ትምህርት በዩቱብ ቪድዮ ተለቋል። መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
https://youtu.be/VsdOTeybj40
https://youtu.be/VsdOTeybj40
ሐጅ በባይብል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥27 አልነውም፦ "በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትእዛዝ ጥራ!፡፡ وَأَذِّن فِي النَّاسِ بِالْحَجِّ يَأْتُوكَ رِجَالًا
"ሐጅ" حَجّ የሚለው ቃል "ሐጀ" حَجَّ ማለትም "ጎበኘ" ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን "ጉብኝት" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ለኢብራሂም፦ "በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትእዛዝ ጥራ" አለው፦
22፥27 አልነውም፦ "በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትእዛዝ ጥራ!፡፡ وَأَذِّن فِي النَّاسِ بِالْحَجِّ يَأْتُوكَ رِجَالًا
በባይብል ደግሞ "ኸግ" חַג የሚለው ቃል "ኸገግ" חָגַג ማለትም "ጎበኘ" "ከበበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጉብኝት" ማለት ነው፦
ዘጸአት 10፥9 "ሙሴም፦ "ለያህዌህ "ኸግ" ልናደርግ ስለሆነ ወጣቶቻችንን እና ሽማግሌዎቻችንን፣ ወንዶች እና ሴቶች ልጆቻችን፣ በጎቻችንን እና ከብቶቻችንን ይዘን እንሄዳለን" አለ። וַיֹּ֣אמֶר מֹשֶׁ֔ה בִּנְעָרֵ֥ינוּ וּבִזְקֵנֵ֖ינוּ נֵלֵ֑ךְ בְּבָנֵ֨ינוּ וּבִבְנֹותֵ֜נוּ בְּצֹאנֵ֤נוּ וּבִבְקָרֵ֙נוּ֙ נֵלֵ֔ךְ כִּ֥י חַג־יְהוָ֖ה לָֽנוּ׃
ዘጸአት 12፥14 ይህም ቀን መታሰቢያ ይሁናችሁ፥ ለያህዌህ "ኸግ" ታደርጉታላችሁ፤ ለልጅ ልጃችሁ ሥርዓት ሆኖ ለዘላለም ታደርጉታላችሁ። וְהָיָה֩ הַיֹּ֨ום הַזֶּ֤ה לָכֶם֙ לְזִכָּרֹ֔ון וְחַגֹּתֶ֥ם אֹתֹ֖ו חַ֣ג לַֽיהוָ֑ה לְדֹרֹ֣תֵיכֶ֔ם חֻקַּ֥ת עֹולָ֖ם תְּחָגֻּֽהוּ׃
በብዙ ትርጉም ላይ "በዓል"feast" ተብሎ የተቀመጠው ቃል በዕብራይስጡ "ጉብኝነት"pilgrim" ነው፥ "ኹግ" חוּג ማለት እራሱ "ኸገግ" חָגַג ማለትም "ከበበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ክበብ" ማለት ነው። ጥንት ለዘላለም የተሰጣቸው የጉብኝነት በዓል በመዞር ያረጉት ነበር፥ በአይሁዳውያን በዓመት ሦስት ጊዜ የዳስ በዓል፣ በዓለ ኃምሳ እና ፋሲካ ሊያከብሩ ሲሉ በወሩ ከ 15 እስከ 21 ለሥድስት ወይም ለሰባት ቀን ሲጎበኙ ይዞራሉ። "ሱካህ" סוכה ማለትም "ድንኳን" ማለት ሲሆን ድንኳኑን የሚዞሩት ዙረት "ሐካፋህ" ይባላል። "ሐካፋህ" הקפה ማለት "ዙረት" ማለት ሲሆን የሚዞሩት ሰባት ጊዜ ስለሆነ "ሐካፉት" הקפות ይሉታል፥ ይህም በሚንሃግ፣ በሚድራሽ እና በባቢሎን ታልሙድ ተዘግቧል። አሏህ ሐጅ ከሚያደርጉት ሑጃጆች ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥27 አልነውም፦ "በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትእዛዝ ጥራ!፡፡ وَأَذِّن فِي النَّاسِ بِالْحَجِّ يَأْتُوكَ رِجَالًا
"ሐጅ" حَجّ የሚለው ቃል "ሐጀ" حَجَّ ማለትም "ጎበኘ" ከሚል ሥርወ-ቃል የተገኘ ሲሆን "ጉብኝት" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ለኢብራሂም፦ "በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትእዛዝ ጥራ" አለው፦
22፥27 አልነውም፦ "በሰዎችም ውስጥ በሐጅ ትእዛዝ ጥራ!፡፡ وَأَذِّن فِي النَّاسِ بِالْحَجِّ يَأْتُوكَ رِجَالًا
በባይብል ደግሞ "ኸግ" חַג የሚለው ቃል "ኸገግ" חָגַג ማለትም "ጎበኘ" "ከበበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጉብኝት" ማለት ነው፦
ዘጸአት 10፥9 "ሙሴም፦ "ለያህዌህ "ኸግ" ልናደርግ ስለሆነ ወጣቶቻችንን እና ሽማግሌዎቻችንን፣ ወንዶች እና ሴቶች ልጆቻችን፣ በጎቻችንን እና ከብቶቻችንን ይዘን እንሄዳለን" አለ። וַיֹּ֣אמֶר מֹשֶׁ֔ה בִּנְעָרֵ֥ינוּ וּבִזְקֵנֵ֖ינוּ נֵלֵ֑ךְ בְּבָנֵ֨ינוּ וּבִבְנֹותֵ֜נוּ בְּצֹאנֵ֤נוּ וּבִבְקָרֵ֙נוּ֙ נֵלֵ֔ךְ כִּ֥י חַג־יְהוָ֖ה לָֽנוּ׃
ዘጸአት 12፥14 ይህም ቀን መታሰቢያ ይሁናችሁ፥ ለያህዌህ "ኸግ" ታደርጉታላችሁ፤ ለልጅ ልጃችሁ ሥርዓት ሆኖ ለዘላለም ታደርጉታላችሁ። וְהָיָה֩ הַיֹּ֨ום הַזֶּ֤ה לָכֶם֙ לְזִכָּרֹ֔ון וְחַגֹּתֶ֥ם אֹתֹ֖ו חַ֣ג לַֽיהוָ֑ה לְדֹרֹ֣תֵיכֶ֔ם חֻקַּ֥ת עֹולָ֖ם תְּחָגֻּֽהוּ׃
በብዙ ትርጉም ላይ "በዓል"feast" ተብሎ የተቀመጠው ቃል በዕብራይስጡ "ጉብኝነት"pilgrim" ነው፥ "ኹግ" חוּג ማለት እራሱ "ኸገግ" חָגַג ማለትም "ከበበ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ክበብ" ማለት ነው። ጥንት ለዘላለም የተሰጣቸው የጉብኝነት በዓል በመዞር ያረጉት ነበር፥ በአይሁዳውያን በዓመት ሦስት ጊዜ የዳስ በዓል፣ በዓለ ኃምሳ እና ፋሲካ ሊያከብሩ ሲሉ በወሩ ከ 15 እስከ 21 ለሥድስት ወይም ለሰባት ቀን ሲጎበኙ ይዞራሉ። "ሱካህ" סוכה ማለትም "ድንኳን" ማለት ሲሆን ድንኳኑን የሚዞሩት ዙረት "ሐካፋህ" ይባላል። "ሐካፋህ" הקפה ማለት "ዙረት" ማለት ሲሆን የሚዞሩት ሰባት ጊዜ ስለሆነ "ሐካፉት" הקפות ይሉታል፥ ይህም በሚንሃግ፣ በሚድራሽ እና በባቢሎን ታልሙድ ተዘግቧል። አሏህ ሐጅ ከሚያደርጉት ሑጃጆች ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢየሱስ
"ነገረ ክርስቶስ"Christology"
ትምህርት በዩቱብ ቪድዮ ተለቋል። መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
https://youtu.be/7oao4CB_JSk
"ነገረ ክርስቶስ"Christology"
ትምህርት በዩቱብ ቪድዮ ተለቋል። መልእክቱ ተደራሽነት እንዲኖረው ላይክ፣ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ እንሁን። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
https://youtu.be/7oao4CB_JSk
ዩቱብ ቀጥታ ለመግባት ይህንን ሊንክ ያስፈንጥሩ፦ https://youtube.com/@Wahidislamicapologist
ተጠየቅ ዘኦርቶዶክስ አዋልድ
እውን ጌታ ዕውር ነውን? ዕውር ሆኖ ከዕውር ጋር ጉድጓድ ይገባልን?
የአቡነ ሀብተ ማርያም ገድል ገጽ 163
"ጌታም፦ "ኃይል የምሰጥ እኔ ነኝ፤ ዕውር ዕውርን ቢከተል ሁለቱም ከጉድጓድ እንዲወድቁ #እኔ #ዕውር #ነኝ፤ በሰላም ወደ እውነተኛ መንገድ የምመራ አይደለሁም፤ ስሜ ብርሃን ነው።
ማቴዎስ 15፥14 ተዉአቸው፤ ዕውሮችን የሚመሩ ዕውሮች ናቸው፤ #ዕውርም #ዕውርን #ቢመራው #ሁለቱም #ወደ #ጉድጓድ #ይወድቃሉ፡ አለ።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
እውን ጌታ ዕውር ነውን? ዕውር ሆኖ ከዕውር ጋር ጉድጓድ ይገባልን?
የአቡነ ሀብተ ማርያም ገድል ገጽ 163
"ጌታም፦ "ኃይል የምሰጥ እኔ ነኝ፤ ዕውር ዕውርን ቢከተል ሁለቱም ከጉድጓድ እንዲወድቁ #እኔ #ዕውር #ነኝ፤ በሰላም ወደ እውነተኛ መንገድ የምመራ አይደለሁም፤ ስሜ ብርሃን ነው።
ማቴዎስ 15፥14 ተዉአቸው፤ ዕውሮችን የሚመሩ ዕውሮች ናቸው፤ #ዕውርም #ዕውርን #ቢመራው #ሁለቱም #ወደ #ጉድጓድ #ይወድቃሉ፡ አለ።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
የዒሣ ኪታብ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥30 ሕፃኑም፦ አለ «እኔ የአሏህ ባሪያ ነኝ፡፡ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል» قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
"ኪታብ" كِتَاب የሚለው ቃል "ከተበ" كَتَبَ ማለትም "ጻፈ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መጽሐፍ" ማለት ነው፥ "ከተበ" كَتَبَ የሚለው የግሥ መደብ "ቃለ" قَالَ ማለትም "አለ" ወይም "ከለመ" كَلَّمَ ማለትም "ተናገረ" በሚል ይመጣል፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ጦም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተጻፈ" ለሚለው የገባው ቃል "ኩቲበ" كُتِبَ ሲሆን "ተነገረ" "ተባለ" ማለት ነው። ለምሳሌ፦ ቁርኣን ወደ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ልብ የወረደ ቃል ነው፦
26፥194 ከአስጠንቃቂዎቹ ነቢያት ትኾን ዘንድ በልብህ ላይ አወረደው፡፡ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ الْمُنذِرِينَ
2፥97 እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት መጻሕፍት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና፡፡ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ይህም ቃል ወሕይ ነው፥ ወሕይ وَحْي የሚለው ቃል "አውሓ" أَوْحَىٰٓ ማለትም "ገለጠ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ግልጠት "ግህደት"revelation" ማለት ነው። ወደ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ልብ የወረደው ኪታብ ወሕይ እንጂ በወረቀት የተጻፈ ቂርጧሥ አይደለም፦
7፥2 ይህ ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው፡፡ كِتَابٌ أُنزِلَ إِلَيْكَ
4፥113 አሏህ በአንተ ላይ መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ፡፡ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ
"ቂርጧሥ" قِرْطَاس ማለት "ብራና" "ወረቀት" "ክርታስ" ማለት ሲሆን ቁርኣን በተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ላይ በወረቀት የተጻፈ መጽሐፍ ሆኖ ቢወርድ ኖሮ እነዚያ የካዱት ሰዎች «ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም» ባሉ ነበር፦
6፥7 በአንተም ላይ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ ባወረድን እና በእጆቻቸው በነኩት ኖሮ እነዚያ የካዱት ሰዎች «ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም» ባሉ ነበር፡፡ وَلَوْ نَزَّلْنَا عَلَيْكَ كِتَابًا فِي قِرْطَاسٍ فَلَمَسُوهُ بِأَيْدِيهِمْ لَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِنْ هَـٰذَا إِلَّا سِحْرٌ مُّبِينٌ
ይህን ከተረዳን ዘንዳ አምላካችን አሏህ ለዒሣ የሰጠው ኪታብ ኢንጂል ነው፥ ይህም ኢንጂል ወሕይ እንጂ ቂርጧስ አይደለም፦
57፥27 የመርየምን ልጅ ዒሣንም አስከተልን፡፡ ኢንጂልንም ሰጠነው፡፡ وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ
19፥30 ሕፃኑም፦ አለ «እኔ የአሏህ ባሪያ ነኝ፡፡ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል፡፡» قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
"ቃለ" قَالَ የሚለው አላፊ ግሥ "የቁሉ" يَقُولُ በሚል መጻኢ ግሥ እንደሚመጣ ሁሉ "አታኒይ" آتَانِي የሚለው አላፊ ግሥ "ሠዩዑቲይ" سَيُؤْتِي በሚል መጻኢ ግሥ የመጣ ነው፥ ስለዚህ ለዒሣ ኪታቡል ኢንጂል በጎልማሳነት እንደተሰጠው ጉልኅ ማሳያ ነው። ሚሽነሪዎች፦ "ለኢየሱስ የተሰጠው መጽሐፍ የለም" የሚሉት አንደኛ "መጽሐፍ" የሚለውን ቃል "ወረቀት" በሚል ስለሚረዱት፣ ሁለተኛ በባይብል ለኢየሱስ ተጽፎ የተሰጠው መጽሐፍ ስለሌለ እና ሦስተኛ እርሱ የጻፈው መጽሐፍ ስለሌለ ነው፥ ቅሉ ግን ባይብል "መጽሐፍ" የሚለው በብራና፣ በወረቀት፣ በክርታስ፣ በደንገል፣ በሸክላ ወይም በቁስ ላይ የሚጻፍ ነገር ብቻ ሳይሆን "ቃልን" ለማመልከትም ይመጣል፦
ሕዝቅኤል 3፥1 እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ! ያገኘኸውን ብላ፤ ይህን መጽሐፍ ብላ! ሄደህም ለእስራኤል ቤት ተናገር" አለኝ።
ሕዝቅኤል 3፥2 አፌንም ከፈትሁ መጽሐፉንም አጐረሰኝ።
ሕዝቅኤል 3፥3 እርሱም፦ "የሰው ልጅ ሆይ! አፍህ ይብላ፥ በምሰጥህም በዚህ መጽሐፍ ሆድህን ሙላ" አለኝ። እኔም በላሁት፥ በአፌም ውስጥ እንደ ማር ጣፈጠ።
ሕዝቅኤል በልቶ ለእስራኤል ቤት የተናገረው መጽሐፍ ወረቀት ሳይሆን ቃል ከሆነ ለኢየሱስ አምላኩ ቃል ሰጥቶታል፦
ዮሐንስ 12፥49 እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፤ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ "ሰጠኝ"።
ዮሐንስ 17፥8 "የሰጠኸኝን ቃል" ሰጥቻቸዋለሁና፤ እነርሱም ተቀበሉት።
"የሰጠኸኝን ቃል" የሚለው ይሰመርበት! ስለዚህ በቁርኣኑ ላይ "መጽሐፍን ሰጥቶኛል" የሚለው የአሏህ ትረካ ስሙር ነው። ይህ የተሰጠው ቃል የኢየሱስ የራሱ ሳይሆን የላከው ስለሆነ ወደ አምላኩ ሲጸልይ በሁለተኛ መደብ "ቃልህ" በማለት አስረግጦ እና ረግጦ ይናገራል፦
ዮሐንስ 17፥4 እኔ "ቃልህን" ሰጥቻቸዋለሁ።
ዮሐንስ 14፥24 የምትሰሙትም ቃል የላከኝ የአብ ነው እንጂ "የእኔ አይደለም"።
እንዲናገር ለኢየሱስ የተሰጠው ቃል የራሱ ሳይሆን የላከው ከሆነ በሥረ መሠረት ወንጌል ማለት ከላኪው አምላክ ለተላኪው መልእክተኛ የተሰጠ ግልጠት ነው፦
ሉቃስ 4፥17 ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና።
ማርቆስ 1፥14 ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ ኢየሱስ የአምላክን ወንጌል እየሰበከ ወደ ገሊላ መጣ። Καὶ μετὰ τὸ παραδοθῆναι τὸν Ἰωάνην ἦλθεν ὁ Ἰησοῦς εἰς τὴν Γαλιλαίαν κηρύσσων τὸ εὐαγγέλιον τοῦ Θεοῦ
ማርቆስ 1፥15 ዘመኑ ተፈጸመ የአምላክም መንግሥት ቀርባለች፤ ንስሐ ግቡ፡ "በወንጌልም እመኑ" አለ። καὶ λέγων ὅτι Πεπλήρωται ὁ καιρὸς καὶ ἤγγικεν ἡ βασιλεία τοῦ Θεοῦ· μετανοεῖτε καὶ πιστεύετε ἐν τῷ εὐαγγελίῳ.
ኢየሱስ የተቀባው ወንጌልን እንዲሰብ ነው፥ ይህ ወንጌል ከአምላኩ የተሰጠው የአምላክ ወንጌል ነው። "በወንጌል እመኑ" ያለውም ከአምላኩ የተሰጠውን ቃል እንጂ እከሌ እከሌን ወለደ የሚለውን የትውልድ እና የታሪክ መጽሐፍ አይደለም፥ ስለዚህ ቁርኣን ኢንጂል የሚለውን የዒሣ ኪታብ በኣራቱ የታሪክ ዘገባዎች ውስጥ በቅሪት ደረጃ ፍንጭ ይሰጠናል። ተግባባን መሰለኝ? አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥30 ሕፃኑም፦ አለ «እኔ የአሏህ ባሪያ ነኝ፡፡ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል» قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
"ኪታብ" كِتَاب የሚለው ቃል "ከተበ" كَتَبَ ማለትም "ጻፈ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መጽሐፍ" ማለት ነው፥ "ከተበ" كَتَبَ የሚለው የግሥ መደብ "ቃለ" قَالَ ማለትም "አለ" ወይም "ከለመ" كَلَّمَ ማለትም "ተናገረ" በሚል ይመጣል፦
2፥183 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ጦም በእነዚያ ከእናንተ በፊት በነበሩት ላይ እንደ ተጻፈ በእናንተም ላይ ተጻፈ፥ ልትጠነቀቁ ይከጀላልና፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ كُتِبَ عَلَيْكُمُ ٱلصِّيَامُ كَمَا كُتِبَ عَلَى ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተጻፈ" ለሚለው የገባው ቃል "ኩቲበ" كُتِبَ ሲሆን "ተነገረ" "ተባለ" ማለት ነው። ለምሳሌ፦ ቁርኣን ወደ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ልብ የወረደ ቃል ነው፦
26፥194 ከአስጠንቃቂዎቹ ነቢያት ትኾን ዘንድ በልብህ ላይ አወረደው፡፡ عَلَىٰ قَلْبِكَ لِتَكُونَ مِنَ الْمُنذِرِينَ
2፥97 እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት መጻሕፍት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና፡፡ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ይህም ቃል ወሕይ ነው፥ ወሕይ وَحْي የሚለው ቃል "አውሓ" أَوْحَىٰٓ ማለትም "ገለጠ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ግልጠት "ግህደት"revelation" ማለት ነው። ወደ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ልብ የወረደው ኪታብ ወሕይ እንጂ በወረቀት የተጻፈ ቂርጧሥ አይደለም፦
7፥2 ይህ ወደ አንተ የተወረደ መጽሐፍ ነው፡፡ كِتَابٌ أُنزِلَ إِلَيْكَ
4፥113 አሏህ በአንተ ላይ መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ፡፡ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ
"ቂርጧሥ" قِرْطَاس ማለት "ብራና" "ወረቀት" "ክርታስ" ማለት ሲሆን ቁርኣን በተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ላይ በወረቀት የተጻፈ መጽሐፍ ሆኖ ቢወርድ ኖሮ እነዚያ የካዱት ሰዎች «ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም» ባሉ ነበር፦
6፥7 በአንተም ላይ በወረቀት የተጻፈን መጽሐፍ ባወረድን እና በእጆቻቸው በነኩት ኖሮ እነዚያ የካዱት ሰዎች «ይህ ግልጽ ድግምት እንጅ ሌላ አይደለም» ባሉ ነበር፡፡ وَلَوْ نَزَّلْنَا عَلَيْكَ كِتَابًا فِي قِرْطَاسٍ فَلَمَسُوهُ بِأَيْدِيهِمْ لَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا إِنْ هَـٰذَا إِلَّا سِحْرٌ مُّبِينٌ
ይህን ከተረዳን ዘንዳ አምላካችን አሏህ ለዒሣ የሰጠው ኪታብ ኢንጂል ነው፥ ይህም ኢንጂል ወሕይ እንጂ ቂርጧስ አይደለም፦
57፥27 የመርየምን ልጅ ዒሣንም አስከተልን፡፡ ኢንጂልንም ሰጠነው፡፡ وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ
19፥30 ሕፃኑም፦ አለ «እኔ የአሏህ ባሪያ ነኝ፡፡ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል፡፡» قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
"ቃለ" قَالَ የሚለው አላፊ ግሥ "የቁሉ" يَقُولُ በሚል መጻኢ ግሥ እንደሚመጣ ሁሉ "አታኒይ" آتَانِي የሚለው አላፊ ግሥ "ሠዩዑቲይ" سَيُؤْتِي በሚል መጻኢ ግሥ የመጣ ነው፥ ስለዚህ ለዒሣ ኪታቡል ኢንጂል በጎልማሳነት እንደተሰጠው ጉልኅ ማሳያ ነው። ሚሽነሪዎች፦ "ለኢየሱስ የተሰጠው መጽሐፍ የለም" የሚሉት አንደኛ "መጽሐፍ" የሚለውን ቃል "ወረቀት" በሚል ስለሚረዱት፣ ሁለተኛ በባይብል ለኢየሱስ ተጽፎ የተሰጠው መጽሐፍ ስለሌለ እና ሦስተኛ እርሱ የጻፈው መጽሐፍ ስለሌለ ነው፥ ቅሉ ግን ባይብል "መጽሐፍ" የሚለው በብራና፣ በወረቀት፣ በክርታስ፣ በደንገል፣ በሸክላ ወይም በቁስ ላይ የሚጻፍ ነገር ብቻ ሳይሆን "ቃልን" ለማመልከትም ይመጣል፦
ሕዝቅኤል 3፥1 እርሱም፦ የሰው ልጅ ሆይ! ያገኘኸውን ብላ፤ ይህን መጽሐፍ ብላ! ሄደህም ለእስራኤል ቤት ተናገር" አለኝ።
ሕዝቅኤል 3፥2 አፌንም ከፈትሁ መጽሐፉንም አጐረሰኝ።
ሕዝቅኤል 3፥3 እርሱም፦ "የሰው ልጅ ሆይ! አፍህ ይብላ፥ በምሰጥህም በዚህ መጽሐፍ ሆድህን ሙላ" አለኝ። እኔም በላሁት፥ በአፌም ውስጥ እንደ ማር ጣፈጠ።
ሕዝቅኤል በልቶ ለእስራኤል ቤት የተናገረው መጽሐፍ ወረቀት ሳይሆን ቃል ከሆነ ለኢየሱስ አምላኩ ቃል ሰጥቶታል፦
ዮሐንስ 12፥49 እኔ ከራሴ አልተናገርሁምና፤ ነገር ግን የላከኝ አብ እርሱ የምለውን የምናገረውንም ትእዛዝ "ሰጠኝ"።
ዮሐንስ 17፥8 "የሰጠኸኝን ቃል" ሰጥቻቸዋለሁና፤ እነርሱም ተቀበሉት።
"የሰጠኸኝን ቃል" የሚለው ይሰመርበት! ስለዚህ በቁርኣኑ ላይ "መጽሐፍን ሰጥቶኛል" የሚለው የአሏህ ትረካ ስሙር ነው። ይህ የተሰጠው ቃል የኢየሱስ የራሱ ሳይሆን የላከው ስለሆነ ወደ አምላኩ ሲጸልይ በሁለተኛ መደብ "ቃልህ" በማለት አስረግጦ እና ረግጦ ይናገራል፦
ዮሐንስ 17፥4 እኔ "ቃልህን" ሰጥቻቸዋለሁ።
ዮሐንስ 14፥24 የምትሰሙትም ቃል የላከኝ የአብ ነው እንጂ "የእኔ አይደለም"።
እንዲናገር ለኢየሱስ የተሰጠው ቃል የራሱ ሳይሆን የላከው ከሆነ በሥረ መሠረት ወንጌል ማለት ከላኪው አምላክ ለተላኪው መልእክተኛ የተሰጠ ግልጠት ነው፦
ሉቃስ 4፥17 ለድሆች ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ቀብቶኛልና።
ማርቆስ 1፥14 ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ ኢየሱስ የአምላክን ወንጌል እየሰበከ ወደ ገሊላ መጣ። Καὶ μετὰ τὸ παραδοθῆναι τὸν Ἰωάνην ἦλθεν ὁ Ἰησοῦς εἰς τὴν Γαλιλαίαν κηρύσσων τὸ εὐαγγέλιον τοῦ Θεοῦ
ማርቆስ 1፥15 ዘመኑ ተፈጸመ የአምላክም መንግሥት ቀርባለች፤ ንስሐ ግቡ፡ "በወንጌልም እመኑ" አለ። καὶ λέγων ὅτι Πεπλήρωται ὁ καιρὸς καὶ ἤγγικεν ἡ βασιλεία τοῦ Θεοῦ· μετανοεῖτε καὶ πιστεύετε ἐν τῷ εὐαγγελίῳ.
ኢየሱስ የተቀባው ወንጌልን እንዲሰብ ነው፥ ይህ ወንጌል ከአምላኩ የተሰጠው የአምላክ ወንጌል ነው። "በወንጌል እመኑ" ያለውም ከአምላኩ የተሰጠውን ቃል እንጂ እከሌ እከሌን ወለደ የሚለውን የትውልድ እና የታሪክ መጽሐፍ አይደለም፥ ስለዚህ ቁርኣን ኢንጂል የሚለውን የዒሣ ኪታብ በኣራቱ የታሪክ ዘገባዎች ውስጥ በቅሪት ደረጃ ፍንጭ ይሰጠናል። ተግባባን መሰለኝ? አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መሢሕ በሚል ርእስ አዲስ ትምህርት በይቱብ ተለቋል። ሼር፣ ላይክ፣ ኮሜንት እና ሰብስክራይብ ማድረግ አትርሱ፦ https://youtu.be/spmyxipCR4Q?si=HGUu39NWgLSo-9Ao
አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ያ ጀመዓህ!
ተውሒድ የሁለቱም ዓለም ስኬት ነው፥ በተውሒድ ዙሪያ "ካሊቂ አድን ቢቶ"(ፈጣሪ አንድ ነው) በሚል ርእስ በስልጥኛ ቋንቋ ያዘጋጀነው 6ኛ መጽሐፌ በአት ተውባህ የመጻሕፍት መደብር ያገኙታል። ለበለጠ መረጃ፦
ወንድም ዐብዱር ራሕማን +251920781016 ብለው ይደውሉ!
የስልጤ ሕዝብ ላይ ካንዣበበት የኩፍር ማንዣበብ ነጻ ለማውጣት "ይህ መጽሐፍ ሁነኛ ፍቱን መድኃኒት ነው" ብለን ስለምናምን ለሌሎች ሠበቡል ሂዳያህ ለመሆን ሼር እናድርግ። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
ተውሒድ የሁለቱም ዓለም ስኬት ነው፥ በተውሒድ ዙሪያ "ካሊቂ አድን ቢቶ"(ፈጣሪ አንድ ነው) በሚል ርእስ በስልጥኛ ቋንቋ ያዘጋጀነው 6ኛ መጽሐፌ በአት ተውባህ የመጻሕፍት መደብር ያገኙታል። ለበለጠ መረጃ፦
ወንድም ዐብዱር ራሕማን +251920781016 ብለው ይደውሉ!
የስልጤ ሕዝብ ላይ ካንዣበበት የኩፍር ማንዣበብ ነጻ ለማውጣት "ይህ መጽሐፍ ሁነኛ ፍቱን መድኃኒት ነው" ብለን ስለምናምን ለሌሎች ሠበቡል ሂዳያህ ለመሆን ሼር እናድርግ። ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
ጳውሎስ አልኮረጀምን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥79 ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉ እና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ الْكِتَابَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَـٰذَا مِنْ عِندِ اللَّهِ لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۖ
ጳውሎስ ብዙ ጊዜ ከጥንት ነቢያት ሲጠቅስ ስለሚሳሳት የሚጽፈው በመንፈስ ቅዱስ በጭራሽ አይደለም፦
1ኛ ቆሮንቶስ 2፥9 ነገር ግን፦ "ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው አምላክ ለሚወዱት ያዘጋጀው" ተብሎ እንድተጻፈ፥ እንዲህ እንናገራለን።
በብሉይ ኪዳን "ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው" ተብሎ የተጻፈበትን ከ 39 የቀኖና መጻሕፍት በባትሪ ብትፈልጉ አታገኙም፥ ጥቅሱን የወሰደበት ቦታ አምላክ ስላዘጋጀው ነገር ሳይሆን አሐዳውያን ባዕድ አምላክን መስማት፣ መቀበል እና ማየት እንዳልፈለጉ የሚያስጨብጥ ነው፦
ኢሳይያስ 64፥4 ሰዎች ከጥንት ጀምሮ ለሚጠብቁህ ከምትሠራላቸው ከአንተ በቀር ሌላ አምላክን አልሰሙም በጆሮአቸውም አልተቀበሉም ዓይንም አላየችም።
ጳውሎስ ሲኮርጅ በመንፈስ ቅዱስ ምሪት ቢሆን ኖሮ በትክክል ማስቀመጥ ያቅተዋልን? ይህንን ስል አንዱ ወጠጤ አሳብን ከመሞገት ይልቅ እንደ ወጠጤ የሰው ስብዕና ላይ እንጠጥ እንጠጥ በማለት እንደ ውርጋጥ መራገጥ በለመደበት አፉ ጳውሎስ "ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው" የሚለው ከየት እንዳገኘው ለመመለስ ቢሞክርም ምንም ምንጭ ሳያስቀምጥ ጭራሽ መልስ ላይሆነው ነገር ስለ ራዕየ ኤልያስ ሲዳክር እና ሲነፍር ታይቷል። ጳውሎስ "ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው" ብሎ ዐውዱ ላይ የሚናገረው ስለ ክርስቶስ እንጂ ስለ ጀነት በፍጹም አይደለም፦
1ኛ ቆሮንቶስ 2፥7 ነገር ግን እግዚአብሔር አስቀድሞ ከዘመናት በፊት ለክብራችን የወሰነውን፥ ተሰውሮም የነበረውን የእግዚአብሔርን ጥበብ በምሥጢር እንናገራለን።
ተሰውሮም የነበረውን የእግዚአብሔርን ጥበብ እና ከዚችም ዓለም ገዦች አንዱ እንኳ ይህን ጥበብ ያላወቁት ክርስቶስ ሲሆን ክርስቶስ የተዘጋጀ ሰው ነው፦
ሉቃስ 2፥30 ዓይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት "ያዘጋጀኸውን" ማዳንህን አይተዋልና።
የሐዋርያት ሥራ 17፥31 ቀን ቀጥሮአልና፥ በዚያም ቀን "ባዘጋጀው ሰው" እጅ በዓለሙ ላይ በጽድቅ ሊፈርድ አለው።
ይህ ሆኖ ሳለ በመቀጠል ነቢያችን"ﷺ" ከ 1ኛ ቆሮንቶስ 2፥9 ላይ እንዶኮረጁ ለማስመሰል ሲቃጣው ይህንን ሐዲስ ይጠቅሳል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 302
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የላቀው አሏህም እንዲህ አለ፦ “እኔ ለደጋግ ባሮቼ ዓይን ዓይቶት የማያውቅ፣ ጆሮ ሰምቶት የማያውቅ እና በሰው ልብ ውልብ ብሎ የማያውቅ ጸጋን አዘጋጅቻለው”። ከዚያም እርሳቸው፦ “ይሠሩትም በነበሩት ለመመንዳት ከዓይኖች መርጊያ ለእነርሱ የተደበቀላቸውን ጸጋ ማንኛይቱም ነፍስ ዐታውቅም” የሚለውን አንቀጽ አነበቡ"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم ” يَقُولُ اللَّهُ تَعَالَى أَعْدَدْتُ لِعِبَادِي الصَّالِحِينَ مَا لاَ عَيْنٌ رَأَتْ، وَلاَ أُذُنٌ سَمِعَتْ، وَلاَ خَطَرَ عَلَى قَلْبِ بَشَرٍ، ذُخْرًا، بَلْهَ مَا أُطْلِعْتُمْ عَلَيْهِ ”. ثُمَّ قَرَأَ {فَلاَ تَعْلَمُ نَفْسٌ مَا أُخْفِيَ لَهُمْ مِنْ قُرَّةِ أَعْيُنٍ جَزَاءً بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ}
፨ ሲጀመር እዚህ ሐዲስ ላይ እንደ ጳውሎስ "ተብሎ እንድተጻፈ" የሚል የለም፣
፨ሲቀጥል ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ሐዲሱ ላይ ያሉን፦ "ጳውሎስ አለ" ብለው ሳይሆን "አሏህ አለ" ብለው ነው፥ አሏህን ደግሞ የግልጠት ባለቤት ስለሆነ ከማንም ወሰደ አይባልም።
፨ሢሰልስ ሐዲሱ ላይ አሏህ፦ "እኔ ለደጋግ ባሮቼ ዓይን ዓይቶት የማያውቅ፣ ጆሮ ሰምቶት የማያውቅ እና በሰው ልብ ውልብ ብሎ የማያውቅ ጸጋን አዘጋጅቻለው" ያለው ስለ ጀነት ነው፦
32፥17 ይሠሩትም በነበሩት ለመመንዳት ከዓይኖች መርጊያ ለእነርሱ የተደበቀላቸውን ጸጋ ማንኛይቱም ነፍስ ዐታውቅም፡፡ فَلَا تَعْلَمُ نَفْسٌ مَّا أُخْفِيَ لَهُم مِّن قُرَّةِ أَعْيُنٍ جَزَاءً بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥79 ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉ እና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ الْكِتَابَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَـٰذَا مِنْ عِندِ اللَّهِ لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۖ
ጳውሎስ ብዙ ጊዜ ከጥንት ነቢያት ሲጠቅስ ስለሚሳሳት የሚጽፈው በመንፈስ ቅዱስ በጭራሽ አይደለም፦
1ኛ ቆሮንቶስ 2፥9 ነገር ግን፦ "ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው አምላክ ለሚወዱት ያዘጋጀው" ተብሎ እንድተጻፈ፥ እንዲህ እንናገራለን።
በብሉይ ኪዳን "ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው" ተብሎ የተጻፈበትን ከ 39 የቀኖና መጻሕፍት በባትሪ ብትፈልጉ አታገኙም፥ ጥቅሱን የወሰደበት ቦታ አምላክ ስላዘጋጀው ነገር ሳይሆን አሐዳውያን ባዕድ አምላክን መስማት፣ መቀበል እና ማየት እንዳልፈለጉ የሚያስጨብጥ ነው፦
ኢሳይያስ 64፥4 ሰዎች ከጥንት ጀምሮ ለሚጠብቁህ ከምትሠራላቸው ከአንተ በቀር ሌላ አምላክን አልሰሙም በጆሮአቸውም አልተቀበሉም ዓይንም አላየችም።
ጳውሎስ ሲኮርጅ በመንፈስ ቅዱስ ምሪት ቢሆን ኖሮ በትክክል ማስቀመጥ ያቅተዋልን? ይህንን ስል አንዱ ወጠጤ አሳብን ከመሞገት ይልቅ እንደ ወጠጤ የሰው ስብዕና ላይ እንጠጥ እንጠጥ በማለት እንደ ውርጋጥ መራገጥ በለመደበት አፉ ጳውሎስ "ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው" የሚለው ከየት እንዳገኘው ለመመለስ ቢሞክርም ምንም ምንጭ ሳያስቀምጥ ጭራሽ መልስ ላይሆነው ነገር ስለ ራዕየ ኤልያስ ሲዳክር እና ሲነፍር ታይቷል። ጳውሎስ "ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው" ብሎ ዐውዱ ላይ የሚናገረው ስለ ክርስቶስ እንጂ ስለ ጀነት በፍጹም አይደለም፦
1ኛ ቆሮንቶስ 2፥7 ነገር ግን እግዚአብሔር አስቀድሞ ከዘመናት በፊት ለክብራችን የወሰነውን፥ ተሰውሮም የነበረውን የእግዚአብሔርን ጥበብ በምሥጢር እንናገራለን።
ተሰውሮም የነበረውን የእግዚአብሔርን ጥበብ እና ከዚችም ዓለም ገዦች አንዱ እንኳ ይህን ጥበብ ያላወቁት ክርስቶስ ሲሆን ክርስቶስ የተዘጋጀ ሰው ነው፦
ሉቃስ 2፥30 ዓይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት "ያዘጋጀኸውን" ማዳንህን አይተዋልና።
የሐዋርያት ሥራ 17፥31 ቀን ቀጥሮአልና፥ በዚያም ቀን "ባዘጋጀው ሰው" እጅ በዓለሙ ላይ በጽድቅ ሊፈርድ አለው።
ይህ ሆኖ ሳለ በመቀጠል ነቢያችን"ﷺ" ከ 1ኛ ቆሮንቶስ 2፥9 ላይ እንዶኮረጁ ለማስመሰል ሲቃጣው ይህንን ሐዲስ ይጠቅሳል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 302
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የላቀው አሏህም እንዲህ አለ፦ “እኔ ለደጋግ ባሮቼ ዓይን ዓይቶት የማያውቅ፣ ጆሮ ሰምቶት የማያውቅ እና በሰው ልብ ውልብ ብሎ የማያውቅ ጸጋን አዘጋጅቻለው”። ከዚያም እርሳቸው፦ “ይሠሩትም በነበሩት ለመመንዳት ከዓይኖች መርጊያ ለእነርሱ የተደበቀላቸውን ጸጋ ማንኛይቱም ነፍስ ዐታውቅም” የሚለውን አንቀጽ አነበቡ"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم ” يَقُولُ اللَّهُ تَعَالَى أَعْدَدْتُ لِعِبَادِي الصَّالِحِينَ مَا لاَ عَيْنٌ رَأَتْ، وَلاَ أُذُنٌ سَمِعَتْ، وَلاَ خَطَرَ عَلَى قَلْبِ بَشَرٍ، ذُخْرًا، بَلْهَ مَا أُطْلِعْتُمْ عَلَيْهِ ”. ثُمَّ قَرَأَ {فَلاَ تَعْلَمُ نَفْسٌ مَا أُخْفِيَ لَهُمْ مِنْ قُرَّةِ أَعْيُنٍ جَزَاءً بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ}
፨ ሲጀመር እዚህ ሐዲስ ላይ እንደ ጳውሎስ "ተብሎ እንድተጻፈ" የሚል የለም፣
፨ሲቀጥል ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ሐዲሱ ላይ ያሉን፦ "ጳውሎስ አለ" ብለው ሳይሆን "አሏህ አለ" ብለው ነው፥ አሏህን ደግሞ የግልጠት ባለቤት ስለሆነ ከማንም ወሰደ አይባልም።
፨ሢሰልስ ሐዲሱ ላይ አሏህ፦ "እኔ ለደጋግ ባሮቼ ዓይን ዓይቶት የማያውቅ፣ ጆሮ ሰምቶት የማያውቅ እና በሰው ልብ ውልብ ብሎ የማያውቅ ጸጋን አዘጋጅቻለው" ያለው ስለ ጀነት ነው፦
32፥17 ይሠሩትም በነበሩት ለመመንዳት ከዓይኖች መርጊያ ለእነርሱ የተደበቀላቸውን ጸጋ ማንኛይቱም ነፍስ ዐታውቅም፡፡ فَلَا تَعْلَمُ نَفْسٌ مَّا أُخْفِيَ لَهُم مِّن قُرَّةِ أَعْيُنٍ جَزَاءً بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
ይኸው ቀጣፊ አሏህ እንደኮረጀ ለማስመሰል ሲዋትር አምላካችን አሏህ ጥንት በተውራት፦ "ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ ይያዛል" የሚል ሕግ ተናግሮ የነበረው ይጠቅሳል፦
5፥45 በእነርሱም ላይ በውስጧ፦ “ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ ይያዛል፤ ቁስሎችንም ማመሳሰል አለባቸው” ማለትን "ጻፍን"፡፡ وَكَتَبْنَا عَلَيْهِمْ فِيهَا أَنَّ النَّفْسَ بِالنَّفْسِ وَالْعَيْنَ بِالْعَيْنِ وَالْأَنفَ بِالْأَنفِ وَالْأُذُنَ بِالْأُذُنِ وَالسِّنَّ بِالسِّنِّ وَالْجُرُوحَ قِصَاصٌ
“ከተበ” كَتَبَ ደግሞ “ቃለ” قَالَ ማለትም “አለ” ወይም “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” በሚል ስለሚመጣ "ከተብና" َكَتَبْنَا የሚለው ቃል "ቁልና" قُلْنَا ወይም "አውሐይና" َأَوْحَيْنَا በሚል የመጣ ነው። ያ ሆኖ ሳለ በ 9ኛው ክፍለ ዘመን ከቁርኣን 200 ዓመት በኃላ ከተዘጋጀው ከማሶሬት ቅጂ ተጠቅሶ "በትክክል አልተቀመጠም" ማለት እንጥል መቧጠጥ ነው፦
ዘጸአት 21፥24-25 ዓይን በዓይን፥ ጥርስ በጥርስ፥ እጅ በእጅ፥ እግር በእግር፥ መቃጠል በመቃጠል፥ ቍስል በቍስል፥ ግርፋት በግርፋት ይከፈል።
ማሶሬት የቶራህ ቀዳማይ ሥረ መሠረት"orginal autography" አይደለም፥ ቅሉ ግን አሏህ ተናግሮት የነበረው አሳቡ በመለኮታዊ ቅሪት እንዳለ ጉልኅ ማሳያ ነው። ቁርኣን ላይ አሏህ የተናገረው "ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ ይያዛል" የሚለው ቃል በቃል ዘጸአት 21፥24-25 መቀመጥ ነበረበት ብሎ መሞገት በባዶ ሜዳ አቧራ ከማስነሳት የዘለለ ነገር የለውም።
በመጨረሻም የምለው ነገር ጳውሎስ "ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው" ተብሎ የተጻፈበት ጽሑፍ በብሉይ ኪዳን 39 መጻሕፍት ውስጥ በባትሪ ብትፈልጉት አታገኙትም። ከዚህ ይልቅ ጳውሎስ ኮረጀ ከተባለ ከ 46 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቀኖና መካከል ከሚገኘው ከመቃቢያን ሊሆን ከቻለ ነው፦
1ኛ መቃቢያን 14፥20 በወዲያኛው ዓለም ለደጋግ ሰዎች የተዘጋጀች ደስ የምታሰኝ ገነትን "ዓይን ያላየውን፣ ጆሮም ያልሰማውን፣ በሰው ልቡና ያልታሰበውን እግዚአብሔር በሕይወት ሳሉ ደስ ላሰኙት ለሚወዱት ለአብርሃም፣ ለይስሐቅ፣ ለያዕቆብ ያዘጋጀውን" ይሰጣቸው ዘንድ በሥራቸው ደስ እንዳሰኙት ለምእንደ አብርሃም፣ እንደ ይስሐቅ፣ እንደ ያዕቆብ አደሉም።
ጳውሎስ "ያዘጋጀውን" የሚለው ክርስቶስን ሲሆን የመቃብያን ተናጋሪ እና ጸሐፊ ደግሞ "ያዘጋጀውን" የሚለው ገነትን ነው። ስለዚህ ጳውሎስ "ተብሎ እንደተጻፈ" ብሎ የጻፈውን ከታሪክ መጽሐፍ ከመቃቢያን ከሆነ "ከአምላክ ነው" ብሎ ማለትም "ወዮላቸው" የሚያስብል ወንጀል ነው፦
2፥79 ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉ እና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ الْكِتَابَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَـٰذَا مِنْ عِندِ اللَّهِ لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۖ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
5፥45 በእነርሱም ላይ በውስጧ፦ “ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ ይያዛል፤ ቁስሎችንም ማመሳሰል አለባቸው” ማለትን "ጻፍን"፡፡ وَكَتَبْنَا عَلَيْهِمْ فِيهَا أَنَّ النَّفْسَ بِالنَّفْسِ وَالْعَيْنَ بِالْعَيْنِ وَالْأَنفَ بِالْأَنفِ وَالْأُذُنَ بِالْأُذُنِ وَالسِّنَّ بِالسِّنِّ وَالْجُرُوحَ قِصَاصٌ
“ከተበ” كَتَبَ ደግሞ “ቃለ” قَالَ ማለትም “አለ” ወይም “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” በሚል ስለሚመጣ "ከተብና" َكَتَبْنَا የሚለው ቃል "ቁልና" قُلْنَا ወይም "አውሐይና" َأَوْحَيْنَا በሚል የመጣ ነው። ያ ሆኖ ሳለ በ 9ኛው ክፍለ ዘመን ከቁርኣን 200 ዓመት በኃላ ከተዘጋጀው ከማሶሬት ቅጂ ተጠቅሶ "በትክክል አልተቀመጠም" ማለት እንጥል መቧጠጥ ነው፦
ዘጸአት 21፥24-25 ዓይን በዓይን፥ ጥርስ በጥርስ፥ እጅ በእጅ፥ እግር በእግር፥ መቃጠል በመቃጠል፥ ቍስል በቍስል፥ ግርፋት በግርፋት ይከፈል።
ማሶሬት የቶራህ ቀዳማይ ሥረ መሠረት"orginal autography" አይደለም፥ ቅሉ ግን አሏህ ተናግሮት የነበረው አሳቡ በመለኮታዊ ቅሪት እንዳለ ጉልኅ ማሳያ ነው። ቁርኣን ላይ አሏህ የተናገረው "ነፍስ በነፍስ ዓይንም በዓይን አፍንጫም በአፍንጫ ጆሮም በጆሮ ጥርስም በጥርስ ይያዛል" የሚለው ቃል በቃል ዘጸአት 21፥24-25 መቀመጥ ነበረበት ብሎ መሞገት በባዶ ሜዳ አቧራ ከማስነሳት የዘለለ ነገር የለውም።
በመጨረሻም የምለው ነገር ጳውሎስ "ዓይን ያላየችው ጆሮም ያልሰማው በሰውም ልብ ያልታሰበው እግዚአብሔር ለሚወዱት ያዘጋጀው" ተብሎ የተጻፈበት ጽሑፍ በብሉይ ኪዳን 39 መጻሕፍት ውስጥ በባትሪ ብትፈልጉት አታገኙትም። ከዚህ ይልቅ ጳውሎስ ኮረጀ ከተባለ ከ 46 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቀኖና መካከል ከሚገኘው ከመቃቢያን ሊሆን ከቻለ ነው፦
1ኛ መቃቢያን 14፥20 በወዲያኛው ዓለም ለደጋግ ሰዎች የተዘጋጀች ደስ የምታሰኝ ገነትን "ዓይን ያላየውን፣ ጆሮም ያልሰማውን፣ በሰው ልቡና ያልታሰበውን እግዚአብሔር በሕይወት ሳሉ ደስ ላሰኙት ለሚወዱት ለአብርሃም፣ ለይስሐቅ፣ ለያዕቆብ ያዘጋጀውን" ይሰጣቸው ዘንድ በሥራቸው ደስ እንዳሰኙት ለምእንደ አብርሃም፣ እንደ ይስሐቅ፣ እንደ ያዕቆብ አደሉም።
ጳውሎስ "ያዘጋጀውን" የሚለው ክርስቶስን ሲሆን የመቃብያን ተናጋሪ እና ጸሐፊ ደግሞ "ያዘጋጀውን" የሚለው ገነትን ነው። ስለዚህ ጳውሎስ "ተብሎ እንደተጻፈ" ብሎ የጻፈውን ከታሪክ መጽሐፍ ከመቃቢያን ከሆነ "ከአምላክ ነው" ብሎ ማለትም "ወዮላቸው" የሚያስብል ወንጀል ነው፦
2፥79 ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉ እና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ الْكِتَابَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَـٰذَا مِنْ عِندِ اللَّهِ لِيَشْتَرُوا بِهِ ثَمَنًا قَلِيلًا ۖ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ክርስቶስ በሥጋ መጣ" በሚል ርእስ አዲስ ትምህርት በይቱብ ተለቋል። ሼር፣ ላይክ፣ ኮሜንት እና ሰብስክራይብ ማድረግ አትርሱ! https://m.youtube.com/watch?v=UPieN1R7068
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አሥ ሠላም ዐለይኩም ያ ጀመዓህ!
ወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር ይህንን የሃይማኖት ንጽጽር መተግበሪያ"application" ለሕዝበ ሙሥሊሙ አዘጋጅቷል። በገጠር አውታረ መረብ"network" የሌላቸው እና በከተማ የአውታረ መረብ ችግር ያለባቸው ያለ አውታረ መረብ ይህንን መተግበሪያ በማውረድ መጠቀም ይችላሉ። አውርደው በውስጡ ያለውን ርእሰ ጉዳይ እንዴት መጠቀም እንዳለብዎ እዚህ ላይ የተቀመጠውን ቪድዮ ይመልከቱ!
ሁላችንም በፓስት፣ በኮሜት፣ በራሳችሁ የጊዜ መስመር"timeline" ሼር በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ መሆን ይችላሉ።
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.hexlabs.wahidislamicapologetics
ወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር ይህንን የሃይማኖት ንጽጽር መተግበሪያ"application" ለሕዝበ ሙሥሊሙ አዘጋጅቷል። በገጠር አውታረ መረብ"network" የሌላቸው እና በከተማ የአውታረ መረብ ችግር ያለባቸው ያለ አውታረ መረብ ይህንን መተግበሪያ በማውረድ መጠቀም ይችላሉ። አውርደው በውስጡ ያለውን ርእሰ ጉዳይ እንዴት መጠቀም እንዳለብዎ እዚህ ላይ የተቀመጠውን ቪድዮ ይመልከቱ!
ሁላችንም በፓስት፣ በኮሜት፣ በራሳችሁ የጊዜ መስመር"timeline" ሼር በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ መሆን ይችላሉ።
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.hexlabs.wahidislamicapologetics
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
አሥ ሠላም ዐለይኩም ያ ጀመዓህ! ወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር ይህንን የሃይማኖት ንጽጽር መተግበሪያ"application" ለሕዝበ ሙሥሊሙ አዘጋጅቷል። በገጠር አውታረ መረብ"network" የሌላቸው እና በከተማ የአውታረ መረብ ችግር ያለባቸው ያለ አውታረ መረብ ይህንን መተግበሪያ በማውረድ መጠቀም ይችላሉ። አውርደው በውስጡ ያለውን ርእሰ ጉዳይ እንዴት መጠቀም እንዳለብዎ እዚህ ላይ የተቀመጠውን ቪድዮ ይመልከቱ!…
ይህንን አፕ በላፕቶፕ ለማውረድ እንቢ ያላችሁ በ64 bit እና በ32 bit ስላለ በዚህ ሊንክ ማውረድ ትችላላችሁ፦ https://support.bluestacks.com/hc/en-us/articles/4402611273485-BlueStacks-5-offline-installer
ሁሉን ዓቀፍ ደኅንነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥72 እነሆ በአሏህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ
በኢሥላም አስተምህሮት ሰው በአሏህ ላይ ላሻረከው የሺርክ ወንጀል አሏህ በእርግጥ ጀነትን እርም አድርጎበታል፥ ለሙሽሪክ መኖሪያውም እሳት ናት። አሏህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም፥ ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል፦
5፥72 እነሆ በአሏህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ
4፥48 አሏህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም፡፡ ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بِهِ وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَٰلِكَ لِمَن يَشَاءُ
ወደ ባይብል ስንሄድም የማያምኑ የሚቀጡበት ቅጣት ዘውታሪ ቅጣት ለመሆኑ እኵሌቶቹ ወደ እፍረት እና ወደ ዘላለም ጕስቍልና እንደሚሄዱ ይናገራል፦
ዳንኤል 12፥2 በምድርም ትቢያ ውስጥ ካንቀላፉቱ ብዙዎች ይነቃሉ፤ እኵሌቶቹ ወደ ዘላለም ሕይወት፥ እኵሌቶቹም ወደ እፍረት እና "ወደ ዘላለም ጕስቍልና"።
ኤርምያስ 23፥40 የዘላለምንም ስድብ ከቶም ተረስቶ የማይጠፋውን "የዘላለምን እፍረት" አመጣባችኋለሁ።
ይህ ሆኖ ሳለ "ሁሉን ዓቀፍ ደኅንነት"universal salvation" የሚባለው ትምህርት "ሰው ሁሉ የሚቀጣው ቅጣት ተቀጥቶ ሁሉም ከገሃነም ይድንና ገነት ይገባል" የሚል ትምህርት ነው፥ ይህንን ትምርህት ከሚያስተምሩት የጥንት የቤተክርስቲያን አበው መካከል፣ በ 180 ድኅረ ልደት ቅዱስ ፔንታነስ፣ በ 150 ድኅረ ልደት የእስክንድርያው ቀለሜንጦስ፣ በ 220 ድኅረ ልደት የእስክንድርያው አርጌንስ እና በ 400 ድኅረ ልደት ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ ተጠቃሽ ናቸው። እነርሱም ከሚጠቅሱስ ተወዳጆች ጥቅሳት መካከል ግንባር ቀደም ይህ ነው፦
ማርቆስ 9፥49 ሰው ሁሉ በእሳት ይቀመማልና፥ መሥዋዕትም ሁሉ በጨው ይቀመማል።
መሥዋዕት ሁሉ በጨው የሚቀመመው በጨው እንደሆነ ሰውም በእሳት መቀጣቱ ለእርማት መሆኑን ይናገራሉ፦
ዕብራውያን 12፥9-11 ከዚህም በላይ የቀጡን የሥጋችን አባቶች ነበሩን እናፍራቸውም ነበር፤ እንዴትስ ይልቅ ለመናፍስት አባት አብልጠን ልንገዛና በሕይወት ልንኖር በተገባን? እነርሱ መልካም ሆኖ እንደ ታያቸው ለጥቂት ቀን ይቀጡን ነበርና፥ እርሱ ግን ከቅድስናው እንድንካፈል ለጥቅማችን ይቀጣናል። ቅጣት ሁሉ ለጊዜው የሚያሳዝን እንጂ ደስ የሚያሰኝ አይመስልም፥ ዳሩ ግን በኋላ ለለመዱት የሰላምን ፍሬ እርሱም ጽድቅን ያፈራላቸዋል።
"እርሱ ግን ከቅድስናው እንድንካፈል ለጥቅማችን ይቀጣናል" በሚለው ውስጥ ሁሉም ጥፋተኛ የጥፋቱን ልክ ተቀጥቶ ወደ ገነት ይገባል የሚል ትምህርት ነው፥ "ቅጣት ሁሉ ለጊዜው የሚያሳዝን እንጂ ደስ የሚያሰኝ አይመስልም" ማለቱ "የገሃነም ቅጣት ጊዜአዊ ነው" የሚል መደምደሚያ ላይ ደርሰዋል፦
1 ጢሞቴዎስ 4፥10 ሰውን ሁሉ ይልቁንም የሚያምኑትን በሚያድን በሕያው አምላክ ተስፋ ስለምናደርግ ነው።
ሕያው አምላክ የሚያምኑት ብቻ ሳይሆን "ሰውን ሁሉ" እንደሚያድን ከላይ ያለው ጥቅስ ፍንጭ ይሰጣል፥ ሰዎችን ሁሉ የሚያድን ይህ ጸጋ የተገለጠው ሰዎች ሁሉ ሊድኑ በሚወድ በአምላክ ፊት መልካም እና ደስ የሚያሰኝ ጳውሎስ ተናግሯል፦
ቲቶ 2፥11 ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና።
1 ጢሞቴዎስ 2፥3 ሰዎች ሁሉ ሊድኑ እና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካም እና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።
ሮሜ 5፥19 በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኃጢአተኞች እንደ ሆኑ፥ እንዲሁ ደግሞ በአንዱ መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።
"ብዙዎች" የሚለው ቃል "ሁሉም" በሚል ይረዱትና ሁሉም ሰው በአንዱ አዳም ኃጢአተኞች ከሆኑ ሁሉም ሰው በአንዱ ክርስቶስ ጻድቃን ይሆናሉ የሚል ትምህርት ነው። ታዲያ ለምን ብዙ ቦታ "በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ" ይላል?፦
2 ተሰሎንቄ 1፥9 ከጌታ ፊት ከኃይሉም ክብር ርቀው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ። οἵτινες δίκην τίσουσιν ὄλεθρον αἰώνιον ἀπὸ προσώπου τοῦ Κυρίου καὶ ἀπὸ τῆς δόξης τῆς ἰσχύος αὐτοῦ,
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዘላለም" የሚለው የግሪከኛ ቃል "አይኦንዮን" αἰώνιον ሲሆን መጨረሻ የሌለው ዝንተ ዓለም ጊዜ ብቻ ሳይሆን የማይታወቅ መጻኢ ውስን ጊዜን ስለሚያመለክት "ቅጣቱ ጊዜአዊ ነው" በማለት "አይኦንዮን" αἰώνιον ለማይታወቅ መጻኢ ውስን ጊዜን የተጠቀመበት ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
ይሁዳ 1፥7 "በዘላለም እሳት" እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል። πρόκεινται δεῖγμα πυρὸς αἰωνίου δίκην ὑπέχουσαι.
"ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች የተቀጡት ለውስን ጊዜ ቢሆንም ቅጣታቸውን "በዘላለም እሳት" በማለት ተናገረ ማለት መጨረሻ የሌለው ዝንተ ዓለም ጊዜ አይደለም" በማለት ይሞግታሉ። ይህ ሙግት ሥነ ልቡናዊ ሙግት ቢመስልም ውኃ የሚያነሳ እና የሚቋጥር ሙግት አይደለም፥ ምክንያቱም ሰው በገነት ለሚኖረው ዘላለማዊ ሕይወት የገባው ቃል ተመሳሳይ "አይኦንዮን" αἰώνιον ነው፦
ማቴዎስ 25፥46 እነዚያም ወደ ዘላለም ቅጣት፥ ጻድቃን ግን ወደ ዘላለም ሕይወት ይሄዳሉ። καὶ ἀπελεύσονται οὗτοι εἰς κόλασιν αἰώνιον, οἱ δὲ δίκαιοι εἰς ζωὴν αἰώνιον.
"ዘላለም ቅጣት" ለሚለው የገባው "አይኦንዮን" αἰώνιον የማይታወቅ መጻኢ ውስን ጊዜን ካመለከተ ጻድቃን የሚገቡበት "ዘላለም ሕይወት" ለሚለው የገባው "አይኦንዮን" αἰώνιον የማይታወቅ መጻኢ ውስን ጊዜ ነውን? ገሃነም ጊዜአዊ ከሆነ ቢያንስ "ወደ ገነት ይገባሉ" ይባል ይሆናል፥ ገነት እንደ ገሃነም ጊዜአዊ ከሆነ ከገነት ወደ የት ይገባሉ? ይህ የተመታ እና የተምታታ ትምህርት እነ ቅዱስ ፔንታነስ፣ እነ የእስክንድርያው ቀለሜንጦስ፣ እነ የእስክንድርያው አርጌንስ፣ እነ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ የጠነሰሱት ጥንስስ የጳውሎስን ትምህርት መሠረት አርገው ነው። ዛሬ በዘመናችን ሁሉን ዓቀፍ ደኅንነት የሚባል ትምህርት ከሚያስተምሩ መካከል የእግዚአብሔር መንግሥት ቤተክርስቲያን መስራች ካሳ ኬርጋ እና አዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ የመሳሰሉት ናቸው።
ይህንን ትምህርት የሚያስየምሩት እና ባለማወቅ የሚማሩትን አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥72 እነሆ በአሏህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ
በኢሥላም አስተምህሮት ሰው በአሏህ ላይ ላሻረከው የሺርክ ወንጀል አሏህ በእርግጥ ጀነትን እርም አድርጎበታል፥ ለሙሽሪክ መኖሪያውም እሳት ናት። አሏህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም፥ ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል፦
5፥72 እነሆ በአሏህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ
4፥48 አሏህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም፡፡ ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بِهِ وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَٰلِكَ لِمَن يَشَاءُ
ወደ ባይብል ስንሄድም የማያምኑ የሚቀጡበት ቅጣት ዘውታሪ ቅጣት ለመሆኑ እኵሌቶቹ ወደ እፍረት እና ወደ ዘላለም ጕስቍልና እንደሚሄዱ ይናገራል፦
ዳንኤል 12፥2 በምድርም ትቢያ ውስጥ ካንቀላፉቱ ብዙዎች ይነቃሉ፤ እኵሌቶቹ ወደ ዘላለም ሕይወት፥ እኵሌቶቹም ወደ እፍረት እና "ወደ ዘላለም ጕስቍልና"።
ኤርምያስ 23፥40 የዘላለምንም ስድብ ከቶም ተረስቶ የማይጠፋውን "የዘላለምን እፍረት" አመጣባችኋለሁ።
ይህ ሆኖ ሳለ "ሁሉን ዓቀፍ ደኅንነት"universal salvation" የሚባለው ትምህርት "ሰው ሁሉ የሚቀጣው ቅጣት ተቀጥቶ ሁሉም ከገሃነም ይድንና ገነት ይገባል" የሚል ትምህርት ነው፥ ይህንን ትምርህት ከሚያስተምሩት የጥንት የቤተክርስቲያን አበው መካከል፣ በ 180 ድኅረ ልደት ቅዱስ ፔንታነስ፣ በ 150 ድኅረ ልደት የእስክንድርያው ቀለሜንጦስ፣ በ 220 ድኅረ ልደት የእስክንድርያው አርጌንስ እና በ 400 ድኅረ ልደት ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ ተጠቃሽ ናቸው። እነርሱም ከሚጠቅሱስ ተወዳጆች ጥቅሳት መካከል ግንባር ቀደም ይህ ነው፦
ማርቆስ 9፥49 ሰው ሁሉ በእሳት ይቀመማልና፥ መሥዋዕትም ሁሉ በጨው ይቀመማል።
መሥዋዕት ሁሉ በጨው የሚቀመመው በጨው እንደሆነ ሰውም በእሳት መቀጣቱ ለእርማት መሆኑን ይናገራሉ፦
ዕብራውያን 12፥9-11 ከዚህም በላይ የቀጡን የሥጋችን አባቶች ነበሩን እናፍራቸውም ነበር፤ እንዴትስ ይልቅ ለመናፍስት አባት አብልጠን ልንገዛና በሕይወት ልንኖር በተገባን? እነርሱ መልካም ሆኖ እንደ ታያቸው ለጥቂት ቀን ይቀጡን ነበርና፥ እርሱ ግን ከቅድስናው እንድንካፈል ለጥቅማችን ይቀጣናል። ቅጣት ሁሉ ለጊዜው የሚያሳዝን እንጂ ደስ የሚያሰኝ አይመስልም፥ ዳሩ ግን በኋላ ለለመዱት የሰላምን ፍሬ እርሱም ጽድቅን ያፈራላቸዋል።
"እርሱ ግን ከቅድስናው እንድንካፈል ለጥቅማችን ይቀጣናል" በሚለው ውስጥ ሁሉም ጥፋተኛ የጥፋቱን ልክ ተቀጥቶ ወደ ገነት ይገባል የሚል ትምህርት ነው፥ "ቅጣት ሁሉ ለጊዜው የሚያሳዝን እንጂ ደስ የሚያሰኝ አይመስልም" ማለቱ "የገሃነም ቅጣት ጊዜአዊ ነው" የሚል መደምደሚያ ላይ ደርሰዋል፦
1 ጢሞቴዎስ 4፥10 ሰውን ሁሉ ይልቁንም የሚያምኑትን በሚያድን በሕያው አምላክ ተስፋ ስለምናደርግ ነው።
ሕያው አምላክ የሚያምኑት ብቻ ሳይሆን "ሰውን ሁሉ" እንደሚያድን ከላይ ያለው ጥቅስ ፍንጭ ይሰጣል፥ ሰዎችን ሁሉ የሚያድን ይህ ጸጋ የተገለጠው ሰዎች ሁሉ ሊድኑ በሚወድ በአምላክ ፊት መልካም እና ደስ የሚያሰኝ ጳውሎስ ተናግሯል፦
ቲቶ 2፥11 ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና።
1 ጢሞቴዎስ 2፥3 ሰዎች ሁሉ ሊድኑ እና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካም እና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።
ሮሜ 5፥19 በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኃጢአተኞች እንደ ሆኑ፥ እንዲሁ ደግሞ በአንዱ መታዘዝ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።
"ብዙዎች" የሚለው ቃል "ሁሉም" በሚል ይረዱትና ሁሉም ሰው በአንዱ አዳም ኃጢአተኞች ከሆኑ ሁሉም ሰው በአንዱ ክርስቶስ ጻድቃን ይሆናሉ የሚል ትምህርት ነው። ታዲያ ለምን ብዙ ቦታ "በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ" ይላል?፦
2 ተሰሎንቄ 1፥9 ከጌታ ፊት ከኃይሉም ክብር ርቀው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ። οἵτινες δίκην τίσουσιν ὄλεθρον αἰώνιον ἀπὸ προσώπου τοῦ Κυρίου καὶ ἀπὸ τῆς δόξης τῆς ἰσχύος αὐτοῦ,
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዘላለም" የሚለው የግሪከኛ ቃል "አይኦንዮን" αἰώνιον ሲሆን መጨረሻ የሌለው ዝንተ ዓለም ጊዜ ብቻ ሳይሆን የማይታወቅ መጻኢ ውስን ጊዜን ስለሚያመለክት "ቅጣቱ ጊዜአዊ ነው" በማለት "አይኦንዮን" αἰώνιον ለማይታወቅ መጻኢ ውስን ጊዜን የተጠቀመበት ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
ይሁዳ 1፥7 "በዘላለም እሳት" እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል። πρόκεινται δεῖγμα πυρὸς αἰωνίου δίκην ὑπέχουσαι.
"ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች የተቀጡት ለውስን ጊዜ ቢሆንም ቅጣታቸውን "በዘላለም እሳት" በማለት ተናገረ ማለት መጨረሻ የሌለው ዝንተ ዓለም ጊዜ አይደለም" በማለት ይሞግታሉ። ይህ ሙግት ሥነ ልቡናዊ ሙግት ቢመስልም ውኃ የሚያነሳ እና የሚቋጥር ሙግት አይደለም፥ ምክንያቱም ሰው በገነት ለሚኖረው ዘላለማዊ ሕይወት የገባው ቃል ተመሳሳይ "አይኦንዮን" αἰώνιον ነው፦
ማቴዎስ 25፥46 እነዚያም ወደ ዘላለም ቅጣት፥ ጻድቃን ግን ወደ ዘላለም ሕይወት ይሄዳሉ። καὶ ἀπελεύσονται οὗτοι εἰς κόλασιν αἰώνιον, οἱ δὲ δίκαιοι εἰς ζωὴν αἰώνιον.
"ዘላለም ቅጣት" ለሚለው የገባው "አይኦንዮን" αἰώνιον የማይታወቅ መጻኢ ውስን ጊዜን ካመለከተ ጻድቃን የሚገቡበት "ዘላለም ሕይወት" ለሚለው የገባው "አይኦንዮን" αἰώνιον የማይታወቅ መጻኢ ውስን ጊዜ ነውን? ገሃነም ጊዜአዊ ከሆነ ቢያንስ "ወደ ገነት ይገባሉ" ይባል ይሆናል፥ ገነት እንደ ገሃነም ጊዜአዊ ከሆነ ከገነት ወደ የት ይገባሉ? ይህ የተመታ እና የተምታታ ትምህርት እነ ቅዱስ ፔንታነስ፣ እነ የእስክንድርያው ቀለሜንጦስ፣ እነ የእስክንድርያው አርጌንስ፣ እነ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ የጠነሰሱት ጥንስስ የጳውሎስን ትምህርት መሠረት አርገው ነው። ዛሬ በዘመናችን ሁሉን ዓቀፍ ደኅንነት የሚባል ትምህርት ከሚያስተምሩ መካከል የእግዚአብሔር መንግሥት ቤተክርስቲያን መስራች ካሳ ኬርጋ እና አዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ የመሳሰሉት ናቸው።
ይህንን ትምህርት የሚያስየምሩት እና ባለማወቅ የሚማሩትን አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢየሱስ ፍጡር ነው!
ክፍል አንድ
https://youtu.be/2mkPHlb65nA?si=gH7M94H35cq_5rpJ
ክፍል ሁለት
https://youtu.be/E2Ogz55Ac_w?si=HhALeMmKYfhxk3Eh
ሁላችሁም አድምጡ እና ላልሰሙት አስደምጡ!
ክፍል አንድ
https://youtu.be/2mkPHlb65nA?si=gH7M94H35cq_5rpJ
ክፍል ሁለት
https://youtu.be/E2Ogz55Ac_w?si=HhALeMmKYfhxk3Eh
ሁላችሁም አድምጡ እና ላልሰሙት አስደምጡ!
ሥላሴአዊ ቅጥፈት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አሏህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ
ከ 260 እስከ 339 ድኅረ ልደት ይኖር የነበረው የቂሳሪያው ኤጲስ ቆጶስ አውሳብዮስ የቤተክርስቲያን ታሪክ"Church History" በሚል መጽሐፉ ሐዋርያው ማቴዎስ ለዕብራውያን በዕብራይስጥ ቋንቋ ደብዳቤ እንደጻፈላቸው ተናግሯል፦
፨፦ "ስለዚህ ማቴዎስ በዕብራይስጥ ቋንቋ ደብዳቤ ጽፏል"።
(አውሳቢዮስ የቤተክርስቲያን ታሪክ መጽሐፍ 3 ምዕራፍ 39 ቁጥር 16)
፨፦ "እርሱ ማቴዎስ በመጀመሪያ ለዕብራውያን የሰበከው ነው"።
(አውሳቢዮስ የቤተክርስቲያን ታሪክ መጽሐፍ 3 ምዕራፍ 39 ቁጥር 16)
ማቴዎስ ይህንን ደብዳቤአዊ ወንጌል ከ 45 እስከ 55 ድኅረ ልደት እንደጻፈ ይገመታል፥ የመጀመሪያ መቶ ክፍለ ዘመን ይኖሩ የነበሩት ኢቦናይት የሚባሉ አይሁዳውያን የኢየሱስ ተከታዮች ማቴዎስ ለዕብራውያን የጻፈውን ይህንን ወንጌል ብቻ ይቀበሉ እንደነበር አውሳብዮስ ይናገራል፦
"እና ለዕብራውያን ተደረሰ የተባለውን ወንጌል ብቻ ይጠቀሙ ነበር"።
(አውሳቢዮስ የቤተክርስቲያን ታሪክ መጽሐፍ 3 ምዕራፍ 25 ቁጥር 4)
የቂሳሪያው አውሳብዮስ "የወንጌል ማረጋገጫ"Proof of the Gospel" በሚል መጽሐፉ ላይ ማቴዎስ በዕብራይስጥ በጻፈው ወንጌል ላይ ኢየሱስ ለሐዋርያት ያላቸው፦ "እንግዲህ ሂዱ እና አሕዛብን ሁሉ በስሜ ደቀ መዛሙርት አድርጉ! ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ አስተማሯቸው" በማለት እንዳዘዛቸው ተናግሯል፦
፨፦ "ከአንድ ቃል እና ድምፅ ጋር እርሱም ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው፦ "እንግዲህ ሂዱ እና አሕዛብን ሁሉ በስሜ ደቀ መዛሙርት አድርጉ! ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ አስተማሯቸው"።
(አውሳቢዮስ የወንጌል ማረጋገጫ ቅጽ 1 መጽሐፍ 3 ምዕራፍ 6 ቁጥር 132 ገጽ 152)
፨፦ "እርሱም ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው፦ "እንግዲህ ሂዱ እና አሕዛብን ሁሉ በስሜ ደቀ መዛሙርት አድርጉ"።
(አውሳቢዮስ የወንጌል ማረጋገጫ ቅጽ 1 መጽሐፍ 3 ምዕራፍ 7 ቁጥር 136 ገጽ 157)
፨፦ "እርሱም ለእነርሱ እንዲህ አላቸው፦ "አሕዛብን ሁሉ በስሜ ደቀ መዛሙርት አድርጉ"።
(አውሳቢዮስ የወንጌል ማረጋገጫ ቅጽ 1 መጽሐፍ 3 ምዕራፍ 7 ቁጥር 138 ገጽ 159)
"አሕዛብ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ሕዝብ" ለሚለው ብዜት ሲሆን በጸያፍ ርቢ "ሕዝቦች" ማለት ነው፥ በዕብራይስጥ ለዕብራውያን በተጻፈው የመጀመሪያው የማቴዎስ ወንጌል ላይ ኢየሱስ፦ "አሕዛብን ሁሉ በስሜ ደቀ መዛሙርት አድርጉ" የሚል ሆኖ ሳለ ስሙ እና ማንነቱ በውል የማይታወቅ ሰው የማርቆስን ወንጌል መሠረት አድርጎ በግሪክ ኮይኔ በማቴዎስ ዳቦ ስም የማቴዎስ ወንጌል አዘጋጀ። በዚህ ወንጌል ውስጥ፦ "እንግዲህ ሂዱ እና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው" የሚል ሥላሴአዊ ቅጥፈት ተቀጠፈ፥ ዓይን ያስፈጠጠ እና ጥርስ ያገጠጠ ይህንን ሐቅ መድብለ-ዕውቀት"encyclopedia" እንዲህ ያትታሉ፦
፨፦ "ማቴዎስ 28፥19 በኃላ በቤተክርስቲያን ሁኔታ በተለየ ብቻ ቀኖናዊ የሆነ ነው፥ ለዛ ነው ዓለም አቀፋዊነቷ ከቀደምት የክርስቲያን ታሪክ እውነታዎች ጋር የሚቃረን የሆነው። የሥላሴአውያን ቀመር ለኢየሱስ ንግግር ባዕድ ነው"።
(ዓለም ዓቀር መደበኛ የባይብል መድብለ ዕውቀት ቅጽ 4, ገጽ 2637)
፨፦ "የጥምቀት ቀመር "በኢየሱስ ስም" ከሚል ወደ "በአብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ ስም" ወደሚል በዓለም ዐቀፍ ቤተክርስቲያን በሁለተኛው ክፍለ ዘመን ተለውጧል"።
(የካቶሊክ መድብለ ዕውቀት ቅጽ 2, ገጽ 263)
በተጨማሪም "እንግዲህ ሂዱ እና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው" የሚለውን ሥላሴአዊ ቅጥፈት እና ቅሰጣ የባይብል ማብራሪያ"Commentary" እና እትም"Version" ወሮበላ መሆኑን እንጩን ፍርጥ አርገው ነግረውናል፦
፨፦ "በአብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ ስም" የኢየሱስ ቃል ሳይሆን በኃላ የተጨመረ ቃል ነው"።
(ቴንደል የአዲስ ኪዳን ማብራሪያ ቅጽ 1, ገጽ 275
፨፦ "ዘመናዊ ኂስ ይህንን የሥላሴአውያን ቀመር ኢየሱስን ማስዋሸት ነው፥ ያ በኃላ ላይ የቤተክርስቲያን ትውፊት የሚወክል ነው"።
(1989 አዲሱ የተሻሻለ የመደበኛ ባይብል እትም)
የሥላሴ አማንያን"trinitarian" ሆይ! ፈጣሪን "አንድ ነው" ባላችሁበት አፍ «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አሏህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፦
4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አሏህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ
አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም በተውሒድ ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አሏህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ
ከ 260 እስከ 339 ድኅረ ልደት ይኖር የነበረው የቂሳሪያው ኤጲስ ቆጶስ አውሳብዮስ የቤተክርስቲያን ታሪክ"Church History" በሚል መጽሐፉ ሐዋርያው ማቴዎስ ለዕብራውያን በዕብራይስጥ ቋንቋ ደብዳቤ እንደጻፈላቸው ተናግሯል፦
፨፦ "ስለዚህ ማቴዎስ በዕብራይስጥ ቋንቋ ደብዳቤ ጽፏል"።
(አውሳቢዮስ የቤተክርስቲያን ታሪክ መጽሐፍ 3 ምዕራፍ 39 ቁጥር 16)
፨፦ "እርሱ ማቴዎስ በመጀመሪያ ለዕብራውያን የሰበከው ነው"።
(አውሳቢዮስ የቤተክርስቲያን ታሪክ መጽሐፍ 3 ምዕራፍ 39 ቁጥር 16)
ማቴዎስ ይህንን ደብዳቤአዊ ወንጌል ከ 45 እስከ 55 ድኅረ ልደት እንደጻፈ ይገመታል፥ የመጀመሪያ መቶ ክፍለ ዘመን ይኖሩ የነበሩት ኢቦናይት የሚባሉ አይሁዳውያን የኢየሱስ ተከታዮች ማቴዎስ ለዕብራውያን የጻፈውን ይህንን ወንጌል ብቻ ይቀበሉ እንደነበር አውሳብዮስ ይናገራል፦
"እና ለዕብራውያን ተደረሰ የተባለውን ወንጌል ብቻ ይጠቀሙ ነበር"።
(አውሳቢዮስ የቤተክርስቲያን ታሪክ መጽሐፍ 3 ምዕራፍ 25 ቁጥር 4)
የቂሳሪያው አውሳብዮስ "የወንጌል ማረጋገጫ"Proof of the Gospel" በሚል መጽሐፉ ላይ ማቴዎስ በዕብራይስጥ በጻፈው ወንጌል ላይ ኢየሱስ ለሐዋርያት ያላቸው፦ "እንግዲህ ሂዱ እና አሕዛብን ሁሉ በስሜ ደቀ መዛሙርት አድርጉ! ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ አስተማሯቸው" በማለት እንዳዘዛቸው ተናግሯል፦
፨፦ "ከአንድ ቃል እና ድምፅ ጋር እርሱም ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው፦ "እንግዲህ ሂዱ እና አሕዛብን ሁሉ በስሜ ደቀ መዛሙርት አድርጉ! ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ አስተማሯቸው"።
(አውሳቢዮስ የወንጌል ማረጋገጫ ቅጽ 1 መጽሐፍ 3 ምዕራፍ 6 ቁጥር 132 ገጽ 152)
፨፦ "እርሱም ለደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አላቸው፦ "እንግዲህ ሂዱ እና አሕዛብን ሁሉ በስሜ ደቀ መዛሙርት አድርጉ"።
(አውሳቢዮስ የወንጌል ማረጋገጫ ቅጽ 1 መጽሐፍ 3 ምዕራፍ 7 ቁጥር 136 ገጽ 157)
፨፦ "እርሱም ለእነርሱ እንዲህ አላቸው፦ "አሕዛብን ሁሉ በስሜ ደቀ መዛሙርት አድርጉ"።
(አውሳቢዮስ የወንጌል ማረጋገጫ ቅጽ 1 መጽሐፍ 3 ምዕራፍ 7 ቁጥር 138 ገጽ 159)
"አሕዛብ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ሕዝብ" ለሚለው ብዜት ሲሆን በጸያፍ ርቢ "ሕዝቦች" ማለት ነው፥ በዕብራይስጥ ለዕብራውያን በተጻፈው የመጀመሪያው የማቴዎስ ወንጌል ላይ ኢየሱስ፦ "አሕዛብን ሁሉ በስሜ ደቀ መዛሙርት አድርጉ" የሚል ሆኖ ሳለ ስሙ እና ማንነቱ በውል የማይታወቅ ሰው የማርቆስን ወንጌል መሠረት አድርጎ በግሪክ ኮይኔ በማቴዎስ ዳቦ ስም የማቴዎስ ወንጌል አዘጋጀ። በዚህ ወንጌል ውስጥ፦ "እንግዲህ ሂዱ እና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው" የሚል ሥላሴአዊ ቅጥፈት ተቀጠፈ፥ ዓይን ያስፈጠጠ እና ጥርስ ያገጠጠ ይህንን ሐቅ መድብለ-ዕውቀት"encyclopedia" እንዲህ ያትታሉ፦
፨፦ "ማቴዎስ 28፥19 በኃላ በቤተክርስቲያን ሁኔታ በተለየ ብቻ ቀኖናዊ የሆነ ነው፥ ለዛ ነው ዓለም አቀፋዊነቷ ከቀደምት የክርስቲያን ታሪክ እውነታዎች ጋር የሚቃረን የሆነው። የሥላሴአውያን ቀመር ለኢየሱስ ንግግር ባዕድ ነው"።
(ዓለም ዓቀር መደበኛ የባይብል መድብለ ዕውቀት ቅጽ 4, ገጽ 2637)
፨፦ "የጥምቀት ቀመር "በኢየሱስ ስም" ከሚል ወደ "በአብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ ስም" ወደሚል በዓለም ዐቀፍ ቤተክርስቲያን በሁለተኛው ክፍለ ዘመን ተለውጧል"።
(የካቶሊክ መድብለ ዕውቀት ቅጽ 2, ገጽ 263)
በተጨማሪም "እንግዲህ ሂዱ እና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው" የሚለውን ሥላሴአዊ ቅጥፈት እና ቅሰጣ የባይብል ማብራሪያ"Commentary" እና እትም"Version" ወሮበላ መሆኑን እንጩን ፍርጥ አርገው ነግረውናል፦
፨፦ "በአብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ ስም" የኢየሱስ ቃል ሳይሆን በኃላ የተጨመረ ቃል ነው"።
(ቴንደል የአዲስ ኪዳን ማብራሪያ ቅጽ 1, ገጽ 275
፨፦ "ዘመናዊ ኂስ ይህንን የሥላሴአውያን ቀመር ኢየሱስን ማስዋሸት ነው፥ ያ በኃላ ላይ የቤተክርስቲያን ትውፊት የሚወክል ነው"።
(1989 አዲሱ የተሻሻለ የመደበኛ ባይብል እትም)
የሥላሴ አማንያን"trinitarian" ሆይ! ፈጣሪን "አንድ ነው" ባላችሁበት አፍ «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አሏህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፦
4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አሏህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ
አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም በተውሒድ ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በዐፋርኛ ደርሥ ተለቋል። ዐፋርኛ የምትችሉ ግቡ፦ https://tttttt.me/wahidcomafarega/11
ክርስቲያኖች፦ "ኢየሱስ ፍጥረትን ፈጥሯል" ብለው ከጳውሎስ ደብዳቤዎች ይጠቅሳሉ። እኛ ደግሞ "ኢየሱስ ምንም አልፈጠረም" ብለን ከጳውሎስ ደብዳቤዎች እንሞግታለን። ኢንሻላህ ከታች ያለውን ሊንክ በማስፈንጠር አድምጡ እና አስደምጡ!
https://youtu.be/-9NqwdlObIQ?si=xL7UanrXBb0Yohju
https://youtu.be/-9NqwdlObIQ?si=xL7UanrXBb0Yohju
አዳዲስ ጽሑፎች ስለገቡ በጎን ያለው ሦስት ነጠብጣብ በመንካት በየአርስቱ ያንብቡ ያስነብቡ፦
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.hexlabs.wahidislamicapologetics
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.hexlabs.wahidislamicapologetics
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!