በባቢል ከሚመለኩት ከሦስቱ ዐበይት አማልክት አንዱ በአረንጓዴ ብር ምስል "ሲን" ነው፥ "ሲን" ማለት በአካድ ቋንቋ "ጨረቃ" ማለት ነው። ኢብራሂም አሏህን፦ "ጌታዬ" ማለቱ በራሱ ኢሽታርን፣ ሲንን እና ሻማሽን "ጌታዬ" የሚለው ለሕዝቦቹ ለማስተማር የተጠቀመበት ሒክማህ መሆኑ ማሳያ ነው፥ አሏህ "ቅኑን መንገድ ባይመራኝ በእርግጥ ከተሳሳቱት ሕዝቦች እኾናለሁ" ማለቱ በራሱ ኢሽታርን፣ ሲንን እና ሻማሽን በማምለክ ከተሳሳቱት ሕዝቦች አለመሆኑን ቁልጭ አርጎ ያሳያል። በተጨማሪም አሏህ ኮከብን፣ ጨረቃን እና ፀሐይን ለኢብራሂም ከማሳየቱ በፊት፦ "እኔ አንተንም ሕዝቦችህንም በግልጽ መሳሳት ውስጥ ኾናችሁ አያችኋለሁ" በማለት እርሱ በሺርክ ውስጥ እንደሌለበት ማሳያ ነው።
በመቀጠል ፀሐይን ጮራዋን ዘርግታ ባየ ጊዜ፦ "ይህ ጌታዬ ነው" ብሎ በተሰወረ ጊዜ ግን "ወገኖቼ ሆይ! እኔ ከምታጋሩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ" አለ፦
6፥78 *"ፀሐይንም ጮራዋን ዘርግታ ባየ ጊዜ፡- «ይህ ጌታዬ ነው፡፡ ይህ በጣም ትልቅ ነው» አለ፡፡ በገባችም ጊዜ፡- «ወገኖቼ ሆይ! እኔ ከምታጋሩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ» አለ፡፡ فَلَمَّا رَأَى الشَّمْسَ بَازِغَةً قَالَ هَـٰذَا رَبِّي هَـٰذَا أَكْبَرُ ۖ فَلَمَّا أَفَلَتْ قَالَ يَا قَوْمِ إِنِّي بَرِيءٌ مِّمَّا تُشْرِكُونَ
በባቢል ከሚመለኩት ከሦስቱ ዐበይት አማልክት አንዱ በቢጫ ወርቅ ምስል "ሻማሽ" ነው፥ "ሻማሽ" ማለት በአካድ ቋንቋ "ፀሐይ" ማለት ነው። ኢብራሂም፦ "ወገኖቼ ሆይ! እኔ ከምታጋሩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ" ማለቱ በራሱ በፈጣሪያቸው በአሏህ ላይ ከሚያጋሩት ከኢሽታር፣ ከሲን እና ከሻማሽ ኢብራሂም እንዳልተነካካ ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፥ ከዚያ ይልቅ ፊቱን ለዚያ ሰማያትን እና ምድርን ለፈጠረው ለአሏህ የሰጠ ሙሥሊም ነበር። እንደ አባቱ እና እንደ ሕዝቦቹ ከአጋሪዎች አልነበረም፦
6፥79 *«እኔ ለዚያ ሰማያትን እና ምድርን ለፈጠረው አምላክ ቀጥተኛ ስኾን ፊቴን አዞርኩ፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም» አለ"*፡፡ إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
3፥95 *«አላህ እውነትን ተናገረ፡፡ የኢብራሂምንም መንገድ ወደ እውነት ያዘነበለ ሲኾን ተከተሉ! ከአጋሪዎቹም አልነበረም» በላቸው"*፡፡ قُلْ صَدَقَ اللَّهُ ۗ فَاتَّبِعُوا مِلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
6፥161 *«እኔ ጌታዬ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ትክክለኛን ሃይማኖት ወደ እውነት አዘንባይ ሲኾን የአብርሃምን መንገድ መራኝ፥ እርሱም ከአጋሪዎቹ አልነበረም» በል"*፡፡ قُلْ إِنَّنِي هَدَانِي رَبِّي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ دِينًا قِيَمًا مِّلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا ۚ وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
በአምልካች መስተአምር "አል-ሙሽሪኪን" الْمُشْرِكِين የተባሉት አስናም አማልክት አድርገው የያዙት አባቱ እና ሕዝቦቹ ናቸው፥ እርሱ ግን "ሐኒፍ" حَنِيف ማለትም "ቀጥተኛ" ሙሥሊም ነበረ። ሕዝቦቹ ኢብራሂም ሲከራከሩት፦ "በአሏህ የምታጋሩትን ነገር አልፈራም" በማለት ምላሽ ሰጠ፦
6፥80 *"ወገኖቹም ተከራከሩት፡፡ «በአላህ አንድነት በእርግጥ የመራኝ ሲኾን ትከራከሩኛላችሁን? በእርሱም የምታጋሩትን ነገር አልፈራም፡፡ ግን ጌታዬ ነገርን ቢሻ ያገኘኛል፡፡ ጌታዬም ነገሩን ሁሉ ዕውቀቱ ሰፋ፡፡ አትገነዘቡምን?» አላቸው"*፡፡ وَحَاجَّهُ قَوْمُهُ ۚ قَالَ أَتُحَاجُّونِّي فِي اللَّهِ وَقَدْ هَدَانِ ۚ وَلَا أَخَافُ مَا تُشْرِكُونَ بِهِ إِلَّا أَن يَشَاءَ رَبِّي شَيْئًا ۗ وَسِعَ رَبِّي كُلَّ شَيْءٍ عِلْمًا ۗ أَفَلَا تَتَذَكَّرُونَ
6፥81 *"«በእናንተ ላይ በእርሱ ማስረጃን ያላወረደበትን እናንተ ማጋራታችሁን የማትፈሩ ስትኾኑ የምታጋሩትን ጣዖታት እንዴት እፈራለሁ? የምታውቁም ብትኾኑ ከሁለቱ ክፍሎች በጸጥታ ይበልጥ ተገቢው ማንኛው ነው?» አለ"*፡፡ وَكَيْفَ أَخَافُ مَا أَشْرَكْتُمْ وَلَا تَخَافُونَ أَنَّكُمْ أَشْرَكْتُم بِاللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ عَلَيْكُمْ سُلْطَانًا ۚ فَأَيُّ الْفَرِيقَيْنِ أَحَقُّ بِالْأَمْنِ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
አባቱ እና ሕዝቦቹ አሏህ ማስረጃን ያላወረደበትን ማጋራታቸው ለልብ ጸጥታ የማይሰጥ ነገር ነው፥ በአሏህ ላይ ማጋራት ታላቅ በደል ነው። እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፦
6፥82 *"እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፡፡ እነርሱም የተመሩ ናቸው"*። الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَـٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
አምላካችን አሏህ ለኢብራሂም የሰማያትን ግዛት ኮከብ፣ ጨረቃ እና ፀሐይ በማሳየት ምንም ማድረግ እንደማይችሉ እንዲያስተምራቸው ጥበቡን መጠቀሙ ለኢብራሂም በሕዝቦቹ ላይ ሑጃህ ነው፥ አሏህ ጥበበኛ ዐዋቂ ነው፦
6፥83 *"ይህችም ማስረጃችን ናት፡፡ ለኢብራሂም በሕዝቦቹ ላይ አስረጅ እንድትኾን ሰጠናት፥ የምንሻውን ሰው በደረጃዎች ከፍ እናደርጋለን፡፡ ጌታህ ጥበበኛ ዐዋቂ ነውና"*፡፡ وَتِلْكَ حُجَّتُنَا آتَيْنَاهَا إِبْرَاهِيمَ عَلَىٰ قَوْمِهِ ۚ نَرْفَعُ دَرَجَاتٍ مَّن نَّشَاءُ ۗ إِنَّ رَبَّكَ حَكِيمٌ عَلِيمٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በመቀጠል ፀሐይን ጮራዋን ዘርግታ ባየ ጊዜ፦ "ይህ ጌታዬ ነው" ብሎ በተሰወረ ጊዜ ግን "ወገኖቼ ሆይ! እኔ ከምታጋሩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ" አለ፦
6፥78 *"ፀሐይንም ጮራዋን ዘርግታ ባየ ጊዜ፡- «ይህ ጌታዬ ነው፡፡ ይህ በጣም ትልቅ ነው» አለ፡፡ በገባችም ጊዜ፡- «ወገኖቼ ሆይ! እኔ ከምታጋሩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ» አለ፡፡ فَلَمَّا رَأَى الشَّمْسَ بَازِغَةً قَالَ هَـٰذَا رَبِّي هَـٰذَا أَكْبَرُ ۖ فَلَمَّا أَفَلَتْ قَالَ يَا قَوْمِ إِنِّي بَرِيءٌ مِّمَّا تُشْرِكُونَ
በባቢል ከሚመለኩት ከሦስቱ ዐበይት አማልክት አንዱ በቢጫ ወርቅ ምስል "ሻማሽ" ነው፥ "ሻማሽ" ማለት በአካድ ቋንቋ "ፀሐይ" ማለት ነው። ኢብራሂም፦ "ወገኖቼ ሆይ! እኔ ከምታጋሩት ሁሉ ንጹሕ ነኝ" ማለቱ በራሱ በፈጣሪያቸው በአሏህ ላይ ከሚያጋሩት ከኢሽታር፣ ከሲን እና ከሻማሽ ኢብራሂም እንዳልተነካካ ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፥ ከዚያ ይልቅ ፊቱን ለዚያ ሰማያትን እና ምድርን ለፈጠረው ለአሏህ የሰጠ ሙሥሊም ነበር። እንደ አባቱ እና እንደ ሕዝቦቹ ከአጋሪዎች አልነበረም፦
6፥79 *«እኔ ለዚያ ሰማያትን እና ምድርን ለፈጠረው አምላክ ቀጥተኛ ስኾን ፊቴን አዞርኩ፡፡ እኔም ከአጋሪዎቹ አይደለሁም» አለ"*፡፡ إِنِّي وَجَّهْتُ وَجْهِيَ لِلَّذِي فَطَرَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ حَنِيفًا ۖ وَمَا أَنَا مِنَ الْمُشْرِكِينَ
3፥95 *«አላህ እውነትን ተናገረ፡፡ የኢብራሂምንም መንገድ ወደ እውነት ያዘነበለ ሲኾን ተከተሉ! ከአጋሪዎቹም አልነበረም» በላቸው"*፡፡ قُلْ صَدَقَ اللَّهُ ۗ فَاتَّبِعُوا مِلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
6፥161 *«እኔ ጌታዬ ወደ ቀጥተኛው መንገድ ትክክለኛን ሃይማኖት ወደ እውነት አዘንባይ ሲኾን የአብርሃምን መንገድ መራኝ፥ እርሱም ከአጋሪዎቹ አልነበረም» በል"*፡፡ قُلْ إِنَّنِي هَدَانِي رَبِّي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ دِينًا قِيَمًا مِّلَّةَ إِبْرَاهِيمَ حَنِيفًا ۚ وَمَا كَانَ مِنَ الْمُشْرِكِينَ
በአምልካች መስተአምር "አል-ሙሽሪኪን" الْمُشْرِكِين የተባሉት አስናም አማልክት አድርገው የያዙት አባቱ እና ሕዝቦቹ ናቸው፥ እርሱ ግን "ሐኒፍ" حَنِيف ማለትም "ቀጥተኛ" ሙሥሊም ነበረ። ሕዝቦቹ ኢብራሂም ሲከራከሩት፦ "በአሏህ የምታጋሩትን ነገር አልፈራም" በማለት ምላሽ ሰጠ፦
6፥80 *"ወገኖቹም ተከራከሩት፡፡ «በአላህ አንድነት በእርግጥ የመራኝ ሲኾን ትከራከሩኛላችሁን? በእርሱም የምታጋሩትን ነገር አልፈራም፡፡ ግን ጌታዬ ነገርን ቢሻ ያገኘኛል፡፡ ጌታዬም ነገሩን ሁሉ ዕውቀቱ ሰፋ፡፡ አትገነዘቡምን?» አላቸው"*፡፡ وَحَاجَّهُ قَوْمُهُ ۚ قَالَ أَتُحَاجُّونِّي فِي اللَّهِ وَقَدْ هَدَانِ ۚ وَلَا أَخَافُ مَا تُشْرِكُونَ بِهِ إِلَّا أَن يَشَاءَ رَبِّي شَيْئًا ۗ وَسِعَ رَبِّي كُلَّ شَيْءٍ عِلْمًا ۗ أَفَلَا تَتَذَكَّرُونَ
6፥81 *"«በእናንተ ላይ በእርሱ ማስረጃን ያላወረደበትን እናንተ ማጋራታችሁን የማትፈሩ ስትኾኑ የምታጋሩትን ጣዖታት እንዴት እፈራለሁ? የምታውቁም ብትኾኑ ከሁለቱ ክፍሎች በጸጥታ ይበልጥ ተገቢው ማንኛው ነው?» አለ"*፡፡ وَكَيْفَ أَخَافُ مَا أَشْرَكْتُمْ وَلَا تَخَافُونَ أَنَّكُمْ أَشْرَكْتُم بِاللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ عَلَيْكُمْ سُلْطَانًا ۚ فَأَيُّ الْفَرِيقَيْنِ أَحَقُّ بِالْأَمْنِ ۖ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
አባቱ እና ሕዝቦቹ አሏህ ማስረጃን ያላወረደበትን ማጋራታቸው ለልብ ጸጥታ የማይሰጥ ነገር ነው፥ በአሏህ ላይ ማጋራት ታላቅ በደል ነው። እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፦
6፥82 *"እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ ጸጥታ አላቸው፡፡ እነርሱም የተመሩ ናቸው"*። الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُم بِظُلْمٍ أُولَـٰئِكَ لَهُمُ الْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
አምላካችን አሏህ ለኢብራሂም የሰማያትን ግዛት ኮከብ፣ ጨረቃ እና ፀሐይ በማሳየት ምንም ማድረግ እንደማይችሉ እንዲያስተምራቸው ጥበቡን መጠቀሙ ለኢብራሂም በሕዝቦቹ ላይ ሑጃህ ነው፥ አሏህ ጥበበኛ ዐዋቂ ነው፦
6፥83 *"ይህችም ማስረጃችን ናት፡፡ ለኢብራሂም በሕዝቦቹ ላይ አስረጅ እንድትኾን ሰጠናት፥ የምንሻውን ሰው በደረጃዎች ከፍ እናደርጋለን፡፡ ጌታህ ጥበበኛ ዐዋቂ ነውና"*፡፡ وَتِلْكَ حُجَّتُنَا آتَيْنَاهَا إِبْرَاهِيمَ عَلَىٰ قَوْمِهِ ۚ نَرْفَعُ دَرَجَاتٍ مَّن نَّشَاءُ ۗ إِنَّ رَبَّكَ حَكِيمٌ عَلِيمٌ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አልባሌ ጥያቄ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥101 *"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለእናንተ ቢገለጹ ከሚያስከፏችሁ ነገሮች አትጠይቁ! ቁርኣንም በሚወርድበት ጊዜ ከእርሷ ብትጠይቁ ለእናንተ ትገለጻለች፤ ከእርሷ አላህ ይቅርታ አደረገ፡፡ አላህም መሓሪ ታጋሽ ነው"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَسْأَلُوا عَنْ أَشْيَاءَ إِن تُبْدَ لَكُمْ تَسُؤْكُمْ وَإِن تَسْأَلُوا عَنْهَا حِينَ يُنَزَّلُ الْقُرْآنُ تُبْدَ لَكُمْ عَفَا اللَّهُ عَنْهَا ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ حَلِيمٌ
"አልባሌ ጥያቄ" ማለት ብናውቀው የማይጠቅም እና ባናውቀው የማይጎዳን ጥያቄ ማለት ነው፥ ከዚያ በተቃራኒው ቢታወቅ የሚጠቅም ጥያቄ ሲጠየቅ አምላካችን አሏህ፦ "የሥአሉነከ" يَسْـَٔلُونَكَ ማለትም "ይጠይቁካል" በማለት እራሱ የዓለማቱ ጌታ በማብራራት መልስ ይሰጣል፦
25፥33 *በጥያቄም አይመጡብህም እውነተኛውን መልስ፣ መልካምን ፍች የምናመጣልህ ብንኾን እንጅ*። وَلَا يَأْتُونَكَ بِمَثَلٍ إِلَّا جِئْنَاكَ بِالْحَقِّ وَأَحْسَنَ تَفْسِيرًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ፍች” ለሚለው ቃል የገባው “ተፍሢራ” تَفْسِيرًا መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። “ተፍሢር” تَفْسِير የሚለው ቃል እራሱ “ፈሠረ” فَسَرَ ማለትም “አብራራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማብራሪያ" ማለት ነው። ቁርኣንም በሚወርድበት ጊዜ ሲጠየቅ አሏህ ለጥያቄ መልስ ይገልጻል፦
5፥101 *"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለእናንተ ቢገለጹ ከሚያስከፏችሁ ነገሮች አትጠይቁ! ቁርኣንም በሚወርድበት ጊዜ ከእርሷ ብትጠይቁ ለእናንተ ትገለጻለች፤ ከእርሷ አላህ ይቅርታ አደረገ፡፡ አላህም መሓሪ ታጋሽ ነው"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَسْأَلُوا عَنْ أَشْيَاءَ إِن تُبْدَ لَكُمْ تَسُؤْكُمْ وَإِن تَسْأَلُوا عَنْهَا حِينَ يُنَزَّلُ الْقُرْآنُ تُبْدَ لَكُمْ عَفَا اللَّهُ عَنْهَا ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ حَلِيمٌ
"ቁርኣንም በሚወርድበት ጊዜ ከእርሷ ብትጠይቁ ለእናንተ ትገለጻለች" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! ቅሉ ግን ቢገለጽ የሚያስከፉ፣ የሚያሳዝኑ እና ቅስም የሚያሰብሩ አልባሌ ጥያቄ መጠየቅ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል፥ ይህ አንቀጽ የወረደበት ምክንያት እንዲህ ተቀምጧል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 43, ሐዲስ 177
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "ስለ ሶሓባዎች አንድ ነገር ለአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ተባለ፥ እርሳቸውም በኹጥባ እንዲህ አሉ፦ *"ጀናህ እና እሳት ወደ እኔ ታዩኝ፥ እንደ ዛሬው ስለ ሠናይ እና እኩይ አይቼ ዐላውቅም፡፡ ይህንን ብታውቁ ኖሮ ብዙ ባለቀሳችሁ ጥቂት በሳቃችሁ ነበር! እርሱም(ዘጋቢው) አለ፦ "ለአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ባልደረቦች ከዚህ የበለጠ ከባድ ቀን አልመጣም፥ እራሳቸውን ሸፍነው የልቅሶው ድምጽ ከእነርሱ ተሰማ። ዑመርም ቆሞ፦ "የእኛ ደስታችን አሏህ ጌታችን ነው፣ ዲናችን ኢሥላም ነው፣ ነቢያችን ሙሐመድ ነው" አለ። አንድ ሰው በዚያን ጊዜ ነበር ቆሞ፦ “አባቴ ማን ነው? አለ። ነቢዩም፦ "አባትህ እንዲህ እና እንዲህ ነው" አሉት፥ ያኔ፦ "እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለእናንተ ቢገለጹ ከሚያስከፏችሁ ነገሮች አትጠይቁ!" የምትለዋ አንቀጽ ወረደች"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ بَلَغَ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ أَصْحَابِهِ شَىْءٌ فَخَطَبَ فَقَالَ " عُرِضَتْ عَلَىَّ الْجَنَّةُ وَالنَّارُ فَلَمْ أَرَ كَالْيَوْمِ فِي الْخَيْرِ وَالشَّرِّ وَلَوْ تَعْلَمُونَ مَا أَعْلَمُ لَضَحِكْتُمْ قَلِيلاً وَلَبَكَيْتُمْ كَثِيرًا " . قَالَ فَمَا أَتَى عَلَى أَصْحَابِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَوْمٌ أَشَدُّ مِنْهُ - قَالَ - غَطَّوْا رُءُوسَهُمْ وَلَهُمْ خَنِينٌ - قَالَ - فَقَامَ عُمَرُ فَقَالَ رَضِينَا بِاللَّهِ رَبًّا وَبِالإِسْلاَمِ دِينًا وَبِمُحَمَّدٍ نَبِيًّا - قَالَ - فَقَامَ ذَاكَ الرَّجُلُ فَقَالَ مَنْ أَبِي قَالَ " أَبُوكَ فُلاَنٌ " . فَنَزَلَتْ { يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لاَ تَسْأَلُوا عَنْ أَشْيَاءَ إِنْ تُبْدَ لَكُمْ تَسُؤْكُمْ}
አንድ ሰው አባቱ ወይም እናቱ አሊያም ቤተሰቡ ከሞተ በኃላ የት እንዳለ ቢገለጽለት የሚያስከፋው ጉዳይ ነው። በተረፈ ቁርኣን ብዙ ቦታ ኢስሙል ኢሥቲፍሃም ይዟል፥ “ኢስሙል ኢሥቲፍሃም” اِسْم الاِسْتِفْهَام ማለት “መጠይቅ ተውላጠ-ስም”interrogative pronoun” ማለት ሲሆን እነዚህም፦ “ማ” مَاْ "መን” مَنْ “መታ” مَتَى “አይነ” أَيْنَ “ከይፈ” كَيْفَ “ሊመ” لِمَ “ከም” كَمْ ናቸው። እነዚህን መሠታዊ ጥያቄዎች መመለስ ከአንድ ለኢሥላም ዘብ እና አበጋዝ ከቆመ አርበኛ ዐቃቤ እሥልምና የሚጠበቅ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 30, ሐዲስ 25
ዘይድ ኢብኑ ኻሊዱል ጁሀኒይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ስለ የተሻለ ምስክር አልንገራችሁን? ያ እርሱ ከመጠየቋ በፊት ማስረጃውን የሚያመጣ ነው"*። عَنْ زَيْدِ بْنِ خَالِدٍ، الْجُهَنِيِّ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَلاَ أُخْبِرُكُمْ بِخَيْرِ الشُّهَدَاءِ الَّذِي يَأْتِي بِشَهَادَتِهِ قَبْلَ أَنْ يُسْأَلَهَا " .
ጥያቄ በራሱ ችግር ያለው ነገር ባይሆንም መሬት ላይ የማይተገበር እና በቃላት ተጀምሮ በቃላት የሚያልቅ አየር ላይ የተንሳፈፈ ጥያቄ ሁሉ መዋዕለ ጊዜን እና መዋዕለ ጉልበትን ከማፍሰስ እና ከማባከን ውጪ ለዱንያህ ሆነ ለአኺራ ሕይወት የሚፈይደው አንዳች ነገር እና ቁብ የለም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥101 *"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለእናንተ ቢገለጹ ከሚያስከፏችሁ ነገሮች አትጠይቁ! ቁርኣንም በሚወርድበት ጊዜ ከእርሷ ብትጠይቁ ለእናንተ ትገለጻለች፤ ከእርሷ አላህ ይቅርታ አደረገ፡፡ አላህም መሓሪ ታጋሽ ነው"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَسْأَلُوا عَنْ أَشْيَاءَ إِن تُبْدَ لَكُمْ تَسُؤْكُمْ وَإِن تَسْأَلُوا عَنْهَا حِينَ يُنَزَّلُ الْقُرْآنُ تُبْدَ لَكُمْ عَفَا اللَّهُ عَنْهَا ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ حَلِيمٌ
"አልባሌ ጥያቄ" ማለት ብናውቀው የማይጠቅም እና ባናውቀው የማይጎዳን ጥያቄ ማለት ነው፥ ከዚያ በተቃራኒው ቢታወቅ የሚጠቅም ጥያቄ ሲጠየቅ አምላካችን አሏህ፦ "የሥአሉነከ" يَسْـَٔلُونَكَ ማለትም "ይጠይቁካል" በማለት እራሱ የዓለማቱ ጌታ በማብራራት መልስ ይሰጣል፦
25፥33 *በጥያቄም አይመጡብህም እውነተኛውን መልስ፣ መልካምን ፍች የምናመጣልህ ብንኾን እንጅ*። وَلَا يَأْتُونَكَ بِمَثَلٍ إِلَّا جِئْنَاكَ بِالْحَقِّ وَأَحْسَنَ تَفْسِيرًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ፍች” ለሚለው ቃል የገባው “ተፍሢራ” تَفْسِيرًا መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። “ተፍሢር” تَفْسِير የሚለው ቃል እራሱ “ፈሠረ” فَسَرَ ማለትም “አብራራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማብራሪያ" ማለት ነው። ቁርኣንም በሚወርድበት ጊዜ ሲጠየቅ አሏህ ለጥያቄ መልስ ይገልጻል፦
5፥101 *"እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለእናንተ ቢገለጹ ከሚያስከፏችሁ ነገሮች አትጠይቁ! ቁርኣንም በሚወርድበት ጊዜ ከእርሷ ብትጠይቁ ለእናንተ ትገለጻለች፤ ከእርሷ አላህ ይቅርታ አደረገ፡፡ አላህም መሓሪ ታጋሽ ነው"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَسْأَلُوا عَنْ أَشْيَاءَ إِن تُبْدَ لَكُمْ تَسُؤْكُمْ وَإِن تَسْأَلُوا عَنْهَا حِينَ يُنَزَّلُ الْقُرْآنُ تُبْدَ لَكُمْ عَفَا اللَّهُ عَنْهَا ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ حَلِيمٌ
"ቁርኣንም በሚወርድበት ጊዜ ከእርሷ ብትጠይቁ ለእናንተ ትገለጻለች" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! ቅሉ ግን ቢገለጽ የሚያስከፉ፣ የሚያሳዝኑ እና ቅስም የሚያሰብሩ አልባሌ ጥያቄ መጠየቅ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል፥ ይህ አንቀጽ የወረደበት ምክንያት እንዲህ ተቀምጧል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 43, ሐዲስ 177
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "ስለ ሶሓባዎች አንድ ነገር ለአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ተባለ፥ እርሳቸውም በኹጥባ እንዲህ አሉ፦ *"ጀናህ እና እሳት ወደ እኔ ታዩኝ፥ እንደ ዛሬው ስለ ሠናይ እና እኩይ አይቼ ዐላውቅም፡፡ ይህንን ብታውቁ ኖሮ ብዙ ባለቀሳችሁ ጥቂት በሳቃችሁ ነበር! እርሱም(ዘጋቢው) አለ፦ "ለአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ባልደረቦች ከዚህ የበለጠ ከባድ ቀን አልመጣም፥ እራሳቸውን ሸፍነው የልቅሶው ድምጽ ከእነርሱ ተሰማ። ዑመርም ቆሞ፦ "የእኛ ደስታችን አሏህ ጌታችን ነው፣ ዲናችን ኢሥላም ነው፣ ነቢያችን ሙሐመድ ነው" አለ። አንድ ሰው በዚያን ጊዜ ነበር ቆሞ፦ “አባቴ ማን ነው? አለ። ነቢዩም፦ "አባትህ እንዲህ እና እንዲህ ነው" አሉት፥ ያኔ፦ "እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለእናንተ ቢገለጹ ከሚያስከፏችሁ ነገሮች አትጠይቁ!" የምትለዋ አንቀጽ ወረደች"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ بَلَغَ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ أَصْحَابِهِ شَىْءٌ فَخَطَبَ فَقَالَ " عُرِضَتْ عَلَىَّ الْجَنَّةُ وَالنَّارُ فَلَمْ أَرَ كَالْيَوْمِ فِي الْخَيْرِ وَالشَّرِّ وَلَوْ تَعْلَمُونَ مَا أَعْلَمُ لَضَحِكْتُمْ قَلِيلاً وَلَبَكَيْتُمْ كَثِيرًا " . قَالَ فَمَا أَتَى عَلَى أَصْحَابِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَوْمٌ أَشَدُّ مِنْهُ - قَالَ - غَطَّوْا رُءُوسَهُمْ وَلَهُمْ خَنِينٌ - قَالَ - فَقَامَ عُمَرُ فَقَالَ رَضِينَا بِاللَّهِ رَبًّا وَبِالإِسْلاَمِ دِينًا وَبِمُحَمَّدٍ نَبِيًّا - قَالَ - فَقَامَ ذَاكَ الرَّجُلُ فَقَالَ مَنْ أَبِي قَالَ " أَبُوكَ فُلاَنٌ " . فَنَزَلَتْ { يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لاَ تَسْأَلُوا عَنْ أَشْيَاءَ إِنْ تُبْدَ لَكُمْ تَسُؤْكُمْ}
አንድ ሰው አባቱ ወይም እናቱ አሊያም ቤተሰቡ ከሞተ በኃላ የት እንዳለ ቢገለጽለት የሚያስከፋው ጉዳይ ነው። በተረፈ ቁርኣን ብዙ ቦታ ኢስሙል ኢሥቲፍሃም ይዟል፥ “ኢስሙል ኢሥቲፍሃም” اِسْم الاِسْتِفْهَام ማለት “መጠይቅ ተውላጠ-ስም”interrogative pronoun” ማለት ሲሆን እነዚህም፦ “ማ” مَاْ "መን” مَنْ “መታ” مَتَى “አይነ” أَيْنَ “ከይፈ” كَيْفَ “ሊመ” لِمَ “ከም” كَمْ ናቸው። እነዚህን መሠታዊ ጥያቄዎች መመለስ ከአንድ ለኢሥላም ዘብ እና አበጋዝ ከቆመ አርበኛ ዐቃቤ እሥልምና የሚጠበቅ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 30, ሐዲስ 25
ዘይድ ኢብኑ ኻሊዱል ጁሀኒይ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ስለ የተሻለ ምስክር አልንገራችሁን? ያ እርሱ ከመጠየቋ በፊት ማስረጃውን የሚያመጣ ነው"*። عَنْ زَيْدِ بْنِ خَالِدٍ، الْجُهَنِيِّ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَلاَ أُخْبِرُكُمْ بِخَيْرِ الشُّهَدَاءِ الَّذِي يَأْتِي بِشَهَادَتِهِ قَبْلَ أَنْ يُسْأَلَهَا " .
ጥያቄ በራሱ ችግር ያለው ነገር ባይሆንም መሬት ላይ የማይተገበር እና በቃላት ተጀምሮ በቃላት የሚያልቅ አየር ላይ የተንሳፈፈ ጥያቄ ሁሉ መዋዕለ ጊዜን እና መዋዕለ ጉልበትን ከማፍሰስ እና ከማባከን ውጪ ለዱንያህ ሆነ ለአኺራ ሕይወት የሚፈይደው አንዳች ነገር እና ቁብ የለም።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እግዚአብሔር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
1፥2 *"ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው"* الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
“ዱንያ” دُّنْيَا የሚለው ቃል “አድና” أَدْنَى ማለትም “ቅርብ” ለሚለው ተባዕታይ መደብ አንስታይ መደብ ሲሆን “ቅርቢቱ ዓለም” ማለት ነው፥ “አኺራ” آخِرَةِ የሚለው ቃል ደግሞ “አኺር” آخِر ማለትም “መጨረሻ” ለሚለው ተባዕታይ መደብ አንስታይ መደብ ሲሆን “መጨረሻይቱ ዓለም” ማለት ነው። ሁለቱም ዓለማት የአሏህ ናቸው፦
53፥25 *"መጨረሻይቱም መጀመሪያይቱም ዓለም የአላህ ብቻ ናቸው"*፡፡ فَلِلَّهِ الْآخِرَةُ وَالْأُولَىٰ
“ዓለም” عَالَم የሚለው ቃል "ዐሊመ" عَلِمَ ማለትም "ዐወቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የታወቀ" ወይም "ዓለም" ማለት ሲሆን የዓለም ብዙ ቁጥር ደግሞ “ዐለሚን” عَٰلَمِين ወይም "ዓለሙን" عَالَمُون ሲሆን "ዐለማት" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ የሰባቱ ሰማያት ማለትም የመጨረሻይቱ ዓለም፣ የምድር ማለትም የቅርቢቱ ዓለም እና በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነው። እርሱ የእነዚህ ሁሉ ዓለማት ጌታ ነው፦
19፥65 *"እርሱ የሰማያት እና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና አምልከው፡፡ እርሱን በመገዛትም ላይ ታገስ፡፡ ለእርሱ ሞክሼን ታውቃለህን?*። رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا فَاعْبُدْهُ وَاصْطَبِرْ لِعِبَادَتِهِ ۚ هَلْ تَعْلَمُ لَهُ سَمِيًّا
1፥2 *"ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው"* الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
6፥164 *በላቸው «እርሱ አላህ የሁሉ ነገር ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን?* قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَبْغِي رَبًّا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَيْءٍ
"የሁሉ ነገር ጌታ" የሚለው ይሰመርበት! "ሸይእ" شَيْء ማለት "ነገር" ማለት ሲሆን "ጊዜ" እና "ቦታ" ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ፍጥረት ሁሉ ነው። ቁርኣን አምላካችን አሏህን "የዓለማት ጌታ" ሲል በዚህ መልክ እና ልክ ሆኖ ሳለ ሚሽነሪዎች፦ "በቁርኣን አሏህ የዓለማት ጌታ፥ በባይብል ደግሞ ሰይጣን የዓለም ጌታ ነው" በማለት ወሊ-አዑዝቢሏህ ይቀጥፋሉ፦
ዮሐንስ 12፥31 *"አሁን የዚህ ዓለም ፍርድ ደርሶአል፤ አሁን የዚህ ዓለም ገዥ ወደ ውጭ ይጣላል"*።
2 ቆሮንቶስ 4፥4 *"የዚህ ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ"*።
እነዚህ ሁለት አናቅጽ ላይ "ዓለም" ከሚለው ቃል በፊት "የዚህ" የሚለው አመልካች ተውላጠ-ስም ስላለው "ዓለም" ሲል ክፉ አስተሳሰብ የተጸናወተውን ሥርዓት እንጂ ጽንፈ-ዓለሙን እንዳልሆነ እሙንና ቅቡል ነው፦
ዮሐንስ 15፥18 *"ዓለም ቢጠላችሁ ከእናንተ በፊት እኔን እንደ ጠላኝ እወቁ"*።
ኢየሱስን እና ደቀ መዛሙርቱን የጠላው ክፉ አስተሳሰብ የተጸናወተውን ሥርዓት እንጂ ጽንፈ-ዓለሙን እንዳልሆነ እሙር እና ስሙር ነው። ሲቀጥል ጽንፈ-ዓለሙ የፈጣሪ ብቻ ነውና፦
መዝሙር 24፥1 *"ምድር እና ሞላዋ ለእግዚአብሔር ናት፥ ዓለምም በእርስዋም የሚኖሩ ሁሉ"*።
መዝሙር 50፥12 *"ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና*"።
ዓለም የእግዚአብሔር ከሆነ ሰይጣን የዓለም ጌታ ከሆነ እግዚአብሔር ሰይጣን ነውን? እግዚአብሔር የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ "እግዚእ" ማለት "ጌታ" ማለት ሲሆን "ብሔር" ማለት "አገር" ወይም "ዓለም" ማለት ነው። በጥቅሉ "እግዚአብሔር" ማለት "የብሔር ጌታ" ማለት ነው። የዓለም ጌታ እና የዚህ ዓለም ጌታ አንድ ማንነት ከሆኑ እግዚአብሔር ሰይጣን ነውን?
፨ ሲጀመር "እግዚ"እ" ላይ "እ" የነበረው መድረሻ ፊደል ሳድስ ፊደል ወደ አገናዛቢ "የ" ለማለት ስንፈልግ "እ" የነበረውን ወደ ሀግእዝ "አ" ሲሆን "እግዚ"አ" ይሆንና "የ" ብሔር "ጌታ" ይሆናል፥ ለምሳሌ፦ "ፍትሐ-ብሔር" የሚለው ቃል ላይ "ፍት"ሕ" ላይ "ሕ" የነበረው መድረሻ ፊደል ሳድስ ፊደል ወደ አገናዛቢ "የ" ለማለት ስንፈልግ "ሕ" የነበረውን ወደ ሀግእዝ "ሐ" ሲሆን "ፍት"ሐ" ይሆንና "የ" ብሔር "ሕግ" ይሆናል።
፨ ሲቀጥል "እግዚአብሔር" ማለት "የብሔር ጌታ" ማለት ብቻ ነው እንጂ "እግዚእ" ካልን "አ" ስለሌለ "ብ" ብቻ ይመጣል፥ "አብ" የሚል ቃል የለም፥ "አ" የሚለውን ከ "እ" ከሰረቅን ደግሞ "እግዚ" ይሆንና ትርጉም አልባ ይሆናል። "ሔር" ማለት ደግሞ "ቸር" ማለት እንጂ መንፈስ ቅዱስ ማለት በፍጹም አይደለም፦
መዝሙር 136፥1 እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ *"ቸር"* ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
ግዕዙ፦ "ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ሔር፥ እስመ ለዓለም ምህረቱ እስመ ለዓለም" ይለዋል፥ እዚህ አንቀጽ ላይ "ቸር" ለሚለው የገባው ቃል በግዕዙ "ሔር" ነው። "እግዚእ" ማለት እኮ "ጌታ" ማለት እንጂ "ወልድ" ማለት አይደለም።
፨ ሢሠልስ እግዚአብሔር ማለት፦ "አብ፣ ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ" ማለት ከሆነ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ሲባል የአብ፣ የወልድ እና የመንፈስ ቅዱስ ልጅ ይሆን ነበር።
፨ ሲያረብብ እግዚአብሔር ማለት፦ "አብ፣ ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ" ማለት ከሆነ ወልድ እራሱ የወልድ አባት ሆነ ማለት ነው። ይህ ደግሞ ሱሪ ባንገት ማስገባት ስለሆነ አያስኬድም።
ወደ ዋናው ነጥባችን ስንመለስ "እግዚአብሔር" ማለት "የብሔር ወይም የዓለም ጌታ" ማለት ከሆነ እና እግዚአብሔር የዓለም ጌታ የተባለው ሰይጣን የዓለም ጌታ በተባለበት ስሌት አይደለም" ካላችሁ በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉካል እንደዚህ ነው። እንግዲያውስ አሏህ የዓለማቱ ጌታ ነው የተባለው የአጽናፉ ዓለማት ጌታ በሚል ሒሳብ እና ቀመር መሆኑን ተረድታችሁ የአስተሳሰብ ቅኝታችሁን ቀይሩ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
1፥2 *"ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው"* الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
“ዱንያ” دُّنْيَا የሚለው ቃል “አድና” أَدْنَى ማለትም “ቅርብ” ለሚለው ተባዕታይ መደብ አንስታይ መደብ ሲሆን “ቅርቢቱ ዓለም” ማለት ነው፥ “አኺራ” آخِرَةِ የሚለው ቃል ደግሞ “አኺር” آخِر ማለትም “መጨረሻ” ለሚለው ተባዕታይ መደብ አንስታይ መደብ ሲሆን “መጨረሻይቱ ዓለም” ማለት ነው። ሁለቱም ዓለማት የአሏህ ናቸው፦
53፥25 *"መጨረሻይቱም መጀመሪያይቱም ዓለም የአላህ ብቻ ናቸው"*፡፡ فَلِلَّهِ الْآخِرَةُ وَالْأُولَىٰ
“ዓለም” عَالَم የሚለው ቃል "ዐሊመ" عَلِمَ ማለትም "ዐወቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የታወቀ" ወይም "ዓለም" ማለት ሲሆን የዓለም ብዙ ቁጥር ደግሞ “ዐለሚን” عَٰلَمِين ወይም "ዓለሙን" عَالَمُون ሲሆን "ዐለማት" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ የሰባቱ ሰማያት ማለትም የመጨረሻይቱ ዓለም፣ የምድር ማለትም የቅርቢቱ ዓለም እና በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነው። እርሱ የእነዚህ ሁሉ ዓለማት ጌታ ነው፦
19፥65 *"እርሱ የሰማያት እና የምድር በሁለቱም መካከል ላለው ሁሉ ጌታ ነውና አምልከው፡፡ እርሱን በመገዛትም ላይ ታገስ፡፡ ለእርሱ ሞክሼን ታውቃለህን?*። رَّبُّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا فَاعْبُدْهُ وَاصْطَبِرْ لِعِبَادَتِهِ ۚ هَلْ تَعْلَمُ لَهُ سَمِيًّا
1፥2 *"ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው"* الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
6፥164 *በላቸው «እርሱ አላህ የሁሉ ነገር ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን?* قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَبْغِي رَبًّا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَيْءٍ
"የሁሉ ነገር ጌታ" የሚለው ይሰመርበት! "ሸይእ" شَيْء ማለት "ነገር" ማለት ሲሆን "ጊዜ" እና "ቦታ" ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ፍጥረት ሁሉ ነው። ቁርኣን አምላካችን አሏህን "የዓለማት ጌታ" ሲል በዚህ መልክ እና ልክ ሆኖ ሳለ ሚሽነሪዎች፦ "በቁርኣን አሏህ የዓለማት ጌታ፥ በባይብል ደግሞ ሰይጣን የዓለም ጌታ ነው" በማለት ወሊ-አዑዝቢሏህ ይቀጥፋሉ፦
ዮሐንስ 12፥31 *"አሁን የዚህ ዓለም ፍርድ ደርሶአል፤ አሁን የዚህ ዓለም ገዥ ወደ ውጭ ይጣላል"*።
2 ቆሮንቶስ 4፥4 *"የዚህ ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ"*።
እነዚህ ሁለት አናቅጽ ላይ "ዓለም" ከሚለው ቃል በፊት "የዚህ" የሚለው አመልካች ተውላጠ-ስም ስላለው "ዓለም" ሲል ክፉ አስተሳሰብ የተጸናወተውን ሥርዓት እንጂ ጽንፈ-ዓለሙን እንዳልሆነ እሙንና ቅቡል ነው፦
ዮሐንስ 15፥18 *"ዓለም ቢጠላችሁ ከእናንተ በፊት እኔን እንደ ጠላኝ እወቁ"*።
ኢየሱስን እና ደቀ መዛሙርቱን የጠላው ክፉ አስተሳሰብ የተጸናወተውን ሥርዓት እንጂ ጽንፈ-ዓለሙን እንዳልሆነ እሙር እና ስሙር ነው። ሲቀጥል ጽንፈ-ዓለሙ የፈጣሪ ብቻ ነውና፦
መዝሙር 24፥1 *"ምድር እና ሞላዋ ለእግዚአብሔር ናት፥ ዓለምም በእርስዋም የሚኖሩ ሁሉ"*።
መዝሙር 50፥12 *"ብራብም ለአንተ አልነግርህም፥ ዓለምና ሞላው የእኔ ነውና*"።
ዓለም የእግዚአብሔር ከሆነ ሰይጣን የዓለም ጌታ ከሆነ እግዚአብሔር ሰይጣን ነውን? እግዚአብሔር የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ "እግዚእ" ማለት "ጌታ" ማለት ሲሆን "ብሔር" ማለት "አገር" ወይም "ዓለም" ማለት ነው። በጥቅሉ "እግዚአብሔር" ማለት "የብሔር ጌታ" ማለት ነው። የዓለም ጌታ እና የዚህ ዓለም ጌታ አንድ ማንነት ከሆኑ እግዚአብሔር ሰይጣን ነውን?
፨ ሲጀመር "እግዚ"እ" ላይ "እ" የነበረው መድረሻ ፊደል ሳድስ ፊደል ወደ አገናዛቢ "የ" ለማለት ስንፈልግ "እ" የነበረውን ወደ ሀግእዝ "አ" ሲሆን "እግዚ"አ" ይሆንና "የ" ብሔር "ጌታ" ይሆናል፥ ለምሳሌ፦ "ፍትሐ-ብሔር" የሚለው ቃል ላይ "ፍት"ሕ" ላይ "ሕ" የነበረው መድረሻ ፊደል ሳድስ ፊደል ወደ አገናዛቢ "የ" ለማለት ስንፈልግ "ሕ" የነበረውን ወደ ሀግእዝ "ሐ" ሲሆን "ፍት"ሐ" ይሆንና "የ" ብሔር "ሕግ" ይሆናል።
፨ ሲቀጥል "እግዚአብሔር" ማለት "የብሔር ጌታ" ማለት ብቻ ነው እንጂ "እግዚእ" ካልን "አ" ስለሌለ "ብ" ብቻ ይመጣል፥ "አብ" የሚል ቃል የለም፥ "አ" የሚለውን ከ "እ" ከሰረቅን ደግሞ "እግዚ" ይሆንና ትርጉም አልባ ይሆናል። "ሔር" ማለት ደግሞ "ቸር" ማለት እንጂ መንፈስ ቅዱስ ማለት በፍጹም አይደለም፦
መዝሙር 136፥1 እግዚአብሔርን አመስግኑ፤ *"ቸር"* ነውና፥ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
ግዕዙ፦ "ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ሔር፥ እስመ ለዓለም ምህረቱ እስመ ለዓለም" ይለዋል፥ እዚህ አንቀጽ ላይ "ቸር" ለሚለው የገባው ቃል በግዕዙ "ሔር" ነው። "እግዚእ" ማለት እኮ "ጌታ" ማለት እንጂ "ወልድ" ማለት አይደለም።
፨ ሢሠልስ እግዚአብሔር ማለት፦ "አብ፣ ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ" ማለት ከሆነ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ሲባል የአብ፣ የወልድ እና የመንፈስ ቅዱስ ልጅ ይሆን ነበር።
፨ ሲያረብብ እግዚአብሔር ማለት፦ "አብ፣ ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ" ማለት ከሆነ ወልድ እራሱ የወልድ አባት ሆነ ማለት ነው። ይህ ደግሞ ሱሪ ባንገት ማስገባት ስለሆነ አያስኬድም።
ወደ ዋናው ነጥባችን ስንመለስ "እግዚአብሔር" ማለት "የብሔር ወይም የዓለም ጌታ" ማለት ከሆነ እና እግዚአብሔር የዓለም ጌታ የተባለው ሰይጣን የዓለም ጌታ በተባለበት ስሌት አይደለም" ካላችሁ በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉካል እንደዚህ ነው። እንግዲያውስ አሏህ የዓለማቱ ጌታ ነው የተባለው የአጽናፉ ዓለማት ጌታ በሚል ሒሳብ እና ቀመር መሆኑን ተረድታችሁ የአስተሳሰብ ቅኝታችሁን ቀይሩ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የዒሣ አፈጣጠር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥59 *”አላህ ዘንድ የዒሣ ምሳሌ እንደ ኣደም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም”*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ ٱللَّهِ كَمَثَلِ ءَادَمَ ۖ خَلَقَهُۥ مِن تُرَابٍۢ ثُمَّ قَالَ لَهُۥ كُن فَيَكُونُ
ሰው የተፈጠረው ከምድር ነው። “ምድር” የሚለው ቃል ተክቶ የመጣ “ሃ” ْهَا ማለትም “እርሷ” የሚል ተውላጠ-ስም አለ፥ “ሃ” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መጥቷል፦
20፥55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ*፡፡ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፡፡ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን፡፡ مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
ይህ የሚያሳየው ሰው የተፈጠረው ከምድር ነው፤ ምድር ለአካል መሰራት ግኡዝ ንጥረ-ነገር ነው። አላህ ምድርን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “አርዲ” أَرْضِي ማለትም “ምድሬ” በማለት በአገናዛቢ ተውላጠ-ስም ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! *ምድሬ* በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ እኔንም ብቻ አምልኩኝ፡፡* يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ وَاسِعَةٌ فَإِيَّايَ فَاعْبُدُونِ
ይህንን ከምድር የተፈጠረውን ሰው አላህ ሩሕ በመንፋት ሕያው አደረገው። “ሩሕ” رُوح ማለትም “መንፈስ” ማለት ሲሆን አላህ ግኡዛን ነገሮችን ሕያው የሚያደርግበት ንጥረ-ነገር ነው። አላህ ከምድር በተፈጠረው አካል ከመንፈሱ ሲነፋበት ያ ግኡዝ አካል ሕያው ሆነ፦
38፥72 *ፍጥረቱንም ባስተካከልኩ እና ከመንፈሴ በነፋሁበት ጊዜ* ለእርሱ ሰጋጆች ኾናችሁ ውደቁ» አልኩ፡፡ فَإِذَا سَوَّيْتُهُۥ وَنَفَخْتُ فِيهِ مِن رُّوحِى فَقَعُوا۟ لَهُۥ سَٰجِدِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሩሕ” رُوح በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የሚል መነሻ ቅጥያ አለ፥ ይህ የሚያሳየው “ሩሕ” አካል ሕያው የሚሆንበት ንጥረ-ነገር መሆኑን ነው። “ከ”ምድር “ከ”መንፈስ የሚለው ቃላት ይሰመርበት። አላህ ምድርን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “አርዲ” أَرْضِي ማለትም “ምድሬ” በማለት እንደተናገረ ሁሉ በተመሳሳይም ሩሕን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “ሩሒ” رُّوحِى ማለትም “መንፈሴ” በማለት በአገናዛቢ ተውላጠ-ስም” ተናግሯል። ምድርም መንፈስም የሰው ምንነት ነው፥ አላህ ልክ ኣደምን ከዐፈር ሰርቶ ከመንፈሱ አካሉ ላይ ሲነፋበት ሰው እንደሆነ ሁሉ መርየም ውስጥ ያለውን አካል ከመንፈሱ ሲነፋበት ዒሣ ሰው ሆነ፦
21፥91 ያችንም ብልቷን የጠበቀቺውን *”በእርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን”* እርሷንም ልጅዋንም ለዓለማት ተዓምር ያደረግናትን መርየምን አስታውስ፡፡ وَالَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهَا مِن رُّوحِنَا وَجَعَلْنَاهَا وَابْنَهَا آيَةً لِّلْعَالَمِينَ
ኣደም እና ዒሣ አፈጣጠራቸው የሚያመሳስላቸው ለዚህ ነው፦
3፥59 *”አላህ ዘንድ የዒሣ ምሳሌ እንደ ኣደም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለ”እርሱ” «ኹን» አለው፤ ኾነም”*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ ٱللَّهِ كَمَثَلِ ءَادَمَ ۖ خَلَقَهُۥ مِن تُرَابٍۢ ثُمَّ قَالَ لَهُۥ كُن فَيَكُونُ
“ኸለቀ” خَلَقَ ማለትም “ፈጠረ” በሚለው ግስ መዳረሻ ቅጥያ ላይ “ሁ” هُۥ ማለት “እርሱ” የሚል ተሳቢ ተውላጠ-ስም አለ፥ ይህም የስም ምትክ “ኣደም” ءَادَم የሚለውን የተጻውዖ ስም ተክቶ የመጣ ነው። “ከአፈር” ፈጠረው የሚለው ኣደምን እንጂ በፍጹም ዒሣን አይደለም። ይህንን ለመረዳት አንድ የሰዋስው ሙግት እናቅርብ፦
2፥45 *”በመታገስ እና በሶላትም ተረዱ፡፡ እርሷም በፈሪዎች ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት፡፡ وَاسْتَعِينُوا بِالصَّبْرِ وَالصَّلَاةِ ۚ وَإِنَّهَا لَكَبِيرَةٌ إِلَّا عَلَى الْخَاشِعِينَ
“ሃ” َّهَا ማለትም “እርሷ” የሚለው ተውላጠ-ስም ተክቶ የመጣው ምንን ነው? “መታገስ” የሚለው ቃል ወይስ “ሶላት” የሚለው ቃል? ስልን፤ መልሱ የቅርብ ቃል “ሶላት” ስለሆነ “እርሷ” የሚለው ተክቶ የመጣው “ሶላት” የሚለውን ቃል ነው። በተመሳሳይ የቅርብ ቃል “ኣደም” ስለሆነ “እርሱ” የሚለው ተክቶ የመጣው “ኣደም” የሚለውን ቃል ነው።
ኣደም እና ዒሣ የተመሳሰሉበት ነጥብ የተፈጠሩበት ንጥረ-ነገር ሳይሆን የተፈጠሩበት ሁኔታ ነው። ሁለቱም በታምር ኹን በሚለው ቃል መፈጠራቸው ነው። አላህ ኣደምን ከዐፈር ፈጥሮ ኹን እንዳለው እንደሆነ ሁሉ ዒሣን ከመርየም ኹን በማለት ፈጥሮታል፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ዒሣ የተፈጠረው ኣደም ላመጣው ጦስ ገፈትና አበሳ ለመቅመስ ሳይሆን አራተኛውን የሰውን ፍጥረት ሊያሟላ ነው። አምላካችን አላህ ኣደምን ያለ ወንድና ሴት ፈጥሮ በተቃራኒው እኛ ደግሞ ከወንድና ከሴት ፈጥሮናል፥ ሐዋን ከወንድ ያለ ሴት ፈጥሮ ስለነበር የሐዋ አፈጣጠር ተቃራኒ ከሴት ያለ ወንድ ዒሣን በመፍጠር ፍጥረቱ ተሟልቷል። ለምን እኛን ልክ እንደ ኣደም ያለ ወንድና ሴት ከዐፈር አልፈጠረንም? መልሱ፦ “የአላህ ምርጫ ነው” ከሆነ እንግዲያውስ የሐዋም ሆነ የዒሣ አፈጣጠር የአላህ ምርጫ ነው፥ ለፍጡራን ግን በዚህ መልኩ ልፈጠር የማለት ምርጫ የላቸውም፦
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥59 *”አላህ ዘንድ የዒሣ ምሳሌ እንደ ኣደም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም”*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ ٱللَّهِ كَمَثَلِ ءَادَمَ ۖ خَلَقَهُۥ مِن تُرَابٍۢ ثُمَّ قَالَ لَهُۥ كُن فَيَكُونُ
ሰው የተፈጠረው ከምድር ነው። “ምድር” የሚለው ቃል ተክቶ የመጣ “ሃ” ْهَا ማለትም “እርሷ” የሚል ተውላጠ-ስም አለ፥ “ሃ” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መጥቷል፦
20፥55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ*፡፡ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፡፡ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን፡፡ مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
ይህ የሚያሳየው ሰው የተፈጠረው ከምድር ነው፤ ምድር ለአካል መሰራት ግኡዝ ንጥረ-ነገር ነው። አላህ ምድርን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “አርዲ” أَرْضِي ማለትም “ምድሬ” በማለት በአገናዛቢ ተውላጠ-ስም ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! *ምድሬ* በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ እኔንም ብቻ አምልኩኝ፡፡* يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ وَاسِعَةٌ فَإِيَّايَ فَاعْبُدُونِ
ይህንን ከምድር የተፈጠረውን ሰው አላህ ሩሕ በመንፋት ሕያው አደረገው። “ሩሕ” رُوح ማለትም “መንፈስ” ማለት ሲሆን አላህ ግኡዛን ነገሮችን ሕያው የሚያደርግበት ንጥረ-ነገር ነው። አላህ ከምድር በተፈጠረው አካል ከመንፈሱ ሲነፋበት ያ ግኡዝ አካል ሕያው ሆነ፦
38፥72 *ፍጥረቱንም ባስተካከልኩ እና ከመንፈሴ በነፋሁበት ጊዜ* ለእርሱ ሰጋጆች ኾናችሁ ውደቁ» አልኩ፡፡ فَإِذَا سَوَّيْتُهُۥ وَنَفَخْتُ فِيهِ مِن رُّوحِى فَقَعُوا۟ لَهُۥ سَٰجِدِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሩሕ” رُوح በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የሚል መነሻ ቅጥያ አለ፥ ይህ የሚያሳየው “ሩሕ” አካል ሕያው የሚሆንበት ንጥረ-ነገር መሆኑን ነው። “ከ”ምድር “ከ”መንፈስ የሚለው ቃላት ይሰመርበት። አላህ ምድርን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “አርዲ” أَرْضِي ማለትም “ምድሬ” በማለት እንደተናገረ ሁሉ በተመሳሳይም ሩሕን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “ሩሒ” رُّوحِى ማለትም “መንፈሴ” በማለት በአገናዛቢ ተውላጠ-ስም” ተናግሯል። ምድርም መንፈስም የሰው ምንነት ነው፥ አላህ ልክ ኣደምን ከዐፈር ሰርቶ ከመንፈሱ አካሉ ላይ ሲነፋበት ሰው እንደሆነ ሁሉ መርየም ውስጥ ያለውን አካል ከመንፈሱ ሲነፋበት ዒሣ ሰው ሆነ፦
21፥91 ያችንም ብልቷን የጠበቀቺውን *”በእርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን”* እርሷንም ልጅዋንም ለዓለማት ተዓምር ያደረግናትን መርየምን አስታውስ፡፡ وَالَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهَا مِن رُّوحِنَا وَجَعَلْنَاهَا وَابْنَهَا آيَةً لِّلْعَالَمِينَ
ኣደም እና ዒሣ አፈጣጠራቸው የሚያመሳስላቸው ለዚህ ነው፦
3፥59 *”አላህ ዘንድ የዒሣ ምሳሌ እንደ ኣደም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለ”እርሱ” «ኹን» አለው፤ ኾነም”*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ ٱللَّهِ كَمَثَلِ ءَادَمَ ۖ خَلَقَهُۥ مِن تُرَابٍۢ ثُمَّ قَالَ لَهُۥ كُن فَيَكُونُ
“ኸለቀ” خَلَقَ ማለትም “ፈጠረ” በሚለው ግስ መዳረሻ ቅጥያ ላይ “ሁ” هُۥ ማለት “እርሱ” የሚል ተሳቢ ተውላጠ-ስም አለ፥ ይህም የስም ምትክ “ኣደም” ءَادَم የሚለውን የተጻውዖ ስም ተክቶ የመጣ ነው። “ከአፈር” ፈጠረው የሚለው ኣደምን እንጂ በፍጹም ዒሣን አይደለም። ይህንን ለመረዳት አንድ የሰዋስው ሙግት እናቅርብ፦
2፥45 *”በመታገስ እና በሶላትም ተረዱ፡፡ እርሷም በፈሪዎች ላይ እንጅ በሌላው ላይ በእርግጥ ከባድ ናት፡፡ وَاسْتَعِينُوا بِالصَّبْرِ وَالصَّلَاةِ ۚ وَإِنَّهَا لَكَبِيرَةٌ إِلَّا عَلَى الْخَاشِعِينَ
“ሃ” َّهَا ማለትም “እርሷ” የሚለው ተውላጠ-ስም ተክቶ የመጣው ምንን ነው? “መታገስ” የሚለው ቃል ወይስ “ሶላት” የሚለው ቃል? ስልን፤ መልሱ የቅርብ ቃል “ሶላት” ስለሆነ “እርሷ” የሚለው ተክቶ የመጣው “ሶላት” የሚለውን ቃል ነው። በተመሳሳይ የቅርብ ቃል “ኣደም” ስለሆነ “እርሱ” የሚለው ተክቶ የመጣው “ኣደም” የሚለውን ቃል ነው።
ኣደም እና ዒሣ የተመሳሰሉበት ነጥብ የተፈጠሩበት ንጥረ-ነገር ሳይሆን የተፈጠሩበት ሁኔታ ነው። ሁለቱም በታምር ኹን በሚለው ቃል መፈጠራቸው ነው። አላህ ኣደምን ከዐፈር ፈጥሮ ኹን እንዳለው እንደሆነ ሁሉ ዒሣን ከመርየም ኹን በማለት ፈጥሮታል፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ዒሣ የተፈጠረው ኣደም ላመጣው ጦስ ገፈትና አበሳ ለመቅመስ ሳይሆን አራተኛውን የሰውን ፍጥረት ሊያሟላ ነው። አምላካችን አላህ ኣደምን ያለ ወንድና ሴት ፈጥሮ በተቃራኒው እኛ ደግሞ ከወንድና ከሴት ፈጥሮናል፥ ሐዋን ከወንድ ያለ ሴት ፈጥሮ ስለነበር የሐዋ አፈጣጠር ተቃራኒ ከሴት ያለ ወንድ ዒሣን በመፍጠር ፍጥረቱ ተሟልቷል። ለምን እኛን ልክ እንደ ኣደም ያለ ወንድና ሴት ከዐፈር አልፈጠረንም? መልሱ፦ “የአላህ ምርጫ ነው” ከሆነ እንግዲያውስ የሐዋም ሆነ የዒሣ አፈጣጠር የአላህ ምርጫ ነው፥ ለፍጡራን ግን በዚህ መልኩ ልፈጠር የማለት ምርጫ የላቸውም፦
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሪዝቅ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥57 *"ከነርሱም ምንም ሲሳይ አልፈልግም"፡፡ ሊመግቡኝም አልሻም"*፡፡ مَا أُرِيدُ مِنْهُم مِّن رِّزْقٍ وَمَا أُرِيدُ أَن يُطْعِمُونِ
"ሪዝቅ" رِزْق የሚለው ቃል "ረዘቀ" رَزَقَ ማለትም "ሲሳይን ሰጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሲሳይ" ወይም "ረድኤት" ማለት ነው፥ ከሰማይና ከምድር ሪዝቅን የሚረዝቀው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብረው አሏህ ነው፦
10፥31 *«ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው? መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው? ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው? ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው?» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን?» በላቸው*፡፡ قُلْ مَن يَرْزُقُكُم مِّنَ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ أَمَّن يَمْلِكُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَمَن يُخْرِجُ الْحَيَّ مِنَ الْمَيِّتِ وَيُخْرِجُ الْمَيِّتَ مِنَ الْحَيِّ وَمَن يُدَبِّرُ الْأَمْرَ ۚ فَسَيَقُولُونَ اللَّهُ ۚ فَقُلْ أَفَلَا تَتَّقُونَ
አምላካችን አሏህ ከሰማይ ውኃን በማውረድ በእርሱ ከፍሬዎች ሲሳይን ከምድር በማውጣት የሚረዝቀን ነው፦
2፥22 *ከሰማይም ውኃን ያወረደ በእርሱም ከፍሬዎች "ለእናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው፡፡ እናንተም ፈጣሪነቱን የምታውቁ ስትኾኑ ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ*፡፡ وَأَنزَلَ مِنَ السَّمَاءِ مَاءً فَأَخْرَجَ بِهِ مِنَ الثَّمَرَاتِ رِزْقًا لَّكُمْ ۖ فَلَا تَجْعَلُوا لِلَّهِ أَندَادًا وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
"ለእናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! እዚህ አንቀጽ ላይ "ሲሳይ" ለሚለው ቃል የገባው “ሪዝቅ” رِزْق ሲሆን አሏህ የሰጠንን ይህንን ሪዝቅ ስንሰጥ “ሲሳይን ሰጪ” እንባላለን፦
2፥3 *"ቁርኣን ለእነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ፣ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ እና "ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት መሪ ነው"* الَّذِينَ يُؤْمِنُونَ بِالْغَيْبِ وَيُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنفِقُونَ
"ሰጠናቸውም" ለሚለው ቃል የገባው "ረዘቅናሁም" رَزَقْنَاهُمْ ሲሆን የግስ መደብ ነው። አምላካችን አሏህ ከሰጠን ሪዝቅ ለሌላው ስንረዝቅ "ራዚቂን" رَّازِقِينَ እንባላለን፦
34፥39 *«ጌታዬ ሲሳይን ከባሮቹ ለሚሻው ሰው ያሰፋል፥ ለእርሱም ያጠብባል፡፡ ከማንኛውም ነገር የምትለግሱትን እርሱ ይተካዋል፥ እርሱም ከሲሳይ ሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّ رَبِّي يَبْسُطُ الرِّزْقَ لِمَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ وَيَقْدِرُ لَهُ ۚ وَمَا أَنفَقْتُم مِّن شَيْءٍ فَهُوَ يُخْلِفُهُ ۖ وَهُوَ خَيْرُ الرَّازِقِينَ
"ሲሳይ ሰጪዎች" የሚለው ይሰመርበት! "ራዚቅ" رَّازِق ማለት "ሲሳይን ሰጪ" ማለት ሲሆን የራዚቅ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ራዚቂን" رَّازِقِين ነው፥ አምላካችን አሏህ ደግሞ “አር-ረዛቅ” الرَّزَّاق ማለትም “ሲሳይን ሰጪ” ነው፦
51፥58 *"አላህ እርሱ ሲሳይን ሰጪ የብርቱ ኀይል ባለቤት ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ هُوَ الرَّزَّاقُ ذُو الْقُوَّةِ الْمَتِينُ
በቁርኣን ከአሏህ ውጪ “አር-ረዛቅ” الرَّزَّاق የተባለ ማንም የለም፥ እርሱ "ሲሳይን ሰጪ" የተባለበት እኛ በተባልንበት ስሌትና ቀመር አይደለም። እኛ እርሱ የሰጠንን ስንሰጥ፥ እርሱ ግን ለሁሉም ሰጪ ሲሆን የሰጪዎች ሁሉ ሰጪ ነው። ከማንም ምንም ሲሳይ አይሻም፦
51፥57 *"ከነርሱም ምንም ሲሳይ አልፈልግም"፡፡ ሊመግቡኝም አልሻም"*፡፡ مَا أُرِيدُ مِنْهُم مِّن رِّزْقٍ وَمَا أُرِيدُ أَن يُطْعِمُونِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
51፥57 *"ከነርሱም ምንም ሲሳይ አልፈልግም"፡፡ ሊመግቡኝም አልሻም"*፡፡ مَا أُرِيدُ مِنْهُم مِّن رِّزْقٍ وَمَا أُرِيدُ أَن يُطْعِمُونِ
"ሪዝቅ" رِزْق የሚለው ቃል "ረዘቀ" رَزَقَ ማለትም "ሲሳይን ሰጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሲሳይ" ወይም "ረድኤት" ማለት ነው፥ ከሰማይና ከምድር ሪዝቅን የሚረዝቀው ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብረው አሏህ ነው፦
10፥31 *«ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው? መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው? ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው? ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው?» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን?» በላቸው*፡፡ قُلْ مَن يَرْزُقُكُم مِّنَ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ أَمَّن يَمْلِكُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَمَن يُخْرِجُ الْحَيَّ مِنَ الْمَيِّتِ وَيُخْرِجُ الْمَيِّتَ مِنَ الْحَيِّ وَمَن يُدَبِّرُ الْأَمْرَ ۚ فَسَيَقُولُونَ اللَّهُ ۚ فَقُلْ أَفَلَا تَتَّقُونَ
አምላካችን አሏህ ከሰማይ ውኃን በማውረድ በእርሱ ከፍሬዎች ሲሳይን ከምድር በማውጣት የሚረዝቀን ነው፦
2፥22 *ከሰማይም ውኃን ያወረደ በእርሱም ከፍሬዎች "ለእናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው፡፡ እናንተም ፈጣሪነቱን የምታውቁ ስትኾኑ ለአላህ ባላንጣዎችን አታድርጉ*፡፡ وَأَنزَلَ مِنَ السَّمَاءِ مَاءً فَأَخْرَجَ بِهِ مِنَ الثَّمَرَاتِ رِزْقًا لَّكُمْ ۖ فَلَا تَجْعَلُوا لِلَّهِ أَندَادًا وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
"ለእናንተ ሲሳይን ያወጣ ነው" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! እዚህ አንቀጽ ላይ "ሲሳይ" ለሚለው ቃል የገባው “ሪዝቅ” رِزْق ሲሆን አሏህ የሰጠንን ይህንን ሪዝቅ ስንሰጥ “ሲሳይን ሰጪ” እንባላለን፦
2፥3 *"ቁርኣን ለእነዚያ በሩቁ ነገር የሚያምኑ፣ ሶላትንም ደንቡን ጠብቀው የሚሰግዱ እና "ከሰጠናቸውም ሲሳይ የሚቸሩ ለኾኑት መሪ ነው"* الَّذِينَ يُؤْمِنُونَ بِالْغَيْبِ وَيُقِيمُونَ الصَّلَاةَ وَمِمَّا رَزَقْنَاهُمْ يُنفِقُونَ
"ሰጠናቸውም" ለሚለው ቃል የገባው "ረዘቅናሁም" رَزَقْنَاهُمْ ሲሆን የግስ መደብ ነው። አምላካችን አሏህ ከሰጠን ሪዝቅ ለሌላው ስንረዝቅ "ራዚቂን" رَّازِقِينَ እንባላለን፦
34፥39 *«ጌታዬ ሲሳይን ከባሮቹ ለሚሻው ሰው ያሰፋል፥ ለእርሱም ያጠብባል፡፡ ከማንኛውም ነገር የምትለግሱትን እርሱ ይተካዋል፥ እርሱም ከሲሳይ ሰጪዎች ሁሉ በላጭ ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّ رَبِّي يَبْسُطُ الرِّزْقَ لِمَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ وَيَقْدِرُ لَهُ ۚ وَمَا أَنفَقْتُم مِّن شَيْءٍ فَهُوَ يُخْلِفُهُ ۖ وَهُوَ خَيْرُ الرَّازِقِينَ
"ሲሳይ ሰጪዎች" የሚለው ይሰመርበት! "ራዚቅ" رَّازِق ማለት "ሲሳይን ሰጪ" ማለት ሲሆን የራዚቅ ብዙ ቁጥር ደግሞ "ራዚቂን" رَّازِقِين ነው፥ አምላካችን አሏህ ደግሞ “አር-ረዛቅ” الرَّزَّاق ማለትም “ሲሳይን ሰጪ” ነው፦
51፥58 *"አላህ እርሱ ሲሳይን ሰጪ የብርቱ ኀይል ባለቤት ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ هُوَ الرَّزَّاقُ ذُو الْقُوَّةِ الْمَتِينُ
በቁርኣን ከአሏህ ውጪ “አር-ረዛቅ” الرَّزَّاق የተባለ ማንም የለም፥ እርሱ "ሲሳይን ሰጪ" የተባለበት እኛ በተባልንበት ስሌትና ቀመር አይደለም። እኛ እርሱ የሰጠንን ስንሰጥ፥ እርሱ ግን ለሁሉም ሰጪ ሲሆን የሰጪዎች ሁሉ ሰጪ ነው። ከማንም ምንም ሲሳይ አይሻም፦
51፥57 *"ከነርሱም ምንም ሲሳይ አልፈልግም"፡፡ ሊመግቡኝም አልሻም"*፡፡ مَا أُرِيدُ مِنْهُم مِّن رِّزْقٍ وَمَا أُرِيدُ أَن يُطْعِمُونِ
ሚሽነሪዎች ያነሱት ነጥብ፦ "እነዚያ ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸው ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም" ስለሚል ፍጡራን እንዴት "ሲሳይ ሰጪዎች" እንዴት ተባሉ? የሚል ነው፦
29፥17 *"ከአላህ ሌላ የምታመልኩት ጣዖት ነው፡፡ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፥ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸው ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፡፡ ስለዚህ ሲሳይን ከአላህ ዘንድ ብቻ ፈልጉ፣ አምልኩት፣ ለእርሱም አመሰግኑ! ወደእርሱ ትመለሳላችሁ"*፡፡ إِنَّمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ أَوْثَانًا وَتَخْلُقُونَ إِفْكًا ۚ إِنَّ الَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَا يَمْلِكُونَ لَكُمْ رِزْقًا فَابْتَغُوا عِندَ اللَّهِ الرِّزْقَ وَاعْبُدُوهُ وَاشْكُرُوا لَهُ ۖ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
"ከአላህ ሌላ የምታመልኩት ጣዖት ነው" የሚለው ኃይለ-ቃል አንባቢ ልብ ይለዋል። እዚህ አንቀጽ ላይ "ጣዖት" ለሚለው የገባው ቃል "አውሳን" أَوْثَان ሲሆን ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ የሚቀርብላቸው ግዑዛን አካላት ናቸው፥ እነዚህ አካላት የማይናገሩና የማይሰሙ ስለሆኑ ሲሳይን ሊሰጡ አይችሉም፦
30፥40 *"አላህ ያ የፈጠራችሁ፣ ከዚያም ሲሳይን የሰጣችሁ፣ ከዚያም የሚያሞታችሁ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ነው። ከምታጋሯቸው ውስጥ ከዚህ ነገር አንዳችን የሚሠራ አለን? ለአላህ ጥራት ይገባው፡፡ ከሚያጋሩትም ሁሉ ላቀ"*፡፡ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَكُمْ ثُمَّ رَزَقَكُمْ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ۖ هَلْ مِن شُرَكَائِكُم مَّن يَفْعَلُ مِن ذَٰلِكُم مِّن شَيْءٍ ۚ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يُشْرِكُونَ
ግዑዛን ጣዖታት ሲሳይ ሰጪዎች ከተባሉት ሰዎች ጋር በይዘትም ሆነ በዓይነት በመንስኤም ሆነው በውጤት አይገናኙም፥ ከሚያጋሩት አውሳን ውስጥ የፈጠረ፣ የሚያሞትና ሕያው የሚያደርግ፣ ከሰማይ እና ከምድርም ሲሳይን የሚሰጥ የለም፦
27፥64 *"ወይም ያ መፍጠርን የሚጀምር፣ ከዚያም የሚመልሰው፣ ከሰማይና ከምድርም ሲሳይን የሚሰጣችሁ አምላክ ይበልጣልን? ወይስ የሚያጋሩት? ከአላህ ጋር ሌላ አምላክ አለን? «እውነተኞች እንደኾናችሁ ማስረጃችሁን አምጡ!» በላቸው"*፡፡ أَمَّن يَبْدَأُ الْخَلْقَ ثُمَّ يُعِيدُهُ وَمَن يَرْزُقُكُم مِّنَ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ ۗ أَإِلَـٰهٌ مَّعَ اللَّهِ ۚ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
ሰዎችም ቢሆኑ ከሰማይ እና ከምድርም ሲሳይን መስጠት ስለማይችሉ ከአሏህ በቀር ከሰማይና ከምድርም ሲሳይን ሰጪ አምላክ የለም፦
35፥3 *"እናንተ ሰዎች ሆይ! በእናንተ ላይ ያለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ! ከአላህ ሌላ ፈጣሪ አለን? ከሰማይና ከምድርም ሲሳይን የሚሰጣችሁ አለን? ከእርሱ በስተቀር ሰጪ አምላክ የለም፡፡ ታዲያ ወዴት ትዞራላችሁ?"*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ ۚ هَلْ مِنْ خَالِقٍ غَيْرُ اللَّهِ يَرْزُقُكُم مِّنَ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ فَأَنَّىٰ تُؤْفَكُونَ
ማንበብና ማስነበብ፣ ማጥናትና ማስጠናት፣ መመርመርና ማስመርመር የኢሥላም ዋናው ጭብጥ ስለሆነ የሚነሱትን ጥያቄ ለማረቅ ረብጣ በሆነ መልስ እና በማያወላዳ መልኩ ማስገር ግድ ይላል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
29፥17 *"ከአላህ ሌላ የምታመልኩት ጣዖት ነው፡፡ ውሸትንም ትቀጣጥፋላችሁ፥ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸው ለእናንተ ሲሳይን ሊሰጧችሁ አይችሉም፡፡ ስለዚህ ሲሳይን ከአላህ ዘንድ ብቻ ፈልጉ፣ አምልኩት፣ ለእርሱም አመሰግኑ! ወደእርሱ ትመለሳላችሁ"*፡፡ إِنَّمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ أَوْثَانًا وَتَخْلُقُونَ إِفْكًا ۚ إِنَّ الَّذِينَ تَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَا يَمْلِكُونَ لَكُمْ رِزْقًا فَابْتَغُوا عِندَ اللَّهِ الرِّزْقَ وَاعْبُدُوهُ وَاشْكُرُوا لَهُ ۖ إِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
"ከአላህ ሌላ የምታመልኩት ጣዖት ነው" የሚለው ኃይለ-ቃል አንባቢ ልብ ይለዋል። እዚህ አንቀጽ ላይ "ጣዖት" ለሚለው የገባው ቃል "አውሳን" أَوْثَان ሲሆን ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ የሚቀርብላቸው ግዑዛን አካላት ናቸው፥ እነዚህ አካላት የማይናገሩና የማይሰሙ ስለሆኑ ሲሳይን ሊሰጡ አይችሉም፦
30፥40 *"አላህ ያ የፈጠራችሁ፣ ከዚያም ሲሳይን የሰጣችሁ፣ ከዚያም የሚያሞታችሁ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ ነው። ከምታጋሯቸው ውስጥ ከዚህ ነገር አንዳችን የሚሠራ አለን? ለአላህ ጥራት ይገባው፡፡ ከሚያጋሩትም ሁሉ ላቀ"*፡፡ اللَّهُ الَّذِي خَلَقَكُمْ ثُمَّ رَزَقَكُمْ ثُمَّ يُمِيتُكُمْ ثُمَّ يُحْيِيكُمْ ۖ هَلْ مِن شُرَكَائِكُم مَّن يَفْعَلُ مِن ذَٰلِكُم مِّن شَيْءٍ ۚ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَىٰ عَمَّا يُشْرِكُونَ
ግዑዛን ጣዖታት ሲሳይ ሰጪዎች ከተባሉት ሰዎች ጋር በይዘትም ሆነ በዓይነት በመንስኤም ሆነው በውጤት አይገናኙም፥ ከሚያጋሩት አውሳን ውስጥ የፈጠረ፣ የሚያሞትና ሕያው የሚያደርግ፣ ከሰማይ እና ከምድርም ሲሳይን የሚሰጥ የለም፦
27፥64 *"ወይም ያ መፍጠርን የሚጀምር፣ ከዚያም የሚመልሰው፣ ከሰማይና ከምድርም ሲሳይን የሚሰጣችሁ አምላክ ይበልጣልን? ወይስ የሚያጋሩት? ከአላህ ጋር ሌላ አምላክ አለን? «እውነተኞች እንደኾናችሁ ማስረጃችሁን አምጡ!» በላቸው"*፡፡ أَمَّن يَبْدَأُ الْخَلْقَ ثُمَّ يُعِيدُهُ وَمَن يَرْزُقُكُم مِّنَ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ ۗ أَإِلَـٰهٌ مَّعَ اللَّهِ ۚ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ
ሰዎችም ቢሆኑ ከሰማይ እና ከምድርም ሲሳይን መስጠት ስለማይችሉ ከአሏህ በቀር ከሰማይና ከምድርም ሲሳይን ሰጪ አምላክ የለም፦
35፥3 *"እናንተ ሰዎች ሆይ! በእናንተ ላይ ያለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ! ከአላህ ሌላ ፈጣሪ አለን? ከሰማይና ከምድርም ሲሳይን የሚሰጣችሁ አለን? ከእርሱ በስተቀር ሰጪ አምላክ የለም፡፡ ታዲያ ወዴት ትዞራላችሁ?"*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ ۚ هَلْ مِنْ خَالِقٍ غَيْرُ اللَّهِ يَرْزُقُكُم مِّنَ السَّمَاءِ وَالْأَرْضِ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ فَأَنَّىٰ تُؤْفَكُونَ
ማንበብና ማስነበብ፣ ማጥናትና ማስጠናት፣ መመርመርና ማስመርመር የኢሥላም ዋናው ጭብጥ ስለሆነ የሚነሱትን ጥያቄ ለማረቅ ረብጣ በሆነ መልስ እና በማያወላዳ መልኩ ማስገር ግድ ይላል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ውሳጣዊ ሀብት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
“ነፍሥ” نَفْس ማለት “ራስነት”own self-hood” ማለት ሲሆን የሰው እኔነቱ ወይም ማንነቱ ነው፥ አምላካችን አሏህ በነፍሥ ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል፦
2፥284 *”በራሳችሁ ውስጥ ያለውን ብትገልጹ ወይም ብትደብቁት አላህ በእርሱ ይቆጣጠራችኋል*”፡፡ وَإِن تُبْدُوا مَا فِي أَنفُسِكُمْ أَوْ تُخْفُوهُ يُحَاسِبْكُم بِهِ اللَّهُ ۖ
“አንፉሥ” أَنْفُس የነፍሥ ብዙ ቁጥር ሲሆን እዚህ አንቀጽ ላይ "ራሳችሁ" ለሚለው የገባው ቃል "አንፉሢኩም" أَنفُسِكُمْ ነው፥ ሰው ውስጡ ያለውን በንግግሩ ይግለጸው ወይም በልቡ ይደብቀው አሏህ ያውቀዋል። “ነፍሥ” نَفْس ለሚለው ተለዋዋጭ ቃል የገባው "ቀልብ" قَلْب ሲሆን "ልብ" ማለት ነው፦
15፥51 *”አላህም በልቦቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል*፡፡ አላህም ዐዋቂ ታጋሽ ነው፡፡ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا فِي قُلُوبِكُمْ ۚ وَكَانَ اللَّهُ عَلِيمًا حَلِيمًا
"ቁሉብ" قُلُوب የቀልብ ብዙ ቁጥር ሲሆን እዚህ አንቀጽ ላይ "ልቦቻችሁ" ለሚለው የገባው ቃል "ቁሉቢኩም" قُلُوبِكُمْ ነው፥ አምላካችን አሏህ የሚመለከተው ይህንን ውስጣዊ ምንነት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 42
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህ ወደ ልባችሁ እና ወደ ሥራችሁ እንጂ ወደ ቅርጻችሁ እና ወደ ገንዘባችሁ አይመለከትም"*፡፡ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ لاَ يَنْظُرُ إِلَى صُوَرِكُمْ وَأَمْوَالِكُمْ وَلَكِنْ يَنْظُرُ إِلَى قُلُوبِكُمْ وَأَعْمَالِكُمْ "
“ዐመል” عَمَل ማለት “ገቢር” ወይም “ድርጊት” አሊያም "ሥራ" ማለት ሲሆን የዐመል ብዙ ቁጥር ደግሞ "አዕማል" أَعْمَال ነው፥ ሰው የሚሠራው ሥራ ልቡ ውስጥ ያለው እሳቤ ነው። በሰው ውስጥ ያለው ይህ እሳቤ እና ችሎታ እውነተኛ ሀብት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 81, ሐዲስ 35
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ሀብት ማለት መጠነ ሰፊ ንብረት መያዝ አይደለም። ነገር ግን ሀብት ማለት የነፍስ ሀብት ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ الْغِنَى عَنْ كَثْرَةِ الْعَرَضِ، وَلَكِنَّ الْغِنَى غِنَى النَّفْسِ ”.
ሰው የአስተሳሰቡ ውጤት ነው። ይህ የአስተሳሰብ ቅኝት ያላቸው ሰዎች በሦስት ይከፈላሉ፥ እነርሱም፦
፨ አንደኛ ታናሽ አስተሳሰብ ያላቸው ሰዎች ከራሳቸው ይልቅ ስለ ሰው በማወቅ፣ በማሰብ እና በማውራት የተጠመዱ ናቸው። ለምሳሌ የባልቴት ቡና ወሬ በሆነው በሐሜት ላይ ተጥደው የሚውሉ ቦዘኔዎችና አቦዝናዎች ናቸው።
፨ ሁለተኛ መካከለኛ አስተሳሰን ያላቸው ስለ ወቅታዊ ነገር በማወቅ፣ በማሰብ እና በማውራት የተጠመዱ ናቸው። ለምሳሌ ኳስ እና የኩፍር ከፋፋይ ፓለቲካ አንዱ ማሳያ ነው፥ ይህ የመረጃ ዕውቀት ወቅታዊ እንጂ ዘለቄታዊ ይዘት የሌለው ነው።
፨ ሦስተኛ ታላቅ አስተሳሰብ ያላቸው "ሥን"logy" ያማከለ ዕውቀት ያላቸው እና የአሳብን ልዕልና፣ ሉዓላዊት እና ዘውግ ይዘውና አንግበው የሚሞግቱ ነባቢያን ናቸው፥ እነዚህ ልባውያን ከውጪ ክብሪት"methodology" በመጠቀም ውስጣቸው ያለውን የእሳቤ ነዳጅ"generated knowledge" በማብራት ራእያቸውን አበርክተው ያልፋሉ።
ትልቁ የምድራችን ሀብት ያለው በሰው ውስጥ ነው፥ ዛሬ ላይ የምንጠቀምበት ሞባይል፣ ኢንተርኔት፣ መኪና፣ አውሮፕላን ወዘተ ከሰው ውስጥ የወጡ እሳቦት ናቸው። ይህ አሏህ ለነፍሥ የሰጣት ድንቅ ችሎታ ነው፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
"ውሥዕ" وُسْع ማለት "ችሎታ" ማለት ሲሆን ይህ ችሎታ ውሳጣዊ ሀብት ነው፥ ይህንን ሀብት አውጥተህ መጠቀምና መጥቀም ትፈልጋለህ ወይስ በመቃብር ውስጥ ይዘውት ከቀበሩት አንዱ ለመሆን ትፈልጋለህ? እንግዲያውስ ለራስህ ጊዜ ሰጥተህ ከራስህ ጋር አውራ! ከዲያሎግ በፊት ሞኖሎግ ብታስቀድም ውስጥ ያለው የነፍሥ ሀብት ይወጣል። አሏህ የውስጥ ሀብት ከሚጠቀሙ እና ከሚጠቅሙ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
“ነፍሥ” نَفْس ማለት “ራስነት”own self-hood” ማለት ሲሆን የሰው እኔነቱ ወይም ማንነቱ ነው፥ አምላካችን አሏህ በነፍሥ ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል፦
2፥284 *”በራሳችሁ ውስጥ ያለውን ብትገልጹ ወይም ብትደብቁት አላህ በእርሱ ይቆጣጠራችኋል*”፡፡ وَإِن تُبْدُوا مَا فِي أَنفُسِكُمْ أَوْ تُخْفُوهُ يُحَاسِبْكُم بِهِ اللَّهُ ۖ
“አንፉሥ” أَنْفُس የነፍሥ ብዙ ቁጥር ሲሆን እዚህ አንቀጽ ላይ "ራሳችሁ" ለሚለው የገባው ቃል "አንፉሢኩም" أَنفُسِكُمْ ነው፥ ሰው ውስጡ ያለውን በንግግሩ ይግለጸው ወይም በልቡ ይደብቀው አሏህ ያውቀዋል። “ነፍሥ” نَفْس ለሚለው ተለዋዋጭ ቃል የገባው "ቀልብ" قَلْب ሲሆን "ልብ" ማለት ነው፦
15፥51 *”አላህም በልቦቻችሁ ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል*፡፡ አላህም ዐዋቂ ታጋሽ ነው፡፡ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا فِي قُلُوبِكُمْ ۚ وَكَانَ اللَّهُ عَلِيمًا حَلِيمًا
"ቁሉብ" قُلُوب የቀልብ ብዙ ቁጥር ሲሆን እዚህ አንቀጽ ላይ "ልቦቻችሁ" ለሚለው የገባው ቃል "ቁሉቢኩም" قُلُوبِكُمْ ነው፥ አምላካችን አሏህ የሚመለከተው ይህንን ውስጣዊ ምንነት ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 42
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ *"የአላህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አሏህ ወደ ልባችሁ እና ወደ ሥራችሁ እንጂ ወደ ቅርጻችሁ እና ወደ ገንዘባችሁ አይመለከትም"*፡፡ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " إِنَّ اللَّهَ لاَ يَنْظُرُ إِلَى صُوَرِكُمْ وَأَمْوَالِكُمْ وَلَكِنْ يَنْظُرُ إِلَى قُلُوبِكُمْ وَأَعْمَالِكُمْ "
“ዐመል” عَمَل ማለት “ገቢር” ወይም “ድርጊት” አሊያም "ሥራ" ማለት ሲሆን የዐመል ብዙ ቁጥር ደግሞ "አዕማል" أَعْمَال ነው፥ ሰው የሚሠራው ሥራ ልቡ ውስጥ ያለው እሳቤ ነው። በሰው ውስጥ ያለው ይህ እሳቤ እና ችሎታ እውነተኛ ሀብት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 81, ሐዲስ 35
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ሀብት ማለት መጠነ ሰፊ ንብረት መያዝ አይደለም። ነገር ግን ሀብት ማለት የነፍስ ሀብት ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ الْغِنَى عَنْ كَثْرَةِ الْعَرَضِ، وَلَكِنَّ الْغِنَى غِنَى النَّفْسِ ”.
ሰው የአስተሳሰቡ ውጤት ነው። ይህ የአስተሳሰብ ቅኝት ያላቸው ሰዎች በሦስት ይከፈላሉ፥ እነርሱም፦
፨ አንደኛ ታናሽ አስተሳሰብ ያላቸው ሰዎች ከራሳቸው ይልቅ ስለ ሰው በማወቅ፣ በማሰብ እና በማውራት የተጠመዱ ናቸው። ለምሳሌ የባልቴት ቡና ወሬ በሆነው በሐሜት ላይ ተጥደው የሚውሉ ቦዘኔዎችና አቦዝናዎች ናቸው።
፨ ሁለተኛ መካከለኛ አስተሳሰን ያላቸው ስለ ወቅታዊ ነገር በማወቅ፣ በማሰብ እና በማውራት የተጠመዱ ናቸው። ለምሳሌ ኳስ እና የኩፍር ከፋፋይ ፓለቲካ አንዱ ማሳያ ነው፥ ይህ የመረጃ ዕውቀት ወቅታዊ እንጂ ዘለቄታዊ ይዘት የሌለው ነው።
፨ ሦስተኛ ታላቅ አስተሳሰብ ያላቸው "ሥን"logy" ያማከለ ዕውቀት ያላቸው እና የአሳብን ልዕልና፣ ሉዓላዊት እና ዘውግ ይዘውና አንግበው የሚሞግቱ ነባቢያን ናቸው፥ እነዚህ ልባውያን ከውጪ ክብሪት"methodology" በመጠቀም ውስጣቸው ያለውን የእሳቤ ነዳጅ"generated knowledge" በማብራት ራእያቸውን አበርክተው ያልፋሉ።
ትልቁ የምድራችን ሀብት ያለው በሰው ውስጥ ነው፥ ዛሬ ላይ የምንጠቀምበት ሞባይል፣ ኢንተርኔት፣ መኪና፣ አውሮፕላን ወዘተ ከሰው ውስጥ የወጡ እሳቦት ናቸው። ይህ አሏህ ለነፍሥ የሰጣት ድንቅ ችሎታ ነው፦
23፥62 *ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም*፡፡ وَلَا نُكَلِّفُ نَفْسًا إِلَّا وُسْعَهَا
"ውሥዕ" وُسْع ማለት "ችሎታ" ማለት ሲሆን ይህ ችሎታ ውሳጣዊ ሀብት ነው፥ ይህንን ሀብት አውጥተህ መጠቀምና መጥቀም ትፈልጋለህ ወይስ በመቃብር ውስጥ ይዘውት ከቀበሩት አንዱ ለመሆን ትፈልጋለህ? እንግዲያውስ ለራስህ ጊዜ ሰጥተህ ከራስህ ጋር አውራ! ከዲያሎግ በፊት ሞኖሎግ ብታስቀድም ውስጥ ያለው የነፍሥ ሀብት ይወጣል። አሏህ የውስጥ ሀብት ከሚጠቀሙ እና ከሚጠቅሙ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ግመል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
88፥17 *“ከሓዲዎች አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!”*። أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
የሚሽነሪዎች ጥያቄ አንዳንዴ ውጥን ቅጡ፣ መላ ቅጡ፣ ቅጥ አንባሩ እና ውጥ አንባሩ የጠፋበት ነው ብል ግነት ወይም እብለት አይሆንብኝም፥ ብስለትን ሳይሆን ብሶትን ታሳቢ ያደረገ ጥያቄ ሁሌም የእልህ ጉዳይ እንደሆነ ያሳብቃል። አሁን ደግሞ፦ "ቁርኣን በዐረብ ምድር ስለ ግመል የሚነገረውን ምናባዊ ትርክት ይተርካል፥ ግመል ወደ ሰማይ ከፍ ያለች፣ ወደ ምድር የተዘረጋች እንደሆነች እና ርዝመቷ እንደ ታላላቅ ሕንጻ እንደሆነች ይናገራል" ይላሉ፥ ይህ ምልከታ የሳም ሻሙን ሆነ የዴቪድ ዉድ የቁርኣኑን ዐውደ-ንባብ በቅጡ ካለማወቅ የመጣ የተንሸዋረረ፣ የተውረገረገ፣ የተሳከረ እና የደፈረሰ ምልከታ ነው። እስቲ የቁርኣኑን አናቅጽ በሰላላ እና በተረጋጋ አእምሮ እንመልከት፦
88፥17 *“ከሓዲዎች አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!”*። أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
ይህ አንቀጽ ላይ አምላካችን አሏህ ከሓዲዎች ይመልከቱ ብሎ ካቀረባቸው ፍጥረት መካከል ግመል አንዷ ናት፥ ቀጥሎ ስለ ሰማይ አፈጣጠር ይናገራል፦
88፥18 *"ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!"* وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
ሲጀመር እዚህ አንቀጽ ላይ "ወ" وَ የሚል መስተጻምር ከላይ ካለው አንቀጽ ለመለየት የገባ ሲሆን ከፍ ተደረገች የሚለው ግመሏን ሳይሆን ሰማይን ነው፥ "ኢላ" إِلَى ማለትም "ወደ" የሚለው መስተዋድድ ሓዲዎች እንዲመለከቱ የገባ እንጂ ግመሏ ወደ ሰማይ ከፍ ተደረገች የሚል ምንም ሽታው የለም። በሌሎች የቁርኣን አናቅጽ ከፍ የተደረገችው ሰማይ እንደሆነች ፍትንው ብሎ ተቀምጧል፦
52፥5 “ከፍ በተደረገው ጣሪያም”፡፡ وَالسَّقْفِ الْمَرْفُوعِ
21፥32 “ሰማይንም የተጠበቀ ጣሪያ አደረግን”፡፡ وَجَعَلْنَا السَّمَاءَ سَقْفًا مَّحْفُوظًا
ሲቀጥል "ኢላ" إِلَى የሚለው መስተዋድድ በቀጣይ "ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ አይመለከቱምን" በማለት ይናገራል፦
88፥19 *"ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ!"* وَإِلَى الْجِبَالِ كَيْفَ نُصِبَتْ
አያችሁ ግመልን በአንስታይ እና በነጠላ "እነደተፈጠረች" የሚል ስላለ እና በተመሳሳይ ሰማይን በአንስታይ እና በነጠላ "ከፍ እንደ ተደረገች" የሚል ስላለ ተምታታባችሁ እንጂ ስለ ተራራዎች በብዜት "እንደ ተቸከሉ" የሚለው ተራሮችን ብቻ ካመለከተ በተመሳሳይ ሰዋስው "ከፍ እንደ ተደረገች" የሚለው ሰማይን እንጂ ግመልን አመላካች አይደለም። ቀጣዩ አንቀጽ ደግሞ ከሓዲዎች ምድር እንዴት እንደተዘረጋች እንዲመለከቱ ይጋብዛል፦
88፥20 *"ወደ ምድርም እንዴት እንደተዘረጋች አይመለከቱምን?"*። وَإِلَى الْأَرْضِ كَيْفَ سُطِحَتْ
እዚህ አንቀጽ ላይ የተዘረጋችው ምድር እንጂ ግመል እንደሆነ የሚያሳይ ፍንጭ የለም። በሌሎች የቁርኣን አናቅጽ የተዘረጋችው ምድር እንደሆነች ቁልጭ ብሎ ተቀምጧል፦
51፥48 *”ምድርንም ዘረጋናት፡፡ ምን ያማርንም ዘርጊዎች ነን!”* وَالْأَرْضَ فَرَشْنَاهَا فَنِعْمَ الْمَاهِدُونَ
79፥30 *”ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት”*፡፡ وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
ስለዚህ ቁርኣን "ግመል ወደ ሰማይ ከፍ አለች፥ ወደ ምድር ተዘርግታለች" የሚል ቅጥፈት ሆኖ ተብሎ ቁርኣንን ለማጠልሸት ነው። ዐውዱ ግመልን፣ ሰማይን፣ ተራራን እና ምድርን ለመለየት "ወ" وَ የሚል መስተጻምር በእያንዳንዱ አንቀጽ መጠቀሙን አንባቢ ልብ ይለዋል።
ቀጥሎ ግመል ርዝመቷ እንደ ታላላቅ ሕንጻ እንደሆነ ይናገራል ያሉበትን አናቅጽ እንመልከት፦
77፥32 *"እርሷ እንደ ታላላቅ ሕንጻ የኾኑን ቃንቄዎች ትወረውራለች"*፡፡ إِنَّهَا تَرْمِي بِشَرَرٍ كَالْقَصْرِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "እርሷ" የተባለችው "እሳት" ስትሆን እርሷ ሸረር ትወረውራለች፥ "ሸረር" شَرَر ማለት "ፍንጣሪ ብልጭታ"spark" ሲሆን "ቃንቄ" ተብሏል። ቋንቄ ይዘቱ ልክ እንደ ታላላቅ ሕንጻ ሲሆኑ መልካቸው ደግሞ እንደ ዳለቻ ግመል ነው፦
77፥33 *"ቃንቄውም ልክ ዳለቻዎች ግመሎችን ይመስላል"*፡፡ كَأَنَّهُ جِمَالَتٌ صُفْرٌ
"አምባላይ" ማለት "ነጭ"፣ "ዳማ" ማለት "ቀይ"፣ "ጒራቻ" ማለት "ጥቁር"፣ "ሐመር" ማለት "አረንጓዴማ"፣ "ዳለቻ" ማለት "ቢጫ" ማለት ነው። እዚህ አንቀጽ ላይ ግመል ልክ እንደ ሕንጻ ትልቅ ናት የሚል ፍንጭ በባትሪ ብትፈልጉ አታገኙም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩኅ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
88፥17 *“ከሓዲዎች አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!”*። أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
የሚሽነሪዎች ጥያቄ አንዳንዴ ውጥን ቅጡ፣ መላ ቅጡ፣ ቅጥ አንባሩ እና ውጥ አንባሩ የጠፋበት ነው ብል ግነት ወይም እብለት አይሆንብኝም፥ ብስለትን ሳይሆን ብሶትን ታሳቢ ያደረገ ጥያቄ ሁሌም የእልህ ጉዳይ እንደሆነ ያሳብቃል። አሁን ደግሞ፦ "ቁርኣን በዐረብ ምድር ስለ ግመል የሚነገረውን ምናባዊ ትርክት ይተርካል፥ ግመል ወደ ሰማይ ከፍ ያለች፣ ወደ ምድር የተዘረጋች እንደሆነች እና ርዝመቷ እንደ ታላላቅ ሕንጻ እንደሆነች ይናገራል" ይላሉ፥ ይህ ምልከታ የሳም ሻሙን ሆነ የዴቪድ ዉድ የቁርኣኑን ዐውደ-ንባብ በቅጡ ካለማወቅ የመጣ የተንሸዋረረ፣ የተውረገረገ፣ የተሳከረ እና የደፈረሰ ምልከታ ነው። እስቲ የቁርኣኑን አናቅጽ በሰላላ እና በተረጋጋ አእምሮ እንመልከት፦
88፥17 *“ከሓዲዎች አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!”*። أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
ይህ አንቀጽ ላይ አምላካችን አሏህ ከሓዲዎች ይመልከቱ ብሎ ካቀረባቸው ፍጥረት መካከል ግመል አንዷ ናት፥ ቀጥሎ ስለ ሰማይ አፈጣጠር ይናገራል፦
88፥18 *"ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!"* وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
ሲጀመር እዚህ አንቀጽ ላይ "ወ" وَ የሚል መስተጻምር ከላይ ካለው አንቀጽ ለመለየት የገባ ሲሆን ከፍ ተደረገች የሚለው ግመሏን ሳይሆን ሰማይን ነው፥ "ኢላ" إِلَى ማለትም "ወደ" የሚለው መስተዋድድ ሓዲዎች እንዲመለከቱ የገባ እንጂ ግመሏ ወደ ሰማይ ከፍ ተደረገች የሚል ምንም ሽታው የለም። በሌሎች የቁርኣን አናቅጽ ከፍ የተደረገችው ሰማይ እንደሆነች ፍትንው ብሎ ተቀምጧል፦
52፥5 “ከፍ በተደረገው ጣሪያም”፡፡ وَالسَّقْفِ الْمَرْفُوعِ
21፥32 “ሰማይንም የተጠበቀ ጣሪያ አደረግን”፡፡ وَجَعَلْنَا السَّمَاءَ سَقْفًا مَّحْفُوظًا
ሲቀጥል "ኢላ" إِلَى የሚለው መስተዋድድ በቀጣይ "ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ አይመለከቱምን" በማለት ይናገራል፦
88፥19 *"ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ!"* وَإِلَى الْجِبَالِ كَيْفَ نُصِبَتْ
አያችሁ ግመልን በአንስታይ እና በነጠላ "እነደተፈጠረች" የሚል ስላለ እና በተመሳሳይ ሰማይን በአንስታይ እና በነጠላ "ከፍ እንደ ተደረገች" የሚል ስላለ ተምታታባችሁ እንጂ ስለ ተራራዎች በብዜት "እንደ ተቸከሉ" የሚለው ተራሮችን ብቻ ካመለከተ በተመሳሳይ ሰዋስው "ከፍ እንደ ተደረገች" የሚለው ሰማይን እንጂ ግመልን አመላካች አይደለም። ቀጣዩ አንቀጽ ደግሞ ከሓዲዎች ምድር እንዴት እንደተዘረጋች እንዲመለከቱ ይጋብዛል፦
88፥20 *"ወደ ምድርም እንዴት እንደተዘረጋች አይመለከቱምን?"*። وَإِلَى الْأَرْضِ كَيْفَ سُطِحَتْ
እዚህ አንቀጽ ላይ የተዘረጋችው ምድር እንጂ ግመል እንደሆነ የሚያሳይ ፍንጭ የለም። በሌሎች የቁርኣን አናቅጽ የተዘረጋችው ምድር እንደሆነች ቁልጭ ብሎ ተቀምጧል፦
51፥48 *”ምድርንም ዘረጋናት፡፡ ምን ያማርንም ዘርጊዎች ነን!”* وَالْأَرْضَ فَرَشْنَاهَا فَنِعْمَ الْمَاهِدُونَ
79፥30 *”ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት”*፡፡ وَالْأَرْضَ بَعْدَ ذَٰلِكَ دَحَاهَا
ስለዚህ ቁርኣን "ግመል ወደ ሰማይ ከፍ አለች፥ ወደ ምድር ተዘርግታለች" የሚል ቅጥፈት ሆኖ ተብሎ ቁርኣንን ለማጠልሸት ነው። ዐውዱ ግመልን፣ ሰማይን፣ ተራራን እና ምድርን ለመለየት "ወ" وَ የሚል መስተጻምር በእያንዳንዱ አንቀጽ መጠቀሙን አንባቢ ልብ ይለዋል።
ቀጥሎ ግመል ርዝመቷ እንደ ታላላቅ ሕንጻ እንደሆነ ይናገራል ያሉበትን አናቅጽ እንመልከት፦
77፥32 *"እርሷ እንደ ታላላቅ ሕንጻ የኾኑን ቃንቄዎች ትወረውራለች"*፡፡ إِنَّهَا تَرْمِي بِشَرَرٍ كَالْقَصْرِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "እርሷ" የተባለችው "እሳት" ስትሆን እርሷ ሸረር ትወረውራለች፥ "ሸረር" شَرَر ማለት "ፍንጣሪ ብልጭታ"spark" ሲሆን "ቃንቄ" ተብሏል። ቋንቄ ይዘቱ ልክ እንደ ታላላቅ ሕንጻ ሲሆኑ መልካቸው ደግሞ እንደ ዳለቻ ግመል ነው፦
77፥33 *"ቃንቄውም ልክ ዳለቻዎች ግመሎችን ይመስላል"*፡፡ كَأَنَّهُ جِمَالَتٌ صُفْرٌ
"አምባላይ" ማለት "ነጭ"፣ "ዳማ" ማለት "ቀይ"፣ "ጒራቻ" ማለት "ጥቁር"፣ "ሐመር" ማለት "አረንጓዴማ"፣ "ዳለቻ" ማለት "ቢጫ" ማለት ነው። እዚህ አንቀጽ ላይ ግመል ልክ እንደ ሕንጻ ትልቅ ናት የሚል ፍንጭ በባትሪ ብትፈልጉ አታገኙም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሐላል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥116 *"በአላህም ላይ ውሸትን ልትቀጣጥፉ ምላሶቻችሁ በሚመጥኑት ውሸት «ይህ የተፈቀደ ነው፥ ይህም እርም ነው» አትበሉ"*፡፡ وَلَا تَقُولُوا لِمَا تَصِفُ أَلْسِنَتُكُمُ الْكَذِبَ هَـٰذَا حَلَالٌ وَهَـٰذَا حَرَامٌ لِّتَفْتَرُوا عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ
“ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ፍርድ” “ሕግ” "መርሕ" ማለት ነው፥ “አሕካም” أَحْكَام ደግሞ የሑክም ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሕግጋት” ማለት ነው። በኢሥላም አሕካም በአምስት ዋና ዋና ክፍል ሲከፈሉ፥ ከአምስቱ አንዱ "ሐላል" ነው። "ሐላል" حَلاَل ማለት "የተፈቀደ" ማለት ነው፦
16፥116 *"በአላህም ላይ ውሸትን ልትቀጣጥፉ ምላሶቻችሁ በሚመጥኑት ውሸት «ይህ የተፈቀደ ነው፥ ይህም እርም ነው» አትበሉ"*፡፡ وَلَا تَقُولُوا لِمَا تَصِفُ أَلْسِنَتُكُمُ الْكَذِبَ هَـٰذَا حَلَالٌ وَهَـٰذَا حَرَامٌ لِّتَفْتَرُوا عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “የተፈቀደ” ለሚለው የገባው ቃል “ሐላል” حَلاَل መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። አንድ ጉዳይ ሐላል ወይም ሐራም ማለት የሚችለው የዓለማቱ ጌታ አሏህ በነቢዩ”ﷺ” ብቻ እና ብቻ ነው፥ ሐላል የሆነ ጉዳይ ሆነ ሐራም የሆነ ጉዳይ በሸሪዓችን በግልጽ የተቀመጡት ብቻ ናቸው፦
7፥157 *"መልካም ነገሮችንም ለነርሱ ይፈቅድላቸዋል፥ መጥፎ ነገሮችንም በእነርሱ ላይ እርም ያደርግባቸዋል"*፡፡ وَيُحِلُّ لَهُمُ الطَّيِّبَاتِ وَيُحَرِّمُ عَلَيْهِمُ الْخَبَائِثَ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 23, ሐዲስ 4
አን-ኑዕማን ኢብኑ በሺር እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ሐላል ግልጽ ነው፥ ሐራምም ግልጽ ነው። በሁለቱ መካከል ያለው ግን አጠራጣሪ ነገር ነው”። قَالَ سَمِعْتُ النُّعْمَانَ بْنَ بَشِيرٍ، – وَلاَ أَسْمَعُ أَحَدًا بَعْدَهُ يَقُولُ – سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ” إِنَّ الْحَلاَلَ بَيِّنٌ وَإِنَّ الْحَرَامَ بَيِّنٌ وَبَيْنَهُمَا أُمُورٌ مُشْتَبِهَاتٌ ”
አንድ ጉዳይ በግልጽ መፈቀዱ እና መከልከሉ ካልተገለጸ "ተፈቅዷል" "ተከልክሏል" ማለት የለብንም፥ ያልተፈቀደ እና ያልተከለከለ ነገር ጉዳይ አጠራጣሪ ነው፥ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ደግሞ፦ "የሚያጠራጥርህን ትተህ ወደ ማያጠራጥርህ ሂድ! እውነት ያረጋጋል፥ ውሸት ግን ያጠራጥራል" ብለውናል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 2708
አቢል ሐውራእ አሥ-ሠዕዲይ እንደተረከው፦ "እኔ ለሐሠን ኢብኑ ዐሊይ፦ "ከአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ምን ሐፈዝክ? ብዬ አልኩኝ፥ እርሱም፦ "ከአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሐፈዝኩኝ፦ *"የሚያጠራጥርህን ትተህ ወደ ማያጠራጥርህ ሂድ! እውነት ያረጋጋል፥ ውሸት ግን ያጠራጥራል"*። عَنْ أَبِي الْحَوْرَاءِ السَّعْدِيِّ، قَالَ قُلْتُ لِلْحَسَنِ بْنِ عَلِيٍّ مَا حَفِظْتَ مِنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ حَفِظْتُ مِنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " دَعْ مَا يَرِيبُكَ إِلَى مَا لاَ يَرِيبُكَ فَإِنَّ الصِّدْقَ طُمَأْنِينَةٌ وَإِنَّ الْكَذِبَ رِيبَةٌ "
ቅሉ ግን ከዚያ በተቃራኒ ሸሪዓህ በመቃረን ከሃይማኖት አላህ በእርሱ ያልፈቀደውን ለእነርሱ የደነገጉ በአሏህ ላይ አሻርከዋል፦
42፥21 *"ከሃይማኖት አላህ በእርሱ ያልፈቀደውን ለእነርሱ “የደነገጉ” ተጋሪዎች ለእነርሱ አሏቸውን?"* أَمْ لَهُمْ شُرَكَاءُ شَرَعُوا لَهُم مِّنَ الدِّينِ مَا لَمْ يَأْذَن بِهِ اللَّهُ
እዚህ አንቀጽ ላይ “የደነገጉ” ለሚለው የገባው ቃል “ሸረዑ” شَرَعُوا ሲሆን መለኮታዊ ያልሆነ ከዝንባሌአቸው ሸሪዓህ መደንገጋቸው የሚያሳይ ቃል ነው። “ሸሪክ” شَرِيك ማለት “ተጋሪ” ማለት ነው፥ የሸሪክ ብዙ ቁጥር ደግሞ “ሹረካእ” شُرَكَاء ሲሆን “ተጋሪዎች” ማለት ነው፥ አሏህ በእርሱ ያልፈቀደውን ነገር ሐላል ማድረግ ለእነርሱ የደነገጉ በአላህ ሐቅ ላይ ተጋሪዎች አሏቸው። እነዚህ የአሏህን ሐቅ የሚጋሩ ሰዎች እራሳቸው ተሕሊል እና ተሕሪም በማድረጋቸው ጣዖታት ናቸው፦
4፥60 ወደ እነዚያ እነርሱ በአንተ ላይ በተወረደው እና ከአንተ በፊትም በተወረደው አምነናል ወደሚሉት አላየህምን? “በእርሱ እንዲክዱ በእርግጥ የታዘዙ ሲኾኑ ወደ ጣዖት መፋረድን ይፈልጋሉ”፡፡ أَلَمْ تَرَ إِلَى الَّذِينَ يَزْعُمُونَ أَنَّهُمْ آمَنُوا بِمَا أُنزِلَ إِلَيْكَ وَمَا أُنزِلَ مِن قَبْلِكَ يُرِيدُونَ أَن يَتَحَاكَمُوا إِلَى الطَّاغُوتِ وَقَدْ أُمِرُوا أَن يَكْفُرُوا بِهِ
አንድ ሰው አሏህ ካወረደው ውጪ፦ "ይህ ነገር ሐራም ነው፥ ይህ ነገር ሐላል ነው" ካለ እርሱ ጣዖት ነው። “ጧጉት” طَّٰغُوت የሚለው ቃል “ጦጋ” طَغَىٰ ማለትም “ወሰን አለፈ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በአላህ ሐቅ ላይ ወሰን ማለፍ” ማለት ነው። ስለዚህ "ሐላል ሙዚቃ፣ ሐላል ድራማ፣ ሐላል ፊልም፣ ሐላል ኮሜዲ፣ ሐላል መዝናኛ፣ ሐላል ሜካፕ" እያልን ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በግልጽ ሐላል ያልተባለን ጉዳይ ሐላል የምንል ሰዎች ቆም ብለን ከላይ ያሉትን የአምላካችን የአሏህን ንግግር እና የነቢዩን"ﷺ" ሐዲስ እናስተውል! ያለበለዚያ የነቢያችን"ﷺ" ትንቢት በእኛ እንዳይፈጸም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 74, ሐዲስ 16
አቡ ዐሚር ወይም አቡ ማሊኩል አሽዐሪይ እንደተረከው፦ “ወሏሂ አልዋሸውም! ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቷል፦ *”ከኡመቴ ውስጥ ጥቂት ሰዎች ለራሳቸው ዝሙትን፣ ሐር ልብስን፣ አስካሪ መጠጥን እና ሙዚቃን ሐላል የሚያደርጉ ይሆናሉ”*። قَالَ حَدَّثَنِي أَبُو عَامِرٍ ـ أَوْ أَبُو مَالِكٍ ـ الأَشْعَرِيُّ وَاللَّهِ مَا كَذَبَنِي سَمِعَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ لَيَكُونَنَّ مِنْ أُمَّتِي أَقْوَامٌ يَسْتَحِلُّونَ الْحِرَ وَالْحَرِيرَ وَالْخَمْرَ وَالْمَعَازِفَ
አምላካችን አሏህ ሸሪዓችን፦ "ሐላል ያለውን ሐላል፥ ሐራም ያለውን ሐራም" የምንለን ያድርገን! ዝንባሌአችንን ከመከተል ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥116 *"በአላህም ላይ ውሸትን ልትቀጣጥፉ ምላሶቻችሁ በሚመጥኑት ውሸት «ይህ የተፈቀደ ነው፥ ይህም እርም ነው» አትበሉ"*፡፡ وَلَا تَقُولُوا لِمَا تَصِفُ أَلْسِنَتُكُمُ الْكَذِبَ هَـٰذَا حَلَالٌ وَهَـٰذَا حَرَامٌ لِّتَفْتَرُوا عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ
“ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ፍርድ” “ሕግ” "መርሕ" ማለት ነው፥ “አሕካም” أَحْكَام ደግሞ የሑክም ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሕግጋት” ማለት ነው። በኢሥላም አሕካም በአምስት ዋና ዋና ክፍል ሲከፈሉ፥ ከአምስቱ አንዱ "ሐላል" ነው። "ሐላል" حَلاَل ማለት "የተፈቀደ" ማለት ነው፦
16፥116 *"በአላህም ላይ ውሸትን ልትቀጣጥፉ ምላሶቻችሁ በሚመጥኑት ውሸት «ይህ የተፈቀደ ነው፥ ይህም እርም ነው» አትበሉ"*፡፡ وَلَا تَقُولُوا لِمَا تَصِفُ أَلْسِنَتُكُمُ الْكَذِبَ هَـٰذَا حَلَالٌ وَهَـٰذَا حَرَامٌ لِّتَفْتَرُوا عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “የተፈቀደ” ለሚለው የገባው ቃል “ሐላል” حَلاَل መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። አንድ ጉዳይ ሐላል ወይም ሐራም ማለት የሚችለው የዓለማቱ ጌታ አሏህ በነቢዩ”ﷺ” ብቻ እና ብቻ ነው፥ ሐላል የሆነ ጉዳይ ሆነ ሐራም የሆነ ጉዳይ በሸሪዓችን በግልጽ የተቀመጡት ብቻ ናቸው፦
7፥157 *"መልካም ነገሮችንም ለነርሱ ይፈቅድላቸዋል፥ መጥፎ ነገሮችንም በእነርሱ ላይ እርም ያደርግባቸዋል"*፡፡ وَيُحِلُّ لَهُمُ الطَّيِّبَاتِ وَيُحَرِّمُ عَلَيْهِمُ الْخَبَائِثَ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 23, ሐዲስ 4
አን-ኑዕማን ኢብኑ በሺር እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ሐላል ግልጽ ነው፥ ሐራምም ግልጽ ነው። በሁለቱ መካከል ያለው ግን አጠራጣሪ ነገር ነው”። قَالَ سَمِعْتُ النُّعْمَانَ بْنَ بَشِيرٍ، – وَلاَ أَسْمَعُ أَحَدًا بَعْدَهُ يَقُولُ – سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ ” إِنَّ الْحَلاَلَ بَيِّنٌ وَإِنَّ الْحَرَامَ بَيِّنٌ وَبَيْنَهُمَا أُمُورٌ مُشْتَبِهَاتٌ ”
አንድ ጉዳይ በግልጽ መፈቀዱ እና መከልከሉ ካልተገለጸ "ተፈቅዷል" "ተከልክሏል" ማለት የለብንም፥ ያልተፈቀደ እና ያልተከለከለ ነገር ጉዳይ አጠራጣሪ ነው፥ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ደግሞ፦ "የሚያጠራጥርህን ትተህ ወደ ማያጠራጥርህ ሂድ! እውነት ያረጋጋል፥ ውሸት ግን ያጠራጥራል" ብለውናል፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 2708
አቢል ሐውራእ አሥ-ሠዕዲይ እንደተረከው፦ "እኔ ለሐሠን ኢብኑ ዐሊይ፦ "ከአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ምን ሐፈዝክ? ብዬ አልኩኝ፥ እርሱም፦ "ከአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሐፈዝኩኝ፦ *"የሚያጠራጥርህን ትተህ ወደ ማያጠራጥርህ ሂድ! እውነት ያረጋጋል፥ ውሸት ግን ያጠራጥራል"*። عَنْ أَبِي الْحَوْرَاءِ السَّعْدِيِّ، قَالَ قُلْتُ لِلْحَسَنِ بْنِ عَلِيٍّ مَا حَفِظْتَ مِنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ حَفِظْتُ مِنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " دَعْ مَا يَرِيبُكَ إِلَى مَا لاَ يَرِيبُكَ فَإِنَّ الصِّدْقَ طُمَأْنِينَةٌ وَإِنَّ الْكَذِبَ رِيبَةٌ "
ቅሉ ግን ከዚያ በተቃራኒ ሸሪዓህ በመቃረን ከሃይማኖት አላህ በእርሱ ያልፈቀደውን ለእነርሱ የደነገጉ በአሏህ ላይ አሻርከዋል፦
42፥21 *"ከሃይማኖት አላህ በእርሱ ያልፈቀደውን ለእነርሱ “የደነገጉ” ተጋሪዎች ለእነርሱ አሏቸውን?"* أَمْ لَهُمْ شُرَكَاءُ شَرَعُوا لَهُم مِّنَ الدِّينِ مَا لَمْ يَأْذَن بِهِ اللَّهُ
እዚህ አንቀጽ ላይ “የደነገጉ” ለሚለው የገባው ቃል “ሸረዑ” شَرَعُوا ሲሆን መለኮታዊ ያልሆነ ከዝንባሌአቸው ሸሪዓህ መደንገጋቸው የሚያሳይ ቃል ነው። “ሸሪክ” شَرِيك ማለት “ተጋሪ” ማለት ነው፥ የሸሪክ ብዙ ቁጥር ደግሞ “ሹረካእ” شُرَكَاء ሲሆን “ተጋሪዎች” ማለት ነው፥ አሏህ በእርሱ ያልፈቀደውን ነገር ሐላል ማድረግ ለእነርሱ የደነገጉ በአላህ ሐቅ ላይ ተጋሪዎች አሏቸው። እነዚህ የአሏህን ሐቅ የሚጋሩ ሰዎች እራሳቸው ተሕሊል እና ተሕሪም በማድረጋቸው ጣዖታት ናቸው፦
4፥60 ወደ እነዚያ እነርሱ በአንተ ላይ በተወረደው እና ከአንተ በፊትም በተወረደው አምነናል ወደሚሉት አላየህምን? “በእርሱ እንዲክዱ በእርግጥ የታዘዙ ሲኾኑ ወደ ጣዖት መፋረድን ይፈልጋሉ”፡፡ أَلَمْ تَرَ إِلَى الَّذِينَ يَزْعُمُونَ أَنَّهُمْ آمَنُوا بِمَا أُنزِلَ إِلَيْكَ وَمَا أُنزِلَ مِن قَبْلِكَ يُرِيدُونَ أَن يَتَحَاكَمُوا إِلَى الطَّاغُوتِ وَقَدْ أُمِرُوا أَن يَكْفُرُوا بِهِ
አንድ ሰው አሏህ ካወረደው ውጪ፦ "ይህ ነገር ሐራም ነው፥ ይህ ነገር ሐላል ነው" ካለ እርሱ ጣዖት ነው። “ጧጉት” طَّٰغُوت የሚለው ቃል “ጦጋ” طَغَىٰ ማለትም “ወሰን አለፈ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በአላህ ሐቅ ላይ ወሰን ማለፍ” ማለት ነው። ስለዚህ "ሐላል ሙዚቃ፣ ሐላል ድራማ፣ ሐላል ፊልም፣ ሐላል ኮሜዲ፣ ሐላል መዝናኛ፣ ሐላል ሜካፕ" እያልን ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በግልጽ ሐላል ያልተባለን ጉዳይ ሐላል የምንል ሰዎች ቆም ብለን ከላይ ያሉትን የአምላካችን የአሏህን ንግግር እና የነቢዩን"ﷺ" ሐዲስ እናስተውል! ያለበለዚያ የነቢያችን"ﷺ" ትንቢት በእኛ እንዳይፈጸም፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 74, ሐዲስ 16
አቡ ዐሚር ወይም አቡ ማሊኩል አሽዐሪይ እንደተረከው፦ “ወሏሂ አልዋሸውም! ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቷል፦ *”ከኡመቴ ውስጥ ጥቂት ሰዎች ለራሳቸው ዝሙትን፣ ሐር ልብስን፣ አስካሪ መጠጥን እና ሙዚቃን ሐላል የሚያደርጉ ይሆናሉ”*። قَالَ حَدَّثَنِي أَبُو عَامِرٍ ـ أَوْ أَبُو مَالِكٍ ـ الأَشْعَرِيُّ وَاللَّهِ مَا كَذَبَنِي سَمِعَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ لَيَكُونَنَّ مِنْ أُمَّتِي أَقْوَامٌ يَسْتَحِلُّونَ الْحِرَ وَالْحَرِيرَ وَالْخَمْرَ وَالْمَعَازِفَ
አምላካችን አሏህ ሸሪዓችን፦ "ሐላል ያለውን ሐላል፥ ሐራም ያለውን ሐራም" የምንለን ያድርገን! ዝንባሌአችንን ከመከተል ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ነቢዩ የዕቁብ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥72 *"ለእርሱም ኢሥሓቅን እና የዕቁብን ተጨማሪ አድርገን ሰጠነው፡፡ ሁሉንም መልካሞች አደረግን"*። وَوَهَبْنَا لَهُ إِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ نَافِلَةً ۖ وَكُلًّا جَعَلْنَا صَالِحِينَ
በቁርኣን ውስጥ ስማቸው ከተጠቀሱት ከሃያ አምስቱ ነቢያት አንዱ የኢሥሓቅ ልጅ የዕቁብ ነው፥ አምላካችን አሏህ ለኢብራሂም ኢሥሓቅን ልጅ እንዲሁ የዕቁብን የልጅ ልጅ አድርጎ ሰቶታል፦
29፥27 *"ለእርሱም ኢሥሓቅን እና የዕቆብን ሰጠነው፥ በዘሩም ውስጥ ነብይነትን እና መጽሐፍን አደረግን"*፡፡ وَوَهَبْنَا لَهُ إِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَجَعَلْنَا فِي ذُرِّيَّتِهِ النُّبُوَّةَ وَالْكِتَابَ
21፥72 *"ለእርሱም ኢሥሓቅን እና የዕቆብን ተጨማሪ አድርገን ሰጠነው፡፡ ሁሉንም መልካሞች አደረግን"*። وَوَهَبْنَا لَهُ إِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ نَافِلَةً ۖ وَكُلًّا جَعَلْنَا صَالِحِينَ
ይህ እንዲህ በእንዲህ ሆኖ ሳለ ሚሽነሪዎች፦ "ቁርኣን የዕቁብ የኢብራሂም ልጅ እና የኢሥሓቅ ወንድም በማድረግ ታሪኩን አዛብቷል" በማለት ቁርኣንን ሊያጠለሹ ይሞክራሉ፥ እኛም እዚህ ድምዳሜ ላይ ያደረሳችሁ የትኛው ኃይለ-ቃል ነው? ስንል እነርሱም፦ "ለኢብራሂም ኢሥሓቅን እና የዕቆብን ሰጠነው" ስለሚል ይላሉ። "ለእርሱም ኢሥሓቅን እና የዕቆብን ሰጠነው" በሚል ኃይለ-ቃል ውስጥ የዕቁብ የኢብራሂም ልጅ እና የኢሥሓቅ ወንድም ስለመሆኑ የሚያሳይ ምንም ሽታው የለም፥ ከዚያ ይልቅ ኢሥሓቅ የየዕቁብ አባት እንደሆነ ተገልጿል፦
2፥133 *"የዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ፦ "ከእኔ በኋላ ማንን ታመልካላችሁ? ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? እነርሱም፦ አምላክህን እና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልን እና የኢሥሓቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም ታዛዦች ኾነን እናመልካለን" አሉ"*፡፡ أَمْ كُنتُمْ شُهَدَاءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ الْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِن بَعْدِي قَالُوا نَعْبُدُ إِلَـٰهَكَ وَإِلَـٰهَ آبَائِكَ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ إِلَـٰهًا وَاحِدًا وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ የዕቁብ ልጆች ለአባታቸው ኢሥሓቅ አባትህ ብለውታል። እናንተ እንደምትቀጥፉት ኢሥሓቅ ለየዕቁብ ወንድም ከሆነ ወንድም አባት እንዴት ሊባል ይችላል? ኢሥማዒል የየዕቁብ አጎት ስለሆነ አባት ሊባል ይችላል፥ ምክንያቱም ኢሥማዒል እና ኢሥሓቅ ወንድማማቾች ናቸውና፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 45
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ለሐሠን እና ለሑሠይን ኢሥቲዓዛህ እያረጉ እንዲህ ይሉ ነበር፦ "አባታችሁ ኢብራሂም ለኢሥማዒል እና ለኢሥሓቅ፦ "ፍጹም በሆነው በአሏህ ቃላትን ከሁሉም ሸይጧን፣ ከመርዛማነት እና ከሸረኛ ዓይን ኢሥቲዓዛህ አረጋለው" ይል ነበር*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يُعَوِّذُ الْحَسَنَ وَالْحُسَيْنَ وَيَقُولُ " إِنَّ أَبَاكُمَا كَانَ يُعَوِّذُ بِهَا إِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ، أَعُوذُ بِكَلِمَاتِ اللَّهِ التَّامَّةِ مِنْ كُلِّ شَيْطَانٍ وَهَامَّةٍ، وَمِنْ كُلِّ عَيْنٍ لاَمَّةٍ ".
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥72 *"ለእርሱም ኢሥሓቅን እና የዕቁብን ተጨማሪ አድርገን ሰጠነው፡፡ ሁሉንም መልካሞች አደረግን"*። وَوَهَبْنَا لَهُ إِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ نَافِلَةً ۖ وَكُلًّا جَعَلْنَا صَالِحِينَ
በቁርኣን ውስጥ ስማቸው ከተጠቀሱት ከሃያ አምስቱ ነቢያት አንዱ የኢሥሓቅ ልጅ የዕቁብ ነው፥ አምላካችን አሏህ ለኢብራሂም ኢሥሓቅን ልጅ እንዲሁ የዕቁብን የልጅ ልጅ አድርጎ ሰቶታል፦
29፥27 *"ለእርሱም ኢሥሓቅን እና የዕቆብን ሰጠነው፥ በዘሩም ውስጥ ነብይነትን እና መጽሐፍን አደረግን"*፡፡ وَوَهَبْنَا لَهُ إِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَجَعَلْنَا فِي ذُرِّيَّتِهِ النُّبُوَّةَ وَالْكِتَابَ
21፥72 *"ለእርሱም ኢሥሓቅን እና የዕቆብን ተጨማሪ አድርገን ሰጠነው፡፡ ሁሉንም መልካሞች አደረግን"*። وَوَهَبْنَا لَهُ إِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ نَافِلَةً ۖ وَكُلًّا جَعَلْنَا صَالِحِينَ
ይህ እንዲህ በእንዲህ ሆኖ ሳለ ሚሽነሪዎች፦ "ቁርኣን የዕቁብ የኢብራሂም ልጅ እና የኢሥሓቅ ወንድም በማድረግ ታሪኩን አዛብቷል" በማለት ቁርኣንን ሊያጠለሹ ይሞክራሉ፥ እኛም እዚህ ድምዳሜ ላይ ያደረሳችሁ የትኛው ኃይለ-ቃል ነው? ስንል እነርሱም፦ "ለኢብራሂም ኢሥሓቅን እና የዕቆብን ሰጠነው" ስለሚል ይላሉ። "ለእርሱም ኢሥሓቅን እና የዕቆብን ሰጠነው" በሚል ኃይለ-ቃል ውስጥ የዕቁብ የኢብራሂም ልጅ እና የኢሥሓቅ ወንድም ስለመሆኑ የሚያሳይ ምንም ሽታው የለም፥ ከዚያ ይልቅ ኢሥሓቅ የየዕቁብ አባት እንደሆነ ተገልጿል፦
2፥133 *"የዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ፦ "ከእኔ በኋላ ማንን ታመልካላችሁ? ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? እነርሱም፦ አምላክህን እና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልን እና የኢሥሓቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም ታዛዦች ኾነን እናመልካለን" አሉ"*፡፡ أَمْ كُنتُمْ شُهَدَاءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ الْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِن بَعْدِي قَالُوا نَعْبُدُ إِلَـٰهَكَ وَإِلَـٰهَ آبَائِكَ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ إِلَـٰهًا وَاحِدًا وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ የዕቁብ ልጆች ለአባታቸው ኢሥሓቅ አባትህ ብለውታል። እናንተ እንደምትቀጥፉት ኢሥሓቅ ለየዕቁብ ወንድም ከሆነ ወንድም አባት እንዴት ሊባል ይችላል? ኢሥማዒል የየዕቁብ አጎት ስለሆነ አባት ሊባል ይችላል፥ ምክንያቱም ኢሥማዒል እና ኢሥሓቅ ወንድማማቾች ናቸውና፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 45
ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ለሐሠን እና ለሑሠይን ኢሥቲዓዛህ እያረጉ እንዲህ ይሉ ነበር፦ "አባታችሁ ኢብራሂም ለኢሥማዒል እና ለኢሥሓቅ፦ "ፍጹም በሆነው በአሏህ ቃላትን ከሁሉም ሸይጧን፣ ከመርዛማነት እና ከሸረኛ ዓይን ኢሥቲዓዛህ አረጋለው" ይል ነበር*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم يُعَوِّذُ الْحَسَنَ وَالْحُسَيْنَ وَيَقُولُ " إِنَّ أَبَاكُمَا كَانَ يُعَوِّذُ بِهَا إِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ، أَعُوذُ بِكَلِمَاتِ اللَّهِ التَّامَّةِ مِنْ كُلِّ شَيْطَانٍ وَهَامَّةٍ، وَمِنْ كُلِّ عَيْنٍ لاَمَّةٍ ".
ሐሠን እና ሑሠይን ወንድማማቾች በተባሉበት ሒሣብ ኢሥማዒል እና ኢሥሓቅ ወንድማማቾች ተብለዋል፥ ኢብራሂም ለሐሠን እና ለሑሠይን አባት የተባለው በዝርያ ደረጃ እንጂ በመውለድ ደረጃ እንዳለሆነ ሁሉ ኢብራሂም ለየዕቁብ "አባት" የተባለው የልጅ ልጁ ስለሆነ ብቻ ነው። ኢብራሂም ለዩሡፍ አባት ተብሏል፦
12፥38 የአባቶቼን የኢብራሂምን፣ የኢሥሓቅን እና የየዕቁብን ሃይማኖት ተከትያለሁ"*፡፡ وَاتَّبَعْتُ مِلَّةَ آبَائِي إِبْرَاهِيمَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ
ዩሡፍ ወላጁን የዕቁብን፣ አያቱን ኢሥሓቅን እና ቅድመ-አያቱን ኢብራሂምን "አባቶቼ" ብሏል፥ ኢሥሓቅ ለዩሡፍ አያቱ መሆኑ መገለጹ እና የዕቁብ ለኢሥሓቅ ልጅ መሆኑ መገለጹ በራሱ ኢብራሂም የየዕቆብ ወላጅ እንዳልሆነ ማሳያ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 56
አቢ ዑመር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የክቡር ልጅ፣ የክቡር ልጅ፣ የክቡር ልጅ ክቡር ነው። ሰላም በእነርሱ ላይ ይሁን! የየዕቆብ ልጅ፣ የኢሥሓቅ ልጅ፣ የኢብራሂም ልጅ ዩሡፍ ነው"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " الْكَرِيمُ ابْنُ الْكَرِيمِ ابْنِ الْكَرِيمِ ابْنِ الْكَرِيمِ يُوسُفُ ابْنُ يَعْقُوبَ بْنِ إِسْحَاقَ بْنِ إِبْرَاهِيمَ ـ عَلَيْهِمُ السَّلاَمُ ".
ይህ ሐዲስ የዕቁብ ለኢሥሓቅ ልጅ መሆኑ ፍትንውና ቁልጭ አድርጎ ካሳየ ከዚህ በላይ ማስረጃ ምን ትፈልጋላችሁ? "ቁርኣን የዕቁብ የኢብራሂም ልጅ እና የኢሥሓቅ ወንድም ይላል" የሚለው ውኃ የማያነሳ እና የማይቋጥር ቅሪላ፣ እንኩቶ፣ አንኮላ ሙግት ነው። ይልቁንስ አምላካችን አሏህ ለኢብራሂም ኢሥሓቅን ልጅ እንዲሁ የዕቁብን የልጅ ልጅ አርጎ ከመስጠትም ባሻገር ኢብራሂምን፣ ኢሥሓቅን እና የዕቁብን ነቢይ እንዳደረጋቸው ይናገራል፦
19፥49 *"እነርሱንም ከአላህ ሌላ የሚያመልኩትት በራቀ ጊዜ ለእርሱ ኢሥሓቅ እና የዕቁብን ሰጠነው፥ ሁሉንም ነቢይ አደረግንም"*፡፡ فَلَمَّا اعْتَزَلَهُمْ وَمَا يَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ وَهَبْنَا لَهُ إِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ ۖ وَكُلًّا جَعَلْنَا نَبِيًّا
"ሁሉንም ነቢይ አደረግንም" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! የዕቆብ ወሕይ የሚመጣለት ነቢይ ስለነበረ ከነ ልጆቹ አንዱን አምላክ አሏህን በብቸኝነት የሚያመልኩ ሙሥሊሞች ነበሩ፦
2፥133 *"የዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ፦ "ከእኔ በኋላ ማንን ታመልካላችሁ? ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? እነርሱም፦ አምላክህን እና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢሥማዒልን እና የኢሥሓቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም ታዛዦች ኾነን እናመልካለን" አሉ"*፡፡ أَمْ كُنتُمْ شُهَدَاءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ الْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِن بَعْدِي قَالُوا نَعْبُدُ إِلَـٰهَكَ وَإِلَـٰهَ آبَائِكَ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ إِلَـٰهًا وَاحِدًا وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
የዕቆብ ልጆች የሚያመልኩት የአባታቸውን የየዕቁብን፣ የኢሥማዒልን፣ የኢሥሓቅን እና የኢብራሂምን አምላክ ነው፥ ይህንን አንድ አምላክ ስለሚያመልኩ እኛ ለአሏህ "ሙሥሊሙን" مُسْلِمُون ኾነን እናመልካለን" አሉ። ስለዚህ ቁርኣን ላይ ሕጸጽ እና ግድፈት ከምትፈልጉ ይልቅ የነቢያትን አምላክ በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
12፥38 የአባቶቼን የኢብራሂምን፣ የኢሥሓቅን እና የየዕቁብን ሃይማኖት ተከትያለሁ"*፡፡ وَاتَّبَعْتُ مِلَّةَ آبَائِي إِبْرَاهِيمَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ
ዩሡፍ ወላጁን የዕቁብን፣ አያቱን ኢሥሓቅን እና ቅድመ-አያቱን ኢብራሂምን "አባቶቼ" ብሏል፥ ኢሥሓቅ ለዩሡፍ አያቱ መሆኑ መገለጹ እና የዕቁብ ለኢሥሓቅ ልጅ መሆኑ መገለጹ በራሱ ኢብራሂም የየዕቆብ ወላጅ እንዳልሆነ ማሳያ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 56
አቢ ዑመር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *"ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"የክቡር ልጅ፣ የክቡር ልጅ፣ የክቡር ልጅ ክቡር ነው። ሰላም በእነርሱ ላይ ይሁን! የየዕቆብ ልጅ፣ የኢሥሓቅ ልጅ፣ የኢብራሂም ልጅ ዩሡፍ ነው"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " الْكَرِيمُ ابْنُ الْكَرِيمِ ابْنِ الْكَرِيمِ ابْنِ الْكَرِيمِ يُوسُفُ ابْنُ يَعْقُوبَ بْنِ إِسْحَاقَ بْنِ إِبْرَاهِيمَ ـ عَلَيْهِمُ السَّلاَمُ ".
ይህ ሐዲስ የዕቁብ ለኢሥሓቅ ልጅ መሆኑ ፍትንውና ቁልጭ አድርጎ ካሳየ ከዚህ በላይ ማስረጃ ምን ትፈልጋላችሁ? "ቁርኣን የዕቁብ የኢብራሂም ልጅ እና የኢሥሓቅ ወንድም ይላል" የሚለው ውኃ የማያነሳ እና የማይቋጥር ቅሪላ፣ እንኩቶ፣ አንኮላ ሙግት ነው። ይልቁንስ አምላካችን አሏህ ለኢብራሂም ኢሥሓቅን ልጅ እንዲሁ የዕቁብን የልጅ ልጅ አርጎ ከመስጠትም ባሻገር ኢብራሂምን፣ ኢሥሓቅን እና የዕቁብን ነቢይ እንዳደረጋቸው ይናገራል፦
19፥49 *"እነርሱንም ከአላህ ሌላ የሚያመልኩትት በራቀ ጊዜ ለእርሱ ኢሥሓቅ እና የዕቁብን ሰጠነው፥ ሁሉንም ነቢይ አደረግንም"*፡፡ فَلَمَّا اعْتَزَلَهُمْ وَمَا يَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ وَهَبْنَا لَهُ إِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ ۖ وَكُلًّا جَعَلْنَا نَبِيًّا
"ሁሉንም ነቢይ አደረግንም" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት! የዕቆብ ወሕይ የሚመጣለት ነቢይ ስለነበረ ከነ ልጆቹ አንዱን አምላክ አሏህን በብቸኝነት የሚያመልኩ ሙሥሊሞች ነበሩ፦
2፥133 *"የዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ፦ "ከእኔ በኋላ ማንን ታመልካላችሁ? ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? እነርሱም፦ አምላክህን እና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢሥማዒልን እና የኢሥሓቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም ታዛዦች ኾነን እናመልካለን" አሉ"*፡፡ أَمْ كُنتُمْ شُهَدَاءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ الْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِن بَعْدِي قَالُوا نَعْبُدُ إِلَـٰهَكَ وَإِلَـٰهَ آبَائِكَ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ إِلَـٰهًا وَاحِدًا وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
የዕቆብ ልጆች የሚያመልኩት የአባታቸውን የየዕቁብን፣ የኢሥማዒልን፣ የኢሥሓቅን እና የኢብራሂምን አምላክ ነው፥ ይህንን አንድ አምላክ ስለሚያመልኩ እኛ ለአሏህ "ሙሥሊሙን" مُسْلِمُون ኾነን እናመልካለን" አሉ። ስለዚህ ቁርኣን ላይ ሕጸጽ እና ግድፈት ከምትፈልጉ ይልቅ የነቢያትን አምላክ በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቀሪን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፥95 *”ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል”*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
የአእምሮ ስንኩላን ከትልቅ እስለ ደቂቅ ያለ አንዳች ከልካይ የባልቴት የቡና ወሬ ሲነዙ ማየት ዐላዋቂነትን ከማሳበቅ ውጪ አንዳች የሚፈይዱት ነገር የለም። በኢሥላም ያሉ የመስኩ ሊሒቃን፦ “ውኃን ከጡሩ፥ ነገርን ከሥሩ” ይላሉና እኛም ከሥሩ ስለ ቀሪን የተነሳውን የወይዛዝርት የቡና ወሬ በትክክለኛ የአስተላለፍና የአስነዛዘር ሙግት እንሞግታለን። “ቀሪን” قَرِين የሚለው ቃል 8 ጊዜ በቁርኣን የተጠቀሰ ሲሆን “ጓደኛ” ማለት ነው፦
37፥51 ከእነርሱ የሆነ ተናጋሪ ይላል፦ *”እኔ ጓደኛ ነበረኝ”*፡፡ قَالَ قَائِلٌ مِّنْهُمْ إِنِّي كَانَ لِي قَرِينٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ቀሪን” قَرِين የተባለበው ሰው ለሰው “ጓደኛ” በሚሆንበት ስሌት ነው። ስለዚህ “ቀሪን” ማለት “ሸይጧን” ማለት ሳይሆን “ጓደኛ” ማለት ብቻ ነው። ለምሳሌ ሥራችንን የሚመዘግቡ መልአክ “ቀሪን” قَرِين ተብለዋል፦
50፥23 *”ቁራኛውም መልአክ”* «ይህ ያ እኔ ዘንድ ያለው ቀራቢ ነው» ይላል፡፡ وَقَالَ قَرِينُهُ هَـٰذَا مَا لَدَيَّ عَتِيد
“ቀሪኑሁ” قَرِينُهُ ማለት “ጓደኛው” ማለት ነው። ሰው ለሰው ጓደኛ እንደተባለ ሁሉ ወይም ለአማንያን መልአክ ጓደኛ እንደተባለ ሁሉ ሸይጧን ለከሃድያን “ጓደኛ” ነው፦
43፥36 *ከአልረሕማን ግሣጼ ከቁርኣን የሚደናበርም ሰው ለእርሱ ሰይጣንን እናስጠጋለን፡፡ ስለዚህ እርሱ ለእርሱ “ቀሪን” ነው*፡፡ وَمَن يَعْشُ عَن ذِكْرِ الرَّحْمَـٰنِ نُقَيِّضْ لَهُ شَيْطَانًا فَهُوَ لَهُ قَرِينٌ
4፥38 እነዚያም ለሰዎች ይውልኝ ሲሉ ገንዘቦቻቸውን የሚሰጡ በአላህና በመጨረሻውም ቀን የማያምኑ ይቀጣሉ፡፡ *”ሰይጣንም ለእርሱ ጓደኛው የኾነ ሰው ጓደኛነቱ ከፋ!* وَالَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمْوَالَهُمْ رِئَاءَ النَّاسِ وَلَا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَلَا بِالْيَوْمِ الْآخِرِ ۗ وَمَن يَكُنِ الشَّيْطَانُ لَهُ قَرِينًا فَسَاءَ قَرِينًا
ልብ አድርግ “ጓደኛ” ለሚለው ቃል እዚህ ጋር የገባው “ቀሪን” قَرِين ነው። ለሰው ከሰው፣ ለሰው ከመልአክ እና ለሰው ከጂን ጓደኛ ሊኖረው ይችላል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 62
ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከእናንተ መካከል ማንም የለም ከጂን የሆነ ጓደኛ ቢኖረው እንጂ። እነርሱም(ሠሐባዎች)፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” ሆይ! እርስዎም ቢሆኑ? አሉ። እርሳቸውም፦ “እኔም ብሆን፥ ግን አላህ በእርሱ ላይ እረድቶኛል። በመልካም እንጂ እንዳያዘኝ አሥልሞታል”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” مَا مِنْكُمْ مِنْ أَحَدٍ إِلاَّ وَقَدْ وُكِّلَ بِهِ قَرِينُهُ مِنَ الْجِنِّ ” . قَالُوا وَإِيَّاكَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ ” وَإِيَّاىَ إِلاَّ أَنَّ اللَّهَ أَعَانَنِي عَلَيْهِ فَأَسْلَمَ فَلاَ يَأْمُرُنِي إِلاَّ بِخَيْر
እዚህ ሐዲስ ላይ “ጓደኛ” ለሚለው ቃል “ቀሪን” قَرِين የሚለው ቃል መግባቱ አንባቢ ልብ ይለዋል። እዚሁ ሐዲስ ላይ “አሥለመ” َأَسْلَم ማለት ሁለት ትርጉም አለው፤ አንደኛ “ታዘዘ” ማለት ሲሆን የስም መደቡ “ሙሥሊም” مُسْلِم ማለት ነው፥ የእርሳቸው ጓደኛ ሙሥሊም ጂን እንጂ ካፊር ጂን አለሞሆኑን እንረዳለን። ሁለተኛ “ጠበቀ” ሲሆን የስም መደቡ “ሙሠለም” مُسَلَّم ማለትም “የተጠበቀ” ማለት ነው፥ እርሳቸው ከእርሱ እኩይ የተጠበቁ መሆናቸውን እንረዳለን።
ዋቢ ማብራሪያ፦ “ኢማም ነወዊ አል-ሚንሃጅ ሸርሕ ሰሒሕ ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 62 ተመልከት።
ጂን ደግሞ ልክ እንደ ሰው ነጻ ፈቃድ ያላቸው ፍጡራን ናቸው። “ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው። ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
ጂኒዎች የተፈጠሩበት ዓላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
15፥95 *”ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል”*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
የአእምሮ ስንኩላን ከትልቅ እስለ ደቂቅ ያለ አንዳች ከልካይ የባልቴት የቡና ወሬ ሲነዙ ማየት ዐላዋቂነትን ከማሳበቅ ውጪ አንዳች የሚፈይዱት ነገር የለም። በኢሥላም ያሉ የመስኩ ሊሒቃን፦ “ውኃን ከጡሩ፥ ነገርን ከሥሩ” ይላሉና እኛም ከሥሩ ስለ ቀሪን የተነሳውን የወይዛዝርት የቡና ወሬ በትክክለኛ የአስተላለፍና የአስነዛዘር ሙግት እንሞግታለን። “ቀሪን” قَرِين የሚለው ቃል 8 ጊዜ በቁርኣን የተጠቀሰ ሲሆን “ጓደኛ” ማለት ነው፦
37፥51 ከእነርሱ የሆነ ተናጋሪ ይላል፦ *”እኔ ጓደኛ ነበረኝ”*፡፡ قَالَ قَائِلٌ مِّنْهُمْ إِنِّي كَانَ لِي قَرِينٌ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ቀሪን” قَرِين የተባለበው ሰው ለሰው “ጓደኛ” በሚሆንበት ስሌት ነው። ስለዚህ “ቀሪን” ማለት “ሸይጧን” ማለት ሳይሆን “ጓደኛ” ማለት ብቻ ነው። ለምሳሌ ሥራችንን የሚመዘግቡ መልአክ “ቀሪን” قَرِين ተብለዋል፦
50፥23 *”ቁራኛውም መልአክ”* «ይህ ያ እኔ ዘንድ ያለው ቀራቢ ነው» ይላል፡፡ وَقَالَ قَرِينُهُ هَـٰذَا مَا لَدَيَّ عَتِيد
“ቀሪኑሁ” قَرِينُهُ ማለት “ጓደኛው” ማለት ነው። ሰው ለሰው ጓደኛ እንደተባለ ሁሉ ወይም ለአማንያን መልአክ ጓደኛ እንደተባለ ሁሉ ሸይጧን ለከሃድያን “ጓደኛ” ነው፦
43፥36 *ከአልረሕማን ግሣጼ ከቁርኣን የሚደናበርም ሰው ለእርሱ ሰይጣንን እናስጠጋለን፡፡ ስለዚህ እርሱ ለእርሱ “ቀሪን” ነው*፡፡ وَمَن يَعْشُ عَن ذِكْرِ الرَّحْمَـٰنِ نُقَيِّضْ لَهُ شَيْطَانًا فَهُوَ لَهُ قَرِينٌ
4፥38 እነዚያም ለሰዎች ይውልኝ ሲሉ ገንዘቦቻቸውን የሚሰጡ በአላህና በመጨረሻውም ቀን የማያምኑ ይቀጣሉ፡፡ *”ሰይጣንም ለእርሱ ጓደኛው የኾነ ሰው ጓደኛነቱ ከፋ!* وَالَّذِينَ يُنفِقُونَ أَمْوَالَهُمْ رِئَاءَ النَّاسِ وَلَا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَلَا بِالْيَوْمِ الْآخِرِ ۗ وَمَن يَكُنِ الشَّيْطَانُ لَهُ قَرِينًا فَسَاءَ قَرِينًا
ልብ አድርግ “ጓደኛ” ለሚለው ቃል እዚህ ጋር የገባው “ቀሪን” قَرِين ነው። ለሰው ከሰው፣ ለሰው ከመልአክ እና ለሰው ከጂን ጓደኛ ሊኖረው ይችላል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 62
ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከእናንተ መካከል ማንም የለም ከጂን የሆነ ጓደኛ ቢኖረው እንጂ። እነርሱም(ሠሐባዎች)፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” ሆይ! እርስዎም ቢሆኑ? አሉ። እርሳቸውም፦ “እኔም ብሆን፥ ግን አላህ በእርሱ ላይ እረድቶኛል። በመልካም እንጂ እንዳያዘኝ አሥልሞታል”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ مَسْعُودٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” مَا مِنْكُمْ مِنْ أَحَدٍ إِلاَّ وَقَدْ وُكِّلَ بِهِ قَرِينُهُ مِنَ الْجِنِّ ” . قَالُوا وَإِيَّاكَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ ” وَإِيَّاىَ إِلاَّ أَنَّ اللَّهَ أَعَانَنِي عَلَيْهِ فَأَسْلَمَ فَلاَ يَأْمُرُنِي إِلاَّ بِخَيْر
እዚህ ሐዲስ ላይ “ጓደኛ” ለሚለው ቃል “ቀሪን” قَرِين የሚለው ቃል መግባቱ አንባቢ ልብ ይለዋል። እዚሁ ሐዲስ ላይ “አሥለመ” َأَسْلَم ማለት ሁለት ትርጉም አለው፤ አንደኛ “ታዘዘ” ማለት ሲሆን የስም መደቡ “ሙሥሊም” مُسْلِم ማለት ነው፥ የእርሳቸው ጓደኛ ሙሥሊም ጂን እንጂ ካፊር ጂን አለሞሆኑን እንረዳለን። ሁለተኛ “ጠበቀ” ሲሆን የስም መደቡ “ሙሠለም” مُسَلَّم ማለትም “የተጠበቀ” ማለት ነው፥ እርሳቸው ከእርሱ እኩይ የተጠበቁ መሆናቸውን እንረዳለን።
ዋቢ ማብራሪያ፦ “ኢማም ነወዊ አል-ሚንሃጅ ሸርሕ ሰሒሕ ሙሥሊም መጽሐፍ 52, ሐዲስ 62 ተመልከት።
ጂን ደግሞ ልክ እንደ ሰው ነጻ ፈቃድ ያላቸው ፍጡራን ናቸው። “ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፥ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው። ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
ጂኒዎች የተፈጠሩበት ዓላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
ጂኒዎች እንደ ሰው ነጻ ምርጫ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፥ በነጻ ምርጫቸው ሙሥሊም አልያም ካፊር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙስሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ከጂኒዎች መካከል አማንያን እንዳሉ ሁሉ ከሃድያንም አሉ፥ ከሃድያኑ “ሰይጣናት” ይባላሉ። “ሸይጧን” شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شطن ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፥ “ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው። “ሸይጧን” ልክ እንደ “ሌባ” “ውሸታም” “ባለጌ” የባህርይ ስም እንጂ የተጸውዖ ስም አይደለም። ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
ይህንን ከተረዳን “ቀሪን” እና “ጂን” የሚለውን በአሉታዊ መረዳት የለብንም። ሚሽነሪዎች በመቅድመ ግንዛቤአቸው፦ “ቀሪን” እና “ጂን” ማለት “ሸይጧን” ማለት ነው” ብለው ስለተረዱት ነቢያችን”ﷺ” እርስዎ ቢሆኑ? ተብለው ሲጠየቁ፦ “እኔም ብሆን” ስላሉ “እርሳቸው ሸይጧን ተጸናውቷቸው ነበር” ብለው መረዳታቸው የቡና ወሬ ነው። የጂኒ ቀሪን እንዲህ ካብከነከናችሁ ሰይጣን ኢየሱስን ወደ ከተማ እና ወደ ተራራ በማንጦልጦል እየወሰደ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም ያሳየው ነበር፦
ማቴዎስ 4፥5 ከዚህ በኋላ *”ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደው”* እና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ።
ማቴዎስ 4፥8 ደግሞ *”ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው”*፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ።
“ወሰደው” እና “አሳየው” የሚሉት ኃይለ-ቃላት ይሰመርባቸውም። እስከ ዶቃ ማሰሪያ ድረስ መናገርና ቋንጃን መስበር ይቻል ነበር፥ ነገር ግን ስለማይገባውና ስለማያገባው ሰው ውጥረትና እጥረት ስለሚፈጥር ትተነዋል። ጨውን ሺ ጊዜ እሬት ብትለው ስሙን እንጂ ጣዕሙን መቀየር አትችልም፥ እንዲሁ ነቢያችንን”ﷺ” ሺ ጊዜ ውሸተኛ ለማድረግ ብትጥርም ስማቸውን እንጂ የምታጠለሸው መለኮታዊ ነቢይነታቸውን መቀየር አትችልም። አምላካችን አላህ”ﷻ” ነቢያችን”ﷺ” ላይ ለሚሳለቁት ተሳላቂዎች በተከበረ ቃሉ በቂ መልስ ሰጥቷል፦
15፥95 *”ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል”*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
72፥14 *«እኛም ከእኛ ውስጥ ሙስሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡»* وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ከጂኒዎች መካከል አማንያን እንዳሉ ሁሉ ከሃድያንም አሉ፥ ከሃድያኑ “ሰይጣናት” ይባላሉ። “ሸይጧን” شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شطن ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፥ “ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው። “ሸይጧን” ልክ እንደ “ሌባ” “ውሸታም” “ባለጌ” የባህርይ ስም እንጂ የተጸውዖ ስም አይደለም። ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
ይህንን ከተረዳን “ቀሪን” እና “ጂን” የሚለውን በአሉታዊ መረዳት የለብንም። ሚሽነሪዎች በመቅድመ ግንዛቤአቸው፦ “ቀሪን” እና “ጂን” ማለት “ሸይጧን” ማለት ነው” ብለው ስለተረዱት ነቢያችን”ﷺ” እርስዎ ቢሆኑ? ተብለው ሲጠየቁ፦ “እኔም ብሆን” ስላሉ “እርሳቸው ሸይጧን ተጸናውቷቸው ነበር” ብለው መረዳታቸው የቡና ወሬ ነው። የጂኒ ቀሪን እንዲህ ካብከነከናችሁ ሰይጣን ኢየሱስን ወደ ከተማ እና ወደ ተራራ በማንጦልጦል እየወሰደ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም ያሳየው ነበር፦
ማቴዎስ 4፥5 ከዚህ በኋላ *”ዲያቢሎስ ወደ ቅድስት ከተማ ወሰደው”* እና እርሱን በመቅደስ ጫፍ ላይ አቁሞ።
ማቴዎስ 4፥8 ደግሞ *”ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው”*፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ።
“ወሰደው” እና “አሳየው” የሚሉት ኃይለ-ቃላት ይሰመርባቸውም። እስከ ዶቃ ማሰሪያ ድረስ መናገርና ቋንጃን መስበር ይቻል ነበር፥ ነገር ግን ስለማይገባውና ስለማያገባው ሰው ውጥረትና እጥረት ስለሚፈጥር ትተነዋል። ጨውን ሺ ጊዜ እሬት ብትለው ስሙን እንጂ ጣዕሙን መቀየር አትችልም፥ እንዲሁ ነቢያችንን”ﷺ” ሺ ጊዜ ውሸተኛ ለማድረግ ብትጥርም ስማቸውን እንጂ የምታጠለሸው መለኮታዊ ነቢይነታቸውን መቀየር አትችልም። አምላካችን አላህ”ﷻ” ነቢያችን”ﷺ” ላይ ለሚሳለቁት ተሳላቂዎች በተከበረ ቃሉ በቂ መልስ ሰጥቷል፦
15፥95 *”ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል”*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَٰكَ ٱلْمُسْتَهْزِءِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ገርነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥185 *"አላህ በእናንተ ገሩን ነገር ይሻል፥ በእናንተም ችግሩን አይሻም"*፡፡ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ
አምላካችን አሏህ በእኛ ላይ ገሩን ነገር ይሻል፥ በእኛ ላይ ችግርን አይሻም፦
2፥185 *"አላህ በእናንተ ገሩን ነገር ይሻል፥ በእናንተም ችግሩን አይሻም"*፡፡ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ
"ዩሥር" يُسْر የሚለው ቃል "የሡረ" يَسُرَ ማለትም "አቀለለ" "አገራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ቀላል" "ገር" "ቀላልነት" "ገርነት" ማለት ነው፥ የዩሥር ተቃራኒ ደግሞ "ዑሥር" عُسْر ሲሆን "ከባድ" "ችግር" ማለት ነው። የእዚህ መጣጥፍ ዐውድ ላይ "ገርነት" ስንል "ገራገርነት" ወይም "ደርባባነትን" አሊያም የግትርነት ተቃራኒ ሳይሆን "ቀላልነትን" ለማለት እንደሆነ አንባቢያን ይረዳሉ። አሏህ በእኛ ላይ ከአቅማችን በላይ የሆነ ከባድ ነገር አይሻም፦
5፥6 *"አላህ በእናንተ ላይ ምንም ችግር ሊያደርግ አይሻም"*፡፡ ግን ታመሰግኑ ዘንድ ሊያጠራችሁና ጸጋውን በእናንተ ላይ ሊሞላ ይሻል፡፡ مَا يُرِيدُ اللَّهُ لِيَجْعَلَ عَلَيْكُم مِّنْ حَرَجٍ وَلَـٰكِن يُرِيدُ لِيُطَهِّرَكُمْ وَلِيُتِمَّ نِعْمَتَهُ عَلَيْكُمْ لَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
ዐቅም ከሌለህ ቁጭ ብለክ ከባሰም ተኝተህ ሶላትህን መፈጸም ትችላለክ፣ ከታመምክ ወይም በዕድሜ መግፋት ዐቅም ካጣክ አሊያም መንገደኛ ከሆንክ አለመጾም ትችላከክ፣ የንዋይ እጥረት ካለብክ ዘካህ እና ሐጅ አይወጅብብህም፣ በረሃብ ጊዜ ከሆንክና ምንም ምግብ ከሌለ ክልክል የሆነው የእርያ ሥጋ መብላት ትችላለህ፣ በጥም ጊዜ ከሆንክና ምንም መጠጥ ከሌለ ክልክል የሆነውን መኽር መጠጣት ትችላለክ። ምን አለፋህ ዲኑል ኢሥላም ገር ሃይማኖት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 32
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዲን ገር ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِنَّ الدِّينَ يُسْرٌ،
የሚያጅበው ነገር አምላካችን አሏህ ቁርኣንን ለመቅራት በምላስ ላይ እንዲሁ በልብ ውስጥ በቃል ለማስታወስ አግርቶታል፦
19፥97 *"በምላስህም ቁርኣንን ያገራነው በእርሱ ጥንቁቆቹን ልታበስርበት በእርሱም ተከራካሪዎችን ሕዝቦች ልታስጠነቅቅበት ነው"*፡፡ فَإِنَّمَا يَسَّرْنَاهُ بِلِسَانِكَ لِتُبَشِّرَ بِهِ الْمُتَّقِينَ وَتُنذِرَ بِهِ قَوْمًا لُّدًّا
54፥17 *"ቁርኣንንም ለማስታወስ በእርግጥ አገራነው፡፡ አስታዋሽ አለን?"* وَلَقَدْ يَسَّرْنَا الْقُرْآنَ لِلذِّكْرِ فَهَلْ مِن مُّدَّكِرٍ
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "አገራን" ለሚለው የገባው ቃል "የሠርና" يَسَّرْنَا መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። በተጨማሪም ነገሮችን ሳያካብዱ ቀለል አርጎ ማየት እና ሳያስደነብሩ ተረጋግቶ ማየት የነቢያችን"ﷺ" ሡናህ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 152
አነሥ ኢብኑ ማሊክ"ረ.ዐ." ሰምቶ እንዳስተላለፈው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ነገሮችን ቀለል አርጉ! አታካብዱ! አረጋጉ! አታስደንብሩ!"*። قَالَ سَمِعْتُ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " يَسِّرُوا وَلاَ تُعَسِّرُوا، وَسَكِّنُوا وَلاَ تُنَفِّرُوا ".
አሏህ የነቢያችንን"ﷺ" ሡናህ የምከተል ባሪያዎቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥185 *"አላህ በእናንተ ገሩን ነገር ይሻል፥ በእናንተም ችግሩን አይሻም"*፡፡ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ
አምላካችን አሏህ በእኛ ላይ ገሩን ነገር ይሻል፥ በእኛ ላይ ችግርን አይሻም፦
2፥185 *"አላህ በእናንተ ገሩን ነገር ይሻል፥ በእናንተም ችግሩን አይሻም"*፡፡ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ
"ዩሥር" يُسْر የሚለው ቃል "የሡረ" يَسُرَ ማለትም "አቀለለ" "አገራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ቀላል" "ገር" "ቀላልነት" "ገርነት" ማለት ነው፥ የዩሥር ተቃራኒ ደግሞ "ዑሥር" عُسْر ሲሆን "ከባድ" "ችግር" ማለት ነው። የእዚህ መጣጥፍ ዐውድ ላይ "ገርነት" ስንል "ገራገርነት" ወይም "ደርባባነትን" አሊያም የግትርነት ተቃራኒ ሳይሆን "ቀላልነትን" ለማለት እንደሆነ አንባቢያን ይረዳሉ። አሏህ በእኛ ላይ ከአቅማችን በላይ የሆነ ከባድ ነገር አይሻም፦
5፥6 *"አላህ በእናንተ ላይ ምንም ችግር ሊያደርግ አይሻም"*፡፡ ግን ታመሰግኑ ዘንድ ሊያጠራችሁና ጸጋውን በእናንተ ላይ ሊሞላ ይሻል፡፡ مَا يُرِيدُ اللَّهُ لِيَجْعَلَ عَلَيْكُم مِّنْ حَرَجٍ وَلَـٰكِن يُرِيدُ لِيُطَهِّرَكُمْ وَلِيُتِمَّ نِعْمَتَهُ عَلَيْكُمْ لَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
ዐቅም ከሌለህ ቁጭ ብለክ ከባሰም ተኝተህ ሶላትህን መፈጸም ትችላለክ፣ ከታመምክ ወይም በዕድሜ መግፋት ዐቅም ካጣክ አሊያም መንገደኛ ከሆንክ አለመጾም ትችላከክ፣ የንዋይ እጥረት ካለብክ ዘካህ እና ሐጅ አይወጅብብህም፣ በረሃብ ጊዜ ከሆንክና ምንም ምግብ ከሌለ ክልክል የሆነው የእርያ ሥጋ መብላት ትችላለህ፣ በጥም ጊዜ ከሆንክና ምንም መጠጥ ከሌለ ክልክል የሆነውን መኽር መጠጣት ትችላለክ። ምን አለፋህ ዲኑል ኢሥላም ገር ሃይማኖት ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 32
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዲን ገር ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " إِنَّ الدِّينَ يُسْرٌ،
የሚያጅበው ነገር አምላካችን አሏህ ቁርኣንን ለመቅራት በምላስ ላይ እንዲሁ በልብ ውስጥ በቃል ለማስታወስ አግርቶታል፦
19፥97 *"በምላስህም ቁርኣንን ያገራነው በእርሱ ጥንቁቆቹን ልታበስርበት በእርሱም ተከራካሪዎችን ሕዝቦች ልታስጠነቅቅበት ነው"*፡፡ فَإِنَّمَا يَسَّرْنَاهُ بِلِسَانِكَ لِتُبَشِّرَ بِهِ الْمُتَّقِينَ وَتُنذِرَ بِهِ قَوْمًا لُّدًّا
54፥17 *"ቁርኣንንም ለማስታወስ በእርግጥ አገራነው፡፡ አስታዋሽ አለን?"* وَلَقَدْ يَسَّرْنَا الْقُرْآنَ لِلذِّكْرِ فَهَلْ مِن مُّدَّكِرٍ
ሁለቱም አናቅጽ ላይ "አገራን" ለሚለው የገባው ቃል "የሠርና" يَسَّرْنَا መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። በተጨማሪም ነገሮችን ሳያካብዱ ቀለል አርጎ ማየት እና ሳያስደነብሩ ተረጋግቶ ማየት የነቢያችን"ﷺ" ሡናህ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 152
አነሥ ኢብኑ ማሊክ"ረ.ዐ." ሰምቶ እንዳስተላለፈው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ነገሮችን ቀለል አርጉ! አታካብዱ! አረጋጉ! አታስደንብሩ!"*። قَالَ سَمِعْتُ أَنَسَ بْنَ مَالِكٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " يَسِّرُوا وَلاَ تُعَسِّرُوا، وَسَكِّنُوا وَلاَ تُنَفِّرُوا ".
አሏህ የነቢያችንን"ﷺ" ሡናህ የምከተል ባሪያዎቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዐብድ እና ረብ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥164 *"በላቸው «እርሱ አላህ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለውን?"* قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَبْغِي رَبًّا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَيْءٍ
"ዐብድ" عَبْد የሚለው ቃል "ዐበደ" عَبَدَ ማለትም “አመለከ” "ተገዛ" ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን እንደ ዐውዱ እና ይዘቱ "አምላኪ" "ተገዢ" የሚል ትርጉም አለው፥ በቁርኣን "ዐብድ" عَبْد የሚለው ቃል "ፈታ" فَتًى ማለትም "አገልጋይ" እንዲሁ "አመት" أَمَة የሚለው "ፈታህ" فَتَاة ማለትም "አገልጋይት" በሚል ቃል መጥቷል፦
2፥221 *"አጋሪ የሆኑ ሴቶች እስከሚያምኑ ድረስ አታግቡዋቸው! ከአጋሪይቱ ምንም ብትደንቃችሁም እንኳ ያመነችው ባሪያ በእርግጥ በላጭ ናት። ለአጋሪዎቹም እስከሚያምኑ ድረስ አትዳሩላቸው፥ ከአጋሪው ጌታ ምንም ቢደንቃችሁ ምእምኑ ባሪያ በላጭ ነው"*፡፡ وَلَا تَنكِحُوا الْمُشْرِكَاتِ حَتَّىٰ يُؤْمِنَّ ۚ وَلَأَمَةٌ مُّؤْمِنَةٌ خَيْرٌ مِّن مُّشْرِكَةٍ وَلَوْ أَعْجَبَتْكُمْ ۗ وَلَا تُنكِحُوا الْمُشْرِكِينَ حَتَّىٰ يُؤْمِنُوا ۚ وَلَعَبْدٌ مُّؤْمِنٌ خَيْرٌ مِّن مُّشْرِكٍ وَلَوْ أَعْجَبَكُمْ
"ረብ" رَبّ የሚለው ቃል "ሠዪድ" سَيِّد ለሚለው ተለዋዋጭ ቃል ሆኖ በዩሡፍ ዘመን ለግብጹ ንጉሥ "ገዢ" በሚል መጥቷል፦
12፥25 *"በሩንም ተሽቀዳደሙ ቀሚሱንም ከበስተኋላው ቀደደችው፡፡ ጌታዋንም እበሩ አጠገብ አገኙት"*፡፡ وَاسْتَبَقَا الْبَابَ وَقَدَّتْ قَمِيصَهُ مِن دُبُرٍ وَأَلْفَيَا سَيِّدَهَا لَدَى الْبَابِ
12፥41 *«የወህኒ ቤት ጓደኞቼ ሆይ! አንደኛችሁማ ጌታውን ጠጅ ያጠጣል፡፡ ሌላውማ ይሰቀላል፡፡ ከራሱም በራሪ ትበላለች፡፡ ያ ፍቹን የምትጠይቁት ነገር ተፈጸመ» አላቸው"*፡፡ يَا صَاحِبَيِ السِّجْنِ أَمَّا أَحَدُكُمَا فَيَسْقِي رَبَّهُ خَمْرًا ۖ وَأَمَّا الْآخَرُ فَيُصْلَبُ فَتَأْكُلُ الطَّيْرُ مِن رَّأْسِهِ ۚ قُضِيَ الْأَمْرُ الَّذِي فِيهِ تَسْتَفْتِيَانِ
ቅሉ ግን "ረብ" رَبّ የሚለው ቃል ከአሏህ እንዲሁ "ዐብድ" عَبْد ከባሮቹ ውጪ ለአሳዳሪ እና ለአዳሪ ከተጠቀምን ወደ ሌላ የአምልኮ ዘርፍ እንዳይሄድ በነቢያችን"ﷺ" ጊዜ ተከልኳል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 203
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከእናንተ ማንም፦ "ዐብዲይ" እና አመቲይ" አይበል! መምሉክም፦ "ረቢ" እና "ረበቲይ" አይበል። ማሊክም፦ "ፈታየ" እና "ፈታቲይ" ይበል! መምሉክም ደግሞ፦ "ሠዪዲይ እና ሠዪደቲይ" ይበል። ሁላችሁም ለአሏህ ባሮች ናችሁ፥ አሏህ ዐዘ ወጀልም ጌታ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لاَ يَقُولَنَّ أَحَدُكُمْ عَبْدِي وَأَمَتِي وَلاَ يَقُولَنَّ الْمَمْلُوكُ رَبِّي وَرَبَّتِي وَلْيَقُلِ الْمَالِكُ فَتَاىَ وَفَتَاتِي وَلْيَقُلِ الْمَمْلُوكُ سَيِّدِي وَسَيِّدَتِي فَإِنَّكُمُ الْمَمْلُوكُونَ وَالرَّبُّ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ " .
"ማሊክ" مَالِك ማለት "አሳዳሪ" ማለት ሲሆን "መምሉክ" مَمْلُوك ደግሞ በባለቤት ሥር ያለ "አዳሪ" ማለት ነው። አምላካችን አሏህ የሁሉ ጌታ ሲሆን ከአሏህ በቀር የሁሉ ጌታ ማንም የለም፦
6፥164 *"በላቸው «እርሱ አላህ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለውን?"* قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَبْغِي رَبًّا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَيْءٍ
✍ከወንድም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥164 *"በላቸው «እርሱ አላህ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለውን?"* قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَبْغِي رَبًّا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَيْءٍ
"ዐብድ" عَبْد የሚለው ቃል "ዐበደ" عَبَدَ ማለትም “አመለከ” "ተገዛ" ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን እንደ ዐውዱ እና ይዘቱ "አምላኪ" "ተገዢ" የሚል ትርጉም አለው፥ በቁርኣን "ዐብድ" عَبْد የሚለው ቃል "ፈታ" فَتًى ማለትም "አገልጋይ" እንዲሁ "አመት" أَمَة የሚለው "ፈታህ" فَتَاة ማለትም "አገልጋይት" በሚል ቃል መጥቷል፦
2፥221 *"አጋሪ የሆኑ ሴቶች እስከሚያምኑ ድረስ አታግቡዋቸው! ከአጋሪይቱ ምንም ብትደንቃችሁም እንኳ ያመነችው ባሪያ በእርግጥ በላጭ ናት። ለአጋሪዎቹም እስከሚያምኑ ድረስ አትዳሩላቸው፥ ከአጋሪው ጌታ ምንም ቢደንቃችሁ ምእምኑ ባሪያ በላጭ ነው"*፡፡ وَلَا تَنكِحُوا الْمُشْرِكَاتِ حَتَّىٰ يُؤْمِنَّ ۚ وَلَأَمَةٌ مُّؤْمِنَةٌ خَيْرٌ مِّن مُّشْرِكَةٍ وَلَوْ أَعْجَبَتْكُمْ ۗ وَلَا تُنكِحُوا الْمُشْرِكِينَ حَتَّىٰ يُؤْمِنُوا ۚ وَلَعَبْدٌ مُّؤْمِنٌ خَيْرٌ مِّن مُّشْرِكٍ وَلَوْ أَعْجَبَكُمْ
"ረብ" رَبّ የሚለው ቃል "ሠዪድ" سَيِّد ለሚለው ተለዋዋጭ ቃል ሆኖ በዩሡፍ ዘመን ለግብጹ ንጉሥ "ገዢ" በሚል መጥቷል፦
12፥25 *"በሩንም ተሽቀዳደሙ ቀሚሱንም ከበስተኋላው ቀደደችው፡፡ ጌታዋንም እበሩ አጠገብ አገኙት"*፡፡ وَاسْتَبَقَا الْبَابَ وَقَدَّتْ قَمِيصَهُ مِن دُبُرٍ وَأَلْفَيَا سَيِّدَهَا لَدَى الْبَابِ
12፥41 *«የወህኒ ቤት ጓደኞቼ ሆይ! አንደኛችሁማ ጌታውን ጠጅ ያጠጣል፡፡ ሌላውማ ይሰቀላል፡፡ ከራሱም በራሪ ትበላለች፡፡ ያ ፍቹን የምትጠይቁት ነገር ተፈጸመ» አላቸው"*፡፡ يَا صَاحِبَيِ السِّجْنِ أَمَّا أَحَدُكُمَا فَيَسْقِي رَبَّهُ خَمْرًا ۖ وَأَمَّا الْآخَرُ فَيُصْلَبُ فَتَأْكُلُ الطَّيْرُ مِن رَّأْسِهِ ۚ قُضِيَ الْأَمْرُ الَّذِي فِيهِ تَسْتَفْتِيَانِ
ቅሉ ግን "ረብ" رَبّ የሚለው ቃል ከአሏህ እንዲሁ "ዐብድ" عَبْد ከባሮቹ ውጪ ለአሳዳሪ እና ለአዳሪ ከተጠቀምን ወደ ሌላ የአምልኮ ዘርፍ እንዳይሄድ በነቢያችን"ﷺ" ጊዜ ተከልኳል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 203
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከእናንተ ማንም፦ "ዐብዲይ" እና አመቲይ" አይበል! መምሉክም፦ "ረቢ" እና "ረበቲይ" አይበል። ማሊክም፦ "ፈታየ" እና "ፈታቲይ" ይበል! መምሉክም ደግሞ፦ "ሠዪዲይ እና ሠዪደቲይ" ይበል። ሁላችሁም ለአሏህ ባሮች ናችሁ፥ አሏህ ዐዘ ወጀልም ጌታ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " لاَ يَقُولَنَّ أَحَدُكُمْ عَبْدِي وَأَمَتِي وَلاَ يَقُولَنَّ الْمَمْلُوكُ رَبِّي وَرَبَّتِي وَلْيَقُلِ الْمَالِكُ فَتَاىَ وَفَتَاتِي وَلْيَقُلِ الْمَمْلُوكُ سَيِّدِي وَسَيِّدَتِي فَإِنَّكُمُ الْمَمْلُوكُونَ وَالرَّبُّ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ " .
"ማሊክ" مَالِك ማለት "አሳዳሪ" ማለት ሲሆን "መምሉክ" مَمْلُوك ደግሞ በባለቤት ሥር ያለ "አዳሪ" ማለት ነው። አምላካችን አሏህ የሁሉ ጌታ ሲሆን ከአሏህ በቀር የሁሉ ጌታ ማንም የለም፦
6፥164 *"በላቸው «እርሱ አላህ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለውን?"* قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَبْغِي رَبًّا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَيْءٍ
✍ከወንድም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኪራመን ካቲቢን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥17 *ሁለቱ ቃል ተቀባዮች መላእክት ከቀኝና ከግራ ተቀማጮች ኾነው በሚቀበሉ ጊዜ አስታውስ*፡፡ إِذْ يَتَلَقَّى الْمُتَلَقِّيَانِ عَنِ الْيَمِينِ وَعَنِ الشِّمَالِ قَعِيدٌ
“ኪራመን ካቲቢን” كِرَامًا كَاتِبِين ማለት “የተከበሩ ጸሐፊዎች” ማለት ሲሆን እነዚህ ጸሐፊዎች በእያንዳንዱ ሰው ቀኝ እና ግራ ያሉ ሁለት መላእክት ናቸው፦
82፥11 *የተከበሩ ጸሐፊዎች የኾኑ ተጠባባቂዎች*፡፡ كِرَامًا كَاتِبِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የተከበሩ ጸሐፊዎች" ለሚለው የገባው ቃል “ኪራመን ካቲቢን” كِرَامًا كَاتِبِين እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። በቀኝ ያለው መልአክ ሠናይ ተግባራትን ሲመዘግብ በግራ ያለው መልአክ ደግሞ እኩይ ተግባራትን ይመዘግባል፦
82፥10 *በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ ስትኾኑ*፤ وَإِنَّ عَلَيْكُمْ لَحَافِظِين
82፥12 *የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ*፡፡ يَعْلَمُونَ مَا تَفْعَلُونَ
አነዚህ ሁለት መላእክት በቀኝና በግራችን ስላሉ በሚስጥር የምንሠራውን፣ የምንናገረውን፣ የምንመካከረው እና የምንወያየውን ሁሉ ያውቃሉ፥ እነዚህ ሁለት መላእክት ሥራችንን፣ ንግግራችንን፣ ውይይታችንን እና ምክክራችንን ተጠባብቀው ዝግጁ ሆነው ስለሚመዘግቡ የማዕረግ ስማቸው “ረቂብ” رَقِيب ማለትም “ተጠባባቂ” እና “ዐቲድ” عَتِيدٌ ማለትም “ዝግጁ” ነው፦
68፥1 *“ኑን”፤ በብርዕ እምላለሁ፥ በዚያም በሚጽፉት"*። نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ
50፥17 *ሁለቱ ቃል ተቀባዮች መላእክት ከቀኝና ከግራ ተቀማጮች ኾነው በሚቀበሉ ጊዜ አስታውስ*፡፡ إِذْ يَتَلَقَّى الْمُتَلَقِّيَانِ عَنِ الْيَمِينِ وَعَنِ الشِّمَالِ قَعِيدٌ
50፥18 *ከቃል ምንም አይናገርም በአጠገቡ ተጠባባቂ እና ዝግጁ የኾኑ መላእክት ያሉበት ቢኾን እንጅ*፡፡ مَّا يَلْفِظُ مِن قَوْلٍ إِلَّا لَدَيْهِ رَقِيبٌ عَتِيدٌ
10፥21 *አላህ ቅጣተ ፈጣን ነው፡፡ «መልክተኞቻችን የምትመክሩትን ነገር በእርግጥ ይጽፋሉ» በላቸው*፡፡ قُلِ اللَّهُ أَسْرَعُ مَكْرًا ۚ إِنَّ رُسُلَنَا يَكْتُبُونَ مَا تَمْكُرُونَ
43፥80 ወይም እኛ ምስጢራቸውን እና ውይይታቸውን የማንሰማ መኾናችንን ያስባሉን? አይደለም፤ *መልክተኞቻችንም እነርሱ ዘንድ ይጽፋሉ*፡፡ أَمْ يَحْسَبُونَ أَنَّا لَا نَسْمَعُ سِرَّهُمْ وَنَجْوَاهُم ۚ بَلَىٰ وَرُسُلُنَا لَدَيْهِمْ يَكْتُبُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
50፥17 *ሁለቱ ቃል ተቀባዮች መላእክት ከቀኝና ከግራ ተቀማጮች ኾነው በሚቀበሉ ጊዜ አስታውስ*፡፡ إِذْ يَتَلَقَّى الْمُتَلَقِّيَانِ عَنِ الْيَمِينِ وَعَنِ الشِّمَالِ قَعِيدٌ
“ኪራመን ካቲቢን” كِرَامًا كَاتِبِين ማለት “የተከበሩ ጸሐፊዎች” ማለት ሲሆን እነዚህ ጸሐፊዎች በእያንዳንዱ ሰው ቀኝ እና ግራ ያሉ ሁለት መላእክት ናቸው፦
82፥11 *የተከበሩ ጸሐፊዎች የኾኑ ተጠባባቂዎች*፡፡ كِرَامًا كَاتِبِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የተከበሩ ጸሐፊዎች" ለሚለው የገባው ቃል “ኪራመን ካቲቢን” كِرَامًا كَاتِبِين እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። በቀኝ ያለው መልአክ ሠናይ ተግባራትን ሲመዘግብ በግራ ያለው መልአክ ደግሞ እኩይ ተግባራትን ይመዘግባል፦
82፥10 *በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ ስትኾኑ*፤ وَإِنَّ عَلَيْكُمْ لَحَافِظِين
82፥12 *የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ*፡፡ يَعْلَمُونَ مَا تَفْعَلُونَ
አነዚህ ሁለት መላእክት በቀኝና በግራችን ስላሉ በሚስጥር የምንሠራውን፣ የምንናገረውን፣ የምንመካከረው እና የምንወያየውን ሁሉ ያውቃሉ፥ እነዚህ ሁለት መላእክት ሥራችንን፣ ንግግራችንን፣ ውይይታችንን እና ምክክራችንን ተጠባብቀው ዝግጁ ሆነው ስለሚመዘግቡ የማዕረግ ስማቸው “ረቂብ” رَقِيب ማለትም “ተጠባባቂ” እና “ዐቲድ” عَتِيدٌ ማለትም “ዝግጁ” ነው፦
68፥1 *“ኑን”፤ በብርዕ እምላለሁ፥ በዚያም በሚጽፉት"*። نٓ ۚ وَٱلْقَلَمِ وَمَا يَسْطُرُونَ
50፥17 *ሁለቱ ቃል ተቀባዮች መላእክት ከቀኝና ከግራ ተቀማጮች ኾነው በሚቀበሉ ጊዜ አስታውስ*፡፡ إِذْ يَتَلَقَّى الْمُتَلَقِّيَانِ عَنِ الْيَمِينِ وَعَنِ الشِّمَالِ قَعِيدٌ
50፥18 *ከቃል ምንም አይናገርም በአጠገቡ ተጠባባቂ እና ዝግጁ የኾኑ መላእክት ያሉበት ቢኾን እንጅ*፡፡ مَّا يَلْفِظُ مِن قَوْلٍ إِلَّا لَدَيْهِ رَقِيبٌ عَتِيدٌ
10፥21 *አላህ ቅጣተ ፈጣን ነው፡፡ «መልክተኞቻችን የምትመክሩትን ነገር በእርግጥ ይጽፋሉ» በላቸው*፡፡ قُلِ اللَّهُ أَسْرَعُ مَكْرًا ۚ إِنَّ رُسُلَنَا يَكْتُبُونَ مَا تَمْكُرُونَ
43፥80 ወይም እኛ ምስጢራቸውን እና ውይይታቸውን የማንሰማ መኾናችንን ያስባሉን? አይደለም፤ *መልክተኞቻችንም እነርሱ ዘንድ ይጽፋሉ*፡፡ أَمْ يَحْسَبُونَ أَنَّا لَا نَسْمَعُ سِرَّهُمْ وَنَجْوَاهُم ۚ بَلَىٰ وَرُسُلُنَا لَدَيْهِمْ يَكْتُبُونَ
የምእምናን መጽሐፍ በእርግጥ በዒሊዮን ውስጥ ነው፥ “ዒሊዪን” عِلِّيِّين “ማለት “ከፍተኛ” ወይም “አርያም” ማለት ሲሆን “ዐሊያህ” عَالِيَة ማለት ደግሞ “ከፍተኛይቱ” ማለት ነው፦
88፥10 *በከፍተኛ ገነት* ውስጥ ናቸው፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
69፥22 *በከፍተኛይቱ ገነት* ውስጥ፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
83፥18 በእውነቱ *የእውነተኞቹ ምእምናን መጽሐፍ በዒሊዮን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْأَبْرَارِ لَفِي عِلِّيِّينَ
የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፤ “ሢጂን” سِجِّين ማለት ደግሞ “እስር” ወይም “እንጦሮጦስ” ማለት ነው፥ “ሠጅን” سِّجْن ማለት “መታሰር” ማለት ሲሆን “መሥጁኒን” مَسْجُونِين ማለት “እስረኞች” ማለት ነው፦
83፥7 በእውነት *የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ
የትንሳኤ ቀን ይህ የሥራ መዝገብ ይቀርባል፥ ለሰዎች ያስተማሩት ነቢያት እና ኪራመን ካቲቢን ምስክሮች ሆነው ይመጣሉ። ሰውንም ሁሉ በራሪውን ሥራው ተከትቦ በአንገቱ ላይ ይይዝና በትንሣኤ ቀን የተዘረጋ መጽሐፍ ሆኖ ይወጣለታል፥ ሰው መላእክት የከተቡትን ያንን የሥራውን መዝገብ "አንብብ" ይባላል። ከሥራ ትንሽንም ትልቅንም የተጻፈ ቢኾን እንጂ የማይተው ምን የለም፥ የሠሩትንም ነገር ሁሉ ቀራቢ ኾኖ ያገኙታል፦
39፥69 ምድርም በጌታዋ ብርሃን ታበራለች፡፡ *መጽሐፉም ይቅቀረባል፡፡ ነቢያቱ እና ምስክሮቹም ይመጣሉ፡፡ በመካከላቸውም በእውነት ይፈረዳል፡፡ እነርሱም አይበደሉም*፡፡ وَأَشْرَقَتِ الْأَرْضُ بِنُورِ رَبِّهَا وَوُضِعَ الْكِتَابُ وَجِيءَ بِالنَّبِيِّينَ وَالشُّهَدَاءِ وَقُضِيَ بَيْنَهُم بِالْحَقِّ وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
17፥13 *ሰውንም ሁሉ በራሪውን ሥራውን በአንገቱ አስያዝነው፡፡ ለእርሱም በትንሣኤ ቀን የተዘረጋ ኾኖ የሚያገኘው የኾነን መጽሐፍ እናወጣለታለን*፡፡ وَكُلَّ إِنسَانٍ أَلْزَمْنَاهُ طَائِرَهُ فِي عُنُقِهِ ۖ وَنُخْرِجُ لَهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ كِتَابًا يَلْقَاهُ مَنشُورًا
17፥14 *«መጽሐፍህን አንብብ፤ ዛሬ በአንተ ላይ ተቆጣጣሪነት በነፍስህ በቃ» ይባላል*፡፡ اقْرَأْ كِتَابَكَ كَفَىٰ بِنَفْسِكَ الْيَوْمَ عَلَيْكَ حَسِيبًا
18፥49 *ለሰው ሁሉ መጽሐፉም ይቀርባል፡፡ ወዲያውም ከሓዲዎችን በውስጡ ካለው ነገር ፈሪዎች ኾነው ታያቸዋለህ፡፡ «ዋ ጥፋታችን! ለዚህ መጽሐፍ ከሥራ ትንሽንም ትልቅንም የቆጠራት ቢኾን እንጂ የማይተወው ምን አለው» ይላሉም፡፡ የሰሩትንም ነገር ሁሉ ቀራቢ ኾኖ ያገኙታል፡፡ ጌታህም አንድንም አይበድልም*፡፡ وَوُضِعَ ٱلْكِتَٰبُ فَتَرَى ٱلْمُجْرِمِينَ مُشْفِقِينَ مِمَّا فِيهِ وَيَقُولُونَ يَٰوَيْلَتَنَا مَالِ هَٰذَا ٱلْكِتَٰبِ لَا يُغَادِرُ صَغِيرَةًۭ وَلَا كَبِيرَةً إِلَّآ أَحْصَىٰهَا ۚ وَوَجَدُوا۟ مَا عَمِلُوا۟ حَاضِرًۭا ۗ وَلَا يَظْلِمُ رَبُّكَ أَحَدًۭا
በዒሊዮን ውስጥ ያለው የምእምናን መጽሐፍ ለአማንያን በቀኙ ይሰጠዋል፥ በተቃራኒው በሲጂን ውስጥ ያለው የከሓዲዎቹ መጽሐፍ ለከሃድያን በግራው ይሰጠዋል፦
69፥19 *መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰውማ ለጓደኞቹ «እንኩ፤ መጽሐፌን አንብቡ» ይላል*፡፡ فَأَمَّا مَنْ أُوتِيَ كِتَابَهُ بِيَمِينِهِ فَيَقُولُ هَاؤُمُ اقْرَءُوا كِتَابِيَهْ
69፥25 *መጽሐፉንም በግራው የተሰጠማ «ዋ ጥፋቴ! ምነው መጽሐፌን ባልተሰጠሁ» ይላል*፡፡ وَأَمَّا مَنْ أُوتِيَ كِتَابَهُ بِشِمَالِهِ فَيَقُولُ يَا لَيْتَنِي لَمْ أُوتَ كِتَابِيَهْ
መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰው ምንኛ የተከበረ የቀኝ ጓድ ነው፥ መጽሐፉን በግራው የተሰጠ ሰው ምንኛ የተዋረደ የግራ ጓድ ነው፦
56፥27 *የቀኝም ጓዶች ምንኛ የከበሩ የቀኝ ጓዶች! ናቸው?*። وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِين
56፥41 *የግራ ጓደኞችም ምንኛ የተዋረዱ የግራ ጓዶች! ናቸው?*፡፡ وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
አላህ ዒሊዪን ውስጥ ያለው የምእምናን መጽሐፍ በቀኛችን ሰጥቶ የቀኝ ጓዶች ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
88፥10 *በከፍተኛ ገነት* ውስጥ ናቸው፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
69፥22 *በከፍተኛይቱ ገነት* ውስጥ፡፡ فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
83፥18 በእውነቱ *የእውነተኞቹ ምእምናን መጽሐፍ በዒሊዮን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْأَبْرَارِ لَفِي عِلِّيِّينَ
የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፤ “ሢጂን” سِجِّين ማለት ደግሞ “እስር” ወይም “እንጦሮጦስ” ማለት ነው፥ “ሠጅን” سِّجْن ማለት “መታሰር” ማለት ሲሆን “መሥጁኒን” مَسْجُونِين ማለት “እስረኞች” ማለት ነው፦
83፥7 በእውነት *የከሓዲዎቹ መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው*፡፡ كَلَّا إِنَّ كِتَابَ الْفُجَّارِ لَفِي سِجِّينٍ
የትንሳኤ ቀን ይህ የሥራ መዝገብ ይቀርባል፥ ለሰዎች ያስተማሩት ነቢያት እና ኪራመን ካቲቢን ምስክሮች ሆነው ይመጣሉ። ሰውንም ሁሉ በራሪውን ሥራው ተከትቦ በአንገቱ ላይ ይይዝና በትንሣኤ ቀን የተዘረጋ መጽሐፍ ሆኖ ይወጣለታል፥ ሰው መላእክት የከተቡትን ያንን የሥራውን መዝገብ "አንብብ" ይባላል። ከሥራ ትንሽንም ትልቅንም የተጻፈ ቢኾን እንጂ የማይተው ምን የለም፥ የሠሩትንም ነገር ሁሉ ቀራቢ ኾኖ ያገኙታል፦
39፥69 ምድርም በጌታዋ ብርሃን ታበራለች፡፡ *መጽሐፉም ይቅቀረባል፡፡ ነቢያቱ እና ምስክሮቹም ይመጣሉ፡፡ በመካከላቸውም በእውነት ይፈረዳል፡፡ እነርሱም አይበደሉም*፡፡ وَأَشْرَقَتِ الْأَرْضُ بِنُورِ رَبِّهَا وَوُضِعَ الْكِتَابُ وَجِيءَ بِالنَّبِيِّينَ وَالشُّهَدَاءِ وَقُضِيَ بَيْنَهُم بِالْحَقِّ وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
17፥13 *ሰውንም ሁሉ በራሪውን ሥራውን በአንገቱ አስያዝነው፡፡ ለእርሱም በትንሣኤ ቀን የተዘረጋ ኾኖ የሚያገኘው የኾነን መጽሐፍ እናወጣለታለን*፡፡ وَكُلَّ إِنسَانٍ أَلْزَمْنَاهُ طَائِرَهُ فِي عُنُقِهِ ۖ وَنُخْرِجُ لَهُ يَوْمَ الْقِيَامَةِ كِتَابًا يَلْقَاهُ مَنشُورًا
17፥14 *«መጽሐፍህን አንብብ፤ ዛሬ በአንተ ላይ ተቆጣጣሪነት በነፍስህ በቃ» ይባላል*፡፡ اقْرَأْ كِتَابَكَ كَفَىٰ بِنَفْسِكَ الْيَوْمَ عَلَيْكَ حَسِيبًا
18፥49 *ለሰው ሁሉ መጽሐፉም ይቀርባል፡፡ ወዲያውም ከሓዲዎችን በውስጡ ካለው ነገር ፈሪዎች ኾነው ታያቸዋለህ፡፡ «ዋ ጥፋታችን! ለዚህ መጽሐፍ ከሥራ ትንሽንም ትልቅንም የቆጠራት ቢኾን እንጂ የማይተወው ምን አለው» ይላሉም፡፡ የሰሩትንም ነገር ሁሉ ቀራቢ ኾኖ ያገኙታል፡፡ ጌታህም አንድንም አይበድልም*፡፡ وَوُضِعَ ٱلْكِتَٰبُ فَتَرَى ٱلْمُجْرِمِينَ مُشْفِقِينَ مِمَّا فِيهِ وَيَقُولُونَ يَٰوَيْلَتَنَا مَالِ هَٰذَا ٱلْكِتَٰبِ لَا يُغَادِرُ صَغِيرَةًۭ وَلَا كَبِيرَةً إِلَّآ أَحْصَىٰهَا ۚ وَوَجَدُوا۟ مَا عَمِلُوا۟ حَاضِرًۭا ۗ وَلَا يَظْلِمُ رَبُّكَ أَحَدًۭا
በዒሊዮን ውስጥ ያለው የምእምናን መጽሐፍ ለአማንያን በቀኙ ይሰጠዋል፥ በተቃራኒው በሲጂን ውስጥ ያለው የከሓዲዎቹ መጽሐፍ ለከሃድያን በግራው ይሰጠዋል፦
69፥19 *መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰውማ ለጓደኞቹ «እንኩ፤ መጽሐፌን አንብቡ» ይላል*፡፡ فَأَمَّا مَنْ أُوتِيَ كِتَابَهُ بِيَمِينِهِ فَيَقُولُ هَاؤُمُ اقْرَءُوا كِتَابِيَهْ
69፥25 *መጽሐፉንም በግራው የተሰጠማ «ዋ ጥፋቴ! ምነው መጽሐፌን ባልተሰጠሁ» ይላል*፡፡ وَأَمَّا مَنْ أُوتِيَ كِتَابَهُ بِشِمَالِهِ فَيَقُولُ يَا لَيْتَنِي لَمْ أُوتَ كِتَابِيَهْ
መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰው ምንኛ የተከበረ የቀኝ ጓድ ነው፥ መጽሐፉን በግራው የተሰጠ ሰው ምንኛ የተዋረደ የግራ ጓድ ነው፦
56፥27 *የቀኝም ጓዶች ምንኛ የከበሩ የቀኝ ጓዶች! ናቸው?*። وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِين
56፥41 *የግራ ጓደኞችም ምንኛ የተዋረዱ የግራ ጓዶች! ናቸው?*፡፡ وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ
አላህ ዒሊዪን ውስጥ ያለው የምእምናን መጽሐፍ በቀኛችን ሰጥቶ የቀኝ ጓዶች ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ተሥቢሕ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥44 *”ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ፡፡ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፡፡ ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም”*፡፡ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነው፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ ۚ وَإِن مِّن شَيْءٍ إِلَّا يُسَبِّحُ بِحَمْدِهِ وَلَـٰكِن لَّا تَفْقَهُونَ تَسْبِيحَهُمْ ۗ إِنَّهُ كَانَ حَلِيمًا غَفُورًا
“ሡብሓን” سُبْحَٰن የሚለው ቃል “ሠበሐ” سَبَّحَ ማለትም “አመሰገነ” ወይም “አከበረ” “አጠራ” “አወደሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማህሌት” “ውዳሴ” “ስብሐት” ማለት ነው፦
30፥17 አላህንም በምታመሹ ጊዜ በምታነጉም ጊዜ አጥሩት”*፡፡ فَسُبْحَانَ اللَّهِ حِينَ تُمْسُونَ وَحِينَ تُصْبِحُونَ
“አጥሩ” ለሚለው ቃል የገባው “ሡብሓነ” سُبْحَانَ ሲሆን “ተሥቢሕ” تَسْبِيح ማለት ደግሞ “ተስብሖት” ማለት ነው፥ ለአላህ የምራቀርበት ስብሐት ከላይ አንቀጹ ላይ እንደተቀመጠው “ሡብሓነ አላህ” سُبْحَانَ اللَّه ነው። ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ፥ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፦
17፥44 *”ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ፡፡ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፡፡ ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም”*፡፡ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነው፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ ۚ وَإِن مِّن شَيْءٍ إِلَّا يُسَبِّحُ بِحَمْدِهِ وَلَـٰكِن لَّا تَفْقَهُونَ تَسْبِيحَهُمْ ۗ إِنَّهُ كَانَ حَلِيمًا غَفُورًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም” ስለሚል ሚሽነሪዎች “ሰማያት፣ ምድር፣ ነገር ሁሉ እንዴት ለአላህ ተሥቢሕ ያደርጋል? የሚል እንኩቶ ጥያቄ ይጠይቃሉ፥ የሚጠይቁት ለማወቅ ሳይሆን ጉልበት ላይ አስተኝቶ ጸጉር ለመላጨት ነው። ሰማያት፣ ምድር፣ ነገር ሁሉ ለአላህ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፥ “ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም” ስለተባለ እንዴት አድርገው ተሥቢሕ እንደሚያደርጉ “ከይፊያህ” كَيْفِيَّة ማለትም “እንዴትነት”howness” ዐይታወቅም። ይህንን ነጥብ ይዘን ወደ ባይብል እንደ ውኃ ፈሳሽ፥ እንደ እንግዳ ደራሽ ዘው ብለን ብንገባ ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ ብርሃን ሁሉ፣ ሰማየ ሰማያት፣ ውኃ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፥ የዐረቢኛው ባይብል “ኢሥበሒሂ” سَبِّحِيهِ በማለት ተሥቢሕ እንዲያደርጉ ይናገራል፦
መዝሙር 148፥3 *”ፀሐይና ጨረቃ አመስግኑት! ከዋክብትና ብርሃን ሁሉ አመስግኑት!*። سَبِّحِيهِ يا شَمسُ، وَأنتَ يا قَمَرُ سَبِّحْهُ يا كُلَّ النُّجُومِ المُتَلألِئَةِ، سَبِّحِيهِ
መዝሙር 148፥4 *”ሰማየ ሰማያት፥ አመስግኑት የሰማያት በላይም ውኃ”*። أيَّتُها السَّماواتُ وَالمِياهُ مِنْ فَوقُ، سَبِّحِيهِ
“አመስግኑት” የሚለው የግዕዙ ትእዛዋዊ ግስ እራሱ “ይሴብሕዎ” ሲሆን “ሠበሐ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው፥ የሚያቀርቡት “ስብሐት” ደግሞ ““ተስብሖት” ይባላል፦
መዝሙር 148፥3 *”ይሴብሕዎ ፀሓይ ወወርኅ! ይሴብሕዎ ኵሉ ከዋክብት ወብርሃን!*።
መዝሙር 148፥4 *”ይሴብሕዎ ሰማያተ ሰማያት ወማይኒ ዘመልዕልተ ሰማያት”*።
ምሁራን፦ “ስህተት ለማረም ብሎ ስህተት መሥራት ትልቅ ስህተት ነው” ይላሉ። የእኛን ጥያቄ ለማስረሳት የሚመጡ አዳዲስ ጥያቄዎች እራሳቸው በማንጸሪያ ሲፈተሹ ጥያቄዎቹ ተከረባብተው እራሳቸው ላይ እንደሚዘፈዘፉ አያጤኗቸውም። በአንድ ራስ ሁለት ምላስ፥ በአንድ ቢላ ሁለት የሚከላ ለያዙት ለእነርሱ ሐቁ እንዲህ ፈጦና ገጦ ሲመጣ ብስል እና ጥሬ ይለያሉ ብለን እናምናለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥44 *”ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ፡፡ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፡፡ ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም”*፡፡ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነው፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ ۚ وَإِن مِّن شَيْءٍ إِلَّا يُسَبِّحُ بِحَمْدِهِ وَلَـٰكِن لَّا تَفْقَهُونَ تَسْبِيحَهُمْ ۗ إِنَّهُ كَانَ حَلِيمًا غَفُورًا
“ሡብሓን” سُبْحَٰن የሚለው ቃል “ሠበሐ” سَبَّحَ ማለትም “አመሰገነ” ወይም “አከበረ” “አጠራ” “አወደሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ማህሌት” “ውዳሴ” “ስብሐት” ማለት ነው፦
30፥17 አላህንም በምታመሹ ጊዜ በምታነጉም ጊዜ አጥሩት”*፡፡ فَسُبْحَانَ اللَّهِ حِينَ تُمْسُونَ وَحِينَ تُصْبِحُونَ
“አጥሩ” ለሚለው ቃል የገባው “ሡብሓነ” سُبْحَانَ ሲሆን “ተሥቢሕ” تَسْبِيح ማለት ደግሞ “ተስብሖት” ማለት ነው፥ ለአላህ የምራቀርበት ስብሐት ከላይ አንቀጹ ላይ እንደተቀመጠው “ሡብሓነ አላህ” سُبْحَانَ اللَّه ነው። ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ፥ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፦
17፥44 *”ሰባቱ ሰማያት እና ምድርም በውስጣቸውም ያለው ሁሉ ለእርሱ ያጠራሉ፡፡ ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም፡፡ ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም”*፡፡ እርሱ ታጋሽ መሓሪ ነው፡፡ تُسَبِّحُ لَهُ السَّمَاوَاتُ السَّبْعُ وَالْأَرْضُ وَمَن فِيهِنَّ ۚ وَإِن مِّن شَيْءٍ إِلَّا يُسَبِّحُ بِحَمْدِهِ وَلَـٰكِن لَّا تَفْقَهُونَ تَسْبِيحَهُمْ ۗ إِنَّهُ كَانَ حَلِيمًا غَفُورًا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ከነገርም ሁሉ ከማመስገን ጋር የሚያጠራው እንጂ አንድም የለም” ስለሚል ሚሽነሪዎች “ሰማያት፣ ምድር፣ ነገር ሁሉ እንዴት ለአላህ ተሥቢሕ ያደርጋል? የሚል እንኩቶ ጥያቄ ይጠይቃሉ፥ የሚጠይቁት ለማወቅ ሳይሆን ጉልበት ላይ አስተኝቶ ጸጉር ለመላጨት ነው። ሰማያት፣ ምድር፣ ነገር ሁሉ ለአላህ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፥ “ግን ማጥራታቸውን ዐታውቁትም” ስለተባለ እንዴት አድርገው ተሥቢሕ እንደሚያደርጉ “ከይፊያህ” كَيْفِيَّة ማለትም “እንዴትነት”howness” ዐይታወቅም። ይህንን ነጥብ ይዘን ወደ ባይብል እንደ ውኃ ፈሳሽ፥ እንደ እንግዳ ደራሽ ዘው ብለን ብንገባ ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት፣ ብርሃን ሁሉ፣ ሰማየ ሰማያት፣ ውኃ ተሥቢሕ ያደርጋሉ፥ የዐረቢኛው ባይብል “ኢሥበሒሂ” سَبِّحِيهِ በማለት ተሥቢሕ እንዲያደርጉ ይናገራል፦
መዝሙር 148፥3 *”ፀሐይና ጨረቃ አመስግኑት! ከዋክብትና ብርሃን ሁሉ አመስግኑት!*። سَبِّحِيهِ يا شَمسُ، وَأنتَ يا قَمَرُ سَبِّحْهُ يا كُلَّ النُّجُومِ المُتَلألِئَةِ، سَبِّحِيهِ
መዝሙር 148፥4 *”ሰማየ ሰማያት፥ አመስግኑት የሰማያት በላይም ውኃ”*። أيَّتُها السَّماواتُ وَالمِياهُ مِنْ فَوقُ، سَبِّحِيهِ
“አመስግኑት” የሚለው የግዕዙ ትእዛዋዊ ግስ እራሱ “ይሴብሕዎ” ሲሆን “ሠበሐ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ነው፥ የሚያቀርቡት “ስብሐት” ደግሞ ““ተስብሖት” ይባላል፦
መዝሙር 148፥3 *”ይሴብሕዎ ፀሓይ ወወርኅ! ይሴብሕዎ ኵሉ ከዋክብት ወብርሃን!*።
መዝሙር 148፥4 *”ይሴብሕዎ ሰማያተ ሰማያት ወማይኒ ዘመልዕልተ ሰማያት”*።
ምሁራን፦ “ስህተት ለማረም ብሎ ስህተት መሥራት ትልቅ ስህተት ነው” ይላሉ። የእኛን ጥያቄ ለማስረሳት የሚመጡ አዳዲስ ጥያቄዎች እራሳቸው በማንጸሪያ ሲፈተሹ ጥያቄዎቹ ተከረባብተው እራሳቸው ላይ እንደሚዘፈዘፉ አያጤኗቸውም። በአንድ ራስ ሁለት ምላስ፥ በአንድ ቢላ ሁለት የሚከላ ለያዙት ለእነርሱ ሐቁ እንዲህ ፈጦና ገጦ ሲመጣ ብስል እና ጥሬ ይለያሉ ብለን እናምናለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም