ማሻሏህ ዐለይኩም 30 ሺህ ገብታችኃል። ይህ የሚያሳየው የአንባቢያን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ነው። አል-ሓምዱ ሊሏህ!
ክርስቲያኖች ወደ ግሩፑ በገፍ እየተመማችሁ ነው፥ ደስ ይላል። ክርስቲያኖች ሆይ! አሏህ በምታነቡት ሂዳያህ እንዲሰጣችሁ እና እኛም በእናንተ ምክንያት አጅር እንድናገኝ ወደ አሏህ ኢንሻሏህ ዱዓእ እናደርጋለን!
ሙሥሊሞች ደግሞ ለሌሎች የሂዳያህ ሰበብ ከመሆን በተጓዳኝ ሰዎች ከሺርክ፣ ከኩፍር እና ከቢድዓህ ነጻ እንዲወጡ ይህንን ቻናል በየግሩፑ፣ በየፔጁ፣ በየኮሜንቱ እና በየቻናሉ ሼር በማድረግ ከአሏህ ዘንድ ሰዋብ አግኙ!
ወጀዛኩሙሏህ ኸይራ!
ክርስቲያኖች ወደ ግሩፑ በገፍ እየተመማችሁ ነው፥ ደስ ይላል። ክርስቲያኖች ሆይ! አሏህ በምታነቡት ሂዳያህ እንዲሰጣችሁ እና እኛም በእናንተ ምክንያት አጅር እንድናገኝ ወደ አሏህ ኢንሻሏህ ዱዓእ እናደርጋለን!
ሙሥሊሞች ደግሞ ለሌሎች የሂዳያህ ሰበብ ከመሆን በተጓዳኝ ሰዎች ከሺርክ፣ ከኩፍር እና ከቢድዓህ ነጻ እንዲወጡ ይህንን ቻናል በየግሩፑ፣ በየፔጁ፣ በየኮሜንቱ እና በየቻናሉ ሼር በማድረግ ከአሏህ ዘንድ ሰዋብ አግኙ!
ወጀዛኩሙሏህ ኸይራ!
ኢሥቲርጃዕ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥156 እነዚያን መከራ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ ነን፥ እኛም ወደ እርሱ ተመላሾች ነን» የሚሉትን አብስር፡፡ الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
"ኢሥቲርጃዕ" اِسْتِرْجَاع ማለት "ኢና ሊሏሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን" إِنَّا لِلَّٰهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُون ማለት ነው፥ "ኢና ሊሏሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን" إِنَّا لِلَّٰهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُون ማለት "እኛ ለአሏህ ነን፥ እኛም ወደ እርሱ ተመላሾች ነን" ማለት ሲሆን ማንኛውም ሙሥሊም ሙሲባህ በነካችው ጊዜ፦ "ኢና ሊሏሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን" ማለቱ ሙስተሐብ ነው፦
2፥156 እነዚያን መከራ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ ነን፥ እኛም ወደ እርሱ ተመላሾች ነን» የሚሉትን አብስር፡፡ الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 142
ዑመር ኢብኑ አቢ ሠለማህ ከእናቱ ከኡሙ ሠላማህ እንደተረከው፦ "የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ከእናንተ መካከል መከራ በነካው ጊዜ፦ "ኢና ሊሏሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን" ይበል!። عَنْ عَمْرِو بْنِ أَبِي سَلَمَةَ، عَنْ أُمِّهِ أُمِّ سَلَمَةَ، عَنْ أَبِي سَلَمَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِذَا أَصَابَ أَحَدَكُمْ مُصِيبَةٌ فَلْيَقُلْ : ( إنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ )
ሶላት አሏህ በሚፈሩት ፈሪዎች ላይ እና ወደ አሏህ ተመላሾች መኾናቸውን "ኢና ሊሏሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን" ብለው የሚያረጋግጡ በኾኑት ላይ ቀላል ስትሆን ከእነርሱ ውጪ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት፦
2፥45 በመታገስ እና በሶላትም ተረዱ! እርሷም ሶላት በፈሪዎች ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት፡፡ وَاسْتَعِينُوا بِالصَّبْرِ وَالصَّلَاةِ ۚ وَإِنَّهَا لَكَبِيرَةٌ إِلَّا عَلَى الْخَاشِعِينَ
2፥46 እነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚገናኙ እነርሱም ወደ እርሱ ተመላሾች መኾናቸውን የሚያረጋግጡ በኾኑት ላይ እንጂ ከባድ ናት፡፡ الَّذِينَ يَظُنُّونَ أَنَّهُم مُّلَاقُو رَبِّهِمْ وَأَنَّهُمْ إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
በሚነካን መከራ ትእግስት ይጠይቃል፥ እነዚያን መከራ በነካቻቸው ጊዜ፦ "እኛ ለአላህ ነን፥ እኛም ወደ እርሱ ተመላሾች ነን" የሚሉት "ሷቢሪን" صَّابِرِين በጀነት የተበሰሩ ናቸው፦
31፥17 በሚያገኝህም መከራ ላይ ታገስ!፡፡ وَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا أَصَابَكَ
2፥155 ታጋሾችንም አብስር፡፡ وَبَشِّرِ الصَّابِرِينَ
2፥156 እነዚያን መከራ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ ነን፥ እኛም ወደ እርሱ ተመላሾች ነን» የሚሉትን አብስር፡፡ الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
ዐውዱ ላይ "እነዚያ" የሚለው አመልካችን ተውላጠ ስም "ታጋሾች" የተባሉትን ነው። አምላካችን አሏህ እነዚያን መከራ በነካቻቸው ጊዜ፦ "እኛ ለአላህ ነን፥ እኛም ወደ እርሱ ተመላሾች ነን" ከሚሉት ታጋሾች ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥156 እነዚያን መከራ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ ነን፥ እኛም ወደ እርሱ ተመላሾች ነን» የሚሉትን አብስር፡፡ الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
"ኢሥቲርጃዕ" اِسْتِرْجَاع ማለት "ኢና ሊሏሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን" إِنَّا لِلَّٰهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُون ማለት ነው፥ "ኢና ሊሏሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን" إِنَّا لِلَّٰهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُون ማለት "እኛ ለአሏህ ነን፥ እኛም ወደ እርሱ ተመላሾች ነን" ማለት ሲሆን ማንኛውም ሙሥሊም ሙሲባህ በነካችው ጊዜ፦ "ኢና ሊሏሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን" ማለቱ ሙስተሐብ ነው፦
2፥156 እነዚያን መከራ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ ነን፥ እኛም ወደ እርሱ ተመላሾች ነን» የሚሉትን አብስር፡፡ الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 142
ዑመር ኢብኑ አቢ ሠለማህ ከእናቱ ከኡሙ ሠላማህ እንደተረከው፦ "የአሏህም መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ከእናንተ መካከል መከራ በነካው ጊዜ፦ "ኢና ሊሏሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን" ይበል!። عَنْ عَمْرِو بْنِ أَبِي سَلَمَةَ، عَنْ أُمِّهِ أُمِّ سَلَمَةَ، عَنْ أَبِي سَلَمَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِذَا أَصَابَ أَحَدَكُمْ مُصِيبَةٌ فَلْيَقُلْ : ( إنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ )
ሶላት አሏህ በሚፈሩት ፈሪዎች ላይ እና ወደ አሏህ ተመላሾች መኾናቸውን "ኢና ሊሏሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን" ብለው የሚያረጋግጡ በኾኑት ላይ ቀላል ስትሆን ከእነርሱ ውጪ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት፦
2፥45 በመታገስ እና በሶላትም ተረዱ! እርሷም ሶላት በፈሪዎች ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት፡፡ وَاسْتَعِينُوا بِالصَّبْرِ وَالصَّلَاةِ ۚ وَإِنَّهَا لَكَبِيرَةٌ إِلَّا عَلَى الْخَاشِعِينَ
2፥46 እነዚያ እነርሱ ጌታቸውን የሚገናኙ እነርሱም ወደ እርሱ ተመላሾች መኾናቸውን የሚያረጋግጡ በኾኑት ላይ እንጂ ከባድ ናት፡፡ الَّذِينَ يَظُنُّونَ أَنَّهُم مُّلَاقُو رَبِّهِمْ وَأَنَّهُمْ إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
በሚነካን መከራ ትእግስት ይጠይቃል፥ እነዚያን መከራ በነካቻቸው ጊዜ፦ "እኛ ለአላህ ነን፥ እኛም ወደ እርሱ ተመላሾች ነን" የሚሉት "ሷቢሪን" صَّابِرِين በጀነት የተበሰሩ ናቸው፦
31፥17 በሚያገኝህም መከራ ላይ ታገስ!፡፡ وَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا أَصَابَكَ
2፥155 ታጋሾችንም አብስር፡፡ وَبَشِّرِ الصَّابِرِينَ
2፥156 እነዚያን መከራ በነካቻቸው ጊዜ «እኛ ለአላህ ነን፥ እኛም ወደ እርሱ ተመላሾች ነን» የሚሉትን አብስር፡፡ الَّذِينَ إِذَا أَصَابَتْهُم مُّصِيبَةٌ قَالُوا إِنَّا لِلَّهِ وَإِنَّا إِلَيْهِ رَاجِعُونَ
ዐውዱ ላይ "እነዚያ" የሚለው አመልካችን ተውላጠ ስም "ታጋሾች" የተባሉትን ነው። አምላካችን አሏህ እነዚያን መከራ በነካቻቸው ጊዜ፦ "እኛ ለአላህ ነን፥ እኛም ወደ እርሱ ተመላሾች ነን" ከሚሉት ታጋሾች ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አዳዲስ ለገባችሁ ወደ ላይ ያልተነበቡ የተለያዩ አርዕስት ስላሉ ወጣ ብላችሁ አንብቡ!
ጥቁር ሰው
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
30፥22 "ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ተአምራቱ ነው፥ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተአምራት አሉበት"፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
"ኻሪጅ" خَارِج ወይም "ኻሪጂይ" خَارِجِيّ የሚለው ቃል "ኻሪጀ" خَارِجَ ማለትም "አፈነገጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አፈንጋጭ" ማለት ነው፥ የኻሪጅ ወይም የኻሪጂይ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኻሪጁን" خَارِجُون ወይም "ኸዋሪጅ" خَوَارِج ሲሆን "አፈንጋጮች" ማለት ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 173
ኢብኒ አቢ አውፋ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ኸዋሪጅ የጀሀነም ውሻ ናቸው"። عَنِ ابْنِ أَبِي أَوْفَى، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " الْخَوَارِجُ كِلاَبُ النَّارِ " .
እነዚህ ከኢሥላም የሚያፈነግጡ ሕዝቦች ቁርኣንን ይቀራሉ ግን ከጉሮሮአቸው አልፎ አይወርድም፥ መነሻቸውም ዒራቅ ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 88, ሐዲስ 16
ዩሠይር ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "እኔ ለሠህል ኢብኑ ሑነይፍ፦ "ነቢዩ"ﷺ" ስለ ኸዋሪጅ ነገር ሲናገሩ ሰምተሃልን? ብዬ ጠየኩት፥ እርሱም፦ "እርሳቸው በእጃቸው ወደ ዒራቅ በማመላከት፦ "ከእርሱም(ከዒራቅ) ሕዝቦች ቁርኣንን ይቀራሉ ግን ከጉሮሮአቸው አልፎ አይወርድም፥ ልክ ከደጋን ቀስት እንደሚወረወር ከኢሥላም ያፈነግጣሉ"። حَدَّثَنَا يُسَيْرُ بْنُ عَمْرٍو، قَالَ قُلْتُ لِسَهْلِ بْنِ حُنَيْفٍ هَلْ سَمِعْتَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ فِي الْخَوَارِجِ شَيْئًا قَالَ سَمِعْتُهُ يَقُولُ ـ وَأَهْوَى بِيَدِهِ قِبَلَ الْعِرَاقِ ـ " يَخْرُجُ مِنْهُ قَوْمٌ يَقْرَءُونَ الْقُرْآنَ لاَ يُجَاوِزُ تَرَاقِيَهُمْ، يَمْرُقُونَ مِنَ الإِسْلاَمِ مُرُوقَ السَّهْمِ مِنَ الرَّمِيَّةِ ".
በአንደበቶቻቸው እውነትን የሚናገሩ ግን ከጉሮሮአቸው አልፎ ወደ ልቦናቸው የማይዘልቅ ከሆኑን አንዱ አሏህ ዘንድ ከፍጥረት እጅግ የተጠላው ሲሆን መልኩ ለምልክትነት ጥቁር እንደሆነ ተጠቅሷል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 12, ሐዲስ 205
ዑበይዲሏህ ኢብኒ አቢ ራፊዕ እንደተረከው፦ "ሐሩሪያህ ባፈነገጡ ጊዜ ነጻ የወጣ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" አገልጋይ ከዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ"ረ.ዐ." ጋር ሆኖ እንዲህ አለ፦ "እነርሱም፦ "ፍርድ የአሏህ እንጂ የማንም አይደለም" አሉ፥ ዐሊይም፦ "ሐሰት የተፈለገባት እውነተኛ ንግግር ናት፥ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" የእነርሱን ጠባይ ገልጸውታል። እኔም በእነዚህ ሰዎች ላይ ይህንን ጠባይ አይቼባቸዋለው፥ በአንደበቶቻቸው እውነትን የሚናገሩ ግን ከጉሮሮአቸው አልፎ ወደ ልቦናቸው የማይዘልቅ የሆኑ ናቸው፡፡ ከእነርሱ መካከል አሏህ ዘንድ ከፍጥረት እጅግ የተጠላው አንድ ጥቁር ሰው አለ፥ ይህም ሰው አንደኛው እጁ የበግ ወይም የፍየል ጡት የሚመስል ነው"። عَنْ عُبَيْدِ اللَّهِ بْنِ أَبِي رَافِعٍ، مَوْلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّ الْحَرُورِيَّةَ لَمَّا خَرَجَتْ وَهُوَ مَعَ عَلِيِّ بْنِ أَبِي طَالِبٍ - رضى الله عنه - قَالُوا لاَ حُكْمَ إِلاَّ لِلَّهِ . قَالَ عَلِيٌّ كَلِمَةُ حَقٍّ أُرِيدَ بِهَا بَاطِلٌ إِنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَصَفَ نَاسًا إِنِّي لأَعْرِفُ صِفَتَهُمْ فِي هَؤُلاَءِ " يَقُولُونَ الْحَقَّ بِأَلْسِنَتِهِمْ لاَ يَجُوزُ هَذَا مِنْهُمْ - وَأَشَارَ إِلَى حَلْقِهِ - مِنْ أَبْغَضِ خَلْقِ اللَّهِ إِلَيْهِ مِنْهُمْ أَسْوَدُ إِحْدَى يَدَيْهِ طُبْىُ شَاةٍ أَوْ حَلَمَةُ ثَدْىٍ "
"ሐሩሪያህ" حَرُورِيَّة የኸዋሪጅ ሌላ ስም ነው፥ እዚህ ሐዲስ ላይ "ጥቁር ሰው አሏህ ዘንድ ከፍጥረት እጅግ የተጠላው ነው" የሚል ሽታው እንኳን የለም። ባይሆን "አሥወድ" أَسْوَد የሚለው ቅጽል ሰውዬውን ለመለየት የገባ ገላጭ ቃል ነው፥ ዒራቅ ደግሞ የአፍሪካ አህጉር ስላልሆነ "አንድ ጥቁር ሰው አለ" የሚለው አፍሪካውያንን በፍጹም አያመለክትም። ለምሳሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለን አንድ ደግ ሰው ለመግለጽ "መቆዶንያ ውስጥ የሚሠራ ቢኒያም የሚባል አንድ ቀይ ሰው አለ" ብል "ቀይ" የሚለውን ቀለም የወሰድኩት ለምልክት እንጂ ልጁ "ቀዳማይ አሜሪካዊ የሆኑትን ቀይ ሕንድ ነው" ወይም "ቀይ ሰው ሁሉ ደግ ነው" እያኩኝ እንዳልሆነ ማንም ይረዳል፥ በተመሳሳይም ከኸዋሪጅ አንዱ አሏህ ዘንድ ከፍጥረት እጅግ የተጠላው ጥቁር በመሆኑ ሳይሆን ኻሪጅ በመሆኑ ነው። ከዚያ ይልቅ የሰው መልክ በቀለም መለያየት ከአስደናቂ የአሏህ ተአምራቱ ነው፥ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተአምራት አሉበት፦
30፥22 "ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ተአምራቱ ነው፥ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተአምራት አሉበት"፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
30፥22 "ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ተአምራቱ ነው፥ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተአምራት አሉበት"፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
"ኻሪጅ" خَارِج ወይም "ኻሪጂይ" خَارِجِيّ የሚለው ቃል "ኻሪጀ" خَارِجَ ማለትም "አፈነገጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አፈንጋጭ" ማለት ነው፥ የኻሪጅ ወይም የኻሪጂይ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኻሪጁን" خَارِجُون ወይም "ኸዋሪጅ" خَوَارِج ሲሆን "አፈንጋጮች" ማለት ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 173
ኢብኒ አቢ አውፋ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ኸዋሪጅ የጀሀነም ውሻ ናቸው"። عَنِ ابْنِ أَبِي أَوْفَى، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " الْخَوَارِجُ كِلاَبُ النَّارِ " .
እነዚህ ከኢሥላም የሚያፈነግጡ ሕዝቦች ቁርኣንን ይቀራሉ ግን ከጉሮሮአቸው አልፎ አይወርድም፥ መነሻቸውም ዒራቅ ነው፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 88, ሐዲስ 16
ዩሠይር ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "እኔ ለሠህል ኢብኑ ሑነይፍ፦ "ነቢዩ"ﷺ" ስለ ኸዋሪጅ ነገር ሲናገሩ ሰምተሃልን? ብዬ ጠየኩት፥ እርሱም፦ "እርሳቸው በእጃቸው ወደ ዒራቅ በማመላከት፦ "ከእርሱም(ከዒራቅ) ሕዝቦች ቁርኣንን ይቀራሉ ግን ከጉሮሮአቸው አልፎ አይወርድም፥ ልክ ከደጋን ቀስት እንደሚወረወር ከኢሥላም ያፈነግጣሉ"። حَدَّثَنَا يُسَيْرُ بْنُ عَمْرٍو، قَالَ قُلْتُ لِسَهْلِ بْنِ حُنَيْفٍ هَلْ سَمِعْتَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ فِي الْخَوَارِجِ شَيْئًا قَالَ سَمِعْتُهُ يَقُولُ ـ وَأَهْوَى بِيَدِهِ قِبَلَ الْعِرَاقِ ـ " يَخْرُجُ مِنْهُ قَوْمٌ يَقْرَءُونَ الْقُرْآنَ لاَ يُجَاوِزُ تَرَاقِيَهُمْ، يَمْرُقُونَ مِنَ الإِسْلاَمِ مُرُوقَ السَّهْمِ مِنَ الرَّمِيَّةِ ".
በአንደበቶቻቸው እውነትን የሚናገሩ ግን ከጉሮሮአቸው አልፎ ወደ ልቦናቸው የማይዘልቅ ከሆኑን አንዱ አሏህ ዘንድ ከፍጥረት እጅግ የተጠላው ሲሆን መልኩ ለምልክትነት ጥቁር እንደሆነ ተጠቅሷል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 12, ሐዲስ 205
ዑበይዲሏህ ኢብኒ አቢ ራፊዕ እንደተረከው፦ "ሐሩሪያህ ባፈነገጡ ጊዜ ነጻ የወጣ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" አገልጋይ ከዐሊይ ኢብኑ አቢ ጧሊብ"ረ.ዐ." ጋር ሆኖ እንዲህ አለ፦ "እነርሱም፦ "ፍርድ የአሏህ እንጂ የማንም አይደለም" አሉ፥ ዐሊይም፦ "ሐሰት የተፈለገባት እውነተኛ ንግግር ናት፥ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" የእነርሱን ጠባይ ገልጸውታል። እኔም በእነዚህ ሰዎች ላይ ይህንን ጠባይ አይቼባቸዋለው፥ በአንደበቶቻቸው እውነትን የሚናገሩ ግን ከጉሮሮአቸው አልፎ ወደ ልቦናቸው የማይዘልቅ የሆኑ ናቸው፡፡ ከእነርሱ መካከል አሏህ ዘንድ ከፍጥረት እጅግ የተጠላው አንድ ጥቁር ሰው አለ፥ ይህም ሰው አንደኛው እጁ የበግ ወይም የፍየል ጡት የሚመስል ነው"። عَنْ عُبَيْدِ اللَّهِ بْنِ أَبِي رَافِعٍ، مَوْلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّ الْحَرُورِيَّةَ لَمَّا خَرَجَتْ وَهُوَ مَعَ عَلِيِّ بْنِ أَبِي طَالِبٍ - رضى الله عنه - قَالُوا لاَ حُكْمَ إِلاَّ لِلَّهِ . قَالَ عَلِيٌّ كَلِمَةُ حَقٍّ أُرِيدَ بِهَا بَاطِلٌ إِنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَصَفَ نَاسًا إِنِّي لأَعْرِفُ صِفَتَهُمْ فِي هَؤُلاَءِ " يَقُولُونَ الْحَقَّ بِأَلْسِنَتِهِمْ لاَ يَجُوزُ هَذَا مِنْهُمْ - وَأَشَارَ إِلَى حَلْقِهِ - مِنْ أَبْغَضِ خَلْقِ اللَّهِ إِلَيْهِ مِنْهُمْ أَسْوَدُ إِحْدَى يَدَيْهِ طُبْىُ شَاةٍ أَوْ حَلَمَةُ ثَدْىٍ "
"ሐሩሪያህ" حَرُورِيَّة የኸዋሪጅ ሌላ ስም ነው፥ እዚህ ሐዲስ ላይ "ጥቁር ሰው አሏህ ዘንድ ከፍጥረት እጅግ የተጠላው ነው" የሚል ሽታው እንኳን የለም። ባይሆን "አሥወድ" أَسْوَد የሚለው ቅጽል ሰውዬውን ለመለየት የገባ ገላጭ ቃል ነው፥ ዒራቅ ደግሞ የአፍሪካ አህጉር ስላልሆነ "አንድ ጥቁር ሰው አለ" የሚለው አፍሪካውያንን በፍጹም አያመለክትም። ለምሳሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለን አንድ ደግ ሰው ለመግለጽ "መቆዶንያ ውስጥ የሚሠራ ቢኒያም የሚባል አንድ ቀይ ሰው አለ" ብል "ቀይ" የሚለውን ቀለም የወሰድኩት ለምልክት እንጂ ልጁ "ቀዳማይ አሜሪካዊ የሆኑትን ቀይ ሕንድ ነው" ወይም "ቀይ ሰው ሁሉ ደግ ነው" እያኩኝ እንዳልሆነ ማንም ይረዳል፥ በተመሳሳይም ከኸዋሪጅ አንዱ አሏህ ዘንድ ከፍጥረት እጅግ የተጠላው ጥቁር በመሆኑ ሳይሆን ኻሪጅ በመሆኑ ነው። ከዚያ ይልቅ የሰው መልክ በቀለም መለያየት ከአስደናቂ የአሏህ ተአምራቱ ነው፥ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተአምራት አሉበት፦
30፥22 "ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ተአምራቱ ነው፥ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተአምራት አሉበት"፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
"አደም" آدَم የሚለው ቃል "አደመ" آدَمَ ማለትም "ጠቆረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥቁር" ማለት ነው፥ ጭቃ በባሕርይው የመድረቅ ባሕርይ አለው። ጭቃ ሲደርቅ ይጠቁራል፥ አደም የተፈጠረው ከጥቁር ጭቃ ነው፦
15፥26 ሰውንም ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ ጥቁር ጭቃ በእርግጥ ፈጠርነው፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن صَلْصَالٍ مِّنْ حَمَإٍ مَّسْنُونٍ
የአደም ልጆች በጠቅላላ በአደም በኩል ከምድር አፈር የመጣን ነን፥ ብዙ ዓይነት የቀለም ልዩነት ያለብን አሏህ ከሁሉም የምድር ክፍል ወስዶ ስለፈጠረን ነው፦
71፥17 "አላህም ከምድር ማብቀልን አበቀላችሁ"። وَاللَّهُ أَنبَتَكُم مِّنَ الْأَرْضِ نَبَاتًا
20፥55 "ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ"። مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ
78፥7 "ብዙ ዓይነቶችም አድርገን ፈጠርናችሁ"፡፡ وَخَلَقْنَٰكُمْ أَزْوَٰجًۭا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3213
አቡ ሙሣ እንደተረከው፥ የአላህ መልክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ከፍ ያለው አሏህ አደምን ከጭብጥ አፈር ፈጠረው፥ እርሱም ከሁሉም የምድር ክፍል ወስዶ ፈጠረው። ስለዚህ የአደም ልጆች አንዳንዶቹ ቀይ፣ ነጭ፣ ጥቁር፣ ጠይም ወዘተ ሆኑ"። عَنْ أَبِي مُوسَى الأَشْعَرِيِّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ اللَّهَ تَعَالَى خَلَقَ آدَمَ مِنْ قَبْضَةٍ قَبَضَهَا مِنْ جَمِيعِ الأَرْضِ فَجَاءَ بَنُو آدَمَ عَلَى قَدْرِ الأَرْضِ فَجَاءَ مِنْهُمُ الأَحْمَرُ وَالأَبْيَضُ وَالأَسْوَدُ وَبَيْنَ ذَلِكَ وَالسَّهْلُ وَالْحَزْنُ وَالْخَبِيثُ وَالطَّيِّبُ ”
"አደም" آدَم የሚለው ስም 25 ጊዜ በቁርኣን የመጣ ሲሆን ዒሣ የሚለው ስም በተመሳሳይ የመጣው 25 ጊዜ ነው፥ አሏህ ዘንድ የዒሣ ምሳሌ እንደ አደም ብጤ ሲሆን ዒሣ የፊቱ ቀለም ጥቁር ነው፦
3፥59 "አላህ ዘንድ የዒሣ ምሳሌ እንደ አደም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፥ ኾነም"፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ሙወጧኡል ኢማም መሊክ መጽሐፍ 49, ሐዲስ 1675
ዐብደሏህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "በከዕባህ ዘንድ በነበርኩ ጊዜ ራእይ አየው፥ ከጥቁር ሰዎች እናንተ ዐይታችሁ የማታውቁትን በጣም ቆንጆ ጥቁር ሰው አየሁ"፡፡ عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَرَانِي اللَّيْلَةَ عِنْدَ الْكَعْبَةِ فَرَأَيْتُ رَجُلاً آدَمَ كَأَحْسَنِ مَا أَنْتَ رَاءٍ مِنْ أُدْمِ الرِّجَالِ "
ነቢያችንም"ﷺ"፦ ይህ ማን ነው? ብለው ሲጠይቁ፦ "የመርየም ልጅ መሢሑ ነው" ተብለዋል፦
ሙወጧኡል ኢማም መሊክ መጽሐፍ 49, ሐዲስ 1675
"እኔም ይህ ማን ነው? ብዬ ጠየኩኝ፥ "የመርየም ልጅ መሢሑ ነው" ተብሎ ተመለሰልኝ"። فَسَأَلْتُ مَنْ هَذَا قِيلَ هَذَا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
ስለዚህ "አፍሪካዊ ጥቁር አሏህ ዘንድ ከፍጥረት እጅግ የተጠላው ነው" የሚለው የሚሽነሪዎች ቅጥፈት እንዲህ ይጋለጣል፥ አምላካችን አሏህ ውጫዊ ነገራችንን የፈጠረው ለውበት እንጂ የሚመዝነው ሥራችንን እና ለሥራ የወጠንበትን ልብ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 42
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አሏህ ወደ ልባችሁ እና ወደ ሥራችሁ እንጂ ወደ ቅርጻችሁ እና ወደ ገንዘባችሁ አይመለከትም"፡፡ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ لاَ يَنْظُرُ إِلَى صُوَرِكُمْ وَأَمْوَالِكُمْ وَلَكِنْ يَنْظُرُ إِلَى قُلُوبِكُمْ وَأَعْمَالِكُمْ "
“ዐመል” عَمَل ማለት “ገቢር” ወይም “ድርጊት” አሊያም "ሥራ" ማለት ሲሆን የዐመል ብዙ ቁጥር ደግሞ "አዕማል" أَعْمَال ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
15፥26 ሰውንም ከሚቅጨለጨል ሸክላ ከሚገማ ጥቁር ጭቃ በእርግጥ ፈጠርነው፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ مِن صَلْصَالٍ مِّنْ حَمَإٍ مَّسْنُونٍ
የአደም ልጆች በጠቅላላ በአደም በኩል ከምድር አፈር የመጣን ነን፥ ብዙ ዓይነት የቀለም ልዩነት ያለብን አሏህ ከሁሉም የምድር ክፍል ወስዶ ስለፈጠረን ነው፦
71፥17 "አላህም ከምድር ማብቀልን አበቀላችሁ"። وَاللَّهُ أَنبَتَكُم مِّنَ الْأَرْضِ نَبَاتًا
20፥55 "ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ"። مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ
78፥7 "ብዙ ዓይነቶችም አድርገን ፈጠርናችሁ"፡፡ وَخَلَقْنَٰكُمْ أَزْوَٰجًۭا
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3213
አቡ ሙሣ እንደተረከው፥ የአላህ መልክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ከፍ ያለው አሏህ አደምን ከጭብጥ አፈር ፈጠረው፥ እርሱም ከሁሉም የምድር ክፍል ወስዶ ፈጠረው። ስለዚህ የአደም ልጆች አንዳንዶቹ ቀይ፣ ነጭ፣ ጥቁር፣ ጠይም ወዘተ ሆኑ"። عَنْ أَبِي مُوسَى الأَشْعَرِيِّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ اللَّهَ تَعَالَى خَلَقَ آدَمَ مِنْ قَبْضَةٍ قَبَضَهَا مِنْ جَمِيعِ الأَرْضِ فَجَاءَ بَنُو آدَمَ عَلَى قَدْرِ الأَرْضِ فَجَاءَ مِنْهُمُ الأَحْمَرُ وَالأَبْيَضُ وَالأَسْوَدُ وَبَيْنَ ذَلِكَ وَالسَّهْلُ وَالْحَزْنُ وَالْخَبِيثُ وَالطَّيِّبُ ”
"አደም" آدَم የሚለው ስም 25 ጊዜ በቁርኣን የመጣ ሲሆን ዒሣ የሚለው ስም በተመሳሳይ የመጣው 25 ጊዜ ነው፥ አሏህ ዘንድ የዒሣ ምሳሌ እንደ አደም ብጤ ሲሆን ዒሣ የፊቱ ቀለም ጥቁር ነው፦
3፥59 "አላህ ዘንድ የዒሣ ምሳሌ እንደ አደም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፥ ኾነም"፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ሙወጧኡል ኢማም መሊክ መጽሐፍ 49, ሐዲስ 1675
ዐብደሏህ ኢብኑ ዑመር እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "በከዕባህ ዘንድ በነበርኩ ጊዜ ራእይ አየው፥ ከጥቁር ሰዎች እናንተ ዐይታችሁ የማታውቁትን በጣም ቆንጆ ጥቁር ሰው አየሁ"፡፡ عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عُمَرَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَرَانِي اللَّيْلَةَ عِنْدَ الْكَعْبَةِ فَرَأَيْتُ رَجُلاً آدَمَ كَأَحْسَنِ مَا أَنْتَ رَاءٍ مِنْ أُدْمِ الرِّجَالِ "
ነቢያችንም"ﷺ"፦ ይህ ማን ነው? ብለው ሲጠይቁ፦ "የመርየም ልጅ መሢሑ ነው" ተብለዋል፦
ሙወጧኡል ኢማም መሊክ መጽሐፍ 49, ሐዲስ 1675
"እኔም ይህ ማን ነው? ብዬ ጠየኩኝ፥ "የመርየም ልጅ መሢሑ ነው" ተብሎ ተመለሰልኝ"። فَسَأَلْتُ مَنْ هَذَا قِيلَ هَذَا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
ስለዚህ "አፍሪካዊ ጥቁር አሏህ ዘንድ ከፍጥረት እጅግ የተጠላው ነው" የሚለው የሚሽነሪዎች ቅጥፈት እንዲህ ይጋለጣል፥ አምላካችን አሏህ ውጫዊ ነገራችንን የፈጠረው ለውበት እንጂ የሚመዝነው ሥራችንን እና ለሥራ የወጠንበትን ልብ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 42
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "አሏህ ወደ ልባችሁ እና ወደ ሥራችሁ እንጂ ወደ ቅርጻችሁ እና ወደ ገንዘባችሁ አይመለከትም"፡፡ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ لاَ يَنْظُرُ إِلَى صُوَرِكُمْ وَأَمْوَالِكُمْ وَلَكِنْ يَنْظُرُ إِلَى قُلُوبِكُمْ وَأَعْمَالِكُمْ "
“ዐመል” عَمَل ማለት “ገቢር” ወይም “ድርጊት” አሊያም "ሥራ" ማለት ሲሆን የዐመል ብዙ ቁጥር ደግሞ "አዕማል" أَعْمَال ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ወንድ ወይስ ሰው?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
33፥4 አላህ ለአንድ ሰው በሆዱ ውስጥ ሁለትን ልቦች አላደረገም፡፡ مَّا جَعَلَ اللَّهُ لِرَجُلٍ مِّن قَلْبَيْنِ فِي جَوْفِهِ
ሴትን በቁልምጫ ስም "ሴትዮ" ስንል ወንድን ደግሞ "ሰውዬ" እንላለን፥ ነገር ግን "ሰውዬ" የሚለው የቀልምጫ ስም መነሻው "ሰው" ሲሆን "ሰው" የሚለው ቃል በተናጥል "ወንድ" የሚለው ቃል ለመተካት እና እንዲሁ በጥቅሉ "ወንድ እና ሴትን" ለማመልከት ይመጣል። በተመሳሳይም "ረጁል" رَجُل የሚለው ቃል "ወንድ" ማለት ሲሆን "ሰው" በሚል ይመጣል፦
33፥4 አላህ ለአንድ ሰው በሆዱ ውስጥ ሁለትን ልቦች አላደረገም፡፡ مَّا جَعَلَ اللَّهُ لِرَجُلٍ مِّن قَلْبَيْنِ فِي جَوْفِهِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሰው" ለሚለው የገባው ቃል "ረጁል" رَجُل መሆኑን አስተውል! "ረጁል" ልክ እንደ "ሰው" የሚለው ቃል ሁለት የተለያዩ ትርጉም ወክሎ ጥቅም ላይ የሚውል እና የሚገባ ቃል ነው፥ "ሰው" ለሴት እና ለወንድ የወል ስም ሆኖ ያገለግላል፦
4፥124 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ
40፥40 “እርሱ ምእመን ኾኖ ከወንድ ወይም ከሴት በጎን የሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ፡፡ በእርሷ ውስጥ ያለ ቁጥጥር ይመገባሉ”፡፡ وَمَنْ عَمِلَ صَالِحًا مِّن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ يُرْزَقُونَ فِيهَا بِغَيْرِ حِسَابٍ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ሰው" ለሚለው የገባው ቃል "ሁወ" هُوَ ሲሆን "እርሱ" ማለት ነው፥ እርሱ የተባለው ሰው "ወንድ እና ሴት" ስለሆነ "ዘከር" ذَكَر እና "ኡንሳ" أُنثَىٰ የሚለው ቃል ተቀምጧል። ስለዚህ "አላህ ለአንድ ሰው በሆዱ ውስጥ ሁለትን ልቦች አላደረገም" የሚለውን "አላህ ለአንድ ወንድ በሆዱ ውስጥ ሁለትን ልቦች አላደረገም" ተብሎ መተርጎም አለበት የሚለው ሙግት አይሠራም፥ "አላህ ለአንድ ወንድ በሆዱ ውስጥ ሁለትን ልቦች አላደረገም" ከተባለ "ሴት ሁለት ልብ አላት ማለት ነው፥ ያ ከሆነ እሥልምና ሴትን ዝቅ ያረጋል" የሚለው የክርስቲያን ፕሪንስ አንኮላ ስሑት ሙግት ፉርሽ ነው። "አንድ ቃልን ለሁለት የተለያዩ ነገሮችን የሚውለውን"two different things by the same word" አንድ ነገር አርጎ መውሰድ "አሻሚ ተፋልሶ"Fallacy of equivocation" ነው። ለምሳሌ፦
premise 1
Since only man is rational.
premise 2
And no woman is a man.
conclusion
Therefore, no woman is rational.
ብሎ መተርጎም አሻሚ ሕፀፅ ነው፥ በ 1ኛው ነጥብ "Man" የተባለው "ሰው"human" ሲሆን በ 2ኛው "Man" የተባለው "ወንድ"male" ነው፥ ስለዚህ አንድ ቃልን ለሁለት የተለያዩ ነገሮችን ወክሎ የሚውለውን በተቃራኒው "Man" የሚለውን "ወንድ" ብቻ ብለን ተርጉመን፦ "ወንድ ብቻውን ዐቅለኛ ነው፣ ሴት ወንድ አይደለችም፣ ስለዚህ ሴት ዐቅለኛ አይደለችም" ብሎ መረዳት በሥ-አመክንዮ ሙግት አሻሚ ሕፀፅ ነው፦
17፥70 የአደምንም ልጆች በእርግጥ አከበርናቸው፡፡ وَلَقَدْ كَرَّمْنَا بَنِي آدَمَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ልጆች" ለሚለው የገባው ቃል "በኒይ" بَنِي ሲሆን "ኢብን" اِبْن ለሚለው ቃል ብዜት ነው፥ "ኢብን" اِبْن ማለት "ወንድ ልጅ" ማለት ሲሆን "በኒይ" بَنِي ማለት ደግሞ "ወንድ ልጆች" ማለት ነው። ነገር ግን አምላካችን አሏህ፦ "የአደም ልጆች" ሲል የአደምን ወንድ እና ሴት ልጆች እንጂ ወንድ ልጆች ብቻ ለማለት አይደለም፦
18፥46 ገንዘብ እና ልጆች የቅርቢቱ ሕይወት ጌጦች ናቸው፡፡ الْمَالُ وَالْبَنُونَ زِينَةُ الْحَيَاةِ الدُّنْيَا
8፥28 ገንዘቦቻችሁ እና ልጆቻችሁም ፈተና ብቻ መኾናቸውን እና አላህ ዘንድ ታላቅ ምንዳ ያለው መኾኑን እወቁ፡፡ وَاعْلَمُوا أَنَّمَا أَمْوَالُكُمْ وَأَوْلَادُكُمْ فِتْنَةٌ وَأَنَّ اللَّهَ عِندَهُ أَجْرٌ عَظِيمٌ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "በኑን" بَنُون የሚለው "ኢብን" اِبْن ለሚለው ብዙ ቁጥር ሲሆን አጠቃላይ ልጆችን ስለሚያመለክት "አውላድ" أَوْلَاد በሚል መጥቷል፥ "ወለድ" وَلَد ልጅ ማለት ሲሆን "አውላድ" أَوْلَاد ደግሞ "ልጆች" ማለት ነው። ይህ በነሕው ደርስ "ኢሥሙል ሙሽተሪክ" ይባላል፥ "ኢሥሙል ሙሽተሪክ" اِسْم المُشْتَرِك ማለት "ተመሳሳይ ቃል ግን የተለያየ ትርጉም ያለው አሳብ"Homonym" ነው።
እዚህ ድረስ ከተግባባን በተመሳሳይ ሰዋስው ባይብል ላይ የተቀመጡትን አንዳንድ አናቅጽ እንመልከት፦
ዘሌዋውያን 20፥27 "ሰው" ወይም "ሴት" መናፍስትን ቢጠሩ ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው ይገደሉ!።
ዘኍልቍ 6፥2 ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው፦ "ሰው" ወይም "ሴት" ለያህዌህ ራሱን የተለየ ያደርግ ዘንድ የናዝራዊነት ስእለት ቢሳል።
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ሰው" የተባለው በተናጥል የሴት ተቃራኒ "ወንድ" ነው፥ ያ ማለት "ሰው" ክቡር ነው" ሲባል ወንድ ክቡር ነው ሴት ወራዳ ናት" ማለት ነው" ብሎ መደምደም ስሑት ሙግት ነው፦
መዝሙር 49፥12 "ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አያውቅም"።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሰው" የተባለው በጥቅል ወንድ እና ሴት ማለት ነው" ካላችሁ እንግዲያውስ "ረጁል" የሚለውንም ቃል በጥቅል ለወንድ እና ለሴት፥ በተናጥል ለወንድ ግልጋሎት ላይ እንደሚውል ተረዱት!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
33፥4 አላህ ለአንድ ሰው በሆዱ ውስጥ ሁለትን ልቦች አላደረገም፡፡ مَّا جَعَلَ اللَّهُ لِرَجُلٍ مِّن قَلْبَيْنِ فِي جَوْفِهِ
ሴትን በቁልምጫ ስም "ሴትዮ" ስንል ወንድን ደግሞ "ሰውዬ" እንላለን፥ ነገር ግን "ሰውዬ" የሚለው የቀልምጫ ስም መነሻው "ሰው" ሲሆን "ሰው" የሚለው ቃል በተናጥል "ወንድ" የሚለው ቃል ለመተካት እና እንዲሁ በጥቅሉ "ወንድ እና ሴትን" ለማመልከት ይመጣል። በተመሳሳይም "ረጁል" رَجُل የሚለው ቃል "ወንድ" ማለት ሲሆን "ሰው" በሚል ይመጣል፦
33፥4 አላህ ለአንድ ሰው በሆዱ ውስጥ ሁለትን ልቦች አላደረገም፡፡ مَّا جَعَلَ اللَّهُ لِرَجُلٍ مِّن قَلْبَيْنِ فِي جَوْفِهِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሰው" ለሚለው የገባው ቃል "ረጁል" رَجُل መሆኑን አስተውል! "ረጁል" ልክ እንደ "ሰው" የሚለው ቃል ሁለት የተለያዩ ትርጉም ወክሎ ጥቅም ላይ የሚውል እና የሚገባ ቃል ነው፥ "ሰው" ለሴት እና ለወንድ የወል ስም ሆኖ ያገለግላል፦
4፥124 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ ከበጎ ሥራዎች አንዳችን የሚሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ፡፡ وَمَن يَعْمَلْ مِنَ الصَّالِحَاتِ مِن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ
40፥40 “እርሱ ምእመን ኾኖ ከወንድ ወይም ከሴት በጎን የሠራም ሰው እነዚያ ገነትን ይገባሉ፡፡ በእርሷ ውስጥ ያለ ቁጥጥር ይመገባሉ”፡፡ وَمَنْ عَمِلَ صَالِحًا مِّن ذَكَرٍ أَوْ أُنثَىٰ وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَـٰئِكَ يَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ يُرْزَقُونَ فِيهَا بِغَيْرِ حِسَابٍ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ሰው" ለሚለው የገባው ቃል "ሁወ" هُوَ ሲሆን "እርሱ" ማለት ነው፥ እርሱ የተባለው ሰው "ወንድ እና ሴት" ስለሆነ "ዘከር" ذَكَر እና "ኡንሳ" أُنثَىٰ የሚለው ቃል ተቀምጧል። ስለዚህ "አላህ ለአንድ ሰው በሆዱ ውስጥ ሁለትን ልቦች አላደረገም" የሚለውን "አላህ ለአንድ ወንድ በሆዱ ውስጥ ሁለትን ልቦች አላደረገም" ተብሎ መተርጎም አለበት የሚለው ሙግት አይሠራም፥ "አላህ ለአንድ ወንድ በሆዱ ውስጥ ሁለትን ልቦች አላደረገም" ከተባለ "ሴት ሁለት ልብ አላት ማለት ነው፥ ያ ከሆነ እሥልምና ሴትን ዝቅ ያረጋል" የሚለው የክርስቲያን ፕሪንስ አንኮላ ስሑት ሙግት ፉርሽ ነው። "አንድ ቃልን ለሁለት የተለያዩ ነገሮችን የሚውለውን"two different things by the same word" አንድ ነገር አርጎ መውሰድ "አሻሚ ተፋልሶ"Fallacy of equivocation" ነው። ለምሳሌ፦
premise 1
Since only man is rational.
premise 2
And no woman is a man.
conclusion
Therefore, no woman is rational.
ብሎ መተርጎም አሻሚ ሕፀፅ ነው፥ በ 1ኛው ነጥብ "Man" የተባለው "ሰው"human" ሲሆን በ 2ኛው "Man" የተባለው "ወንድ"male" ነው፥ ስለዚህ አንድ ቃልን ለሁለት የተለያዩ ነገሮችን ወክሎ የሚውለውን በተቃራኒው "Man" የሚለውን "ወንድ" ብቻ ብለን ተርጉመን፦ "ወንድ ብቻውን ዐቅለኛ ነው፣ ሴት ወንድ አይደለችም፣ ስለዚህ ሴት ዐቅለኛ አይደለችም" ብሎ መረዳት በሥ-አመክንዮ ሙግት አሻሚ ሕፀፅ ነው፦
17፥70 የአደምንም ልጆች በእርግጥ አከበርናቸው፡፡ وَلَقَدْ كَرَّمْنَا بَنِي آدَمَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ልጆች" ለሚለው የገባው ቃል "በኒይ" بَنِي ሲሆን "ኢብን" اِبْن ለሚለው ቃል ብዜት ነው፥ "ኢብን" اِبْن ማለት "ወንድ ልጅ" ማለት ሲሆን "በኒይ" بَنِي ማለት ደግሞ "ወንድ ልጆች" ማለት ነው። ነገር ግን አምላካችን አሏህ፦ "የአደም ልጆች" ሲል የአደምን ወንድ እና ሴት ልጆች እንጂ ወንድ ልጆች ብቻ ለማለት አይደለም፦
18፥46 ገንዘብ እና ልጆች የቅርቢቱ ሕይወት ጌጦች ናቸው፡፡ الْمَالُ وَالْبَنُونَ زِينَةُ الْحَيَاةِ الدُّنْيَا
8፥28 ገንዘቦቻችሁ እና ልጆቻችሁም ፈተና ብቻ መኾናቸውን እና አላህ ዘንድ ታላቅ ምንዳ ያለው መኾኑን እወቁ፡፡ وَاعْلَمُوا أَنَّمَا أَمْوَالُكُمْ وَأَوْلَادُكُمْ فِتْنَةٌ وَأَنَّ اللَّهَ عِندَهُ أَجْرٌ عَظِيمٌ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "በኑን" بَنُون የሚለው "ኢብን" اِبْن ለሚለው ብዙ ቁጥር ሲሆን አጠቃላይ ልጆችን ስለሚያመለክት "አውላድ" أَوْلَاد በሚል መጥቷል፥ "ወለድ" وَلَد ልጅ ማለት ሲሆን "አውላድ" أَوْلَاد ደግሞ "ልጆች" ማለት ነው። ይህ በነሕው ደርስ "ኢሥሙል ሙሽተሪክ" ይባላል፥ "ኢሥሙል ሙሽተሪክ" اِسْم المُشْتَرِك ማለት "ተመሳሳይ ቃል ግን የተለያየ ትርጉም ያለው አሳብ"Homonym" ነው።
እዚህ ድረስ ከተግባባን በተመሳሳይ ሰዋስው ባይብል ላይ የተቀመጡትን አንዳንድ አናቅጽ እንመልከት፦
ዘሌዋውያን 20፥27 "ሰው" ወይም "ሴት" መናፍስትን ቢጠሩ ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው ይገደሉ!።
ዘኍልቍ 6፥2 ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው፦ "ሰው" ወይም "ሴት" ለያህዌህ ራሱን የተለየ ያደርግ ዘንድ የናዝራዊነት ስእለት ቢሳል።
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ሰው" የተባለው በተናጥል የሴት ተቃራኒ "ወንድ" ነው፥ ያ ማለት "ሰው" ክቡር ነው" ሲባል ወንድ ክቡር ነው ሴት ወራዳ ናት" ማለት ነው" ብሎ መደምደም ስሑት ሙግት ነው፦
መዝሙር 49፥12 "ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አያውቅም"።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ሰው" የተባለው በጥቅል ወንድ እና ሴት ማለት ነው" ካላችሁ እንግዲያውስ "ረጁል" የሚለውንም ቃል በጥቅል ለወንድ እና ለሴት፥ በተናጥል ለወንድ ግልጋሎት ላይ እንደሚውል ተረዱት!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አምላክ ስንት ነው?
ባይብል፦
ዘዳግም 6፥4 እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው።
ቁርኣን፦
18፥110 «እኔ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው" ማለትን ነው፥ እኔን ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፡፡ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ» በላቸው፡፡
የዐበይት ክርስትና አንቀጸ-እምነት የያዘ ሃይማኖተ አበው፦
የአንጾኪያው ኤጲስ ቆጶስ ዲዮናስዮስ ወደ እስክንድርያው ኤጲስ ቆጶስ ወደ ሚናስ በላከው መልእክቱ፦ "አምላክ ሦስት ነው" ብሎ እንቅጩን ፍርጥ አርጎ ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው ዘዲዮናስዮስ ምዕራፍ 99
"አምላክነስ ሥሉስ እንበለ ተሌልዮ"።
ትርጉም፦
"አምላካችን ያለ መለየት ሦስት ነው"።
የነቢያትን ትምህርት ጠብቆ የያዘ የትኛው ሃይማኖት ነው? ክርስትና ወይስ እሥልምና? መልሱ ለኅሊና!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ባይብል፦
ዘዳግም 6፥4 እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው።
ቁርኣን፦
18፥110 «እኔ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ማለት ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው" ማለትን ነው፥ እኔን ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፡፡ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም መገዛት አንድንም አያጋራ» በላቸው፡፡
የዐበይት ክርስትና አንቀጸ-እምነት የያዘ ሃይማኖተ አበው፦
የአንጾኪያው ኤጲስ ቆጶስ ዲዮናስዮስ ወደ እስክንድርያው ኤጲስ ቆጶስ ወደ ሚናስ በላከው መልእክቱ፦ "አምላክ ሦስት ነው" ብሎ እንቅጩን ፍርጥ አርጎ ተናግሯል፦
ሃይማኖተ አበው ዘዲዮናስዮስ ምዕራፍ 99
"አምላክነስ ሥሉስ እንበለ ተሌልዮ"።
ትርጉም፦
"አምላካችን ያለ መለየት ሦስት ነው"።
የነቢያትን ትምህርት ጠብቆ የያዘ የትኛው ሃይማኖት ነው? ክርስትና ወይስ እሥልምና? መልሱ ለኅሊና!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ተጋሪ የለውም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
43፥15 ከባሮቹም ለእርሱ ቁራጭን ልጅ አደረጉለት፡፡ ሰው በእርግጥ ግልጽ ከሓዲ ነው፡፡ وَجَعَلُوا لَهُ مِنْ عِبَادِهِ جُزْءًا ۚ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ مُّبِينٌ
የመርየም ልጅ መሢሑ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፥ አምላካችን አሏህ እርሱን ለእስራኤል ልጆች ተአምር ያደረገው ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም፦
4፥172 መሢሑ ለአላህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
43፥59 እርሱ በእርሱ ላይ የለገስንለት እና ለእስራኤል ልጆች ተአምር ያደረግነው የኾነ ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا عَبْدٌ أَنْعَمْنَا عَلَيْهِ وَجَعَلْنَاهُ مَثَلًا لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ
ነገር ግን መሢሑ ከአሏህ ባሮች አንዱ ሆኖ ሳለ ዐበይት ክርስቲያኖች ከአብ ባሕርይ ባሕርይን ወስዶ፣ ከአካሉ አካልን ወስዶ እና አብን አህሎና መስሎ ከእርሱ ወጣ፣ ተወለደ፣ ተገኘ በማለት አሏህን ወላዲ መሢሑን ተወላዲ በማድረግ ለአሏህ ቁራጭን አደረጉለት፦
43፥15 ከባሮቹም ለእርሱ ቁራጭን ልጅ አደረጉለት፡፡ ሰው በእርግጥ ግልጽ ከሓዲ ነው፡፡ وَجَعَلُوا لَهُ مِنْ عِبَادِهِ جُزْءًا ۚ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ مُّبِينٌ
“አካል ዘእም-አካል፥ ባሕርይ ዘእም-ባሕርይ” ማለት “ከአካል አካልን ወስዶ፥ ከባሕርይ ባሕርይን ወስዶ” ማለት ነው፥ ወልድ ከአብ ማንነት(አካል) ማንነትን ወስዶ እና ከአብ ምንነት(ባሕርይ) ምንነትን ወስዶ ተወለደ የሚለው ትምህርታቸው ከባሮቹ ለአሏህ ቁራጭን ማድረግ ነው። አሏህ አንድ ነው፥ እርሱ ከማንነቱ እና ከምንነቱ ማንንም አልወለደም። ከእርሱ ማንነት እና ምንነት የተወለደ ማንም የለም፥ ከእርሱ የተወለደ ማንም አምላክ የለም፦
112፥1 በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ
112፥3 አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
23፥91 አላህ ምንም ልጅን አልወለደም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 496
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” አሏህ እንዲህ አሉ፦ “አሏህም አለ፦ “የአደም ልጅ እኔን አስዋሸ፥ እንዲህ ለማድረግ መብት አልነበረውም፡፡ ደግሞም ሰደበኝ፥ እንዲህ ለማድረግም መብት አልነበረውም፡፡ እኔን ማስዋሸቱ የሚያመለክተው፦ “መጀመሪያ ላይ እንደፈጠረኝ አድርጎ ዳግም አይሠራኝም” የሚለው ንግግሩ ነው፥ ለመሆኑ መጀመሪያ እርሱን መፍጠር ነው ወይስ ዳግም መሥራት ለእኔ ይበልጥ የሚቀል የነበረው? እኔን መሳደቡን የሚያመለክተው ደግሞ፦ “አሏህ ልጅ ወልዷል” ማለቱ ነው፥ እኔ አንድ ነኝ፣ የሁሉ መጠጊያ ነኝ፣ አልወለድኩም፣ አልተወለድኩም፣ ለእኔ አንድም ብጤ የለኝም”፡፡ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ قَالَ اللَّهُ كَذَّبَنِي ابْنُ آدَمَ وَلَمْ يَكُنْ لَهُ ذَلِكَ، وَشَتَمَنِي وَلَمْ يَكُنْ لَهُ ذَلِكَ، فَأَمَّا تَكْذِيبُهُ إِيَّاىَ فَقَوْلُهُ لَنْ يُعِيدَنِي كَمَا بَدَأَنِي، وَلَيْسَ أَوَّلُ الْخَلْقِ بِأَهْوَنَ عَلَىَّ مِنْ إِعَادَتِهِ، وَأَمَّا شَتْمُهُ إِيَّاىَ فَقَوْلُهُ اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا، وَأَنَا الأَحَدُ الصَّمَدُ لَمْ أَلِدْ وَلَمْ أُولَدْ وَلَمْ يَكُنْ لِي كُفْأً أَحَدٌ ”.
አሏህ ከሚሉት ነገር ጥራት ይገባውና ከወለደ በአንድነቱ ላይ ብዝኃነት ሊመጣ ነው፥ ከተወለደ ደግሞ መነሾ እና ጅማሮ ሊኖረውን ነው። በእርግጥ፦ “አሏህ ልጅን ወለደ” ማለት ከባድ መጥፎ ንግግር ነው፥ ከዚህ ንግግር ሰማያት ሊቀደዱ፣ ምድርም ልትሰነጠቅ፣ ጋራዎችም ተንደው ሊወድቁ ይቃረባሉ፦
19፥88 «አልረሕማንም ልጅን ወለደ» አሉ፡፡ وَقَالُوا اتَّخَذَ الرَّحْمَـٰنُ وَلَدًا
19፥89 ከባድ መጥፎን ነገር በእርግጥ አመጣችሁ፡፡ لَّقَدْ جِئْتُمْ شَيْئًا إِدًّا
19፥90 ከዚህ ንግግር ሰማያት ሊቀደዱ፣ ምድርም ልትሰነጠቅ፣ ጋራዎችም ተንደው ሊወድቁ ይቃረባሉ፡፡ تَكَادُ السَّمَاوَاتُ يَتَفَطَّرْنَ مِنْهُ وَتَنشَقُّ الْأَرْضُ وَتَخِرُّ الْجِبَالُ هَدًّا
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 8
አቢ ሙሣ አል-አሽዐሪይ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “እንደ አሏህ መጥፎ ንግግር እየሰማ የሚታገስ ማንም የለም፥ ለእርሱ ልጅን ይመጥናሉ። እርሱ ግን ጤንነት ይሰጣቸዋል እንዲሁ ሲሳይ ይለግሳቸዋል”። عَنْ أَبِي مُوسَى الأَشْعَرِيِّ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ مَا أَحَدٌ أَصْبَرُ عَلَى أَذًى سَمِعَهُ مِنَ اللَّهِ، يَدَّعُونَ لَهُ الْوَلَدَ، ثُمَّ يُعَافِيهِمْ وَيَرْزُقُهُمْ ”.
ከዚህ ሁሉ የሚገርመው “ለአሏህ ልጅ አለው” ብለው ወደ ኩፍራቸው ይጣራሉ፥ ለአሏህ ልጅ መያዝ አይገባውም። በሰማያት እና በምድር ያለው ሁሉ በትንሣኤ ቀን ለአሏህ ባሪያ ኾነው የሚመጡ እንጂ ሌላ አይደሉም፦
19፥91 “ለአልረሕማን ልጅ አለው” ብለው ይጣራሉ፡፡ أَن دَعَوْا لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدًا
19፥92 ለአልረሕማን ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ وَمَا يَنبَغِي لِلرَّحْمَـٰنِ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا
19፥93 በሰማያት እና በምድር ያለው ሁሉ በትንሣኤ ቀን ለአልራሕማን ባሪያ ኾነው የሚመጡ እንጂ ሌላ አይደሉም፡፡ إِن كُلُّ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ إِلَّا آتِي الرَّحْمَـٰنِ عَبْدًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
43፥15 ከባሮቹም ለእርሱ ቁራጭን ልጅ አደረጉለት፡፡ ሰው በእርግጥ ግልጽ ከሓዲ ነው፡፡ وَجَعَلُوا لَهُ مِنْ عِبَادِهِ جُزْءًا ۚ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ مُّبِينٌ
የመርየም ልጅ መሢሑ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፥ አምላካችን አሏህ እርሱን ለእስራኤል ልጆች ተአምር ያደረገው ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም፦
4፥172 መሢሑ ለአላህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
43፥59 እርሱ በእርሱ ላይ የለገስንለት እና ለእስራኤል ልጆች ተአምር ያደረግነው የኾነ ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا عَبْدٌ أَنْعَمْنَا عَلَيْهِ وَجَعَلْنَاهُ مَثَلًا لِّبَنِي إِسْرَائِيلَ
ነገር ግን መሢሑ ከአሏህ ባሮች አንዱ ሆኖ ሳለ ዐበይት ክርስቲያኖች ከአብ ባሕርይ ባሕርይን ወስዶ፣ ከአካሉ አካልን ወስዶ እና አብን አህሎና መስሎ ከእርሱ ወጣ፣ ተወለደ፣ ተገኘ በማለት አሏህን ወላዲ መሢሑን ተወላዲ በማድረግ ለአሏህ ቁራጭን አደረጉለት፦
43፥15 ከባሮቹም ለእርሱ ቁራጭን ልጅ አደረጉለት፡፡ ሰው በእርግጥ ግልጽ ከሓዲ ነው፡፡ وَجَعَلُوا لَهُ مِنْ عِبَادِهِ جُزْءًا ۚ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ مُّبِينٌ
“አካል ዘእም-አካል፥ ባሕርይ ዘእም-ባሕርይ” ማለት “ከአካል አካልን ወስዶ፥ ከባሕርይ ባሕርይን ወስዶ” ማለት ነው፥ ወልድ ከአብ ማንነት(አካል) ማንነትን ወስዶ እና ከአብ ምንነት(ባሕርይ) ምንነትን ወስዶ ተወለደ የሚለው ትምህርታቸው ከባሮቹ ለአሏህ ቁራጭን ማድረግ ነው። አሏህ አንድ ነው፥ እርሱ ከማንነቱ እና ከምንነቱ ማንንም አልወለደም። ከእርሱ ማንነት እና ምንነት የተወለደ ማንም የለም፥ ከእርሱ የተወለደ ማንም አምላክ የለም፦
112፥1 በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ
112፥3 አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
23፥91 አላህ ምንም ልጅን አልወለደም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 496
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” አሏህ እንዲህ አሉ፦ “አሏህም አለ፦ “የአደም ልጅ እኔን አስዋሸ፥ እንዲህ ለማድረግ መብት አልነበረውም፡፡ ደግሞም ሰደበኝ፥ እንዲህ ለማድረግም መብት አልነበረውም፡፡ እኔን ማስዋሸቱ የሚያመለክተው፦ “መጀመሪያ ላይ እንደፈጠረኝ አድርጎ ዳግም አይሠራኝም” የሚለው ንግግሩ ነው፥ ለመሆኑ መጀመሪያ እርሱን መፍጠር ነው ወይስ ዳግም መሥራት ለእኔ ይበልጥ የሚቀል የነበረው? እኔን መሳደቡን የሚያመለክተው ደግሞ፦ “አሏህ ልጅ ወልዷል” ማለቱ ነው፥ እኔ አንድ ነኝ፣ የሁሉ መጠጊያ ነኝ፣ አልወለድኩም፣ አልተወለድኩም፣ ለእኔ አንድም ብጤ የለኝም”፡፡ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ قَالَ اللَّهُ كَذَّبَنِي ابْنُ آدَمَ وَلَمْ يَكُنْ لَهُ ذَلِكَ، وَشَتَمَنِي وَلَمْ يَكُنْ لَهُ ذَلِكَ، فَأَمَّا تَكْذِيبُهُ إِيَّاىَ فَقَوْلُهُ لَنْ يُعِيدَنِي كَمَا بَدَأَنِي، وَلَيْسَ أَوَّلُ الْخَلْقِ بِأَهْوَنَ عَلَىَّ مِنْ إِعَادَتِهِ، وَأَمَّا شَتْمُهُ إِيَّاىَ فَقَوْلُهُ اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا، وَأَنَا الأَحَدُ الصَّمَدُ لَمْ أَلِدْ وَلَمْ أُولَدْ وَلَمْ يَكُنْ لِي كُفْأً أَحَدٌ ”.
አሏህ ከሚሉት ነገር ጥራት ይገባውና ከወለደ በአንድነቱ ላይ ብዝኃነት ሊመጣ ነው፥ ከተወለደ ደግሞ መነሾ እና ጅማሮ ሊኖረውን ነው። በእርግጥ፦ “አሏህ ልጅን ወለደ” ማለት ከባድ መጥፎ ንግግር ነው፥ ከዚህ ንግግር ሰማያት ሊቀደዱ፣ ምድርም ልትሰነጠቅ፣ ጋራዎችም ተንደው ሊወድቁ ይቃረባሉ፦
19፥88 «አልረሕማንም ልጅን ወለደ» አሉ፡፡ وَقَالُوا اتَّخَذَ الرَّحْمَـٰنُ وَلَدًا
19፥89 ከባድ መጥፎን ነገር በእርግጥ አመጣችሁ፡፡ لَّقَدْ جِئْتُمْ شَيْئًا إِدًّا
19፥90 ከዚህ ንግግር ሰማያት ሊቀደዱ፣ ምድርም ልትሰነጠቅ፣ ጋራዎችም ተንደው ሊወድቁ ይቃረባሉ፡፡ تَكَادُ السَّمَاوَاتُ يَتَفَطَّرْنَ مِنْهُ وَتَنشَقُّ الْأَرْضُ وَتَخِرُّ الْجِبَالُ هَدًّا
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 8
አቢ ሙሣ አል-አሽዐሪይ እንደተረከው፦ “ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “እንደ አሏህ መጥፎ ንግግር እየሰማ የሚታገስ ማንም የለም፥ ለእርሱ ልጅን ይመጥናሉ። እርሱ ግን ጤንነት ይሰጣቸዋል እንዲሁ ሲሳይ ይለግሳቸዋል”። عَنْ أَبِي مُوسَى الأَشْعَرِيِّ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ مَا أَحَدٌ أَصْبَرُ عَلَى أَذًى سَمِعَهُ مِنَ اللَّهِ، يَدَّعُونَ لَهُ الْوَلَدَ، ثُمَّ يُعَافِيهِمْ وَيَرْزُقُهُمْ ”.
ከዚህ ሁሉ የሚገርመው “ለአሏህ ልጅ አለው” ብለው ወደ ኩፍራቸው ይጣራሉ፥ ለአሏህ ልጅ መያዝ አይገባውም። በሰማያት እና በምድር ያለው ሁሉ በትንሣኤ ቀን ለአሏህ ባሪያ ኾነው የሚመጡ እንጂ ሌላ አይደሉም፦
19፥91 “ለአልረሕማን ልጅ አለው” ብለው ይጣራሉ፡፡ أَن دَعَوْا لِلرَّحْمَـٰنِ وَلَدًا
19፥92 ለአልረሕማን ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ وَمَا يَنبَغِي لِلرَّحْمَـٰنِ أَن يَتَّخِذَ وَلَدًا
19፥93 በሰማያት እና በምድር ያለው ሁሉ በትንሣኤ ቀን ለአልራሕማን ባሪያ ኾነው የሚመጡ እንጂ ሌላ አይደሉም፡፡ إِن كُلُّ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ إِلَّا آتِي الرَّحْمَـٰنِ عَبْدًا
“ወለድ” وَلَد የሚለው ቃል “ወለደ” وَلَدَ ማለትም “ወለደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ወልድ” ወይም “ልጅ” ማለት ነው። የቤተክርስቲያን አበው ከሚባሉት አንዱ አርጌንስ፦ “አምላክ ከእርሱ ለተወለደው ለአንድያ ልጁ አባት ነው፥ ከእርሱ ምንነት ያለ ምንም ጅማሮ ተገኘ” “እርሱ(ወልድ) ዲዩቴሮስ ቴኦስ ነው” ብሎ ያስተምር ነበር። ዋቢ መጽሐፍት ይመልከቱ፦
1. Origen, De Principiis, Book 1:
2. Origen Against Celsus, 5.39 (PG 14:108-110; ANF 4: 561.)
“ዲዩቴሮስ ቴኦስ” δεύτερος Θεός ማለት “ሁለተኛ አምላክ” ማለት ነው፥ ነገር ግን ለአሏህ አንድም ቢጤ፣ አምሳያ፣ አቻ፣ እኩያ፣ ባልደረባ፣ ሞክሼ፣ ተጋሪ የለውም፦
112፥4 ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡ وَلَمْ يَكُن لَّهُ كُفُوًا أَحَدٌ
6፥163 «ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል!፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ
በ 325 ድኅረ ልደት የኒቂያ ጉባኤ ላይ የአትናቴዎስ የእምነት መግለጫ ኢየሱስን፦ “ከአምላክ የተገኘ አምላክ” ሲሉት ከ 1225-1274 ድኅረ ልደት ይኖር የነበረ ሃይማኖተኛ ፈላስፋ ቶማስ አኩናስ ደግሞ፦ “ከአምላክ በተገኘ አምላክ” ብሎታል። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Thomas Aquinas, Comm. On John, Chap 5, Lecture 2
አሏህ አምላክነቱን የሚጋራ ተጋሪ የለውም፥ ማንነቱን እና ምንነቱን የሚጋሩ ተጋሪ ከሌለው እርሱ ወላዲ ሆኖ የወለደው ተወላዲ በፍጹም የለም፦
6፥101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ ፈጣሪ ነው፡፡ ለእርሱ ሷሒባህ የሌሉት ሲኾን እንዴት ለእርሱ ልጅ ይኖረዋል? ነገርንም ሁሉ ፈጠረ፡፡ እርሱም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ أَنَّىٰ يَكُونُ لَهُ وَلَدٌ وَلَمْ تَكُن لَّهُ صَاحِبَةٌ ۖ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
He is Beginner of the heavens and the earth. How would He have a child when He is without a “companion” and He created everything and He is Knowing of everything? Dr. Laleh Bakhtiar
“ሷሒብ” صَاحِب የሚለው ቃል “ሶሒበ” صَحِبَ ማለትም “ተጎዳኘ” “ተጎዳጀ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጓድ” “ጓደኛ” “ባልደረባ”companion” ማለት ነው፦
18፥37 “ጓደኛው” እርሱ ለእርሱ የሚመላለሰው ሲኾን «በዚያ ከዐፈር፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ከፈጠረህ፣ ከዚያም ሰው ባደረገህ አምላክ ካድክን» አለው፡፡ قَالَ لَهُ صَاحِبُهُ وَهُوَ يُحَاوِرُهُ أَكَفَرْتَ بِالَّذِي خَلَقَكَ مِن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ سَوَّاكَ رَجُلًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ጓደኛ” ለሚለው የገባው ቃል “ሷሒብ” صَاحِب መሆኑ ልብ አድርግ! የሷሒብ ብዙ ቁጥር ደግሞ “አስሓብ” أَصْحَاب ወይም “ሷሒባህ” صَاحِبَة ሲሆን “ጓዶች” “ጓደኞች” “ባልደረቦች” ማለት ነው። ለምሳሌ፦ “መልአክ” مَلْأَك የሚለው ቃል “ለአከ” لَأَكَ ማለትም “ላከ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ተላላኪ” ማለት ነው፥ የመለክ ብዙ ቁጥር ደግሞ “መላኢክ” مَلَائِك ወይም “መላኢካህ” مَلَائِكَة ነው። “ሷሒባህ” እና “መላኢካህ” مَلَائِكَة በሚለው መድረሻ ቅጥያ ላይ ያለች “ታ” ة የምትባለው “ታእ-መርቡጧህ” تَاء مَرْبُوطَة ሙአነስ ናት፦
3፥39 እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠሩት፡፡ فَنَادَتْهُ الْمَلَائِكَةُ وَهُوَ قَائِمٌ يُصَلِّي فِي الْمِحْرَابِ
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፡፡ وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ
እነዚህ አናቅጽ ላይ “ጠሩ” ለሚለው የገባው ቃል “ናደት” َنَادَتْ ሲሆን “ያሉት” ለሚለው የገባው ቃል ደግሞ “ቃለት” قَالَت ነው፥ ግን “ናደት” َنَادَتْ ማለት “ጠራች” ማለት ሲሆን “ቃለት” قَالَت ደግሞ “አለች” ማለት ነው። እንዲሁ “ለም ተኩን” لَمْ تَكُن ማለት “የሌሉ” ማለት ሲሆን በአንስታይ መደብ “የሌለች” ማለት ነው።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ልጅ ከወላጅ ሲወለድ በመልክ መስሎ እና በባሕርይ አህሎ ከወላጁ ምንነት ተጋሪ ይሆናል፥ ልጅ ከወላጅ በመልክ የሚመሳሰል እና በባሕርይ የሚስተካከል አቻ፣ ሞክሼ፣ ቢጤ፣ አምሳያ ነው። አሏህ ተጋሪ ጓደኞች እና ባልደረቦች ከሌሉት ልጅ መውለዱ ትርጉም የለውም፥ አሏህ የእርሱን ማንነት እና ምንነት የሚጋራ ተጋሪ ከሌለው እንዴት ልጅ ይኖረዋል? ስለዚህ አሏህ ተጋሪ ከሌለው “እንዴት ልጅ ይኖረዋል” ማለት “ልጅ የለውም” ማለት ነው።
ለአሏህ ለዚያ ልጅን ላልያዘው፥ ለእርሱ ተጋሪ ለሌለው ምስጋና ይገባው፦
17፥111 «ለአላህ ለዚያ ልጅን ላልያዘው፣ ለእርሱም በንግሥናው ተጋሪ ለሌለው፣ ለእርሱም ከድካም ረዳት ለሌለው ምስጋና ይገባው» በል! ማክበርንም አክብረው፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي لَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُن لَّهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَلَمْ يَكُن لَّهُ وَلِيٌّ مِّنَ الذُّلِّ ۖ وَكَبِّرْهُ تَكْبِيرًا
አምላካችን አሏህ እነዚያንም «አሏህ ልጅን ይዟል» ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት ቁርኣንን አወረደው። ለአሏህ ልጅን መውለድ ባሕርይው ስላልሆነ አይገባውም፥ ከጉድለት ሁሉ ጠራ። አሏህ ዒሣን ያለ አባት “ኹን” በሚል ቃል ከመርየም ፈጥሮታል፦
18፥4 እነዚያንም «አላህ ልጅን ይዟል» ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
19፥35 ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፥ ነገርን በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው «ኹን» ነው፥ ወዲያውም ይኾናል፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
3፥47 “ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፥ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ «ኹን» ይለዋል፥ ወዲውኑም ይኾናል” አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
1. Origen, De Principiis, Book 1:
2. Origen Against Celsus, 5.39 (PG 14:108-110; ANF 4: 561.)
“ዲዩቴሮስ ቴኦስ” δεύτερος Θεός ማለት “ሁለተኛ አምላክ” ማለት ነው፥ ነገር ግን ለአሏህ አንድም ቢጤ፣ አምሳያ፣ አቻ፣ እኩያ፣ ባልደረባ፣ ሞክሼ፣ ተጋሪ የለውም፦
112፥4 ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡ وَلَمْ يَكُن لَّهُ كُفُوًا أَحَدٌ
6፥163 «ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል!፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُسْلِمِينَ
በ 325 ድኅረ ልደት የኒቂያ ጉባኤ ላይ የአትናቴዎስ የእምነት መግለጫ ኢየሱስን፦ “ከአምላክ የተገኘ አምላክ” ሲሉት ከ 1225-1274 ድኅረ ልደት ይኖር የነበረ ሃይማኖተኛ ፈላስፋ ቶማስ አኩናስ ደግሞ፦ “ከአምላክ በተገኘ አምላክ” ብሎታል። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Thomas Aquinas, Comm. On John, Chap 5, Lecture 2
አሏህ አምላክነቱን የሚጋራ ተጋሪ የለውም፥ ማንነቱን እና ምንነቱን የሚጋሩ ተጋሪ ከሌለው እርሱ ወላዲ ሆኖ የወለደው ተወላዲ በፍጹም የለም፦
6፥101 እርሱ ሰማያትንና ምድርን ያለ ብጤ ፈጣሪ ነው፡፡ ለእርሱ ሷሒባህ የሌሉት ሲኾን እንዴት ለእርሱ ልጅ ይኖረዋል? ነገርንም ሁሉ ፈጠረ፡፡ እርሱም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ أَنَّىٰ يَكُونُ لَهُ وَلَدٌ وَلَمْ تَكُن لَّهُ صَاحِبَةٌ ۖ وَخَلَقَ كُلَّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
He is Beginner of the heavens and the earth. How would He have a child when He is without a “companion” and He created everything and He is Knowing of everything? Dr. Laleh Bakhtiar
“ሷሒብ” صَاحِب የሚለው ቃል “ሶሒበ” صَحِبَ ማለትም “ተጎዳኘ” “ተጎዳጀ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጓድ” “ጓደኛ” “ባልደረባ”companion” ማለት ነው፦
18፥37 “ጓደኛው” እርሱ ለእርሱ የሚመላለሰው ሲኾን «በዚያ ከዐፈር፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ከፈጠረህ፣ ከዚያም ሰው ባደረገህ አምላክ ካድክን» አለው፡፡ قَالَ لَهُ صَاحِبُهُ وَهُوَ يُحَاوِرُهُ أَكَفَرْتَ بِالَّذِي خَلَقَكَ مِن تُرَابٍ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍ ثُمَّ سَوَّاكَ رَجُلًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ጓደኛ” ለሚለው የገባው ቃል “ሷሒብ” صَاحِب መሆኑ ልብ አድርግ! የሷሒብ ብዙ ቁጥር ደግሞ “አስሓብ” أَصْحَاب ወይም “ሷሒባህ” صَاحِبَة ሲሆን “ጓዶች” “ጓደኞች” “ባልደረቦች” ማለት ነው። ለምሳሌ፦ “መልአክ” مَلْأَك የሚለው ቃል “ለአከ” لَأَكَ ማለትም “ላከ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ተላላኪ” ማለት ነው፥ የመለክ ብዙ ቁጥር ደግሞ “መላኢክ” مَلَائِك ወይም “መላኢካህ” مَلَائِكَة ነው። “ሷሒባህ” እና “መላኢካህ” مَلَائِكَة በሚለው መድረሻ ቅጥያ ላይ ያለች “ታ” ة የምትባለው “ታእ-መርቡጧህ” تَاء مَرْبُوطَة ሙአነስ ናት፦
3፥39 እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠሩት፡፡ فَنَادَتْهُ الْمَلَائِكَةُ وَهُوَ قَائِمٌ يُصَلِّي فِي الْمِحْرَابِ
3፥42 መላእክትም ያሉትን አስታውስ፡፡ وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ
እነዚህ አናቅጽ ላይ “ጠሩ” ለሚለው የገባው ቃል “ናደት” َنَادَتْ ሲሆን “ያሉት” ለሚለው የገባው ቃል ደግሞ “ቃለት” قَالَت ነው፥ ግን “ናደት” َنَادَتْ ማለት “ጠራች” ማለት ሲሆን “ቃለት” قَالَت ደግሞ “አለች” ማለት ነው። እንዲሁ “ለም ተኩን” لَمْ تَكُن ማለት “የሌሉ” ማለት ሲሆን በአንስታይ መደብ “የሌለች” ማለት ነው።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ልጅ ከወላጅ ሲወለድ በመልክ መስሎ እና በባሕርይ አህሎ ከወላጁ ምንነት ተጋሪ ይሆናል፥ ልጅ ከወላጅ በመልክ የሚመሳሰል እና በባሕርይ የሚስተካከል አቻ፣ ሞክሼ፣ ቢጤ፣ አምሳያ ነው። አሏህ ተጋሪ ጓደኞች እና ባልደረቦች ከሌሉት ልጅ መውለዱ ትርጉም የለውም፥ አሏህ የእርሱን ማንነት እና ምንነት የሚጋራ ተጋሪ ከሌለው እንዴት ልጅ ይኖረዋል? ስለዚህ አሏህ ተጋሪ ከሌለው “እንዴት ልጅ ይኖረዋል” ማለት “ልጅ የለውም” ማለት ነው።
ለአሏህ ለዚያ ልጅን ላልያዘው፥ ለእርሱ ተጋሪ ለሌለው ምስጋና ይገባው፦
17፥111 «ለአላህ ለዚያ ልጅን ላልያዘው፣ ለእርሱም በንግሥናው ተጋሪ ለሌለው፣ ለእርሱም ከድካም ረዳት ለሌለው ምስጋና ይገባው» በል! ማክበርንም አክብረው፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ الَّذِي لَمْ يَتَّخِذْ وَلَدًا وَلَمْ يَكُن لَّهُ شَرِيكٌ فِي الْمُلْكِ وَلَمْ يَكُن لَّهُ وَلِيٌّ مِّنَ الذُّلِّ ۖ وَكَبِّرْهُ تَكْبِيرًا
አምላካችን አሏህ እነዚያንም «አሏህ ልጅን ይዟል» ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት ቁርኣንን አወረደው። ለአሏህ ልጅን መውለድ ባሕርይው ስላልሆነ አይገባውም፥ ከጉድለት ሁሉ ጠራ። አሏህ ዒሣን ያለ አባት “ኹን” በሚል ቃል ከመርየም ፈጥሮታል፦
18፥4 እነዚያንም «አላህ ልጅን ይዟል» ያሉትን ሊያስጠነቅቅበት አወረደው፡፡ وَيُنذِرَ الَّذِينَ قَالُوا اتَّخَذَ اللَّهُ وَلَدًا
19፥35 ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፥ ነገርን በሻ ጊዜ ለርሱ የሚለው «ኹን» ነው፥ ወዲያውም ይኾናል፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
3፥47 “ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለእኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፥ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ «ኹን» ይለዋል፥ ወዲውኑም ይኾናል” አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Forwarded from አቡ ዩስራ - ንጽጽራዊ አስተምህሮ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
اسلام عليكم ورحمته الله وبركاته
አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ።
የዶ/ር Dan Alan Brubaker መፅሀፍን ዳሰሳ ቀጣዩ ክፍል እነሆ! ዛሬ ደግሞ ክፍል -7 ይዘን ቀርበናል።በዚህ ክፍል ዶክተሩ ያቀረበውን ምሳሌ 6 -ላይ ምላሽ ተሰጥቶበታል።
🔰Like and Share
https://tttttt.me/Abuyusra3
አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ።
የዶ/ር Dan Alan Brubaker መፅሀፍን ዳሰሳ ቀጣዩ ክፍል እነሆ! ዛሬ ደግሞ ክፍል -7 ይዘን ቀርበናል።በዚህ ክፍል ዶክተሩ ያቀረበውን ምሳሌ 6 -ላይ ምላሽ ተሰጥቶበታል።
🔰Like and Share
https://tttttt.me/Abuyusra3
ነቢዩ ሃሩን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥53 ከችሮታችንም ወንድሙን ሃሩንን ነቢይ አድርገን ሰጠነው፡፡ وَوَهَبْنَا لَهُ مِن رَّحْمَتِنَا أَخَاهُ هَارُونَ نَبِيًّا
አምላካችን አሏህ ሙሣን ነቢይ እና መልእክተኛ አርድጎ አስነስቶታል፥ ለእርሱም ተውራትን ሰቶታል፦
19፥51 በመጽሐፉ ውስጥ ሙሣንም አውሳ! እርሱ ምርጥ ነበርና፥ መልክተኛ ነቢይም ነበር፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ مُوسَىٰ ۚ إِنَّهُ كَانَ مُخْلَصًا وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
2፥53 ሙሣንም መጽሐፍን እና ፉርቃንን ትመሩ ዘንድ በሰጠነው ጊዜ አስታውሱ!፡፡ وَإِذْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَالْفُرْقَانَ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ለሙሣ የተሰጠው ተውራት መጽሐፍ እና ፉርቃን ተብሏል፥ "አል-ኪታብ" الْكِتَاب እና "አል-ፉርቃን" الْفُرْقَان በሚለው ቃላት መካከል "ወ" وَ የሚል አያያዥ መስተጻምር መኖሩ በራሱ ተውራት እራሱ ኪታብ እና ፉርቃን መሆኑን አመላካች ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 13, ሐዲስ 20
አል-በራእ ኢብኑ አዚብ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ከአይሁድ ዐዋቂ አንድ ሰው ጠሩትና፦ "በዚያ ተውራትን ወደ ሙሣ ባወረደው በአሏህ አምልሃለው" አሉት"። عَنِ الْبَرَاءِ بْنِ عَازِبٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم دَعَا رَجُلاً مِنْ عُلَمَاءِ الْيَهُودِ فَقَالَ " أَنْشُدُكَ بِاللَّهِ الَّذِي أَنْزَلَ التَّوْرَاةَ عَلَى مُوسَى " .
አሏህ ለሙሣ ይህንን ሪሣላህ በማውረድ በደለኞች ወደ ሆኑ ሕዝቦች ወደ ፈርዖን ሕዝቦች፦ "ሂድ" አለው፦
26፥10-11 ጌታህም ሙሣን «ወደ በደለኞቹ ሕዝቦች ሂድ» በማለት በጠራው ጊዜ አስታውስ! «ወደ ፈርዖን ሕዝቦች ሂድ! አላህን አይፈሩምን?» አለው፡፡ وَإِذْ نَادَىٰ رَبُّكَ مُوسَىٰ أَنِ ائْتِ الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ قَوْمَ فِرْعَوْنَ ۚ أَلَا يَتَّقُونَ
ሙሣም፦ "ጌታዬ ሆይ! እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁ፣ ልቤም ይጠብባል፣ ምላሴም አይፈታም፡፡ ስለዚህ ወደ ሃሩን ላክ!" አለ፦
26፥12-13 ሙሣም አለ «ጌታዬ ሆይ! እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁ፣ ልቤም ይጠብባል፣ ምላሴም አይፈታም፡፡ ስለዚህ ወደ ሃሩን ላክ!፡፡ قَالَ رَبِّ إِنِّي أَخَافُ أَن يُكَذِّبُونِ وَيَضِيقُ صَدْرِي وَلَا يَنطَلِقُ لِسَانِي فَأَرْسِلْ إِلَىٰ هَارُونَ
ሙሣ ወንድሙ ሃሩን እንዲረዳው አሏህ የጠየቀው ሙሣ ኮልታፋ ስለነበር እና ወንድሙ አንደበተ ርቱዕ ስለነበር ነው፥ ሙሣም ለአሏህ፦ "ሃሩንን ወንድሜን ከቤተሰቦቼም ለእኔ ረዳትን አድርግልኝ!" ብሎ በዱዓእ ጠየቀው፦
20፥129-30 ከቤተሰቦቼም ለእኔ ረዳትን አድርግልኝ! ሃሩንን ወንድሜን። وَاجْعَل لِّي وَزِيرًا مِّنْ أَهْلِي هَارُونَ أَخِي
28፥34 «ወንድሜም ሃሩን እርሱ ምላሱ ከእኔ የተባ ነው፡፡ እውነተኛነቴንም የሚያረጋግጥልኝ ረዳት ኾኖ ከእኔ ጋር ላከው፡፡ እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁና፡፡» وَأَخِي هَارُونُ هُوَ أَفْصَحُ مِنِّي لِسَانًا فَأَرْسِلْهُ مَعِيَ رِدْءًا يُصَدِّقُنِي ۖ إِنِّي أَخَافُ أَن يُكَذِّبُونِ
"ከእኔ ጋር ላከው" የሚለው ይሰመርበት! አሏህም ለሙሣ ወንድሙን ሃሩንን ረዳት አደረገለት፥ ነቢይ አድርጎ ሰጠው፦
25፥35 በእርግጥም ለሙሣ መጽሐፍን ሰጠነው፡፡ ከእርሱም ጋር ወንድሙን ሃሩንን ረዳት አደረግንለት፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَا مَعَهُ أَخَاهُ هَارُونَ وَزِيرًا
19፥53 ከችሮታችንም ወንድሙን ሃሩንን ነቢይ አድርገን ሰጠነው፡፡ وَوَهَبْنَا لَهُ مِن رَّحْمَتِنَا أَخَاهُ هَارُونَ نَبِيًّا
አሏህ ለሙሣ ያወረደው ሪሣላህ ተውራት ሲሆን ይህንን ተውራት ሃሩን ከሙሣ ጋር እንዲላክ ተጋራው፦
20፥32 በነገሬም አጋራው፡፡ وَأَشْرِكْهُ فِي أَمْرِي
"አጋራ" ለሚለው የገባው ቃል "አሽሪክ" وَأَشْرِكْ ሲሆን ሃሩን የሙሣን ሪሣላህ ተውራትን መጋራቱን ያሳያል። አሏህ ተውራት ለሙሣ እና ለሃሩን ፉርቃን፣ ብርሃንን እና ለጥንቁቆች መገሰጫን አድርጎ ሰጣቸው፦
21፥48 ለሙሣ እና ለሃሩን ፉርቃን፣ ብርሃንን እና ለጥንቁቆች መገሰጫን በእርግጥ ሰጠናቸው፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ وَهَارُونَ الْفُرْقَانَ وَضِيَاءً وَذِكْرًا لِّلْمُتَّقِينَ
"ፉርቃን" فُرْقَان ማለት "እውነትን ከሐሠት መለያ ሚዛን" ማለት ነው። ሃሩን ለሙሣ የወረደለትን ሪሣላህ ከሙሣ ጋር ሆኖ እንዲናገር አሏህ በተአምራቱ እና በግልጽ አስረጅ ላካቸው፦
23፥45 ከዚያም ሙሣን እና ወንድሙን ሃሩንን በተአምራታችን እና በግልጽ አስረጅ ላክን፡፡ ثُمَّ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ وَأَخَاهُ هَارُونَ بِآيَاتِنَا وَسُلْطَانٍ مُّبِينٍ
ሃሩን ለሙሣ የወረደለት ሪሣላህ በመጋራት ወደ ፈርዖን ሄደው፦ "እኛ የዓለማት ጌታ መልክተኞች ነን" እንዲሉ አሏህ አዘዛቸው፦
26፥16 ወደ ፈርዖንም ሂዱ! በሉትም፦ "እኛ የዓለማት ጌታ መልክተኞች ነን"፡፡ فَأْتِيَا فِرْعَوْنَ فَقُولَا إِنَّا رَسُولُ رَبِّ الْعَالَمِينَ
አሏህ አንድን ሰው ወሕይ በማውረድ ሲያናግረው ያ ሰው ነቢይ ይባላል፥ በዚህ ረገድ አሏህ ሃሩንን ስላናገረው ሃሩን ነቢይ ነው። ነገር ግን ለራሱ እራሱን የቻለ ሪሣላህ ስላልወረደለት ረሡል አይደለም፥ ታዲያ ለምን ረሡል ተባለ? ሲባል የሙሣን ሪሣላህ እና መልእክተኝነት ተጋርቶ ወደ ፈርዖን እና ወደ ሕዝቡ ከሙሣ ጋር ስለተላከ ነው።
“አሏሁ አዕለም” اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥53 ከችሮታችንም ወንድሙን ሃሩንን ነቢይ አድርገን ሰጠነው፡፡ وَوَهَبْنَا لَهُ مِن رَّحْمَتِنَا أَخَاهُ هَارُونَ نَبِيًّا
አምላካችን አሏህ ሙሣን ነቢይ እና መልእክተኛ አርድጎ አስነስቶታል፥ ለእርሱም ተውራትን ሰቶታል፦
19፥51 በመጽሐፉ ውስጥ ሙሣንም አውሳ! እርሱ ምርጥ ነበርና፥ መልክተኛ ነቢይም ነበር፡፡ وَاذْكُرْ فِي الْكِتَابِ مُوسَىٰ ۚ إِنَّهُ كَانَ مُخْلَصًا وَكَانَ رَسُولًا نَّبِيًّا
2፥53 ሙሣንም መጽሐፍን እና ፉርቃንን ትመሩ ዘንድ በሰጠነው ጊዜ አስታውሱ!፡፡ وَإِذْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَالْفُرْقَانَ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ለሙሣ የተሰጠው ተውራት መጽሐፍ እና ፉርቃን ተብሏል፥ "አል-ኪታብ" الْكِتَاب እና "አል-ፉርቃን" الْفُرْقَان በሚለው ቃላት መካከል "ወ" وَ የሚል አያያዥ መስተጻምር መኖሩ በራሱ ተውራት እራሱ ኪታብ እና ፉርቃን መሆኑን አመላካች ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 13, ሐዲስ 20
አል-በራእ ኢብኑ አዚብ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ከአይሁድ ዐዋቂ አንድ ሰው ጠሩትና፦ "በዚያ ተውራትን ወደ ሙሣ ባወረደው በአሏህ አምልሃለው" አሉት"። عَنِ الْبَرَاءِ بْنِ عَازِبٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم دَعَا رَجُلاً مِنْ عُلَمَاءِ الْيَهُودِ فَقَالَ " أَنْشُدُكَ بِاللَّهِ الَّذِي أَنْزَلَ التَّوْرَاةَ عَلَى مُوسَى " .
አሏህ ለሙሣ ይህንን ሪሣላህ በማውረድ በደለኞች ወደ ሆኑ ሕዝቦች ወደ ፈርዖን ሕዝቦች፦ "ሂድ" አለው፦
26፥10-11 ጌታህም ሙሣን «ወደ በደለኞቹ ሕዝቦች ሂድ» በማለት በጠራው ጊዜ አስታውስ! «ወደ ፈርዖን ሕዝቦች ሂድ! አላህን አይፈሩምን?» አለው፡፡ وَإِذْ نَادَىٰ رَبُّكَ مُوسَىٰ أَنِ ائْتِ الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ قَوْمَ فِرْعَوْنَ ۚ أَلَا يَتَّقُونَ
ሙሣም፦ "ጌታዬ ሆይ! እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁ፣ ልቤም ይጠብባል፣ ምላሴም አይፈታም፡፡ ስለዚህ ወደ ሃሩን ላክ!" አለ፦
26፥12-13 ሙሣም አለ «ጌታዬ ሆይ! እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁ፣ ልቤም ይጠብባል፣ ምላሴም አይፈታም፡፡ ስለዚህ ወደ ሃሩን ላክ!፡፡ قَالَ رَبِّ إِنِّي أَخَافُ أَن يُكَذِّبُونِ وَيَضِيقُ صَدْرِي وَلَا يَنطَلِقُ لِسَانِي فَأَرْسِلْ إِلَىٰ هَارُونَ
ሙሣ ወንድሙ ሃሩን እንዲረዳው አሏህ የጠየቀው ሙሣ ኮልታፋ ስለነበር እና ወንድሙ አንደበተ ርቱዕ ስለነበር ነው፥ ሙሣም ለአሏህ፦ "ሃሩንን ወንድሜን ከቤተሰቦቼም ለእኔ ረዳትን አድርግልኝ!" ብሎ በዱዓእ ጠየቀው፦
20፥129-30 ከቤተሰቦቼም ለእኔ ረዳትን አድርግልኝ! ሃሩንን ወንድሜን። وَاجْعَل لِّي وَزِيرًا مِّنْ أَهْلِي هَارُونَ أَخِي
28፥34 «ወንድሜም ሃሩን እርሱ ምላሱ ከእኔ የተባ ነው፡፡ እውነተኛነቴንም የሚያረጋግጥልኝ ረዳት ኾኖ ከእኔ ጋር ላከው፡፡ እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁና፡፡» وَأَخِي هَارُونُ هُوَ أَفْصَحُ مِنِّي لِسَانًا فَأَرْسِلْهُ مَعِيَ رِدْءًا يُصَدِّقُنِي ۖ إِنِّي أَخَافُ أَن يُكَذِّبُونِ
"ከእኔ ጋር ላከው" የሚለው ይሰመርበት! አሏህም ለሙሣ ወንድሙን ሃሩንን ረዳት አደረገለት፥ ነቢይ አድርጎ ሰጠው፦
25፥35 በእርግጥም ለሙሣ መጽሐፍን ሰጠነው፡፡ ከእርሱም ጋር ወንድሙን ሃሩንን ረዳት አደረግንለት፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَا مَعَهُ أَخَاهُ هَارُونَ وَزِيرًا
19፥53 ከችሮታችንም ወንድሙን ሃሩንን ነቢይ አድርገን ሰጠነው፡፡ وَوَهَبْنَا لَهُ مِن رَّحْمَتِنَا أَخَاهُ هَارُونَ نَبِيًّا
አሏህ ለሙሣ ያወረደው ሪሣላህ ተውራት ሲሆን ይህንን ተውራት ሃሩን ከሙሣ ጋር እንዲላክ ተጋራው፦
20፥32 በነገሬም አጋራው፡፡ وَأَشْرِكْهُ فِي أَمْرِي
"አጋራ" ለሚለው የገባው ቃል "አሽሪክ" وَأَشْرِكْ ሲሆን ሃሩን የሙሣን ሪሣላህ ተውራትን መጋራቱን ያሳያል። አሏህ ተውራት ለሙሣ እና ለሃሩን ፉርቃን፣ ብርሃንን እና ለጥንቁቆች መገሰጫን አድርጎ ሰጣቸው፦
21፥48 ለሙሣ እና ለሃሩን ፉርቃን፣ ብርሃንን እና ለጥንቁቆች መገሰጫን በእርግጥ ሰጠናቸው፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ وَهَارُونَ الْفُرْقَانَ وَضِيَاءً وَذِكْرًا لِّلْمُتَّقِينَ
"ፉርቃን" فُرْقَان ማለት "እውነትን ከሐሠት መለያ ሚዛን" ማለት ነው። ሃሩን ለሙሣ የወረደለትን ሪሣላህ ከሙሣ ጋር ሆኖ እንዲናገር አሏህ በተአምራቱ እና በግልጽ አስረጅ ላካቸው፦
23፥45 ከዚያም ሙሣን እና ወንድሙን ሃሩንን በተአምራታችን እና በግልጽ አስረጅ ላክን፡፡ ثُمَّ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ وَأَخَاهُ هَارُونَ بِآيَاتِنَا وَسُلْطَانٍ مُّبِينٍ
ሃሩን ለሙሣ የወረደለት ሪሣላህ በመጋራት ወደ ፈርዖን ሄደው፦ "እኛ የዓለማት ጌታ መልክተኞች ነን" እንዲሉ አሏህ አዘዛቸው፦
26፥16 ወደ ፈርዖንም ሂዱ! በሉትም፦ "እኛ የዓለማት ጌታ መልክተኞች ነን"፡፡ فَأْتِيَا فِرْعَوْنَ فَقُولَا إِنَّا رَسُولُ رَبِّ الْعَالَمِينَ
አሏህ አንድን ሰው ወሕይ በማውረድ ሲያናግረው ያ ሰው ነቢይ ይባላል፥ በዚህ ረገድ አሏህ ሃሩንን ስላናገረው ሃሩን ነቢይ ነው። ነገር ግን ለራሱ እራሱን የቻለ ሪሣላህ ስላልወረደለት ረሡል አይደለም፥ ታዲያ ለምን ረሡል ተባለ? ሲባል የሙሣን ሪሣላህ እና መልእክተኝነት ተጋርቶ ወደ ፈርዖን እና ወደ ሕዝቡ ከሙሣ ጋር ስለተላከ ነው።
“አሏሁ አዕለም” اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የለበጣ ንግግር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥157 «የአሏህን መልእክተኛ የመርየምን ልጅ አል-መሢሕ ዒሣን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ
አይሁዳውያን፦ "ዒሣ የአሏህ መልእክተኛ እና መሢሑ ነው" ብለው አያምኑም፥ ቅሉ ግን በሽሙጥ እና በለበጣ ንግግር፦ "የአሏህን መልእክተኛ የመርየምን ልጅ አል-መሢሕ ዒሣን" በማለት ዒሣን "ገደልን" ብለዋል፦
4፥157 «የአሏህን መልእክተኛ የመርየምን ልጅ አል-መሢሕ ዒሣን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ
"የአሏህ መልእክተኛ እና አል-መሢሕ" የሚለው ቃል የለበጣ እና የሽሙጥ ንግግር ነው። ለምሳሌ ቁሬይሾች፦ "ለነቢያችን"ﷺ" ቁርኣን ከአሏህ ዘንድ ወርዶላቸዋል" ብለው አያምኑም ግን በሽሙጥ እና በለበጣ ንግግር፦ "አንተ ያ በእርሱ ላይ ቁርኣን የተወረደለት ሆይ" በማለት ነቢያችንን"ﷺ" "አንተ በእርግጥ ዕብድ ነህ" ብለዋል፦
15፥6 «አንተ ያ በእርሱ ላይ ቁርኣን የተወረደለት ሆይ! አንተ በእርግጥ ዕብድ ነህ» አሉም፡፡ وَقَالُوا يَا أَيُّهَا الَّذِي نُزِّلَ عَلَيْهِ الذِّكْرُ إِنَّكَ لَمَجْنُونٌ
በተመሳሳይ ባይብል ላይ አይሁዳውያን በሽሙጥ እና በለበጣ ንግግር ኢየሱስን፦ "የእስራኤል ንጉሥ ክርስቶስ" ብለዋል፦
ማርቆስ 15፥32፤ አይተን እናምን ዘንድ "የእስራኤል ንጉሥ ክርስቶስ" አሁን ከመስቀል ይውረድ" አሉ።
"ኽሪስቶስ" Χριστός በግሪክ ሲሆን በዕብራይስጥ "መሺአኽ" מָשִׁיחַ ነው። አይሁዳውን ኢየሱስ "የእስራኤል ንጉሥ እና ክርስቶስ(መሢሕ) ነው" ብለው አያምኑም፥ ይህ የለበጣ እና የሽሙጥ ንግግር ነው። ጭራሽ በሽሙጥ እና በለበጣ ንግግር፦ "ይህ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉሥ ነው" የሚል የክሱን ጽሕፈት ከራሱ በላይ አኖሩ፦
ማቴዎስ 27፥37 "ይህ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉሥ ነው" የሚል የክሱን ጽሕፈት ከራሱ በላይ አኖሩ።
ስለዚህ እንቶንይ ሮጀርስ እና ቡችሎቹ ቁርኣን፦ "አይሁዳውያን "ኢየሱስ መልእክተኛ እና መሢሕ ነው" ብለው እንደሚያምኑ አድርጎ አስቀምጧል" ለሚለው የሐሠት ክስ"false allegation" በሰፈው ቁና መሰፈሩ የእንቧይ ካብ ያደርገዋል፥ ከላይ ያለው የባይብል ተመሳሳይ ነጥብ አፍጦና አፋጦ፤ አግጦና አንጋጦ የሚታይ እውነት ነው። መቼም አይሁዳውያን ኢየሱስ "የእስራኤል ንጉሥ እና ክርስቶስ(መሢሕ) ነው" ብለው በለበጣ እና በሽሙጥ መናገራቸው ስትሰሙ ቆሌ ተገፎ እና ቆሽት አሮ፦ "ሰማይ ተንዶ ሊናጫነኝ ነው፥ ምድር ተከፍቶ ሊውጠኝ ነው" እንደምትሉ እሙን ነው። የክርስትና ደርዛዊ ሥነ-መለኮትን በዘመናዊነት ማዘመን መላላጫ እና መጋጋጫ በሌለው እፉቅቅ እና እንብርክክ እየተጎተቱ መሔድ ነው። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥157 «የአሏህን መልእክተኛ የመርየምን ልጅ አል-መሢሕ ዒሣን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ
አይሁዳውያን፦ "ዒሣ የአሏህ መልእክተኛ እና መሢሑ ነው" ብለው አያምኑም፥ ቅሉ ግን በሽሙጥ እና በለበጣ ንግግር፦ "የአሏህን መልእክተኛ የመርየምን ልጅ አል-መሢሕ ዒሣን" በማለት ዒሣን "ገደልን" ብለዋል፦
4፥157 «የአሏህን መልእክተኛ የመርየምን ልጅ አል-መሢሕ ዒሣን ገደልን» በማለታቸውም ረገምናቸው፡፡ وَقَوْلِهِمْ إِنَّا قَتَلْنَا الْمَسِيحَ عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ رَسُولَ اللَّهِ
"የአሏህ መልእክተኛ እና አል-መሢሕ" የሚለው ቃል የለበጣ እና የሽሙጥ ንግግር ነው። ለምሳሌ ቁሬይሾች፦ "ለነቢያችን"ﷺ" ቁርኣን ከአሏህ ዘንድ ወርዶላቸዋል" ብለው አያምኑም ግን በሽሙጥ እና በለበጣ ንግግር፦ "አንተ ያ በእርሱ ላይ ቁርኣን የተወረደለት ሆይ" በማለት ነቢያችንን"ﷺ" "አንተ በእርግጥ ዕብድ ነህ" ብለዋል፦
15፥6 «አንተ ያ በእርሱ ላይ ቁርኣን የተወረደለት ሆይ! አንተ በእርግጥ ዕብድ ነህ» አሉም፡፡ وَقَالُوا يَا أَيُّهَا الَّذِي نُزِّلَ عَلَيْهِ الذِّكْرُ إِنَّكَ لَمَجْنُونٌ
በተመሳሳይ ባይብል ላይ አይሁዳውያን በሽሙጥ እና በለበጣ ንግግር ኢየሱስን፦ "የእስራኤል ንጉሥ ክርስቶስ" ብለዋል፦
ማርቆስ 15፥32፤ አይተን እናምን ዘንድ "የእስራኤል ንጉሥ ክርስቶስ" አሁን ከመስቀል ይውረድ" አሉ።
"ኽሪስቶስ" Χριστός በግሪክ ሲሆን በዕብራይስጥ "መሺአኽ" מָשִׁיחַ ነው። አይሁዳውን ኢየሱስ "የእስራኤል ንጉሥ እና ክርስቶስ(መሢሕ) ነው" ብለው አያምኑም፥ ይህ የለበጣ እና የሽሙጥ ንግግር ነው። ጭራሽ በሽሙጥ እና በለበጣ ንግግር፦ "ይህ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉሥ ነው" የሚል የክሱን ጽሕፈት ከራሱ በላይ አኖሩ፦
ማቴዎስ 27፥37 "ይህ ኢየሱስ የአይሁድ ንጉሥ ነው" የሚል የክሱን ጽሕፈት ከራሱ በላይ አኖሩ።
ስለዚህ እንቶንይ ሮጀርስ እና ቡችሎቹ ቁርኣን፦ "አይሁዳውያን "ኢየሱስ መልእክተኛ እና መሢሕ ነው" ብለው እንደሚያምኑ አድርጎ አስቀምጧል" ለሚለው የሐሠት ክስ"false allegation" በሰፈው ቁና መሰፈሩ የእንቧይ ካብ ያደርገዋል፥ ከላይ ያለው የባይብል ተመሳሳይ ነጥብ አፍጦና አፋጦ፤ አግጦና አንጋጦ የሚታይ እውነት ነው። መቼም አይሁዳውያን ኢየሱስ "የእስራኤል ንጉሥ እና ክርስቶስ(መሢሕ) ነው" ብለው በለበጣ እና በሽሙጥ መናገራቸው ስትሰሙ ቆሌ ተገፎ እና ቆሽት አሮ፦ "ሰማይ ተንዶ ሊናጫነኝ ነው፥ ምድር ተከፍቶ ሊውጠኝ ነው" እንደምትሉ እሙን ነው። የክርስትና ደርዛዊ ሥነ-መለኮትን በዘመናዊነት ማዘመን መላላጫ እና መጋጋጫ በሌለው እፉቅቅ እና እንብርክክ እየተጎተቱ መሔድ ነው። አላህ ሂዳያ ይስጣችሁ፥ ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ወላዲተ ሰብእ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ ስለ እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ الْحَقِّ الَّذِي فِيهِ يَمْتَرُونَ
"አንትሮፖቶኮስ" ἄνθρωποτόκος ማለት "ወላዲተ ሰብእ" ማለት ነው፥ በግዕዝ "ሰብእ" ማለት "ሰው" ማለት ሲሆን "ወላዲተ ሰብእ" ማለት "የሰው ወላጅ" ማለት ነው። ማርያም "ወላዲተ ሰብእ" ወይም "እመ ሰብእ" ናት፥ ማርያም ፀንሳ የወለደችው ሰው ነው። ይህም ሰው ኢየሱስ ሲሆን ከእርሷ ሰው የሆነ ነው፦
ገላትያ 4፥4 ነገር ግን የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር "ከ-ሴት የተወለደውን" ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ። ὅτε δὲ ἦλθεν τὸ πλήρωμα τοῦ χρόνου, ἐξαπέστειλεν ὁ Θεὸς τὸν Υἱὸν αὐτοῦ, γενόμενον ἐκ γυναικός, γενόμενον ὑπὸ νόμον,
"የተወለደው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ጌኖሜኖን" γενόμενον ሲሆን "ጊኖማይ" γίνομαι ማለትም "ሆነ" ወይም "ተወለደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የሆነውን" ማለት ነው፥ ኢየሱስ ከማርያም ሰው መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። "ከ" የሚለው መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የገባበት "ሴት" ሌላ ጥቅስ ላይ "ዘር" ተብላለች፦
ሮሜ 1፥3 ይህም ወንጌል በሥጋ "ከ-ዳዊት ዘር ስለ ተወለደ" ..ስለ.. ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። περὶ τοῦ Υἱοῦ αὐτοῦ τοῦ γενομένου ἐκ σπέρματος Δαυεὶδ κατὰ σάρκα,
"ጌኖሜኖዩ" γενομένου ማለት "ስለ ተወለደ" "ስለ ሆነ" ማለት ነው። ፈጣሪ የሚያስሆን አድራጊ ሲሆን "ማስሆን" እና "ማድረግ" ደግሞ ገቢር ግሥ"active verb" ነው፥ ኢየሱስ የሚሆን ተደራጊ ሲሆን "መሆን" እና "መደረግ" ደግሞ ተገብሮ ግሥ"passive verb" ነው። ፈጣሪ ነገርን ሁሉ የሚያስሆን አድራጊ ከሆነ ፍጡር ሁሉ የሚሆን ተደራጊ ነው፥ ኢየሱስ ሰው "መሆኑ" በራሱ ፍጡሩነቱን ያሳያል።
"ሴት" በሚለው "የዳዊት ዘር" በሚል ተለዋዋጭ መምጣቱ በራሱ ማርያም የዳዊት ዘር መሆኗን እና ልጇ ከእርሷ ሰው መሆኑን እና መወለዱን ፍንትው አድርጎ ያሳያል። "ከ-ሴት የተወለደ" "ከ-ዳዊት ዘር የተወለደ" ተለዋዋጭ ቃል ናቸው፥ ኢየሱስ ከዳዊት ዘር የሆነ እና ከዳዊት ዘር የመጣ ሰው ነው፦
2 ጢሞቴዎስ 2፥8 ከዳዊት ዘርም "የሆነውን" ኢየሱስ ክርስቶስን አስብ!።
ዮሐንስ 7፥42 ክርስቶስ ከዳዊት ዘር ዳዊትም ከነበረባት መንደር ከቤተ ልሔም እንዲመጣ መጽሐፍ አላለምን? አሉ።
ሐዋ. ሥራ 13፥23 "ከ-ዚህም ሰው ዘር" እግዚአብሔር እንደ ተስፋው ቃል ለእስራኤል መድኃኒትን እርሱም ኢየሱስን "አመጣ"።
"ሰው" የተባለው ዳዊት ሲሆን ከዳዊት ዘር እግዚአብሔር ኢየሱስን ካለመኖር ወደ መኖር አመጣ፥ አምጪ አንድ እግዚአብሔር ሲሆን መጪ ኢየሱስ ነው። መጽሐፍ ክርስቶስ ከዳዊት ዘር እንዲመጣ ተናግሯል፥ ክርስቶስ ከማርያም የተጸነሰ የማኅፀኗ ፍሬ ነው፦
ማቴዎስ 1፥20 "ከ-"እርሷ የተፀነሰው" ከመንፈስ ቅዱስ ነውና።
ሉቃስ 1፥42 "የ-ማኅፀንሽም ፍሬ" የተባረከ ነው።
"ከ" የሚለው መስተዋድድ "እርሷ" በሚለው ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መምጣቱ ፅንሱ ከእርሷ መሆኑን ያስረዳል፥ "የ" የሚለው አገናዛቢ ዘርፍ "ማኅፀንሽ" በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መምጣቱ ኢየሱስ ከእርሷ የተገኘው ፍሬ መሆኑን አመላካች ነው። ከቤተ ልሔም የወጣው እና የመጣው ይህ ፍሬ አወጣጡ ከአዳም ጀምሮ ነው፦
ሚክያስ 5፥2 ከአንቺ ግን አወጣጡ "ከቀድሞ ጀምሮ" ከዘላለም የሆነ፥ በእስራኤልም ላይ ገዥ የሚሆን ይወጣልኛል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ ስለ እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ الْحَقِّ الَّذِي فِيهِ يَمْتَرُونَ
"አንትሮፖቶኮስ" ἄνθρωποτόκος ማለት "ወላዲተ ሰብእ" ማለት ነው፥ በግዕዝ "ሰብእ" ማለት "ሰው" ማለት ሲሆን "ወላዲተ ሰብእ" ማለት "የሰው ወላጅ" ማለት ነው። ማርያም "ወላዲተ ሰብእ" ወይም "እመ ሰብእ" ናት፥ ማርያም ፀንሳ የወለደችው ሰው ነው። ይህም ሰው ኢየሱስ ሲሆን ከእርሷ ሰው የሆነ ነው፦
ገላትያ 4፥4 ነገር ግን የዘመኑ ፍጻሜ በደረሰ ጊዜ እግዚአብሔር "ከ-ሴት የተወለደውን" ከሕግም በታች የተወለደውን ልጁን ላከ። ὅτε δὲ ἦλθεν τὸ πλήρωμα τοῦ χρόνου, ἐξαπέστειλεν ὁ Θεὸς τὸν Υἱὸν αὐτοῦ, γενόμενον ἐκ γυναικός, γενόμενον ὑπὸ νόμον,
"የተወለደው" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ጌኖሜኖን" γενόμενον ሲሆን "ጊኖማይ" γίνομαι ማለትም "ሆነ" ወይም "ተወለደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የሆነውን" ማለት ነው፥ ኢየሱስ ከማርያም ሰው መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። "ከ" የሚለው መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ የገባበት "ሴት" ሌላ ጥቅስ ላይ "ዘር" ተብላለች፦
ሮሜ 1፥3 ይህም ወንጌል በሥጋ "ከ-ዳዊት ዘር ስለ ተወለደ" ..ስለ.. ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። περὶ τοῦ Υἱοῦ αὐτοῦ τοῦ γενομένου ἐκ σπέρματος Δαυεὶδ κατὰ σάρκα,
"ጌኖሜኖዩ" γενομένου ማለት "ስለ ተወለደ" "ስለ ሆነ" ማለት ነው። ፈጣሪ የሚያስሆን አድራጊ ሲሆን "ማስሆን" እና "ማድረግ" ደግሞ ገቢር ግሥ"active verb" ነው፥ ኢየሱስ የሚሆን ተደራጊ ሲሆን "መሆን" እና "መደረግ" ደግሞ ተገብሮ ግሥ"passive verb" ነው። ፈጣሪ ነገርን ሁሉ የሚያስሆን አድራጊ ከሆነ ፍጡር ሁሉ የሚሆን ተደራጊ ነው፥ ኢየሱስ ሰው "መሆኑ" በራሱ ፍጡሩነቱን ያሳያል።
"ሴት" በሚለው "የዳዊት ዘር" በሚል ተለዋዋጭ መምጣቱ በራሱ ማርያም የዳዊት ዘር መሆኗን እና ልጇ ከእርሷ ሰው መሆኑን እና መወለዱን ፍንትው አድርጎ ያሳያል። "ከ-ሴት የተወለደ" "ከ-ዳዊት ዘር የተወለደ" ተለዋዋጭ ቃል ናቸው፥ ኢየሱስ ከዳዊት ዘር የሆነ እና ከዳዊት ዘር የመጣ ሰው ነው፦
2 ጢሞቴዎስ 2፥8 ከዳዊት ዘርም "የሆነውን" ኢየሱስ ክርስቶስን አስብ!።
ዮሐንስ 7፥42 ክርስቶስ ከዳዊት ዘር ዳዊትም ከነበረባት መንደር ከቤተ ልሔም እንዲመጣ መጽሐፍ አላለምን? አሉ።
ሐዋ. ሥራ 13፥23 "ከ-ዚህም ሰው ዘር" እግዚአብሔር እንደ ተስፋው ቃል ለእስራኤል መድኃኒትን እርሱም ኢየሱስን "አመጣ"።
"ሰው" የተባለው ዳዊት ሲሆን ከዳዊት ዘር እግዚአብሔር ኢየሱስን ካለመኖር ወደ መኖር አመጣ፥ አምጪ አንድ እግዚአብሔር ሲሆን መጪ ኢየሱስ ነው። መጽሐፍ ክርስቶስ ከዳዊት ዘር እንዲመጣ ተናግሯል፥ ክርስቶስ ከማርያም የተጸነሰ የማኅፀኗ ፍሬ ነው፦
ማቴዎስ 1፥20 "ከ-"እርሷ የተፀነሰው" ከመንፈስ ቅዱስ ነውና።
ሉቃስ 1፥42 "የ-ማኅፀንሽም ፍሬ" የተባረከ ነው።
"ከ" የሚለው መስተዋድድ "እርሷ" በሚለው ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መምጣቱ ፅንሱ ከእርሷ መሆኑን ያስረዳል፥ "የ" የሚለው አገናዛቢ ዘርፍ "ማኅፀንሽ" በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መምጣቱ ኢየሱስ ከእርሷ የተገኘው ፍሬ መሆኑን አመላካች ነው። ከቤተ ልሔም የወጣው እና የመጣው ይህ ፍሬ አወጣጡ ከአዳም ጀምሮ ነው፦
ሚክያስ 5፥2 ከአንቺ ግን አወጣጡ "ከቀድሞ ጀምሮ" ከዘላለም የሆነ፥ በእስራኤልም ላይ ገዥ የሚሆን ይወጣልኛል።
"ዘላለም" የሚለው የዕብራይስጡ ቃል "ኦህላም" עוֹלָ֗ם ሲሆን አላፊ ወይም መጻኢ "ውስን ጊዜን" ለማመልከትም አገልግሎት ላይ ይውላል፥ ለምሳሌ፦
ዘጸአት 21፥6 ወደ ደጁም ወደ መቃኑ አቅርቦ ጆሮውን በወስፌ ይብሳው፤ "ለዘላለምም" לְעֹלָֽם ባሪያው ይሁን።
ባሪያ ለጌታ ባሪያ የሚሆነው ጌታው በሕይወት እስካለ አሊያም ባሪያው እስኪሞት ድረስ ሆኖ ሳለ ይህ ያልተወሰነ ጊዜ ለመግለጽ "ዘላለም" የሚለው ቃል ገብቷል፥ በተመሳሳይም ወደ ኃላ ያለው አባቶች ይኖሩበት የነበረው የቀድሞ ዘመን ዘላለም ተብሏል። "ከቀድሞ ጀምሮ" ማለት "ከዱሮ ዘመን ጀምሮ" ማለት ሲሆን ሰው በምድር ላይ ከተቀመጠ ጀምሮ ማለት ነው፦
ኢዮብ 20፥4 "ሰው በምድር ላይ ከተቀመጠ ከዱሮ ዘመን ጀምሮ"።
ሚክያስ 7፥20 ከቀድሞ ዘመን ጀምረህ ለአባቶቻችን የማልህላቸውን እውነት ለያዕቆብ፥ ምሕረትንም ለአብርሃም ታደርጋለህ።
መሢሑ ሰው በምድር ላይ ከተቀመጠ ከዱሮ ዘመን ጀምሮ አወጣጡ ከያዕቆብ፣ ከይሁዳ፣ ከእሴይ ወዘተ ..የተመዘዘ ነው፦
ዘኍልቍ 24፥17 ከያዕቆብ ኮከብ "ይወጣል"።
ዘኍልቍ 24፥19 ከያዕቆብም "የሚወጣ" ገዥ ይሆናል።
ዕብራውያን 7፥14 ጌታችን ከይሁዳ ነገድ "እንደወጣ" የተገለጠ ነውና።
ኢሳይያስ 11፥1 ከእሴይ ግንድ በትር "ይወጣል"።
ሌዋውያን ከአብርሃም ወገብ እንደወጡ ሁሉ መሢሑም ከዳዊት ወገብ የወጣ ፍሬ ነው፦
ዕብራውያን 7፥5 "ከአብርሃም ወገብ ቢወጡ"፥ ከእነርሱ አሥራትን በሕግ እንዲያስወጡ ትእዛዝ አላቸው።
መዝሙር 132፥11 እግዚአብሔር ለዳዊት በእውነት ማለ አይጸጸትምም፥ እንዲህ ብሎ፦ "ከወገብህ ፍሬ" በዙፋንህ ላይ አስቀምጣለሁ"።
ሐዋ. ሥራ 2፥30 ነቢይ ስለ ሆነ፥ "ከወገቡም ፍሬ" በዙፋኑ ያስቀምጥ ዘንድ እግዚአብሔር መሐላ እንደ ማለለት ስለ አወቀ።
ከእሴይ ግንድ የወጣው ይህ መሢሕ ከሥሩ ቁጥቋጦ ሆኖ ወጥቷል፥ መሢሑ ከእሴይ ሥር የተገኘ የዳዊት ሥር እና ዘር ነው፦
ኢሳይያስ 11፥1 ከእሴይ ግንድ በትር ይወጣል፥ "ከሥሩም" ቍጥቋጥ ያፈራል።
ራእይ 22፥16 እኔ "የዳዊት ሥር እና ዘር" ነኝ።
ሌዋውያን ከአብርሃም ወገብ የወጡት በዘር ሐረግ አርገው ከያዕቆብ እንደሆነ ሁሉ ኢየሱስም ከቀድሞ ጀምሮ ከአባቶች ወገብ ሥር የወጣው በማርያም የዘር ሐረግ ነው። ክርስቶስ ከአባቶች በስጋ መጣ፦
ሮሜ 9፥5 አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ።
1 ዮሐንስ 4፥3 ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ እንደ መጣ የማይታመን መንፈስ ሁሉ ከአምላክ አይደለም።
ክርስቶስ በሥጋ ከአባቶች እንደ መጣ የማይታመን መንፈስ ሁሉ ከአምላክ አይደለም። ስለዚህ ማርያም ፍጡር ስለሆነች ከእርሷ የተፈጠውም ሰው ፍጡር ነው፥ መለኮት ስለማይፈጠር እናት፣ መነሻ እና ጅማሮ የለውም፦
ሃይማኖተ አበው ዘአቡሊዳስ ምዕራፍ 39
"ወሥጋሰ ፍጡር ውእቱ በውስተ ማሕፀን፥ ወመለኮትሰ ኢፍጡር"።
ትርጉም፦
"ሥጋ በማሕፀን ውስጥ የተፈጠረ ነው፥ መለኮት ፍጽሞ ያልተፈጠረ ነው"።
ቁርኣን ዒሣ ከመርየም የተፈጠረ የመርየም ልጅ እንደሆነ ቁልጭ አርጎ ይናገራል፥ ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ ስለ እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፦
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ ስለ እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ الْحَقِّ الَّذِي فِيهِ يَمْتَرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ፊ" فِي የሚለው መስተዋድድ "ዐን" عَنْ ማለትም “ስለ”about" በሚል የመጣ ነው፥ ስለ ዒሣ የሚከራከሩበትን ነገር አሏህ በቁርኣኑ የነገረን ሁሉ እውነተኛ ቃል ነው። በትንሳኤ ቀን እየተከራከሩ በሚወዛገቡት ነገር አሏህ ይፈርዳል፦
3፥55 ከዚያም መመለሻችሁ ወደ እኔ ነው፥ በእርሱ ትለያዩበትም በነበራችሁት ነገር በመካከላችሁ እፈርዳለሁ፡፡ ثُمَّ إِلَيَّ مَرْجِعُكُمْ فَأَحْكُمُ بَيْنَكُمْ فِيمَا كُنتُمْ فِيهِ تَخْتَلِفُونَ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘጸአት 21፥6 ወደ ደጁም ወደ መቃኑ አቅርቦ ጆሮውን በወስፌ ይብሳው፤ "ለዘላለምም" לְעֹלָֽם ባሪያው ይሁን።
ባሪያ ለጌታ ባሪያ የሚሆነው ጌታው በሕይወት እስካለ አሊያም ባሪያው እስኪሞት ድረስ ሆኖ ሳለ ይህ ያልተወሰነ ጊዜ ለመግለጽ "ዘላለም" የሚለው ቃል ገብቷል፥ በተመሳሳይም ወደ ኃላ ያለው አባቶች ይኖሩበት የነበረው የቀድሞ ዘመን ዘላለም ተብሏል። "ከቀድሞ ጀምሮ" ማለት "ከዱሮ ዘመን ጀምሮ" ማለት ሲሆን ሰው በምድር ላይ ከተቀመጠ ጀምሮ ማለት ነው፦
ኢዮብ 20፥4 "ሰው በምድር ላይ ከተቀመጠ ከዱሮ ዘመን ጀምሮ"።
ሚክያስ 7፥20 ከቀድሞ ዘመን ጀምረህ ለአባቶቻችን የማልህላቸውን እውነት ለያዕቆብ፥ ምሕረትንም ለአብርሃም ታደርጋለህ።
መሢሑ ሰው በምድር ላይ ከተቀመጠ ከዱሮ ዘመን ጀምሮ አወጣጡ ከያዕቆብ፣ ከይሁዳ፣ ከእሴይ ወዘተ ..የተመዘዘ ነው፦
ዘኍልቍ 24፥17 ከያዕቆብ ኮከብ "ይወጣል"።
ዘኍልቍ 24፥19 ከያዕቆብም "የሚወጣ" ገዥ ይሆናል።
ዕብራውያን 7፥14 ጌታችን ከይሁዳ ነገድ "እንደወጣ" የተገለጠ ነውና።
ኢሳይያስ 11፥1 ከእሴይ ግንድ በትር "ይወጣል"።
ሌዋውያን ከአብርሃም ወገብ እንደወጡ ሁሉ መሢሑም ከዳዊት ወገብ የወጣ ፍሬ ነው፦
ዕብራውያን 7፥5 "ከአብርሃም ወገብ ቢወጡ"፥ ከእነርሱ አሥራትን በሕግ እንዲያስወጡ ትእዛዝ አላቸው።
መዝሙር 132፥11 እግዚአብሔር ለዳዊት በእውነት ማለ አይጸጸትምም፥ እንዲህ ብሎ፦ "ከወገብህ ፍሬ" በዙፋንህ ላይ አስቀምጣለሁ"።
ሐዋ. ሥራ 2፥30 ነቢይ ስለ ሆነ፥ "ከወገቡም ፍሬ" በዙፋኑ ያስቀምጥ ዘንድ እግዚአብሔር መሐላ እንደ ማለለት ስለ አወቀ።
ከእሴይ ግንድ የወጣው ይህ መሢሕ ከሥሩ ቁጥቋጦ ሆኖ ወጥቷል፥ መሢሑ ከእሴይ ሥር የተገኘ የዳዊት ሥር እና ዘር ነው፦
ኢሳይያስ 11፥1 ከእሴይ ግንድ በትር ይወጣል፥ "ከሥሩም" ቍጥቋጥ ያፈራል።
ራእይ 22፥16 እኔ "የዳዊት ሥር እና ዘር" ነኝ።
ሌዋውያን ከአብርሃም ወገብ የወጡት በዘር ሐረግ አርገው ከያዕቆብ እንደሆነ ሁሉ ኢየሱስም ከቀድሞ ጀምሮ ከአባቶች ወገብ ሥር የወጣው በማርያም የዘር ሐረግ ነው። ክርስቶስ ከአባቶች በስጋ መጣ፦
ሮሜ 9፥5 አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ።
1 ዮሐንስ 4፥3 ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋ እንደ መጣ የማይታመን መንፈስ ሁሉ ከአምላክ አይደለም።
ክርስቶስ በሥጋ ከአባቶች እንደ መጣ የማይታመን መንፈስ ሁሉ ከአምላክ አይደለም። ስለዚህ ማርያም ፍጡር ስለሆነች ከእርሷ የተፈጠውም ሰው ፍጡር ነው፥ መለኮት ስለማይፈጠር እናት፣ መነሻ እና ጅማሮ የለውም፦
ሃይማኖተ አበው ዘአቡሊዳስ ምዕራፍ 39
"ወሥጋሰ ፍጡር ውእቱ በውስተ ማሕፀን፥ ወመለኮትሰ ኢፍጡር"።
ትርጉም፦
"ሥጋ በማሕፀን ውስጥ የተፈጠረ ነው፥ መለኮት ፍጽሞ ያልተፈጠረ ነው"።
ቁርኣን ዒሣ ከመርየም የተፈጠረ የመርየም ልጅ እንደሆነ ቁልጭ አርጎ ይናገራል፥ ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ ስለ እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፦
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ ስለ እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ الْحَقِّ الَّذِي فِيهِ يَمْتَرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ፊ" فِي የሚለው መስተዋድድ "ዐን" عَنْ ማለትም “ስለ”about" በሚል የመጣ ነው፥ ስለ ዒሣ የሚከራከሩበትን ነገር አሏህ በቁርኣኑ የነገረን ሁሉ እውነተኛ ቃል ነው። በትንሳኤ ቀን እየተከራከሩ በሚወዛገቡት ነገር አሏህ ይፈርዳል፦
3፥55 ከዚያም መመለሻችሁ ወደ እኔ ነው፥ በእርሱ ትለያዩበትም በነበራችሁት ነገር በመካከላችሁ እፈርዳለሁ፡፡ ثُمَّ إِلَيَّ مَرْجِعُكُمْ فَأَحْكُمُ بَيْنَكُمْ فِيمَا كُنتُمْ فِيهِ تَخْتَلِفُونَ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አሏህ አፍቃሪ ነው!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
85፥14 እርሱም ምሕረተ ብዙ "ወዳድ" ነው፡፡ وَهُوَ الْغَفُورُ الْوَدُودُ
አምላካችን አሏህ አፍቃሪ ነው፥ በቁርኣን ከተጠቀሱ የተዋቡ ስሞቹ አንዱ "አል-ወዱድ" الْوَدُود ሲሆን "አፍቃሪ" "ወዳድ"The Loving One" ማለት ነው፦
85፥14 እርሱም ምሕረተ ብዙ "ወዳድ" ነው፡፡ وَهُوَ الْغَفُورُ الْوَدُودُ
11፥90 ጌታችሁንም ምሕረትን ለምኑት! ከዚያም ወደ እርሱ ተመለሱ፡፡ ጌታዬ አዛኝ እና "ወዳድ" ነውና" አላቸው፡፡ وَاسْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ ثُمَّ تُوبُوا إِلَيْهِ ۚ إِنَّ رَبِّي رَحِيمٌ وَدُودٌ
ሁለቱ አናቅጽ ላይ "ወዳድ" ለሚለው የገባው ቃል "ወዱድ" وَدُود መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። የአምላካችን አሏህ መደበኛ ባሕርይው ማፍቀር ስለሆነ "አል-ወዱድ" الْوَدُود ተብሏል፥ አሏህ ከኃጢአት ተመላሾችን፣ ትዕግስተኞችን፣ ጥንቁቆችን፣ በእርሱ ላይ ተመኪዎችን፣ በጎ ሠሪዎችን፣ ትክክለኞችን፣ ተጥራሪዎችን ይወዳል፦
2፥222 አላህ ከኃጢአት ተመላሾችን ይወዳል። إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ
3፥146 አላህም ትዕግስተኞችን ይወዳል፡፡ وَاللَّهُ يُحِبُّ الصَّابِرِينَ
9፥7 አላህ ጥንቁቆችን ይወዳል፡፡ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَّقِينَ
5፥159 አላህ በእርሱ ላይ ተመኪዎችን ይወዳል፡፡ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَوَكِّلِينَ
5፥93 አላህም በጎ ሠሪዎችን ይወዳል፡፡ وَاللَّهُ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
60፥8 አላህ ትክክለኞችን ይወዳል፡፡ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
9፥108 አላህም ተጥራሪዎችን ይወዳል፡፡ وَاللَّهُ يُحِبُّ الْمُطَّهِّرِينَ
አሏህ በስም መደብ "ካሪህ" كَارِه ማለትም "ጠዪ"Hater" ተብሎ በቁርኣን አልተጠቀሰም። አሏህ ንስሓን፣ ትእግስትን፣ ጥንቃቄን፣ በእርሱ ላይ መመካትን፣ መልካም ሥራን፣ ፍትሕን፣ መጥራራትን እንደሚወድ ሁሉ በተቃራኒው መጥፎ ነገርን ሁሉ ይጠላል።
1. ጽንስ ማስወረድ 17፥31
2. ዝሙት 17፥32
3. መግደል 17፥33
4. የየቲምን ብር መብላት 17፥34
5. በደልን 17፥35
6. ጭፍንነት 17፥36
7. ጉራ 17፥37 ወዘተ....
አሏህ ዘንድ የተጠላ ነው፦
17፥38 ይህ ሁሉ መጥፎው እጌታህ ዘንድ የተጠላ ነው፡፡ كُلُّ ذَٰلِكَ كَانَ سَيِّئُهُ عِندَ رَبِّكَ مَكْرُوهًا
49፥7 ክህደትን፣ አመጽን እና እንቢተኛነትን ወደ እናንተ የተጠላ አደረገ፡፡ እነዚያ እምነትን የወደዱ እና ክህደትን የጠሉ እነርሱ ቅኖቹ ናቸው፡፡ وَكَرَّهَ إِلَيْكُمُ الْكُفْرَ وَالْفُسُوقَ وَالْعِصْيَانَ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الرَّاشِدُونَ
አንድን ድርጊት ከአድራጊው እንዲሁ አንድን ሥራ ከሠሪው ስለማይነጠል የድርጊቱ እና የሥራው ባለቤት በሚያደርገው ድርጊት እና በሚሠራው ሥራ ይጠየቅበታል በተመሳሳይ ይቀጣበታል፦
16፥93 ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
6፥120 *"እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ ይቀጣሉ"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَكْسِبُونَ الْإِثْمَ سَيُجْزَوْنَ بِمَا كَانُوا يَقْتَرِفُونَ
አሏህ አፍቃሪ ብቻ ሳይሆን ፍትሐዊ እና ፈራጅ ስለሆነ ይጠይቃል፣ ይፈርዳል፣ ይቀጣል። አሏህ ከአመጽ እና ከኃጢአት ጋር እንደማይተባበር ሁሉ ከኃጢአተኛ እና ከአመጸኛ ጋር አይተባበርም፥ አሏህ በኃጢአት እና በአመጽ ወሰን የሚያልፉ ወሰን አላፊዎን፣ የሚበድሉ በዳዮችን፣ የሚያበላሹ አበላሺዎችን፣ የሚያባክኑ አባካኞችን፣ ታማኝነትን የሚያጓድሉ ከዳተኞችን፣ በገንዘብ ሆነ በራሳቸው የሚኮሩ ኩሩዎችን፣ በኩፍር የተሠማሩ ከሓዲዎችን አይወድም፦
2፥190 አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድም፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
3፥57 አላህም በዳዮችን አይወድም፡፡ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الظَّالِمِينَ
5፥64 አላህም አበላሺዎችን አይወድም፡፡ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُفْسِدِينَ
6፥141 እርሱ አባካኞችን አይወድም፡፡ إِنَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُسْرِفِينَ
8፥58 አላህ ከዳተኞችን አይወድም፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْخَائِنِينَ
16፥23 እርሱ ኩሩዎችን አይወድም፡፡ إِنَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُسْتَكْبِرِينَ
30፥15 እርሱ ከሓዲዎችን አይወድም፡፡ إِنَّهُ لَا يُحِبُّ الْكَافِرِينَ
"ዩሒቡ" يُحِبُّ ማለት "ይወዳል" ማለት ሲሆን ይህንን የአሏህ ውዴታ የተነፈጉ ሰዎች ግን "ላ" لَا የሚል አፍራሽ ቃል ባዕድ መነሻ ሆኖ ሲገባበት "ላ ዩሒቡ" لَا يُحِبُّ ማለትም "አይወድም" የሚል የግስ መደብ ይሆናል። አንድን ሰው አንወደውም ማለት እንጠላዋለን ወይም አንጠላውም ማለት እንወደዋለን ማለት ላይሆን ቢችልም አሏህ ግን በመጥፎ ድርጊት እና ሥራ የተሠማሩትን ወደ እርሱ በንስሓ ተመልሰው መልካም ሥራ እስካልሠሩ ድረስ በመጥፎ ሥራቸው አይወዳቸውም፣ በመጥፎ ሥራቸው ይጠይቃቸዋል፣ በመጥፎ ሥራቸው ይቀጣቸዋል። እሩቅ ሳንሄድ የየትኛው አገር መንግሥት በመጥፎ ድርጊት የተሰማሩትን ሰዎች በፍርድ ይቀጣል፥ ፍትሕ እና ፍርድ የአሏህ መደበኛ ባሕርይ ስለሆነ አሏህ ከእነዚህ ምድራዊ ፈራጆች ይበልጥ ፈራጅ ነው፦
95፤8 አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? ፡፡ أَلَيْسَ اللَّهُ بِأَحْكَمِ الْحَاكِمِينَ
አሏህ ከሚወዳቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
85፥14 እርሱም ምሕረተ ብዙ "ወዳድ" ነው፡፡ وَهُوَ الْغَفُورُ الْوَدُودُ
አምላካችን አሏህ አፍቃሪ ነው፥ በቁርኣን ከተጠቀሱ የተዋቡ ስሞቹ አንዱ "አል-ወዱድ" الْوَدُود ሲሆን "አፍቃሪ" "ወዳድ"The Loving One" ማለት ነው፦
85፥14 እርሱም ምሕረተ ብዙ "ወዳድ" ነው፡፡ وَهُوَ الْغَفُورُ الْوَدُودُ
11፥90 ጌታችሁንም ምሕረትን ለምኑት! ከዚያም ወደ እርሱ ተመለሱ፡፡ ጌታዬ አዛኝ እና "ወዳድ" ነውና" አላቸው፡፡ وَاسْتَغْفِرُوا رَبَّكُمْ ثُمَّ تُوبُوا إِلَيْهِ ۚ إِنَّ رَبِّي رَحِيمٌ وَدُودٌ
ሁለቱ አናቅጽ ላይ "ወዳድ" ለሚለው የገባው ቃል "ወዱድ" وَدُود መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። የአምላካችን አሏህ መደበኛ ባሕርይው ማፍቀር ስለሆነ "አል-ወዱድ" الْوَدُود ተብሏል፥ አሏህ ከኃጢአት ተመላሾችን፣ ትዕግስተኞችን፣ ጥንቁቆችን፣ በእርሱ ላይ ተመኪዎችን፣ በጎ ሠሪዎችን፣ ትክክለኞችን፣ ተጥራሪዎችን ይወዳል፦
2፥222 አላህ ከኃጢአት ተመላሾችን ይወዳል። إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ
3፥146 አላህም ትዕግስተኞችን ይወዳል፡፡ وَاللَّهُ يُحِبُّ الصَّابِرِينَ
9፥7 አላህ ጥንቁቆችን ይወዳል፡፡ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَّقِينَ
5፥159 አላህ በእርሱ ላይ ተመኪዎችን ይወዳል፡፡ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُتَوَكِّلِينَ
5፥93 አላህም በጎ ሠሪዎችን ይወዳል፡፡ وَاللَّهُ يُحِبُّ الْمُحْسِنِينَ
60፥8 አላህ ትክክለኞችን ይወዳል፡፡ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
9፥108 አላህም ተጥራሪዎችን ይወዳል፡፡ وَاللَّهُ يُحِبُّ الْمُطَّهِّرِينَ
አሏህ በስም መደብ "ካሪህ" كَارِه ማለትም "ጠዪ"Hater" ተብሎ በቁርኣን አልተጠቀሰም። አሏህ ንስሓን፣ ትእግስትን፣ ጥንቃቄን፣ በእርሱ ላይ መመካትን፣ መልካም ሥራን፣ ፍትሕን፣ መጥራራትን እንደሚወድ ሁሉ በተቃራኒው መጥፎ ነገርን ሁሉ ይጠላል።
1. ጽንስ ማስወረድ 17፥31
2. ዝሙት 17፥32
3. መግደል 17፥33
4. የየቲምን ብር መብላት 17፥34
5. በደልን 17፥35
6. ጭፍንነት 17፥36
7. ጉራ 17፥37 ወዘተ....
አሏህ ዘንድ የተጠላ ነው፦
17፥38 ይህ ሁሉ መጥፎው እጌታህ ዘንድ የተጠላ ነው፡፡ كُلُّ ذَٰلِكَ كَانَ سَيِّئُهُ عِندَ رَبِّكَ مَكْرُوهًا
49፥7 ክህደትን፣ አመጽን እና እንቢተኛነትን ወደ እናንተ የተጠላ አደረገ፡፡ እነዚያ እምነትን የወደዱ እና ክህደትን የጠሉ እነርሱ ቅኖቹ ናቸው፡፡ وَكَرَّهَ إِلَيْكُمُ الْكُفْرَ وَالْفُسُوقَ وَالْعِصْيَانَ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الرَّاشِدُونَ
አንድን ድርጊት ከአድራጊው እንዲሁ አንድን ሥራ ከሠሪው ስለማይነጠል የድርጊቱ እና የሥራው ባለቤት በሚያደርገው ድርጊት እና በሚሠራው ሥራ ይጠየቅበታል በተመሳሳይ ይቀጣበታል፦
16፥93 ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
6፥120 *"እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ ይቀጣሉ"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَكْسِبُونَ الْإِثْمَ سَيُجْزَوْنَ بِمَا كَانُوا يَقْتَرِفُونَ
አሏህ አፍቃሪ ብቻ ሳይሆን ፍትሐዊ እና ፈራጅ ስለሆነ ይጠይቃል፣ ይፈርዳል፣ ይቀጣል። አሏህ ከአመጽ እና ከኃጢአት ጋር እንደማይተባበር ሁሉ ከኃጢአተኛ እና ከአመጸኛ ጋር አይተባበርም፥ አሏህ በኃጢአት እና በአመጽ ወሰን የሚያልፉ ወሰን አላፊዎን፣ የሚበድሉ በዳዮችን፣ የሚያበላሹ አበላሺዎችን፣ የሚያባክኑ አባካኞችን፣ ታማኝነትን የሚያጓድሉ ከዳተኞችን፣ በገንዘብ ሆነ በራሳቸው የሚኮሩ ኩሩዎችን፣ በኩፍር የተሠማሩ ከሓዲዎችን አይወድም፦
2፥190 አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድም፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
3፥57 አላህም በዳዮችን አይወድም፡፡ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الظَّالِمِينَ
5፥64 አላህም አበላሺዎችን አይወድም፡፡ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُفْسِدِينَ
6፥141 እርሱ አባካኞችን አይወድም፡፡ إِنَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُسْرِفِينَ
8፥58 አላህ ከዳተኞችን አይወድም፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْخَائِنِينَ
16፥23 እርሱ ኩሩዎችን አይወድም፡፡ إِنَّهُ لَا يُحِبُّ الْمُسْتَكْبِرِينَ
30፥15 እርሱ ከሓዲዎችን አይወድም፡፡ إِنَّهُ لَا يُحِبُّ الْكَافِرِينَ
"ዩሒቡ" يُحِبُّ ማለት "ይወዳል" ማለት ሲሆን ይህንን የአሏህ ውዴታ የተነፈጉ ሰዎች ግን "ላ" لَا የሚል አፍራሽ ቃል ባዕድ መነሻ ሆኖ ሲገባበት "ላ ዩሒቡ" لَا يُحِبُّ ማለትም "አይወድም" የሚል የግስ መደብ ይሆናል። አንድን ሰው አንወደውም ማለት እንጠላዋለን ወይም አንጠላውም ማለት እንወደዋለን ማለት ላይሆን ቢችልም አሏህ ግን በመጥፎ ድርጊት እና ሥራ የተሠማሩትን ወደ እርሱ በንስሓ ተመልሰው መልካም ሥራ እስካልሠሩ ድረስ በመጥፎ ሥራቸው አይወዳቸውም፣ በመጥፎ ሥራቸው ይጠይቃቸዋል፣ በመጥፎ ሥራቸው ይቀጣቸዋል። እሩቅ ሳንሄድ የየትኛው አገር መንግሥት በመጥፎ ድርጊት የተሰማሩትን ሰዎች በፍርድ ይቀጣል፥ ፍትሕ እና ፍርድ የአሏህ መደበኛ ባሕርይ ስለሆነ አሏህ ከእነዚህ ምድራዊ ፈራጆች ይበልጥ ፈራጅ ነው፦
95፤8 አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? ፡፡ أَلَيْسَ اللَّهُ بِأَحْكَمِ الْحَاكِمِينَ
አሏህ ከሚወዳቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኃጢአተኞች
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥276 አላህም ኃጢአተኛ ከሓዲን ሁሉ አይወድም፡፡ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ كُلَّ كَفَّارٍ أَثِيمٍ
በግዕዝ "ኃጥእ" ማለት "ኃጢአተኛ" ማለት ነው፥ የኃጥእ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኃጥአን" ሲሆን "ኃጢአተኞች" ማለት ነው፥ አንድ ሰው አሏህ "አድርግ" ያለውን ባለማድረጉ እና "አታድርግ" ያለውን በማድረጉ "ኃጢአተኛ" ይሰኛል። አምላካችን አሏህ ወደ እርሱ ከኃጢአት በንስሓ ተመላሾችን ይወዳል፦
2፥222 አላህ ከኃጢአት ተመላሾችን ይወዳል። إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ
አንድን ድርጊት ከአድራጊው እንዲሁ አንድን ሥራ ከሠሪው ስለማይነጠል የድርጊቱ እና የሥራው ባለቤት በሚያደርገው ድርጊት እና በሚሠራው ሥራ ይጠየቅበታል በተመሳሳይ ይቀጣበታል፦
16፥93 ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
6፥120 *"እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ ይቀጣሉ"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَكْسِبُونَ الْإِثْمَ سَيُجْزَوْنَ بِمَا كَانُوا يَقْتَرِفُونَ
አሏህ ፍትሐዊ እና ፈራጅ ስለሆነ ይጠይቃል፣ ይፈርዳል፣ ይቀጣል። ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ የሚቀጡ ስለሆነ አሏህ በኃጢአት የተሰማራን ኃጢአተኛ አይወድም፦
2፥276 አላህም ኃጢአተኛ ከሓዲን ሁሉ አይወድም፡፡ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ كُلَّ كَفَّارٍ أَثِيمٍ
ወደ ባይብል ስንገባ አስማተኛ፣ መተተኛ፣ በድግምት የሚጠነቍል ድግምተኛ፣ መናፍስትን የሚጠራ፣ ጠንቋይም፣ ሙታን ሳቢም በያህዌህ ፊት የተጠላ ነው፦
ዘዳግም 18፥11-12 አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ። ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በያህዌህ ፊት "የተጠላ" ነው።
ያህዌህ ዓመፃን የወደደ በነፍሱ ይጠላል፥ የእስራኤል ልጆችን በክፋታቸው ጠልቷቸዋል። አለቆቻቸው ሁሉ ዓመፀኞች ስለሆኑ አይወዳቸውም፦
መዝሙር 11፥5 ያህዌህ ጻድቅን እና ኅጥእን ይመረምራል ዓመፃን የወደዳት ግን ነፍሱን "ጠልቶአል"።
ሆሴዕ 9፥15 ክፋታቸው ሁሉ በጌልገላ አለ፤ በዚያ "ጠልቻቸዋለሁ"፤ ስለ ሠሩት ክፋት ከቤቴ አሳድዳቸዋለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ "አልወድዳቸውም"፤ አለቆቻቸው ሁሉ ዓመፀኞች ናቸው።
ያህዌህ የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ እነርሱም፦ ትዕቢተኛ ዓይን፣ ሐሰተኛ ምላስ፣ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፣ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፣ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፣ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር ናቸው። ሰባተኛው ግን ከመጥላትም አልፎ ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፥ እርሱ፦ "በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ" ሰው ነው፦
ምሳሌ 6፥16-19 ያህዌህ የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች። ትዕቢተኛ ዓይን፣ ሐሰተኛ ምላስ፣ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፣ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፣ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፣ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር፣ በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ።
ዓይን፣ ምላስ፣ እጅ፣ ልብ፣ እግር የአንድ ሰው ድርጊት ሳይሆን የማንነት መገለጫ ናቸው። ያህዌህ ድርጊትን ብቻ ሳይሆን አድራጊውንም እንደሚጠላ ይህ ጥቅስ ጉልኅ ማሳያ ነው፥ ያህዌህ ከሚጠላቸው ከስድስቱ አንዱ "በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር" ግለሰብ ነው። "መጸየፍ" ከጥላቻ ያለፈ የጥላቻ ጥግ ነው፥ ያህዌህ በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ ሰው ከመጥላትንም አልፎ ይጸየፈዋል። ያህዌህ ጣዖታውያንን ከመጥላትም አልፎ ነፍሱ ትጸየፋቸዋለች፦
ዘሌዋውያን 26.30 የኮረብታ መስገጃዎቻችሁንም አፈርሳለሁ፣ የፀሐይ ምስሎቻችሁንም አጠፋለሁ፣ ሬሳችሁንም በጣዖቶቻችሁ ሬሳዎች ላይ እጥላለሁ። "ነፍሴም ትጸየፋችኋለች"።
በሚሽነሪዎች የሚዶሶከረው ዲስኩር፦ "የባይብሉ አምላክ ኃጢአትን እንጂ ኃጢአተኛን አይጠላም" ሲሆን ይህም ዲስኩድ እንዲህ ድባቅ ይገባል። ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው ያህዌህ ከመጥላትም አልፎ ይጸየፋል፦
መዝሙር 5፥6 ሐሰትን የሚናገሩትን ታጠፋቸዋለህ፥ ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው ያህዌህ "ይጸየፋል"።
ኃጢአተኛ ያህዌህን ስለሚያበሳጭ እና ስለሚያስቆጣ የያህዌህ መርገም በኃጢአተኛ ቤት ነው፦
መዝሙር 10፥4 ኃጢአተኛ ያህዌህን አበሳጨው።
መዝሙር 10፥13 ኃጢአተኛ ስለ ምን ያህዌህን አስቈጣው?
ምሳሌ 3፥33 የያህዌህ መርገም በኃጢአተኛ ቤት ነው።
ያህዌህ ኃጢአተኛ እየጠላ ውደዱ አይልም። ይልቁንስ እንዲጠሉ ከማናገርም አልፈው እንዲጸየፉ ያበረታታል፦
ምሳሌ 29፥27 ኃጢአተኛ በጻድቃን ዘንድ "አስጸያፊ" ነው።
ዘሌዋውያን 20፥23 ከፊታችሁ "በምጥላቸውም" ሕዝብ ወግ አትሂዱ! ይህን ሁሉ አድርገዋልና "ተጸየፏቸው"።
ጻድቅ በቀልን ባየ ጊዜ ደስ ይለዋል፥ ጻድቅ በኃጢአተኛው ደም እጁን በማጠብ ሲበቀል ደስ ይለዋል፦
መዝሙር 58፥10 ጻድቅ በቀልን ባየ ጊዜ ደስ ይለዋል፥ በኃጢአተኛው ደም እጁን ይታጠባል።
ያህዌህ ኃጢአተኛን ከመጥላት እና ከመጸየፍ አልፎ በገሃነም ለዘላለም ይቀጣል፥ የኃጢአተኛ ነፍስን እና ሥጋ በገሃነም የሚያጠፋ አንዱ አምላክ ነው፦
ራእይ 21፥8 ዳሩ ግን የሚፈሩ፣ የማያምኑ፣ የርኵሳን፣ የነፍሰ ገዳዮች፣ የሴሰኛዎች፣ የአስማተኛዎች፣ ጣዖትንም የሚያመልኩ፣ የሐሰተኛዎች ሁሉ ዕድላቸው በዲን እና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው።
ማቴዎስ 10፥28 ሥጋንም የሚገድሉትን ነፍስን ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ፤ ይልቅስ ነፍስንም ሥጋንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ።
ያዕቆብ 4፥12 ሕግን የሚሰጥ እና የሚፈርድ አንድ ነው፥ እርሱም ሊያድን ሊያጠፋም የሚችል ነው።
ያህዌህ ምንም የማይጠላ አፍቃሪ ብቻ ቢሆን ኖሮ ከመጥላት እና ከመጸየፍ አልፎ የኃጢአተኛ ነፍስን እና ሥጋ በገሃነም አያጠፋም ነበር። ቅሉን ግን ፈጣሪ ፍትሐዊ እና ፈራጅ ስለሆነ ከኃጢአት እና ከኃጢአተኛ ጋር ስለማይተባበር ኃጢአተኛን ይጠላል፣ ይጸየፋል፣ በገሃነም ይቀጣል፥ እንደውም ያህዌህ ኃጢአተኞች ከማኅፀን ጀምሮ ለይቷቸዋል። በተጨማሪም እርሱ ኃጢአተኛን የፈጠረው ለክፉ ቀን እንደሆነ የምሳሌ መጽሐፍ ጸሐፊ ይናገራል፦
መዝሙር 58፥3 ኃጢአተኞች ከማኅፀን ጀምረው ተለዩ።
ምሳሌ 16፥4 ያህዌህ ሁሉን ለእርሱ ለራሱ ፈጠረ፥ ኃጢአተኛን ደግሞ ለክፉ ቀን።
አሁንስ የአሏህ ውዴታ እና ቅጣት ለመተቸት ሞራሉ አላችሁን? አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥276 አላህም ኃጢአተኛ ከሓዲን ሁሉ አይወድም፡፡ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ كُلَّ كَفَّارٍ أَثِيمٍ
በግዕዝ "ኃጥእ" ማለት "ኃጢአተኛ" ማለት ነው፥ የኃጥእ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ኃጥአን" ሲሆን "ኃጢአተኞች" ማለት ነው፥ አንድ ሰው አሏህ "አድርግ" ያለውን ባለማድረጉ እና "አታድርግ" ያለውን በማድረጉ "ኃጢአተኛ" ይሰኛል። አምላካችን አሏህ ወደ እርሱ ከኃጢአት በንስሓ ተመላሾችን ይወዳል፦
2፥222 አላህ ከኃጢአት ተመላሾችን ይወዳል። إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ التَّوَّابِينَ
አንድን ድርጊት ከአድራጊው እንዲሁ አንድን ሥራ ከሠሪው ስለማይነጠል የድርጊቱ እና የሥራው ባለቤት በሚያደርገው ድርጊት እና በሚሠራው ሥራ ይጠየቅበታል በተመሳሳይ ይቀጣበታል፦
16፥93 ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
6፥120 *"እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ ይቀጣሉ"*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَكْسِبُونَ الْإِثْمَ سَيُجْزَوْنَ بِمَا كَانُوا يَقْتَرِفُونَ
አሏህ ፍትሐዊ እና ፈራጅ ስለሆነ ይጠይቃል፣ ይፈርዳል፣ ይቀጣል። ኃጢአትን የሚሠሩ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ የሚቀጡ ስለሆነ አሏህ በኃጢአት የተሰማራን ኃጢአተኛ አይወድም፦
2፥276 አላህም ኃጢአተኛ ከሓዲን ሁሉ አይወድም፡፡ وَاللَّهُ لَا يُحِبُّ كُلَّ كَفَّارٍ أَثِيمٍ
ወደ ባይብል ስንገባ አስማተኛ፣ መተተኛ፣ በድግምት የሚጠነቍል ድግምተኛ፣ መናፍስትን የሚጠራ፣ ጠንቋይም፣ ሙታን ሳቢም በያህዌህ ፊት የተጠላ ነው፦
ዘዳግም 18፥11-12 አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ። ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በያህዌህ ፊት "የተጠላ" ነው።
ያህዌህ ዓመፃን የወደደ በነፍሱ ይጠላል፥ የእስራኤል ልጆችን በክፋታቸው ጠልቷቸዋል። አለቆቻቸው ሁሉ ዓመፀኞች ስለሆኑ አይወዳቸውም፦
መዝሙር 11፥5 ያህዌህ ጻድቅን እና ኅጥእን ይመረምራል ዓመፃን የወደዳት ግን ነፍሱን "ጠልቶአል"።
ሆሴዕ 9፥15 ክፋታቸው ሁሉ በጌልገላ አለ፤ በዚያ "ጠልቻቸዋለሁ"፤ ስለ ሠሩት ክፋት ከቤቴ አሳድዳቸዋለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲያ "አልወድዳቸውም"፤ አለቆቻቸው ሁሉ ዓመፀኞች ናቸው።
ያህዌህ የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ እነርሱም፦ ትዕቢተኛ ዓይን፣ ሐሰተኛ ምላስ፣ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፣ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፣ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፣ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር ናቸው። ሰባተኛው ግን ከመጥላትም አልፎ ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፥ እርሱ፦ "በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ" ሰው ነው፦
ምሳሌ 6፥16-19 ያህዌህ የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች። ትዕቢተኛ ዓይን፣ ሐሰተኛ ምላስ፣ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፣ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፣ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፣ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር፣ በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ።
ዓይን፣ ምላስ፣ እጅ፣ ልብ፣ እግር የአንድ ሰው ድርጊት ሳይሆን የማንነት መገለጫ ናቸው። ያህዌህ ድርጊትን ብቻ ሳይሆን አድራጊውንም እንደሚጠላ ይህ ጥቅስ ጉልኅ ማሳያ ነው፥ ያህዌህ ከሚጠላቸው ከስድስቱ አንዱ "በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር" ግለሰብ ነው። "መጸየፍ" ከጥላቻ ያለፈ የጥላቻ ጥግ ነው፥ ያህዌህ በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ ሰው ከመጥላትንም አልፎ ይጸየፈዋል። ያህዌህ ጣዖታውያንን ከመጥላትም አልፎ ነፍሱ ትጸየፋቸዋለች፦
ዘሌዋውያን 26.30 የኮረብታ መስገጃዎቻችሁንም አፈርሳለሁ፣ የፀሐይ ምስሎቻችሁንም አጠፋለሁ፣ ሬሳችሁንም በጣዖቶቻችሁ ሬሳዎች ላይ እጥላለሁ። "ነፍሴም ትጸየፋችኋለች"።
በሚሽነሪዎች የሚዶሶከረው ዲስኩር፦ "የባይብሉ አምላክ ኃጢአትን እንጂ ኃጢአተኛን አይጠላም" ሲሆን ይህም ዲስኩድ እንዲህ ድባቅ ይገባል። ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው ያህዌህ ከመጥላትም አልፎ ይጸየፋል፦
መዝሙር 5፥6 ሐሰትን የሚናገሩትን ታጠፋቸዋለህ፥ ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው ያህዌህ "ይጸየፋል"።
ኃጢአተኛ ያህዌህን ስለሚያበሳጭ እና ስለሚያስቆጣ የያህዌህ መርገም በኃጢአተኛ ቤት ነው፦
መዝሙር 10፥4 ኃጢአተኛ ያህዌህን አበሳጨው።
መዝሙር 10፥13 ኃጢአተኛ ስለ ምን ያህዌህን አስቈጣው?
ምሳሌ 3፥33 የያህዌህ መርገም በኃጢአተኛ ቤት ነው።
ያህዌህ ኃጢአተኛ እየጠላ ውደዱ አይልም። ይልቁንስ እንዲጠሉ ከማናገርም አልፈው እንዲጸየፉ ያበረታታል፦
ምሳሌ 29፥27 ኃጢአተኛ በጻድቃን ዘንድ "አስጸያፊ" ነው።
ዘሌዋውያን 20፥23 ከፊታችሁ "በምጥላቸውም" ሕዝብ ወግ አትሂዱ! ይህን ሁሉ አድርገዋልና "ተጸየፏቸው"።
ጻድቅ በቀልን ባየ ጊዜ ደስ ይለዋል፥ ጻድቅ በኃጢአተኛው ደም እጁን በማጠብ ሲበቀል ደስ ይለዋል፦
መዝሙር 58፥10 ጻድቅ በቀልን ባየ ጊዜ ደስ ይለዋል፥ በኃጢአተኛው ደም እጁን ይታጠባል።
ያህዌህ ኃጢአተኛን ከመጥላት እና ከመጸየፍ አልፎ በገሃነም ለዘላለም ይቀጣል፥ የኃጢአተኛ ነፍስን እና ሥጋ በገሃነም የሚያጠፋ አንዱ አምላክ ነው፦
ራእይ 21፥8 ዳሩ ግን የሚፈሩ፣ የማያምኑ፣ የርኵሳን፣ የነፍሰ ገዳዮች፣ የሴሰኛዎች፣ የአስማተኛዎች፣ ጣዖትንም የሚያመልኩ፣ የሐሰተኛዎች ሁሉ ዕድላቸው በዲን እና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው።
ማቴዎስ 10፥28 ሥጋንም የሚገድሉትን ነፍስን ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ፤ ይልቅስ ነፍስንም ሥጋንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ።
ያዕቆብ 4፥12 ሕግን የሚሰጥ እና የሚፈርድ አንድ ነው፥ እርሱም ሊያድን ሊያጠፋም የሚችል ነው።
ያህዌህ ምንም የማይጠላ አፍቃሪ ብቻ ቢሆን ኖሮ ከመጥላት እና ከመጸየፍ አልፎ የኃጢአተኛ ነፍስን እና ሥጋ በገሃነም አያጠፋም ነበር። ቅሉን ግን ፈጣሪ ፍትሐዊ እና ፈራጅ ስለሆነ ከኃጢአት እና ከኃጢአተኛ ጋር ስለማይተባበር ኃጢአተኛን ይጠላል፣ ይጸየፋል፣ በገሃነም ይቀጣል፥ እንደውም ያህዌህ ኃጢአተኞች ከማኅፀን ጀምሮ ለይቷቸዋል። በተጨማሪም እርሱ ኃጢአተኛን የፈጠረው ለክፉ ቀን እንደሆነ የምሳሌ መጽሐፍ ጸሐፊ ይናገራል፦
መዝሙር 58፥3 ኃጢአተኞች ከማኅፀን ጀምረው ተለዩ።
ምሳሌ 16፥4 ያህዌህ ሁሉን ለእርሱ ለራሱ ፈጠረ፥ ኃጢአተኛን ደግሞ ለክፉ ቀን።
አሁንስ የአሏህ ውዴታ እና ቅጣት ለመተቸት ሞራሉ አላችሁን? አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ያ ሙሥሊሙን ወሙሥሊማት ፈሠላሙሏሂ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ!
እንኳን የዒዱል አድሓ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
"ተቀበለሏህ ሚና ወሚንኩም ሷሊሐል አዕማል፥ ዒድ ሙባረክ! تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال! عيد مبارك
እንኳን የዒዱል አድሓ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
"ተቀበለሏህ ሚና ወሚንኩም ሷሊሐል አዕማል፥ ዒድ ሙባረክ! تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال! عيد مبارك
"የሥላሴ እሳቤ" የሚለው የወንድም ወሒድ ዑመር ሦስተኛ መጽሐፍ በአዲስ አበባ ውስጥ፦
1. መርካቶ አት-ተውባህ የመጽሐፍት መደብር
2. ፒያሳ በአል-አቅሷ የመጽሐፍት መደብር
3. መርካቶ በነጃሺይ የመጽሐፍት መደብር
4. ሜክሲኮ ኮሜርስ የመጽሐፍት መደብር ያገኙታል።
በተጨማሪ ከሚሴ ኪታብ ቤት ያገኙታል።
እንዲሁ ደሴ ሳላይሽ ሰፈር
1. አሕመድ ኪታብ ቤት
2. ፋጡማ ኪታብ ቤት
3. ሡናህ ኪታብ ቤት
4. ዐረብ ገንዳ ኪታብ ቤት ያገኙታል።
የበለጠ መረጃ ለማግኘት ዐብዱ አር-ራሕማን 0920781016 ብለው ይደውሉ!
1. መርካቶ አት-ተውባህ የመጽሐፍት መደብር
2. ፒያሳ በአል-አቅሷ የመጽሐፍት መደብር
3. መርካቶ በነጃሺይ የመጽሐፍት መደብር
4. ሜክሲኮ ኮሜርስ የመጽሐፍት መደብር ያገኙታል።
በተጨማሪ ከሚሴ ኪታብ ቤት ያገኙታል።
እንዲሁ ደሴ ሳላይሽ ሰፈር
1. አሕመድ ኪታብ ቤት
2. ፋጡማ ኪታብ ቤት
3. ሡናህ ኪታብ ቤት
4. ዐረብ ገንዳ ኪታብ ቤት ያገኙታል።
የበለጠ መረጃ ለማግኘት ዐብዱ አር-ራሕማን 0920781016 ብለው ይደውሉ!
ንቅሳት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥119 በእርግጥ አጠማቸዋለሁም፣ ከንቱን አስመኛቸዋለሁም፣ አዛቸውና የእንስሶችን ጆሮዎች ይተለትላሉ፣ አዛቸውና የአላህን ፍጥረት ይለውጣሉ" ያለውን ይከተላሉ፡፡ وَلَأُضِلَّنَّهُمْ وَلَأُمَنِّيَنَّهُمْ وَلَآمُرَنَّهُمْ فَلَيُبَتِّكُنَّ آذَانَ الْأَنْعَامِ وَلَآمُرَنَّهُمْ فَلَيُغَيِّرُنَّ خَلْقَ اللَّهِ
ሸይጧን በአንድ ወቅት፦ "አዛቸውና የአሏህን ፍጥረት ይለውጣሉ" ብሎ ተናግሮ ነበር፦
4፥119 በእርግጥ አጠማቸዋለሁም፣ ከንቱን አስመኛቸዋለሁም፣ አዛቸውና የእንስሶችን ጆሮዎች ይተለትላሉ፣ አዛቸውና የአላህን ፍጥረት ይለውጣሉ" ያለውን ይከተላሉ፡፡ وَلَأُضِلَّنَّهُمْ وَلَأُمَنِّيَنَّهُمْ وَلَآمُرَنَّهُمْ فَلَيُبَتِّكُنَّ آذَانَ الْأَنْعَامِ وَلَآمُرَنَّهُمْ فَلَيُغَيِّرُنَّ خَلْقَ اللَّهِ
አሏህ የፈጠረውን ፍጥረት ከሚያስለውጥበት አንዱ አል-ወሽም ነው፥ "አል-ወሽም" الْوَشْم ማለት "ንቅሳት"tattoo" ማለት ነው፥ ንቅሳት ሐራም ነው፦
ኢማም ቡኻርይ 76, ሐዲስ 55
አቢ ሁራይራ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የዓይን ተጽእኖ ሐቅ ነው፥ ንቅሳት ክልክል ነው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الْعَيْنُ حَقٌّ وَنَهَى عَنِ الْوَشْمِ ".
በባይብልም ቢሆን ንቅሳት ሐራም ነው፦
ዘሌዋውያን 19፥28 ስለ ሞተውም ሥጋችሁን አትንጩ፥ "ገላችሁንም አትንቀሱት"፤ እኔ ያህዌህ ነኝ።
"ገላችሁንም አትንቀሱት" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ስለዚህ የምትነቀሱ፣ የምታስነቅሱ እና የምታነቃቅሱ በአጽንዖትና በአንክሮት ይህንን ፈሣድ ሽሹ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥119 በእርግጥ አጠማቸዋለሁም፣ ከንቱን አስመኛቸዋለሁም፣ አዛቸውና የእንስሶችን ጆሮዎች ይተለትላሉ፣ አዛቸውና የአላህን ፍጥረት ይለውጣሉ" ያለውን ይከተላሉ፡፡ وَلَأُضِلَّنَّهُمْ وَلَأُمَنِّيَنَّهُمْ وَلَآمُرَنَّهُمْ فَلَيُبَتِّكُنَّ آذَانَ الْأَنْعَامِ وَلَآمُرَنَّهُمْ فَلَيُغَيِّرُنَّ خَلْقَ اللَّهِ
ሸይጧን በአንድ ወቅት፦ "አዛቸውና የአሏህን ፍጥረት ይለውጣሉ" ብሎ ተናግሮ ነበር፦
4፥119 በእርግጥ አጠማቸዋለሁም፣ ከንቱን አስመኛቸዋለሁም፣ አዛቸውና የእንስሶችን ጆሮዎች ይተለትላሉ፣ አዛቸውና የአላህን ፍጥረት ይለውጣሉ" ያለውን ይከተላሉ፡፡ وَلَأُضِلَّنَّهُمْ وَلَأُمَنِّيَنَّهُمْ وَلَآمُرَنَّهُمْ فَلَيُبَتِّكُنَّ آذَانَ الْأَنْعَامِ وَلَآمُرَنَّهُمْ فَلَيُغَيِّرُنَّ خَلْقَ اللَّهِ
አሏህ የፈጠረውን ፍጥረት ከሚያስለውጥበት አንዱ አል-ወሽም ነው፥ "አል-ወሽም" الْوَشْم ማለት "ንቅሳት"tattoo" ማለት ነው፥ ንቅሳት ሐራም ነው፦
ኢማም ቡኻርይ 76, ሐዲስ 55
አቢ ሁራይራ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "የዓይን ተጽእኖ ሐቅ ነው፥ ንቅሳት ክልክል ነው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الْعَيْنُ حَقٌّ وَنَهَى عَنِ الْوَشْمِ ".
በባይብልም ቢሆን ንቅሳት ሐራም ነው፦
ዘሌዋውያን 19፥28 ስለ ሞተውም ሥጋችሁን አትንጩ፥ "ገላችሁንም አትንቀሱት"፤ እኔ ያህዌህ ነኝ።
"ገላችሁንም አትንቀሱት" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ስለዚህ የምትነቀሱ፣ የምታስነቅሱ እና የምታነቃቅሱ በአጽንዖትና በአንክሮት ይህንን ፈሣድ ሽሹ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም