ሁለተኛ አምላክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
23፥91 አሏህ ምንም ልጅን አልወለደም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ ۚ
"ክርስትና" የሚለውን ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የሰየመው አግናጢዮስ ዘአንጾኪያያ በ 110 ድኅረ-ልደት ነው። ክርስትና በአውሮፓ የተሸመነበት ድርና ማግ እንደሆነ ሁሉ የተዋረደበት ማቅ፣ የተገነዘበት በፍታ፣ የተከፈነበት ግምዣ ነው፥ ክርስትና የየአውሮፓ ግሪክ ወሮም"Graeco-Roman" ፍልስፍና እና የኢየሱስ ትምህርት ቅይጥ ነው። የክርስትና ታሪክ ምሁር አዶልፍ ሃርናክ "Outlines of the History of Dogma" በተባለው መጽሐፋቸው ላይ ክርስትና ሥሩን በሄሌናውነት"hellenism" አፈር ውስጥ እንዴት እንደሰደደ እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል፦
"ክርስትና ሥሩን በሄሌናዊነት አፈር ውስጥ ሰደደ፥ በዚህም ምክንያት ለአብዛኞቹ ክርስቲያኖች ምሥጢር ሆነ"።
Outlines of the History of Dogma(Adolf Harnack) Page 194
በሄለናዊ ግሪክ ሥነ-ተረት"hellenistic Greek mythology" ስለ አማልክት ያላቸው እሳቦት "ዙስ" Ζεύς የሄርሜስ አባት ሲሆን ማዕረጉ "ሆ ቴዎስ ሆ ፓትሮስ" Ο Θεός ο Πατρὸς ነው፥ "ሆ ቴዎስ ሆ ፓትሮስ" ማለት "አምላክ አባት"God the father" ማለት ነው።
"ሄርሜስ" Ἑρμῆς ደግሞ የዙስ ልጅ ሲሆን በሰማይ እና በምድር መካከል ያለ መካከለኛ "መልእክተኛ" ነው። ይህ መልእክተኛው ልጅ ማዕረጉ "ሆ ቴዎስ ሆ ሁዎስ" Ο Θεός ο γιος ነው፥ "ሆ ቴዎስ ሆ ሁዎስ" ማለት "አምላክ ልጅ"God the son" ማለት ነው። አረማውያን አምላኪዎች በሊቃኦንያ ከተማ "አማልክት ሰዎችን መስለው ወደ እኛ ወርደዋል" በማለት በርናባስንም "ዙስ" ጳውሎስ "ሄርሜስ" አሉዋቸው፥ የድያ ካህን እና ሕዝቡ መሥዋዕት ሊሠውላቸው ወደዱ፦
የሐዋርያት ሥራ 14፥12 በርናባስንም "ዙስ" አሉት፤ ጳውሎስንም እርሱ በመናገር ዋና ስለ ነበረ "ሄርሜስ" አሉት። ἐκάλουν τε τὸν Βαρνάβαν Δία, τὸν δὲ Παῦλον Ἑρμῆν, ἐπειδὴ αὐτὸς ἦν ὁ ἡγούμενος τοῦ λόγου.
ዙስ በንግግር ሳይናገር ከእርሱ ተልእኮ የሚናገር መልእክተኛ ሄርሜስን እንደሚልክ በተመሳሳይ የማይናገረውን በርናባስን "ዙስ" የሚናገረውን ጳውሎስን "ሄርሜስ" የማለታቸው ምክንያት ይህ ነው፥ "ዙስ" Ζεύς በሮማውያን "ጁፒተር" ሲባል "ሄርሜስ" Ἑρμῆς ደግሞ በሮማውያን "ሜርኩርይ" ይባላል።
ከ 20 ቅድመ ልደት እስከ 50 ድኅረ ልደት ይኖር የነበረ ፊሎስ ዘእስክንድርያ የግሪክን ፍልስፍና ከአይሁድ ትምህርት ጋር የሚቀይጥ አይሁዳዊ ፈላስፋ እና መካከለኛ አፍላጦናዊነትን"middle platonism" የሚያቀነቅን የነበረ ሲሆን ስለ ሎጎስ እንዲህ ይላል፦
"ሎጎስ የአምላክ የበኵር ልጅ እና የአምላክ መልአክ ነው"። Frederick Copleston, A History of Philosophy, Volume 1, Continuum, (2003), pp. 458–462.
"ዲዩቴሮ ቴዎስ" δεύτερο Θεός ማለት "ሁለተኛ አምላክ" ማለት ሲሆን ይህ ሄለናዊ ፊሎስ ሎጎስን "ሁለተኛ አምላክ ነው" ብሎ ያስተምር ነበር፦
"በአምላክ የተነገረው ይህ የንግግር ዓረፍተ ነገር በጣም ተገቢ እና ምንም ውሸት የሌለበት ነበር፥ ሟች የሆነ ነገር የአጽናፈ ዓለም ታላቁ አባት በሆነው ምሳሌ ሊፈጠር አይችልምና። ነገር ግን(የተፈጠረው) የታላቁ ኑባሬ ቃል በሆነው "በሁለተኛው አምላክ" ምሳሌ በኃላ ነው"።
Philo: Questions and Answers on Genesis, Chapter 2 Number 62
"ሁለተኛው አምላክ" የሚለው ይሰመርበት! የእስክንድሪያው አርጌንስ ደግሞ ኢየሱስን "ሁለተኛ አምላክ" ብሎ ያስተምር ነበር፦
"ቢሆንም እኛ "ሁለተኛ አምላክ" ብለን ልንጠራው እንችላለን፥ "ሁለተኛ አምላክ" በሚለው ቃል ስንጠራው ሌሎችን በጎነቶችን የማካተት ችሎታ ካለው በጎነት በቀር ምንም ማለት እንዳልሆነ ይወቁ። Origen Against(Contra) Celsum, Book 5 chapter 39
"ሁለተኛው አምላክ" የሚለው ይሰመርበት! "ሄቴሮ ቴዎስ" ἕτερο Θεός ማለት "ሌላ አምላክ" ማለት ሲሆን ዮስጦስ ሰማዕቱ ትራይፎ ለሚባለው አይሁዳዊ ጓደኛው ኢየሱስን "ሌላ አምላክ" ብሎታል፦
"መጻሕፍትን ስለ ተረዳችሁ ላሳምናችሁ እሞክራለሁ፥ እኔ ከምለው ነገር አለ እና አለ ከተባለው፣ ለሁሉን ነገር ፈጣሪ የሚገዛ "ሌላ አምላክ" እና ጌታ አለ። እርሱም መልአክም ተብሎም ተጠርቷል"። Justin Martyr, Dialogue with Trypho, chapter 56
"ሌላ አምላክ" የተባለው ኢየሱስ "ለሁሉን ነገር ፈጣሪ" ለተባለው ለአብ ይገዛል፥ ዮስጦስ ይህንን ሌላ አምላክ መልአክ ተብሎ የተጠራ እና ለሙሴ የተናገረው አምላክ ብሎ የጠራው ከሁሉ ነገር ፈጣሪ ከሆነው ማንነት ለይቶታል፦
የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅ አምላክ እና የያዕቆብም አምላክ የነበረው ለሙሴ የተናገረው አምላክ የሁሉ ነገር ፈጣሪ አይደለም"።
Dialogue with Trypho (Justin Martyr) Chapter 60.
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
23፥91 አሏህ ምንም ልጅን አልወለደም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ ۚ
"ክርስትና" የሚለውን ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ የሰየመው አግናጢዮስ ዘአንጾኪያያ በ 110 ድኅረ-ልደት ነው። ክርስትና በአውሮፓ የተሸመነበት ድርና ማግ እንደሆነ ሁሉ የተዋረደበት ማቅ፣ የተገነዘበት በፍታ፣ የተከፈነበት ግምዣ ነው፥ ክርስትና የየአውሮፓ ግሪክ ወሮም"Graeco-Roman" ፍልስፍና እና የኢየሱስ ትምህርት ቅይጥ ነው። የክርስትና ታሪክ ምሁር አዶልፍ ሃርናክ "Outlines of the History of Dogma" በተባለው መጽሐፋቸው ላይ ክርስትና ሥሩን በሄሌናውነት"hellenism" አፈር ውስጥ እንዴት እንደሰደደ እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል፦
"ክርስትና ሥሩን በሄሌናዊነት አፈር ውስጥ ሰደደ፥ በዚህም ምክንያት ለአብዛኞቹ ክርስቲያኖች ምሥጢር ሆነ"።
Outlines of the History of Dogma(Adolf Harnack) Page 194
በሄለናዊ ግሪክ ሥነ-ተረት"hellenistic Greek mythology" ስለ አማልክት ያላቸው እሳቦት "ዙስ" Ζεύς የሄርሜስ አባት ሲሆን ማዕረጉ "ሆ ቴዎስ ሆ ፓትሮስ" Ο Θεός ο Πατρὸς ነው፥ "ሆ ቴዎስ ሆ ፓትሮስ" ማለት "አምላክ አባት"God the father" ማለት ነው።
"ሄርሜስ" Ἑρμῆς ደግሞ የዙስ ልጅ ሲሆን በሰማይ እና በምድር መካከል ያለ መካከለኛ "መልእክተኛ" ነው። ይህ መልእክተኛው ልጅ ማዕረጉ "ሆ ቴዎስ ሆ ሁዎስ" Ο Θεός ο γιος ነው፥ "ሆ ቴዎስ ሆ ሁዎስ" ማለት "አምላክ ልጅ"God the son" ማለት ነው። አረማውያን አምላኪዎች በሊቃኦንያ ከተማ "አማልክት ሰዎችን መስለው ወደ እኛ ወርደዋል" በማለት በርናባስንም "ዙስ" ጳውሎስ "ሄርሜስ" አሉዋቸው፥ የድያ ካህን እና ሕዝቡ መሥዋዕት ሊሠውላቸው ወደዱ፦
የሐዋርያት ሥራ 14፥12 በርናባስንም "ዙስ" አሉት፤ ጳውሎስንም እርሱ በመናገር ዋና ስለ ነበረ "ሄርሜስ" አሉት። ἐκάλουν τε τὸν Βαρνάβαν Δία, τὸν δὲ Παῦλον Ἑρμῆν, ἐπειδὴ αὐτὸς ἦν ὁ ἡγούμενος τοῦ λόγου.
ዙስ በንግግር ሳይናገር ከእርሱ ተልእኮ የሚናገር መልእክተኛ ሄርሜስን እንደሚልክ በተመሳሳይ የማይናገረውን በርናባስን "ዙስ" የሚናገረውን ጳውሎስን "ሄርሜስ" የማለታቸው ምክንያት ይህ ነው፥ "ዙስ" Ζεύς በሮማውያን "ጁፒተር" ሲባል "ሄርሜስ" Ἑρμῆς ደግሞ በሮማውያን "ሜርኩርይ" ይባላል።
ከ 20 ቅድመ ልደት እስከ 50 ድኅረ ልደት ይኖር የነበረ ፊሎስ ዘእስክንድርያ የግሪክን ፍልስፍና ከአይሁድ ትምህርት ጋር የሚቀይጥ አይሁዳዊ ፈላስፋ እና መካከለኛ አፍላጦናዊነትን"middle platonism" የሚያቀነቅን የነበረ ሲሆን ስለ ሎጎስ እንዲህ ይላል፦
"ሎጎስ የአምላክ የበኵር ልጅ እና የአምላክ መልአክ ነው"። Frederick Copleston, A History of Philosophy, Volume 1, Continuum, (2003), pp. 458–462.
"ዲዩቴሮ ቴዎስ" δεύτερο Θεός ማለት "ሁለተኛ አምላክ" ማለት ሲሆን ይህ ሄለናዊ ፊሎስ ሎጎስን "ሁለተኛ አምላክ ነው" ብሎ ያስተምር ነበር፦
"በአምላክ የተነገረው ይህ የንግግር ዓረፍተ ነገር በጣም ተገቢ እና ምንም ውሸት የሌለበት ነበር፥ ሟች የሆነ ነገር የአጽናፈ ዓለም ታላቁ አባት በሆነው ምሳሌ ሊፈጠር አይችልምና። ነገር ግን(የተፈጠረው) የታላቁ ኑባሬ ቃል በሆነው "በሁለተኛው አምላክ" ምሳሌ በኃላ ነው"።
Philo: Questions and Answers on Genesis, Chapter 2 Number 62
"ሁለተኛው አምላክ" የሚለው ይሰመርበት! የእስክንድሪያው አርጌንስ ደግሞ ኢየሱስን "ሁለተኛ አምላክ" ብሎ ያስተምር ነበር፦
"ቢሆንም እኛ "ሁለተኛ አምላክ" ብለን ልንጠራው እንችላለን፥ "ሁለተኛ አምላክ" በሚለው ቃል ስንጠራው ሌሎችን በጎነቶችን የማካተት ችሎታ ካለው በጎነት በቀር ምንም ማለት እንዳልሆነ ይወቁ። Origen Against(Contra) Celsum, Book 5 chapter 39
"ሁለተኛው አምላክ" የሚለው ይሰመርበት! "ሄቴሮ ቴዎስ" ἕτερο Θεός ማለት "ሌላ አምላክ" ማለት ሲሆን ዮስጦስ ሰማዕቱ ትራይፎ ለሚባለው አይሁዳዊ ጓደኛው ኢየሱስን "ሌላ አምላክ" ብሎታል፦
"መጻሕፍትን ስለ ተረዳችሁ ላሳምናችሁ እሞክራለሁ፥ እኔ ከምለው ነገር አለ እና አለ ከተባለው፣ ለሁሉን ነገር ፈጣሪ የሚገዛ "ሌላ አምላክ" እና ጌታ አለ። እርሱም መልአክም ተብሎም ተጠርቷል"። Justin Martyr, Dialogue with Trypho, chapter 56
"ሌላ አምላክ" የተባለው ኢየሱስ "ለሁሉን ነገር ፈጣሪ" ለተባለው ለአብ ይገዛል፥ ዮስጦስ ይህንን ሌላ አምላክ መልአክ ተብሎ የተጠራ እና ለሙሴ የተናገረው አምላክ ብሎ የጠራው ከሁሉ ነገር ፈጣሪ ከሆነው ማንነት ለይቶታል፦
የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅ አምላክ እና የያዕቆብም አምላክ የነበረው ለሙሴ የተናገረው አምላክ የሁሉ ነገር ፈጣሪ አይደለም"።
Dialogue with Trypho (Justin Martyr) Chapter 60.
ትራይፎም አምላክ እና መልአክ የተለያዩ ምንነቶች እንደሆነ ሲነግረው ዮስጦስም የሰማይ ነገርን ሁሉ ትቶ በትንሽ የምድር ክፍል የሚመጣው ሌላው አምላክ ኢየሱስ እንጂ የሁሉም ነገር ፈጣሪ እና አባት የተባለው አንድ አምላክ አብ እንዳይደለ ነግሮታል፦
"አንተ እንዳልከው "ሁለቱ መልአክ እና አምላክ ነበሩ" ቢሆን በጣም ትንሽ ዕውቀት ያለው ሰው ካልሆነ በቀር፦"የሁሉም ነገር ፈጣሪ እና አባት የሰማይ ነገርን ሁሉ ትቶ በትንሽ የምድር ክፍል ላይ ታየ" ብሎ ለማስረገጥ አይደፈርም"።
Dialogue with Trypho (Justin Martyr) Chapter 60.
ዮስጦስ የጂፒተር ልጆች ለሚባሉት ለግሪካውያን የአምላክ በኵር የሆነው ቃል ያለ ተራክቦ መገኘት "እናንተ የጂፒተር ልጆችን ከምታምኑባቸው ጋር ተመሳሳይን እንጂ የተለያየ ነገር አላመጣንም" በማለት ዓይኑን አፍጦ እና ጥርሱን አግጦ ትምህርቱ ከአረማውያን ጋር እንደሚመሳሰል ተናግሯል፦
"እንዲሁ የአምላክ በኵር የሆነው ቃል ያለ ተራክቦ መገኘት እና መምህራችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተሰቀለ፣ ሞተ፣ ተነሳ እና ወደ ሰማይ ዐረገ ስንል እናንተ የጂፒተር ልጆችን ከምታምኑባቸው ጋር ተመሳሳይን እንጂ የተለያየ ነገር አላመጣንም"።
The First Apology (St. Justin Martyr) chapter 21
እንግዲህ ሐዋርያት "አንድ አምላክ አብ ነው" ብለው ስላስተማሩ "አሐዳውያን"unitarian" የነበሩ ሲሆን ከሐዋርያት ቀጥለው የመጡት አበው የሄሌናዊውን ዐረማዊነት በመቀየጥ ከአንዱ አምላክ ከአብ ሌላ ኢየሱስን ሁለተኛ እና ሌላ አምላክ በማድረጋቸው "ክልዔታውያን"Binitarian" ነበሩ። የክርስትና ታሪክ ምሁር ኤድዋርድ ጊቦን "History of christianity" በተባለው መጽሐፋቸው ላይ ስለ ክርስትና ዐረማዊነት"paganism" እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል፦
"አረማዊነት በክርስትና ድል ቢነሳም ክርስትናም በዚያው መጠን በአረማዊነት ተበክሏል"።
History of christianity (Edward Gibbon) page XVI(16)
ከዚህ ሁሉ ውዝግብ በኃላ አምላካችን አሏህ ቁርኣንን በነቢያች"ﷺ" ላይ እነዚያን "ፈጣሪ ልጅ ወልዷል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው፦
18፥4 እነዚያንም «አሏህ ልጅን ወልዷል» ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
"ፈጣሪ ልጅ ወልዷል" የሚለው ይህ የዐረማዊ ትምህርት ዓለም ላይ ያለውን ሁለት ቢልዮን ክርስቲያን የሚያወዛግብ ስለሆነ ቁርኣን ይህንን ለማስጠንቀቅ መውረዱ ተገቢ ነው። አሏህ አንድ ነው፥ አሏህ የሁሉ መጠጊያ ነው፦
114፥1 በል «እርሱ አሏህ አንድ ነው»፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ
112፥2 «አሏህ የሁሉ መጠጊያ ነው»፡፡ اللَّهُ الصَّمَدُ
እርሱ የሁሉ መጠጊያ ከሆነ ጊዜን እና ቦታን ያካበበ ፈጣሪ በጊዜ እና በቦታ ውስጥ ገብቶ እና ተወልዶ በአጭር ቁመት እና በጠባብ ደረት አይወሰንም፥ በእርሱ ባሕርይ መውለድ እና መወለድ ስለሌለ አልወለደም አልተወለደምም፦
112፥3 «አልወለደም አልተወለደምም»፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
114፥4 «ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም»። وَلَمْ يَكُن لَّهُ كُفُوًا أَحَدٌ
"ኩፉው" كُفُو ማለት "ወደር" "እኩያ" "አቻ" "ቢጤ" "አምሳያ" "ተፎካካሪ" "ባላንጣ" ማለት ሲሆን እርሱ የሚተካከለው አቻ እና እኩያ እንዲሁ የሚመሳሰለው አምሳያ እና ቢጤ ከሌለው ምንም ልጅን አልወለደም፥ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፦
23፥91 አሏህ ምንም ልጅን አልወለደም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ ۚ
ከእርሱ ጋር ሌላ ወይም ሁለተኛ አምላክ ቢኖር ኖሮ በመካከላቸው መለያየት ኖሮ ከፊሉ በከፊሉ ላይ በላቀ ነበር፥ አሏህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፦
23፥91 ያን ጊዜ ሌላ አምላክ በነበረ አምላክ ሁሉ በፈጠረው ነገር በተለየ ነበር፡፡ ከፊላቸውም በከፊሉ ላይ በላቀ ነበር፡፡ አሏህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፡፡ إِذًا لَّذَهَبَ كُلُّ إِلَـٰهٍ بِمَا خَلَقَ وَلَعَلَا بَعْضُهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۚ سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! እኛንም በተውሒድ ጸንተው ከሚሞቱ ሙሥሊም ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"አንተ እንዳልከው "ሁለቱ መልአክ እና አምላክ ነበሩ" ቢሆን በጣም ትንሽ ዕውቀት ያለው ሰው ካልሆነ በቀር፦"የሁሉም ነገር ፈጣሪ እና አባት የሰማይ ነገርን ሁሉ ትቶ በትንሽ የምድር ክፍል ላይ ታየ" ብሎ ለማስረገጥ አይደፈርም"።
Dialogue with Trypho (Justin Martyr) Chapter 60.
ዮስጦስ የጂፒተር ልጆች ለሚባሉት ለግሪካውያን የአምላክ በኵር የሆነው ቃል ያለ ተራክቦ መገኘት "እናንተ የጂፒተር ልጆችን ከምታምኑባቸው ጋር ተመሳሳይን እንጂ የተለያየ ነገር አላመጣንም" በማለት ዓይኑን አፍጦ እና ጥርሱን አግጦ ትምህርቱ ከአረማውያን ጋር እንደሚመሳሰል ተናግሯል፦
"እንዲሁ የአምላክ በኵር የሆነው ቃል ያለ ተራክቦ መገኘት እና መምህራችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተሰቀለ፣ ሞተ፣ ተነሳ እና ወደ ሰማይ ዐረገ ስንል እናንተ የጂፒተር ልጆችን ከምታምኑባቸው ጋር ተመሳሳይን እንጂ የተለያየ ነገር አላመጣንም"።
The First Apology (St. Justin Martyr) chapter 21
እንግዲህ ሐዋርያት "አንድ አምላክ አብ ነው" ብለው ስላስተማሩ "አሐዳውያን"unitarian" የነበሩ ሲሆን ከሐዋርያት ቀጥለው የመጡት አበው የሄሌናዊውን ዐረማዊነት በመቀየጥ ከአንዱ አምላክ ከአብ ሌላ ኢየሱስን ሁለተኛ እና ሌላ አምላክ በማድረጋቸው "ክልዔታውያን"Binitarian" ነበሩ። የክርስትና ታሪክ ምሁር ኤድዋርድ ጊቦን "History of christianity" በተባለው መጽሐፋቸው ላይ ስለ ክርስትና ዐረማዊነት"paganism" እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል፦
"አረማዊነት በክርስትና ድል ቢነሳም ክርስትናም በዚያው መጠን በአረማዊነት ተበክሏል"።
History of christianity (Edward Gibbon) page XVI(16)
ከዚህ ሁሉ ውዝግብ በኃላ አምላካችን አሏህ ቁርኣንን በነቢያች"ﷺ" ላይ እነዚያን "ፈጣሪ ልጅ ወልዷል" ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው፦
18፥4 እነዚያንም «አሏህ ልጅን ወልዷል» ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
"ፈጣሪ ልጅ ወልዷል" የሚለው ይህ የዐረማዊ ትምህርት ዓለም ላይ ያለውን ሁለት ቢልዮን ክርስቲያን የሚያወዛግብ ስለሆነ ቁርኣን ይህንን ለማስጠንቀቅ መውረዱ ተገቢ ነው። አሏህ አንድ ነው፥ አሏህ የሁሉ መጠጊያ ነው፦
114፥1 በል «እርሱ አሏህ አንድ ነው»፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ
112፥2 «አሏህ የሁሉ መጠጊያ ነው»፡፡ اللَّهُ الصَّمَدُ
እርሱ የሁሉ መጠጊያ ከሆነ ጊዜን እና ቦታን ያካበበ ፈጣሪ በጊዜ እና በቦታ ውስጥ ገብቶ እና ተወልዶ በአጭር ቁመት እና በጠባብ ደረት አይወሰንም፥ በእርሱ ባሕርይ መውለድ እና መወለድ ስለሌለ አልወለደም አልተወለደምም፦
112፥3 «አልወለደም አልተወለደምም»፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
114፥4 «ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም»። وَلَمْ يَكُن لَّهُ كُفُوًا أَحَدٌ
"ኩፉው" كُفُو ማለት "ወደር" "እኩያ" "አቻ" "ቢጤ" "አምሳያ" "ተፎካካሪ" "ባላንጣ" ማለት ሲሆን እርሱ የሚተካከለው አቻ እና እኩያ እንዲሁ የሚመሳሰለው አምሳያ እና ቢጤ ከሌለው ምንም ልጅን አልወለደም፥ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፦
23፥91 አሏህ ምንም ልጅን አልወለደም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ ۚ
ከእርሱ ጋር ሌላ ወይም ሁለተኛ አምላክ ቢኖር ኖሮ በመካከላቸው መለያየት ኖሮ ከፊሉ በከፊሉ ላይ በላቀ ነበር፥ አሏህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፦
23፥91 ያን ጊዜ ሌላ አምላክ በነበረ አምላክ ሁሉ በፈጠረው ነገር በተለየ ነበር፡፡ ከፊላቸውም በከፊሉ ላይ በላቀ ነበር፡፡ አሏህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፡፡ إِذًا لَّذَهَبَ كُلُّ إِلَـٰهٍ بِمَا خَلَقَ وَلَعَلَا بَعْضُهُمْ عَلَىٰ بَعْضٍ ۚ سُبْحَانَ اللَّهِ عَمَّا يَصِفُونَ
አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! እኛንም በተውሒድ ጸንተው ከሚሞቱ ሙሥሊም ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ሥሉስ አምላክ" በሚል ትምህርት ተለቋል። “ሥሉስ” ማለት “ሥስት”three" ማለት ሲሆን "ሥሉስ አምላክ" ማለት "ሦስት አምላክ" ማለት ነው። ሥላሴአውያን "አምላክ ሦስት ነው" ብለው በትውፊታቸው ማስቀመጣቸው ዳሰናል። ትምህርቱን በጥሞና እና በቅጡ ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/iZuSQVwoI3A?si=8wQKlLznMBEH-fOd
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
የአሏህ እጆች
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
38፥75 አሏህም «ኢብሊሥ ሆይ! "በሁለት እጆቼ ለፈጠርኩት" ከመስገድ ምን ከለከለህ? አሁን ኮራህን? ወይስ ከትዕቢተኞቹ ነበርክ?» አለው፡፡ قَالَ يَٰٓإِبْلِيسُ مَا مَنَعَكَ أَن تَسْجُدَ لِمَا خَلَقْتُ بِيَدَىَّ ۖ أَسْتَكْبَرْتَ أَمْ كُنتَ مِنَ ٱلْعَالِينَ
አምላካችን አሏህ ከፍጡራኑ ጋር የማይመሳሰል የራሱ ባሕርያት አሉት፥ እርሱን የሚመስል ምንም ነገር የለም፦
42፥11 የሚመስለው ምንም "ነገር" የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ ۖ وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሚስል" مِثْل በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የገባው "ከ" كَ የሚል መስተዋድድ "በጭራሽ" ማለት ነው፥ "ነገር" በሚለው ቃል ውስጥ ሁሉም ፍጡራን የሚካተቱ ሲሆኑ ከፍጡራን መካከል እርሱን የሚመስል ብጤ በጭራሽ የለም። እዚሁ አንቀጽ ላይ አሏህ "ሰሚ እና ተመልካች" እንደሆነ ተገልጿል፥ ሰውም "ሰሚ እና ተመልካች" እንደሆነ ሌላ አንቀጽ ላይ ተገልጿል፦
76፥2 እኛ ሰውን በሕግ ግዳጅ የምንፈትነው ስንኾን ቅልቅሎች ከኾኑ የፍትወት ጠብታ ፈጠርነው፡፡ ሰሚ ተመልካችም አደረግነው፡፡ إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن نُّطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَّبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا
የአሏህ መስማት እና ማየት ከፍጡራን ጋር እንደማይመሳሰል እና እንደማይነጻጸር ሁሉ የፈጣሪ ባሕርዮት ከፍጡራን ጋር አይመሳሰለም አይነጻጸርም። ይህንን መረዳት ይዘን ቁርኣን ላይ አምላካችን አሏህ እጆች እንዳሉት ይናገራል፦
38፥75 አሏህም «ኢብሊሥ ሆይ! "በሁለት እጆቼ ለፈጠርኩት" ከመስገድ ምን ከለከለህ? አሁን ኮራህን? ወይስ ከትዕቢተኞቹ ነበርክ?» አለው፡፡ قَالَ يَٰٓإِبْلِيسُ مَا مَنَعَكَ أَن تَسْجُدَ لِمَا خَلَقْتُ بِيَدَىَّ ۖ أَسْتَكْبَرْتَ أَمْ كُنتَ مِنَ ٱلْعَالِينَ
"ሁለት እጆች" ለሚለው የገባው "የደይየ" ِيَدَىَّ ሲሆን ሙሰና"dual" እንደሆነ ልብ አድርግ! አምላካችን አሏህ ከፍጡራን ጋር የማይመሳሰሉ እጆች አሉት፥ የእርሱ እጆች ፍጥረታዊ ሳይሆኑ መለኮታዊ እንዲሁ ሰዋዊ ሳይሆኑ አምላካዊ ናቸው። የአሏህ እጆች ቀኝ ናቸው፦
ሚሽካቱል መሷሒብ መጽሐፍ 18, ሐዲስ 30
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምር ኢብኑ አል ዓሲ እንደተረከው፦ "የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ፍትኸኞች አሏህ ዘንድ በብርሃን መንበሮች ላይ ከአር ረሕማን በስ ተቀኝ በኩል ይሆናሉ፥ "ሁለቱም እጆቹ ቀኝ ናቸው"። وَعَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرِو بْنِ الْعَاصِ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: إِنَّ الْمُقْسِطِينَ عِنْدَ اللَّهِ عَلَى مَنَابِرَ مِنْ نُورٍ عَنْ يَمِينِ الرَّحْمَنِ وَكِلْتَا يَدَيْهِ يمينٌ
"የሚን" يَمِين ማለት "ጠንካራ" "አውንታዊ" "ሙሉነት" "ኃይል" በሚል ትርጉም ይመጣል፥ ለምሳሌ፦ "የሚን" يَمِين ማለት "ኃይል" በማል በቁርኣን ውስጥ መጥቷል፦
69፥45 በ-"ኃይል" በያዝነው ነበር፡፡ لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِالْيَمِينِ
37፥93 በ-"ኃይል" የሚመታቸውም ሆኖ በእነርሱ ላይ በድብቅ ተዘነበለ፡፡ فَرَاغَ عَلَيْهِمْ ضَرْبًا بِالْيَمِينِ
"ሸማል" شِّمَال ማለት "ደካማ" "አሉታዊ" "ጎዶሎነት" በሚል ትርጉም ይመጣል። በዐማርኛችን "በቀኝ አውለኝ" እና "ግራ ያጋባል" በሚል ዐውድ ቀኝ እና ግራ አውንታዊ እና አሉታዊ ነገር ለማመልከት ይመጣሉ፥ እሩቅ ስንሄድ "left" የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል "ደካማ"weak" ማለት ነው። ስለዚህ "የአሏህ እጆች ቀኝ ናቸው" ማለት "ጠንካራ፣ አውንታዊ፣ ሙሉ፣ ኃይል ናቸው" ማለት ነው እንጂ አሏህ ቀኝ እና ግራ የሆኑ እጆች አሉት፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52 ሐዲስ 7
ዐብደሏህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አሏህ ዐዘ ወጀል በፍርዱ ቀን ሰማያትን ይይዛል፥ ከዚያም በቀኝ እጁ ያረግና፦ "እኔ ንጉሡ ነኝ፥ ትዕቢተኞች የት አሉ? ኩሩዎች የት አሉ?" ይላል፥ ከዚያም ምድርን በግራ እጁ አድርጎ፦ "ትዕቢተኞች የት አሉ? ኩሩዎች የት አሉ?" ይላል። عَبْدُ اللَّهِ بْنُ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " يَطْوِي اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ السَّمَوَاتِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ثُمَّ يَأْخُذُهُنَّ بِيَدِهِ الْيُمْنَى ثُمَّ يَقُولُ أَنَا الْمَلِكُ أَيْنَ الْجَبَّارُونَ أَيْنَ الْمُتَكَبِّرُونَ ثُمَّ يَطْوِي الأَرَضِينَ بِشِمَالِهِ ثُمَّ يَقُولُ أَنَا الْمَلِكُ أَيْنَ الْجَبَّارُونَ أَيْنَ الْمُتَكَبِّرُونَ " .
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
38፥75 አሏህም «ኢብሊሥ ሆይ! "በሁለት እጆቼ ለፈጠርኩት" ከመስገድ ምን ከለከለህ? አሁን ኮራህን? ወይስ ከትዕቢተኞቹ ነበርክ?» አለው፡፡ قَالَ يَٰٓإِبْلِيسُ مَا مَنَعَكَ أَن تَسْجُدَ لِمَا خَلَقْتُ بِيَدَىَّ ۖ أَسْتَكْبَرْتَ أَمْ كُنتَ مِنَ ٱلْعَالِينَ
አምላካችን አሏህ ከፍጡራኑ ጋር የማይመሳሰል የራሱ ባሕርያት አሉት፥ እርሱን የሚመስል ምንም ነገር የለም፦
42፥11 የሚመስለው ምንም "ነገር" የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ ۖ وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሚስል" مِثْل በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የገባው "ከ" كَ የሚል መስተዋድድ "በጭራሽ" ማለት ነው፥ "ነገር" በሚለው ቃል ውስጥ ሁሉም ፍጡራን የሚካተቱ ሲሆኑ ከፍጡራን መካከል እርሱን የሚመስል ብጤ በጭራሽ የለም። እዚሁ አንቀጽ ላይ አሏህ "ሰሚ እና ተመልካች" እንደሆነ ተገልጿል፥ ሰውም "ሰሚ እና ተመልካች" እንደሆነ ሌላ አንቀጽ ላይ ተገልጿል፦
76፥2 እኛ ሰውን በሕግ ግዳጅ የምንፈትነው ስንኾን ቅልቅሎች ከኾኑ የፍትወት ጠብታ ፈጠርነው፡፡ ሰሚ ተመልካችም አደረግነው፡፡ إِنَّا خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن نُّطْفَةٍ أَمْشَاجٍ نَّبْتَلِيهِ فَجَعَلْنَاهُ سَمِيعًا بَصِيرًا
የአሏህ መስማት እና ማየት ከፍጡራን ጋር እንደማይመሳሰል እና እንደማይነጻጸር ሁሉ የፈጣሪ ባሕርዮት ከፍጡራን ጋር አይመሳሰለም አይነጻጸርም። ይህንን መረዳት ይዘን ቁርኣን ላይ አምላካችን አሏህ እጆች እንዳሉት ይናገራል፦
38፥75 አሏህም «ኢብሊሥ ሆይ! "በሁለት እጆቼ ለፈጠርኩት" ከመስገድ ምን ከለከለህ? አሁን ኮራህን? ወይስ ከትዕቢተኞቹ ነበርክ?» አለው፡፡ قَالَ يَٰٓإِبْلِيسُ مَا مَنَعَكَ أَن تَسْجُدَ لِمَا خَلَقْتُ بِيَدَىَّ ۖ أَسْتَكْبَرْتَ أَمْ كُنتَ مِنَ ٱلْعَالِينَ
"ሁለት እጆች" ለሚለው የገባው "የደይየ" ِيَدَىَّ ሲሆን ሙሰና"dual" እንደሆነ ልብ አድርግ! አምላካችን አሏህ ከፍጡራን ጋር የማይመሳሰሉ እጆች አሉት፥ የእርሱ እጆች ፍጥረታዊ ሳይሆኑ መለኮታዊ እንዲሁ ሰዋዊ ሳይሆኑ አምላካዊ ናቸው። የአሏህ እጆች ቀኝ ናቸው፦
ሚሽካቱል መሷሒብ መጽሐፍ 18, ሐዲስ 30
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምር ኢብኑ አል ዓሲ እንደተረከው፦ "የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ፍትኸኞች አሏህ ዘንድ በብርሃን መንበሮች ላይ ከአር ረሕማን በስ ተቀኝ በኩል ይሆናሉ፥ "ሁለቱም እጆቹ ቀኝ ናቸው"። وَعَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرِو بْنِ الْعَاصِ قَالَ: قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: إِنَّ الْمُقْسِطِينَ عِنْدَ اللَّهِ عَلَى مَنَابِرَ مِنْ نُورٍ عَنْ يَمِينِ الرَّحْمَنِ وَكِلْتَا يَدَيْهِ يمينٌ
"የሚን" يَمِين ማለት "ጠንካራ" "አውንታዊ" "ሙሉነት" "ኃይል" በሚል ትርጉም ይመጣል፥ ለምሳሌ፦ "የሚን" يَمِين ማለት "ኃይል" በማል በቁርኣን ውስጥ መጥቷል፦
69፥45 በ-"ኃይል" በያዝነው ነበር፡፡ لَأَخَذْنَا مِنْهُ بِالْيَمِينِ
37፥93 በ-"ኃይል" የሚመታቸውም ሆኖ በእነርሱ ላይ በድብቅ ተዘነበለ፡፡ فَرَاغَ عَلَيْهِمْ ضَرْبًا بِالْيَمِينِ
"ሸማል" شِّمَال ማለት "ደካማ" "አሉታዊ" "ጎዶሎነት" በሚል ትርጉም ይመጣል። በዐማርኛችን "በቀኝ አውለኝ" እና "ግራ ያጋባል" በሚል ዐውድ ቀኝ እና ግራ አውንታዊ እና አሉታዊ ነገር ለማመልከት ይመጣሉ፥ እሩቅ ስንሄድ "left" የሚለው የእንግሊዝኛ ቃል "ደካማ"weak" ማለት ነው። ስለዚህ "የአሏህ እጆች ቀኝ ናቸው" ማለት "ጠንካራ፣ አውንታዊ፣ ሙሉ፣ ኃይል ናቸው" ማለት ነው እንጂ አሏህ ቀኝ እና ግራ የሆኑ እጆች አሉት፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52 ሐዲስ 7
ዐብደሏህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አሏህ ዐዘ ወጀል በፍርዱ ቀን ሰማያትን ይይዛል፥ ከዚያም በቀኝ እጁ ያረግና፦ "እኔ ንጉሡ ነኝ፥ ትዕቢተኞች የት አሉ? ኩሩዎች የት አሉ?" ይላል፥ ከዚያም ምድርን በግራ እጁ አድርጎ፦ "ትዕቢተኞች የት አሉ? ኩሩዎች የት አሉ?" ይላል። عَبْدُ اللَّهِ بْنُ عُمَرَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " يَطْوِي اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ السَّمَوَاتِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ ثُمَّ يَأْخُذُهُنَّ بِيَدِهِ الْيُمْنَى ثُمَّ يَقُولُ أَنَا الْمَلِكُ أَيْنَ الْجَبَّارُونَ أَيْنَ الْمُتَكَبِّرُونَ ثُمَّ يَطْوِي الأَرَضِينَ بِشِمَالِهِ ثُمَّ يَقُولُ أَنَا الْمَلِكُ أَيْنَ الْجَبَّارُونَ أَيْنَ الْمُتَكَبِّرُونَ " .
"በቀኝ እጁ" እና "በግራ እጁ" የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት! የእርሱን እጆች ትርጉም በመስጠት ሳናራቁጥ እና ከፍጡራን እጆች ጋር ሳናነጻጽር እርሱ በነገረን መሠረት እንቀበላለን። ወደ ባይብሉ ስንገባ ያህዌህ አምላክ ሰውን ከምድር አፈር ያበጀው በእጆቹ ነው፦
መዝሙር 119፥73 "እጆችህ" ሠሩኝ አበጃጁኝም። יָדֶ֣יךָ עָ֭שׂוּנִי וַֽיְכֹונְנ֑וּנִי
ዘፍጥረት 2፥7 ያህዌህ አምላክ ሰውን ከምድር አፈር "አበጀው"። וַיִּיצֶר֩ יְהוָ֨ה אֱלֹהִ֜ים אֶת־הָֽאָדָ֗ם עָפָר֙ מִן־הָ֣אֲדָמָ֔ה
"እጆች" የሚለው ቃል "እጅ" ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፥ "ጭቃ" ማለት "የውኃ እና የአፈር ቅልቅል ነው። ፈጣሪ ሰውን ከጭቃ በእጁ ለውሶ ሠራው፦
ኢዮብ 10፥8 እጅህ ለወሰችኝ ሠራችኝም። יָדֶ֣יךָ עִ֭צְּבוּנִי וַֽיַּעֲשׂ֑וּנִי
ኢዮብ 33፥6 እኔ ደግሞ ከጭቃ የተፈጠርሁ ነኝ። מֵ֝חֹ֗מֶר קֹרַ֥צְתִּי גַם־אָֽנִי׃
ፈጣሪ ሰውን ከጭቃ በእጆቹ ካበጀ እና ከሠራ እጆቹ ቀኝ እና ግራ ናቸው፥ ምክንያቱም ፈጣሪ ቀኝ እና ግራ ካለው ቀኝ እና ግራ እጆች አሉት፦
1ኛ ነገሥት 22፥19 ሚክያስም አለ፦ እንግዲህ የያህዌህን ቃል ስማ! ያህዌህ በዙፋኑ ተቀምጦ፥ የሰማይም ሠራዊት ሁሉ "በቀኙ" እና "በግራው" ቆመው አየሁ። וַיֹּ֕אמֶר לָכֵ֖ן שְׁמַ֣ע דְּבַר־יְהוָ֑ה רָאִ֤יתִי אֶת־יְהוָה֙ יֹשֵׁ֣ב עַל־כִּסְאֹ֔ו וְכָל־צְבָ֤א הַשָּׁמַ֙יִם֙ עֹמֵ֣ד עָלָ֔יו מִימִינֹ֖ו וּמִשְּׂמֹאלֹֽו׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቀኝ" ለሚለው የገባው ቃል "የሚን" יָמִין ሲሆን "ግራ" ለሚለው የገባው ቃል ደግሞ "ሸሙል" שְׂמֹאול ነው። "ሠለስቱ ምዕት" ማለት በ 325 ድኅረ ልደት በኒቂያ ጉባኤ የተሰበሰቡት 318 ሊቃውንት ናቸው፥ እነርሱም "ፈጣሪ እጅ አለው" ሲባል የታመነ የተረዳ ነው፥ የተናገርነው ሁሉ አለው። ነገር ግን አይመረመርም አይታወቅም" ብለዋል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 28 ቁጥር 30
“ለእግዚአብሔር ዓይን፣ ጆሮ፣ እጅ፣ እግር እንዳለው የተነገረው ሁሉ ስለ እግዚአብሔር በከበሩ መጻሕፍት የተጻፈ ሁሉ የታመነ የተረዳ ነው፥ የተናገርነው ሁሉ አለው። ነገር ግን አይመረመርም አይታወቅም”።
እርማችሁን አውጡ! ሠለስቱ ምዕት ፈጣሪ እጅ እንዳለው እንቅጩን ፍርጥ አርገው ተናግረዋል። ለእግዚአብሔር እጆች እንዳሉት አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በመጽሐፈ ምሥጢር ተናግሯል፦
መጽሐፈ ምሥጢር ምዕራፍ 1 ቁጥር 62
“እግዚአብሔር እጆች እና ክንድ፣ ጥፍር እንዳለው ዕወቁ”።
ስለዚህ "አሏህ እጆች አሉት" ሲባል በደምሳሳው የምትተቹ ሰዎች መጽሐፋችሁ ላይ ያህዌህ እጆች እንዳሉት ስትረዱ ምን ይውጣችሁ ይሆን? ቀኝ ለአውንታዊ ግራ ለአሉታዊ ጉዳይ እንደሚውል በቅጡ ተረዱ፦
መክብብ 10፥2 የጠቢብ ልብ በስተ ቀኙ ነው፥ የሰነፍ ልብ ግን በስተ ግራው ነው።
"ልብ" ውሳጣዊ፣ ረቂቅ እና ምጡቅ ሆኖ ሳለ "የጠቢብ ልብ በስተ ቀኙ ነው፥ የሰነፍ ልብ ግን በስተ ግራው ነው" ማለት ስለ አቅጣጫ እየተናገረ ሳይሆን ስለ አውንታዊ እና አሉታዊ ጉዳይ እየተናገረ ነው። የመነቸከ ሙግት ከምትሟገቱ ይልቅ የፋፋና የዳበረ እንዲሁ የላመና የጣመ ሙግት ለማደራጀት እና ለማዋቀር መሞከር አይሻላችሁምን? አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መዝሙር 119፥73 "እጆችህ" ሠሩኝ አበጃጁኝም። יָדֶ֣יךָ עָ֭שׂוּנִי וַֽיְכֹונְנ֑וּנִי
ዘፍጥረት 2፥7 ያህዌህ አምላክ ሰውን ከምድር አፈር "አበጀው"። וַיִּיצֶר֩ יְהוָ֨ה אֱלֹהִ֜ים אֶת־הָֽאָדָ֗ם עָפָר֙ מִן־הָ֣אֲדָמָ֔ה
"እጆች" የሚለው ቃል "እጅ" ለሚለው ብዙ ቁጥር ነው፥ "ጭቃ" ማለት "የውኃ እና የአፈር ቅልቅል ነው። ፈጣሪ ሰውን ከጭቃ በእጁ ለውሶ ሠራው፦
ኢዮብ 10፥8 እጅህ ለወሰችኝ ሠራችኝም። יָדֶ֣יךָ עִ֭צְּבוּנִי וַֽיַּעֲשׂ֑וּנִי
ኢዮብ 33፥6 እኔ ደግሞ ከጭቃ የተፈጠርሁ ነኝ። מֵ֝חֹ֗מֶר קֹרַ֥צְתִּי גַם־אָֽנִי׃
ፈጣሪ ሰውን ከጭቃ በእጆቹ ካበጀ እና ከሠራ እጆቹ ቀኝ እና ግራ ናቸው፥ ምክንያቱም ፈጣሪ ቀኝ እና ግራ ካለው ቀኝ እና ግራ እጆች አሉት፦
1ኛ ነገሥት 22፥19 ሚክያስም አለ፦ እንግዲህ የያህዌህን ቃል ስማ! ያህዌህ በዙፋኑ ተቀምጦ፥ የሰማይም ሠራዊት ሁሉ "በቀኙ" እና "በግራው" ቆመው አየሁ። וַיֹּ֕אמֶר לָכֵ֖ן שְׁמַ֣ע דְּבַר־יְהוָ֑ה רָאִ֤יתִי אֶת־יְהוָה֙ יֹשֵׁ֣ב עַל־כִּסְאֹ֔ו וְכָל־צְבָ֤א הַשָּׁמַ֙יִם֙ עֹמֵ֣ד עָלָ֔יו מִימִינֹ֖ו וּמִשְּׂמֹאלֹֽו׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቀኝ" ለሚለው የገባው ቃል "የሚን" יָמִין ሲሆን "ግራ" ለሚለው የገባው ቃል ደግሞ "ሸሙል" שְׂמֹאול ነው። "ሠለስቱ ምዕት" ማለት በ 325 ድኅረ ልደት በኒቂያ ጉባኤ የተሰበሰቡት 318 ሊቃውንት ናቸው፥ እነርሱም "ፈጣሪ እጅ አለው" ሲባል የታመነ የተረዳ ነው፥ የተናገርነው ሁሉ አለው። ነገር ግን አይመረመርም አይታወቅም" ብለዋል፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 28 ቁጥር 30
“ለእግዚአብሔር ዓይን፣ ጆሮ፣ እጅ፣ እግር እንዳለው የተነገረው ሁሉ ስለ እግዚአብሔር በከበሩ መጻሕፍት የተጻፈ ሁሉ የታመነ የተረዳ ነው፥ የተናገርነው ሁሉ አለው። ነገር ግን አይመረመርም አይታወቅም”።
እርማችሁን አውጡ! ሠለስቱ ምዕት ፈጣሪ እጅ እንዳለው እንቅጩን ፍርጥ አርገው ተናግረዋል። ለእግዚአብሔር እጆች እንዳሉት አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በመጽሐፈ ምሥጢር ተናግሯል፦
መጽሐፈ ምሥጢር ምዕራፍ 1 ቁጥር 62
“እግዚአብሔር እጆች እና ክንድ፣ ጥፍር እንዳለው ዕወቁ”።
ስለዚህ "አሏህ እጆች አሉት" ሲባል በደምሳሳው የምትተቹ ሰዎች መጽሐፋችሁ ላይ ያህዌህ እጆች እንዳሉት ስትረዱ ምን ይውጣችሁ ይሆን? ቀኝ ለአውንታዊ ግራ ለአሉታዊ ጉዳይ እንደሚውል በቅጡ ተረዱ፦
መክብብ 10፥2 የጠቢብ ልብ በስተ ቀኙ ነው፥ የሰነፍ ልብ ግን በስተ ግራው ነው።
"ልብ" ውሳጣዊ፣ ረቂቅ እና ምጡቅ ሆኖ ሳለ "የጠቢብ ልብ በስተ ቀኙ ነው፥ የሰነፍ ልብ ግን በስተ ግራው ነው" ማለት ስለ አቅጣጫ እየተናገረ ሳይሆን ስለ አውንታዊ እና አሉታዊ ጉዳይ እየተናገረ ነው። የመነቸከ ሙግት ከምትሟገቱ ይልቅ የፋፋና የዳበረ እንዲሁ የላመና የጣመ ሙግት ለማደራጀት እና ለማዋቀር መሞከር አይሻላችሁምን? አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ኤሎሂም" በሚል ትምህርት ተለቋል። "ኤሎሂም" ማለት ትርጉሙ "አማልክት" ማለት ሲሆን ፈጣሪ “ኤሎሂም” ሲባል ምን ማለት ነው? "አማልክት" የተባሉት ሥላሴ ከሆኑ ሥላሴ አማልክት ናቸው? እነዚህ የመሳሰሉ እሳቦት ዳሰሳ አድርገናልና ትምህርቱን በጥሞና እና በቅጡ ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/DYDqQqemDFk?si=qYY0t9HgIv-F0cvi
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሰማይ እና ምድር
በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
41፥11 ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ وَهِيَ دُخَانٌ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ائْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًا قَالَتَا أَتَيْنَا طَائِعِينَ
አምላካችን አሏህ ሰማይን ጭስ"gas" አርጎ ከፈጠራት በኃላ በጭስ ደረጃ እያለች ለእርሷ እና ለምድር፦ "ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ" አላቸው፥ እነርሱም፦ "ታዛዦች ኾነን መጣን" አሉ፦
41፥11 ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ وَهِيَ دُخَانٌ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ائْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًا قَالَتَا أَتَيْنَا طَائِعِينَ
አሏህ ሰማይ እና ምድርን «ኑ» ሲላቸው እነርሱም፦ «ታዛዦች ኾነን መጣን» ማለታቸው የሚያስቅ እና የሚያሳልቅ ከሆነ እንግዲያውስ ያህዌህ በባይብል ምድርን እና ሰማያትን ሲጠራቸው በአንድነት እንደሚቆሙ ይናገራል፦
ኢሳይያስ 48፥13 እጄም ምድርን መሥርታለች ቀኜም ሰማያትን ዘርግታለች፥ በጠራኋቸው ጊዜ በአንድነት ይቆማሉ። אַף־יָדִי֙ יָ֣סְדָה אֶ֔רֶץ וִֽימִינִ֖י טִפְּחָ֣ה שָׁמָ֑יִם קֹרֵ֥א אֲנִ֛י אֲלֵיהֶ֖ם יַעַמְד֥וּ יַחְדָּֽו׃
"በአንድነት" ለሚለው የገባው ቃል "የሕዳው" יַחְדָּֽו ሲሆን "አንድ ላይ"together" ማለት ነው፥ የሚጠራቸው መቼ ነው? በአንድ ላይ ሲቆሙ የሚቆሙት አየር ላይ ነው ወይስ ሥፍራ አላቸው? እንኳን ሰማይ እና ምድር ከዋክብትም ሲጠራቸው፦ "ፈጣሪያችን ወደ አንተ መጣን" ይላሉ፦
መጽሐፈ ባሮክ 3፥29(1980 ዕትም) "ይጠራቸዋል እርሱን የሚመስል ሌላ የለምና "ፈጣሪያችን ወደ አንተ መጣን" ይላሉ።
Book of Baruch 3፥35 when he calls them, they answer፦ "Here we are" they shine to delight their Creator"
"ወሒድ ይህ እኮ ፈሊጣዊ አገላለጽ"idiomatic expression" ነው" ካላችሁ እንግዲያውስ "ኢስጢላሕ" اِصْطِلَاح ማለት "ፈሊጣዊ አገላለጽ" ማለት ነውና አሏህ ሰማይ እና ምድርን «ኑ» ሲላቸው እነርሱም፦ «ታዛዦች ኾነን መጣን» ማለታቸው የሚያስቅ እና የሚያሳልቅ ነገር ሳይሆን ኢስጢላሕ ነው። ቢያንስ ቢያንስ የራሳችሁ መጽሐፍ አታነቡምን? አለዚያ እንደዚህ በሰፈራችሁት ቁና መሰፈራችሁ አይቀርም። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
41፥11 ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ وَهِيَ دُخَانٌ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ائْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًا قَالَتَا أَتَيْنَا طَائِعِينَ
አምላካችን አሏህ ሰማይን ጭስ"gas" አርጎ ከፈጠራት በኃላ በጭስ ደረጃ እያለች ለእርሷ እና ለምድር፦ "ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ" አላቸው፥ እነርሱም፦ "ታዛዦች ኾነን መጣን" አሉ፦
41፥11 ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ኾና ሳለች አሰበ፡፡ ለእርሷም ለምድርም «ወዳችሁም ኾነ ወይም ጠልታችሁ ኑ» አላቸው፡፡ «ታዛዦች ኾነን መጣን» አሉ፡፡ ثُمَّ اسْتَوَىٰ إِلَى السَّمَاءِ وَهِيَ دُخَانٌ فَقَالَ لَهَا وَلِلْأَرْضِ ائْتِيَا طَوْعًا أَوْ كَرْهًا قَالَتَا أَتَيْنَا طَائِعِينَ
አሏህ ሰማይ እና ምድርን «ኑ» ሲላቸው እነርሱም፦ «ታዛዦች ኾነን መጣን» ማለታቸው የሚያስቅ እና የሚያሳልቅ ከሆነ እንግዲያውስ ያህዌህ በባይብል ምድርን እና ሰማያትን ሲጠራቸው በአንድነት እንደሚቆሙ ይናገራል፦
ኢሳይያስ 48፥13 እጄም ምድርን መሥርታለች ቀኜም ሰማያትን ዘርግታለች፥ በጠራኋቸው ጊዜ በአንድነት ይቆማሉ። אַף־יָדִי֙ יָ֣סְדָה אֶ֔רֶץ וִֽימִינִ֖י טִפְּחָ֣ה שָׁמָ֑יִם קֹרֵ֥א אֲנִ֛י אֲלֵיהֶ֖ם יַעַמְד֥וּ יַחְדָּֽו׃
"በአንድነት" ለሚለው የገባው ቃል "የሕዳው" יַחְדָּֽו ሲሆን "አንድ ላይ"together" ማለት ነው፥ የሚጠራቸው መቼ ነው? በአንድ ላይ ሲቆሙ የሚቆሙት አየር ላይ ነው ወይስ ሥፍራ አላቸው? እንኳን ሰማይ እና ምድር ከዋክብትም ሲጠራቸው፦ "ፈጣሪያችን ወደ አንተ መጣን" ይላሉ፦
መጽሐፈ ባሮክ 3፥29(1980 ዕትም) "ይጠራቸዋል እርሱን የሚመስል ሌላ የለምና "ፈጣሪያችን ወደ አንተ መጣን" ይላሉ።
Book of Baruch 3፥35 when he calls them, they answer፦ "Here we are" they shine to delight their Creator"
"ወሒድ ይህ እኮ ፈሊጣዊ አገላለጽ"idiomatic expression" ነው" ካላችሁ እንግዲያውስ "ኢስጢላሕ" اِصْطِلَاح ማለት "ፈሊጣዊ አገላለጽ" ማለት ነውና አሏህ ሰማይ እና ምድርን «ኑ» ሲላቸው እነርሱም፦ «ታዛዦች ኾነን መጣን» ማለታቸው የሚያስቅ እና የሚያሳልቅ ነገር ሳይሆን ኢስጢላሕ ነው። ቢያንስ ቢያንስ የራሳችሁ መጽሐፍ አታነቡምን? አለዚያ እንደዚህ በሰፈራችሁት ቁና መሰፈራችሁ አይቀርም። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"እንፍጠር" በሚል ትምህርት ተለቋል። ፈጣሪ “እንፍጠር” ሲል ምን ማለት ነው? "እንፍጠር" ያለው ማን ነው? "እንፍጠር" ያለው ለእነማን ነው? በዚህ ዙሪያ ዳሰሳ አድርገናልና ትምህርቱን በጥሞና እና በቅጡ ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/EJA9f_jrPwE?si=ut1YQ8G7a4DatjVc
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
"ከእኛ እንደ አንዱ" በሚል ደርሥ ተለቊል፥ በነገረ ሥላሴ"triadology" ከሚጠቀሱ ተወዳጆች ጥቅሳት አንዱ ዘፍጥረት 3፥22 ነው። በዚህ ዙሪያ ዳሰሳ አድርገናልና ትምህርቱን በጥሞና እና በቅጡ ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/t8ZAOLTG-6A?si=OwC0Yl-DKEgRK32D
ያዳመጣችሁ ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ!
ያዳመጣችሁ ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ!
ሐውቀላህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
11፥73 «ከአሏህ ትዕዛዝ ትደነቂያለሽን የአላህ ችሮታና በረከቶቹ በእናንተ በኢብራሂም ቤተሰቦች ላይ ይሁን "እርሱ አሏህ ምስጉን ክቡር ነውና» አሉ፡፡ قَالُوا أَتَعْجَبِينَ مِنْ أَمْرِ اللَّهِ ۖ رَحْمَتُ اللَّهِ وَبَرَكَاتُهُ عَلَيْكُمْ أَهْلَ الْبَيْتِ ۚ إِنَّهُ حَمِيدٌ مَّجِيدٌ
"መጅድ" مَجْد የሚለው ቃል "መጀደ" مَجَدَ ማለትም "አከበረ" "ከፍ አረገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ክብር" "ከፍታ" ማለት ነው። በቁርኣን ከተጠቀሱ የአሏህ የተዋቡ ስሞች መካከል “አል-መጂድ” الْمَّجِيد ሲሆን “እጅግ በጣም የተከበረ” ማለት ነው፦
11፥73 «ከአላህ ትዕዛዝ ትደነቂያለሽን የአላህ ችሮታና በረከቶቹ በእናንተ በኢብራሂም ቤተሰቦች ላይ ይሁን "እርሱ አሏህ ምስጉን ክቡር ነውና» አሉ፡፡ قَالُوا أَتَعْجَبِينَ مِنْ أَمْرِ اللَّهِ ۖ رَحْمَتُ اللَّهِ وَبَرَكَاتُهُ عَلَيْكُمْ أَهْلَ الْبَيْتِ ۚ إِنَّهُ حَمِيدٌ مَّجِيدٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 48
አቡ ሑመይድ አሥ-ሣዒዲይ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ ”ሰዎች፦ “የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በእርሶ ላይ እንዴት ረድኤት እናውርድ? አሉ፤ የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አሏህ ሆይ! ረድኤትን በኢብራሂም ቤተሰብ ላይ እንዳወረድክ በሙሐመድ፣ በባልተቤቶቹ እና በዝርዮቹ ላይ አውርድ! በረከትን በኢብራሂም ቤተሰብ ላይ እንዳወረድክ በሙሐመድ፣ በባልተቤቶቹ እና በዝርዮቹ ላይ አውርድ! አንተ የተመሰገንክ እና የተከበርክ ነህ" አሉ። أَخْبَرَنِي أَبُو حُمَيْدٍ السَّاعِدِيُّ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّهُمْ قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ كَيْفَ نُصَلِّي عَلَيْكَ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ قُولُوا اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ وَأَزْوَاجِهِ وَذُرِّيَّتِهِ، كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، وَبَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ وَأَزْوَاجِهِ وَذُرِّيَّتِهِ، كَمَا بَارَكْتَ عَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ ”.
ይህ አሏህ በአምልኮ ከፍ ከፍ ማድረግ "ሐውቀላህ" حَوْقَلَة ይባላል። ይህም ተዝኪራ "ላ ሀውለ ወላ ቁውወተ ኢላ ቢላህ" لا حَوْلَ وَلا قُوَّةَ إِلا بالله ነው። "ላ ሀውለ ወላ ቁውወተ ኢላ ቢላህ" ማለት "በአሏህ ቢሆን እንጂ ብልሃት ሆነ ኃይል የለም" ማለት ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 170
አቢ ዘር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ "ከጀነት ሃብት አንዱን ሃብት ልጠቁምህን? አሉኝ። እኔም፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! አዎ" አልኩኝ። እርሳቸውም፦ "በአሏህ ቢሆን እንጂ ብልሃት ሆነ ኃይል የለም" ነው፥ አሉ"። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ قَالَ لِي رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " أَلاَ أَدُلُّكَ عَلَى كَنْزٍ مِنْ كُنُوزِ الْجَنَّةِ " . قُلْتُ بَلَى يَا رَسُولَ اللَّهِ . قَالَ " لاَ حَوْلَ وَلاَ قُوَّةَ إِلاَّ بِاللَّهِ
"አሏሁመ ሶሊ ዐላ ሙሐመድ ወአሊ ሙሐመድ" ٱللّٰهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ وَآلِ مُحَمَّدٍ
"ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሠለም" صَلَّى ٱللَّٰهُ عَلَيْهِ وَسَلَّم
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
11፥73 «ከአሏህ ትዕዛዝ ትደነቂያለሽን የአላህ ችሮታና በረከቶቹ በእናንተ በኢብራሂም ቤተሰቦች ላይ ይሁን "እርሱ አሏህ ምስጉን ክቡር ነውና» አሉ፡፡ قَالُوا أَتَعْجَبِينَ مِنْ أَمْرِ اللَّهِ ۖ رَحْمَتُ اللَّهِ وَبَرَكَاتُهُ عَلَيْكُمْ أَهْلَ الْبَيْتِ ۚ إِنَّهُ حَمِيدٌ مَّجِيدٌ
"መጅድ" مَجْد የሚለው ቃል "መጀደ" مَجَدَ ማለትም "አከበረ" "ከፍ አረገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ክብር" "ከፍታ" ማለት ነው። በቁርኣን ከተጠቀሱ የአሏህ የተዋቡ ስሞች መካከል “አል-መጂድ” الْمَّجِيد ሲሆን “እጅግ በጣም የተከበረ” ማለት ነው፦
11፥73 «ከአላህ ትዕዛዝ ትደነቂያለሽን የአላህ ችሮታና በረከቶቹ በእናንተ በኢብራሂም ቤተሰቦች ላይ ይሁን "እርሱ አሏህ ምስጉን ክቡር ነውና» አሉ፡፡ قَالُوا أَتَعْجَبِينَ مِنْ أَمْرِ اللَّهِ ۖ رَحْمَتُ اللَّهِ وَبَرَكَاتُهُ عَلَيْكُمْ أَهْلَ الْبَيْتِ ۚ إِنَّهُ حَمِيدٌ مَّجِيدٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 48
አቡ ሑመይድ አሥ-ሣዒዲይ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ ”ሰዎች፦ “የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በእርሶ ላይ እንዴት ረድኤት እናውርድ? አሉ፤ የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አሏህ ሆይ! ረድኤትን በኢብራሂም ቤተሰብ ላይ እንዳወረድክ በሙሐመድ፣ በባልተቤቶቹ እና በዝርዮቹ ላይ አውርድ! በረከትን በኢብራሂም ቤተሰብ ላይ እንዳወረድክ በሙሐመድ፣ በባልተቤቶቹ እና በዝርዮቹ ላይ አውርድ! አንተ የተመሰገንክ እና የተከበርክ ነህ" አሉ። أَخْبَرَنِي أَبُو حُمَيْدٍ السَّاعِدِيُّ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّهُمْ قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ كَيْفَ نُصَلِّي عَلَيْكَ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ قُولُوا اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ وَأَزْوَاجِهِ وَذُرِّيَّتِهِ، كَمَا صَلَّيْتَ عَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، وَبَارِكْ عَلَى مُحَمَّدٍ وَأَزْوَاجِهِ وَذُرِّيَّتِهِ، كَمَا بَارَكْتَ عَلَى آلِ إِبْرَاهِيمَ، إِنَّكَ حَمِيدٌ مَجِيدٌ ”.
ይህ አሏህ በአምልኮ ከፍ ከፍ ማድረግ "ሐውቀላህ" حَوْقَلَة ይባላል። ይህም ተዝኪራ "ላ ሀውለ ወላ ቁውወተ ኢላ ቢላህ" لا حَوْلَ وَلا قُوَّةَ إِلا بالله ነው። "ላ ሀውለ ወላ ቁውወተ ኢላ ቢላህ" ማለት "በአሏህ ቢሆን እንጂ ብልሃት ሆነ ኃይል የለም" ማለት ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 170
አቢ ዘር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ"፦ "ከጀነት ሃብት አንዱን ሃብት ልጠቁምህን? አሉኝ። እኔም፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! አዎ" አልኩኝ። እርሳቸውም፦ "በአሏህ ቢሆን እንጂ ብልሃት ሆነ ኃይል የለም" ነው፥ አሉ"። عَنْ أَبِي ذَرٍّ، قَالَ قَالَ لِي رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " أَلاَ أَدُلُّكَ عَلَى كَنْزٍ مِنْ كُنُوزِ الْجَنَّةِ " . قُلْتُ بَلَى يَا رَسُولَ اللَّهِ . قَالَ " لاَ حَوْلَ وَلاَ قُوَّةَ إِلاَّ بِاللَّهِ
"አሏሁመ ሶሊ ዐላ ሙሐመድ ወአሊ ሙሐመድ" ٱللّٰهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ وَآلِ مُحَمَّدٍ
"ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሠለም" صَلَّى ٱللَّٰهُ عَلَيْهِ وَسَلَّم
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ኑ እንውረድ" በሚል ደርሥ ተለቋል፥ በነገረ ሥላሴ"triadology" ከሚጠቀሱ ተወዳጆች ጥቅሳት አንዱ ዘፍጥረት 11፥6-7 ነው። በዚህ ዙሪያ ዳሰሳ አድርገናልና ትምህርቱን በጥሞና እና በቅጡ ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/Ihf-WhiGhHk?si=Sko8EK2kj8qupQBd
ያዳመጣችሁ ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ!
ያዳመጣችሁ ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ!
በስልጥኛ ደርሥ ተለቋል። አንብቡ፦ https://tttttt.me/wahidcomselitiy/26
"የአብርሃሙ ሥላሴ" በሚል ርእስ ዙሪያ ዳሰሳ እና ሐተታ አድርገናልና ትምህርቱን በጥሞና እና በቅጡ ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/GMhX99TrVJI?si=eeVZkONW3y3GIzvW
ያዳመጣችሁ ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ!
ያዳመጣችሁ ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ!
ሶሉ ዐላ ነቢይና"ﷺ"
በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡
94፥4 መወሳትህንም ለአንተ ከፍ አድርገንልሀል። وَرَفَعْنَا لَكَ ذِكْرَكَ
አንድ ሙሥሊም በአዛን፣ በቂያም፣ በሸሀዳህ "ሙሐመድ የአሏህ መልእክተኛ ነው" ብሎ ያውጃል፥ በዚህም አምላካችን አሏህ መወሳት ለነቢያችን"ﷺ" ከፍ አድርጎላቸዋል። እንዲሁ ስማቸው ሲወሳ "ሶለላሁ ዐለይሂ ወሠለም" صَلَّى ٱللَّٰهُ عَلَيْهِ وَسَلَّم በማለት መወሳትን ከፍ አድርጎላቸዋል፦
94፥4 መወሳትህንም ለአንተ ከፍ አድርገንልሀል። وَرَفَعْنَا لَكَ ذِكْرَكَ
"ሶለላሁ ዐለይሂ ወሠለም" صَلَّى ٱللَّٰهُ عَلَيْهِ وَسَلَّم ማለት "የአሏህ ረድኤት እና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይሁን" ማለት ነው። ስለ ሶለዋት ከዚህ በፊት የተጻፈ መጣጥፍ አንብቡ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/3317
"አሏሁመ ሶሊ ዐላ ሙሐመድ ወአሊ ሙሐመድ" ٱللّٰهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ وَآلِ مُحَمَّدٍ
"ሶለላሁ ዐለይሂ ወሠለም" صَلَّى ٱللَّٰهُ عَلَيْهِ وَسَلَّم
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡
94፥4 መወሳትህንም ለአንተ ከፍ አድርገንልሀል። وَرَفَعْنَا لَكَ ذِكْرَكَ
አንድ ሙሥሊም በአዛን፣ በቂያም፣ በሸሀዳህ "ሙሐመድ የአሏህ መልእክተኛ ነው" ብሎ ያውጃል፥ በዚህም አምላካችን አሏህ መወሳት ለነቢያችን"ﷺ" ከፍ አድርጎላቸዋል። እንዲሁ ስማቸው ሲወሳ "ሶለላሁ ዐለይሂ ወሠለም" صَلَّى ٱللَّٰهُ عَلَيْهِ وَسَلَّم በማለት መወሳትን ከፍ አድርጎላቸዋል፦
94፥4 መወሳትህንም ለአንተ ከፍ አድርገንልሀል። وَرَفَعْنَا لَكَ ذِكْرَكَ
"ሶለላሁ ዐለይሂ ወሠለም" صَلَّى ٱللَّٰهُ عَلَيْهِ وَسَلَّم ማለት "የአሏህ ረድኤት እና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይሁን" ማለት ነው። ስለ ሶለዋት ከዚህ በፊት የተጻፈ መጣጥፍ አንብቡ፦ https://tttttt.me/Wahidcom/3317
"አሏሁመ ሶሊ ዐላ ሙሐመድ ወአሊ ሙሐመድ" ٱللّٰهُمَّ صَلِّ عَلَى مُحَمَّدٍ وَآلِ مُحَمَّدٍ
"ሶለላሁ ዐለይሂ ወሠለም" صَلَّى ٱللَّٰهُ عَلَيْهِ وَسَلَّم
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ኤኻድ እና ያኺድ" በሚል ርእስ ዙሪያ ዳሰሳ እና ሐተታ አድርገናልና ትምህርቱን በጥሞና እና በቅጡ ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/t2OwjlluSN0?si=Mm8ABvNu3B3XMXlT
ያዳመጣችሁ ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ!
ያዳመጣችሁ ሼር በማድረግ ሠበቡል ሂዳያህ ይሁኑ!
የተባረከ ወር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥185 የረመዷን ወር በእርሱ ውስጥ ቁርኣን ለሰዎች መሪ፣ የመመሪያ ግልጽ ማስረጃ እና ፉርቃን ሲሆን የተወረደበት ነው። شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ
አምላካችን አሏህ በቁርኣን ከተገለጹት ስሞቹ አንዱ "አል-ከሪም" الْكَرِيم ሲሆን ትርጉሙ "ቸሩ" "ለጋሱ" ማለት ነው፦
82፥6 አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ? يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ
27፥40 እርሱ ዘንድ ረግቶ ባየውም ጊዜ «ይህ ከጌታዬ ችሮታ ነው፥ የማመሰግን ወይም የምክድ መኾኔን ሊፈትነኝ ቸረልኝ፡፡ ያመሰገነም ሰው የሚያመሰግነው ለራሱ ነው፥ የካደም ሰው ጌታዬ ከእርሱ ተብቃቂ ቸር ነው» አለ፡፡ فَلَمَّا رَآهُ مُسْتَقِرًّا عِندَهُ قَالَ هَـٰذَا مِن فَضْلِ رَبِّي لِيَبْلُوَنِي أَأَشْكُرُ أَمْ أَكْفُرُ ۖ وَمَن شَكَرَ فَإِنَّمَا يَشْكُرُ لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن كَفَرَ فَإِنَّ رَبِّي غَنِيٌّ كَرِيمٌ
"ከሪም" كَرِيم የሚለው ቃል እንደየ ዐውዱ ዘርፈ ብዙ እና መጠነ ሰፊ ትርጉም አለው፥ "የተባረከ" "የተከበረ" "ቅዱስ" "ክቡር" "ብፁዕ" "ንኡድ" "ውዱስ" "ስቡህ" "እኩት" "እጹብ" የሚል ፍቺ አለው። ለምሳሌ፦ መልአኩ ጂብሪል "ከሪም" كَرِيم ተብሏል፦
81፥19 እርሱ የ-"ክቡር" መልእክተኛ ቃል ነው፡፡ إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እዚህ ዐውድ ላይ ጂብሪል "ክቡር" ለተባለበት የገባው ቃል "ከሪም" كَرِيم ሲሆን "ንኡድ"noble" ለማለት እንጂ "ለጋሽ" "ቸር" ለማለት ተፈልጎ አይደለም፥ በተመሳሳይ ነቢያችን"ﷺ" ደግሞ "ከሪም" كَرِيم ተብለዋል፦
69፥40 እርሱ የ-"ተከበረ" መልእክተኛ ቃል ነው፡፡ إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እዚህ ዐውድ ላይ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" "ክቡር" ለተባሉበት የገባው ቃል "ከሪም" كَرِيم ሲሆን "ንኡድ"noble" ለማለት እንጂ "ለጋሽ" "ቸር" ለማለት ተፈልጎ አይደለም። ስለዚህ አንድ ምንነት ወይም ማንነት "ከሪም" كَرِيم ስለተባለ አሏህ ከተወሰፈበትን ወስፍ ጋር ማምታታት አግባብ አይደለም። ቁርኣን "ከሪም" كَرِيم ተብሏል፦
56፥77 እርሱ "የከበረ" ቁርኣን ነው። إِنَّهُۥ لَقُرْءَانٌۭ كَرِيمٌۭ
እዚህ አንቀጽ ላይ ቁርኣን "የተከበረ" ለተባለበት የገባው ቃል "ከሪም" كَرِيم ሲሆን ሌላ አንቀጽ ላይ በተለዋዋጭ ቃል "ሙባረክ" مُّبَارَك ተብሏል፦
6፥155 ይህም ያወረድነው የኾነ "የተባረከ" መጽሐፍ ነው፡፡ وَهَـٰذَا كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ مُبَارَكٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ ቁርኣን "የተባረከ" ለተባለበት የገባው ቃል "ሙባረክ" مُّبَارَك ሲሆን "ሙባረክ" እና "ከሪም" የቃላት ልዩነት እንጂ የአሳብ ልዩነት የላቸውም። አትክልቶችን እና የሚታጨድን አዝመራ ፍሬ የሚበቅልበት ውኃ "ሙባረክ" مُّبَارَك ተብሏል፦
50፥9 ከሰማይም "ቡሩክን" ውኃ አወረድን፡፡ በእርሱም አትክልቶችን እና የሚታጨድን አዝመራ ፍሬ አበቀልን፡፡ وَنَزَّلْنَا مِنَ السَّمَاءِ مَاءً مُّبَارَكًا فَأَنبَتْنَا بِهِ جَنَّاتٍ وَحَبَّ الْحَصِيدِ
እዚህ አንቀጽ ላይ ውኃ "ቡሩክ(የተባረከ) ለተባለበት የገባው ቃል "ሙባረክ" مُّبَارَك ሲሆን ሌላ አንቀጽ ላይ በተለዋዋጭ ቃል "ከሪም" كَرِيم ተብሏል፦
79፥30 ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡ وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
79፥31 ውኃን እና ግጦሿን ከእርሷ አወጣ፡፡ أَخْرَجَ مِنْهَا مَاءَهَا وَمَرْعَاهَا
26፥7 ወደ ምድርም በውስጧ "ከ"መልካም" በቃይ ሁሉ ብዙን እንዳበቀልን አላዩምን?፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا إِلَى الْأَرْضِ كَمْ أَنبَتْنَا فِيهَا مِن كُلِّ زَوْجٍ كَرِيمٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መልካም" ለሚለው የገባው ቃል "ከሪም" كَرِيم እንደሆነ ልብ አድርግ! "ሙባረክ" እና "ከሪም" ተለዋዋጭ ቃላት እንደሆኑ ለመረዳት ከላይ የቀረቡት ናሙናዎች በቂ ማሳያ ናቸው። እዚህ ድረስ ከተግባባን የረመዷን ወር ቁርኣን የወረደበት ወር ነው፦
2፥185 የረመዷን ወር በእርሱ ውስጥ ቁርኣን ለሰዎች መሪ፣ የመመሪያ ግልጽ ማስረጃ እና ፉርቃን ሲሆን የተወረደበት ነው። شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ
"ፉርቃን" فُرْقَان ማለት "እውነት ከሐሰት፣ ትክክሉን ከስህተት፣ መልካሙን ከክፉ የሚለይ ሚዛን" ማለት ነው። "ሸህሩ ረመዷን" شَهْرُ رَمَضَان ማለት "የረመዳን ወር" ማለት ነው፥ "ረመዷን" رَمَضَان ደግሞ የዘጠነኛው ወር ስም ነው። "ረመዷን" የወር ስም እንጂ የጦም ስም አይደለም፥ ነገር ግን ይህ ወር ቁርኣን የተወረደበት ወር በመሆኑ "ሸህሩ ሙባረክ" شَهْرُ مُّبَارَك ማለትም "የተባረከ ወር" ተብሏል፦
ሡነን ነሣኢይ መጽሐፍ 22, ሐዲስ 17
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የተባረከው ወር ረመዷን መጣላችሁ"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَتَاكُمْ رَمَضَانُ شَهْرٌ مُبَارَكٌ
ከዚህ አንጻር "ረመዷን ሙባረክ" رَمَضَان مُّبَارَك የሚለውን በቋንቋዬ ተርጉሜ "የተባረከ ረመዷን" ብል የቃላት ልዩነት እንጂ የአሳብ ልዩነት ከሌለው "ረመዷን ከሪም" رَمَضَان كَرِيم ሲባል "መልካም ረመዷን" "የተከበረ ረመዷን" ብል የቃላት እንጂ የአሳብ ልዩነት የለውም። "ኢማን" إِيمَان የሚለውን ቃል ቁርኣን እና ሐዲስ ውስጥ በቁናህ ታገኘዋለህ፥ ቅሉ ግን የኢማን ተለዋዋጭ ቃል "ዐቂዳህ" عَقِيدَة የሚለውን በስም መደብ ቁርኣን ውስጥ አታገኘውም። ነገር ግን ዐቂዳህ እያልን እንማራለን እናስተምራለን፥ "ሙባረክ" እና "ከሪም" የሚለውን በዚህ ስሌት እና ሒሣብ መረዳት ይቻላል። ስለዚህ "ረመዷን ሙባረክ" رَمَضَان مُّبَارَك እና "ረመዷን ከሪም" رَمَضَان كَرِيم ተለዋዋጭ ቃላት እስከሆኑ ድረስ መርጠን መጠቀም እንችላለን።
"አሏሁ አዕለም! ይህ ሙግት የቋንቋን ሙግት ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ ሙግት ነው።
"ረመዷን ከሪም" رَمَضَان كَرِيم
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥185 የረመዷን ወር በእርሱ ውስጥ ቁርኣን ለሰዎች መሪ፣ የመመሪያ ግልጽ ማስረጃ እና ፉርቃን ሲሆን የተወረደበት ነው። شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ
አምላካችን አሏህ በቁርኣን ከተገለጹት ስሞቹ አንዱ "አል-ከሪም" الْكَرِيم ሲሆን ትርጉሙ "ቸሩ" "ለጋሱ" ማለት ነው፦
82፥6 አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ? يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ
27፥40 እርሱ ዘንድ ረግቶ ባየውም ጊዜ «ይህ ከጌታዬ ችሮታ ነው፥ የማመሰግን ወይም የምክድ መኾኔን ሊፈትነኝ ቸረልኝ፡፡ ያመሰገነም ሰው የሚያመሰግነው ለራሱ ነው፥ የካደም ሰው ጌታዬ ከእርሱ ተብቃቂ ቸር ነው» አለ፡፡ فَلَمَّا رَآهُ مُسْتَقِرًّا عِندَهُ قَالَ هَـٰذَا مِن فَضْلِ رَبِّي لِيَبْلُوَنِي أَأَشْكُرُ أَمْ أَكْفُرُ ۖ وَمَن شَكَرَ فَإِنَّمَا يَشْكُرُ لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن كَفَرَ فَإِنَّ رَبِّي غَنِيٌّ كَرِيمٌ
"ከሪም" كَرِيم የሚለው ቃል እንደየ ዐውዱ ዘርፈ ብዙ እና መጠነ ሰፊ ትርጉም አለው፥ "የተባረከ" "የተከበረ" "ቅዱስ" "ክቡር" "ብፁዕ" "ንኡድ" "ውዱስ" "ስቡህ" "እኩት" "እጹብ" የሚል ፍቺ አለው። ለምሳሌ፦ መልአኩ ጂብሪል "ከሪም" كَرِيم ተብሏል፦
81፥19 እርሱ የ-"ክቡር" መልእክተኛ ቃል ነው፡፡ إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እዚህ ዐውድ ላይ ጂብሪል "ክቡር" ለተባለበት የገባው ቃል "ከሪም" كَرِيم ሲሆን "ንኡድ"noble" ለማለት እንጂ "ለጋሽ" "ቸር" ለማለት ተፈልጎ አይደለም፥ በተመሳሳይ ነቢያችን"ﷺ" ደግሞ "ከሪም" كَرِيم ተብለዋል፦
69፥40 እርሱ የ-"ተከበረ" መልእክተኛ ቃል ነው፡፡ إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እዚህ ዐውድ ላይ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" "ክቡር" ለተባሉበት የገባው ቃል "ከሪም" كَرِيم ሲሆን "ንኡድ"noble" ለማለት እንጂ "ለጋሽ" "ቸር" ለማለት ተፈልጎ አይደለም። ስለዚህ አንድ ምንነት ወይም ማንነት "ከሪም" كَرِيم ስለተባለ አሏህ ከተወሰፈበትን ወስፍ ጋር ማምታታት አግባብ አይደለም። ቁርኣን "ከሪም" كَرِيم ተብሏል፦
56፥77 እርሱ "የከበረ" ቁርኣን ነው። إِنَّهُۥ لَقُرْءَانٌۭ كَرِيمٌۭ
እዚህ አንቀጽ ላይ ቁርኣን "የተከበረ" ለተባለበት የገባው ቃል "ከሪም" كَرِيم ሲሆን ሌላ አንቀጽ ላይ በተለዋዋጭ ቃል "ሙባረክ" مُّبَارَك ተብሏል፦
6፥155 ይህም ያወረድነው የኾነ "የተባረከ" መጽሐፍ ነው፡፡ وَهَـٰذَا كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ مُبَارَكٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ ቁርኣን "የተባረከ" ለተባለበት የገባው ቃል "ሙባረክ" مُّبَارَك ሲሆን "ሙባረክ" እና "ከሪም" የቃላት ልዩነት እንጂ የአሳብ ልዩነት የላቸውም። አትክልቶችን እና የሚታጨድን አዝመራ ፍሬ የሚበቅልበት ውኃ "ሙባረክ" مُّبَارَك ተብሏል፦
50፥9 ከሰማይም "ቡሩክን" ውኃ አወረድን፡፡ በእርሱም አትክልቶችን እና የሚታጨድን አዝመራ ፍሬ አበቀልን፡፡ وَنَزَّلْنَا مِنَ السَّمَاءِ مَاءً مُّبَارَكًا فَأَنبَتْنَا بِهِ جَنَّاتٍ وَحَبَّ الْحَصِيدِ
እዚህ አንቀጽ ላይ ውኃ "ቡሩክ(የተባረከ) ለተባለበት የገባው ቃል "ሙባረክ" مُّبَارَك ሲሆን ሌላ አንቀጽ ላይ በተለዋዋጭ ቃል "ከሪም" كَرِيم ተብሏል፦
79፥30 ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት፡፡ وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
79፥31 ውኃን እና ግጦሿን ከእርሷ አወጣ፡፡ أَخْرَجَ مِنْهَا مَاءَهَا وَمَرْعَاهَا
26፥7 ወደ ምድርም በውስጧ "ከ"መልካም" በቃይ ሁሉ ብዙን እንዳበቀልን አላዩምን?፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا إِلَى الْأَرْضِ كَمْ أَنبَتْنَا فِيهَا مِن كُلِّ زَوْجٍ كَرِيمٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መልካም" ለሚለው የገባው ቃል "ከሪም" كَرِيم እንደሆነ ልብ አድርግ! "ሙባረክ" እና "ከሪም" ተለዋዋጭ ቃላት እንደሆኑ ለመረዳት ከላይ የቀረቡት ናሙናዎች በቂ ማሳያ ናቸው። እዚህ ድረስ ከተግባባን የረመዷን ወር ቁርኣን የወረደበት ወር ነው፦
2፥185 የረመዷን ወር በእርሱ ውስጥ ቁርኣን ለሰዎች መሪ፣ የመመሪያ ግልጽ ማስረጃ እና ፉርቃን ሲሆን የተወረደበት ነው። شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ
"ፉርቃን" فُرْقَان ማለት "እውነት ከሐሰት፣ ትክክሉን ከስህተት፣ መልካሙን ከክፉ የሚለይ ሚዛን" ማለት ነው። "ሸህሩ ረመዷን" شَهْرُ رَمَضَان ማለት "የረመዳን ወር" ማለት ነው፥ "ረመዷን" رَمَضَان ደግሞ የዘጠነኛው ወር ስም ነው። "ረመዷን" የወር ስም እንጂ የጦም ስም አይደለም፥ ነገር ግን ይህ ወር ቁርኣን የተወረደበት ወር በመሆኑ "ሸህሩ ሙባረክ" شَهْرُ مُّبَارَك ማለትም "የተባረከ ወር" ተብሏል፦
ሡነን ነሣኢይ መጽሐፍ 22, ሐዲስ 17
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የተባረከው ወር ረመዷን መጣላችሁ"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أَتَاكُمْ رَمَضَانُ شَهْرٌ مُبَارَكٌ
ከዚህ አንጻር "ረመዷን ሙባረክ" رَمَضَان مُّبَارَك የሚለውን በቋንቋዬ ተርጉሜ "የተባረከ ረመዷን" ብል የቃላት ልዩነት እንጂ የአሳብ ልዩነት ከሌለው "ረመዷን ከሪም" رَمَضَان كَرِيم ሲባል "መልካም ረመዷን" "የተከበረ ረመዷን" ብል የቃላት እንጂ የአሳብ ልዩነት የለውም። "ኢማን" إِيمَان የሚለውን ቃል ቁርኣን እና ሐዲስ ውስጥ በቁናህ ታገኘዋለህ፥ ቅሉ ግን የኢማን ተለዋዋጭ ቃል "ዐቂዳህ" عَقِيدَة የሚለውን በስም መደብ ቁርኣን ውስጥ አታገኘውም። ነገር ግን ዐቂዳህ እያልን እንማራለን እናስተምራለን፥ "ሙባረክ" እና "ከሪም" የሚለውን በዚህ ስሌት እና ሒሣብ መረዳት ይቻላል። ስለዚህ "ረመዷን ሙባረክ" رَمَضَان مُّبَارَك እና "ረመዷን ከሪም" رَمَضَان كَرِيم ተለዋዋጭ ቃላት እስከሆኑ ድረስ መርጠን መጠቀም እንችላለን።
"አሏሁ አዕለም! ይህ ሙግት የቋንቋን ሙግት ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ ሙግት ነው።
"ረመዷን ከሪም" رَمَضَان كَرِيم
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የረመዷን ስጦታ
ረመዷን ሙባረክ ያ ሙሥሊሙን ወሙሥሊማት!
በ 18 አርስት የተሰደረ መጣጥፍ በረመዷን ወር እንካችሁ ብለናል። ሊንኩን በማስፈንጠር ያግኙት!
1. ሶውም
https://tttttt.me/Wahidcom/3136
2. የጦም ትሩፋት
https://tttttt.me/Wahidcom/3470
3. ረመዷን
https://tttttt.me/Wahidcom/2727
4.. የረመዷን ወር
https://tttttt.me/Wahidcom/3107
5. የክርስትና ጦም
https://tttttt.me/Wahidcom/3176
6. የጨረቃ አቆጣጠር
https://tttttt.me/Wahidcom/2717
7. ጨረቃ እና ኮከብ
https://tttttt.me/Wahidcom/2360
8. የሚታሰሩ ሰይጣናት
https://tttttt.me/Wahidcom/2724
9. ሡሑር
https://tttttt.me/Wahidcom/2726
10. ተራዊህ
https://tttttt.me/Wahidcom/833
11. ኢዕቲካፍ
https://tttttt.me/Wahidcom/2286
12. ለይለቱል ቀድር
https://tttttt.me/Wahidcom/2289
13. መሓላ እና ማካካሻው
https://tttttt.me/Wahidcom/2336
14. ጦመኛ
https://tttttt.me/Wahidcom/3120
15. የተባረከ ወር
https://tttttt.me/Wahidcom/3707
16. ዘካቱል ማል
https://tttttt.me/Wahidcom/3126
17. ዘካቱል ፊጥር
https://tttttt.me/Wahidcom/3156
18. ተሀጁድ
https://tttttt.me/Wahidcom/3152
ሁሉም ቦታ ለሁሉም ሰው እንዲዳረስ አሰራጩ!
ወጀዛኩሙሏህ ኸይራ!
ረመዷን ሙባረክ ያ ሙሥሊሙን ወሙሥሊማት!
በ 18 አርስት የተሰደረ መጣጥፍ በረመዷን ወር እንካችሁ ብለናል። ሊንኩን በማስፈንጠር ያግኙት!
1. ሶውም
https://tttttt.me/Wahidcom/3136
2. የጦም ትሩፋት
https://tttttt.me/Wahidcom/3470
3. ረመዷን
https://tttttt.me/Wahidcom/2727
4.. የረመዷን ወር
https://tttttt.me/Wahidcom/3107
5. የክርስትና ጦም
https://tttttt.me/Wahidcom/3176
6. የጨረቃ አቆጣጠር
https://tttttt.me/Wahidcom/2717
7. ጨረቃ እና ኮከብ
https://tttttt.me/Wahidcom/2360
8. የሚታሰሩ ሰይጣናት
https://tttttt.me/Wahidcom/2724
9. ሡሑር
https://tttttt.me/Wahidcom/2726
10. ተራዊህ
https://tttttt.me/Wahidcom/833
11. ኢዕቲካፍ
https://tttttt.me/Wahidcom/2286
12. ለይለቱል ቀድር
https://tttttt.me/Wahidcom/2289
13. መሓላ እና ማካካሻው
https://tttttt.me/Wahidcom/2336
14. ጦመኛ
https://tttttt.me/Wahidcom/3120
15. የተባረከ ወር
https://tttttt.me/Wahidcom/3707
16. ዘካቱል ማል
https://tttttt.me/Wahidcom/3126
17. ዘካቱል ፊጥር
https://tttttt.me/Wahidcom/3156
18. ተሀጁድ
https://tttttt.me/Wahidcom/3152
ሁሉም ቦታ ለሁሉም ሰው እንዲዳረስ አሰራጩ!
ወጀዛኩሙሏህ ኸይራ!
የአሏህ ምርጫ
በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
42፥13 አሏህ የሚሻውን ሰው ወደ እርሱ ይመርጣል፡፡ የሚመለስንም ሰው ወደ እርሱ ይመራል፡፡ اللَّهُ يَجْتَبِي إِلَيْهِ مَن يَشَاءُ وَيَهْدِي إِلَيْهِ مَن يُنِيبُ
"ኢንቲኻብ" اِنْتِخَاب ማለት "ምርጫ"election" ማለት ነው፥ ኢንቲኻብ እራሱ "ኢንቲኻብ ሹሩጢይ" اِنْتِخَاب شُرْطِيّ እና "ኢንቲኻብ ገይሪ ሹሩጢይ" اِنْتِخَاب غَيْرِ شُرْطِيّ ተብለው ለሁለት ይከፈላሉ።
፨ "ሹሩጢይ" شُرْطِيّ ማለት "ሁኔታዊ"conditional" ማለት ሲሆን በጥቅሉ "ኢንቲኻብ ሹሩጢይ" اِنْتِخَاب شُرْطِيّ ማለት "ሁኔታዊ ምርጫ"conditional election" ማለት ነው። ለምሳሌ፦ አደም በሠራው ኃጢአት "ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፥ ለእኛ ባትምረን እና ባታዝንልን በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን" ብሎ ተጸጸተ፦
7፥23 «ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፥ ለእኛ ባትምረን እና ባታዝንልን በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን» አሉ፡፡ قَالَا رَبَّنَا ظَلَمْنَا أَنفُسَنَا وَإِن لَّمْ تَغْفِرْ لَنَا وَتَرْحَمْنَا لَنَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ
አደም ተጸጽቶ በንስሓ ወደ አሏህ ሲመለስ አሏህ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፥ እነሆ አምላካችን አሏህ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፦
2፥37 አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ፡፡ በእርሱ ላይም ጌታው ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፥ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ فَتَلَقَّىٰ آدَمُ مِن رَّبِّهِ كَلِمَاتٍ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُ هُوَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
አደም ተጸጽቶ ንስሓ ወደ አሏህ በመግባቱ አሏህ ጸጸትን በመቀበል መረጠው፦
20፥122 ከዚያም "ጌታው መረጠው" ከእርሱም ጸጸቱን ተቀበለው መራውም፡፡ ثُمَّ اجْتَبَاهُ رَبُّهُ فَتَابَ عَلَيْهِ وَهَدَىٰ
"ጌታው መረጠው" የሚለው ይሰመርበት! ማንኛውም ሰው ከነበረበት ኩፍር ወይም ሺርክ አሊያም ዘንብ ወደ አሏህ በንስሓ ቢመለስ አሏህ ወደ ራሱ ለጀነት ይመርጠዋል፦
42፥13 አሏህ የሚሻውን ሰው ወደ እርሱ ይመርጣል፡፡ የሚመለስንም ሰው ወደ እርሱ ይመራል፡፡ اللَّهُ يَجْتَبِي إِلَيْهِ مَن يَشَاءُ وَيَهْدِي إِلَيْهِ مَن يُنِيبُ
"አሏህ የሚሻውን ሰው ወደ እርሱ ይመርጣል" የሚለው "ዓም" ሆኖ የመጣ ነው፥ "ዓም" عَامّ ማለት "ጥቅል"general" ማለት ነው። ነገር ግን "አሏህ የሚሻውን ሰው ወደ እርሱ ይመርጣል" የሚለው ዓም "የሚመለስንም ሰው ወደ እርሱ ይመራል" በሚል "ኻስ" ሆኖ እዛው ላይ መጥቷል፥ "ኻስ" خَاصّ ማለት "ተናጥል"specifical" ማለት ነው። መመራትን ሰው የሚያገኘው በማመን መሆኑ "ኻስ" ሆኖ የሚመጣ ነው፦
22፥54 አሏህ እነዚያን ያመኑትን ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ "መሪ" ነው፡፡ وَإِنَّ اللَّهَ لَهَادِ الَّذِينَ آمَنُوا إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
"እነዚያን ያመኑትን" የሚለው ይሰመርበት! ያላመነው እና ንስሓ ያልገባ ሰው የሸይጧን ተከታይ ነው፥ ሸይጧን የተከተለውን ሰው ወደ ጀሀነም ይመራዋል፦
22፥4 "እነሆ! የተከተለውን ሰው እርሱ ያጠመዋል፡፡ ወደ ነዳጅ እሳት ስቃይም ይመራዋል" ማለት በእርሱ ላይ ተጽፏል፡፡ كُتِبَ عَلَيْهِ أَنَّهُ مَن تَوَلَّاهُ فَأَنَّهُ يُضِلُّهُ وَيَهْدِيهِ إِلَىٰ عَذَابِ السَّعِيرِ
ሸይጧን ወደ ጀሀነም የሚመራው ሰው አሏህ ለጀነት ያልመረጠው በገዛ ፈቃዱ ሸይጧንን በመከተሉ ነው፥ ይህ የእኛ ጣልቃ ገብነት እና ድርሻ ያለበት የአሏህ ምርጫ "ኢንቲኻብ ሹሩጢይ" اِنْتِخَاب شُرْطِيّ ይባላል።
በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
42፥13 አሏህ የሚሻውን ሰው ወደ እርሱ ይመርጣል፡፡ የሚመለስንም ሰው ወደ እርሱ ይመራል፡፡ اللَّهُ يَجْتَبِي إِلَيْهِ مَن يَشَاءُ وَيَهْدِي إِلَيْهِ مَن يُنِيبُ
"ኢንቲኻብ" اِنْتِخَاب ማለት "ምርጫ"election" ማለት ነው፥ ኢንቲኻብ እራሱ "ኢንቲኻብ ሹሩጢይ" اِنْتِخَاب شُرْطِيّ እና "ኢንቲኻብ ገይሪ ሹሩጢይ" اِنْتِخَاب غَيْرِ شُرْطِيّ ተብለው ለሁለት ይከፈላሉ።
፨ "ሹሩጢይ" شُرْطِيّ ማለት "ሁኔታዊ"conditional" ማለት ሲሆን በጥቅሉ "ኢንቲኻብ ሹሩጢይ" اِنْتِخَاب شُرْطِيّ ማለት "ሁኔታዊ ምርጫ"conditional election" ማለት ነው። ለምሳሌ፦ አደም በሠራው ኃጢአት "ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፥ ለእኛ ባትምረን እና ባታዝንልን በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን" ብሎ ተጸጸተ፦
7፥23 «ጌታችን ሆይ! እራሳችችንን በደልን፥ ለእኛ ባትምረን እና ባታዝንልን በእርግጥ ከከሳሪዎቹ እንኾናለን» አሉ፡፡ قَالَا رَبَّنَا ظَلَمْنَا أَنفُسَنَا وَإِن لَّمْ تَغْفِرْ لَنَا وَتَرْحَمْنَا لَنَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ
አደም ተጸጽቶ በንስሓ ወደ አሏህ ሲመለስ አሏህ ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፥ እነሆ አምላካችን አሏህ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፦
2፥37 አደምም ከጌታው ቃላትን ተቀበለ፡፡ በእርሱ ላይም ጌታው ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፥ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና፡፡ فَتَلَقَّىٰ آدَمُ مِن رَّبِّهِ كَلِمَاتٍ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُ هُوَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ
አደም ተጸጽቶ ንስሓ ወደ አሏህ በመግባቱ አሏህ ጸጸትን በመቀበል መረጠው፦
20፥122 ከዚያም "ጌታው መረጠው" ከእርሱም ጸጸቱን ተቀበለው መራውም፡፡ ثُمَّ اجْتَبَاهُ رَبُّهُ فَتَابَ عَلَيْهِ وَهَدَىٰ
"ጌታው መረጠው" የሚለው ይሰመርበት! ማንኛውም ሰው ከነበረበት ኩፍር ወይም ሺርክ አሊያም ዘንብ ወደ አሏህ በንስሓ ቢመለስ አሏህ ወደ ራሱ ለጀነት ይመርጠዋል፦
42፥13 አሏህ የሚሻውን ሰው ወደ እርሱ ይመርጣል፡፡ የሚመለስንም ሰው ወደ እርሱ ይመራል፡፡ اللَّهُ يَجْتَبِي إِلَيْهِ مَن يَشَاءُ وَيَهْدِي إِلَيْهِ مَن يُنِيبُ
"አሏህ የሚሻውን ሰው ወደ እርሱ ይመርጣል" የሚለው "ዓም" ሆኖ የመጣ ነው፥ "ዓም" عَامّ ማለት "ጥቅል"general" ማለት ነው። ነገር ግን "አሏህ የሚሻውን ሰው ወደ እርሱ ይመርጣል" የሚለው ዓም "የሚመለስንም ሰው ወደ እርሱ ይመራል" በሚል "ኻስ" ሆኖ እዛው ላይ መጥቷል፥ "ኻስ" خَاصّ ማለት "ተናጥል"specifical" ማለት ነው። መመራትን ሰው የሚያገኘው በማመን መሆኑ "ኻስ" ሆኖ የሚመጣ ነው፦
22፥54 አሏህ እነዚያን ያመኑትን ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ "መሪ" ነው፡፡ وَإِنَّ اللَّهَ لَهَادِ الَّذِينَ آمَنُوا إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
"እነዚያን ያመኑትን" የሚለው ይሰመርበት! ያላመነው እና ንስሓ ያልገባ ሰው የሸይጧን ተከታይ ነው፥ ሸይጧን የተከተለውን ሰው ወደ ጀሀነም ይመራዋል፦
22፥4 "እነሆ! የተከተለውን ሰው እርሱ ያጠመዋል፡፡ ወደ ነዳጅ እሳት ስቃይም ይመራዋል" ማለት በእርሱ ላይ ተጽፏል፡፡ كُتِبَ عَلَيْهِ أَنَّهُ مَن تَوَلَّاهُ فَأَنَّهُ يُضِلُّهُ وَيَهْدِيهِ إِلَىٰ عَذَابِ السَّعِيرِ
ሸይጧን ወደ ጀሀነም የሚመራው ሰው አሏህ ለጀነት ያልመረጠው በገዛ ፈቃዱ ሸይጧንን በመከተሉ ነው፥ ይህ የእኛ ጣልቃ ገብነት እና ድርሻ ያለበት የአሏህ ምርጫ "ኢንቲኻብ ሹሩጢይ" اِنْتِخَاب شُرْطِيّ ይባላል።
፨ "ገይሪ ሹሩጢይ" غَيْرِ شُرْطِيّ ማለት "ሁኔታዊ አልባ"unconditional" ማለት ሲሆን በጥቅሉ "ኢንቲኻብ ገይሪ ሹሩጢይ" اِنْتِخَاب غَيْرِ شُرْطِيّ ማለት "ሁኔታዊ አልባ ምርጫ"unconditional election" ማለት ነው። ለምሳሌ፦ አሏህ የሚሻውን ይፈጥራል፦
28፥68 ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ምርጫ የላቸውም፡፡ አሏህ ከማይግገባው ሁሉ ጠራ፡፡ ከሚያጋሯቸውም ላቀ፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَةُ ۚ سُبْحَانَ اللَّهِ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يُشْرِكُونَ
"የሚሻውን ይፈጥራል" በሚል ኃይለ ቃል "ይመርጣል" የሚለው ቃል አሏህ የሚሻውን ሰው፣ የሚሻውን እንስሳ፣ የሚሻውን አታክልት፣ የሚሻውን ማዕድን አርጎ መፍጠሩ የእርሱ ሁኔታዊ አልባ ምርጫ ነው፥ "ለእነርሱ ምርጫ የላቸውም" ማለት ፍጡራን "ይህንን ሆኜ ልፈጠር" የሚል ምርጫ የላቸውም። ወንድነት እና ሴትነት የእኛ ምርጫ ሳይሆን የእርሱ ምርጫ ብቻ ነው፦
42፥49 የሰማያትና የምድር ንግሥና የአሏህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሴቶችን ይሰጣል፥ ለሚሻውም ወንዶችን ይሰጣል፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
"የሚሻውን ይፈጥራል" በሚል ኃይለ ቃል "ለሚሻው ሴቶችን ይሰጣል፥ ለሚሻውም ወንዶችን ይሰጣል" የሚለው ቃል ሴት መሆን እና ወንድ መሆን የአሏህ ሁኔታዊ አልባ ምርጫ ነው፥ የእኛ ምርጫ፣ ድርሻ፣ ፈቃድ ስለሌለበት ወንድነት እና ሴትነት ቅጣት እና ሽልማት አሊያም ተጠያቂነት የለበትም። አምላካችን አሏህ ከመላእክት ውስጥ መልእክተኞችን ይመርጣል፦
40፥7 እነዚያ "ዙፋኑን የሚሸከሙት" እና እነዚያ በዙሪያው ያሉት በጌታቸው ምስጋና ያወድሳሉ፡፡ በእርሱም ያምናሉ፡፡ الَّذِينَ يَحْمِلُونَ الْعَرْشَ وَمَنْ حَوْلَهُ يُسَبِّحُونَ بِحَمْدِ رَبِّهِمْ وَيُؤْمِنُونَ بِهِ
22፥75 አሏህ ከመላእክት ውስጥ መልእክተኞችን ይመርጣል፥ ከሰዎችም እንደዚሁ ይመርጣል። አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ اللَّهُ يَصْطَفِي مِنَ الْمَلَائِكَةِ رُسُلًا وَمِنَ النَّاسِ ۚ إِنَّ اللَّهَ سَمِيعٌ بَصِيرٌ
"ከሩቢዩን" كَرُوبِيُّون የሚባሉት መላእክት የአሏህን ዐርሽ የሚሸከሙ ሲሆን በዐርሹ ዙሪያ ካሉት መላእክት ወደ ሰዎች የሚልካቸው መላእክት የእርሱ ሁኔታ አልባ ምርጫ ነው። "ከሰዎችም እንደዚሁ ይመርጣል" ስለሚል አሏህ ከሰዎች ለመልእክተኛነት መምረጡ ይህ የእርሱ ሁኔታ አልባ ምርጫ ነው፦
2፥105 አሏህም በችሮታው (በነቢይነት) የሚሻውን ይመርጣል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡ وَاللَّهُ يَخْتَصُّ بِرَحْمَتِهِ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ ذُو الْفَضْلِ الْعَظِيمِ
3፥74 በችሮታው (በነቢይነት) የሚሻውን ይመርጣል፡፡ አሏህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡ يَخْتَصُّ بِرَحْمَتِهِ مَن يَشَاءُ ۗ وَاللَّهُ ذُو الْفَضْلِ الْعَظِيمِ
አሏህ አንድ ሰው በነቢይነት ቢመርጠው ሆነ ባይመርጠው ሽልማት እና ቅጣት አሊያም ተጠያቂነት ስለሌለበት ይህ "ኢንቲኻብ ገይሪ ሹሩጢይ" اِنْتِخَاب غَيْرِ شُرْطِيّ ነው።
የአሏህን ምርጫ "አሚን" ብሎ መቀበል ከአርካኑል ኢማን ክፍል የሆነውን ቀደርን መቀበል ነው፥ አሏህ የእርሱን ምርጫ "አሚን" ብለው ከሚቀበሉት ምእመናን ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
28፥68 ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ምርጫ የላቸውም፡፡ አሏህ ከማይግገባው ሁሉ ጠራ፡፡ ከሚያጋሯቸውም ላቀ፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَةُ ۚ سُبْحَانَ اللَّهِ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يُشْرِكُونَ
"የሚሻውን ይፈጥራል" በሚል ኃይለ ቃል "ይመርጣል" የሚለው ቃል አሏህ የሚሻውን ሰው፣ የሚሻውን እንስሳ፣ የሚሻውን አታክልት፣ የሚሻውን ማዕድን አርጎ መፍጠሩ የእርሱ ሁኔታዊ አልባ ምርጫ ነው፥ "ለእነርሱ ምርጫ የላቸውም" ማለት ፍጡራን "ይህንን ሆኜ ልፈጠር" የሚል ምርጫ የላቸውም። ወንድነት እና ሴትነት የእኛ ምርጫ ሳይሆን የእርሱ ምርጫ ብቻ ነው፦
42፥49 የሰማያትና የምድር ንግሥና የአሏህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሴቶችን ይሰጣል፥ ለሚሻውም ወንዶችን ይሰጣል፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
"የሚሻውን ይፈጥራል" በሚል ኃይለ ቃል "ለሚሻው ሴቶችን ይሰጣል፥ ለሚሻውም ወንዶችን ይሰጣል" የሚለው ቃል ሴት መሆን እና ወንድ መሆን የአሏህ ሁኔታዊ አልባ ምርጫ ነው፥ የእኛ ምርጫ፣ ድርሻ፣ ፈቃድ ስለሌለበት ወንድነት እና ሴትነት ቅጣት እና ሽልማት አሊያም ተጠያቂነት የለበትም። አምላካችን አሏህ ከመላእክት ውስጥ መልእክተኞችን ይመርጣል፦
40፥7 እነዚያ "ዙፋኑን የሚሸከሙት" እና እነዚያ በዙሪያው ያሉት በጌታቸው ምስጋና ያወድሳሉ፡፡ በእርሱም ያምናሉ፡፡ الَّذِينَ يَحْمِلُونَ الْعَرْشَ وَمَنْ حَوْلَهُ يُسَبِّحُونَ بِحَمْدِ رَبِّهِمْ وَيُؤْمِنُونَ بِهِ
22፥75 አሏህ ከመላእክት ውስጥ መልእክተኞችን ይመርጣል፥ ከሰዎችም እንደዚሁ ይመርጣል። አላህ ሰሚ ተመልካች ነው፡፡ اللَّهُ يَصْطَفِي مِنَ الْمَلَائِكَةِ رُسُلًا وَمِنَ النَّاسِ ۚ إِنَّ اللَّهَ سَمِيعٌ بَصِيرٌ
"ከሩቢዩን" كَرُوبِيُّون የሚባሉት መላእክት የአሏህን ዐርሽ የሚሸከሙ ሲሆን በዐርሹ ዙሪያ ካሉት መላእክት ወደ ሰዎች የሚልካቸው መላእክት የእርሱ ሁኔታ አልባ ምርጫ ነው። "ከሰዎችም እንደዚሁ ይመርጣል" ስለሚል አሏህ ከሰዎች ለመልእክተኛነት መምረጡ ይህ የእርሱ ሁኔታ አልባ ምርጫ ነው፦
2፥105 አሏህም በችሮታው (በነቢይነት) የሚሻውን ይመርጣል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡ وَاللَّهُ يَخْتَصُّ بِرَحْمَتِهِ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ ذُو الْفَضْلِ الْعَظِيمِ
3፥74 በችሮታው (በነቢይነት) የሚሻውን ይመርጣል፡፡ አሏህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው፡፡ يَخْتَصُّ بِرَحْمَتِهِ مَن يَشَاءُ ۗ وَاللَّهُ ذُو الْفَضْلِ الْعَظِيمِ
አሏህ አንድ ሰው በነቢይነት ቢመርጠው ሆነ ባይመርጠው ሽልማት እና ቅጣት አሊያም ተጠያቂነት ስለሌለበት ይህ "ኢንቲኻብ ገይሪ ሹሩጢይ" اِنْتِخَاب غَيْرِ شُرْطِيّ ነው።
የአሏህን ምርጫ "አሚን" ብሎ መቀበል ከአርካኑል ኢማን ክፍል የሆነውን ቀደርን መቀበል ነው፥ አሏህ የእርሱን ምርጫ "አሚን" ብለው ከሚቀበሉት ምእመናን ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም