምንም እንደ እንስሳ በውጪ ዓይን፣ ጆሮ፣ አፍ ቢኖሩም እነርሱ በውሳጣዊ ጆሮ ደንቆሮዎች፣ በውሳጣዊ አፍ ዲዳዎች፣በውሳጣዊ ዓይን ዕውሮች ናቸው፦
6፥39 እነዚያም በአንቀጾቻችን ያስዋሹ *ደንቆሮች ድዳዎችም በጨለማዎች ውስጥ ያሉ ናቸው*፡፡ وَٱلَّذِينَ كَذَّبُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا صُمٌّۭ وَبُكْمٌۭ فِى ٱلظُّلُمَٰتِ
2፥171 የነዚያም የካዱት ምሳሌ እንደዚያ ድምጽንና ጥሪን በስተቀር ሌላን በማይሰማ እንስሳ ላይ እንደሚጮህ ብጤ ነው፡፡ *እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው*፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም፡፡ وَمَثَلُ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ كَمَثَلِ ٱلَّذِى يَنْعِقُ بِمَا لَا يَسْمَعُ إِلَّا دُعَآءًۭ وَنِدَآءًۭ ۚ صُمٌّۢ بُكْمٌ عُمْىٌۭ فَهُمْ لَا يَعْقِلُونَ
2፥18 እነርሱ *ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤* ስለዚህ እነርሱ አይመለሱም፡፡ صُمٌّۢ بُكْمٌ عُمْىٌۭ فَهُمْ لَا يَرْجِعُونَ
"ብርሃን እና ጨለማ"
አምላካችን አላህ ለሰው ልጆች በየዘመናቱ የሚያወርዳቸው ግልጠተ-መለኮት ብርሃን ናቸው፤ ለናሙና ያክል ተውራት እና ቁርአን ተጠቃሽ ናቸው፦
4፥174 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ዘንድ በእርግጥ አስረጅ መጣላችሁ፤ *ወደ እናንተም ገላጭ የኾነን ብርሃን ቁርኣንን አወረድን*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ قَدْ جَآءَكُم بُرْهَٰنٌۭ مِّن رَّبِّكُمْ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ نُورًۭا مُّبِينًۭا
5፥44 እኛ ተውራትን በውስጥዋ መምሪያና *ብርሃን ያለባት ስትኾን አወረድን*፡፡ إِنَّآ أَنزَلْنَا ٱلتَّوْرَىٰةَ فِيهَا هُدًۭى وَنُورٌۭ ۚ يَحْكُمُ بِهَا ٱلنَّبِيُّونَ ٱلَّذِينَ أَسْلَمُوا۟ لِلَّذِينَ هَادُوا۟ وَٱلرَّبَّٰنِيُّونَ
ይህ ብርሃን የሃይድጂን ወይም የሂልየም አሊያም የአርገን ብርሃን ሳይሆን የልብ ብርሃን ነው፦
45፥20 ይሀ ቁርኣን *ለሰዎች የልብ ብርሃኖች ነው*፡፡ ለሚያረጋግጡም ሕዝቦች መሪና እዝነት ነው፡፡ هَٰذَا بَصَٰٓئِرُ لِلنَّاسِ وَهُدًۭى وَرَحْمَةٌۭ لِّقَوْمٍۢ يُوقِنُونَ
28፥43 የፊተኞቹን የክፍለ ዘመናት ሕዝቦችም ከአጠፋን በኋላ *ለሰዎች የልብ ብርሃን መሪም እዝነትም ሲኾን ይገሰጹ ዘንድ ለሙሳ መጽሐፉን በእርግጥ ሰጠነው*፡፡ وَلَقَدْ ءَاتَيْنَا مُوسَى ٱلْكِتَٰبَ مِنۢ بَعْدِ مَآ أَهْلَكْنَا ٱلْقُرُونَ ٱلْأُولَىٰ بَصَآئِرَ لِلنَّاسِ وَهُدًۭى وَرَحْمَةًۭ لَّعَلَّهُمْ يَتَذَكَّرُونَ
ነብያት የሚላኩት በዚህ የልብ ብርሃን ሰዎችን ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ለማውጣት ነው፦
14፥1 አሊፍ ላም ራ፤ ይህ ቁርአን ሰዎችን በጌታቸው ፈቃድ *ከጨለማዎች ወደ ብርሃን* አሸናፊ ምስጉን ወደ ኾነው ጌታ መንገድ ታወጣ ዘንድ ወደ አንተ ያወረድነው መጽሐፍ ነው፡፡
14፥5 *ሙሳንም ወገኖችህን ከጨለማዎች ወደ ብርሃን አውጣ* አላህንም ቀኖች አስገንዝባቸው በማለት በተዓምራታችን *በእርግጥ ላክነው*፡፡ በዚህ ውስጥ በብዙ ታጋሽና በብዙ አመስጋኝ ለኾኑት ሁሉ *በእርግጥ ተዓምራቶች አሉ*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ بِـَٔايَٰتِنَآ أَنْ أَخْرِجْ قَوْمَكَ مِنَ ٱلظُّلُمَٰتِ إِلَى ٱلنُّورِ وَذَكِّرْهُم بِأَيَّىٰمِ ٱللَّهِ ۚ إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَـَٔايَٰتٍۢ لِّكُلِّ صَبَّارٍۢ شَكُورٍۢ
ይህ ብርሃን ከአላህ ዘንድ ሲመጣ በውስጥ ዓይኑ የተመለከተም ሰው ጥቅሙ ለራሱ ብቻ ነው፤ የታወረም ሰው ጉዳቱ በራሱ ላይ ብቻ ነው፤ እነሆ የውጪ ዓይኖች አይታወሩም፤ ነገር ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ይታወራሉ፦
6፥104 *«ከጌታችሁ ዘንድ ብርሃኖች በእርግጥ መጡላችሁ፡፡ የተመለከተም ሰው* ጥቅሙ ለራሱ ብቻ ነው፡፡ *የታወረም ሰው* ጉዳቱ በራሱ ላይ ብቻ ነው፤ እኔም በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም» በላቸው፡፡ قَدْ جَآءَكُم بَصَآئِرُ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَنْ أَبْصَرَ فَلِنَفْسِهِۦ ۖ وَمَنْ عَمِىَ فَعَلَيْهَا ۚ وَمَآ أَنَا۠ عَلَيْكُم بِحَفِيظٍۢ
22፥46 ለእነርሱም በእነርሱ የሚያውቁባቸው ልቦች ወይም በእነርሱ የሚሰሙባቸው ጆሮች ይኖሯቸው ዘንድ በምድር ላይ አይሄዱምን? *እነሆ ዓይኖች አይታወሩም ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ይታወራሉ*፡፡ أَفَلَمْ يَسِيرُوا۟ فِى ٱلْأَرْضِ فَتَكُونَ لَهُمْ قُلُوبٌۭ يَعْقِلُونَ بِهَآ أَوْ ءَاذَانٌۭ يَسْمَعُونَ بِهَا ۖ فَإِنَّهَا لَا تَعْمَى ٱلْأَبْصَٰرُ وَلَٰكِن تَعْمَى ٱلْقُلُوبُ ٱلَّتِى فِى ٱلصُّدُورِ
ዒልም፣ ኢማን፣ ኢስላምን ብርሃን ነው፤ ይህንን ብርሃን አስተባብለው በአላህ አንቀጾች ያስዋሹ ደንቆሮች ድዳዎችም በጨለማዎች ውስጥ ናቸው፤ ምንም እንደ እንስሳ በውጪ ዓይን፣ ጆሮ፣ አፍ ቢኖሩም እነርሱ በውሳጣዊ ጆሮ ደንቆሮዎች፣ በውሳጣዊ አፍ ዲዳዎች፣በውሳጣዊ ዓይን ዕውሮች ናቸው፦
6፥39 እነዚያም በአንቀጾቻችን ያስዋሹ *ደንቆሮች ድዳዎችም በጨለማዎች ውስጥ ያሉ ናቸው*፡፡ وَٱلَّذِينَ كَذَّبُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا صُمٌّۭ وَبُكْمٌۭ فِى ٱلظُّلُمَٰتِ
2፥171 የነዚያም የካዱት ምሳሌ እንደዚያ ድምጽንና ጥሪን በስተቀር ሌላን በማይሰማ እንስሳ ላይ እንደሚጮህ ብጤ ነው፡፡ *እነርሱ ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው*፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም፡፡ وَمَثَلُ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ كَمَثَلِ ٱلَّذِى يَنْعِقُ بِمَا لَا يَسْمَعُ إِلَّا دُعَآءًۭ وَنِدَآءًۭ ۚ صُمٌّۢ بُكْمٌ عُمْىٌۭ فَهُمْ لَا يَعْقِلُونَ
2፥18 እነርሱ *ደንቆሮዎች፣ ዲዳዎች፣ ዕውሮች ናቸው፤* ስለዚህ እነርሱ አይመለሱም፡፡ صُمٌّۢ بُكْمٌ عُمْىٌۭ فَهُمْ لَا يَرْجِعُونَ
ነጥብ ሁለት
"ሙታን እና ሕያዋን"
አንድ ሰው ዓይኑ ካላየ፣ ጆሮው ካልሰማ፣ አፉ ካልተናገረ፣ ልቡ ካልሰራ ምን ቀረው ሙታን ነው፤ እንዲሁ አንድ ሰው የውሳጣዊ ዓይኑ ካላየ፣ ጆሮው ካልሰማ፣ አፉ ካልተናገረ፣ ልቡ ካላወቀ ሙታን ነው፤ በተቃራኒው ብርሃን ተቀብሎ ማየት ሲጀምር፣ መስማት ሲጀምር፣ ማወቅ ሲጀምር ሕያው ነው፦
6፥122 *ሙት የነበረና ሕያው ያደረግነው* ለእርሱም በሰዎች መካከል በእርሱ የሚኼድበትን *ብርሃን ያደረግንለት ሰው በጨለማዎች ውስጥ ከእርሷ የማይወጣ ኾኖ እንዳለ ሰው ብጤ ነውን?* እንደዚሁ ለከሓዲዎች ይሠሩት የነበሩት ነገር ተጌጠላቸው፡፡ أَوَمَن كَانَ مَيْتًۭا فَأَحْيَيْنَٰهُ وَجَعَلْنَا لَهُۥ نُورًۭا يَمْشِى بِهِۦ فِى ٱلنَّاسِ كَمَن مَّثَلُهُۥ فِى ٱلظُّلُمَٰتِ لَيْسَ بِخَارِجٍۢ مِّنْهَا ۚ كَذَٰلِكَ زُيِّنَ لِلْكَٰفِرِينَ مَا كَانُوا۟ يَعْمَلُونَ
ልብ አድርግ የዚህ አንቀጽ ሰበበል ኑዙል አማር ኢብኑ ያሲር ነው፤ ይህ ሰው በሺርክ ጨለማ እያለ ሙት የነበረና የኢስላምን ብርሃን ሲያገኝ ሕያው የሆነ ነው፤ ሙት ከጨለማ ጋር ሕያው ደግሞ ከብርሃን ጋር ተለዋዋጭ ሆኖ እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ አንድን ሰው የልብ ብርሃን መጥቶለት አሻፈረኝ ብሎ ካስተባበለና ከብርኑነ በዞረ ጊዜ አንተ ይህንን ሙታን አታሰማም፦
30:52 አንተም *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮዎችንም ዟሪዎች ሆነው በሸሹ ጊዜ* ጥርሪን አታሰማም። فَإِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
27:80 አንተ *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮችንም* የሚተው ሆነው *በዞሩ ጊዜ* ጥሪን አታሰማም። إِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
43:40 አንተ *ደንቆሮዎቹን ታሰማለህን? ወይንስ እውሮችን* እና በግልጽ ጥመት ውስጥ የሆኑን ሰዎች ትመራለህን? أَفَأَنتَ تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ أَوْ تَهْدِى ٱلْعُمْىَ وَمَن كَانَ فِى ضَلَٰلٍۢ مُّبِينٍۢ
አንድ ሰው ዒልም፣ ኢማን፣ ኢስላምን ካገኘ ሰውየው ህያዋን ይባላል፤ በተቃራኒው ጀህል፣ ኩፍር፣ ሺርክ ካገኘው ሰውዬው ሙታን ይባላል፤ ብርሃን ያገኙት ሕያዋን እና በጨለማ የሚኖሩ ሙታንም አይስተካከሉም፤ ዕውርና የሚያይ አይስተካከሉም፦
35፥22 *ሕያዋንና ሙታንም አይስተካከሉም*፡፡ አላህ የሚሻውን ሰው ያሰማል፡፡ *አንተም በመቃብር ውስጥ ያሉትን አሰሚ አይደለህም*፡፡ وَمَا يَسْتَوِى ٱلْأَحْيَآءُ وَلَا ٱلْأَمْوَٰتُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُسْمِعُ مَن يَشَآءُ ۖ وَمَآ أَنتَ بِمُسْمِعٍۢ مَّن فِى ٱلْقُبُورِ
6፥50 *«ዕውርና የሚያይ ይስተካከላሉን? አታስተነትኑምን?»* በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
ዒልም ብርሃን ነው፤ ጀህል ጨለማ ነው፤ ሰው በመሃይምነት ሽርክ ውስጥ ሲገባ ልክ ብዙ ተጋሪዎች ማለትም አሳዳሪዎች እንዳሉት ሎሌ ነው፤ ሰው በዕውቀት ኢስላም ውስጥ ሲገባ ልብ አንድ አሳዳሪ ብቻ እንዳለው ንጹሕ ሎሌ ነው፤ እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ አይስተካከሉም፤ ብዙ አሳዳሪዎች ያሉት ሎሌ እና አንድ አሳዳሪ ብቻ ያለው ንጹሕ ሎሌ አይስተካከሉም፦
39፥9 *«እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ ይስተካከላሉን?»* በላቸው፡፡ የሚገነዘቡት ባለ አእምሮዎቹ ብቻ ናቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلَّذِينَ يَعْلَمُونَ وَٱلَّذِينَ لَا يَعْلَمُونَ ۗ إِنَّمَا يَتَذَكَّرُ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
39፥29 አላህ በእርሱ *ተጨቃጫቂዎች የኾኑ ተጋሪዎች ያሉትን ባሪያ እና ለአንድ ሰው ብቻ ንጹሕ የኾነን ባሪያ ምሳሌ አደረገ፡፡ በምሳሌ ይስተካከላሉን?* ምስጋና ለአላህ ይገባው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው አያውቁም፡፡ ضَرَبَ ٱللَّهُ مَثَلًۭا رَّجُلًۭا فِيهِ شُرَكَآءُ مُتَشَٰكِسُونَ وَرَجُلًۭا سَلَمًۭا لِّرَجُلٍ هَلْ يَسْتَوِيَانِ مَثَلًا ۚ ٱلْحَمْدُ لِلَّهِ ۚ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
መሥሪያ ቤት ውስጥ እንኳን ብዙ አለቃ ሲበዛ ሁለም አዛዥ ይሆንና ግራ መጋባት ነው፤ ሁሉም እኔ ታዘዘኝ ብለው ይጨቀጭቁታል፤ ብዙ ተጨቃጫቂዎች ይኖሩታል፤ አንድ አለቃ ብቻ ከሆነ ግን ስልጣኑ የሚጋሩ ተጋሪዎች ስለሌሉ በንጹሕ መታዘዝ ይቻላል፤ ልክ እንደዚሁ አላህ ብቻ በብቸኝነት የሚያመልክ ባሪያ እና ብዙ ተመላኪዎችን የሚያመልክ ባሪያ አይስተካከሉም፤ አላህ ላይ ሌሎች ማንነቶችንና ምንነቶችን አጋርተን በቁማችን ሙታን ከመሆን አላህ ይጠብቀን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
"ሙታን እና ሕያዋን"
አንድ ሰው ዓይኑ ካላየ፣ ጆሮው ካልሰማ፣ አፉ ካልተናገረ፣ ልቡ ካልሰራ ምን ቀረው ሙታን ነው፤ እንዲሁ አንድ ሰው የውሳጣዊ ዓይኑ ካላየ፣ ጆሮው ካልሰማ፣ አፉ ካልተናገረ፣ ልቡ ካላወቀ ሙታን ነው፤ በተቃራኒው ብርሃን ተቀብሎ ማየት ሲጀምር፣ መስማት ሲጀምር፣ ማወቅ ሲጀምር ሕያው ነው፦
6፥122 *ሙት የነበረና ሕያው ያደረግነው* ለእርሱም በሰዎች መካከል በእርሱ የሚኼድበትን *ብርሃን ያደረግንለት ሰው በጨለማዎች ውስጥ ከእርሷ የማይወጣ ኾኖ እንዳለ ሰው ብጤ ነውን?* እንደዚሁ ለከሓዲዎች ይሠሩት የነበሩት ነገር ተጌጠላቸው፡፡ أَوَمَن كَانَ مَيْتًۭا فَأَحْيَيْنَٰهُ وَجَعَلْنَا لَهُۥ نُورًۭا يَمْشِى بِهِۦ فِى ٱلنَّاسِ كَمَن مَّثَلُهُۥ فِى ٱلظُّلُمَٰتِ لَيْسَ بِخَارِجٍۢ مِّنْهَا ۚ كَذَٰلِكَ زُيِّنَ لِلْكَٰفِرِينَ مَا كَانُوا۟ يَعْمَلُونَ
ልብ አድርግ የዚህ አንቀጽ ሰበበል ኑዙል አማር ኢብኑ ያሲር ነው፤ ይህ ሰው በሺርክ ጨለማ እያለ ሙት የነበረና የኢስላምን ብርሃን ሲያገኝ ሕያው የሆነ ነው፤ ሙት ከጨለማ ጋር ሕያው ደግሞ ከብርሃን ጋር ተለዋዋጭ ሆኖ እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ አንድን ሰው የልብ ብርሃን መጥቶለት አሻፈረኝ ብሎ ካስተባበለና ከብርኑነ በዞረ ጊዜ አንተ ይህንን ሙታን አታሰማም፦
30:52 አንተም *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮዎችንም ዟሪዎች ሆነው በሸሹ ጊዜ* ጥርሪን አታሰማም። فَإِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
27:80 አንተ *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮችንም* የሚተው ሆነው *በዞሩ ጊዜ* ጥሪን አታሰማም። إِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
43:40 አንተ *ደንቆሮዎቹን ታሰማለህን? ወይንስ እውሮችን* እና በግልጽ ጥመት ውስጥ የሆኑን ሰዎች ትመራለህን? أَفَأَنتَ تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ أَوْ تَهْدِى ٱلْعُمْىَ وَمَن كَانَ فِى ضَلَٰلٍۢ مُّبِينٍۢ
አንድ ሰው ዒልም፣ ኢማን፣ ኢስላምን ካገኘ ሰውየው ህያዋን ይባላል፤ በተቃራኒው ጀህል፣ ኩፍር፣ ሺርክ ካገኘው ሰውዬው ሙታን ይባላል፤ ብርሃን ያገኙት ሕያዋን እና በጨለማ የሚኖሩ ሙታንም አይስተካከሉም፤ ዕውርና የሚያይ አይስተካከሉም፦
35፥22 *ሕያዋንና ሙታንም አይስተካከሉም*፡፡ አላህ የሚሻውን ሰው ያሰማል፡፡ *አንተም በመቃብር ውስጥ ያሉትን አሰሚ አይደለህም*፡፡ وَمَا يَسْتَوِى ٱلْأَحْيَآءُ وَلَا ٱلْأَمْوَٰتُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُسْمِعُ مَن يَشَآءُ ۖ وَمَآ أَنتَ بِمُسْمِعٍۢ مَّن فِى ٱلْقُبُورِ
6፥50 *«ዕውርና የሚያይ ይስተካከላሉን? አታስተነትኑምን?»* በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
ዒልም ብርሃን ነው፤ ጀህል ጨለማ ነው፤ ሰው በመሃይምነት ሽርክ ውስጥ ሲገባ ልክ ብዙ ተጋሪዎች ማለትም አሳዳሪዎች እንዳሉት ሎሌ ነው፤ ሰው በዕውቀት ኢስላም ውስጥ ሲገባ ልብ አንድ አሳዳሪ ብቻ እንዳለው ንጹሕ ሎሌ ነው፤ እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ አይስተካከሉም፤ ብዙ አሳዳሪዎች ያሉት ሎሌ እና አንድ አሳዳሪ ብቻ ያለው ንጹሕ ሎሌ አይስተካከሉም፦
39፥9 *«እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ ይስተካከላሉን?»* በላቸው፡፡ የሚገነዘቡት ባለ አእምሮዎቹ ብቻ ናቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلَّذِينَ يَعْلَمُونَ وَٱلَّذِينَ لَا يَعْلَمُونَ ۗ إِنَّمَا يَتَذَكَّرُ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
39፥29 አላህ በእርሱ *ተጨቃጫቂዎች የኾኑ ተጋሪዎች ያሉትን ባሪያ እና ለአንድ ሰው ብቻ ንጹሕ የኾነን ባሪያ ምሳሌ አደረገ፡፡ በምሳሌ ይስተካከላሉን?* ምስጋና ለአላህ ይገባው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው አያውቁም፡፡ ضَرَبَ ٱللَّهُ مَثَلًۭا رَّجُلًۭا فِيهِ شُرَكَآءُ مُتَشَٰكِسُونَ وَرَجُلًۭا سَلَمًۭا لِّرَجُلٍ هَلْ يَسْتَوِيَانِ مَثَلًا ۚ ٱلْحَمْدُ لِلَّهِ ۚ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
መሥሪያ ቤት ውስጥ እንኳን ብዙ አለቃ ሲበዛ ሁለም አዛዥ ይሆንና ግራ መጋባት ነው፤ ሁሉም እኔ ታዘዘኝ ብለው ይጨቀጭቁታል፤ ብዙ ተጨቃጫቂዎች ይኖሩታል፤ አንድ አለቃ ብቻ ከሆነ ግን ስልጣኑ የሚጋሩ ተጋሪዎች ስለሌሉ በንጹሕ መታዘዝ ይቻላል፤ ልክ እንደዚሁ አላህ ብቻ በብቸኝነት የሚያመልክ ባሪያ እና ብዙ ተመላኪዎችን የሚያመልክ ባሪያ አይስተካከሉም፤ አላህ ላይ ሌሎች ማንነቶችንና ምንነቶችን አጋርተን በቁማችን ሙታን ከመሆን አላህ ይጠብቀን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
ረጅም
“ረጅም” رجم ማለት “ውግራት” ማለት ነው፤ አንድ ጊዜ አይሁዶች ወደ የአላህ መልክተኛ “ﷺ” መጥተው አንድ ሰውዬና አንዲት ሴትዮ ዝሙት መስራታቸውን ገለጹላቸው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 61, ሐዲስ 139
ከዐብደላህ ኢብኑ ዑመር”ረ.አ” እንደተላለፈው አይሁዶች ወደ የአላህ መልክተኛ “ﷺ” መጥተው አንድ ሰውዬና አንዲት ሴትዮ ዝሙት መስራታቸውን ገለጹላቸው የአላህ መልክተኛም “ﷺ” ፦ “በተውራት ውስጥ ተጽፎ የምታገኙት ድንጋጌ ምን ይላል?” በማለት ጠየቋቸው፤ እነርሱም፦ በአደባባይ የሰሩትን አጸያፊ ተግባር ለሕዝቡ በማጋላጥ ገመናቸውን እንድናወጣና እንድንገርፋቸው ነው የተደነገገው” በማለት መለሱ፤ ዐብዱላህ ኢብኑ ሰላም”ረ.አ.”፦ “ውሸትን ቀጠፋችሁ፤ በተውራት ውስጥ የሚገኘው ድንጋጌ ተወግረው እንዲገደሉ ነው የሚያዘው” ብሎ አጋለጣቸው፤ ተውራትንም አምጥተው ከገለጧት በኋላ አንደኛው አይሁድ ስመለመወገር የምትገልጸው መልእክት ላይ እጁን ጣል በማድረግ ሸፍኖ ከእርሷ በፊት ያለውን ድንጋጌ አነበበ፤ ዐብዱላህ ኢብኑ ሰላምም፦ እጅህን አንሳ አለው፤ እጁን አንስቶ የሸፈነውን መልእክት ሲያነቡት ስለመወገር የምትገልጸው ድንጋጌ ነበረች። ከዚያም አይሁዶቹ አሉ ‹ ሙሐመድ “ﷺ” እዉነት ተናገረ ተውራት ስለ ረጅም የሚገልፅ አንቀፅ አለዉ” ብለዉ አመኑ! حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ يُوسُفَ، أَخْبَرَنَا مَالِكُ بْنُ أَنَسٍ، عَنْ نَافِعٍ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ الْيَهُودَ، جَاءُوا إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَذَكَرُوا لَهُ أَنَّ رَجُلاً مِنْهُمْ وَامْرَأَةً زَنَيَا فَقَالَ لَهُمْ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَا تَجِدُونَ فِي التَّوْرَاةِ فِي شَأْنِ الرَّجْمِ ”. فَقَالُوا نَفْضَحُهُمْ وَيُجْلَدُونَ. فَقَالَ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ سَلاَمٍ كَذَبْتُمْ، إِنَّ فِيهَا الرَّجْمَ. فَأَتَوْا بِالتَّوْرَاةِ فَنَشَرُوهَا، فَوَضَعَ أَحَدُهُمْ يَدَهُ عَلَى آيَةِ الرَّجْمِ، فَقَرَأَ مَا قَبْلَهَا وَمَا بَعْدَهَا. فَقَالَ لَهُ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ سَلاَمٍ ارْفَعْ يَدَكَ. فَرَفَعَ يَدَهُ فَإِذَا فِيهَا آيَةُ الرَّجْمِ. فَقَالُوا صَدَقَ يَا مُحَمَّدُ، فِيهَا آيَةُ الرَّجْمِ.
ስለ ውግራት የሚናገረው የአላህ ፍርድ መለኮታዊ ቅሪት ሆኖ እነርሱም ዘንድ እያለች እነርሱ ግን እንደሌለ በማስመሰል ነብያችን"ﷺ" ሊያስፈርዱ መጡ፤ አላህ በዚህ ሰበብ ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
5፥43 *እነርሱም ዘንድ ተውራት እያለች በውስጧ የአላህ ፍርድ ያለባት ስትኾን እንዴት ያስፈርዱሃል?! ከዚያም ከዚህ በኋላ እንዴት ይሸሻሉ*! እነዚያም በፍጹም ምእምናን አይደሉም፡፡ وَكَيْفَ يُحَكِّمُونَكَ وَعِندَهُمُ ٱلتَّوْرَىٰةُ فِيهَا حُكْمُ ٱللَّهِ ثُمَّ يَتَوَلَّوْنَ مِنۢ بَعْدِ ذَٰلِكَ ۚ وَمَآ أُو۟لَٰٓئِكَ بِٱلْمُؤْمِنِينَ
ስለ ውግራት የሚናገረው መለኮታዊ ቅሪት ይህ ነበር፦
ዘዳግም 22፥23-24 ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር ቢተኛ፥ ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፤ ብላቴናይቱ በከተማ ውስጥ ሳለች አልጮኸችምና፥ ሰውዮውም የባልንጀራውን ሚስት አስነውሮአልና “”እስኪሞቱ ድረስ በድንጋይ ውገሩአቸው””፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።
በመቀጠል ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ፣ ፋይዳና ሚና አንዱ ከእነርሱ ጋር ያለውን መለኮታዊ እውነት ለማረጋገጥ እና ቀጥፈው የጨመሩትን ሐሰት ሊያርም ነው፤ ከእነርሱ ጋር ያለውን እውነትን ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለትም “አረጋጋጭ” ሲባል፤ የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ስም አለው፦
5፥48 *ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭ ና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ
5፥49 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنِ ٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ
በአይሁዳውያን መካከልም አላህ ባወረደው ሕግ በቁርአን ከላይ የነበረውን ጉዳይ ፈርደዋል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 61, ሐዲስ 139
ከዐብደላህ ኢብኑ ዑመር”ረ.አ” እንደተላለፈው፦..የአላህ መልክተኛም “ﷺ” ሁለቱም እንዲወገሩ አዘዋል። فَأَمَرَ بِهِمَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَرُجِمَا.
በቁርኣን የወረደው የውግራት አንቀጽ ስለ ዝሙት ነው፦
4፥15 *እነዚያም ከሴቶቻችሁ መጥፎን ስራ ዝሙትን የሚሠሩ፣ በእነርሱ ላይ ከእናንተ አራትን ወንዶች አስመስክሩባቸው። ቢመሰክሩም ሞት እስከሚደርስባቸው ወይም አላህ ለእነርሱ መንገድን እስከሚያደርግ ድረስ ከቤቶች ውስጥ ያዙዋቸው ጠብቁዋቸው*። وَٱلَّٰتِى يَأْتِينَ ٱلْفَٰحِشَةَ مِن نِّسَآئِكُمْ فَٱسْتَشْهِدُوا۟ عَلَيْهِنَّ أَرْبَعَةً مِّنكُمْ ۖ فَإِن شَهِدُوا۟ فَأَمْسِكُوهُنَّ فِى ٱلْبُيُوتِ حَتَّىٰ يَتَوَفَّىٰهُنَّ ٱلْمَوْتُ أَوْ يَجْعَلَ ٱللَّهُ لَهُنَّ سَبِيلًا
4፥16 *እነዚያንም ከእናንተ ውስጥ ዝሙትን የሚሠሩዋትን አሰቃዩዋቸው፤ ቢፀፀቱና ሥራቸውንም ቢያሳምሩ ከእነርሱ ተገቱ አታሰቃዩዋቸው አላህ ፀፀትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*። وَٱلَّذَانِ يَأْتِيَٰنِهَا مِنكُمْ فَـَٔاذُوهُمَا ۖ فَإِن تَابَا وَأَصْلَحَا فَأَعْرِضُوا۟ عَنْهُمَآ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ تَوَّابًا رَّحِيمًا
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 96, ሐዲስ 53
ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ "መዲና እንደደረስን ዑመር ኹጥባ ላይ፦ "ምንም ጥርጥር የለውም፤ አላህ ሙሐመድን"ﷺ" በእውነት ላከ፤ ወደ እርሱም መጽሐፍ አወረደ፤ ከወረደው መካከል የውግራት አንቀጽ ነው" አለ። قَالَ ابْنُ عَبَّاسٍ فَقَدِمْنَا الْمَدِينَةَ فَقَالَ إِنَّ اللَّهَ بَعَثَ مُحَمَّدًا صلى الله عليه وسلم بِالْحَقِّ وَأَنْزَلَ عَلَيْهِ الْكِتَابَ، فَكَانَ فِيمَا أُنْزِلَ آيَةُ الرَّجْمِ.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ረጅም” رجم ማለት “ውግራት” ማለት ነው፤ አንድ ጊዜ አይሁዶች ወደ የአላህ መልክተኛ “ﷺ” መጥተው አንድ ሰውዬና አንዲት ሴትዮ ዝሙት መስራታቸውን ገለጹላቸው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 61, ሐዲስ 139
ከዐብደላህ ኢብኑ ዑመር”ረ.አ” እንደተላለፈው አይሁዶች ወደ የአላህ መልክተኛ “ﷺ” መጥተው አንድ ሰውዬና አንዲት ሴትዮ ዝሙት መስራታቸውን ገለጹላቸው የአላህ መልክተኛም “ﷺ” ፦ “በተውራት ውስጥ ተጽፎ የምታገኙት ድንጋጌ ምን ይላል?” በማለት ጠየቋቸው፤ እነርሱም፦ በአደባባይ የሰሩትን አጸያፊ ተግባር ለሕዝቡ በማጋላጥ ገመናቸውን እንድናወጣና እንድንገርፋቸው ነው የተደነገገው” በማለት መለሱ፤ ዐብዱላህ ኢብኑ ሰላም”ረ.አ.”፦ “ውሸትን ቀጠፋችሁ፤ በተውራት ውስጥ የሚገኘው ድንጋጌ ተወግረው እንዲገደሉ ነው የሚያዘው” ብሎ አጋለጣቸው፤ ተውራትንም አምጥተው ከገለጧት በኋላ አንደኛው አይሁድ ስመለመወገር የምትገልጸው መልእክት ላይ እጁን ጣል በማድረግ ሸፍኖ ከእርሷ በፊት ያለውን ድንጋጌ አነበበ፤ ዐብዱላህ ኢብኑ ሰላምም፦ እጅህን አንሳ አለው፤ እጁን አንስቶ የሸፈነውን መልእክት ሲያነቡት ስለመወገር የምትገልጸው ድንጋጌ ነበረች። ከዚያም አይሁዶቹ አሉ ‹ ሙሐመድ “ﷺ” እዉነት ተናገረ ተውራት ስለ ረጅም የሚገልፅ አንቀፅ አለዉ” ብለዉ አመኑ! حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ يُوسُفَ، أَخْبَرَنَا مَالِكُ بْنُ أَنَسٍ، عَنْ نَافِعٍ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ الْيَهُودَ، جَاءُوا إِلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَذَكَرُوا لَهُ أَنَّ رَجُلاً مِنْهُمْ وَامْرَأَةً زَنَيَا فَقَالَ لَهُمْ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَا تَجِدُونَ فِي التَّوْرَاةِ فِي شَأْنِ الرَّجْمِ ”. فَقَالُوا نَفْضَحُهُمْ وَيُجْلَدُونَ. فَقَالَ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ سَلاَمٍ كَذَبْتُمْ، إِنَّ فِيهَا الرَّجْمَ. فَأَتَوْا بِالتَّوْرَاةِ فَنَشَرُوهَا، فَوَضَعَ أَحَدُهُمْ يَدَهُ عَلَى آيَةِ الرَّجْمِ، فَقَرَأَ مَا قَبْلَهَا وَمَا بَعْدَهَا. فَقَالَ لَهُ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ سَلاَمٍ ارْفَعْ يَدَكَ. فَرَفَعَ يَدَهُ فَإِذَا فِيهَا آيَةُ الرَّجْمِ. فَقَالُوا صَدَقَ يَا مُحَمَّدُ، فِيهَا آيَةُ الرَّجْمِ.
ስለ ውግራት የሚናገረው የአላህ ፍርድ መለኮታዊ ቅሪት ሆኖ እነርሱም ዘንድ እያለች እነርሱ ግን እንደሌለ በማስመሰል ነብያችን"ﷺ" ሊያስፈርዱ መጡ፤ አላህ በዚህ ሰበብ ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
5፥43 *እነርሱም ዘንድ ተውራት እያለች በውስጧ የአላህ ፍርድ ያለባት ስትኾን እንዴት ያስፈርዱሃል?! ከዚያም ከዚህ በኋላ እንዴት ይሸሻሉ*! እነዚያም በፍጹም ምእምናን አይደሉም፡፡ وَكَيْفَ يُحَكِّمُونَكَ وَعِندَهُمُ ٱلتَّوْرَىٰةُ فِيهَا حُكْمُ ٱللَّهِ ثُمَّ يَتَوَلَّوْنَ مِنۢ بَعْدِ ذَٰلِكَ ۚ وَمَآ أُو۟لَٰٓئِكَ بِٱلْمُؤْمِنِينَ
ስለ ውግራት የሚናገረው መለኮታዊ ቅሪት ይህ ነበር፦
ዘዳግም 22፥23-24 ማናቸውም ሰው ድንግልና ያላትን ልጃገረድ ቢያጭ፥ ሌላ ሰውም በከተማ ውስጥ አግኝቶ ከእርስዋ ጋር ቢተኛ፥ ሁለቱን ወደዚያች ከተማ በር አውጡአቸው፤ ብላቴናይቱ በከተማ ውስጥ ሳለች አልጮኸችምና፥ ሰውዮውም የባልንጀራውን ሚስት አስነውሮአልና “”እስኪሞቱ ድረስ በድንጋይ ውገሩአቸው””፤ እንዲሁም ክፉውን ነገር ከመካከልህ ታስወግዳለህ።
በመቀጠል ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ፣ ፋይዳና ሚና አንዱ ከእነርሱ ጋር ያለውን መለኮታዊ እውነት ለማረጋገጥ እና ቀጥፈው የጨመሩትን ሐሰት ሊያርም ነው፤ ከእነርሱ ጋር ያለውን እውነትን ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለትም “አረጋጋጭ” ሲባል፤ የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ስም አለው፦
5፥48 *ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭ ና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ
5፥49 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنِ ٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ
በአይሁዳውያን መካከልም አላህ ባወረደው ሕግ በቁርአን ከላይ የነበረውን ጉዳይ ፈርደዋል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 61, ሐዲስ 139
ከዐብደላህ ኢብኑ ዑመር”ረ.አ” እንደተላለፈው፦..የአላህ መልክተኛም “ﷺ” ሁለቱም እንዲወገሩ አዘዋል። فَأَمَرَ بِهِمَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَرُجِمَا.
በቁርኣን የወረደው የውግራት አንቀጽ ስለ ዝሙት ነው፦
4፥15 *እነዚያም ከሴቶቻችሁ መጥፎን ስራ ዝሙትን የሚሠሩ፣ በእነርሱ ላይ ከእናንተ አራትን ወንዶች አስመስክሩባቸው። ቢመሰክሩም ሞት እስከሚደርስባቸው ወይም አላህ ለእነርሱ መንገድን እስከሚያደርግ ድረስ ከቤቶች ውስጥ ያዙዋቸው ጠብቁዋቸው*። وَٱلَّٰتِى يَأْتِينَ ٱلْفَٰحِشَةَ مِن نِّسَآئِكُمْ فَٱسْتَشْهِدُوا۟ عَلَيْهِنَّ أَرْبَعَةً مِّنكُمْ ۖ فَإِن شَهِدُوا۟ فَأَمْسِكُوهُنَّ فِى ٱلْبُيُوتِ حَتَّىٰ يَتَوَفَّىٰهُنَّ ٱلْمَوْتُ أَوْ يَجْعَلَ ٱللَّهُ لَهُنَّ سَبِيلًا
4፥16 *እነዚያንም ከእናንተ ውስጥ ዝሙትን የሚሠሩዋትን አሰቃዩዋቸው፤ ቢፀፀቱና ሥራቸውንም ቢያሳምሩ ከእነርሱ ተገቱ አታሰቃዩዋቸው አላህ ፀፀትን ተቀባይ አዛኝ ነውና*። وَٱلَّذَانِ يَأْتِيَٰنِهَا مِنكُمْ فَـَٔاذُوهُمَا ۖ فَإِن تَابَا وَأَصْلَحَا فَأَعْرِضُوا۟ عَنْهُمَآ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ كَانَ تَوَّابًا رَّحِيمًا
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 96, ሐዲስ 53
ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ "መዲና እንደደረስን ዑመር ኹጥባ ላይ፦ "ምንም ጥርጥር የለውም፤ አላህ ሙሐመድን"ﷺ" በእውነት ላከ፤ ወደ እርሱም መጽሐፍ አወረደ፤ ከወረደው መካከል የውግራት አንቀጽ ነው" አለ። قَالَ ابْنُ عَبَّاسٍ فَقَدِمْنَا الْمَدِينَةَ فَقَالَ إِنَّ اللَّهَ بَعَثَ مُحَمَّدًا صلى الله عليه وسلم بِالْحَقِّ وَأَنْزَلَ عَلَيْهِ الْكِتَابَ، فَكَانَ فِيمَا أُنْزِلَ آيَةُ الرَّجْمِ.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
እውን ኢየሱስ የአብ ስም ነውን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
መግቢያ
ሥላሴአውያን ሳይሆኑ ሰባሌሳውያን ኢየሱስ የአብ ስም ነው የሚል አቋም አላቸው። ይህ ደምዳሜ ላይ ያደረሳቸው ጥቅስ እስቲ እንመልከት፦
ዮሐ.5:43 እኔ በአባቴ ስም መጥቻለሁ አልተቀበላችሁኝምም፤ ሌላው በራሱ ስም ቢመጣ እርሱን ትቀበሉታላችሁ።
ነጥብ አንድ
“በአባቴ ስም”
እኔ በአባቴ ስም መጥቻለሁ ማለቱ ኢየሱስ የአብ ስም አያደርገውም ምክንያቱም ኢየሱስ ብቻ ሳይሆን ዳዊትና የዳዊት መንግስት የመጡት በአብ ስም ነው፦
1. ዳዊት
ዳዊት የመጣው በያህዌህ ስም ነው። ነገር ግን ዳዊት የአብ ስም ኣይደለም፦ 1ሳሙ 17:45 ዳዊትም ፍልስጥኤማዊውን አለው። አንተ ሰይፍና ጦር ጭሬም ይዘህ ትመጣብኛለህ፤ እኔ ግን ዛሬ በተገዳደርኸው በእስራኤል ጭፍሮች አምላክ ስም በሠራዊት ጌታ “በያህዌህ ስም እመጣብሃለሁ”።
2. የዳዊት መንግሥት
የዳዊት መንግሥት የመጣችው በያህዌህ ስም ነው። ነገር ግን የዳዊት መንግሥት የአብ ስም አይደለችም፦ ማር 11:10 “በጌታ ስም የምትመጣ” የአባታችን የዳዊት መንግሥት የተባረከች ናት፤ ሆሣዕና በአርያም እያሉ ይጮኹ ነበር።
ነጥብ ሁለት
“በራሱ ስም”
ሌላው በራሱ ስም ቢመጣ እርሱን ትቀበሉታላችሁ ማለቱ እራሱ ሳይላክ በራሱ ስልጣን የሚናገር ሃሰተኛ ነብይ ማለት ነው፦
የዮሐንስ ወንጌል 8.42 እኔ ከእግዚአብሔር ወጥቼ መጥቻለሁና፤ “እርሱ ላከኝ እንጂ ከራሴ አልመጣሁምና”።
ዮሐ.10:25 ኢየሱስም መለሰላቸው፥ እንዲህ ሲል። ነገርኋችሁ አታምኑምም እኔ “በአባቴ ስም” የማደርገው ሥራ ይህ ስለ እኔ ይመሰክራል፤
በአባቴ ስም የማደርገው ሥራ እና ከራሴ አልመጣውም የሚለው አነጋገሩ በአምላክ ስም ተወክሎ እንደተላከ ፍንትው አድርጎ ያሳያል። በራሱ ስም ቢመጣ ኖሮ ማንም ሳይልከው ይመጣ ነበር። ግን በራሱ አልመጣም የላከውን ፈቃድ ለማድረግ በአብ ስም ታምራትን አድርጓል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡
መግቢያ
ሥላሴአውያን ሳይሆኑ ሰባሌሳውያን ኢየሱስ የአብ ስም ነው የሚል አቋም አላቸው። ይህ ደምዳሜ ላይ ያደረሳቸው ጥቅስ እስቲ እንመልከት፦
ዮሐ.5:43 እኔ በአባቴ ስም መጥቻለሁ አልተቀበላችሁኝምም፤ ሌላው በራሱ ስም ቢመጣ እርሱን ትቀበሉታላችሁ።
ነጥብ አንድ
“በአባቴ ስም”
እኔ በአባቴ ስም መጥቻለሁ ማለቱ ኢየሱስ የአብ ስም አያደርገውም ምክንያቱም ኢየሱስ ብቻ ሳይሆን ዳዊትና የዳዊት መንግስት የመጡት በአብ ስም ነው፦
1. ዳዊት
ዳዊት የመጣው በያህዌህ ስም ነው። ነገር ግን ዳዊት የአብ ስም ኣይደለም፦ 1ሳሙ 17:45 ዳዊትም ፍልስጥኤማዊውን አለው። አንተ ሰይፍና ጦር ጭሬም ይዘህ ትመጣብኛለህ፤ እኔ ግን ዛሬ በተገዳደርኸው በእስራኤል ጭፍሮች አምላክ ስም በሠራዊት ጌታ “በያህዌህ ስም እመጣብሃለሁ”።
2. የዳዊት መንግሥት
የዳዊት መንግሥት የመጣችው በያህዌህ ስም ነው። ነገር ግን የዳዊት መንግሥት የአብ ስም አይደለችም፦ ማር 11:10 “በጌታ ስም የምትመጣ” የአባታችን የዳዊት መንግሥት የተባረከች ናት፤ ሆሣዕና በአርያም እያሉ ይጮኹ ነበር።
ነጥብ ሁለት
“በራሱ ስም”
ሌላው በራሱ ስም ቢመጣ እርሱን ትቀበሉታላችሁ ማለቱ እራሱ ሳይላክ በራሱ ስልጣን የሚናገር ሃሰተኛ ነብይ ማለት ነው፦
የዮሐንስ ወንጌል 8.42 እኔ ከእግዚአብሔር ወጥቼ መጥቻለሁና፤ “እርሱ ላከኝ እንጂ ከራሴ አልመጣሁምና”።
ዮሐ.10:25 ኢየሱስም መለሰላቸው፥ እንዲህ ሲል። ነገርኋችሁ አታምኑምም እኔ “በአባቴ ስም” የማደርገው ሥራ ይህ ስለ እኔ ይመሰክራል፤
በአባቴ ስም የማደርገው ሥራ እና ከራሴ አልመጣውም የሚለው አነጋገሩ በአምላክ ስም ተወክሎ እንደተላከ ፍንትው አድርጎ ያሳያል። በራሱ ስም ቢመጣ ኖሮ ማንም ሳይልከው ይመጣ ነበር። ግን በራሱ አልመጣም የላከውን ፈቃድ ለማድረግ በአብ ስም ታምራትን አድርጓል።
ነጥብ ሶስት
“ያህዌህ”
የኢየሱስ አባት ስሙ ያህዌህ ነው፦
አሞ 5:9፤ አምባውም እንዲፈርስ በብርቱ ላይ የድንገት ጥፋት የሚያመጣውን ፈልጉ፤ ስሙ יהוה “ያህዌህ” ነው።
ኤር 51:19 የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፥ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ ” יהוה “ያህዌህ” ነው። ኤር 50:34 ተቤዢአቸው ብርቱ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ ” יהוה “ያህዌህ” ነው፤
ኤር 10:16 የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፤ ስሙ የሠራዊት ጌታ ” יהוה “ያህዌህ” ነው። ኤር 33:2 ስሙ ” יהוה “ያህዌህ” የሆነ፥ ያደረገው “ያህዌህ”፥ ያጸናውም ዘንድ የሠራው ” יהוה “ያህዌህ” እንዲህ ይላል። ዘጸ 15:3፤ “ያህዌህ” ተዋጊ ነው፥ ስሙም “ያህዌህ” ነው፥ ዘጸ 3:15 ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ትላለህ። የአባቶቻችሁ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ” יהוה “ያህዌህ” ወደ እናንተ ላከኝ፤ ይህ ለዘላለሙ ስሜ ነው፥ እስከ ልጅ ልጅ ድረስም መታሰቢያዬ ይህ ነው። ኢሳ 42:8፤ እኔ ” יהוה “ያህዌህ” ነኝ፤ “ስሜ” ይህ ነው፤ ኤር 16:21 ስለዚህ፥ እነሆ፥ አስታውቃቸዋለሁ፥ በዚህች ጊዜ እጄንና ኃይሌን አስታውቃቸዋለሁ፤ እነርሱም ስሜ ” יהוה “ያህዌህ” እንደ ሆነ ያውቃሉ። ”
ዮሐንስ ወንጌል 8:54 ኢየሱስም መለሰ አለም። እኔ ራሴን ባከብር ክብሬ ከንቱ ነው፤ የሚያከብረኝ እናንተ “አምላካችን የምትሉት አባቴ” ነው፤”
ነጥብ አራት
“ኢየሱስ”
ኢየሱስ የልጁ ስም ነው፦
ዮሐ 3:18 በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ “በእግዚአብሔር ልጅ ስም” ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል። 1ዮሐ.5:13 የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ታውቁ ዘንድ “በእግዚአብሔር ልጅ ስም” ለምታምኑ ይህን ጽፌላችኋለሁ። 1ዮሐ.3:23 ትእዛዚቱም ይህች ናት፥ “በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም” እናምን ዘንድ፥ ትእዛዝንም እንደ ሰጠን እርስ በርሳችን እንዋደድ ዘንድ። ዮሐ 20:31 ነገር ግን ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ “የእግዚአብሔር ልጅ” እንደ ሆነ ታምኑ ዘንድ፥ አምናችሁም “በስሙ” ሕይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፎአል።
ኢየሱስ የአብ ስም ቢሆን ኖሮ “የኢየሱስ ልጅ” የሚል ጥቅስ ይገኝ ነበር። ነገር ግን በአባቱ ስምና በልጁ ስም መካከል ፈርቅ አለ፦
ራእ.14:1 አየሁም፥ እነሆም፥ በጉ በጽዮን ተራራ ቆሞ ነበር፥ ከእርሱም ጋር “ስሙ እና የአባቱ ስም” በግምባራቸው የተጻፈላቸው መቶ አርባ አራት ሺህ ነበሩ።
“ስሙ እና የአባቱ ስም” የሚለው ፈርቅ የልጁ ስም ኢየሱስ የአባቱ ስም ያህዌህ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው።
ነጥብ አምስት
“የሰው ስም”
ኢየሱስ የሚለው ስም በዕብራይስጥ ያህሹአ יְהוֹשֻׁ֣עַ በግሪክ ኤሱስ Ἰησοῦ ተብሎ ለሌሎች ሰዎች አገልግልግሎት ላይ ውሏል፦
ዘጸ.17:9፤ ሙሴም ኢያሱን*ያህሹአ* יְהוֹשֻׁ֣עַ ። ጕልማሶችን ምረጥልን፥ ወጥተህም ከአማሌቅ ጋር ተዋጋ፤ እኔ ነገ የእግዚአብሔርን በትር በእጄ ይዤ በኮረብታው ራስ ላይ እቆማለሁ አለው።
ሐጌ 1:1፤ በንጉሡ በዳርዮስ በሁለተኛው ዓመት በስድስተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የእግዚአብሔር ቃል… ወደ ታላቁም ካህን ወደ ኢዮሴዴቅ ልጅ ወደ ኢያሱ*ያህሹአ* יְהוֹשֻׁ֣עַ እንዲህ ሲል መጣ።
ሐዋ.7:45 አባቶቻችንም ደግሞ በተራ ተቀብለው እግዚአብሔር በፊታቸው ያወጣቸውን የአሕዛብን አገር በያዙት ጊዜ ከኢያሱ*ኤሱስ* Ἰησοῦ ጋር አገቡአት፥ እስከ ዳዊት ዘመንም ድረስ ኖረች።
ዕብ.4:8 ኢያሱ*ኤሱስ* Ἰησοῦ አሳርፎአቸው ኖሮ ቢሆንስ፥ ከዚያ በኋላ ስለ ሌላ ቀን ባልተናገረ ነበር።
ቆላ.4:10-11 ከተገረዙት ወገን ያሉት፥ አብሮ ከእኔ ጋር የታሰረ አርስጥሮኮስ የበርናባስም የወንድሙ ልጅ ማርቆስ ኢዮስጦስም የተባለ ኢያሱ*ኤሱስ*Ἰησοῦ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
ኢየሱስ የፈጣሪ ስም ቢሆን ኖሮ ሰዎች ሲጠሩ ፈጣሪ ዝም ይል ነበርን?
ከዚያም ባሻገር ፈጣሪ ሰዎችን ኢየሱስ በሚል ስም ያነጋግራቸው ነበርን?
ኢየሱስ የፈጣሪ ስም ቢሆን ኖሮ ከጊዜ ወዲህ የወጣ ስም ይሆን ነበርን?
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
“ያህዌህ”
የኢየሱስ አባት ስሙ ያህዌህ ነው፦
አሞ 5:9፤ አምባውም እንዲፈርስ በብርቱ ላይ የድንገት ጥፋት የሚያመጣውን ፈልጉ፤ ስሙ יהוה “ያህዌህ” ነው።
ኤር 51:19 የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፥ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ ” יהוה “ያህዌህ” ነው። ኤር 50:34 ተቤዢአቸው ብርቱ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ ” יהוה “ያህዌህ” ነው፤
ኤር 10:16 የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፤ ስሙ የሠራዊት ጌታ ” יהוה “ያህዌህ” ነው። ኤር 33:2 ስሙ ” יהוה “ያህዌህ” የሆነ፥ ያደረገው “ያህዌህ”፥ ያጸናውም ዘንድ የሠራው ” יהוה “ያህዌህ” እንዲህ ይላል። ዘጸ 15:3፤ “ያህዌህ” ተዋጊ ነው፥ ስሙም “ያህዌህ” ነው፥ ዘጸ 3:15 ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ትላለህ። የአባቶቻችሁ አምላክ፥ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ” יהוה “ያህዌህ” ወደ እናንተ ላከኝ፤ ይህ ለዘላለሙ ስሜ ነው፥ እስከ ልጅ ልጅ ድረስም መታሰቢያዬ ይህ ነው። ኢሳ 42:8፤ እኔ ” יהוה “ያህዌህ” ነኝ፤ “ስሜ” ይህ ነው፤ ኤር 16:21 ስለዚህ፥ እነሆ፥ አስታውቃቸዋለሁ፥ በዚህች ጊዜ እጄንና ኃይሌን አስታውቃቸዋለሁ፤ እነርሱም ስሜ ” יהוה “ያህዌህ” እንደ ሆነ ያውቃሉ። ”
ዮሐንስ ወንጌል 8:54 ኢየሱስም መለሰ አለም። እኔ ራሴን ባከብር ክብሬ ከንቱ ነው፤ የሚያከብረኝ እናንተ “አምላካችን የምትሉት አባቴ” ነው፤”
ነጥብ አራት
“ኢየሱስ”
ኢየሱስ የልጁ ስም ነው፦
ዮሐ 3:18 በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ “በእግዚአብሔር ልጅ ስም” ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል። 1ዮሐ.5:13 የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ታውቁ ዘንድ “በእግዚአብሔር ልጅ ስም” ለምታምኑ ይህን ጽፌላችኋለሁ። 1ዮሐ.3:23 ትእዛዚቱም ይህች ናት፥ “በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም” እናምን ዘንድ፥ ትእዛዝንም እንደ ሰጠን እርስ በርሳችን እንዋደድ ዘንድ። ዮሐ 20:31 ነገር ግን ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ “የእግዚአብሔር ልጅ” እንደ ሆነ ታምኑ ዘንድ፥ አምናችሁም “በስሙ” ሕይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፎአል።
ኢየሱስ የአብ ስም ቢሆን ኖሮ “የኢየሱስ ልጅ” የሚል ጥቅስ ይገኝ ነበር። ነገር ግን በአባቱ ስምና በልጁ ስም መካከል ፈርቅ አለ፦
ራእ.14:1 አየሁም፥ እነሆም፥ በጉ በጽዮን ተራራ ቆሞ ነበር፥ ከእርሱም ጋር “ስሙ እና የአባቱ ስም” በግምባራቸው የተጻፈላቸው መቶ አርባ አራት ሺህ ነበሩ።
“ስሙ እና የአባቱ ስም” የሚለው ፈርቅ የልጁ ስም ኢየሱስ የአባቱ ስም ያህዌህ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው።
ነጥብ አምስት
“የሰው ስም”
ኢየሱስ የሚለው ስም በዕብራይስጥ ያህሹአ יְהוֹשֻׁ֣עַ በግሪክ ኤሱስ Ἰησοῦ ተብሎ ለሌሎች ሰዎች አገልግልግሎት ላይ ውሏል፦
ዘጸ.17:9፤ ሙሴም ኢያሱን*ያህሹአ* יְהוֹשֻׁ֣עַ ። ጕልማሶችን ምረጥልን፥ ወጥተህም ከአማሌቅ ጋር ተዋጋ፤ እኔ ነገ የእግዚአብሔርን በትር በእጄ ይዤ በኮረብታው ራስ ላይ እቆማለሁ አለው።
ሐጌ 1:1፤ በንጉሡ በዳርዮስ በሁለተኛው ዓመት በስድስተኛው ወር ከወሩም በመጀመሪያው ቀን የእግዚአብሔር ቃል… ወደ ታላቁም ካህን ወደ ኢዮሴዴቅ ልጅ ወደ ኢያሱ*ያህሹአ* יְהוֹשֻׁ֣עַ እንዲህ ሲል መጣ።
ሐዋ.7:45 አባቶቻችንም ደግሞ በተራ ተቀብለው እግዚአብሔር በፊታቸው ያወጣቸውን የአሕዛብን አገር በያዙት ጊዜ ከኢያሱ*ኤሱስ* Ἰησοῦ ጋር አገቡአት፥ እስከ ዳዊት ዘመንም ድረስ ኖረች።
ዕብ.4:8 ኢያሱ*ኤሱስ* Ἰησοῦ አሳርፎአቸው ኖሮ ቢሆንስ፥ ከዚያ በኋላ ስለ ሌላ ቀን ባልተናገረ ነበር።
ቆላ.4:10-11 ከተገረዙት ወገን ያሉት፥ አብሮ ከእኔ ጋር የታሰረ አርስጥሮኮስ የበርናባስም የወንድሙ ልጅ ማርቆስ ኢዮስጦስም የተባለ ኢያሱ*ኤሱስ*Ἰησοῦ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
ኢየሱስ የፈጣሪ ስም ቢሆን ኖሮ ሰዎች ሲጠሩ ፈጣሪ ዝም ይል ነበርን?
ከዚያም ባሻገር ፈጣሪ ሰዎችን ኢየሱስ በሚል ስም ያነጋግራቸው ነበርን?
ኢየሱስ የፈጣሪ ስም ቢሆን ኖሮ ከጊዜ ወዲህ የወጣ ስም ይሆን ነበርን?
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
ኢየሱስ አብ ነውን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው *አስገኚው*፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት፡፡ በሰማያትና በምድርም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያሞግሳል፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። هُوَ ٱللَّهُ ٱلْخَٰلِقُ ٱلْبَارِئُ ٱلْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ ٱلْأَسْمَآءُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ يُسَبِّحُ لَهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
“ኣብ” אַבָּא ማለት በዕብራይስጥ “አስገኚ”orginator” ማለት ነው፤ ሁላችንንም ያስገኘ “አንድ አስገኚ” አለ፦
ሚልክያስ 2፥10 ለሁላችን *”አንድ አባት”* ያለን አይደለምን? *አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን*?
ማቴዎስ 23፥9 *አባታችሁ አንዱ* እርሱም የሰማዩ ነውና በምድር ላይ *ማንንም፦ አባት ብላችሁ አትጥሩ*።
ዮሐንስ 8፥41 *አንድ አባት* አለን *እርሱም እግዚአብሔር ነው*፡ አሉት።
በምድር ላይ ማንም አባት ብላችሁ አትጥሩ ሲባል የሰማዩ አባት አንድ ኣብ ነው ሲባል “አንድ ፈጣሪ” ነው በሚል ሒሳብ ነው አይሁዳውያን የሚረዱት እንጂ “ያለድ” יָלַד ማለትም “ወላጅ” የሚለውን አይደለም፤ ይህ አንድ ኣብ አንድ አምላክ ነው፤ የሁሉም ማለትም የኢየሱስ እና የሐዋርያትም አስገኚ ነው፦
ኤፌሶን 4፥6 ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር *አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ*።
ዮሐንስ 20፥17 እኔ ወደ *አባቴ* እና ወደ *አባታችሁ* ወደ *አምላኬ* እና ወደ *አምላካችሁ* ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው፡ አላት።
በዚህ ቀመርና ስሌት ከሆነ አላህ “አል-ባሪ” البَارِئ ማለትም “አስገኚው” ነው፤ “አል-ባሪ” የሚለው ስም ሶስት ጊዜ በቁርአን መጥቷል፤ ዒሳ ሆነ መላው ኑባሬ “ባሪያህ” بَرِيَّة ማለትም “ግኝት” ነው፦
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው *አስገኚው*፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አልሉት፡፡ በሰማያትና በምድርም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያሞግሳል፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። هُوَ ٱللَّهُ ٱلْخَٰلِقُ ٱلْبَارِئُ ٱلْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ ٱلْأَسْمَآءُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ يُسَبِّحُ لَهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
2፥54 ሙሳም ለሕዝቦቹ፡- «ሕዝቦቼ ሆይ! እናንተ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ፤ በመያዛችሁ ነፍሶቻችሁን በደላችሁ፡፡ ወደ *ፈጣሪያችሁም* ተመለሱ፤ ነፍሶቻችሁንም ግደሉ፤ ይሃችሁ *በፈጣሪያችሁ* ዘንድ ለእናንተ በላጭ ነው» ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ በእናንተም ላይ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላችሁ፡፡ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ وَإِذْ قَالَ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِۦ يَٰقَوْمِ إِنَّكُمْ ظَلَمْتُمْ أَنفُسَكُم بِٱتِّخَاذِكُمُ ٱلْعِجْلَ فَتُوبُوٓا۟ إِلَىٰ بَارِئِكُمْ فَٱقْتُلُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌۭ لَّكُمْ عِندَ بَارِئِكُمْ فَتَابَ عَلَيْكُمْ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
እዚህ ድረስ ከተግባባ ኢየሱስ አብ ነው ብለው የሚያምኑት የሐዋርያት ቤተክርስቲያን በተለምዶ “ኦንልይ ጂሰስ” የሚባሉት ሲሆኑ በጥንት ሳባልዮሳውያን ይባላሉ፤ የሊብያው ኤጲስ ቆጶስ የሰባልዮስን እሳቤ ስለሚያራምዱ ነው። የሰባልዮሳውያን ትምህርት ከሥላሴአውያን”Trinitarian” ትምህርት የማይተናነስ መወዛገብ የያዘ ትምህርት ነው፤ ይህንን መወዛገብ እስቲ እንመልከት፦
ዮሐንስ 14፥10 *እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ* አታምንምን? እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን *በእኔ የሚኖረው አብ* እርሱ ሥራውን ይሠራል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው *አስገኚው*፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት፡፡ በሰማያትና በምድርም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያሞግሳል፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። هُوَ ٱللَّهُ ٱلْخَٰلِقُ ٱلْبَارِئُ ٱلْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ ٱلْأَسْمَآءُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ يُسَبِّحُ لَهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
“ኣብ” אַבָּא ማለት በዕብራይስጥ “አስገኚ”orginator” ማለት ነው፤ ሁላችንንም ያስገኘ “አንድ አስገኚ” አለ፦
ሚልክያስ 2፥10 ለሁላችን *”አንድ አባት”* ያለን አይደለምን? *አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን*?
ማቴዎስ 23፥9 *አባታችሁ አንዱ* እርሱም የሰማዩ ነውና በምድር ላይ *ማንንም፦ አባት ብላችሁ አትጥሩ*።
ዮሐንስ 8፥41 *አንድ አባት* አለን *እርሱም እግዚአብሔር ነው*፡ አሉት።
በምድር ላይ ማንም አባት ብላችሁ አትጥሩ ሲባል የሰማዩ አባት አንድ ኣብ ነው ሲባል “አንድ ፈጣሪ” ነው በሚል ሒሳብ ነው አይሁዳውያን የሚረዱት እንጂ “ያለድ” יָלַד ማለትም “ወላጅ” የሚለውን አይደለም፤ ይህ አንድ ኣብ አንድ አምላክ ነው፤ የሁሉም ማለትም የኢየሱስ እና የሐዋርያትም አስገኚ ነው፦
ኤፌሶን 4፥6 ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር *አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ*።
ዮሐንስ 20፥17 እኔ ወደ *አባቴ* እና ወደ *አባታችሁ* ወደ *አምላኬ* እና ወደ *አምላካችሁ* ዓርጋለሁ ብለሽ ንገሪአቸው፡ አላት።
በዚህ ቀመርና ስሌት ከሆነ አላህ “አል-ባሪ” البَارِئ ማለትም “አስገኚው” ነው፤ “አል-ባሪ” የሚለው ስም ሶስት ጊዜ በቁርአን መጥቷል፤ ዒሳ ሆነ መላው ኑባሬ “ባሪያህ” بَرِيَّة ማለትም “ግኝት” ነው፦
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው *አስገኚው*፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አልሉት፡፡ በሰማያትና በምድርም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያሞግሳል፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው። هُوَ ٱللَّهُ ٱلْخَٰلِقُ ٱلْبَارِئُ ٱلْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ ٱلْأَسْمَآءُ ٱلْحُسْنَىٰ ۚ يُسَبِّحُ لَهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْحَكِيمُ
2፥54 ሙሳም ለሕዝቦቹ፡- «ሕዝቦቼ ሆይ! እናንተ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ፤ በመያዛችሁ ነፍሶቻችሁን በደላችሁ፡፡ ወደ *ፈጣሪያችሁም* ተመለሱ፤ ነፍሶቻችሁንም ግደሉ፤ ይሃችሁ *በፈጣሪያችሁ* ዘንድ ለእናንተ በላጭ ነው» ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ በእናንተም ላይ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰላችሁ፡፡ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ وَإِذْ قَالَ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِۦ يَٰقَوْمِ إِنَّكُمْ ظَلَمْتُمْ أَنفُسَكُم بِٱتِّخَاذِكُمُ ٱلْعِجْلَ فَتُوبُوٓا۟ إِلَىٰ بَارِئِكُمْ فَٱقْتُلُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌۭ لَّكُمْ عِندَ بَارِئِكُمْ فَتَابَ عَلَيْكُمْ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ
እዚህ ድረስ ከተግባባ ኢየሱስ አብ ነው ብለው የሚያምኑት የሐዋርያት ቤተክርስቲያን በተለምዶ “ኦንልይ ጂሰስ” የሚባሉት ሲሆኑ በጥንት ሳባልዮሳውያን ይባላሉ፤ የሊብያው ኤጲስ ቆጶስ የሰባልዮስን እሳቤ ስለሚያራምዱ ነው። የሰባልዮሳውያን ትምህርት ከሥላሴአውያን”Trinitarian” ትምህርት የማይተናነስ መወዛገብ የያዘ ትምህርት ነው፤ ይህንን መወዛገብ እስቲ እንመልከት፦
ዮሐንስ 14፥10 *እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ* አታምንምን? እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን *በእኔ የሚኖረው አብ* እርሱ ሥራውን ይሠራል።
ነጥብ አንድ
“አብም በእኔ እኔ በአብ”
እዚህ ጥቅስ ላይ “እኔ አብ ነኝ” የሚል ሽታው እንኳን የለም፤ ጭራሽ ኢየሱስ ከአብ የተለየ ማንነት መሆኑን የሚያሳይ ነው፤ “እኔ በአብ እንዳለሁ” i am in the Father” ἐγὼ ἐν τῷ πατρὶ ማለት ኢየሱስ በአብ ውስጥ እንዳለ እንጂ ኢየሱስ አብ መሆኑን በፍፁም አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “አብ” እና በባለቤት “እኔ” መካከል የገባ ነው፤ “እኔ አብ ነኝ” i am the Father” ለማለት “ውስጥ” የሚለው መስተዋድ ወጥቶ መነበብ ነበረበት፤ በመቀጠል “አብም በእኔ እንዳለ”The Father in me” ὁ πατὴρ ἐν ἐμοί ἐστιν ማለት አሁንም አብ በኢየሱስ ውስጥ እንዳለ እንጂ ኢየሱስ አብ መሆኑን በፍፁም አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “እኔ” እና በባለቤት “አብ” መካከል የገባ ነው፤ የሐዋርያት ቤተክርስቲያን ወልድ የአብ ስጋ ስለሆነ አብ በእኔ ውስጥ ማለቱ አብ በስጋ ውስጥ መሆኑን ያሳያል ይላሉ፤ ይህ አያስኬድም፤ ምክንያቱም አንደኛ ስጋ “እኔ” አይልም፤ ሁለተኛ አብ በእኔ አለው ማለት በስጋ ውስጥ አብ አለ ማለት ከሆነ እኔ በአብ አለው ማለት ስጋው በአብ ውስጥ አለ ማለት ነውን? ሲሰልስ “እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ” ማለት “ኢየሱስ ከአብ ጋር አብ ከኢየሱስ ጋር ያለውን ግንኙነት”inter-Relationship” ያሳያል፤ ይህንን እዛው አውድ ላይ መረዳት ይቻላል፦
ዮሐንስ 14፥20 እኔ በአባቴ እንዳለሁ *”እናንተም በእኔ እንዳላችሁ እኔም በእናንተ እንዳለሁ”* በዚያን ቀን ታውቃላችሁ።
“እናንተም በእኔ እንዳላችሁ” you are in me” ὑμεῖς ἐν ἐμοὶ ማለት ሐዋርያት በኢየሱስ ውስጥ እንዳሉ እንጂ ሐዋርያት ኢየሱስ መሆቸውን በፍፁም እንደማያሳይ ሁሉ “እኔ በአባቴ እንዳለሁ” ማለት ኢየሱስ አብ መሆኑን አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “ኢየሱስ” እና በባለቤት “ሐዋርያት” መካከል የገባ ነው፤ በመቀጠል “እኔም በእናንተ እንዳለሁ” i am in you” κἀγὼ ἐν ὑμῖν ማለት ኢየሱስ በሐዋርያት ውስጥ እንዳሉ እንጂ ሐዋርያት ኢየሱስ መሆቸውን በፍፁም እንደማያሳይ ሁሉ “አብም በእኔ እንዳለ” ማለት ኢየሱስ አብ መሆኑን አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “ሐዋርያት” እና በባለቤት “ኢየሱስ” መካከል የገባ ነው፤ “እናንተም በእኔ እንዳላችሁ እኔም በእናንተ እንዳለሁ” ማለት ኢየሱስ ከሐዋርያት ጋር ሐዋርያት ከኢየሱስ ጋር ያላቸውን ግንኙነት”intet-Relationship” ያሳያል እንጂ ኢየሱስ ሐዋርያት መሆኑን አሊያም ሐዋርያት ኢየሱስ መሆናቸውን ካላሳየ “እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ” ማለት ኢየሱስ ከአብ ጋር አብም ከኢየሱስ ጋር ያላቸውን ግንኙነት”intet-Relationship” ያሳያል እንጂ ኢየሱስ አብ መሆኑን አሊያም አብ ኢየሱስ መሆኑን አያሳይም። ይህ የሰዋስው ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
ነጥብ ሁለት
“በእኔ የሚኖረው አብ”
“የሚኖረው” dwelleth” የሚለው ቃል አሁንም አብ በአብሮነት ከኢየሱስ ጋር እንዳለ ያሳያል እንጂ ኢየሱስ የአብ ስጋ ወይም አብ መሆኑን አያሳይም፤ ይህንን ሙግት እስቲ እንመልከት፦
1 ዮሐንስ 4፥16 እኛም እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር አውቀናል፥ አምነንማል። እግዚአብሔር ፍቅር ነው፥ በፍቅርም የሚኖር *በእግዚአብሔር ይኖራል እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል*።
“ይኖራል” dwelleth” የሚለው ይሰመርበት፤ “አማኝ በእግዚአብሔር ይኖራል” ማለት እግዚአብሔር የአማኙ ስጋ ነው ማለት ነውን? አማኙ እግዚአብሔር ነው ማለት ነውን? “እግዚአብሔርም በአማኙ ይኖራል” ማለት አማኙ የእግዚአብሔር ስጋ ነው ማለት ነውን? እግዚአብሔር አማኙ ነው ማለት ነውን? አይ አማኙ ከእግዚአብሔር ጋር እግዚአብሔር ከአማኙ ጋር ያላቸውን ግንኙነት”intet-Relationship” ያሳያል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ “በእኔ የሚኖረው አብ” የሚለውንም በዚህ ስሌት ተረዱት። ይህ የሥነ-አመክንዮ ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
“አብም በእኔ እኔ በአብ”
እዚህ ጥቅስ ላይ “እኔ አብ ነኝ” የሚል ሽታው እንኳን የለም፤ ጭራሽ ኢየሱስ ከአብ የተለየ ማንነት መሆኑን የሚያሳይ ነው፤ “እኔ በአብ እንዳለሁ” i am in the Father” ἐγὼ ἐν τῷ πατρὶ ማለት ኢየሱስ በአብ ውስጥ እንዳለ እንጂ ኢየሱስ አብ መሆኑን በፍፁም አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “አብ” እና በባለቤት “እኔ” መካከል የገባ ነው፤ “እኔ አብ ነኝ” i am the Father” ለማለት “ውስጥ” የሚለው መስተዋድ ወጥቶ መነበብ ነበረበት፤ በመቀጠል “አብም በእኔ እንዳለ”The Father in me” ὁ πατὴρ ἐν ἐμοί ἐστιν ማለት አሁንም አብ በኢየሱስ ውስጥ እንዳለ እንጂ ኢየሱስ አብ መሆኑን በፍፁም አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “እኔ” እና በባለቤት “አብ” መካከል የገባ ነው፤ የሐዋርያት ቤተክርስቲያን ወልድ የአብ ስጋ ስለሆነ አብ በእኔ ውስጥ ማለቱ አብ በስጋ ውስጥ መሆኑን ያሳያል ይላሉ፤ ይህ አያስኬድም፤ ምክንያቱም አንደኛ ስጋ “እኔ” አይልም፤ ሁለተኛ አብ በእኔ አለው ማለት በስጋ ውስጥ አብ አለ ማለት ከሆነ እኔ በአብ አለው ማለት ስጋው በአብ ውስጥ አለ ማለት ነውን? ሲሰልስ “እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ” ማለት “ኢየሱስ ከአብ ጋር አብ ከኢየሱስ ጋር ያለውን ግንኙነት”inter-Relationship” ያሳያል፤ ይህንን እዛው አውድ ላይ መረዳት ይቻላል፦
ዮሐንስ 14፥20 እኔ በአባቴ እንዳለሁ *”እናንተም በእኔ እንዳላችሁ እኔም በእናንተ እንዳለሁ”* በዚያን ቀን ታውቃላችሁ።
“እናንተም በእኔ እንዳላችሁ” you are in me” ὑμεῖς ἐν ἐμοὶ ማለት ሐዋርያት በኢየሱስ ውስጥ እንዳሉ እንጂ ሐዋርያት ኢየሱስ መሆቸውን በፍፁም እንደማያሳይ ሁሉ “እኔ በአባቴ እንዳለሁ” ማለት ኢየሱስ አብ መሆኑን አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “ኢየሱስ” እና በባለቤት “ሐዋርያት” መካከል የገባ ነው፤ በመቀጠል “እኔም በእናንተ እንዳለሁ” i am in you” κἀγὼ ἐν ὑμῖν ማለት ኢየሱስ በሐዋርያት ውስጥ እንዳሉ እንጂ ሐዋርያት ኢየሱስ መሆቸውን በፍፁም እንደማያሳይ ሁሉ “አብም በእኔ እንዳለ” ማለት ኢየሱስ አብ መሆኑን አያሳይም፤ “ኤን” ἐν የሚለው መስተዋድ በተሳቢ “ሐዋርያት” እና በባለቤት “ኢየሱስ” መካከል የገባ ነው፤ “እናንተም በእኔ እንዳላችሁ እኔም በእናንተ እንዳለሁ” ማለት ኢየሱስ ከሐዋርያት ጋር ሐዋርያት ከኢየሱስ ጋር ያላቸውን ግንኙነት”intet-Relationship” ያሳያል እንጂ ኢየሱስ ሐዋርያት መሆኑን አሊያም ሐዋርያት ኢየሱስ መሆናቸውን ካላሳየ “እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ” ማለት ኢየሱስ ከአብ ጋር አብም ከኢየሱስ ጋር ያላቸውን ግንኙነት”intet-Relationship” ያሳያል እንጂ ኢየሱስ አብ መሆኑን አሊያም አብ ኢየሱስ መሆኑን አያሳይም። ይህ የሰዋስው ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
ነጥብ ሁለት
“በእኔ የሚኖረው አብ”
“የሚኖረው” dwelleth” የሚለው ቃል አሁንም አብ በአብሮነት ከኢየሱስ ጋር እንዳለ ያሳያል እንጂ ኢየሱስ የአብ ስጋ ወይም አብ መሆኑን አያሳይም፤ ይህንን ሙግት እስቲ እንመልከት፦
1 ዮሐንስ 4፥16 እኛም እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር አውቀናል፥ አምነንማል። እግዚአብሔር ፍቅር ነው፥ በፍቅርም የሚኖር *በእግዚአብሔር ይኖራል እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል*።
“ይኖራል” dwelleth” የሚለው ይሰመርበት፤ “አማኝ በእግዚአብሔር ይኖራል” ማለት እግዚአብሔር የአማኙ ስጋ ነው ማለት ነውን? አማኙ እግዚአብሔር ነው ማለት ነውን? “እግዚአብሔርም በአማኙ ይኖራል” ማለት አማኙ የእግዚአብሔር ስጋ ነው ማለት ነውን? እግዚአብሔር አማኙ ነው ማለት ነውን? አይ አማኙ ከእግዚአብሔር ጋር እግዚአብሔር ከአማኙ ጋር ያላቸውን ግንኙነት”intet-Relationship” ያሳያል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ “በእኔ የሚኖረው አብ” የሚለውንም በዚህ ስሌት ተረዱት። ይህ የሥነ-አመክንዮ ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
መደምደሚያ
አብ የሁሉም አስገኚ ከሆነ “ኣብ” የኢየሱስ አባት ነው፤ ይህ የኢየሱስ አባት ማን ነው? እራሱ ኢየሱስ? አይደለም፤ ታዲያ ማን ነው? ይህ የኢየሱስ አባት አንዱ እግዚአብሔር ነው፦
ሮሜ 15፥5 በአንድ ልብ ሆናችሁ በአንድ አፍ *እግዚአብሔርን፥ እርሱም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት*፥ ታከብሩ ዘንድ፥
ቆላስይስ 1፥5 የጌታችንን *የኢየሱስ ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን* ሁልጊዜ እናመሰግናለን፤
በአበይት ክርስትና ማለትም በካቶሊክ፣ በኦርቶዶክስ፣ በፕሮቴስታት እና በእንግሊካን ኢየሱስ አብ አይደለም፤ ታዲያ አብ ማን ነው? መልሱ አብ እግዚአብሔር ነው፤ ስለዚህ ኢየሱስ አብ ስላልሆነ አብ እግዚአብሔር ከሆነ ኢየሱስ እግዚአብሔር ሳይሆን የእግዚአብሔር ልጅ ነው፤ አንዱ አምላክ የሁሉም አስገኚ ስለሆነ አዳምም ሆነ መላእክት የእግዚአብሔር ልጆች ናቸው፦
ሉቃስ 3፥38 የመላልኤል ልጅ፥ የቃይናን ልጅ፥ የሄኖስ ልጅ፥ የሴት ልጅ፥ *የአዳም ልጅ፥ የእግዚአብሔር ልጅ*።
ኢዮብ 38፥6 አጥቢያ ኮከቦች በአንድነት ሲዘምሩ፥ *የእግዚአብሔርም ልጆች* ሁሉ እልል ሲሉ፥ መሠረቶችዋ በምን ላይ ተተክለው ነበር? የማዕዘንዋንስ ድንጋይ ያቆመ ማን ነው?
መላእክት ሆነ አዳም እናት እና አባት የላቸው ያስገኛቸው አንዱ አምላክ ነው፤ በተመሳሳይ ኢየሱስ አባት የለውም፤ ያለ አባት ያስገኘው አንዱ አምላክ ነው።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።
አብ የሁሉም አስገኚ ከሆነ “ኣብ” የኢየሱስ አባት ነው፤ ይህ የኢየሱስ አባት ማን ነው? እራሱ ኢየሱስ? አይደለም፤ ታዲያ ማን ነው? ይህ የኢየሱስ አባት አንዱ እግዚአብሔር ነው፦
ሮሜ 15፥5 በአንድ ልብ ሆናችሁ በአንድ አፍ *እግዚአብሔርን፥ እርሱም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት*፥ ታከብሩ ዘንድ፥
ቆላስይስ 1፥5 የጌታችንን *የኢየሱስ ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን* ሁልጊዜ እናመሰግናለን፤
በአበይት ክርስትና ማለትም በካቶሊክ፣ በኦርቶዶክስ፣ በፕሮቴስታት እና በእንግሊካን ኢየሱስ አብ አይደለም፤ ታዲያ አብ ማን ነው? መልሱ አብ እግዚአብሔር ነው፤ ስለዚህ ኢየሱስ አብ ስላልሆነ አብ እግዚአብሔር ከሆነ ኢየሱስ እግዚአብሔር ሳይሆን የእግዚአብሔር ልጅ ነው፤ አንዱ አምላክ የሁሉም አስገኚ ስለሆነ አዳምም ሆነ መላእክት የእግዚአብሔር ልጆች ናቸው፦
ሉቃስ 3፥38 የመላልኤል ልጅ፥ የቃይናን ልጅ፥ የሄኖስ ልጅ፥ የሴት ልጅ፥ *የአዳም ልጅ፥ የእግዚአብሔር ልጅ*።
ኢዮብ 38፥6 አጥቢያ ኮከቦች በአንድነት ሲዘምሩ፥ *የእግዚአብሔርም ልጆች* ሁሉ እልል ሲሉ፥ መሠረቶችዋ በምን ላይ ተተክለው ነበር? የማዕዘንዋንስ ድንጋይ ያቆመ ማን ነው?
መላእክት ሆነ አዳም እናት እና አባት የላቸው ያስገኛቸው አንዱ አምላክ ነው፤ በተመሳሳይ ኢየሱስ አባት የለውም፤ ያለ አባት ያስገኘው አንዱ አምላክ ነው።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም።