የእስራኤል ነቢይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥49 ወደ እስራኤልም ልጆች መልእክተኛ ያደርገዋል፡፡ وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ
አምላካችን አሏህ ዒሣን መልእክተኛ አድርጎ የላከው ወደ እስራኤል ልጆች ስለሆነ እርሱ፦ "የእስራኤል ልጆች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ የተላኩኝ የአላህ መልእክተኛ ነኝ" በማለት ተናግሯል፦
61፥6 የመርየም ልጅ ዒሳም፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! እኔ ከተውራት በፊቴ ያለውን የማረጋግጥ እና ከእኔ በኋላ በሚመጣው መልእክተኛ ስሙ አሕመድ በኾነው የማበስር ስኾን ወደ እናንተ የተላኩኝ የአላህ መልእክተኛ ነኝ» ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ قَالَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ يَا بَنِي إِسْرَائِيلَ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُم مُّصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيَّ مِنَ التَّوْرَاةِ وَمُبَشِّرًا بِرَسُولٍ يَأْتِي مِن بَعْدِي اسْمُهُ أَحْمَدُ
ይህ ሐቅ በባይብል ላይ በቅሪት ደረጃ ኢየሱስ፦ "ከእስራኤል ቤት ለጠፉት በጎች በቀር አልተላክሁም" ብሏል፦
ማቴዎስ 15፥24 እርሱም መልሶ፦ "ከእስራኤል ቤት ለጠፉት በጎች በቀር አልተላክሁም" አለ።
"በቀር" የሚለው ግድባዊ ተውሳከ ግሥ ከእስራኤል ቤት ውጪ ለሌላ አለመላኩን ቁልጭ እና ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው። በተጨማሪ ጴጥሮስ፦ "የእስራኤል ሰዎች ሆይ! የናዝሬቱ ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ዘንድ "ለ"-እናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ" በማለት የናዝሬቱ ኢየሱስ ለእስራኤል ሰዎች እንደተላከ ይናገራል፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥22 "የእስራኤል ሰዎች" ሆይ! ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ "ለ"-እናንተ" የተገለጠ ሰው ነበረ።
ጳውሎስ ምንም እንኳን በኃላ ላይ አሳቡን ቢቀይርም በጅምሩ ላይ፦ "እግዚአብሔር እንደ ተስፋው ቃል "ለ"-እስራኤል መድኃኒትን እርሱም ኢየሱስን አመጣ" በማለት እግዚአብሔር ኢየሱስን ለእስራኤል እንዳመጣው ተናግራል፦
የሐዋርያት ሥራ 13፥23፤ ከዚህም ሰው ዘር እግዚአብሔር እንደ ተስፋው ቃል "ለ"-እስራኤል መድኃኒትን እርሱም ኢየሱስን አመጣ።
ልጅነት፣ ኪዳን፣ የተስፋው ቃል ወዘተ ለእስራኤል ቤት ብቻ የተሰጠ ሲሆን መሢሕም "ይመጣላችኃል ይላክላችኃል" ተብሎ ቃል የተገባላቸውም ለእስራኤል ቤት ብቻ ነው፥ ይህንን የልጆችን የእስራኤል ቤት እንጀራ ይዞ ለቡችሎች መጣል አይገባም፦
ማቴዎስ 15፥26 እርሱ ግን መልሶ፦ "የልጆችን እንጀራ ይዞ ለቡችሎች መጣል አይገባም" አለ።
ማቴዎስ 15፥27 እርስዋም፦ "አዎን ጌታ ሆይ! ቡችሎችም እኮ ከጌቶቻቸው ማዕድ የወደቀውን ፍርፋሪ ይበላሉ" አለች።
"ቡችሎች" የተባሉት ከእስራኤል ቤት ውጪ ያሉት ሰዎች ናቸው፥ ከእስራኤል ቤት ውጪ ያሉት ሰዎች ከእስራኤል ቤት ማዕድ የወደቀውን ፍርፋሪ እንጂ ዋናው የኢየሱስ መልእክት ለእስራኤል ቤት ብቻ እና ብቻ ነው። ኢየሱስ ወደ ዓለም የመጣ ነቢይ ነው፦
ዮሐንስ 6፥14 ከዚህ የተነሣ ሰዎቹ ኢየሱስ ያደረገውን ምልክት ባዩ ጊዜ፦ "ይህ በእውነት ወደ ዓለም የሚመጣው ነቢይ ነው" አሉ።
የእስራኤል ቤት እኮ ዓለም ነው፥ "ዓለም" የሚለው የእስራኤልን ቤት ያመለክታል፦
ዮሐንስ 15፥18 ዓለም ቢጠላችሁ ከእናንተ በፊት እኔን እንደ ጠላኝ እወቁ።
ኢየሱስን የጠሉት እነማን ናቸው? የእስራኤል ቤት ወይስ መላው የሰው ልጆች? ፈሪሳውያን፦ "ዓለሙ በኋላው ተከትሎት ሄዶአል" ሲሉ ተከትለው የሄዱት ሰዎች አንድ ሺህም አይሞሉም ነበር፦
ዮሐንስ 12፥19 ሰለዚህ ፈሪሳውያን እርስ በርሳቸው፦ አንድ ስንኳ ልታደርጉ እንዳይቻላችሁ ታያላችሁን? እነሆ፥ ዓለሙ በኋላው ተከትሎት ሄዶአል" ተባባሉ።
ስለዚህ "ዓለም" ሲባል መላው የሰው ዘር ሳይሆን የእስራኤል ቤትን በጉልኅ የሚያሳይ ነው፦
ቆላስይስ 2፥20 ከዓለማዊ ከመጀመሪያ ትምህርት ርቃችሁ ከክርስቶስ ጋር ከሞታችሁ።
ገላትያ 4፥3 እንዲሁ እኛ ደግሞ ሕፃናት ሆነን ሳለን ከዓለም መጀመሪያ ትምህርት በታች ተገዝተን ባሪያዎች ነበርን።
"ከዓለም መጀመሪያ ትምህርት" የሚለው የፊተኛውን ኪዳን እንደሆነ ገላትያ 4፥9 ቆላስይስ 2፥8 ላይ ያሉትን ጥቅስ ተመልከት! የሙሴ ሕጉም ሁሉ እና የነቢያት ትንቢት "ተሰቅለዋል" ሲባል ጳውሎስ "ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት" ሲል በሕግ በኩል ለሕግ መሰቀሉን ለማመልከት "እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት" በማለት ዓለም የሚለው የእስራኤልን ቤት እንደሆነ ተናግሯል፦
ማቴዎስ 22፥40 በእነዚህ በሁለቱ ትእዛዛት ሕጉም ሁሉ ነቢያትም ተሰቅለዋል።
ገላትያ 2፥19 በሕግ በኩል ለሕግ ሞቼ ነበርና፥ ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ።
ገላትያ 6፥14 ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ።
"በሕግ በኩል ለሕግ ሞቼ" የሚለው ይሰመርበት! የሙሴ ሕግ የያዘው የእስራኤል ቤት ሲሆን ኢየሱስ ከአብ የሰማውን መልእክት "ለዓለም እናገራለሁ" ሲል "ለእስራኤላውያን እናገራለን" ማለቱ እንጂ ለሰው ዘር ሁሉ ማለቱ አይደለም፦
ዮሐንስ 8፥26 ዳሩ ግን የላከኝ እውነተኛ ነው እኔም ከእርሱ የሰማሁትን "ይህን ለዓለም እናገራለሁ"።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥49 ወደ እስራኤልም ልጆች መልእክተኛ ያደርገዋል፡፡ وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ
አምላካችን አሏህ ዒሣን መልእክተኛ አድርጎ የላከው ወደ እስራኤል ልጆች ስለሆነ እርሱ፦ "የእስራኤል ልጆች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ የተላኩኝ የአላህ መልእክተኛ ነኝ" በማለት ተናግሯል፦
61፥6 የመርየም ልጅ ዒሳም፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! እኔ ከተውራት በፊቴ ያለውን የማረጋግጥ እና ከእኔ በኋላ በሚመጣው መልእክተኛ ስሙ አሕመድ በኾነው የማበስር ስኾን ወደ እናንተ የተላኩኝ የአላህ መልእክተኛ ነኝ» ባለ ጊዜ አስታውስ፡፡ وَإِذْ قَالَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ يَا بَنِي إِسْرَائِيلَ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُم مُّصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيَّ مِنَ التَّوْرَاةِ وَمُبَشِّرًا بِرَسُولٍ يَأْتِي مِن بَعْدِي اسْمُهُ أَحْمَدُ
ይህ ሐቅ በባይብል ላይ በቅሪት ደረጃ ኢየሱስ፦ "ከእስራኤል ቤት ለጠፉት በጎች በቀር አልተላክሁም" ብሏል፦
ማቴዎስ 15፥24 እርሱም መልሶ፦ "ከእስራኤል ቤት ለጠፉት በጎች በቀር አልተላክሁም" አለ።
"በቀር" የሚለው ግድባዊ ተውሳከ ግሥ ከእስራኤል ቤት ውጪ ለሌላ አለመላኩን ቁልጭ እና ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው። በተጨማሪ ጴጥሮስ፦ "የእስራኤል ሰዎች ሆይ! የናዝሬቱ ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ዘንድ "ለ"-እናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ" በማለት የናዝሬቱ ኢየሱስ ለእስራኤል ሰዎች እንደተላከ ይናገራል፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥22 "የእስራኤል ሰዎች" ሆይ! ይህን ቃል ስሙ፤ ራሳችሁ እንደምታውቁ፥ የናዝሬቱ ኢየሱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ በእርሱ በኩል ባደረገው ተአምራትና በድንቆች በምልክቶችም ከእግዚአብሔር ዘንድ "ለ"-እናንተ" የተገለጠ ሰው ነበረ።
ጳውሎስ ምንም እንኳን በኃላ ላይ አሳቡን ቢቀይርም በጅምሩ ላይ፦ "እግዚአብሔር እንደ ተስፋው ቃል "ለ"-እስራኤል መድኃኒትን እርሱም ኢየሱስን አመጣ" በማለት እግዚአብሔር ኢየሱስን ለእስራኤል እንዳመጣው ተናግራል፦
የሐዋርያት ሥራ 13፥23፤ ከዚህም ሰው ዘር እግዚአብሔር እንደ ተስፋው ቃል "ለ"-እስራኤል መድኃኒትን እርሱም ኢየሱስን አመጣ።
ልጅነት፣ ኪዳን፣ የተስፋው ቃል ወዘተ ለእስራኤል ቤት ብቻ የተሰጠ ሲሆን መሢሕም "ይመጣላችኃል ይላክላችኃል" ተብሎ ቃል የተገባላቸውም ለእስራኤል ቤት ብቻ ነው፥ ይህንን የልጆችን የእስራኤል ቤት እንጀራ ይዞ ለቡችሎች መጣል አይገባም፦
ማቴዎስ 15፥26 እርሱ ግን መልሶ፦ "የልጆችን እንጀራ ይዞ ለቡችሎች መጣል አይገባም" አለ።
ማቴዎስ 15፥27 እርስዋም፦ "አዎን ጌታ ሆይ! ቡችሎችም እኮ ከጌቶቻቸው ማዕድ የወደቀውን ፍርፋሪ ይበላሉ" አለች።
"ቡችሎች" የተባሉት ከእስራኤል ቤት ውጪ ያሉት ሰዎች ናቸው፥ ከእስራኤል ቤት ውጪ ያሉት ሰዎች ከእስራኤል ቤት ማዕድ የወደቀውን ፍርፋሪ እንጂ ዋናው የኢየሱስ መልእክት ለእስራኤል ቤት ብቻ እና ብቻ ነው። ኢየሱስ ወደ ዓለም የመጣ ነቢይ ነው፦
ዮሐንስ 6፥14 ከዚህ የተነሣ ሰዎቹ ኢየሱስ ያደረገውን ምልክት ባዩ ጊዜ፦ "ይህ በእውነት ወደ ዓለም የሚመጣው ነቢይ ነው" አሉ።
የእስራኤል ቤት እኮ ዓለም ነው፥ "ዓለም" የሚለው የእስራኤልን ቤት ያመለክታል፦
ዮሐንስ 15፥18 ዓለም ቢጠላችሁ ከእናንተ በፊት እኔን እንደ ጠላኝ እወቁ።
ኢየሱስን የጠሉት እነማን ናቸው? የእስራኤል ቤት ወይስ መላው የሰው ልጆች? ፈሪሳውያን፦ "ዓለሙ በኋላው ተከትሎት ሄዶአል" ሲሉ ተከትለው የሄዱት ሰዎች አንድ ሺህም አይሞሉም ነበር፦
ዮሐንስ 12፥19 ሰለዚህ ፈሪሳውያን እርስ በርሳቸው፦ አንድ ስንኳ ልታደርጉ እንዳይቻላችሁ ታያላችሁን? እነሆ፥ ዓለሙ በኋላው ተከትሎት ሄዶአል" ተባባሉ።
ስለዚህ "ዓለም" ሲባል መላው የሰው ዘር ሳይሆን የእስራኤል ቤትን በጉልኅ የሚያሳይ ነው፦
ቆላስይስ 2፥20 ከዓለማዊ ከመጀመሪያ ትምህርት ርቃችሁ ከክርስቶስ ጋር ከሞታችሁ።
ገላትያ 4፥3 እንዲሁ እኛ ደግሞ ሕፃናት ሆነን ሳለን ከዓለም መጀመሪያ ትምህርት በታች ተገዝተን ባሪያዎች ነበርን።
"ከዓለም መጀመሪያ ትምህርት" የሚለው የፊተኛውን ኪዳን እንደሆነ ገላትያ 4፥9 ቆላስይስ 2፥8 ላይ ያሉትን ጥቅስ ተመልከት! የሙሴ ሕጉም ሁሉ እና የነቢያት ትንቢት "ተሰቅለዋል" ሲባል ጳውሎስ "ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት" ሲል በሕግ በኩል ለሕግ መሰቀሉን ለማመልከት "እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት" በማለት ዓለም የሚለው የእስራኤልን ቤት እንደሆነ ተናግሯል፦
ማቴዎስ 22፥40 በእነዚህ በሁለቱ ትእዛዛት ሕጉም ሁሉ ነቢያትም ተሰቅለዋል።
ገላትያ 2፥19 በሕግ በኩል ለሕግ ሞቼ ነበርና፥ ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ።
ገላትያ 6፥14 ነገር ግን ዓለም ለእኔ የተሰቀለበት እኔም ለዓለም የተሰቀልሁበት ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል በቀር ሌላ ትምክህት ከእኔ ይራቅ።
"በሕግ በኩል ለሕግ ሞቼ" የሚለው ይሰመርበት! የሙሴ ሕግ የያዘው የእስራኤል ቤት ሲሆን ኢየሱስ ከአብ የሰማውን መልእክት "ለዓለም እናገራለሁ" ሲል "ለእስራኤላውያን እናገራለን" ማለቱ እንጂ ለሰው ዘር ሁሉ ማለቱ አይደለም፦
ዮሐንስ 8፥26 ዳሩ ግን የላከኝ እውነተኛ ነው እኔም ከእርሱ የሰማሁትን "ይህን ለዓለም እናገራለሁ"።
ኢየሱስ፦ "ከዚህም በረት ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉኝ" ሲል የእስራኤል ቤት የሆኑትን የጠፉ በጎች ነው፥ እርሱ የተላከው ከእስራኤል ቤት ለጠፉት በጎች ብቻ ነው፦
ማቴዎስ 10፥6 ይልቅስ የእስራኤል ቤት ወደሚሆኑ ወደ ጠፉት በጎች ሂዱ እንጂ።
ማቴዎስ 15፥24 እርሱም መልሶ፦ "ከእስራኤል ቤት ለጠፉት በጎች በቀር አልተላክሁም" አለ።
ዮሐንስ 10፥16 ከዚህም በረት ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉኝ፤ እነርሱን ደግሞ ላመጣ ይገባኛል ድምፄንም ይሰማሉ፥ አንድም መንጋ ይሆናሉ እረኛውም አንድ።
ክርስቲያኖች ሆይ! በኢየሱስ በማመናችሁ ትሩፋት በመካዳችሁ ቅጣት አታገኙም፥ ምክንያቱም ኢየሱስ ለእስራኤል ቤት የተላከ የእስራኤል ነቢይ ነው። ብትከተሉት ከልጆች እንጀራ የተረፈ ፍርፋሪ እንጂ ቡችሎች ናችሁ፥ ለእናንተ ፍርፋሪ ከመብላት መፍትሔው ነቢያችንን"ﷺ" መከተል ነው። ምክንያቱም ነቢያችን"ﷺ" ለሰዎች ሁሉ የተላኩ የአሏህ መልእክተኛ ናቸው፦
4፥79 "ለሰዎችም ሁሉ" መልእክተኛ ኾነህ ላክንህ፡፡ መስካሪም በአላህ በቃ፡፡ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
7፥158 በላቸው፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ "ወደ ሁላችሁም" የአላህ መልእክተኛ ነኝ»፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا
34፥28 አንተንም "ለሰዎች ሁሉ በሙሉ" አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አድርገን ቢሆን እንጂ አላክንህም፡፡ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِّلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
ሡነን ነሣኢይ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 37
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "እኔ ወደ ሰዎች ሁሉ ተልኬአለሁ፥ ከእኔ በፊት የነበሩት ነቢያት ግን ለገዛ ሕዝቦቻቸው ተልከዋል"። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " بُعِثْتُ إِلَى النَّاسِ كَافَّةً وَكَانَ النَّبِيُّ يُبْعَثُ إِلَى قَوْمِهِ خَاصَّةً " .
ኢየሱስ፦ "ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ! ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ" አለ ተብሎ የሚጠቀሰው ጥቅስ በኢየሱስ ላይ የተቀጠፈ ቅጥፈት ነው፦
ማርቆስ 16፥15 እንዲህም አላቸው፦ "ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ! ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ"።
ማርቆስ ወንጌሉ የሚያልቀው 16፥8 ላይ ብቻ ነው፥ ከቁጥር 9-20 ድረስ ያለው በጥንታዊ ግሪክ እደክታባት ላይ የለም። እሩቅ ሳንሄድ "ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ራሱ ለዘላለም ድኅነት የሆነውን የማይለወጠውን ቅዱስ ወንጌል ከፀሐይ መውጫ እስከ መጥለቂያው ድረስ በእጃቸው ላከው" የሚለው አንቀጽ ግሪኩ ላይ፣ እንግሊዝኛ ላይ እና አዲሱ መደበኛ ትርጉም ላይ የሌለ እና የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር የቀሰጠው ቅሰጣ ነው፦
ማርቆስ 16፥8 ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ራሱ ለዘላለም ድኅነት የሆነውን የማይለወጠውን ቅዱስ ወንጌል ከፀሐይ መውጫ እስከ መጥለቂያው ድረስ በእጃቸው ላከው።
ኢየሱስ የመላው ዘር ነቢይ ለማድረግ የተሄደበት ርቀት ሳስበው ያጅበኛል፥ ነገር ግን ኢየሱስ ለእራኤል ልጆች የተላከ ነቢይ ነው። አሏህ ለእናንተ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ማቴዎስ 10፥6 ይልቅስ የእስራኤል ቤት ወደሚሆኑ ወደ ጠፉት በጎች ሂዱ እንጂ።
ማቴዎስ 15፥24 እርሱም መልሶ፦ "ከእስራኤል ቤት ለጠፉት በጎች በቀር አልተላክሁም" አለ።
ዮሐንስ 10፥16 ከዚህም በረት ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉኝ፤ እነርሱን ደግሞ ላመጣ ይገባኛል ድምፄንም ይሰማሉ፥ አንድም መንጋ ይሆናሉ እረኛውም አንድ።
ክርስቲያኖች ሆይ! በኢየሱስ በማመናችሁ ትሩፋት በመካዳችሁ ቅጣት አታገኙም፥ ምክንያቱም ኢየሱስ ለእስራኤል ቤት የተላከ የእስራኤል ነቢይ ነው። ብትከተሉት ከልጆች እንጀራ የተረፈ ፍርፋሪ እንጂ ቡችሎች ናችሁ፥ ለእናንተ ፍርፋሪ ከመብላት መፍትሔው ነቢያችንን"ﷺ" መከተል ነው። ምክንያቱም ነቢያችን"ﷺ" ለሰዎች ሁሉ የተላኩ የአሏህ መልእክተኛ ናቸው፦
4፥79 "ለሰዎችም ሁሉ" መልእክተኛ ኾነህ ላክንህ፡፡ መስካሪም በአላህ በቃ፡፡ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
7፥158 በላቸው፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ "ወደ ሁላችሁም" የአላህ መልእክተኛ ነኝ»፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا
34፥28 አንተንም "ለሰዎች ሁሉ በሙሉ" አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አድርገን ቢሆን እንጂ አላክንህም፡፡ ግን አብዛኞቹ ሰዎች አያውቁም፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا كَافَّةً لِّلنَّاسِ بَشِيرًا وَنَذِيرًا وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
ሡነን ነሣኢይ መጽሐፍ 4, ሐዲስ 37
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "እኔ ወደ ሰዎች ሁሉ ተልኬአለሁ፥ ከእኔ በፊት የነበሩት ነቢያት ግን ለገዛ ሕዝቦቻቸው ተልከዋል"። عَنْ جَابِرِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " بُعِثْتُ إِلَى النَّاسِ كَافَّةً وَكَانَ النَّبِيُّ يُبْعَثُ إِلَى قَوْمِهِ خَاصَّةً " .
ኢየሱስ፦ "ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ! ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ" አለ ተብሎ የሚጠቀሰው ጥቅስ በኢየሱስ ላይ የተቀጠፈ ቅጥፈት ነው፦
ማርቆስ 16፥15 እንዲህም አላቸው፦ "ወደ ዓለም ሁሉ ሂዱ! ወንጌልንም ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ"።
ማርቆስ ወንጌሉ የሚያልቀው 16፥8 ላይ ብቻ ነው፥ ከቁጥር 9-20 ድረስ ያለው በጥንታዊ ግሪክ እደክታባት ላይ የለም። እሩቅ ሳንሄድ "ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ራሱ ለዘላለም ድኅነት የሆነውን የማይለወጠውን ቅዱስ ወንጌል ከፀሐይ መውጫ እስከ መጥለቂያው ድረስ በእጃቸው ላከው" የሚለው አንቀጽ ግሪኩ ላይ፣ እንግሊዝኛ ላይ እና አዲሱ መደበኛ ትርጉም ላይ የሌለ እና የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር የቀሰጠው ቅሰጣ ነው፦
ማርቆስ 16፥8 ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ራሱ ለዘላለም ድኅነት የሆነውን የማይለወጠውን ቅዱስ ወንጌል ከፀሐይ መውጫ እስከ መጥለቂያው ድረስ በእጃቸው ላከው።
ኢየሱስ የመላው ዘር ነቢይ ለማድረግ የተሄደበት ርቀት ሳስበው ያጅበኛል፥ ነገር ግን ኢየሱስ ለእራኤል ልጆች የተላከ ነቢይ ነው። አሏህ ለእናንተ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሥላሴአዊ ቅሰጣ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ
"ሥላሴ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ሠለሠ" ማለትም "ሦስት አደረገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሦስትነት" ማለት ነው፥ የስም መደቡ ደግሞ "ሥሉስ" ማለትም "ሦስት" ማለት ነው። የብሉይ ኪዳን ነቢያት ግልጠተ መለኮት የሚመጣላቸው የነበረው በዕብራይስጥ ወይም በዐረማይስጥ እንጂ በግዕዝ አልነበረም፥ ነገር ግን በ 1980 ዕትም በታተመው በ ሰማንያ አሐዱ"81" ቀኖና ላይ "ሥላሴ" የሚለውን ቃል እንደተጠቀሙ በማስመሰል በአምስት መጻሕፍት ውስጥ 14 ቦታ ቀስጠውታል፦
1. መጽሐፈ ሲራክ 44፥10 መጽሐፈ ሲራክ 39፥21 መጽሐፈ ሲራክ 15፥17 መጽሐፈ ሲራክ 3፥22
2. መጽሐፈ ጥበብ 17፥10 መጽሐፈ ጥበብ 6፥6
3. መጽሐፈ ዮዲት 11፥19
4. መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 12፥48 መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 4፥5
5. መጽሐፈ ሄኖክ 38፥10 መጽሐፈ ሄኖክ 17፥17 መጽሐፈ ሄኖክ 13፥14 መጽሐፈ ሄኖክ 6፥24 መጽሐፈ ሄኖክ 5፥38
ለናሙና ያክል ይህንን ተመልከቱ፦
መጽሐፈ ሲራክ 3፥22 "ሥላሴ" ከሰው ይልቅ የገለጡልህ ምሥጢር የለምና ከግብር ገብተህ ባሕርየ ሥላሴን አትመራመር።
አምስቱ መጻሕፍት ውስጥ ያለውን ንግግር ተናገሩት የተባሉት ነቢያት የተናገሩበት ቋንቋ በሥረ መሠረት"orgin" ስለሌለ እውነታውን ማመሳከር ባይቻልም ቅሉ ግን ግዕዙ ላይ በአምስት መጻሕፍት ውስጥ 14 ቦታ "ሥላሴ" የሚለው ቃል የለም፥ ይህንን የተረዱት ሰዎች በ 2000 ዕትም በታተመው በ ሰማንያ አሐዱ ቀኖና ውስጥ የተቀሰቱትን ቅሰጣ አሽቀንጥረው አውጥተውታል። ለናሙና ያክል ይህንን ተመልከቱ፦
መጽሐፈ ሲራክ 3፥22 አላስፈላጊ ሥራዎችን አትመራመር፤ ከሰዎች ይልቅ ለአንተ እጅግ ተገልጦልሃና።
ስለዚህ "ሥላሴ" የሚለው ቃል ባይብል ላይ የለም" ለሚለው እውነታ ሐቁን በመግለጥ ስትቀስጡ የነበረው ሥላሴአዊ ቅሰጣ እናጋልጣለን። ወሰን አልፋችሁ «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፦
4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ
አሏህ ለእናንተ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ
"ሥላሴ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ሠለሠ" ማለትም "ሦስት አደረገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሦስትነት" ማለት ነው፥ የስም መደቡ ደግሞ "ሥሉስ" ማለትም "ሦስት" ማለት ነው። የብሉይ ኪዳን ነቢያት ግልጠተ መለኮት የሚመጣላቸው የነበረው በዕብራይስጥ ወይም በዐረማይስጥ እንጂ በግዕዝ አልነበረም፥ ነገር ግን በ 1980 ዕትም በታተመው በ ሰማንያ አሐዱ"81" ቀኖና ላይ "ሥላሴ" የሚለውን ቃል እንደተጠቀሙ በማስመሰል በአምስት መጻሕፍት ውስጥ 14 ቦታ ቀስጠውታል፦
1. መጽሐፈ ሲራክ 44፥10 መጽሐፈ ሲራክ 39፥21 መጽሐፈ ሲራክ 15፥17 መጽሐፈ ሲራክ 3፥22
2. መጽሐፈ ጥበብ 17፥10 መጽሐፈ ጥበብ 6፥6
3. መጽሐፈ ዮዲት 11፥19
4. መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 12፥48 መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 4፥5
5. መጽሐፈ ሄኖክ 38፥10 መጽሐፈ ሄኖክ 17፥17 መጽሐፈ ሄኖክ 13፥14 መጽሐፈ ሄኖክ 6፥24 መጽሐፈ ሄኖክ 5፥38
ለናሙና ያክል ይህንን ተመልከቱ፦
መጽሐፈ ሲራክ 3፥22 "ሥላሴ" ከሰው ይልቅ የገለጡልህ ምሥጢር የለምና ከግብር ገብተህ ባሕርየ ሥላሴን አትመራመር።
አምስቱ መጻሕፍት ውስጥ ያለውን ንግግር ተናገሩት የተባሉት ነቢያት የተናገሩበት ቋንቋ በሥረ መሠረት"orgin" ስለሌለ እውነታውን ማመሳከር ባይቻልም ቅሉ ግን ግዕዙ ላይ በአምስት መጻሕፍት ውስጥ 14 ቦታ "ሥላሴ" የሚለው ቃል የለም፥ ይህንን የተረዱት ሰዎች በ 2000 ዕትም በታተመው በ ሰማንያ አሐዱ ቀኖና ውስጥ የተቀሰቱትን ቅሰጣ አሽቀንጥረው አውጥተውታል። ለናሙና ያክል ይህንን ተመልከቱ፦
መጽሐፈ ሲራክ 3፥22 አላስፈላጊ ሥራዎችን አትመራመር፤ ከሰዎች ይልቅ ለአንተ እጅግ ተገልጦልሃና።
ስለዚህ "ሥላሴ" የሚለው ቃል ባይብል ላይ የለም" ለሚለው እውነታ ሐቁን በመግለጥ ስትቀስጡ የነበረው ሥላሴአዊ ቅሰጣ እናጋልጣለን። ወሰን አልፋችሁ «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፦
4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ
አሏህ ለእናንተ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የዘላለም ሕይወት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥64 የመጨረሻይቱም አገር እርሷ በእርግጥ የዘላለም ሕይወት አገር ናት፡፡ وَإِنَّ الدَّارَ الْآخِرَةَ لَهِيَ الْحَيَوَانُ
"ኹሉድ" خُلُود የሚለው ቃል "ኸለደ" خَلَدَ ማለትም "ዘወተረ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዘውታሪነት" "ዘላለማዊነት" ማለት ነው፥ "የውሙል ኹሉድ" يَوْمُ الْخُلُود ማለት ደግሞ "የመዘውተሪያ ቀን" "የዘላለማዊነት ቀን" ማለት ነው፥ የትንሳኤ ቀን "የውሙል ኹሉድ" ተብሏል፦
50፥34 «በሰላም ግቧት ይህ “የመዘውተሪያ ቀን” ነው» ይባላሉ፡፡ ادْخُلُوهَا بِسَلَامٍ ۖ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْخُلُودِ
አማንያን የጀነት ባለቤት ሆነው በጀነት ውስጥ ለዘላለም ይኖራሉ፥ በተቃራኒው ከሓድያን የእሳት ባለቤት ሆነው በጀሀነም ውስጥ ለዘላለም ይኖራሉ። አሁን በዱንያ ላይ የምንሞትበት አካላዊ ሞት ይጠፋል፦
2፥82 እነዚያም ያመኑት በጎ ሥራዎችንም የሠሩት እነዚያ የገነት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
2፥39 እነዚያም በመልክተኞቻችን የካዱ በአንቀጾቻችንም ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ وَالَّذِينَ كَفَرُوا وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ النَّارِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 134
አቡ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ለጀነት ባለቤቶች፦ “ለእናንተ ዘላለማዊነት እንጂ ሞት የለም” ይባላሉ፥ ለእሳት ባለቤቶች፦ “ለእናንተ ዘላለማዊነት እንጂ ሞት የለም” ይባላሉ"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ يُقَالُ لأَهْلِ الْجَنَّةِ خُلُودٌ لاَ مَوْتَ. وَلأَهْلِ النَّارِ يَا أَهْلَ النَّارِ خُلُودٌ لاَ مَوْتَ ”
"ኻሊድ" خَالِد ማለት "ዘውታሪ" ማለት ነው፥ የኻሊድ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኻሊዲን" خَالِدِين ወይም "ኻሊዱን" خَالِدُون ሲሆን "ዘውታሪዎች" ማለት ነው። ነገር ግን የእሳት ባለቤት በጀሀነም ውስጥ በሃልዎት ደረጃ ለዘለዛለም ቢኖሩም ቅጣቱ፣ ስቃዩ፣ መከራው ሞት ሆኖ ከየስፍራው ሁሉ ይመጣባቸታል፦
14፥17 ይጎነጨዋል፤ ሊውጠውም አይቀርብም፡፡ "ሞትም ከየስፍራው ሁሉ ይመጣበታል"፤ እርሱም የሚሞት አይደለም፡፡ ከስተፊቱም ከባድ ቅጣት አለ፡፡ يَتَجَرَّعُهُ وَلَا يَكَادُ يُسِيغُهُ وَيَأْتِيهِ الْمَوْتُ مِن كُلِّ مَكَانٍ وَمَا هُوَ بِمَيِّتٍ ۖ وَمِن وَرَائِهِ عَذَابٌ غَلِيظٌ
አህሉ አት-ተፍሢር "ሞት" የተባለው ከየስፍራው ሁሉ የሚመጣው "ቅጣት" "ስቃይ" "መከራ" እንደሆነ ፈሥረውታል፥ ሞትም ከየስፍራው ሁሉ ሲመጣበት "ዋ ምኞቴ! "ምንነው አፈር በኾንኩ" በሚልበት ቀን እርሱ የሚሞት አይደለም፦
78፥40 እኛ ሰው ሁሉ እጆቹ ያስቀደሙትን በሚያይበት እና ከሓዲውም፦ "ዋ ምኞቴ! "ምንነው አፈር በኾንኩ" በሚልበት ቀን ቅርብ የኾነን ቅጣት አስጠነቀቅናችሁ፡፡ إِنَّا أَنذَرْنَاكُمْ عَذَابًا قَرِيبًا يَوْمَ يَنظُرُ الْمَرْءُ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ وَيَقُولُ الْكَافِرُ يَا لَيْتَنِي كُنتُ تُرَابًا
43፥77 «ማሊክ ሆይ! ጌታህ በእኛ ላይ በሞት ይፍረድ» እያሉ ይጣራሉም፡፡ «እናንተ በቅጣቱ ውስጥ ዘላለም ነዋሪዎች ናችሁ» ይላቸዋል፡፡ وَنَادَوْا يَا مَالِكُ لِيَقْضِ عَلَيْنَا رَبُّكَ ۖ قَالَ إِنَّكُم مَّاكِثُونَ
ከሓዲ ኾኖ ወደ ጌታው በፍርዱ ቀን የሚመጣ ሰው ጀሀነም አለችው፥ በውስጧም በሃልዎት ደረጃ ዘላለም ነዋሪ ስለሆነ አይሞትም። በተቃራኒው የጀነት ሕይወት ስለሌለው ሕያው አይኾንም፦
20፥74 እነሆ ከሓዲ ኾኖ ወደ ጌታው የሚመጣ ሰው ለእርሱ ገሀነም አለችው፡፡ በውስጧም አይሞትም ሕያውም አይኾንም፡፡ إِنَّهُ مَن يَأْتِ رَبَّهُ مُجْرِمًا فَإِنَّ لَهُ جَهَنَّمَ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَىٰ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 210
አቢ ሠዒድ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የእሳት ባለቤቶች እነዚያ የእሳት ሕዝቦቿ አይሞቱም ሕያው አይሆኑም"። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " أَمَّا أَهْلُ النَّارِ الَّذِينَ هُمْ أَهْلُهَا فَإِنَّهُمْ لاَ يَمُوتُونَ فِيهَا وَلاَ يَحْيَوْنَ
ሙፈሢሩን እንዳስቀመጡልን "ሕያው" የተባለው "ጠቃሚ ሕይወት" ነው፥ አማንያን ይህንን ጠቃሚ ሕይወት ለዘላለም ስለሚያጣጥሙት ይህ ጠቃሚ ሕይወት "የዘላለም ሕይወት" ነው፦
6፥169 የመጨረሻይቱም አገር ለእነዚያ ጌታቸውን ለሚፈሩት በላጭ ናት፡፡ አታውቁምን? وَالدَّارُ الْآخِرَةُ خَيْرٌ لِّلَّذِينَ يَتَّقُونَ ۗ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
29፥64 የመጨረሻይቱም አገር እርሷ በእርግጥ የዘላለም ሕይወት አገር ናት፡፡ وَإِنَّ الدَّارَ الْآخِرَةَ لَهِيَ الْحَيَوَانُ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥64 የመጨረሻይቱም አገር እርሷ በእርግጥ የዘላለም ሕይወት አገር ናት፡፡ وَإِنَّ الدَّارَ الْآخِرَةَ لَهِيَ الْحَيَوَانُ
"ኹሉድ" خُلُود የሚለው ቃል "ኸለደ" خَلَدَ ማለትም "ዘወተረ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዘውታሪነት" "ዘላለማዊነት" ማለት ነው፥ "የውሙል ኹሉድ" يَوْمُ الْخُلُود ማለት ደግሞ "የመዘውተሪያ ቀን" "የዘላለማዊነት ቀን" ማለት ነው፥ የትንሳኤ ቀን "የውሙል ኹሉድ" ተብሏል፦
50፥34 «በሰላም ግቧት ይህ “የመዘውተሪያ ቀን” ነው» ይባላሉ፡፡ ادْخُلُوهَا بِسَلَامٍ ۖ ذَٰلِكَ يَوْمُ الْخُلُودِ
አማንያን የጀነት ባለቤት ሆነው በጀነት ውስጥ ለዘላለም ይኖራሉ፥ በተቃራኒው ከሓድያን የእሳት ባለቤት ሆነው በጀሀነም ውስጥ ለዘላለም ይኖራሉ። አሁን በዱንያ ላይ የምንሞትበት አካላዊ ሞት ይጠፋል፦
2፥82 እነዚያም ያመኑት በጎ ሥራዎችንም የሠሩት እነዚያ የገነት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘላለም ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ الْجَنَّةِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
2፥39 እነዚያም በመልክተኞቻችን የካዱ በአንቀጾቻችንም ያስተባበሉ እነዚያ የእሳት ጓዶች ናቸው፡፡ እነርሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ናቸው፡፡ وَالَّذِينَ كَفَرُوا وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ النَّارِ ۖ هُمْ فِيهَا خَالِدُونَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 134
አቡ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ለጀነት ባለቤቶች፦ “ለእናንተ ዘላለማዊነት እንጂ ሞት የለም” ይባላሉ፥ ለእሳት ባለቤቶች፦ “ለእናንተ ዘላለማዊነት እንጂ ሞት የለም” ይባላሉ"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ يُقَالُ لأَهْلِ الْجَنَّةِ خُلُودٌ لاَ مَوْتَ. وَلأَهْلِ النَّارِ يَا أَهْلَ النَّارِ خُلُودٌ لاَ مَوْتَ ”
"ኻሊድ" خَالِد ማለት "ዘውታሪ" ማለት ነው፥ የኻሊድ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኻሊዲን" خَالِدِين ወይም "ኻሊዱን" خَالِدُون ሲሆን "ዘውታሪዎች" ማለት ነው። ነገር ግን የእሳት ባለቤት በጀሀነም ውስጥ በሃልዎት ደረጃ ለዘለዛለም ቢኖሩም ቅጣቱ፣ ስቃዩ፣ መከራው ሞት ሆኖ ከየስፍራው ሁሉ ይመጣባቸታል፦
14፥17 ይጎነጨዋል፤ ሊውጠውም አይቀርብም፡፡ "ሞትም ከየስፍራው ሁሉ ይመጣበታል"፤ እርሱም የሚሞት አይደለም፡፡ ከስተፊቱም ከባድ ቅጣት አለ፡፡ يَتَجَرَّعُهُ وَلَا يَكَادُ يُسِيغُهُ وَيَأْتِيهِ الْمَوْتُ مِن كُلِّ مَكَانٍ وَمَا هُوَ بِمَيِّتٍ ۖ وَمِن وَرَائِهِ عَذَابٌ غَلِيظٌ
አህሉ አት-ተፍሢር "ሞት" የተባለው ከየስፍራው ሁሉ የሚመጣው "ቅጣት" "ስቃይ" "መከራ" እንደሆነ ፈሥረውታል፥ ሞትም ከየስፍራው ሁሉ ሲመጣበት "ዋ ምኞቴ! "ምንነው አፈር በኾንኩ" በሚልበት ቀን እርሱ የሚሞት አይደለም፦
78፥40 እኛ ሰው ሁሉ እጆቹ ያስቀደሙትን በሚያይበት እና ከሓዲውም፦ "ዋ ምኞቴ! "ምንነው አፈር በኾንኩ" በሚልበት ቀን ቅርብ የኾነን ቅጣት አስጠነቀቅናችሁ፡፡ إِنَّا أَنذَرْنَاكُمْ عَذَابًا قَرِيبًا يَوْمَ يَنظُرُ الْمَرْءُ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ وَيَقُولُ الْكَافِرُ يَا لَيْتَنِي كُنتُ تُرَابًا
43፥77 «ማሊክ ሆይ! ጌታህ በእኛ ላይ በሞት ይፍረድ» እያሉ ይጣራሉም፡፡ «እናንተ በቅጣቱ ውስጥ ዘላለም ነዋሪዎች ናችሁ» ይላቸዋል፡፡ وَنَادَوْا يَا مَالِكُ لِيَقْضِ عَلَيْنَا رَبُّكَ ۖ قَالَ إِنَّكُم مَّاكِثُونَ
ከሓዲ ኾኖ ወደ ጌታው በፍርዱ ቀን የሚመጣ ሰው ጀሀነም አለችው፥ በውስጧም በሃልዎት ደረጃ ዘላለም ነዋሪ ስለሆነ አይሞትም። በተቃራኒው የጀነት ሕይወት ስለሌለው ሕያው አይኾንም፦
20፥74 እነሆ ከሓዲ ኾኖ ወደ ጌታው የሚመጣ ሰው ለእርሱ ገሀነም አለችው፡፡ በውስጧም አይሞትም ሕያውም አይኾንም፡፡ إِنَّهُ مَن يَأْتِ رَبَّهُ مُجْرِمًا فَإِنَّ لَهُ جَهَنَّمَ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَىٰ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 210
አቢ ሠዒድ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የእሳት ባለቤቶች እነዚያ የእሳት ሕዝቦቿ አይሞቱም ሕያው አይሆኑም"። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " أَمَّا أَهْلُ النَّارِ الَّذِينَ هُمْ أَهْلُهَا فَإِنَّهُمْ لاَ يَمُوتُونَ فِيهَا وَلاَ يَحْيَوْنَ
ሙፈሢሩን እንዳስቀመጡልን "ሕያው" የተባለው "ጠቃሚ ሕይወት" ነው፥ አማንያን ይህንን ጠቃሚ ሕይወት ለዘላለም ስለሚያጣጥሙት ይህ ጠቃሚ ሕይወት "የዘላለም ሕይወት" ነው፦
6፥169 የመጨረሻይቱም አገር ለእነዚያ ጌታቸውን ለሚፈሩት በላጭ ናት፡፡ አታውቁምን? وَالدَّارُ الْآخِرَةُ خَيْرٌ لِّلَّذِينَ يَتَّقُونَ ۗ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
29፥64 የመጨረሻይቱም አገር እርሷ በእርግጥ የዘላለም ሕይወት አገር ናት፡፡ وَإِنَّ الدَّارَ الْآخِرَةَ لَهِيَ الْحَيَوَانُ
የመጨረሻይቱም አገር ጀነት በውስጧ ያለው ድሎት፣ ምቾት፣ ደስታ፣ ፍስሓ፣ ሐሴት፣ ሽልማት "የዘላለም ሕይወት" ተብሏል፥ የጀነት ባለቤቶች በዱንያ ላይ የቀመሱት ፊተኛው ሞት እንጂ በጀነት ውስጥ "ሞትን" ማለትም "ቅጣት" "ስቃይ" "መከራ" አይቀምሱም። አሏህ የጀሃነምን ቅጣት ይጠብቃቸው፥ በጀነት ውስጥ ያለው የውኃ፣ የወተት፣ የወይ ጠጅ፣ የማር ወንዝ የሕይወት ወንዝ ነው፦
44፥56 የፊተኛይቱን ሞት እንጂ ዳግመኛ በእርሷ ውስጥ ሞትን አይቀምሱም፡፡ አላህ የገሀነምን ቅጣት ጠበቃቸው፡፡ لَا يَذُوقُونَ فِيهَا الْمَوْتَ إِلَّا الْمَوْتَةَ الْأُولَىٰ ۖ وَوَقَاهُمْ عَذَابَ الْجَحِيمِ
47፥15 የዚያች ጥንቁቆቹ ተስፋ የተሰጧት ገነት ምስል በውስጧ ሺታው ከማይለውጥ ውኃ ወንዞች፣ ጣዕሙ ከማይለወጥ ወተትም ወንዞች፣ ለጠጪዎች ሁሉ ጣፋጭ ከኾነች የወይን ጠጅም ወንዞች፣ ከተነጠረ ማርም ወንዞች አሉባት፡፡ مَّثَلُ الْجَنَّةِ الَّتِي وُعِدَ الْمُتَّقُونَ ۖ فِيهَا أَنْهَارٌ مِّن مَّاءٍ غَيْرِ آسِنٍ وَأَنْهَارٌ مِّن لَّبَنٍ لَّمْ يَتَغَيَّرْ طَعْمُهُ وَأَنْهَارٌ مِّنْ خَمْرٍ لَّذَّةٍ لِّلشَّارِبِينَ وَأَنْهَارٌ مِّنْ عَسَلٍ مُّصَفًّى ۖ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 149
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የጀነት ሰዎች ወደ ጀነት እንዲሁ የእሳት ሰዎች ወደ እሳት በሚገቡ ጊዜ አሏህ፦ "በልቡ ውስጥ የሰናፍጭ ቅንጣት ታክል ኢማን ያለው ሰው ከእሳት ውስጥ አውጡት" ይላል፥ ይወጣሉ። በዚያም ጊዜ በተቃጠሉና እንደ ፍም በነበሩ ነበር፥ እነርሱም ወደ ሕይወት ወንዝ ይጣላሉ"። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِذَا دَخَلَ أَهْلُ الْجَنَّةِ الْجَنَّةَ، وَأَهْلُ النَّارِ النَّارَ يَقُولُ اللَّهُ مَنْ كَانَ فِي قَلْبِهِ مِثْقَالُ حَبَّةٍ مِنْ خَرْدَلٍ مِنْ إِيمَانٍ فَأَخْرِجُوهُ. فَيُخْرَجُونَ قَدِ امْتُحِشُوا وَعَادُوا حُمَمًا، فَيُلْقَوْنَ فِي نَهَرِ الْحَيَاةِ ".
እዚህ ሐዲስ ላይ "ሕይወት" ለሚለው የገባው ቃል "ሐያህ" حَيَاة ሲሆን በጀነት ውስጥ ያለውን መልካም ነገር ሁሉ ይመለክታል። ከጀሀነም ሞት ለመዳን እና የዘላለም ሕይወት የሆነችውን የመጨረሻይቱ አገር ለማግኘት አሏህ በሰጠን ጸጋ መፈለግ አለብን፦
28፥77 አላህም በሰጠህ ጸጋ የመጨረሻይቱን አገር ፈልግ፡፡ ከቅርቢቱም ዓለም ፋንታህን አትርሳ፡፡ وَابْتَغِ فِيمَا آتَاكَ اللَّهُ الدَّارَ الْآخِرَةَ ۖ وَلَا تَنسَ نَصِيبَكَ مِنَ الدُّنْيَا
የሰጠን ጸጋ መፈተኛ ሲሆን የምንፈተነው በከለከለን ክፉ ነገር እና ባዘዘን መልካም ነገር ነው፥ ይህ የተሰጠን ነጻ ፈቃድ አታድርጉ የተባለውን ክፉ ነገር ያለማድረግና የማድረግ ምርጫ ሲሆን አድርጉ የተባልነውን መልካም ነገር የማድረግና ያለማድረግ ምርጫ ነው፦
6፥165 እርሱም ያ በምድር ምትኮች ያደረጋችሁ በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ ከፊላችሁን ከከፊሉ በላይ በደረጃዎች ከፍ ያደረገ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي جَعَلَكُمْ خَلَائِفَ الْأَرْضِ وَرَفَعَ بَعْضَكُمْ فَوْقَ بَعْضٍ دَرَجَاتٍ لِّيَبْلُوَكُمْ فِي مَا آتَاكُمْ
21፥35 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንፈትናችኋለን፡፡ ወደ እኛም ትመለሳላችሁ፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَنَبْلُوكُم بِالشَّرِّ وَالْخَيْرِ فِتْنَةً ۖ وَإِلَيْنَا تُرْجَعُونَ
አምላካችን አሏህ ከጀሀነም ቅጣት ይጠብቀን! የጀነትን ሕይወት የምቀምስ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
44፥56 የፊተኛይቱን ሞት እንጂ ዳግመኛ በእርሷ ውስጥ ሞትን አይቀምሱም፡፡ አላህ የገሀነምን ቅጣት ጠበቃቸው፡፡ لَا يَذُوقُونَ فِيهَا الْمَوْتَ إِلَّا الْمَوْتَةَ الْأُولَىٰ ۖ وَوَقَاهُمْ عَذَابَ الْجَحِيمِ
47፥15 የዚያች ጥንቁቆቹ ተስፋ የተሰጧት ገነት ምስል በውስጧ ሺታው ከማይለውጥ ውኃ ወንዞች፣ ጣዕሙ ከማይለወጥ ወተትም ወንዞች፣ ለጠጪዎች ሁሉ ጣፋጭ ከኾነች የወይን ጠጅም ወንዞች፣ ከተነጠረ ማርም ወንዞች አሉባት፡፡ مَّثَلُ الْجَنَّةِ الَّتِي وُعِدَ الْمُتَّقُونَ ۖ فِيهَا أَنْهَارٌ مِّن مَّاءٍ غَيْرِ آسِنٍ وَأَنْهَارٌ مِّن لَّبَنٍ لَّمْ يَتَغَيَّرْ طَعْمُهُ وَأَنْهَارٌ مِّنْ خَمْرٍ لَّذَّةٍ لِّلشَّارِبِينَ وَأَنْهَارٌ مِّنْ عَسَلٍ مُّصَفًّى ۖ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 149
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የጀነት ሰዎች ወደ ጀነት እንዲሁ የእሳት ሰዎች ወደ እሳት በሚገቡ ጊዜ አሏህ፦ "በልቡ ውስጥ የሰናፍጭ ቅንጣት ታክል ኢማን ያለው ሰው ከእሳት ውስጥ አውጡት" ይላል፥ ይወጣሉ። በዚያም ጊዜ በተቃጠሉና እንደ ፍም በነበሩ ነበር፥ እነርሱም ወደ ሕይወት ወንዝ ይጣላሉ"። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ ـ رضى الله عنه ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِذَا دَخَلَ أَهْلُ الْجَنَّةِ الْجَنَّةَ، وَأَهْلُ النَّارِ النَّارَ يَقُولُ اللَّهُ مَنْ كَانَ فِي قَلْبِهِ مِثْقَالُ حَبَّةٍ مِنْ خَرْدَلٍ مِنْ إِيمَانٍ فَأَخْرِجُوهُ. فَيُخْرَجُونَ قَدِ امْتُحِشُوا وَعَادُوا حُمَمًا، فَيُلْقَوْنَ فِي نَهَرِ الْحَيَاةِ ".
እዚህ ሐዲስ ላይ "ሕይወት" ለሚለው የገባው ቃል "ሐያህ" حَيَاة ሲሆን በጀነት ውስጥ ያለውን መልካም ነገር ሁሉ ይመለክታል። ከጀሀነም ሞት ለመዳን እና የዘላለም ሕይወት የሆነችውን የመጨረሻይቱ አገር ለማግኘት አሏህ በሰጠን ጸጋ መፈለግ አለብን፦
28፥77 አላህም በሰጠህ ጸጋ የመጨረሻይቱን አገር ፈልግ፡፡ ከቅርቢቱም ዓለም ፋንታህን አትርሳ፡፡ وَابْتَغِ فِيمَا آتَاكَ اللَّهُ الدَّارَ الْآخِرَةَ ۖ وَلَا تَنسَ نَصِيبَكَ مِنَ الدُّنْيَا
የሰጠን ጸጋ መፈተኛ ሲሆን የምንፈተነው በከለከለን ክፉ ነገር እና ባዘዘን መልካም ነገር ነው፥ ይህ የተሰጠን ነጻ ፈቃድ አታድርጉ የተባለውን ክፉ ነገር ያለማድረግና የማድረግ ምርጫ ሲሆን አድርጉ የተባልነውን መልካም ነገር የማድረግና ያለማድረግ ምርጫ ነው፦
6፥165 እርሱም ያ በምድር ምትኮች ያደረጋችሁ በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ ከፊላችሁን ከከፊሉ በላይ በደረጃዎች ከፍ ያደረገ ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي جَعَلَكُمْ خَلَائِفَ الْأَرْضِ وَرَفَعَ بَعْضَكُمْ فَوْقَ بَعْضٍ دَرَجَاتٍ لِّيَبْلُوَكُمْ فِي مَا آتَاكُمْ
21፥35 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንፈትናችኋለን፡፡ ወደ እኛም ትመለሳላችሁ፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَنَبْلُوكُم بِالشَّرِّ وَالْخَيْرِ فِتْنَةً ۖ وَإِلَيْنَا تُرْجَعُونَ
አምላካችን አሏህ ከጀሀነም ቅጣት ይጠብቀን! የጀነትን ሕይወት የምቀምስ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የጀነት ቁልፍ
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
47፥19 እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ፡፡ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه
"ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه ማለት "ከአሏህ በስተቀር በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም" ማለት ነው፥ "ሸሃዳህ" شَّهَادَة ማለት "ምስክርነት" ማለት ሲሆን ከንፈር እና ከንፈር ሳይነካካ በምላስ የሚመሰከር ቃለ ምስክርነት የመጨረሻ ቃሉ ያደረገ ሰው ጀነት ይገባል፦
ሡነን አቢዳውድ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 28
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል እንደተረከው፦ "ለእኔ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ማንም የመጨረሻ ቃሉ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" የሆነ ጀነት ገባ"። عَنْ مُعَاذِ بْنِ جَبَلٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ كَانَ آخِرُ كَلاَمِهِ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ دَخَلَ الْجَنَّةَ "
"ሚፍታሕ" مِفْتَاح ማለት "ቁልፍ" "መክፈቻ" ማለት ሲሆን "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه የሚለው ቃለ ምስክርነት የጀነት ቁልፍ ነው፦
ሚሽካቱል መሷሒብ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 36
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል እንደተረከው፦ "ለእኔ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የላ ኢላሀ ኢለል ሏህ ምስክርነት የጀነት "ቁልፍ' ነው"። عَن مُعَاذِ بْنِ جَبَلٍ قَالَ: قَالَ لِي رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ مَفَاتِيحُ الْجَنَّةِ شَهَادَةُ أَنْ لَا إِلَه إِلَّا الله
አንድ ቁልፍ ብዙ ጥሶች እንዳሉት እንደዚሁ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه የሚለው የጀነት ቁልፍ ብዙ ጥርሶች አሉት፦
ሚሽካቱል መሷሒብ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 39
ወህብ ኢብኑ ሙነባህ እንደተረከው፦ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" የጀነት ቁልፍ አይደለምን? ተብሎ ሲጠየቅ፥ እርሱም፦ "አዎ! ነገር ግን ጥርሶች ያሉት ቁልፍ እንጂ ሌላ የለም። ቁልፉን ከእነ ጥርሶቹ ካመጣህ በሩ ይከፈትልሃል፥ ካልሆነ ግን አይከፈትልህም። عَن وهب بن مُنَبّه قِيلَ لَهُ: أَلَيْسَ لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ مِفْتَاحُ الْجَنَّةِ قَالَ بَلَى وَلَكِنْ لَيْسَ مِفْتَاحٌ إِلَّا لَهُ أَسْنَانٌ فَإِنْ جِئْتَ بِمِفْتَاحٍ لَهُ أَسْنَانٌ فَتَحَ لَكَ وَإِلَّا لَمْ يَفْتَحْ لَكَ.
"ሢን" سِنّ ማለት "ጥርስ" ማለት ነው፥ "አሥናን" أَسْنَان ደግሞ የሢን ብዙ ቁጥር ሲሆን "ጥርሶች" ማለት ነው። የዲን ዑለማእ ቁርኣንን እና ሐዲስን ኢሥቲንባጥ ሲያረጉ ያገኙት ስምንት ጥርሶችን ነው፥ እነዚህም ስምንት ጥርሶች ዒልም፣ የቂን፣ ቀቡል፣ ኢንቂያድ፣ ሲዲቅ፣ ኢኽላስ፣ መሐባህ እና ኩፍር ናቸው።
1. 🗝፦ "ዒልም" عِلْم ማለት "ዕውቀት" ማለት ሲሆን "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" የሚለውን ትርጉም በትክክል ማወቅ የቁልፉ ጥርስ ነው፦
47፥19 እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ፡፡ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዕወቅ" ለሚለው የገባው ትእዛዛዊ ግሥ "አዕለም" اعْلَمْ ሲሆን "ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩ" ለሚለው ደግሞ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ነው። የላ ኢላሀ ኢለል ሏህን ፈህም እና መዕና ዐውቆ የሞተ ጀነት ይገባል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 43
ዑስማን እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህን ዐውቆ የሞተ ሰው እርሱ ጀነት ገባ"። عَنْ عُثْمَانَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ مَاتَ وَهُوَ يَعْلَمُ أَنَّهُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ دَخَلَ الْجَنَّةَ " .
2. 🗝፦ "የቂን" يَقِين ማለት "እርግጠኝነት" ማለት ሲሆን በላ ኢላሀ ኢለል ሏህ ዘለበት እርግጠኛ መሆን የቁልፉ ጥርስ ነው፦
49፥15 እውነተኛዎቹ ምእምናን እነዚያ በአላህና በመልእከተኛው ያመኑት ከዚያም "ያልተጠራጠሩት" በገንዘቦቻቸውና በነፍሶ ቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው፡፡ እነዚያ እነሱ እውነተኞቹ ናቸው፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ
"ሙቂን" مُوقِن ማለት "እርግጠኛ" ማለት ሲሆን አንዲት ነፍስ ከልብ እርግጠኛ ሆና ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ ያለች አሏህ ይቅር ይላታል፥ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብሎ ከልቡ በእርግጠኝነት የመሰከረ በጀነት ተበስሯል፦
ሪያዱ አስ-ሷሊሒን መጽሐፍ 1, ሐዲስ 424
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ ብሎ ከልቡ "በ-"እርግጠኝነት" የመሰከረ በጀነት አብስረው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ يَشْهَدُ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ مُسْتَيْقِنًا بِهَا قَلْبُهُ بَشَّرْتُ بِالْجَنَّةِ .
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 140
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አንዲት ነፍስ አትሞትም ከልብ "በ-"እርግጠኛ" ሆና ከአሏህ በቀር በሐቅ የሚመልክ አምላክ እንደሌለ እና እኔ የአሏህ መልእክተኛ መሆኔን መስክራ አሏህ ይቅር ቢላት እንጂ"። عَنْ مُعَاذِ بْنِ جَبَلٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " مَا مِنْ نَفْسٍ تَمُوتُ تَشْهَدُ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَنِّي رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَرْجِعُ ذَلِكَ إِلَى قَلْبٍ مُوقِنٍ إِلاَّ غَفَرَ اللَّهُ لَهَا " .
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
47፥19 እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ፡፡ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه
"ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه ማለት "ከአሏህ በስተቀር በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም" ማለት ነው፥ "ሸሃዳህ" شَّهَادَة ማለት "ምስክርነት" ማለት ሲሆን ከንፈር እና ከንፈር ሳይነካካ በምላስ የሚመሰከር ቃለ ምስክርነት የመጨረሻ ቃሉ ያደረገ ሰው ጀነት ይገባል፦
ሡነን አቢዳውድ መጽሐፍ 21, ሐዲስ 28
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል እንደተረከው፦ "ለእኔ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ማንም የመጨረሻ ቃሉ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" የሆነ ጀነት ገባ"። عَنْ مُعَاذِ بْنِ جَبَلٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ كَانَ آخِرُ كَلاَمِهِ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ دَخَلَ الْجَنَّةَ "
"ሚፍታሕ" مِفْتَاح ማለት "ቁልፍ" "መክፈቻ" ማለት ሲሆን "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه የሚለው ቃለ ምስክርነት የጀነት ቁልፍ ነው፦
ሚሽካቱል መሷሒብ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 36
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል እንደተረከው፦ "ለእኔ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የላ ኢላሀ ኢለል ሏህ ምስክርነት የጀነት "ቁልፍ' ነው"። عَن مُعَاذِ بْنِ جَبَلٍ قَالَ: قَالَ لِي رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ مَفَاتِيحُ الْجَنَّةِ شَهَادَةُ أَنْ لَا إِلَه إِلَّا الله
አንድ ቁልፍ ብዙ ጥሶች እንዳሉት እንደዚሁ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه የሚለው የጀነት ቁልፍ ብዙ ጥርሶች አሉት፦
ሚሽካቱል መሷሒብ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 39
ወህብ ኢብኑ ሙነባህ እንደተረከው፦ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" የጀነት ቁልፍ አይደለምን? ተብሎ ሲጠየቅ፥ እርሱም፦ "አዎ! ነገር ግን ጥርሶች ያሉት ቁልፍ እንጂ ሌላ የለም። ቁልፉን ከእነ ጥርሶቹ ካመጣህ በሩ ይከፈትልሃል፥ ካልሆነ ግን አይከፈትልህም። عَن وهب بن مُنَبّه قِيلَ لَهُ: أَلَيْسَ لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ مِفْتَاحُ الْجَنَّةِ قَالَ بَلَى وَلَكِنْ لَيْسَ مِفْتَاحٌ إِلَّا لَهُ أَسْنَانٌ فَإِنْ جِئْتَ بِمِفْتَاحٍ لَهُ أَسْنَانٌ فَتَحَ لَكَ وَإِلَّا لَمْ يَفْتَحْ لَكَ.
"ሢን" سِنّ ማለት "ጥርስ" ማለት ነው፥ "አሥናን" أَسْنَان ደግሞ የሢን ብዙ ቁጥር ሲሆን "ጥርሶች" ማለት ነው። የዲን ዑለማእ ቁርኣንን እና ሐዲስን ኢሥቲንባጥ ሲያረጉ ያገኙት ስምንት ጥርሶችን ነው፥ እነዚህም ስምንት ጥርሶች ዒልም፣ የቂን፣ ቀቡል፣ ኢንቂያድ፣ ሲዲቅ፣ ኢኽላስ፣ መሐባህ እና ኩፍር ናቸው።
1. 🗝፦ "ዒልም" عِلْم ማለት "ዕውቀት" ማለት ሲሆን "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" የሚለውን ትርጉም በትክክል ማወቅ የቁልፉ ጥርስ ነው፦
47፥19 እነሆ ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩንም ዕወቅ፡፡ فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዕወቅ" ለሚለው የገባው ትእዛዛዊ ግሥ "አዕለም" اعْلَمْ ሲሆን "ከአላህ ሌላ አምላክ አለመኖሩ" ለሚለው ደግሞ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ነው። የላ ኢላሀ ኢለል ሏህን ፈህም እና መዕና ዐውቆ የሞተ ጀነት ይገባል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 43
ዑስማን እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህን ዐውቆ የሞተ ሰው እርሱ ጀነት ገባ"። عَنْ عُثْمَانَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ مَاتَ وَهُوَ يَعْلَمُ أَنَّهُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ دَخَلَ الْجَنَّةَ " .
2. 🗝፦ "የቂን" يَقِين ማለት "እርግጠኝነት" ማለት ሲሆን በላ ኢላሀ ኢለል ሏህ ዘለበት እርግጠኛ መሆን የቁልፉ ጥርስ ነው፦
49፥15 እውነተኛዎቹ ምእምናን እነዚያ በአላህና በመልእከተኛው ያመኑት ከዚያም "ያልተጠራጠሩት" በገንዘቦቻቸውና በነፍሶ ቻቸውም በአላህ መንገድ የታገሉት ብቻ ናቸው፡፡ እነዚያ እነሱ እውነተኞቹ ናቸው፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ الَّذِينَ آمَنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ لَمْ يَرْتَابُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الصَّادِقُونَ
"ሙቂን" مُوقِن ማለት "እርግጠኛ" ማለት ሲሆን አንዲት ነፍስ ከልብ እርግጠኛ ሆና ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ ያለች አሏህ ይቅር ይላታል፥ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብሎ ከልቡ በእርግጠኝነት የመሰከረ በጀነት ተበስሯል፦
ሪያዱ አስ-ሷሊሒን መጽሐፍ 1, ሐዲስ 424
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ ብሎ ከልቡ "በ-"እርግጠኝነት" የመሰከረ በጀነት አብስረው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ يَشْهَدُ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ مُسْتَيْقِنًا بِهَا قَلْبُهُ بَشَّرْتُ بِالْجَنَّةِ .
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 140
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አንዲት ነፍስ አትሞትም ከልብ "በ-"እርግጠኛ" ሆና ከአሏህ በቀር በሐቅ የሚመልክ አምላክ እንደሌለ እና እኔ የአሏህ መልእክተኛ መሆኔን መስክራ አሏህ ይቅር ቢላት እንጂ"። عَنْ مُعَاذِ بْنِ جَبَلٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " مَا مِنْ نَفْسٍ تَمُوتُ تَشْهَدُ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَنِّي رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَرْجِعُ ذَلِكَ إِلَى قَلْبٍ مُوقِنٍ إِلاَّ غَفَرَ اللَّهُ لَهَا " .
3. 🗝፦ "ቀቡል" قَبُول ወይም "ቁቡል" قُبُول ማለት "መቀበል" ማለት ሲሆን "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه የሚለውን ቃል ሳንኮራ መቀበል የቁልፉ ጥርስ ነው፦
37፥35 እነርሱ "ከአላህ ሌላ አምላክ የለም" በተባሉ ጊዜ "ይኮሩ" ነበሩ፡፡ إِنَّهُمْ كَانُوا إِذَا قِيلَ لَهُمْ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّهُ يَسْتَكْبِرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ከአላህ ሌላ አምላክ የለም" ለሚለው የገባው ቃል "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه ነው፥ "ከአላህ ሌላ አምላክ የለም" ብለው እንዲቀበሉ መጥራት የደዕዋ ተቀዳሚ አላፍትና ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 24 ሐዲስ 1
“ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንዳስተላለፈው ነቢዩ”ﷺ” ሙዓዝን"ረ.ዐ." ወደ የመን በላኩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ "ከአሏህ በቀር አምላክ እንደሌለ እና እኔም የአሏህ መልእክተኛ መሆኔን እንዲመሰክሩ ጥራቸው"። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم بَعَثَ مُعَاذًا ـ رضى الله عنه ـ إِلَى الْيَمَنِ فَقَالَ " ادْعُهُمْ إِلَى شَهَادَةِ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، وَأَنِّي رَسُولُ اللّٰه
4. 🗝፦ "ኢንቂያድ" اِنْقِيَاد ወይም "ኢሥላም" إِسْلَام ማለት "መታዘዝ" "መገዛት" ማለት ሲሆን የቁልፉ ጥርስ ነው፦
22፥34 አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱም ብቻ ታዘዙ፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ታዘዙ" ለሚለው የገባው ትእዛዛዊ ግሥ "አሥሊሙ" أَسْلِمُوا ሲሆን ሁለተናውን ለአሏህ በመታዘዝ እና በመገዛት የሰጠ ሰው "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" የሚለውን ጠንካራን ገመድ በእርግጥ ጨበጠ፦
31፥22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው ጠንካራን ገመድ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُورِ
"የሚሰጥ" ለሚለው የገባው ቃል "ዩሥሊም" يُسْلِمْ እንደሆነ ልብ አድርግ! "ሙሕሢን" مُحْسِن ማለት "መልካም ሠሪ" ማለት ሲሆን ኢሕሣን ያለው ሙሥሊም ነው፥ ማንም ምንም ነገር በአሏህ ላይ ሳያሻርክ አሏህን የሚገናኝ ጀነት ይገባል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 71
አነሥ ሰምቶ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" ለሙዓዝ እንዲህ ሲሉ ተነገረኝ፦ "ማንም ምንም ነገር በአሏህ ላይ ሳያሻርክ አሏህን የሚገናኝ ጀነት ገባ"። سَمِعْتُ أَنَسًا، قَالَ ذُكِرَ لِي أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ لِمُعَاذٍ " مَنْ لَقِيَ اللَّهَ لاَ يُشْرِكُ بِهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ ".
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 212
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "እነሆ ጀነት ሙሥሊም የሆነች ነፍስ እንጂ ሌላው አይገባትም"።ﻋَﻦْ ﺃَﺑِﻲ ﻫُﺮَﻳْﺮَﺓَ، ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ ﻗَﺎﻝ ﻋﻦ ﺍﻟﻨَّﺒِﻲّ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﺃﻧﻪ ﻗَﺎﻝَ ﺃَﻧَّﻪُ ﻟَﺎ ﻳَﺪْﺧُﻞُ ﺍﻟْﺠَﻨَّﺔَ ﺇِﻟَّﺎ ﻧَﻔْﺲٌ ﻣُﺴْﻠِﻤَﺔٌ
ኢንሻሏህ ይቀጥላል......
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
37፥35 እነርሱ "ከአላህ ሌላ አምላክ የለም" በተባሉ ጊዜ "ይኮሩ" ነበሩ፡፡ إِنَّهُمْ كَانُوا إِذَا قِيلَ لَهُمْ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّهُ يَسْتَكْبِرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ከአላህ ሌላ አምላክ የለም" ለሚለው የገባው ቃል "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه ነው፥ "ከአላህ ሌላ አምላክ የለም" ብለው እንዲቀበሉ መጥራት የደዕዋ ተቀዳሚ አላፍትና ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 24 ሐዲስ 1
“ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንዳስተላለፈው ነቢዩ”ﷺ” ሙዓዝን"ረ.ዐ." ወደ የመን በላኩ ጊዜ እንዲህ አሉ፦ "ከአሏህ በቀር አምላክ እንደሌለ እና እኔም የአሏህ መልእክተኛ መሆኔን እንዲመሰክሩ ጥራቸው"። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم بَعَثَ مُعَاذًا ـ رضى الله عنه ـ إِلَى الْيَمَنِ فَقَالَ " ادْعُهُمْ إِلَى شَهَادَةِ أَنْ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، وَأَنِّي رَسُولُ اللّٰه
4. 🗝፦ "ኢንቂያድ" اِنْقِيَاد ወይም "ኢሥላም" إِسْلَام ማለት "መታዘዝ" "መገዛት" ማለት ሲሆን የቁልፉ ጥርስ ነው፦
22፥34 አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱም ብቻ ታዘዙ፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ታዘዙ" ለሚለው የገባው ትእዛዛዊ ግሥ "አሥሊሙ" أَسْلِمُوا ሲሆን ሁለተናውን ለአሏህ በመታዘዝ እና በመገዛት የሰጠ ሰው "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" የሚለውን ጠንካራን ገመድ በእርግጥ ጨበጠ፦
31፥22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን ወደ አላህ የሚሰጥም ሰው ጠንካራን ገመድ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አላህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُورِ
"የሚሰጥ" ለሚለው የገባው ቃል "ዩሥሊም" يُسْلِمْ እንደሆነ ልብ አድርግ! "ሙሕሢን" مُحْسِن ማለት "መልካም ሠሪ" ማለት ሲሆን ኢሕሣን ያለው ሙሥሊም ነው፥ ማንም ምንም ነገር በአሏህ ላይ ሳያሻርክ አሏህን የሚገናኝ ጀነት ይገባል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 71
አነሥ ሰምቶ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" ለሙዓዝ እንዲህ ሲሉ ተነገረኝ፦ "ማንም ምንም ነገር በአሏህ ላይ ሳያሻርክ አሏህን የሚገናኝ ጀነት ገባ"። سَمِعْتُ أَنَسًا، قَالَ ذُكِرَ لِي أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ لِمُعَاذٍ " مَنْ لَقِيَ اللَّهَ لاَ يُشْرِكُ بِهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ ".
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 212
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "እነሆ ጀነት ሙሥሊም የሆነች ነፍስ እንጂ ሌላው አይገባትም"።ﻋَﻦْ ﺃَﺑِﻲ ﻫُﺮَﻳْﺮَﺓَ، ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ ﻗَﺎﻝ ﻋﻦ ﺍﻟﻨَّﺒِﻲّ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﺃﻧﻪ ﻗَﺎﻝَ ﺃَﻧَّﻪُ ﻟَﺎ ﻳَﺪْﺧُﻞُ ﺍﻟْﺠَﻨَّﺔَ ﺇِﻟَّﺎ ﻧَﻔْﺲٌ ﻣُﺴْﻠِﻤَﺔٌ
ኢንሻሏህ ይቀጥላል......
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የጀነት ቁልፍ
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥256 በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا
5. 🗝፦ "ሲድቅ" صِدْق ማለት "እውነተኝነት" ማለት ሲሆን "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه የሚለውን ቃል በእውነተኝነት መናገር የቁልፉ ጥርስ ነው፦
29፥3 እነዚያንም "እውነት የተናገሩትን" አላህ በእርግጥ ያውቃል፡፡ ውሸታሞቹንም ያውቃል፡፡ فَلَيَعْلَمَنَّ اللَّهُ الَّذِينَ صَدَقُوا وَلَيَعْلَمَنَّ الْكَاذِبِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "እውነት የተናገሩት" ለሚለው የግሥ መደብ የገባው ቃል "ሶደቁ" صَدَقُوا ነው፥ ማንኛውም ሰው ከልቡ በእውነተኝነት "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብሎ የሚመሰክር አሏህ በእርሱ ላይ እሳትን እርም አረገ፦
ሚሽካቱል መሷሒብ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 23
ሙዓዝ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ማንኛውም ከልቡ በ-"እውነተኝነት" ከአሏህ በቀር በቀር በሐቅ የሚመለክ አምላክ እንደሌለ እና ሙሐመድም የአሏህ መልእክተኛ እንደሆነ የሚመሰክር አሏህ በእርሱ ላይ እሳትን እርም አረገ"። عَنْ مُعَاذِ بْنِ جَبَلٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَا مِنْ أَحَدٍ يَشْهَدُ أَنْ لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ وَأَنَّ مُحَمَّدًا رَسُولُ اللَّهِ صِدْقًا مِنْ قَلْبِهِ إِلَّا حَرَّمَهُ اللَّهُ عَلَى النَّارِ".
6. 🗝፦ "ኢኽላስ" إِخْلَاص ማለት "ማጥራት" ማለት ሲሆን "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه የሚለውን ቃል ለአሏህ ብቻ ማጥራት የቁልፉ ጥርስ ነው፦
39፥3 ንቁ! ፍጹም "ማጥራት" የኾነው ሃይማኖት የአላህ ብቻ ነው፡፡ أَلَا لِلَّهِ الدِّينُ الْخَالِصُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ማጥራት" ለሚለው የገባው ቃል "ኻሊስ" خَالِص ነው፥ ከሙገሳ እና ከወቀሳ ነጻ ሆኖ በማጥራት ከልቡ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ያለ ሰው የተወዳጁ ነቢያችንን"ﷺ" ሸፋዓህ ያገኛል። ማንም የአሏህ ፊት በውጥን ከጅሎ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብሎ በትንሳኤ ቀን ከመጣ አሏህ እሳትን በእርሱ ላይ እርም አድርጓል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 41
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "በትንሳኤ ቀን የእኔን ሸፋዓህ የሚያገኝ እድለኛ ሰው ከልቡ ወይም ከነፍሱ "በ-"ማጥራት"፦ “ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” ያለ ነው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِي يَوْمَ الْقِيَامَةِ مَنْ قَالَ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، خَالِصًا مِنْ قَلْبِهِ أَوْ نَفْسِهِ ”.
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 12
ከበኒ ሣሊም አንዱ የሆነው ዒትባን ኢብኑ ማሊክ አል-አንሷሪይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ወደ እኔ መጡና እንዲህ አሉ፦ "ማንም የአሏህ ፊት በውጥን ከጅሎ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብሎ በትንሳኤ ቀን ከመጣ አሏህ እሳትን በእርሱ ላይ እርም አድርጓል"። قَالَ سَمِعْتُ عِتْبَانَ بْنَ مَالِكٍ الأَنْصَارِيَّ، ثُمَّ أَحَدَ بَنِي سَالِمٍ قَالَ غَدَا عَلَىَّ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ " لَنْ يُوَافِيَ عَبْدٌ يَوْمَ الْقِيَامَةِ يَقُولُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ. يَبْتَغِي بِهِ وَجْهَ اللَّهِ، إِلاَّ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ النَّارَ ".
7. 🗝፦ "መሐባህ" مَحَبَّة ማለት "ውዴታ" "መውደድ" ማለት ሲሆን ጣዖታውያን ጣዖታትን ከሚወዱት በላይ ምእመናን አሏህን መውደድ የቁልፉ ጥርስ ነው፦
2፥165 ከሰዎችም ከአላህ ሌላ ባለንጣዎችን አላህን እንደሚወዱ የሚወዷቸው ኾነው የሚይዙ አሉ፡፡ እነዚያ ያመኑትም አላህን "በ-"መውደድ" ከእነርሱ ይበልጥ የበረቱ ናቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَتَّخِذُ مِن دُونِ اللَّهِ أَندَادًا يُحِبُّونَهُمْ
كَحُبِّ اللَّهِ ۖ وَالَّذِينَ آمَنُوا أَشَدُّ حُبًّا لِّلَّهِ
ሰዎች አሏህን እንደሚወዱት በአሏህ ላይ የሚያጋሩትን ባላንጣዎች ቢወዱም አሏህ ብቻ የሚያመልኩ ምእመናን ግን እርሱ በመውደድ ፍቅራቸው ከማንም ጋር አይወዳደርም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 9
አነሥ እንደተረከው፦ "ነብዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሦስት ጠባያት ያሉት ሰው የኢማንን ጥፍጥና ያገኛል፥ እነዚህም አሏህን እና መልእክተኛውን ከማንም ይበልጥ መውደድ፣ አንድን ሰው ለማንም ሳይሆን ለአሏህ ብቻ ብሎ መውደድ እና አሏህ ከክህደት ካወጣው በኃላ ዳግም ወደ ክህደት መመለስን እሳት ውስጥ እንደመወርወር መጥላት ናቸው"። عَنْ أَنَسٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " ثَلاَثٌ مَنْ كُنَّ فِيهِ وَجَدَ حَلاَوَةَ الإِيمَانِ أَنْ يَكُونَ اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَحَبَّ إِلَيْهِ مِمَّا سِوَاهُمَا، وَأَنْ يُحِبَّ الْمَرْءَ لاَ يُحِبُّهُ إِلاَّ لِلَّهِ، وَأَنْ يَكْرَهَ أَنْ يَعُودَ فِي الْكُفْرِ كَمَا يَكْرَهُ أَنْ يُقْذَفَ فِي النَّارِ ".
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥256 በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا
5. 🗝፦ "ሲድቅ" صِدْق ማለት "እውነተኝነት" ማለት ሲሆን "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه የሚለውን ቃል በእውነተኝነት መናገር የቁልፉ ጥርስ ነው፦
29፥3 እነዚያንም "እውነት የተናገሩትን" አላህ በእርግጥ ያውቃል፡፡ ውሸታሞቹንም ያውቃል፡፡ فَلَيَعْلَمَنَّ اللَّهُ الَّذِينَ صَدَقُوا وَلَيَعْلَمَنَّ الْكَاذِبِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "እውነት የተናገሩት" ለሚለው የግሥ መደብ የገባው ቃል "ሶደቁ" صَدَقُوا ነው፥ ማንኛውም ሰው ከልቡ በእውነተኝነት "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብሎ የሚመሰክር አሏህ በእርሱ ላይ እሳትን እርም አረገ፦
ሚሽካቱል መሷሒብ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 23
ሙዓዝ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ማንኛውም ከልቡ በ-"እውነተኝነት" ከአሏህ በቀር በቀር በሐቅ የሚመለክ አምላክ እንደሌለ እና ሙሐመድም የአሏህ መልእክተኛ እንደሆነ የሚመሰክር አሏህ በእርሱ ላይ እሳትን እርም አረገ"። عَنْ مُعَاذِ بْنِ جَبَلٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَا مِنْ أَحَدٍ يَشْهَدُ أَنْ لَا إِلَهَ إِلَّا اللَّهُ وَأَنَّ مُحَمَّدًا رَسُولُ اللَّهِ صِدْقًا مِنْ قَلْبِهِ إِلَّا حَرَّمَهُ اللَّهُ عَلَى النَّارِ".
6. 🗝፦ "ኢኽላስ" إِخْلَاص ማለት "ማጥራት" ማለት ሲሆን "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه የሚለውን ቃል ለአሏህ ብቻ ማጥራት የቁልፉ ጥርስ ነው፦
39፥3 ንቁ! ፍጹም "ማጥራት" የኾነው ሃይማኖት የአላህ ብቻ ነው፡፡ أَلَا لِلَّهِ الدِّينُ الْخَالِصُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ማጥራት" ለሚለው የገባው ቃል "ኻሊስ" خَالِص ነው፥ ከሙገሳ እና ከወቀሳ ነጻ ሆኖ በማጥራት ከልቡ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ያለ ሰው የተወዳጁ ነቢያችንን"ﷺ" ሸፋዓህ ያገኛል። ማንም የአሏህ ፊት በውጥን ከጅሎ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብሎ በትንሳኤ ቀን ከመጣ አሏህ እሳትን በእርሱ ላይ እርም አድርጓል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 41
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "በትንሳኤ ቀን የእኔን ሸፋዓህ የሚያገኝ እድለኛ ሰው ከልቡ ወይም ከነፍሱ "በ-"ማጥራት"፦ “ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” ያለ ነው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِي يَوْمَ الْقِيَامَةِ مَنْ قَالَ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، خَالِصًا مِنْ قَلْبِهِ أَوْ نَفْسِهِ ”.
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 12
ከበኒ ሣሊም አንዱ የሆነው ዒትባን ኢብኑ ማሊክ አል-አንሷሪይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ወደ እኔ መጡና እንዲህ አሉ፦ "ማንም የአሏህ ፊት በውጥን ከጅሎ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብሎ በትንሳኤ ቀን ከመጣ አሏህ እሳትን በእርሱ ላይ እርም አድርጓል"። قَالَ سَمِعْتُ عِتْبَانَ بْنَ مَالِكٍ الأَنْصَارِيَّ، ثُمَّ أَحَدَ بَنِي سَالِمٍ قَالَ غَدَا عَلَىَّ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ " لَنْ يُوَافِيَ عَبْدٌ يَوْمَ الْقِيَامَةِ يَقُولُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ. يَبْتَغِي بِهِ وَجْهَ اللَّهِ، إِلاَّ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ النَّارَ ".
7. 🗝፦ "መሐባህ" مَحَبَّة ማለት "ውዴታ" "መውደድ" ማለት ሲሆን ጣዖታውያን ጣዖታትን ከሚወዱት በላይ ምእመናን አሏህን መውደድ የቁልፉ ጥርስ ነው፦
2፥165 ከሰዎችም ከአላህ ሌላ ባለንጣዎችን አላህን እንደሚወዱ የሚወዷቸው ኾነው የሚይዙ አሉ፡፡ እነዚያ ያመኑትም አላህን "በ-"መውደድ" ከእነርሱ ይበልጥ የበረቱ ናቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَتَّخِذُ مِن دُونِ اللَّهِ أَندَادًا يُحِبُّونَهُمْ
كَحُبِّ اللَّهِ ۖ وَالَّذِينَ آمَنُوا أَشَدُّ حُبًّا لِّلَّهِ
ሰዎች አሏህን እንደሚወዱት በአሏህ ላይ የሚያጋሩትን ባላንጣዎች ቢወዱም አሏህ ብቻ የሚያመልኩ ምእመናን ግን እርሱ በመውደድ ፍቅራቸው ከማንም ጋር አይወዳደርም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 9
አነሥ እንደተረከው፦ "ነብዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሦስት ጠባያት ያሉት ሰው የኢማንን ጥፍጥና ያገኛል፥ እነዚህም አሏህን እና መልእክተኛውን ከማንም ይበልጥ መውደድ፣ አንድን ሰው ለማንም ሳይሆን ለአሏህ ብቻ ብሎ መውደድ እና አሏህ ከክህደት ካወጣው በኃላ ዳግም ወደ ክህደት መመለስን እሳት ውስጥ እንደመወርወር መጥላት ናቸው"። عَنْ أَنَسٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " ثَلاَثٌ مَنْ كُنَّ فِيهِ وَجَدَ حَلاَوَةَ الإِيمَانِ أَنْ يَكُونَ اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَحَبَّ إِلَيْهِ مِمَّا سِوَاهُمَا، وَأَنْ يُحِبَّ الْمَرْءَ لاَ يُحِبُّهُ إِلاَّ لِلَّهِ، وَأَنْ يَكْرَهَ أَنْ يَعُودَ فِي الْكُفْرِ كَمَا يَكْرَهُ أَنْ يُقْذَفَ فِي النَّارِ ".
8. 🗝፦ "ኩፍር" كُفْر ማለት "ክህደት" ማለት ነው፥ ይህም ኩፍር "ላ ኢላሀ" لَا إِلَـٰهَ በመባል ነፍይ ሲሆን በጣዖት መካዳችን የቁልፉ ጥርስ ነው፦
2፥256 በጣዖትም "የሚክድ" እና በአላህ "የሚያምን" ሰው ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا
"ኢለል ሏህ" إِلَّا اللّٰه ደግሞ ኢስባት ሲሆን በአሏህ ማመናችን ነው፥ በላ ኢላሀ ኢለል ሏህ ነፊይ እና ኢስባት ከእሳት ጉድጓድ አፋፍ ተንጠልጥለን የምንወጣበት መበጠስ የሌላትን ጠንካራ "ዘለበት" "ገመድ" ነው፦
ኢማም ሙሥሊም 1, ሐዲስ 37
አቡ ማሊክ ሰምቶ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ያለ እና ከአሏህ ውጪ በሚመለኩ የካደ ደሙ እና ገንዘቡ እርም ነው፥ ሒሳቡ አሏህ ዘንድ ነው"። عَنْ أَبِي مَالِكٍ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " مَنْ قَالَ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَكَفَرَ بِمَا يُعْبَدُ مِنْ دُونِ اللَّهِ حَرُمَ مَالُهُ وَدَمُهُ وَحِسَابُهُ عَلَى اللَّهِ " .
"ኢማን" إِيمَٰن ማለት "እምነት" ማለት ሲሆን የኢማን ትልቁ ቅርንጫፍ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” ማለት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 60
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ኢማን ከሰባ ወይም ከስልሳ በላይ ቅርንጫፎች አሉት፥ ትልቁ ቅርንጫፍ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ማለት ነው። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الإِيمَانُ بِضْعٌ وَسَبْعُونَ أَوْ بِضْعٌ وَسِتُّونَ شُعْبَةً فَأَفْضَلُهَا قَوْلُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ
“ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለው ገመድ ምእመናንን በጸጋ ወንድማማቾች የሚያደርግ የአሏህ ገመድ ነው፦
3፥103 የአላህን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ! በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا
ጥርት ያለው “ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለው የአሏህ ገመድ ሰዎችን በልቦቻቸው የሚያስተሳስር ነው፥ ኩፍር እና ሺርክ በእሳቱ ጉድጓድ አፋፍ ላይ ለእሳት የሚዳርጉ ሲሆኑ የአሏህ ገመድ ግን ከዚህ ከእሳት ጉድጓድ አፋፍ ተንጠልጥለን የምንድንበት "ገመድ" "ዘለበት" ነው፦
3፥103 በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፥ ከእርስዋም አዳናችሁ፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
ከእሳት ጉድጓድ አፋፍ ተንጠልጥለን የምንድንበትን ገመድ እና የጀነትን ቁልፍ የሆነውን ላ ኢላሀ ኢለል ሏህን ነቢያችን"ﷺ"፦ "በላጩ ዚክር ነው" ብለውናል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 14
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ" ሰምቶ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ "በላጩ ዚክር ላ ኢላሀ ኢለል ሏህን ነው፥ በላጩ ዱዓእ አልሓምዱ ሊላህ ነው"። قَالَ سَمِعْتُ جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ، رضى الله عنهما يَقُولُ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " أَفْضَلُ الذِّكْرِ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَفْضَلُ الدُّعَاءِ الْحَمْدُ لِلَّهِ
ሰዎችን "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብለው እንዲመሰክሩ ደዕዋህ ማድረግ ጅሁድ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 33
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሰዎችን "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብለው እስኪመሰክሩ ድረስ እንድጋደላቸው ታዝዣለሁ"። أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ، أَخْبَرَهُ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أُمِرْتُ أَنْ أُقَاتِلَ النَّاسَ حَتَّى يَقُولُوا لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ
እዚህም ሐዲስ ላይ "አን ኡቃቲለ" أَنْ أُقَاتِلَ ማለትም "እንድጋደል" የሚል ቃል እንጂ "አን አቅቱለ" أَنْ أَقْتُلَ ማለትም "እንድገድል" የሚል ቃል የለም፥ "ቀትል" قَتْل ማለት "መግደል" ሲሆን "ቂታል" قِتَال ማለት ደግሞ "ገድል" ማለት ነው። መግደል እና መጋደል ሁለት ለየቅል ቃላት እና ትርጉም አላቸው፥ ገድል ወደ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ለመጣራል የምጠቀምበት ጅሁድ ነው። አምላካችን አሏህ የላ ኢላሀ ኢለል ሏህን ቁልፍነት በቅጡ እና በአግባብ ተረድተን የምንተገብር እና የምንጸና ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
2፥256 በጣዖትም "የሚክድ" እና በአላህ "የሚያምን" ሰው ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا
"ኢለል ሏህ" إِلَّا اللّٰه ደግሞ ኢስባት ሲሆን በአሏህ ማመናችን ነው፥ በላ ኢላሀ ኢለል ሏህ ነፊይ እና ኢስባት ከእሳት ጉድጓድ አፋፍ ተንጠልጥለን የምንወጣበት መበጠስ የሌላትን ጠንካራ "ዘለበት" "ገመድ" ነው፦
ኢማም ሙሥሊም 1, ሐዲስ 37
አቡ ማሊክ ሰምቶ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ያለ እና ከአሏህ ውጪ በሚመለኩ የካደ ደሙ እና ገንዘቡ እርም ነው፥ ሒሳቡ አሏህ ዘንድ ነው"። عَنْ أَبِي مَالِكٍ، عَنْ أَبِيهِ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " مَنْ قَالَ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَكَفَرَ بِمَا يُعْبَدُ مِنْ دُونِ اللَّهِ حَرُمَ مَالُهُ وَدَمُهُ وَحِسَابُهُ عَلَى اللَّهِ " .
"ኢማን" إِيمَٰن ማለት "እምነት" ማለት ሲሆን የኢማን ትልቁ ቅርንጫፍ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” ማለት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 60
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ኢማን ከሰባ ወይም ከስልሳ በላይ ቅርንጫፎች አሉት፥ ትልቁ ቅርንጫፍ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ማለት ነው። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الإِيمَانُ بِضْعٌ وَسَبْعُونَ أَوْ بِضْعٌ وَسِتُّونَ شُعْبَةً فَأَفْضَلُهَا قَوْلُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ
“ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለው ገመድ ምእመናንን በጸጋ ወንድማማቾች የሚያደርግ የአሏህ ገመድ ነው፦
3፥103 የአላህን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ! በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا
ጥርት ያለው “ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለው የአሏህ ገመድ ሰዎችን በልቦቻቸው የሚያስተሳስር ነው፥ ኩፍር እና ሺርክ በእሳቱ ጉድጓድ አፋፍ ላይ ለእሳት የሚዳርጉ ሲሆኑ የአሏህ ገመድ ግን ከዚህ ከእሳት ጉድጓድ አፋፍ ተንጠልጥለን የምንድንበት "ገመድ" "ዘለበት" ነው፦
3፥103 በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፥ ከእርስዋም አዳናችሁ፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
ከእሳት ጉድጓድ አፋፍ ተንጠልጥለን የምንድንበትን ገመድ እና የጀነትን ቁልፍ የሆነውን ላ ኢላሀ ኢለል ሏህን ነቢያችን"ﷺ"፦ "በላጩ ዚክር ነው" ብለውናል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 14
ጃቢር ኢብኑ ዐብደሏህ"ረ.ዐ" ሰምቶ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ "በላጩ ዚክር ላ ኢላሀ ኢለል ሏህን ነው፥ በላጩ ዱዓእ አልሓምዱ ሊላህ ነው"። قَالَ سَمِعْتُ جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ، رضى الله عنهما يَقُولُ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " أَفْضَلُ الذِّكْرِ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ وَأَفْضَلُ الدُّعَاءِ الْحَمْدُ لِلَّهِ
ሰዎችን "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብለው እንዲመሰክሩ ደዕዋህ ማድረግ ጅሁድ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 33
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሰዎችን "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብለው እስኪመሰክሩ ድረስ እንድጋደላቸው ታዝዣለሁ"። أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ، أَخْبَرَهُ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أُمِرْتُ أَنْ أُقَاتِلَ النَّاسَ حَتَّى يَقُولُوا لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ
እዚህም ሐዲስ ላይ "አን ኡቃቲለ" أَنْ أُقَاتِلَ ማለትም "እንድጋደል" የሚል ቃል እንጂ "አን አቅቱለ" أَنْ أَقْتُلَ ማለትም "እንድገድል" የሚል ቃል የለም፥ "ቀትል" قَتْل ማለት "መግደል" ሲሆን "ቂታል" قِتَال ማለት ደግሞ "ገድል" ማለት ነው። መግደል እና መጋደል ሁለት ለየቅል ቃላት እና ትርጉም አላቸው፥ ገድል ወደ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ለመጣራል የምጠቀምበት ጅሁድ ነው። አምላካችን አሏህ የላ ኢላሀ ኢለል ሏህን ቁልፍነት በቅጡ እና በአግባብ ተረድተን የምንተገብር እና የምንጸና ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አሥ-ሠላሙ ዐለይኩም ሙሥሊም ወንድሞቼ እና እኅቶቼ!
"እውን ኢየሱስ የባሕርይ አምላክ ነውን? የሚለው ይህ መጽሐፍ በገበያ ላይ ውሏል። አል-ሐምዱ ሊሏህ!
ስንክሳሩ በተሠግዎት መቅድም እና በአንድ ታሪካዊ ሥነ መለኮት መግቢያ የተሰነደ፣ በሰባት ዐበይት ሥልታዊ ሥነ መለኮት የተሰደረ እና በአንድ ጉልኅ ማጠቃለያ የተሰነገ ነው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የምርምር እና የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
መጽሐፉ የሚገኝበት አድራሻ!
ዐብዱራሕማን +251920781016
የመጽሐፉ ዋጋ 300 ብር
"እውን ኢየሱስ የባሕርይ አምላክ ነውን? የሚለው ይህ መጽሐፍ በገበያ ላይ ውሏል። አል-ሐምዱ ሊሏህ!
ስንክሳሩ በተሠግዎት መቅድም እና በአንድ ታሪካዊ ሥነ መለኮት መግቢያ የተሰነደ፣ በሰባት ዐበይት ሥልታዊ ሥነ መለኮት የተሰደረ እና በአንድ ጉልኅ ማጠቃለያ የተሰነገ ነው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የምርምር እና የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
መጽሐፉ የሚገኝበት አድራሻ!
ዐብዱራሕማን +251920781016
የመጽሐፉ ዋጋ 300 ብር
እርማት
አሠላሙ ዐለይኩም ያ ጀመዓህ!
አዲሱ መጽሐፌ "እውን ኢየሱስ የባሕርይ አምላክ ነውን? የሚለው ላይ "ቴዎን" Θεόν የሚለው ቃል "ቴዎስ" ለሚለው ተዘዋዋሪ ተሳቢ ሙያ"dative case" ነው" በማለት በስህተት ተቀምጧል፥ ትክክሉ "ተዘዋዋሪ ተሳቢ ሙያ"dative case" ሳይሆን "ተሳቢ ሙያ"accusative case" ነው። ከእርሱ በፊት ያለው መጽሐፌ "የኢየሱስ ምንነት እና ማንነት" የሚለው ላይ ገጽ 10 ግን በትክክል፦ "ቴዎን" Θεόν የሚለው ቃል "ቴዎስ" ለሚለው ተሳቢ ሙያ"accusative case" ነው" በማለት አስቀምጫለው፥ በፎቶ ከላይ መመልከት ትችላላችሁ።
ወጀዛኩሙሏህ ኸይራ
አሠላሙ ዐለይኩም ያ ጀመዓህ!
አዲሱ መጽሐፌ "እውን ኢየሱስ የባሕርይ አምላክ ነውን? የሚለው ላይ "ቴዎን" Θεόν የሚለው ቃል "ቴዎስ" ለሚለው ተዘዋዋሪ ተሳቢ ሙያ"dative case" ነው" በማለት በስህተት ተቀምጧል፥ ትክክሉ "ተዘዋዋሪ ተሳቢ ሙያ"dative case" ሳይሆን "ተሳቢ ሙያ"accusative case" ነው። ከእርሱ በፊት ያለው መጽሐፌ "የኢየሱስ ምንነት እና ማንነት" የሚለው ላይ ገጽ 10 ግን በትክክል፦ "ቴዎን" Θεόν የሚለው ቃል "ቴዎስ" ለሚለው ተሳቢ ሙያ"accusative case" ነው" በማለት አስቀምጫለው፥ በፎቶ ከላይ መመልከት ትችላላችሁ።
ወጀዛኩሙሏህ ኸይራ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የጭፈራ አምልኮ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ።
“ዒባዳህ” عِبَادَة ማለት “አምልኮ” ማለት ሲሆን ዒባዳህ አሏህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው፥ “ኢቲባዕ” إتباع የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ ማለትም “ተከተለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ነው። ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም፥ ኢቲባዕ ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ እና ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
6፥106 ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን ተከተል ፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
“ተከተሉ” ለሚለው የገባው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢቲባዕ” إتباع ማለት እንግዲህ ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ እና ብቻ መከተል ነው፥ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደው ደግሞ ቁርኣን እና ሶሒሕ ሐዲስ ነው ስለሆነ አሏህን እንዴት ማምለክ እንዳለብን በቁርኣን እና በሐዲስ በግልጽ ተቀምጦልናል።
እነ ፓስተር ቸሬ ግን ልቅ ባጣ የምዕራባውያን ጭፈራ "ጌታን እያመለክን ነው" ቢሉም ሰውኛ አምልኮ ነው፥ የምዕራቡ ፕሮቴስታንት ተንኮታክቷል። የኢትዮጵያ ፕሮቴስታንትም ወደ መንኮታኮት እየሄደ ይሆን? አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ።
“ዒባዳህ” عِبَادَة ማለት “አምልኮ” ማለት ሲሆን ዒባዳህ አሏህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው፥ “ኢቲባዕ” إتباع የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ ማለትም “ተከተለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ነው። ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም፥ ኢቲባዕ ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ እና ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
7፥3 ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
6፥106 ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን ተከተል ፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
“ተከተሉ” ለሚለው የገባው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢቲባዕ” إتباع ማለት እንግዲህ ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ እና ብቻ መከተል ነው፥ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደው ደግሞ ቁርኣን እና ሶሒሕ ሐዲስ ነው ስለሆነ አሏህን እንዴት ማምለክ እንዳለብን በቁርኣን እና በሐዲስ በግልጽ ተቀምጦልናል።
እነ ፓስተር ቸሬ ግን ልቅ ባጣ የምዕራባውያን ጭፈራ "ጌታን እያመለክን ነው" ቢሉም ሰውኛ አምልኮ ነው፥ የምዕራቡ ፕሮቴስታንት ተንኮታክቷል። የኢትዮጵያ ፕሮቴስታንትም ወደ መንኮታኮት እየሄደ ይሆን? አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ንስሓ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
24፥31 ምእመናን ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ በንስሓ ተመለሱ። وَتُوبُوا إِلَى اللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ الْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
"ንስሓ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ነስሐ" ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መመለስ" ማለት ነው፥ በተመሳሳይ "ተውባህ" تَوْبَة የሚለው ቃል "ታበ" تَابَ ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መመለስ” ማለት ነው፦
4፥18 ጸጸትንም መቀበል ለእነዚያ ኀጢአቶችን ለሚሠሩ አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ «እኔ አሁን ተጸጸትኩ» ለሚል እና ለነዚያም እነርሱ ከሓዲዎች ኾነው ለሚሞቱ አይደለችም፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አሳማሚን ቅጣት አዘጋጅተናል፡፡ وَلَيْسَتِ التَّوْبَةُ لِلَّذِينَ يَعْمَلُونَ السَّيِّئَاتِ حَتَّىٰ إِذَا حَضَرَ أَحَدَهُمُ الْمَوْتُ قَالَ إِنِّي تُبْتُ الْآنَ وَلَا الَّذِينَ يَمُوتُونَ وَهُمْ كُفَّارٌ ۚ أُولَـٰئِكَ أَعْتَدْنَا لَهُمْ عَذَابًا أَلِيمًا
"ጸጸት" ለሚለው የገባው ቃል "ተውባህ" تَوْبَة ሲሆን "ንስሓ" ማለት ነው፥ ንስሓ መቅቡል የሚሆነው በዱንያህ ላይ በሕይወት እያለን እንጂ የሞት አፋፍ ገርገራ ላይ ወይም ከሞት በኃላ መጸጸት መርዱድ ነው። ንስሓ ለማይገቡ አሳማሚ ቅጣት ተዘጋጅቷል፥ ከዚህ የእሳት ቅጣት ለመዳን ወደ አሏህ በንስሓ መመለስ ፈርድ ነው፦
24፥31 ምእመናን ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ በንስሓ ተመለሱ። وَتُوبُوا إِلَى اللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ الْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተመለሱ" ለሚለው የግሥ መደብ የገባው ቃል "ቱቡ" تُوبُوا ሲሆን የስመ መደቡ "ተውባህ" تَوْبَة ነው፥ ከእሳት ለመዳን በንስሓ የአሏህን ይቅርታ እና ምሕረት መቀበል ያስፈልጋል፦
15፥49 ባሮቼን እኔ ይቅርባዩ መሓሪው እኔው ብቻ መኾኔን ንገራቸው፡፡ نَبِّئْ عِبَادِي أَنِّي أَنَا الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
2፥199 አላህን ይቅርታ ጠይቁ! አላህ እጅግ ይቅርባይ መሓሪ ነውና፡፡ وَاسْتَغْفِرُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 67
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ከእናንተ መካከል ሥራው ብቻ የሚያድነው ማንም የለም፥ ሶሓባዎችም፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! እርሶም ቢሆኑ? አሉ። እርሳቸውም፦ "እኔም ብሆን፥ ነገር ግን አሏህ ከእርሱ በይቅርታው እና በምሕረቱ ሸፍኖኛል"። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لَيْسَ أَحَدٌ مِنْكُمْ يُنْجِيهِ عَمَلُهُ " . قَالُوا وَلاَ أَنْتَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " وَلاَ أَنَا إِلاَّ أَنْ يَتَغَمَّدَنِيَ اللَّهُ مِنْهُ بِمَغْفِرَةٍ وَرَحْمَةٍ "
ሳይቶብቱ መልካም ሥራ ከእሳት ቅጣት ለመዳን ዋስትና አይሆንም፥ በፍርድ ቀን ቅጣቱ ከመምጣቱ በፊት ንስሓ መግባት ይወጅብብናል፦
39፥54 ቅጣቱም ወደ እናንተ ከመምጣቱ እና ከዚያም የማትረዱ ከመኾናችሁ በፊት ወደ ጌታችሁ በመጸጸት ተመለሱ፡፡ ለእርሱም ታዘዙ፡፡ وَأَنِيبُوا إِلَىٰ رَبِّكُمْ وَأَسْلِمُوا لَهُ مِن قَبْلِ أَن يَأْتِيَكُمُ الْعَذَابُ ثُمَّ لَا تُنصَرُونَ
"ተመለሱ" ለሚለው የገባው ትእዛዛዊ ግሥ "አኒቡ" أَنِيبُوا ነው፥ የሥም መደቡ ደግሞ "ሙኒብ" مُّنِيب ሲሆን "ተመላሽ" ማለት ነው፦
11፥75 ኢብራሂም በእርግጥ ታጋሽ፣ አልቃሻ፣ "ተመላሽ" ነውና፡፡ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ لَحَلِيمٌ أَوَّاهٌ مُّنِيبٌ
30፥31 ወደ እርሱ "ተመላሾች" ሆናችሁ የአላህን ሃይማኖት ያዙ፡፡ ፍሩትም፡፡ ሶላትንም አስተካክላችሁ ስገዱ፡፡ ከአጋሪዎቹም አትሁኑ፡፡ مُنِيبِينَ إِلَيْهِ وَاتَّقُوهُ وَأَقِيمُوا الصَّلَاةَ وَلَا تَكُونُوا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
የመጀመሪያው አንቀጽ ላይ "ሙኒብ" مُّنِيب በነጠላ በሁለተኛው አንቀጽ "ሙኒቢን" مُنِيبِين በብዜት መምጣቱን ልብ አድርግ! ጀነት ደግሞ አልረሕማንን በሩቁ ኾኖ ለፈራ እና በንስሓ "ተመላሽ" ልብ ሆኖ ለመጣ ትቀረባለች፦
50፥33 አልረሕማንን በሩቁ ኾኖ ለፈራ እና "በ-ንጹሕ ልብ" ለመጣ ትቀረባለች፡፡ مَّنْ خَشِيَ الرَّحْمَـٰنَ بِالْغَيْبِ وَجَاءَ بِقَلْبٍ مُّنِيبٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ንጹሕ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሙኒብ" مُّنِيب ሲሆን "ተመላሽ" ማለት ነው፥ ጀነት ወደ አሏህ በንጹሕ ልብ ለመጣ ትቀረባለች፦
37፥84 ወደ ጌታው "በ-ንጹሕ ልብ” በመጣ ጊዜ የኾነውን አስታውስ፡፡፡ إِذْ جَاءَ رَبَّهُ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ
26፥89 ወደ አላህ "በ-ንጹሕ ልብ" የመጣ ሰው ቢኾን እንጂ፡፡ إِلَّا مَنْ أَتَى اللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "ንጹሕ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሠሊም" سَلِيم ነው፥ አንድ የአሏህ ባሪያ ወደ አሏህ በንስሓ ሲመለስ ልቡ ውስጥ "ሠላም" سَلَام ስላለ ልቡ ሠሊም ስትሆን እርሱ ደግሞ "ሣሊም" سَالِم ይሆናል። በእርግጥ "ንጹሕ" የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አሏህ መመለስ የልብ ሰላም ይሰጣል፦
66፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! "ንጹሕ" የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ "ተመለሱ"፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا تُوبُوا إِلَى اللَّهِ تَوْبَةً نَّصُوحًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተመለሱ" ለሚለው የገባው ትእዛዛዊ ግሥ "ቱቡ" تُوبُوا እንደሆነ ልብ አድርግ! በእርግጥ አሏህ የባሪያውን ንስሓ እስከ ገርገራው ድረስ ይቀበላል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 168
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "በእርግጥ አሏህ የባሪያውን ንስሓ ገርገራው ከመድረስ በፊት ይቀበላል"። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِنَّ اللَّهَ يَقْبَلُ تَوْبَةَ الْعَبْدِ مَا لَمْ يُغَرْغِرْ " .
"ገርጊር" غِرْغِر የሚለው ቃል "ገርገረ" غَرْغَرَ ማለትም "ሞት ጉሮሮ ላይ ደረሰ" ማለት ሲሆን "ጣር" "ገርገራ" ማለት ነው። አምላካችን አሏህ በንጹሕ ልብ ንጹሕ ንስሓ የምንገባ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
24፥31 ምእመናን ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ በንስሓ ተመለሱ። وَتُوبُوا إِلَى اللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ الْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
"ንስሓ" የሚለው የግዕዝ ቃል "ነስሐ" ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መመለስ" ማለት ነው፥ በተመሳሳይ "ተውባህ" تَوْبَة የሚለው ቃል "ታበ" تَابَ ማለትም "ተመለሰ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መመለስ” ማለት ነው፦
4፥18 ጸጸትንም መቀበል ለእነዚያ ኀጢአቶችን ለሚሠሩ አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ «እኔ አሁን ተጸጸትኩ» ለሚል እና ለነዚያም እነርሱ ከሓዲዎች ኾነው ለሚሞቱ አይደለችም፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አሳማሚን ቅጣት አዘጋጅተናል፡፡ وَلَيْسَتِ التَّوْبَةُ لِلَّذِينَ يَعْمَلُونَ السَّيِّئَاتِ حَتَّىٰ إِذَا حَضَرَ أَحَدَهُمُ الْمَوْتُ قَالَ إِنِّي تُبْتُ الْآنَ وَلَا الَّذِينَ يَمُوتُونَ وَهُمْ كُفَّارٌ ۚ أُولَـٰئِكَ أَعْتَدْنَا لَهُمْ عَذَابًا أَلِيمًا
"ጸጸት" ለሚለው የገባው ቃል "ተውባህ" تَوْبَة ሲሆን "ንስሓ" ማለት ነው፥ ንስሓ መቅቡል የሚሆነው በዱንያህ ላይ በሕይወት እያለን እንጂ የሞት አፋፍ ገርገራ ላይ ወይም ከሞት በኃላ መጸጸት መርዱድ ነው። ንስሓ ለማይገቡ አሳማሚ ቅጣት ተዘጋጅቷል፥ ከዚህ የእሳት ቅጣት ለመዳን ወደ አሏህ በንስሓ መመለስ ፈርድ ነው፦
24፥31 ምእመናን ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ በንስሓ ተመለሱ። وَتُوبُوا إِلَى اللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ الْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተመለሱ" ለሚለው የግሥ መደብ የገባው ቃል "ቱቡ" تُوبُوا ሲሆን የስመ መደቡ "ተውባህ" تَوْبَة ነው፥ ከእሳት ለመዳን በንስሓ የአሏህን ይቅርታ እና ምሕረት መቀበል ያስፈልጋል፦
15፥49 ባሮቼን እኔ ይቅርባዩ መሓሪው እኔው ብቻ መኾኔን ንገራቸው፡፡ نَبِّئْ عِبَادِي أَنِّي أَنَا الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
2፥199 አላህን ይቅርታ ጠይቁ! አላህ እጅግ ይቅርባይ መሓሪ ነውና፡፡ وَاسْتَغْفِرُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 67
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ከእናንተ መካከል ሥራው ብቻ የሚያድነው ማንም የለም፥ ሶሓባዎችም፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! እርሶም ቢሆኑ? አሉ። እርሳቸውም፦ "እኔም ብሆን፥ ነገር ግን አሏህ ከእርሱ በይቅርታው እና በምሕረቱ ሸፍኖኛል"። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لَيْسَ أَحَدٌ مِنْكُمْ يُنْجِيهِ عَمَلُهُ " . قَالُوا وَلاَ أَنْتَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " وَلاَ أَنَا إِلاَّ أَنْ يَتَغَمَّدَنِيَ اللَّهُ مِنْهُ بِمَغْفِرَةٍ وَرَحْمَةٍ "
ሳይቶብቱ መልካም ሥራ ከእሳት ቅጣት ለመዳን ዋስትና አይሆንም፥ በፍርድ ቀን ቅጣቱ ከመምጣቱ በፊት ንስሓ መግባት ይወጅብብናል፦
39፥54 ቅጣቱም ወደ እናንተ ከመምጣቱ እና ከዚያም የማትረዱ ከመኾናችሁ በፊት ወደ ጌታችሁ በመጸጸት ተመለሱ፡፡ ለእርሱም ታዘዙ፡፡ وَأَنِيبُوا إِلَىٰ رَبِّكُمْ وَأَسْلِمُوا لَهُ مِن قَبْلِ أَن يَأْتِيَكُمُ الْعَذَابُ ثُمَّ لَا تُنصَرُونَ
"ተመለሱ" ለሚለው የገባው ትእዛዛዊ ግሥ "አኒቡ" أَنِيبُوا ነው፥ የሥም መደቡ ደግሞ "ሙኒብ" مُّنِيب ሲሆን "ተመላሽ" ማለት ነው፦
11፥75 ኢብራሂም በእርግጥ ታጋሽ፣ አልቃሻ፣ "ተመላሽ" ነውና፡፡ إِنَّ إِبْرَاهِيمَ لَحَلِيمٌ أَوَّاهٌ مُّنِيبٌ
30፥31 ወደ እርሱ "ተመላሾች" ሆናችሁ የአላህን ሃይማኖት ያዙ፡፡ ፍሩትም፡፡ ሶላትንም አስተካክላችሁ ስገዱ፡፡ ከአጋሪዎቹም አትሁኑ፡፡ مُنِيبِينَ إِلَيْهِ وَاتَّقُوهُ وَأَقِيمُوا الصَّلَاةَ وَلَا تَكُونُوا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
የመጀመሪያው አንቀጽ ላይ "ሙኒብ" مُّنِيب በነጠላ በሁለተኛው አንቀጽ "ሙኒቢን" مُنِيبِين በብዜት መምጣቱን ልብ አድርግ! ጀነት ደግሞ አልረሕማንን በሩቁ ኾኖ ለፈራ እና በንስሓ "ተመላሽ" ልብ ሆኖ ለመጣ ትቀረባለች፦
50፥33 አልረሕማንን በሩቁ ኾኖ ለፈራ እና "በ-ንጹሕ ልብ" ለመጣ ትቀረባለች፡፡ مَّنْ خَشِيَ الرَّحْمَـٰنَ بِالْغَيْبِ وَجَاءَ بِقَلْبٍ مُّنِيبٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ንጹሕ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሙኒብ" مُّنِيب ሲሆን "ተመላሽ" ማለት ነው፥ ጀነት ወደ አሏህ በንጹሕ ልብ ለመጣ ትቀረባለች፦
37፥84 ወደ ጌታው "በ-ንጹሕ ልብ” በመጣ ጊዜ የኾነውን አስታውስ፡፡፡ إِذْ جَاءَ رَبَّهُ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ
26፥89 ወደ አላህ "በ-ንጹሕ ልብ" የመጣ ሰው ቢኾን እንጂ፡፡ إِلَّا مَنْ أَتَى اللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "ንጹሕ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሠሊም" سَلِيم ነው፥ አንድ የአሏህ ባሪያ ወደ አሏህ በንስሓ ሲመለስ ልቡ ውስጥ "ሠላም" سَلَام ስላለ ልቡ ሠሊም ስትሆን እርሱ ደግሞ "ሣሊም" سَالِم ይሆናል። በእርግጥ "ንጹሕ" የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አሏህ መመለስ የልብ ሰላም ይሰጣል፦
66፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! "ንጹሕ" የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ "ተመለሱ"፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا تُوبُوا إِلَى اللَّهِ تَوْبَةً نَّصُوحًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተመለሱ" ለሚለው የገባው ትእዛዛዊ ግሥ "ቱቡ" تُوبُوا እንደሆነ ልብ አድርግ! በእርግጥ አሏህ የባሪያውን ንስሓ እስከ ገርገራው ድረስ ይቀበላል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 168
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "በእርግጥ አሏህ የባሪያውን ንስሓ ገርገራው ከመድረስ በፊት ይቀበላል"። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِنَّ اللَّهَ يَقْبَلُ تَوْبَةَ الْعَبْدِ مَا لَمْ يُغَرْغِرْ " .
"ገርጊር" غِرْغِر የሚለው ቃል "ገርገረ" غَرْغَرَ ማለትም "ሞት ጉሮሮ ላይ ደረሰ" ማለት ሲሆን "ጣር" "ገርገራ" ማለት ነው። አምላካችን አሏህ በንጹሕ ልብ ንጹሕ ንስሓ የምንገባ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሹሩጡ አት ተውባህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
66፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! "ንጹሕ" የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا تُوبُوا إِلَى اللَّهِ تَوْبَةً نَّصُوحًا
"ነሱሕ" نَّصُوح ማለት "ንጹሕ" ማለት ሲሆን በንስሓ ወደ አሏህ ስንመለስ ትክክለኛ መመለስ የሚሆነው ንጹሕ ንስሓ ሲሆን ነው፦
66፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! "ንጹሕ" የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا تُوبُوا إِلَى اللَّهِ تَوْبَةً نَّصُوحًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ጸጸት" ለሚለው የገባው ቃል "ተውባህ" تَوْبَة ሲሆን "ንስሓ" ማለት ነው። ንስሓን ንጹሕ የሚያረጉ ሹሩጥ አሉት፥ "ሸርጥ" شَرْط የሚለው ቃል "ሸረጠ" شَرَطَ ማለትም "ሰፈረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መስፈርት" ማለት ነው። የሸርጥ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሹሩጥ" شُرُوط ነው፥ በጥቅሉ "ሹሩጡ አት ተውባህ" شُرُوط الْتَوْبَة ማለት "የንስሓ መስፈርቶች" ማለት ነው። ሹሩጡ አት-ተውባህ አራት ናቸው፥ እነርሱም፦ ነደም፣ ኢቅላዕ፣ ዐዝም እና ዐፍው ናቸው።
ነጥብ አንድ
"ነደም"
"ነደም" نَدَم የሚለው ቃል "ነዲመ" نَدِمَ ማለትም "ተጸጸተ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጸጸት" ማለት ነው፥ ንስሓ በገቡበትን ኃጢአት መጸጸት የንስሓ መስፈርት ነው። "ኢሥቲግፋር" اِسْتِغْفار የሚለው ቃል "ኢሥተግፈረ" اِسْتَغْفَرَ ማለትም "ይቅርታ ጠየቀ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ይቅርታ መጠየቅ" ማለት ነው፥ "አሥተግፊሩሏህ" أَسْتَغْفِرُ اللّٰه የሚለው ተዚኪራ "አላህን ይቅርታ እጠይቃለው" ማለት ነው፦
11፥3 ጌታችሁንም "ይቅርታን ጠይቁት"፡፡ ከዚያም ወደ እርሱ "ተመለሱ"፡፡ وَأَنِ اسْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ ثُمَّ تُوبُوا إِلَيْهِ
"ይቅርታን ጠይቁ" ለሚለው ቃል የገባው "ኢሥተግፊሩ" ٱسْتَغْفِرُوا۟ ሲሆን ይህም ኢሥቲግፋር፦ "ጌታዬ ሆይ! ይቅር በለኝ፥ ጸጸቴን ተቀበል። አንተ ጸጸትን ተቀባይ መሐሪው ነው" የሚል ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 158
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "በመጅሊሥ ለአሏህ መልእክተኛ"ﷺ"፦ "ጌታዬ ሆይ! ይቅር በለኝ፥ ጸጸቴን ተቀበል። አንተ ጸጸትን ተቀባይ መሐሪው ነው" ሲሉ እንቆጥር ነበር። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ إِنْ كُنَّا لَنَعُدُّ لِرَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فِي الْمَجْلِسِ يَقُولُ " رَبِّ اغْفِرْ لِي وَتُبْ عَلَىَّ إِنَّكَ أَنْتَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ " .
ተጸጽቶ የተመለሰ ሰው የተወደደን መመለስ ወደ አሏህ ይመለሳል፥ ጸጸት እራሱ ንስሓ ነው፦
25፥71 "ተጸጽቶ የተመለሰም" ሰው መልካምንም የሠራ እርሱ "የተወደደን መመለስ ወደ አላህ ይመለሳል"፡፡ وَمَن تَابَ وَعَمِلَ صَالِحًا فَإِنَّهُ يَتُوبُ إِلَى اللَّهِ مَتَابًا
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 153
ኢብኑ መዕቂል እንደተረከው፦ "ከአባቴ ጋር ወደ ዐብደሏህ ገባሁኝ፥ እንዲህ ሲልም ሰማሁት፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አን-ነደም ተውባህ ነው"። عَنِ ابْنِ مَعْقِلٍ، قَالَ : دَخَلْتُ مَعَ أَبِي عَلَى عَبْدِ اللَّهِ فَسَمِعْتُهُ يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ : " النَّدَمُ تَوْبَةٌ
ነጥብ ሁለት
"ኢቅላዕ"
"ኢቅላዕ" إقْلَاع የሚለው ቃል "አቅለዐ" أَقْلَعَ ማለትም "ተወ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መተው" ማለት ነው፥ ንስሓ የገቡበትን ኃጢአት መተው የንስሓ መስፈርት ነው። በግልጽ ሆነ በድብቅ የሚሠራ ኃጢአትን ካልተተወ የንስሓ መስፈርቱ ስለሚጎል ያስቀጣል፦
6፥120 የኃጢአትንም ግልጹንም ድብቁንም "ተዉ"፡፡ እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ ይቀጣሉ፡፡ وَذَرُوا ظَاهِرَ الْإِثْمِ وَبَاطِنَهُ ۚ إِنَّ الَّذِينَ يَكْسِبُونَ الْإِثْمَ سَيُجْزَوْنَ بِمَا كَانُوا يَقْتَرِفُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
66፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! "ንጹሕ" የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا تُوبُوا إِلَى اللَّهِ تَوْبَةً نَّصُوحًا
"ነሱሕ" نَّصُوح ማለት "ንጹሕ" ማለት ሲሆን በንስሓ ወደ አሏህ ስንመለስ ትክክለኛ መመለስ የሚሆነው ንጹሕ ንስሓ ሲሆን ነው፦
66፥8 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! "ንጹሕ" የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا تُوبُوا إِلَى اللَّهِ تَوْبَةً نَّصُوحًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ጸጸት" ለሚለው የገባው ቃል "ተውባህ" تَوْبَة ሲሆን "ንስሓ" ማለት ነው። ንስሓን ንጹሕ የሚያረጉ ሹሩጥ አሉት፥ "ሸርጥ" شَرْط የሚለው ቃል "ሸረጠ" شَرَطَ ማለትም "ሰፈረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መስፈርት" ማለት ነው። የሸርጥ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ሹሩጥ" شُرُوط ነው፥ በጥቅሉ "ሹሩጡ አት ተውባህ" شُرُوط الْتَوْبَة ማለት "የንስሓ መስፈርቶች" ማለት ነው። ሹሩጡ አት-ተውባህ አራት ናቸው፥ እነርሱም፦ ነደም፣ ኢቅላዕ፣ ዐዝም እና ዐፍው ናቸው።
ነጥብ አንድ
"ነደም"
"ነደም" نَدَم የሚለው ቃል "ነዲመ" نَدِمَ ማለትም "ተጸጸተ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጸጸት" ማለት ነው፥ ንስሓ በገቡበትን ኃጢአት መጸጸት የንስሓ መስፈርት ነው። "ኢሥቲግፋር" اِسْتِغْفار የሚለው ቃል "ኢሥተግፈረ" اِسْتَغْفَرَ ማለትም "ይቅርታ ጠየቀ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ይቅርታ መጠየቅ" ማለት ነው፥ "አሥተግፊሩሏህ" أَسْتَغْفِرُ اللّٰه የሚለው ተዚኪራ "አላህን ይቅርታ እጠይቃለው" ማለት ነው፦
11፥3 ጌታችሁንም "ይቅርታን ጠይቁት"፡፡ ከዚያም ወደ እርሱ "ተመለሱ"፡፡ وَأَنِ اسْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ ثُمَّ تُوبُوا إِلَيْهِ
"ይቅርታን ጠይቁ" ለሚለው ቃል የገባው "ኢሥተግፊሩ" ٱسْتَغْفِرُوا۟ ሲሆን ይህም ኢሥቲግፋር፦ "ጌታዬ ሆይ! ይቅር በለኝ፥ ጸጸቴን ተቀበል። አንተ ጸጸትን ተቀባይ መሐሪው ነው" የሚል ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 158
ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "በመጅሊሥ ለአሏህ መልእክተኛ"ﷺ"፦ "ጌታዬ ሆይ! ይቅር በለኝ፥ ጸጸቴን ተቀበል። አንተ ጸጸትን ተቀባይ መሐሪው ነው" ሲሉ እንቆጥር ነበር። عَنِ ابْنِ عُمَرَ، قَالَ إِنْ كُنَّا لَنَعُدُّ لِرَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فِي الْمَجْلِسِ يَقُولُ " رَبِّ اغْفِرْ لِي وَتُبْ عَلَىَّ إِنَّكَ أَنْتَ التَّوَّابُ الرَّحِيمُ " .
ተጸጽቶ የተመለሰ ሰው የተወደደን መመለስ ወደ አሏህ ይመለሳል፥ ጸጸት እራሱ ንስሓ ነው፦
25፥71 "ተጸጽቶ የተመለሰም" ሰው መልካምንም የሠራ እርሱ "የተወደደን መመለስ ወደ አላህ ይመለሳል"፡፡ وَمَن تَابَ وَعَمِلَ صَالِحًا فَإِنَّهُ يَتُوبُ إِلَى اللَّهِ مَتَابًا
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 153
ኢብኑ መዕቂል እንደተረከው፦ "ከአባቴ ጋር ወደ ዐብደሏህ ገባሁኝ፥ እንዲህ ሲልም ሰማሁት፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አን-ነደም ተውባህ ነው"። عَنِ ابْنِ مَعْقِلٍ، قَالَ : دَخَلْتُ مَعَ أَبِي عَلَى عَبْدِ اللَّهِ فَسَمِعْتُهُ يَقُولُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ : " النَّدَمُ تَوْبَةٌ
ነጥብ ሁለት
"ኢቅላዕ"
"ኢቅላዕ" إقْلَاع የሚለው ቃል "አቅለዐ" أَقْلَعَ ማለትም "ተወ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መተው" ማለት ነው፥ ንስሓ የገቡበትን ኃጢአት መተው የንስሓ መስፈርት ነው። በግልጽ ሆነ በድብቅ የሚሠራ ኃጢአትን ካልተተወ የንስሓ መስፈርቱ ስለሚጎል ያስቀጣል፦
6፥120 የኃጢአትንም ግልጹንም ድብቁንም "ተዉ"፡፡ እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ ይቀጣሉ፡፡ وَذَرُوا ظَاهِرَ الْإِثْمِ وَبَاطِنَهُ ۚ إِنَّ الَّذِينَ يَكْسِبُونَ الْإِثْمَ سَيُجْزَوْنَ بِمَا كَانُوا يَقْتَرِفُونَ
ነጥብ ሦስት
"ዐዝም"
"ዐዝም" عَزْم የሚለው ቃል "ዐዘመ" عَزَمَ ማለትም "ቆረጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ቆራጥነት" ማለት ነው፥ ንስሓ የገቡበትን ኃጢአት ተመልሶ ላለመሥራት ቆራጥነት የንስሓ መስፈርት ነው፦
31፥17 «ልጄ ሆይ! ሶላትን አስተካክለህ ስገድ፡፡ በበጎ ነገርም እዘዝ፡፡ ከሚጠላም ሁሉ ከልክል፡፡ በሚያገኝህም መከራ ላይ ታገስ፡፡ ይህ "በ-"ቆራጥነት" ከሚያዙ ነው»፡፡ يَا بُنَيَّ أَقِمِ الصَّلَاةَ وَأْمُرْ بِالْمَعْرُوفِ وَانْهَ عَنِ الْمُنكَرِ وَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا أَصَابَكَ ۖ إِنَّ ذَٰلِكَ مِنْ عَزْمِ الْأُمُورِ
ሉቅማን ለልጁ በነገረው ውስጥ "ቆራጥነት" ለሚለው የገባው ቃል "ዐዝም" عَزْم ሲሆን ቆራጥነት መታገስ እና ይቅር ማለት ይጠይቃል፥ በእርግጥ የታገሰ እና ይቅር ያለ ሰው በቆራጥነት ከሚያዙ ነው፦
42፥43 የታገሰ እና ይቅር ያለ ሰው ይህ "በ-"ቆራጥነት" ከሚያዙ ነው፡፡ وَلَمَن صَبَرَ وَغَفَرَ إِنَّ ذَٰلِكَ لَمِنْ عَزْمِ الْأُمُورِ
ነጥብ አራት
"ዐፍው"
"ዐፍው" عَفْو የሚለው ቃል "ዐፋ" عَفَا ማለትም "ይቅር አለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ይቅርታ" ማለት ነው፥ ንስሓ የገቡበትን ኃጢአት የሰውን ሐቅ የሚነካ ከሆነ ያ የተነካውን ሰው ይቅርታ መጠየቅ የንስሓ መስፈርት ነው። የአሏህን ሐቅ እና የራሳችንን ሐቅ ከነካን ከላይ ያሉት ሦስቱ ሸርጦች በቂ ናቸው፥ ነገር ግን የሰው ሐቅ ከነካን ይቅርታ መጠየቅ አራተኛው ሸርጥ ነው።
፨ "ዐፉዉ በለኝ" ብለን ይቅርታ መጠየቅ፣
፨ ወይም የሰው ሐቅ ወስደን ከሆነ ከፋራህ መስጠት አለብን፥ "ከፋራህ" كَفّارَة ማለት "ካሳ" ማለት ሲሆን ለምሳሌ፦ በዳይ ከተበዳይ 100 ብር ወስዶበት ከሆነ ያንኑ 100 ብር መክፈል አለበት፣
፨ ወይም በዳይ መስረቁ ቢታወቅበት የባሰ የተወሳሰበ አደጋ ካለው በዳይ ገንዘቡን "ሃዲያህ" هادِيَة ማለትም "ሶጦታ" አርጎ ይሰጠዋል፣
፨ አሊያም ተበዳይ በሕይወት ከሌለ ደግሞ በዳይ ገንዘቡን "ሶደቀቱል ጃሪያህ" صَدَقَة الجارِيَة አርጎ ለመሣኪን ይሰጣል።
በዚህ መልኩ ከበደሉም በኋላ የተጸጸተ እና ሥራውን ያሳመረ አሏህ ጸጸቱን ከእርሱ ይቀበለዋል፦
5፥39 ከበደሉም በኋላ የተጸጸተ እና ሥራውን ያሳመረ አላህ ጸጸቱን ከእርሱ ይቀበለዋል፡፡ አላህ ይቅርባይ መሓሪ ነውና"፡፡ فَمَن تَابَ مِن بَعْدِ ظُلْمِهِ وَأَصْلَحَ فَإِنَّ اللَّهَ يَتُوبُ عَلَيْهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
እንግዲህ የንስሓ መስፈርቶች አሟልተን ከኃጢኣት በንስሓ ተመላሾችን ስንሆን አሏህ ይወዳል፥ ንስሓ የምንገባበት በሩ እስከ ገርገራ ድረስ ወይም ፀሐይ በጠለቀችበት እስትወጣ ድረስ ክፍት ነው። እስከዛ ጊዜ ድረስ በንስሓ የተመለሰ ሰው አሏህ ወደ እርሱ በምሕረት ይመለሳል፦
2፥222 አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል። إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ
4፥17 ንስሓን መቀበል በአላህ ላይ የሚገባው ለእነዚያ ኀጢአትን በስህተት ለሚሠሩ እና "ከዚያም ከቅርብ ጊዜ" ለሚጸጸቱት ብቻ ነው፡፡ እነዚያንም አላህ በእነርሱ ላይ ጸጸትን ይቀበላል፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ إِنَّمَا التَّوْبَةُ عَلَى اللَّهِ لِلَّذِينَ يَعْمَلُونَ السُّوءَ بِجَهَالَةٍ ثُمَّ يَتُوبُونَ مِن قَرِيبٍ فَأُولَـٰئِكَ يَتُوبُ اللَّهُ عَلَيْهِمْ ۗ وَكَانَ اللَّهُ عَلِيمًا حَكِيمًا
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 3
ሙዓዊያህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ "ንስሓ እስኪያበቃ ድረስ ስደት አያበቃም፥ ፀሐይ ከመግቢዋ እስክትወጣ ድረስ ንስሓ አያበቃም"። عَنْ مُعَاوِيَةَ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " لاَ تَنْقَطِعُ الْهِجْرَةُ حَتَّى تَنْقَطِعَ التَّوْبَةُ وَلاَ تَنْقَطِعُ التَّوْبَةُ حَتَّى تَطْلُعَ الشَّمْسُ مِنْ مَغْرِبِهَا " .
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 48, ሐዲስ 55
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ፀሐይ በጠለቀችበት ከመውጣቷ በፊት ማንም በንስሓ የተመለሰ አሏህ ወደ እርሱ በምሕረት ይመለሳል"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ تَابَ قَبْلَ أَنْ تَطْلُعَ الشَّمْسُ مِنْ مَغْرِبِهَا تَابَ اللَّهُ عَلَيْهِ " .
አምላካችን አሏህ ተዋቢን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ዐዝም"
"ዐዝም" عَزْم የሚለው ቃል "ዐዘመ" عَزَمَ ማለትም "ቆረጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ቆራጥነት" ማለት ነው፥ ንስሓ የገቡበትን ኃጢአት ተመልሶ ላለመሥራት ቆራጥነት የንስሓ መስፈርት ነው፦
31፥17 «ልጄ ሆይ! ሶላትን አስተካክለህ ስገድ፡፡ በበጎ ነገርም እዘዝ፡፡ ከሚጠላም ሁሉ ከልክል፡፡ በሚያገኝህም መከራ ላይ ታገስ፡፡ ይህ "በ-"ቆራጥነት" ከሚያዙ ነው»፡፡ يَا بُنَيَّ أَقِمِ الصَّلَاةَ وَأْمُرْ بِالْمَعْرُوفِ وَانْهَ عَنِ الْمُنكَرِ وَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا أَصَابَكَ ۖ إِنَّ ذَٰلِكَ مِنْ عَزْمِ الْأُمُورِ
ሉቅማን ለልጁ በነገረው ውስጥ "ቆራጥነት" ለሚለው የገባው ቃል "ዐዝም" عَزْم ሲሆን ቆራጥነት መታገስ እና ይቅር ማለት ይጠይቃል፥ በእርግጥ የታገሰ እና ይቅር ያለ ሰው በቆራጥነት ከሚያዙ ነው፦
42፥43 የታገሰ እና ይቅር ያለ ሰው ይህ "በ-"ቆራጥነት" ከሚያዙ ነው፡፡ وَلَمَن صَبَرَ وَغَفَرَ إِنَّ ذَٰلِكَ لَمِنْ عَزْمِ الْأُمُورِ
ነጥብ አራት
"ዐፍው"
"ዐፍው" عَفْو የሚለው ቃል "ዐፋ" عَفَا ማለትም "ይቅር አለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ይቅርታ" ማለት ነው፥ ንስሓ የገቡበትን ኃጢአት የሰውን ሐቅ የሚነካ ከሆነ ያ የተነካውን ሰው ይቅርታ መጠየቅ የንስሓ መስፈርት ነው። የአሏህን ሐቅ እና የራሳችንን ሐቅ ከነካን ከላይ ያሉት ሦስቱ ሸርጦች በቂ ናቸው፥ ነገር ግን የሰው ሐቅ ከነካን ይቅርታ መጠየቅ አራተኛው ሸርጥ ነው።
፨ "ዐፉዉ በለኝ" ብለን ይቅርታ መጠየቅ፣
፨ ወይም የሰው ሐቅ ወስደን ከሆነ ከፋራህ መስጠት አለብን፥ "ከፋራህ" كَفّارَة ማለት "ካሳ" ማለት ሲሆን ለምሳሌ፦ በዳይ ከተበዳይ 100 ብር ወስዶበት ከሆነ ያንኑ 100 ብር መክፈል አለበት፣
፨ ወይም በዳይ መስረቁ ቢታወቅበት የባሰ የተወሳሰበ አደጋ ካለው በዳይ ገንዘቡን "ሃዲያህ" هادِيَة ማለትም "ሶጦታ" አርጎ ይሰጠዋል፣
፨ አሊያም ተበዳይ በሕይወት ከሌለ ደግሞ በዳይ ገንዘቡን "ሶደቀቱል ጃሪያህ" صَدَقَة الجارِيَة አርጎ ለመሣኪን ይሰጣል።
በዚህ መልኩ ከበደሉም በኋላ የተጸጸተ እና ሥራውን ያሳመረ አሏህ ጸጸቱን ከእርሱ ይቀበለዋል፦
5፥39 ከበደሉም በኋላ የተጸጸተ እና ሥራውን ያሳመረ አላህ ጸጸቱን ከእርሱ ይቀበለዋል፡፡ አላህ ይቅርባይ መሓሪ ነውና"፡፡ فَمَن تَابَ مِن بَعْدِ ظُلْمِهِ وَأَصْلَحَ فَإِنَّ اللَّهَ يَتُوبُ عَلَيْهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
እንግዲህ የንስሓ መስፈርቶች አሟልተን ከኃጢኣት በንስሓ ተመላሾችን ስንሆን አሏህ ይወዳል፥ ንስሓ የምንገባበት በሩ እስከ ገርገራ ድረስ ወይም ፀሐይ በጠለቀችበት እስትወጣ ድረስ ክፍት ነው። እስከዛ ጊዜ ድረስ በንስሓ የተመለሰ ሰው አሏህ ወደ እርሱ በምሕረት ይመለሳል፦
2፥222 አላህ ከኃጢኣት ተመላሾችን ይወዳል። إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ
4፥17 ንስሓን መቀበል በአላህ ላይ የሚገባው ለእነዚያ ኀጢአትን በስህተት ለሚሠሩ እና "ከዚያም ከቅርብ ጊዜ" ለሚጸጸቱት ብቻ ነው፡፡ እነዚያንም አላህ በእነርሱ ላይ ጸጸትን ይቀበላል፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ إِنَّمَا التَّوْبَةُ عَلَى اللَّهِ لِلَّذِينَ يَعْمَلُونَ السُّوءَ بِجَهَالَةٍ ثُمَّ يَتُوبُونَ مِن قَرِيبٍ فَأُولَـٰئِكَ يَتُوبُ اللَّهُ عَلَيْهِمْ ۗ وَكَانَ اللَّهُ عَلِيمًا حَكِيمًا
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 3
ሙዓዊያህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ "ንስሓ እስኪያበቃ ድረስ ስደት አያበቃም፥ ፀሐይ ከመግቢዋ እስክትወጣ ድረስ ንስሓ አያበቃም"። عَنْ مُعَاوِيَةَ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " لاَ تَنْقَطِعُ الْهِجْرَةُ حَتَّى تَنْقَطِعَ التَّوْبَةُ وَلاَ تَنْقَطِعُ التَّوْبَةُ حَتَّى تَطْلُعَ الشَّمْسُ مِنْ مَغْرِبِهَا " .
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 48, ሐዲስ 55
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ፀሐይ በጠለቀችበት ከመውጣቷ በፊት ማንም በንስሓ የተመለሰ አሏህ ወደ እርሱ በምሕረት ይመለሳል"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ تَابَ قَبْلَ أَنْ تَطْلُعَ الشَّمْسُ مِنْ مَغْرِبِهَا تَابَ اللَّهُ عَلَيْهِ " .
አምላካችን አሏህ ተዋቢን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአማኝ መልካም ሥራ
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
20፥75 በጎ ሥራዎችን በእርግጥ የሠራ ምእመን ኾኖ የመጣውም ሰው እነዚያ ለእነርሱ ከፍተኛ ደረጃዎች አላቸው፡፡ وَمَن يَأْتِهِ مُؤْمِنًا قَدْ عَمِلَ الصَّالِحَاتِ فَأُولَـٰئِكَ لَهُمُ الدَّرَجَاتُ الْعُلَىٰ
"ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه ማለት "ከአሏህ በስተቀር በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም" ማለት ነው፥ "ኢማን" إِيمَٰن ማለት "እምነት" ማለት ሲሆን የኢማን ትልቁ ቅርንጫፍ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ማለት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 60
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ኢማን ከሰባ ወይም ከስልሳ በላይ ቅርንጫፎች አሉት፥ ትልቁ ቅርንጫፍ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ማለት ነው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الإِيمَانُ بِضْعٌ وَسَبْعُونَ أَوْ بِضْعٌ وَسِتُّونَ شُعْبَةً فَأَفْضَلُهَا قَوْلُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ
"ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ያለ ሙሥሊም እንጂ ጀነት ሌላው አይገባትም፥ ሙእሚን ምንም ነገር በአሏህ ላይ ሳያሻርክ አሏህን የሚገናኝ ጀነት ይገባል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 212
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "እነሆ ጀነት ሙሥሊም የሆነች ነፍስ እንጂ ሌላው አይገባትም"።ﻋَﻦْ ﺃَﺑِﻲ ﻫُﺮَﻳْﺮَﺓَ، ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ ﻗَﺎﻝ ﻋﻦ ﺍﻟﻨَّﺒِﻲّ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﺃﻧﻪ ﻗَﺎﻝَ ﺃَﻧَّﻪُ ﻟَﺎ ﻳَﺪْﺧُﻞُ ﺍﻟْﺠَﻨَّﺔَ ﺇِﻟَّﺎ ﻧَﻔْﺲٌ ﻣُﺴْﻠِﻤَﺔٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 71
አነሥ ሰምቶ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" ለሙዓዝ እንዲህ ሲሉ ተነገረኝ፦ "ማንም ምንም ነገር በአሏህ ላይ ሳያሻርክ አሏህን የሚገናኝ ጀነት ገባ"። سَمِعْتُ أَنَسًا، قَالَ ذُكِرَ لِي أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ لِمُعَاذٍ " مَنْ لَقِيَ اللَّهَ لاَ يُشْرِكُ بِهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ ".
አንድ ሰው "ላ ኢላሀ" لَا إِلَـٰهَ ብሎ ጣዖታትን ነፍይ በማድረግ ሲክድ እና "ኢለል ሏህ" إِلَّا اللَّه ብሎ ኢስባት በማድረግ በአሏህ ሲያምን ወደ አሏህ በንስሓ ይመለሳል፥ ወደ አሏህ በንስሓ ሲመለስ የአሏህን ይቅርታ እና ምሕረት ስለሚያገኝ በአሏህ ይቅርታ እና ምሕረት ጀነት ይገባል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 69
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ከእናንተ መካከል ማንም በሥራው ብቻ ጀናህ መግባት አይችልም፥ ሶሓባዎችም፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! እርሶም ቢሆኑ? አሉ። እርሳቸውም፦ "እኔም ብሆን፥ ነገር ግን አሏህ ከእርሱ በይቅርታው እና በምሕረቱ ሸፍኖኛል"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لَنْ يُدْخِلَ أَحَدًا مِنْكُمْ عَمَلُهُ الْجَنَّةَ " . قَالُوا وَلاَ أَنْتَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " وَلاَ أَنَا إِلاَّ أَنْ يَتَغَمَّدَنِيَ اللَّهُ مِنْهُ بِفَضْلٍ وَرَحْمَةٍ " .
"ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብሎ ያመነ አማኝ የሚሠራው መልካም ሥራ አሏህ በቁርኣኑ መልእክተኛው"ﷺ" በሡናህ "ሥሩ" ያሉን በጎ ሥራ ሲሆን አምልኮ ነው፥ ይህ መልካም ሥራ ለአማንያን ለሁለት ነገሮች ይጠቅማል።
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
20፥75 በጎ ሥራዎችን በእርግጥ የሠራ ምእመን ኾኖ የመጣውም ሰው እነዚያ ለእነርሱ ከፍተኛ ደረጃዎች አላቸው፡፡ وَمَن يَأْتِهِ مُؤْمِنًا قَدْ عَمِلَ الصَّالِحَاتِ فَأُولَـٰئِكَ لَهُمُ الدَّرَجَاتُ الْعُلَىٰ
"ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه ማለት "ከአሏህ በስተቀር በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም" ማለት ነው፥ "ኢማን" إِيمَٰن ማለት "እምነት" ማለት ሲሆን የኢማን ትልቁ ቅርንጫፍ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ማለት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 60
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ኢማን ከሰባ ወይም ከስልሳ በላይ ቅርንጫፎች አሉት፥ ትልቁ ቅርንጫፍ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ማለት ነው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الإِيمَانُ بِضْعٌ وَسَبْعُونَ أَوْ بِضْعٌ وَسِتُّونَ شُعْبَةً فَأَفْضَلُهَا قَوْلُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ
"ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ያለ ሙሥሊም እንጂ ጀነት ሌላው አይገባትም፥ ሙእሚን ምንም ነገር በአሏህ ላይ ሳያሻርክ አሏህን የሚገናኝ ጀነት ይገባል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 212
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "እነሆ ጀነት ሙሥሊም የሆነች ነፍስ እንጂ ሌላው አይገባትም"።ﻋَﻦْ ﺃَﺑِﻲ ﻫُﺮَﻳْﺮَﺓَ، ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ ﻗَﺎﻝ ﻋﻦ ﺍﻟﻨَّﺒِﻲّ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﺃﻧﻪ ﻗَﺎﻝَ ﺃَﻧَّﻪُ ﻟَﺎ ﻳَﺪْﺧُﻞُ ﺍﻟْﺠَﻨَّﺔَ ﺇِﻟَّﺎ ﻧَﻔْﺲٌ ﻣُﺴْﻠِﻤَﺔٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 71
አነሥ ሰምቶ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" ለሙዓዝ እንዲህ ሲሉ ተነገረኝ፦ "ማንም ምንም ነገር በአሏህ ላይ ሳያሻርክ አሏህን የሚገናኝ ጀነት ገባ"። سَمِعْتُ أَنَسًا، قَالَ ذُكِرَ لِي أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ لِمُعَاذٍ " مَنْ لَقِيَ اللَّهَ لاَ يُشْرِكُ بِهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ ".
አንድ ሰው "ላ ኢላሀ" لَا إِلَـٰهَ ብሎ ጣዖታትን ነፍይ በማድረግ ሲክድ እና "ኢለል ሏህ" إِلَّا اللَّه ብሎ ኢስባት በማድረግ በአሏህ ሲያምን ወደ አሏህ በንስሓ ይመለሳል፥ ወደ አሏህ በንስሓ ሲመለስ የአሏህን ይቅርታ እና ምሕረት ስለሚያገኝ በአሏህ ይቅርታ እና ምሕረት ጀነት ይገባል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 69
አቢ ሁረይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ከእናንተ መካከል ማንም በሥራው ብቻ ጀናህ መግባት አይችልም፥ ሶሓባዎችም፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! እርሶም ቢሆኑ? አሉ። እርሳቸውም፦ "እኔም ብሆን፥ ነገር ግን አሏህ ከእርሱ በይቅርታው እና በምሕረቱ ሸፍኖኛል"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لَنْ يُدْخِلَ أَحَدًا مِنْكُمْ عَمَلُهُ الْجَنَّةَ " . قَالُوا وَلاَ أَنْتَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " وَلاَ أَنَا إِلاَّ أَنْ يَتَغَمَّدَنِيَ اللَّهُ مِنْهُ بِفَضْلٍ وَرَحْمَةٍ " .
"ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብሎ ያመነ አማኝ የሚሠራው መልካም ሥራ አሏህ በቁርኣኑ መልእክተኛው"ﷺ" በሡናህ "ሥሩ" ያሉን በጎ ሥራ ሲሆን አምልኮ ነው፥ ይህ መልካም ሥራ ለአማንያን ለሁለት ነገሮች ይጠቅማል።
፨ አንደኛ አማኞች ይሠሩት የነበሩትን መልካም ሥራ በእርግጥ ይመነዳሉ፥ በጀነት ውስጥም የተለያየ መቶ ደረጃዎች ስላሉ በሚሠሩት መልካም ሥራ መጠን የተለያየ ደረጃዎችን ያገኙበታል፦
18፥180 ይሠሩት የነበሩትን ነገር በእርግጥ ይመነዳሉ፡፡ سَيُجْزَوْنَ مَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
20፥75 በጎ ሥራዎችን በእርግጥ የሠራ ምእመን ኾኖ የመጣውም ሰው እነዚያ ለእነርሱ ከፍተኛ ደረጃዎች አላቸው፡፡ وَمَن يَأْتِهِ مُؤْمِنًا قَدْ عَمِلَ الصَّالِحَاتِ فَأُولَـٰئِكَ لَهُمُ الدَّرَجَاتُ الْعُلَىٰ
3፥163 እነርሱ አላህ ዘንድ ባለ ደረጃዎች ናቸው፡፡ አላህም የሚሠሩትን ነገር ተመልካች ነው፡፡ هُمْ دَرَجَاتٌ عِندَ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِمَا يَعْمَلُونَ
6፥132 ለሁሉም ከሠሩት ሥራ ደረጃዎች አላቸው፡፡ ጌታህም ከሚሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَلِكُلٍّ دَرَجَاتٌ مِّمَّا عَمِلُوا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا يَعْمَلُونَ
46፥19 ለሁሉም ከሠሩት ሥራ ደረጃዎች አላቸው፡፡ ሥራዎቻቸውንም ይሞላላቸው ዘንድ ይህንን መነዳቸው፥ እነርሱም አይበደሉም፡፡ وَلِكُلٍّ دَرَجَاتٌ مِّمَّا عَمِلُوا ۖ وَلِيُوَفِّيَهُمْ أَعْمَالَهُمْ وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4474
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰማው ብሎ እንደተረከው፦ "እርሳቸውም አሉ፦ "ጀናህ መቶ ጀረዎች አሏት፥ ደረጃዎቿም ያላቸው እርቀት ልክ የሰማይ እና የምድር እርቀት ያክል ነው። ከፍተኛ ደረጃዋ ፊርደውሥ ነው፥ أَنَّ مُعَاذَ بْنَ جَبَلٍ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ " الْجَنَّةُ مِائَةُ دَرَجَةٍ كُلُّ دَرَجَةٍ مِنْهَا مَا بَيْنَ السَّمَاءِ وَالأَرْضِ وَإِنَّ أَعْلاَهَا الْفِرْدَوْسُ
"ጀናህ" جَنَّة በ "ታ" ة መርቡጧህ በነጠላ ሲሆን አጠቃላይ ጀነትን ያመለክታል፥ በአጠቃላዩ ጀነት ውስጥ ለመግባት ቁልፉ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ሲሆን በጀነት ውስጥ ያሉትን ጀረጃዎች ውስጥ ለመግባት እና ለመመንዳት መልካም ሥራ ያስፈልጋል። በጀነት ውስጥ ያሉት መቶ የተለያዩ ደረጃዎች እራሱ "ጀናት" جَنَّات ተብለዋል፥ "ጀናት" جَنَّات በ "ታ" ت መፍቱሓህ ሲሆን በብዜት "ጀነቶች" "ገነቶች" ማለት ነው። እነዚህ የተለያየ ደረጃዎች የሆኑ ጀነቶች አምነው መልካም ለሚሠሩ የሚሰጥ ምንዳ፣ ትሩፋት፣ ወሮታ፣ ስርጉት፣ ትርሲት ነው፦
31፥8 እነዚያ ያመኑ እና መልካሞችንም የሠሩ ለእነርሱ የጸጋ "ገነቶች" አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ لَهُمْ جَنَّاتُ النَّعِيمِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ገነቶች" ለሚለው የገባው በብዙ ቁጥር "ጀናት" جَنَّات እንደሆነ ልብ አድርግ! እያንዳንዱ ደረጃ "ጀነቱል ፊርደውሥ" جَنَّةُ الفِرْدَوْسُ "ጀነቱል ዐድን" جَنَّةُ العَدْن "ጀነቱ አን-ነዒም" جَنَّةُ النَّعِيمِ "ጀነቱል መእዋ" جَنَّةُ المَأْوَىٰ እየተባለ ይጠራል።
ኢንሻሏህ ይቀጥላል......
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
18፥180 ይሠሩት የነበሩትን ነገር በእርግጥ ይመነዳሉ፡፡ سَيُجْزَوْنَ مَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
20፥75 በጎ ሥራዎችን በእርግጥ የሠራ ምእመን ኾኖ የመጣውም ሰው እነዚያ ለእነርሱ ከፍተኛ ደረጃዎች አላቸው፡፡ وَمَن يَأْتِهِ مُؤْمِنًا قَدْ عَمِلَ الصَّالِحَاتِ فَأُولَـٰئِكَ لَهُمُ الدَّرَجَاتُ الْعُلَىٰ
3፥163 እነርሱ አላህ ዘንድ ባለ ደረጃዎች ናቸው፡፡ አላህም የሚሠሩትን ነገር ተመልካች ነው፡፡ هُمْ دَرَجَاتٌ عِندَ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِمَا يَعْمَلُونَ
6፥132 ለሁሉም ከሠሩት ሥራ ደረጃዎች አላቸው፡፡ ጌታህም ከሚሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَلِكُلٍّ دَرَجَاتٌ مِّمَّا عَمِلُوا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا يَعْمَلُونَ
46፥19 ለሁሉም ከሠሩት ሥራ ደረጃዎች አላቸው፡፡ ሥራዎቻቸውንም ይሞላላቸው ዘንድ ይህንን መነዳቸው፥ እነርሱም አይበደሉም፡፡ وَلِكُلٍّ دَرَجَاتٌ مِّمَّا عَمِلُوا ۖ وَلِيُوَفِّيَهُمْ أَعْمَالَهُمْ وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 4474
ሙዓዝ ኢብኑ ጀበል የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰማው ብሎ እንደተረከው፦ "እርሳቸውም አሉ፦ "ጀናህ መቶ ጀረዎች አሏት፥ ደረጃዎቿም ያላቸው እርቀት ልክ የሰማይ እና የምድር እርቀት ያክል ነው። ከፍተኛ ደረጃዋ ፊርደውሥ ነው፥ أَنَّ مُعَاذَ بْنَ جَبَلٍ، قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ يَقُولُ " الْجَنَّةُ مِائَةُ دَرَجَةٍ كُلُّ دَرَجَةٍ مِنْهَا مَا بَيْنَ السَّمَاءِ وَالأَرْضِ وَإِنَّ أَعْلاَهَا الْفِرْدَوْسُ
"ጀናህ" جَنَّة በ "ታ" ة መርቡጧህ በነጠላ ሲሆን አጠቃላይ ጀነትን ያመለክታል፥ በአጠቃላዩ ጀነት ውስጥ ለመግባት ቁልፉ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ሲሆን በጀነት ውስጥ ያሉትን ጀረጃዎች ውስጥ ለመግባት እና ለመመንዳት መልካም ሥራ ያስፈልጋል። በጀነት ውስጥ ያሉት መቶ የተለያዩ ደረጃዎች እራሱ "ጀናት" جَنَّات ተብለዋል፥ "ጀናት" جَنَّات በ "ታ" ت መፍቱሓህ ሲሆን በብዜት "ጀነቶች" "ገነቶች" ማለት ነው። እነዚህ የተለያየ ደረጃዎች የሆኑ ጀነቶች አምነው መልካም ለሚሠሩ የሚሰጥ ምንዳ፣ ትሩፋት፣ ወሮታ፣ ስርጉት፣ ትርሲት ነው፦
31፥8 እነዚያ ያመኑ እና መልካሞችንም የሠሩ ለእነርሱ የጸጋ "ገነቶች" አላቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ لَهُمْ جَنَّاتُ النَّعِيمِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ገነቶች" ለሚለው የገባው በብዙ ቁጥር "ጀናት" جَنَّات እንደሆነ ልብ አድርግ! እያንዳንዱ ደረጃ "ጀነቱል ፊርደውሥ" جَنَّةُ الفِرْدَوْسُ "ጀነቱል ዐድን" جَنَّةُ العَدْن "ጀነቱ አን-ነዒም" جَنَّةُ النَّعِيمِ "ጀነቱል መእዋ" جَنَّةُ المَأْوَىٰ እየተባለ ይጠራል።
ኢንሻሏህ ይቀጥላል......
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአማኝ መልካም ሥራ
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ ትድኑ ዘንድ በጎንም ነገር ሥሩ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
አንድ ሙእሚን የአሏህ ፊት በውጥን ፈልጎ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه ብሎ በትንሳኤ ቀን ከመጣ አሏህ እሳትን በእርሱ ላይ እርም አድርጓል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 12
ከበኒ ሣሊም አንዱ የሆነው ዒትባን ኢብኑ ማሊክ አል-አንሷሪይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ወደ እኔ መጡና እንዲህ አሉ፦ "ማንም የአሏህ ፊት በውጥን ፈልጎ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብሎ በትንሳኤ ቀን ከመጣ አሏህ እሳትን በእርሱ ላይ እርም አድርጓል"። قَالَ سَمِعْتُ عِتْبَانَ بْنَ مَالِكٍ الأَنْصَارِيَّ، ثُمَّ أَحَدَ بَنِي سَالِمٍ قَالَ غَدَا عَلَىَّ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ " لَنْ يُوَافِيَ عَبْدٌ يَوْمَ الْقِيَامَةِ يَقُولُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ. يَبْتَغِي بِهِ وَجْهَ اللَّهِ، إِلاَّ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ النَّارَ ".
ያ ማለት እስካላሻረከ ድረስ ለዝንተ ዓለም በጀሀነም እሳት ውስጥ አይኖርም ማለት ነው፥ ነገር ግን ከሺርክ ውጪ ለሚሠራቸው ዐበይት ኃጢአቶች ንስሓ ካልገባ እና ለሚሠራቸው ንዑሣን ኃጢአቶች መልካም ሥራ ካልሠራ ይቀጣል፦
6፥120 እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ ይቀጣሉ፡፡ نَّ الَّذِينَ يَكْسِبُونَ الْإِثْمَ سَيُجْزَوْنَ بِمَا كَانُوا يَقْتَرِفُونَ
"ዘንብ" ذَنب የሚለው ቃል "ዘነበ" ذَنَبَ ማለትም "ዓመፀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዓመፅ" "ኃጢአት" ማለት ነው፥ አሏህ ያዘዘውን መልካም ሥራ አለመሥራት እና የከለከለውን ክፉ ሥራ መሥራት በእርሱ ላይ ማመፅ ስለሆነ "ኃጢአት" ይባላል። ኃጢአት "ከባኢሩ አዝ-ዘንብ" كَبَائِر الْذَنب እና "ሶጋኢሩ አዝ-ዘንብ" صَغَائِر الْذَنب ተብለው ለሁለት ይከፈላሉ፦
53፥32 እነርሱ እነዚያ የኃጢአትን ታላላቆች እና አስጸያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፡፡ ግን ትናንሾቹ ኃጢአቶች የሚማሩ ናቸው፡፡ ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና፡፡ الَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَائِرَ الْإِثْمِ وَالْفَوَاحِشَ إِلَّا اللَّمَمَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ وَاسِعُ الْمَغْفِرَةِ
4፥31 ከእርሱ ከተከለከላችሁት ታላላቆቹን ኃጢአቶች ብትርቁ ትናንሾቹን ኃጢአቶቻችሁን ከእናንተ እናብሳለን፡፡ የተከበረንም ስፍራ ገነትን እናገባችኋለን፡፡ إِن تَجْتَنِبُوا كَبَائِرَ مَا تُنْهَوْنَ عَنْهُ نُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَنُدْخِلْكُم مُّدْخَلًا كَرِيمًا
"ከባኢር" كَبَائِر ማለት "ዐብይ" "ታላቅ" ማለት ሲሆን "ሶጋኢር" صَغَائِر ማለት ደግሞ "ንዑስ" "ትንሽ" ማለት ነው። "ዐበይት ኃጢአቶች" የሚባሉት ሺርክ፣ መግደል፣ መተት፣ ጥንቆላ፣ ሶላትን መተው፣ ወላጆችን አለማክበር፣ ዝምድናን መቁረጥ፣ ዝሙት፣ ወለድ ወዘተ... ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 83, ሐዲስ 53
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምሪው እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ "ዐበይት ኃጢአቶች በአሏህ ላይ ማሻረክ፣ ወላጆችን አለማክበር፣ ነፍስን መግደል እና የውሸት መሓላ ናቸው"። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الْكَبَائِرُ الإِشْرَاكُ بِاللَّهِ، وَعُقُوقُ الْوَالِدَيْنِ، وَقَتْلُ النَّفْسِ، وَالْيَمِينُ الْغَمُوسُ ".
ዐበይት ኃጢአቶች ንስሓ ከተገባባቸው አሏህ ይቅር ይለናል እንጂ አይቀጣንም፥ ዐበይት ኃጢአቶች ተሠርቶ በንስሓ ካልተመለስን የእሳት ቅጣት ስላለ ከእሳት ቅጣት ለመዳን ብቸኛ መዳኛ ንስሓ መግባት ነው፦
8፥33 አላህም እነርሱ ይቅርታ የሚጠይቁ ሲኾኑ የሚቀጣቸው አይደለም፡፡ وَمَا كَانَ اللَّهُ مُعَذِّبَهُمْ وَهُمْ يَسْتَغْفِرُونَ
24፥31 ምእመናን ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ በንስሓ ተመለሱ። وَتُوبُوا إِلَى اللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ الْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 67
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ከእናንተ መካከል ሥራው ብቻ የሚያድነው ማንም የለም፥ ሶሓባዎችም፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! እርሶም ቢሆኑ? አሉ። እርሳቸውም፦ "እኔም ብሆን፥ ነገር ግን አሏህ ከእርሱ በይቅርታው እና በምሕረቱ ሸፍኖኛል"። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لَيْسَ أَحَدٌ مِنْكُمْ يُنْجِيهِ عَمَلُهُ " . قَالُوا وَلاَ أَنْتَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " وَلاَ أَنَا إِلاَّ أَنْ يَتَغَمَّدَنِيَ اللَّهُ مِنْهُ بِمَغْفِرَةٍ وَرَحْمَةٍ "
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ ትድኑ ዘንድ በጎንም ነገር ሥሩ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
አንድ ሙእሚን የአሏህ ፊት በውጥን ፈልጎ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه ብሎ በትንሳኤ ቀን ከመጣ አሏህ እሳትን በእርሱ ላይ እርም አድርጓል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 12
ከበኒ ሣሊም አንዱ የሆነው ዒትባን ኢብኑ ማሊክ አል-አንሷሪይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ወደ እኔ መጡና እንዲህ አሉ፦ "ማንም የአሏህ ፊት በውጥን ፈልጎ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" ብሎ በትንሳኤ ቀን ከመጣ አሏህ እሳትን በእርሱ ላይ እርም አድርጓል"። قَالَ سَمِعْتُ عِتْبَانَ بْنَ مَالِكٍ الأَنْصَارِيَّ، ثُمَّ أَحَدَ بَنِي سَالِمٍ قَالَ غَدَا عَلَىَّ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ " لَنْ يُوَافِيَ عَبْدٌ يَوْمَ الْقِيَامَةِ يَقُولُ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ. يَبْتَغِي بِهِ وَجْهَ اللَّهِ، إِلاَّ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ النَّارَ ".
ያ ማለት እስካላሻረከ ድረስ ለዝንተ ዓለም በጀሀነም እሳት ውስጥ አይኖርም ማለት ነው፥ ነገር ግን ከሺርክ ውጪ ለሚሠራቸው ዐበይት ኃጢአቶች ንስሓ ካልገባ እና ለሚሠራቸው ንዑሣን ኃጢአቶች መልካም ሥራ ካልሠራ ይቀጣል፦
6፥120 እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ ይቀጣሉ፡፡ نَّ الَّذِينَ يَكْسِبُونَ الْإِثْمَ سَيُجْزَوْنَ بِمَا كَانُوا يَقْتَرِفُونَ
"ዘንብ" ذَنب የሚለው ቃል "ዘነበ" ذَنَبَ ማለትም "ዓመፀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ዓመፅ" "ኃጢአት" ማለት ነው፥ አሏህ ያዘዘውን መልካም ሥራ አለመሥራት እና የከለከለውን ክፉ ሥራ መሥራት በእርሱ ላይ ማመፅ ስለሆነ "ኃጢአት" ይባላል። ኃጢአት "ከባኢሩ አዝ-ዘንብ" كَبَائِر الْذَنب እና "ሶጋኢሩ አዝ-ዘንብ" صَغَائِر الْذَنب ተብለው ለሁለት ይከፈላሉ፦
53፥32 እነርሱ እነዚያ የኃጢአትን ታላላቆች እና አስጸያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፡፡ ግን ትናንሾቹ ኃጢአቶች የሚማሩ ናቸው፡፡ ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና፡፡ الَّذِينَ يَجْتَنِبُونَ كَبَائِرَ الْإِثْمِ وَالْفَوَاحِشَ إِلَّا اللَّمَمَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ وَاسِعُ الْمَغْفِرَةِ
4፥31 ከእርሱ ከተከለከላችሁት ታላላቆቹን ኃጢአቶች ብትርቁ ትናንሾቹን ኃጢአቶቻችሁን ከእናንተ እናብሳለን፡፡ የተከበረንም ስፍራ ገነትን እናገባችኋለን፡፡ إِن تَجْتَنِبُوا كَبَائِرَ مَا تُنْهَوْنَ عَنْهُ نُكَفِّرْ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَنُدْخِلْكُم مُّدْخَلًا كَرِيمًا
"ከባኢር" كَبَائِر ማለት "ዐብይ" "ታላቅ" ማለት ሲሆን "ሶጋኢር" صَغَائِر ማለት ደግሞ "ንዑስ" "ትንሽ" ማለት ነው። "ዐበይት ኃጢአቶች" የሚባሉት ሺርክ፣ መግደል፣ መተት፣ ጥንቆላ፣ ሶላትን መተው፣ ወላጆችን አለማክበር፣ ዝምድናን መቁረጥ፣ ዝሙት፣ ወለድ ወዘተ... ናቸው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 83, ሐዲስ 53
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምሪው እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ "ዐበይት ኃጢአቶች በአሏህ ላይ ማሻረክ፣ ወላጆችን አለማክበር፣ ነፍስን መግደል እና የውሸት መሓላ ናቸው"። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الْكَبَائِرُ الإِشْرَاكُ بِاللَّهِ، وَعُقُوقُ الْوَالِدَيْنِ، وَقَتْلُ النَّفْسِ، وَالْيَمِينُ الْغَمُوسُ ".
ዐበይት ኃጢአቶች ንስሓ ከተገባባቸው አሏህ ይቅር ይለናል እንጂ አይቀጣንም፥ ዐበይት ኃጢአቶች ተሠርቶ በንስሓ ካልተመለስን የእሳት ቅጣት ስላለ ከእሳት ቅጣት ለመዳን ብቸኛ መዳኛ ንስሓ መግባት ነው፦
8፥33 አላህም እነርሱ ይቅርታ የሚጠይቁ ሲኾኑ የሚቀጣቸው አይደለም፡፡ وَمَا كَانَ اللَّهُ مُعَذِّبَهُمْ وَهُمْ يَسْتَغْفِرُونَ
24፥31 ምእመናን ሆይ! ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ በንስሓ ተመለሱ። وَتُوبُوا إِلَى اللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ الْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 67
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ከእናንተ መካከል ሥራው ብቻ የሚያድነው ማንም የለም፥ ሶሓባዎችም፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! እርሶም ቢሆኑ? አሉ። እርሳቸውም፦ "እኔም ብሆን፥ ነገር ግን አሏህ ከእርሱ በይቅርታው እና በምሕረቱ ሸፍኖኛል"። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " لَيْسَ أَحَدٌ مِنْكُمْ يُنْجِيهِ عَمَلُهُ " . قَالُوا وَلاَ أَنْتَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " وَلاَ أَنَا إِلاَّ أَنْ يَتَغَمَّدَنِيَ اللَّهُ مِنْهُ بِمَغْفِرَةٍ وَرَحْمَةٍ "
፨ሁለተኛ የምንሠራው መልካም ሥራ ለንዑሳን ኀጢአቶች ቅጣት ማስወገጃ ነው፥ "ንዑሳን ኀጢአቶች" የሚባሉት መጥፎ ጥርጣሬ፣ አማና ማጉደል፣ ግዴለሽነት፣ ብኩንነት፣ ስስት ወዘተ.. ሲሆኑ እነዚህ ንዑሳን ኀጢአቶች ይቅር የሚባሉት በንስሓ እና መልካም ሥራ በመሥራት ነው፦
11፥114 ሶላትንም በቀን ጫፎች ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፡፡ "መልካም ሥራዎች ኃጢአቶችን ያስወገድዳሉና"፡፡ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ
"መልካም ሥራ" አሏህ "ሥሩ" ያለን መልካም ነገር ሲሆን እራሱ አምልኮ ነው፥ "መልካም ሥራዎች" የሚባሉት ለምሳሌ፦ ሶላት፣ ዘካህ፣ ፆም፣ ሐጅ እና በእነርሱ ውስጥ ያሉ ተግባራት እንዲሁ ሥነ ምግባር እና ግብረገብ ያቀፉ ናቸው። ለምሳሌ፦
1. ለይለቱል ቀድር በኢማን እና በኢሕቲሣብ ሶላት የቆመ ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል፦ ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 28
2. የዓሹራእ ቀን መጾም ያለፈውን አንድ ዓመት ኃጢአት ይሠረይለታል፦ ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 7, ሐዲስ 1810
3. በመልካም ውዱእ ያረገ፣ ከዚያም ጁሙዓህ የመጣ፣ በቅጡ የሰማ እና ያዳመጠ በጁሙዓህ እና በጁሙዓህ መካከል ያለው ኃጢአቱ ይቅር ይባልለታል፦ ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 7, ሐዲስ 38
"ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል" "ኃጢአት ይሠረይለታል" የተባለው ንዑሣን ኃጢአትን ነው። አሏህ የሙእሚንም ክፉ ሥራቸው በመልካም ሥራቸው ይለውጣል፦
25፥70 ተጸጽቶ የተመለሰና ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ሰው ብቻ ሲቀር፡፡ እነዚያም አላህ መጥፎ ሥራዎቻቸውን በመልካም ሥራዎች ይለውጣል፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ إِلَّا مَن تَابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ عَمَلًا صَالِحًا فَأُولَـٰئِكَ يُبَدِّلُ اللَّهُ سَيِّئَاتِهِمْ حَسَنَاتٍ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
29፥7 እነዚያም ያመኑ፤ መልካሞችንም የሠሩ መጥፎዎቹን ሥራዎቻቸውን ከእነሱ ላይ እናብስላቸዋለን፡፡ በዚያም ይሠሩት በነበሩት መልካም ሥራ በእርግጥ እንመነዳቸዋለን፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ لَنُكَفِّرَنَّ عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَنَجْزِيَنَّهُمْ أَحْسَنَ الَّذِي كَانُوا يَعْمَلُونَ
በትንሳኤ ቀን የአማኞች ሥራ በሚዛን ተመዝኖ መልካም ሥራቸው ሚዛኑ ከከበደ በመልካም ሥራቸው ክፉ ሥራቸው ይታበስላቸዋል፥ ንዑሳን ኃጢአት ሠርቶ ከመቀጣት ለመዳን በጎ ሥራ መሥራት መስፈርት ነው፦
21፥47 በትንሣኤም ቀን ትክክለኛ ሚዛኖችን እናቆማለን፥ ማንኛይቱም ነፍስ ምንንም አትበደልም፡፡ ሥራው የሰናፍጭ ቅንጣት ያክል ቢኾንም እርሷን እናመጣታለን፥ ተቆጣጣሪዎችም በኛ በቃ፡፡ وَنَضَعُ الْمَوَازِينَ الْقِسْطَ لِيَوْمِ الْقِيَامَةِ فَلَا تُظْلَمُ نَفْسٌ شَيْئًا ۖ وَإِن كَانَ مِثْقَالَ حَبَّةٍ مِّنْ خَرْدَلٍ أَتَيْنَا بِهَا ۗ وَكَفَىٰ بِنَا حَاسِبِينَ
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ ትድኑ ዘንድ በጎንም ነገር ሥሩ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
"በጎ ሥራ ሥሩ" ብሎን ካልሠራን ኃጢአት ነው፥ አማኞች በሚሠሩት መጥፎ ሥራ ስለሚቀጡ "እራሳችሁን እና ቤተሰቦቻችሁን ከእሳት ጠብቁ" በማለት ያስጠነቅቀናል፦
5፥105 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እራሳችሁን ከእሳት ጠብቁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا عَلَيْكُمْ أَنفُسَكُمْ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እራሳችሁን እና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎች እና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ" መባሉ አማንያንን ቁልጭ አድርጎ እንደሚያሳይ ተመልከት! ስለዚህ ጀነት ለመግባት ቁልፉ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه ሲሆን ካመኑ በኃላ የሚሠራው መልካም ሥራ ጀነት ውስጥ ላሉት የተለያየ ደረጃዎች መግቢያ ሠበብ እና ለንዑሣን ኃጢአቶች ማስተሠሪያ እንዲሁ ከማይዘወተር የእሳት ቅጣት መዳኛ ነው። አምላካችን አሏህ ሙሕሢን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
11፥114 ሶላትንም በቀን ጫፎች ከሌሊትም ክፍሎች ፈጽም፡፡ "መልካም ሥራዎች ኃጢአቶችን ያስወገድዳሉና"፡፡ وَأَقِمِ الصَّلَاةَ طَرَفَيِ النَّهَارِ وَزُلَفًا مِّنَ اللَّيْلِ ۚ إِنَّ الْحَسَنَاتِ يُذْهِبْنَ السَّيِّئَاتِ
"መልካም ሥራ" አሏህ "ሥሩ" ያለን መልካም ነገር ሲሆን እራሱ አምልኮ ነው፥ "መልካም ሥራዎች" የሚባሉት ለምሳሌ፦ ሶላት፣ ዘካህ፣ ፆም፣ ሐጅ እና በእነርሱ ውስጥ ያሉ ተግባራት እንዲሁ ሥነ ምግባር እና ግብረገብ ያቀፉ ናቸው። ለምሳሌ፦
1. ለይለቱል ቀድር በኢማን እና በኢሕቲሣብ ሶላት የቆመ ያለፈው ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል፦ ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 28
2. የዓሹራእ ቀን መጾም ያለፈውን አንድ ዓመት ኃጢአት ይሠረይለታል፦ ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 7, ሐዲስ 1810
3. በመልካም ውዱእ ያረገ፣ ከዚያም ጁሙዓህ የመጣ፣ በቅጡ የሰማ እና ያዳመጠ በጁሙዓህ እና በጁሙዓህ መካከል ያለው ኃጢአቱ ይቅር ይባልለታል፦ ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 7, ሐዲስ 38
"ኃጢአቶቹ ሁሉ ይቅር ይባልለታል" "ኃጢአት ይሠረይለታል" የተባለው ንዑሣን ኃጢአትን ነው። አሏህ የሙእሚንም ክፉ ሥራቸው በመልካም ሥራቸው ይለውጣል፦
25፥70 ተጸጽቶ የተመለሰና ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ሰው ብቻ ሲቀር፡፡ እነዚያም አላህ መጥፎ ሥራዎቻቸውን በመልካም ሥራዎች ይለውጣል፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ إِلَّا مَن تَابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ عَمَلًا صَالِحًا فَأُولَـٰئِكَ يُبَدِّلُ اللَّهُ سَيِّئَاتِهِمْ حَسَنَاتٍ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
29፥7 እነዚያም ያመኑ፤ መልካሞችንም የሠሩ መጥፎዎቹን ሥራዎቻቸውን ከእነሱ ላይ እናብስላቸዋለን፡፡ በዚያም ይሠሩት በነበሩት መልካም ሥራ በእርግጥ እንመነዳቸዋለን፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ لَنُكَفِّرَنَّ عَنْهُمْ سَيِّئَاتِهِمْ وَلَنَجْزِيَنَّهُمْ أَحْسَنَ الَّذِي كَانُوا يَعْمَلُونَ
በትንሳኤ ቀን የአማኞች ሥራ በሚዛን ተመዝኖ መልካም ሥራቸው ሚዛኑ ከከበደ በመልካም ሥራቸው ክፉ ሥራቸው ይታበስላቸዋል፥ ንዑሳን ኃጢአት ሠርቶ ከመቀጣት ለመዳን በጎ ሥራ መሥራት መስፈርት ነው፦
21፥47 በትንሣኤም ቀን ትክክለኛ ሚዛኖችን እናቆማለን፥ ማንኛይቱም ነፍስ ምንንም አትበደልም፡፡ ሥራው የሰናፍጭ ቅንጣት ያክል ቢኾንም እርሷን እናመጣታለን፥ ተቆጣጣሪዎችም በኛ በቃ፡፡ وَنَضَعُ الْمَوَازِينَ الْقِسْطَ لِيَوْمِ الْقِيَامَةِ فَلَا تُظْلَمُ نَفْسٌ شَيْئًا ۖ وَإِن كَانَ مِثْقَالَ حَبَّةٍ مِّنْ خَرْدَلٍ أَتَيْنَا بِهَا ۗ وَكَفَىٰ بِنَا حَاسِبِينَ
22፥77 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! በስግደታችሁ አጎንብሱ፣ በግንባራችሁም ተደፉ፣ ጌታችሁንም አምልኩ፣ ትድኑ ዘንድ በጎንም ነገር ሥሩ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا ارْكَعُوا وَاسْجُدُوا وَاعْبُدُوا رَبَّكُمْ وَافْعَلُوا الْخَيْرَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ ۩
"በጎ ሥራ ሥሩ" ብሎን ካልሠራን ኃጢአት ነው፥ አማኞች በሚሠሩት መጥፎ ሥራ ስለሚቀጡ "እራሳችሁን እና ቤተሰቦቻችሁን ከእሳት ጠብቁ" በማለት ያስጠነቅቀናል፦
5፥105 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እራሳችሁን ከእሳት ጠብቁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا عَلَيْكُمْ أَنفُسَكُمْ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እራሳችሁን እና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎች እና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ
"እናንተ ያመናችሁ ሆይ" መባሉ አማንያንን ቁልጭ አድርጎ እንደሚያሳይ ተመልከት! ስለዚህ ጀነት ለመግባት ቁልፉ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلَـٰهَ إِلَّا اللَّه ሲሆን ካመኑ በኃላ የሚሠራው መልካም ሥራ ጀነት ውስጥ ላሉት የተለያየ ደረጃዎች መግቢያ ሠበብ እና ለንዑሣን ኃጢአቶች ማስተሠሪያ እንዲሁ ከማይዘወተር የእሳት ቅጣት መዳኛ ነው። አምላካችን አሏህ ሙሕሢን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የከሓዲ መልካም ሥራ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
14፥18 የእነዚያ በጌታቸው የካዱት ሰዎች ምሳሌ መልካም ሥራዎቻቸው በነፋሻ ቀን ነፋስ በእርሱ እንደ በረታችበት አመድ ነው፡፡ በሠሩት ሥራ በምንም ላይ ሊጠቀሙ አይችሉም፡፡ ይህ እርሱ ሩቅ ጥፋት ነው፡፡ مَّثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا بِرَبِّهِمْ ۖ أَعْمَالُهُمْ كَرَمَادٍ اشْتَدَّتْ بِهِ الرِّيحُ فِي يَوْمٍ عَاصِفٍ ۖ لَّا يَقْدِرُونَ مِمَّا كَسَبُوا عَلَىٰ شَيْءٍ ۚ ذَٰلِكَ هُوَ الضَّلَالُ الْبَعِيدُ
ከሓድያንን ጀነት እርም የሚሆንባቸው እና በጀሀነም ለዝንተ ዓለም እንዲዘወትሩ የሚዳርጋቸው የሠሩት መጥፎ ሥራ ሳይሆን ማሻረካቸው እና አለማመናቸው ነው፦
5፥72 እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 23, ሐዲስ 2
ዐብደሏህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ማንም ሰው በአሏህ ላይ ምንንም እያሻረከ የሞተ እሳት ገባ"። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ مَاتَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا دَخَلَ النَّارَ "
የላ ኢላሀ ኢለል ሏህ ቁልፍ በእጁ የያዘ ሙእሚን ምንም እንኳን ንስሓ ባልገባበት ዐቢይ ኃጢአት እና በመልካም ሥራ ባላካካሰው ንዑስ ኃጢአት ምክንያት ተቀጥቶ ሲወጣ ቅሉ ግን ሙሽሪክ ጀነት እርም ስለሆነበት ከእሳት ሊወጣ ቢፈልግም ከእርስዋ ወጪ አይደለም፦
5፥37 ከእሳት ሊወጡ ይፈልጋሉ፡፡ እነርሱም ከእርስዋ ወጪዎች አይደሉም፡፡ ለእነርሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው፡፡ يُرِيدُونَ أَن يَخْرُجُوا مِنَ النَّارِ وَمَا هُم بِخَارِجِينَ مِنْهَا ۖ وَلَهُمْ عَذَابٌ مُّقِيمٌ
የዲን ሦስት ደረጃዎች ኢሥላም፣ ኢማን እና ኢሕሣን ናቸው፥ "ኢሕሣን" إِحْسَٰن የሚለው ቃል "አሕሠነ" أَحْسَنَ ማለትም "አስዋበ" "አሳመረ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማስዋብ" "ማሳመር" "መልካም ሥራ" ማለት ነው፦
55፥60 የበጎ ሥራ ዋጋ በጎ እንጅ ሌላ ነውን? هَلْ جَزَاءُ الْإِحْسَانِ إِلَّا الْإِحْسَانُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "በጎ ሥራ" ለሚለው የገባው ቃል "ኢሕሣን" إِحْسَان ሲሆን "መልካም ሥራ" አሏህ ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኝ ሸርጦቹ ሦስት ናቸው፥ እነርሱም፦ ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢትባዕ ናቸው። ከሓድያን በዱንያ ላይ የሚሠሩት የሰፋና የተንሰራፋ መልካም ሥራ ከመነሻው ኢማን ስለሌለው ለሚቀጥለው ዓለም ምንም አይጠቅማቸውም፦
7፥147 እነዚያም በአንቀጾቻችንና መጨረሻይቱን ዓለም በመገናኘት ያስተባበሉት ሥራዎቻቸው ተበላሹ፡፡ ይሠሩት የነበረውን እንጂ ይመነዳሉን? وَالَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا وَلِقَاءِ الْآخِرَةِ حَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ ۚ هَلْ يُجْزَوْنَ إِلَّا مَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
"ይሠሩት የነበረውን እንጂ ይመነዳሉን" የሚለው ይሰመርበት! ከሓድያን በዱንያ ላይ የሚሠሩት መልካም ሥራ በዱንያ ውስጥ ይመነዳሉ፥ ዱንያህ ለከሓዲያን ደግሞ ጀናህ ናት፦
11፥15 ቅርቢቱን ሕይወት እና ጌጧን የሚሹ የሆኑትን ሰዎች ሥራዎቻቸውን በእርሷ ውስጥ ወደ እነርሱ እንሞላላቸዋለን፡፡ እነርሱም በእርሷ ውስጥ ምንም አይጎድልባቸውም። مَن كَانَ يُرِيدُ ٱلْحَيَوٰةَ ٱلدُّنْيَا وَزِينَتَهَا نُوَفِّ إِلَيْهِمْ أَعْمَٰلَهُمْ فِيهَا وَهُمْ فِيهَا لَا يُبْخَسُونَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 1
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ዱንያህ ለሙእሚን እስር ቤት ናት፥ ለከሓዲ ደግሞ ጀናህ ናት"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " الدُّنْيَا سِجْنُ الْمُؤْمِنِ وَجَنَّةُ الْكَافِرِ " .
ከሓድያን በዱንያ ላይ የሚሠሩት መልካም ሥራ በጀነት ውስጥ ምንም ስለማይጠቅማቸው መልካም ሥራቸው የሚመዘንበት ሚዛን የላቸውም፦
18፥105 እነዚያ እነርሱ በጌታቸው ማስረጃዎች እና በመገናኘቱ የካዱት ናቸው፡፡ ሥራዎቻቸውም ተበላሹ፡፡ ለእነሱም በትንሣኤ ቀን ሚዛንን አናቆምላቸውም፡፡ أُولَـٰئِكَ الَّذِينَ كَفَرُوا بِآيَاتِ رَبِّهِمْ وَلِقَائِهِ فَحَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ فَلَا نُقِيمُ لَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَزْنًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
14፥18 የእነዚያ በጌታቸው የካዱት ሰዎች ምሳሌ መልካም ሥራዎቻቸው በነፋሻ ቀን ነፋስ በእርሱ እንደ በረታችበት አመድ ነው፡፡ በሠሩት ሥራ በምንም ላይ ሊጠቀሙ አይችሉም፡፡ ይህ እርሱ ሩቅ ጥፋት ነው፡፡ مَّثَلُ الَّذِينَ كَفَرُوا بِرَبِّهِمْ ۖ أَعْمَالُهُمْ كَرَمَادٍ اشْتَدَّتْ بِهِ الرِّيحُ فِي يَوْمٍ عَاصِفٍ ۖ لَّا يَقْدِرُونَ مِمَّا كَسَبُوا عَلَىٰ شَيْءٍ ۚ ذَٰلِكَ هُوَ الضَّلَالُ الْبَعِيدُ
ከሓድያንን ጀነት እርም የሚሆንባቸው እና በጀሀነም ለዝንተ ዓለም እንዲዘወትሩ የሚዳርጋቸው የሠሩት መጥፎ ሥራ ሳይሆን ማሻረካቸው እና አለማመናቸው ነው፦
5፥72 እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 23, ሐዲስ 2
ዐብደሏህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ማንም ሰው በአሏህ ላይ ምንንም እያሻረከ የሞተ እሳት ገባ"። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " مَنْ مَاتَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا دَخَلَ النَّارَ "
የላ ኢላሀ ኢለል ሏህ ቁልፍ በእጁ የያዘ ሙእሚን ምንም እንኳን ንስሓ ባልገባበት ዐቢይ ኃጢአት እና በመልካም ሥራ ባላካካሰው ንዑስ ኃጢአት ምክንያት ተቀጥቶ ሲወጣ ቅሉ ግን ሙሽሪክ ጀነት እርም ስለሆነበት ከእሳት ሊወጣ ቢፈልግም ከእርስዋ ወጪ አይደለም፦
5፥37 ከእሳት ሊወጡ ይፈልጋሉ፡፡ እነርሱም ከእርስዋ ወጪዎች አይደሉም፡፡ ለእነርሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው፡፡ يُرِيدُونَ أَن يَخْرُجُوا مِنَ النَّارِ وَمَا هُم بِخَارِجِينَ مِنْهَا ۖ وَلَهُمْ عَذَابٌ مُّقِيمٌ
የዲን ሦስት ደረጃዎች ኢሥላም፣ ኢማን እና ኢሕሣን ናቸው፥ "ኢሕሣን" إِحْسَٰن የሚለው ቃል "አሕሠነ" أَحْسَنَ ማለትም "አስዋበ" "አሳመረ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማስዋብ" "ማሳመር" "መልካም ሥራ" ማለት ነው፦
55፥60 የበጎ ሥራ ዋጋ በጎ እንጅ ሌላ ነውን? هَلْ جَزَاءُ الْإِحْسَانِ إِلَّا الْإِحْسَانُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "በጎ ሥራ" ለሚለው የገባው ቃል "ኢሕሣን" إِحْسَان ሲሆን "መልካም ሥራ" አሏህ ዘንድ ተቀባይነት እንዲያገኝ ሸርጦቹ ሦስት ናቸው፥ እነርሱም፦ ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢትባዕ ናቸው። ከሓድያን በዱንያ ላይ የሚሠሩት የሰፋና የተንሰራፋ መልካም ሥራ ከመነሻው ኢማን ስለሌለው ለሚቀጥለው ዓለም ምንም አይጠቅማቸውም፦
7፥147 እነዚያም በአንቀጾቻችንና መጨረሻይቱን ዓለም በመገናኘት ያስተባበሉት ሥራዎቻቸው ተበላሹ፡፡ ይሠሩት የነበረውን እንጂ ይመነዳሉን? وَالَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا وَلِقَاءِ الْآخِرَةِ حَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ ۚ هَلْ يُجْزَوْنَ إِلَّا مَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
"ይሠሩት የነበረውን እንጂ ይመነዳሉን" የሚለው ይሰመርበት! ከሓድያን በዱንያ ላይ የሚሠሩት መልካም ሥራ በዱንያ ውስጥ ይመነዳሉ፥ ዱንያህ ለከሓዲያን ደግሞ ጀናህ ናት፦
11፥15 ቅርቢቱን ሕይወት እና ጌጧን የሚሹ የሆኑትን ሰዎች ሥራዎቻቸውን በእርሷ ውስጥ ወደ እነርሱ እንሞላላቸዋለን፡፡ እነርሱም በእርሷ ውስጥ ምንም አይጎድልባቸውም። مَن كَانَ يُرِيدُ ٱلْحَيَوٰةَ ٱلدُّنْيَا وَزِينَتَهَا نُوَفِّ إِلَيْهِمْ أَعْمَٰلَهُمْ فِيهَا وَهُمْ فِيهَا لَا يُبْخَسُونَ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 1
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ዱንያህ ለሙእሚን እስር ቤት ናት፥ ለከሓዲ ደግሞ ጀናህ ናት"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " الدُّنْيَا سِجْنُ الْمُؤْمِنِ وَجَنَّةُ الْكَافِرِ " .
ከሓድያን በዱንያ ላይ የሚሠሩት መልካም ሥራ በጀነት ውስጥ ምንም ስለማይጠቅማቸው መልካም ሥራቸው የሚመዘንበት ሚዛን የላቸውም፦
18፥105 እነዚያ እነርሱ በጌታቸው ማስረጃዎች እና በመገናኘቱ የካዱት ናቸው፡፡ ሥራዎቻቸውም ተበላሹ፡፡ ለእነሱም በትንሣኤ ቀን ሚዛንን አናቆምላቸውም፡፡ أُولَـٰئِكَ الَّذِينَ كَفَرُوا بِآيَاتِ رَبِّهِمْ وَلِقَائِهِ فَحَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ فَلَا نُقِيمُ لَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَزْنًا