ስዋስቲካ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥71 *ከአላህ ሌላም በእርሱ ማስረጃን ያላወረደበትን ለእነርሱም በእርሱ ዕውቀት የሌላቸውን ነገር ያመልካሉ*፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانًا وَمَا لَيْسَ لَهُم بِهِ عِلْمٌ ۗ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِن نَّصِيرٍ
"ስዋስቲካ" स्वस्तिक በሳንስክሪት ከቀኝ ወደ ግራ ላለው የቀኝ ፊትና እጅ 卍 ወይም ከግራ ወደ ቀኝ ላለው የግራ ፊትና እጅ 卐 ምልክት እና አርማ ነው፥ ይህ ምልክት የአውሮፓ እና የኤሲያ ባህል ውስጥ ጉልኅ ሚና አለው።
በአውሮፓውያን ዘንድ በግሪክ የሰማይና የመብረቅ አምላክ ለሚባለው ለዜዩስ ምልክት ነው፣ በሮም የአምላክቱ ንጉሥ፣ የሰማይ እና የመብረቅ አምላክ ለሚባለው ለጁፒተር ምልክት ነው፣ በጀርመን የመብረቅ፣ የነጎድጓድ፣ የጥንካሬ፣ የመራባት አምላክ ለሚባለው ለዙር ምልክት ነው።
በኤሲያውያን ዘንድ በሂንዱ ሲሪያ ለሚባለው የፀሐይ አምላክ ምልክት ነው፣ በቢዲስት የቡድሃ የእግር አሻራ ምልክት ነው፣ በጃይኒዝም ለሰባተኛው ሱፓርስቫ ምልክት ነው።
በኃላ ላይ ይህ የጣዖታውን ምልክት በ 1930 ድኅረ-ልደት የፀረ-ሴማዊ እና የአርያን እንቅስቃሴ ለሆነው ለናዚ ምልክትና አርማ ሆነ፥ ይህ ምልክት ከ 1939-1945 ድኅረ-ልደት ለተካሄደው ለሁለተኛው የዓለም ጦርነት አርማ ሆኖ አገልግሏል።
ከናዚ በፊት ስዕሉ ላይ እንደምታዩት ደግሞ ላሊበላ መስኮት ላይ ይህ የጣዖታውን ምልክት አለ፥ ንጉሡ ገብረ-መስቀል ላሊበላ በዛግዌ ሥርወ-መንግሥት ከ 1181–1221 ድኅረ-ልደት የነገሠ ሰው ሲሆን የመስቀል አምላኪ ነበር። "ገብር" ማለት በግዕዝ "አገልጋይ" "አምላኪ" ማለት ሲሆን "ገብረ-መስቀል" ማለት "የመስቀል አገልጋይ ወይም አምላኪ" ማለት ነው፥ እንግሊዛዊ ታሪክ ፀሐፊ ግርሃም ሃንኮክ በ1993 ድኅረ-ልደት ባሳተመው መጽሐፍ "The Sign and the Seal" በተባለው መጽሐፉ፦ "የላሊበላን ውቅር በማነፁ ሥራ ላይ ቴምፕላርስ የሚባሉት የመስቀል ጦረኞች ተካፍለዋል" ብሏል። የላሊበላን ውቅር "መላእክት ገነቡት" የሚለው ትርክት ቶራ ቦራና አርቲ ቡርቲ ነው፥ ቴምፕላርስ በ1110 ድኅረ-ልደት አዲስ የተቋቋመውን የኢየሩሳሌም መንግሥት ከጠላት ለመከላከል እና ከአውሮፓ ወደ ኢየሩሳሌም የሚጎርፉትን ተሳላሚዎች ደኅንነት ለመጠበቅ የተመሠረተ ቡድን ነው። ይህ ቡድን የላሊበላ መስኮት ላይ በአውሮፓውን ከጥንት ጀምሮ የጣዖት ምልክት የሆነውን የስዋስቲካ አርማ በማድረግ አሻራውን አሳርፏል፥ ቴምፕላርስ የኢሉሚናቲ ሌላይኛው ገጽታ ነው። ኢሉሚናቲ ከጥንት ጀምሮ ከግብጽ፣ ከዚያ ባቢሎን፣ ከዚያ ግሪክ፣ ከዚያ ሮም፣ ከዚያ የአይሁድ ካባላህ፣ ከዚያ የክርስትና ቴምፕላርስ እና ፍሪማስን(ፍሪሜሶን) እየተባለ በዘመናችን ዘመናዊ ሆኖ ብቅ ያለ ፈሣድ ነው፥ የስዋስቲካ አርማ አሏህ ማስረጃን ያላወረደበትን ነገር ሲሆን ሰዎች ያለ ዕውቀት ይህንን የተቀረጸ ምስል ያመልካሉ። አምልኮ የአሏህ ሐቅና ገንዘብ ሆኖ ሳላ አምልኮ ለማይገባው ነገር መስጠት ትልቁ በደል ነው፦
22፥71 *ከአላህ ሌላም በእርሱ ማስረጃን ያላወረደበትን ለእነርሱም በእርሱ ዕውቀት የሌላቸውን ነገር ያመልካሉ፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳት የላቸውም*፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانًا وَمَا لَيْسَ لَهُم بِهِ عِلْمٌ ۗ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِن نَّصِيرٍ
የትንሳኤ ቀን ለበዳዮችም ምንም ረዳት የላቸውም። ከላሊበላ በስተጀርባ የነበረውን የኢሉሚናቲ ሴራና ደባ ስትረዱ በንስሐ ወደ አሏህ ተመለሱ! አሏህ ከኢሉሚናቲ ፈሣድ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
22፥71 *ከአላህ ሌላም በእርሱ ማስረጃን ያላወረደበትን ለእነርሱም በእርሱ ዕውቀት የሌላቸውን ነገር ያመልካሉ*፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانًا وَمَا لَيْسَ لَهُم بِهِ عِلْمٌ ۗ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِن نَّصِيرٍ
"ስዋስቲካ" स्वस्तिक በሳንስክሪት ከቀኝ ወደ ግራ ላለው የቀኝ ፊትና እጅ 卍 ወይም ከግራ ወደ ቀኝ ላለው የግራ ፊትና እጅ 卐 ምልክት እና አርማ ነው፥ ይህ ምልክት የአውሮፓ እና የኤሲያ ባህል ውስጥ ጉልኅ ሚና አለው።
በአውሮፓውያን ዘንድ በግሪክ የሰማይና የመብረቅ አምላክ ለሚባለው ለዜዩስ ምልክት ነው፣ በሮም የአምላክቱ ንጉሥ፣ የሰማይ እና የመብረቅ አምላክ ለሚባለው ለጁፒተር ምልክት ነው፣ በጀርመን የመብረቅ፣ የነጎድጓድ፣ የጥንካሬ፣ የመራባት አምላክ ለሚባለው ለዙር ምልክት ነው።
በኤሲያውያን ዘንድ በሂንዱ ሲሪያ ለሚባለው የፀሐይ አምላክ ምልክት ነው፣ በቢዲስት የቡድሃ የእግር አሻራ ምልክት ነው፣ በጃይኒዝም ለሰባተኛው ሱፓርስቫ ምልክት ነው።
በኃላ ላይ ይህ የጣዖታውን ምልክት በ 1930 ድኅረ-ልደት የፀረ-ሴማዊ እና የአርያን እንቅስቃሴ ለሆነው ለናዚ ምልክትና አርማ ሆነ፥ ይህ ምልክት ከ 1939-1945 ድኅረ-ልደት ለተካሄደው ለሁለተኛው የዓለም ጦርነት አርማ ሆኖ አገልግሏል።
ከናዚ በፊት ስዕሉ ላይ እንደምታዩት ደግሞ ላሊበላ መስኮት ላይ ይህ የጣዖታውን ምልክት አለ፥ ንጉሡ ገብረ-መስቀል ላሊበላ በዛግዌ ሥርወ-መንግሥት ከ 1181–1221 ድኅረ-ልደት የነገሠ ሰው ሲሆን የመስቀል አምላኪ ነበር። "ገብር" ማለት በግዕዝ "አገልጋይ" "አምላኪ" ማለት ሲሆን "ገብረ-መስቀል" ማለት "የመስቀል አገልጋይ ወይም አምላኪ" ማለት ነው፥ እንግሊዛዊ ታሪክ ፀሐፊ ግርሃም ሃንኮክ በ1993 ድኅረ-ልደት ባሳተመው መጽሐፍ "The Sign and the Seal" በተባለው መጽሐፉ፦ "የላሊበላን ውቅር በማነፁ ሥራ ላይ ቴምፕላርስ የሚባሉት የመስቀል ጦረኞች ተካፍለዋል" ብሏል። የላሊበላን ውቅር "መላእክት ገነቡት" የሚለው ትርክት ቶራ ቦራና አርቲ ቡርቲ ነው፥ ቴምፕላርስ በ1110 ድኅረ-ልደት አዲስ የተቋቋመውን የኢየሩሳሌም መንግሥት ከጠላት ለመከላከል እና ከአውሮፓ ወደ ኢየሩሳሌም የሚጎርፉትን ተሳላሚዎች ደኅንነት ለመጠበቅ የተመሠረተ ቡድን ነው። ይህ ቡድን የላሊበላ መስኮት ላይ በአውሮፓውን ከጥንት ጀምሮ የጣዖት ምልክት የሆነውን የስዋስቲካ አርማ በማድረግ አሻራውን አሳርፏል፥ ቴምፕላርስ የኢሉሚናቲ ሌላይኛው ገጽታ ነው። ኢሉሚናቲ ከጥንት ጀምሮ ከግብጽ፣ ከዚያ ባቢሎን፣ ከዚያ ግሪክ፣ ከዚያ ሮም፣ ከዚያ የአይሁድ ካባላህ፣ ከዚያ የክርስትና ቴምፕላርስ እና ፍሪማስን(ፍሪሜሶን) እየተባለ በዘመናችን ዘመናዊ ሆኖ ብቅ ያለ ፈሣድ ነው፥ የስዋስቲካ አርማ አሏህ ማስረጃን ያላወረደበትን ነገር ሲሆን ሰዎች ያለ ዕውቀት ይህንን የተቀረጸ ምስል ያመልካሉ። አምልኮ የአሏህ ሐቅና ገንዘብ ሆኖ ሳላ አምልኮ ለማይገባው ነገር መስጠት ትልቁ በደል ነው፦
22፥71 *ከአላህ ሌላም በእርሱ ማስረጃን ያላወረደበትን ለእነርሱም በእርሱ ዕውቀት የሌላቸውን ነገር ያመልካሉ፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳት የላቸውም*፡፡ وَيَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانًا وَمَا لَيْسَ لَهُم بِهِ عِلْمٌ ۗ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِن نَّصِيرٍ
የትንሳኤ ቀን ለበዳዮችም ምንም ረዳት የላቸውም። ከላሊበላ በስተጀርባ የነበረውን የኢሉሚናቲ ሴራና ደባ ስትረዱ በንስሐ ወደ አሏህ ተመለሱ! አሏህ ከኢሉሚናቲ ፈሣድ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ምሪት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
ነብያችን”ﷺ” ቁርኣን ወደ እርሳቸው መወረዱን ተስፋ ሳያደርጉ ከቁርኣን በፊት ምንም ሳይሉ ማለትም፦ “ነብይ ወይም መልእክተኛ ነኝ” ሳይሉ ብዙ ዕድሜ ማለትም 40 ዓመት በእርግጥ ኖረዋል፦
28፥86 *መጽሐፉ ወደ አንተ መወረዱን ተስፋ የምታደርግ አልነበርክም፡፡ ግን ከጌታህ ችሮታ ተወረደልህ፡፡ ለከሓዲዎችም በፍጹም ረዳት አትኹን*፡፡ وَمَا كُنتَ تَرْجُو أَن يُلْقَىٰ إِلَيْكَ الْكِتَابُ إِلَّا رَحْمَةً مِّن رَّبِّكَ ۖ فَلَا تَكُونَنَّ ظَهِيرًا لِّلْكَافِرِينَ
10፥16 አላህ በሻ ኖሮ በእናንተ ላይ ባለነበብኩትም፤ አላህ እርሱን ባላሳወቃችሁም ነበር፡፡ *በእናንተም ውስጥ ከእርሱ በፊት ምንም ሳልል ብዙን ዕድሜ በእርግጥ ኖሬአለሁ፤ አታውቁምን?* በል። قُل لَّوْ شَاءَ اللَّهُ مَا تَلَوْتُهُ عَلَيْكُمْ وَلَا أَدْرَاكُم بِهِ ۖ فَقَدْ لَبِثْتُ فِيكُمْ عُمُرًا مِّن قَبْلِهِ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ከቁርኣን መውረድ በፊት በአርባ ዓመት ውስጥ በነበራቸው ቆይታ መጽሐፍን የሚያነቡ በቀኛቸውም የሚጽፉ አልነበሩም፤ አላህ ምንም የማያውቁ ሆነው ሳሉ ቁርኣንን በማውረድ መራቸው፦
29፥48 *ከእርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም*፡፡ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُو مِن قَبْلِهِ مِن كِتَابٍ وَلَا تَخُطُّهُ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًا لَّارْتَابَ الْمُبْطِلُونَ
93፥7 *የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም*፡፡ وَوَجَدَكَ ضَالًّا فَهَدَىٰ
“የሳትክ” የሚለው ቃል “አዷል” أَضَلّ ሲሆን “ምሪት አልባ” ማለት ነው፤ “ምሪት አልባ” ነበርክ ማለት “መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም” ማለት ነው፤ “መራንህ” የሚለው “የምንሻውን ሰው በእርሱ የምንመራበት ብርሃን አደረግነው” በሚል መጥቷል፦
42፥52 እንደዚሁም ወደ አንተ ከትእዛዛችን ሲኾን መንፈስን አወረድን፡፡ *መጽሐፉም እምነቱም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም*፡፡ ግን ከባሮቻችን የምንሻውን ሰው በእርሱ *የምንመራበት ብርሃን አደረግነው*፡፡ አንተም ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ትመራለህ፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ رُوحًا مِّنْ أَمْرِنَا ۚ مَا كُنتَ تَدْرِي مَا الْكِتَابُ وَلَا الْإِيمَانُ وَلَـٰكِن جَعَلْنَاهُ نُورًا نَّهْدِي بِهِ مَن نَّشَاءُ مِنْ عِبَادِنَا ۚ وَإِنَّكَ لَتَهْدِي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
ስለዚህ የሳትክ ነበር ማለት መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም ማለት ሲሆን ቁርኣንን የሚመራበት ብርሃን አድርጎ መራቸው ማለት ነው። ይህ ቁርኣን ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራል፦
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
አንቀጹ ይቀጥልና፦ “ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም” ይላል፤ ሃብት ሙሉነት ሲሆን ድህነት ባዶነት ነው። እውነተኛ ሃብት ደግሞ የነፍስ ሃብት ቁርኣን ነው፤ ስለዚህ የሳት ነበርክ ማለት የቁርኣን ዕውቀቱ አልነበረክም ደሃ ነበርክ፤ መራንህ ማለት የነፍስ ሃብት በሆነው ቁርኣን አከበርንህ ማለት ነው፤ ታላቁ ሙፍሲር ኢብኑ ከሲር በዚህ መልኩ ነው ያስቀመጠው፦
93፥8 *ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም*፡፡ وَوَجَدَكَ عَائِلًا فَأَغْنَىٰ
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 81, ሐዲስ 35
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ሃብት ማለት መጠነ ሰፊ ንብረት መያዝ አይደለም። ነገር ግን ሃብት ማለት የነፍስ ሃብት ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ الْغِنَى عَنْ كَثْرَةِ الْعَرَضِ، وَلَكِنَّ الْغِنَى غِنَى النَّفْسِ ”.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
ነብያችን”ﷺ” ቁርኣን ወደ እርሳቸው መወረዱን ተስፋ ሳያደርጉ ከቁርኣን በፊት ምንም ሳይሉ ማለትም፦ “ነብይ ወይም መልእክተኛ ነኝ” ሳይሉ ብዙ ዕድሜ ማለትም 40 ዓመት በእርግጥ ኖረዋል፦
28፥86 *መጽሐፉ ወደ አንተ መወረዱን ተስፋ የምታደርግ አልነበርክም፡፡ ግን ከጌታህ ችሮታ ተወረደልህ፡፡ ለከሓዲዎችም በፍጹም ረዳት አትኹን*፡፡ وَمَا كُنتَ تَرْجُو أَن يُلْقَىٰ إِلَيْكَ الْكِتَابُ إِلَّا رَحْمَةً مِّن رَّبِّكَ ۖ فَلَا تَكُونَنَّ ظَهِيرًا لِّلْكَافِرِينَ
10፥16 አላህ በሻ ኖሮ በእናንተ ላይ ባለነበብኩትም፤ አላህ እርሱን ባላሳወቃችሁም ነበር፡፡ *በእናንተም ውስጥ ከእርሱ በፊት ምንም ሳልል ብዙን ዕድሜ በእርግጥ ኖሬአለሁ፤ አታውቁምን?* በል። قُل لَّوْ شَاءَ اللَّهُ مَا تَلَوْتُهُ عَلَيْكُمْ وَلَا أَدْرَاكُم بِهِ ۖ فَقَدْ لَبِثْتُ فِيكُمْ عُمُرًا مِّن قَبْلِهِ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ከቁርኣን መውረድ በፊት በአርባ ዓመት ውስጥ በነበራቸው ቆይታ መጽሐፍን የሚያነቡ በቀኛቸውም የሚጽፉ አልነበሩም፤ አላህ ምንም የማያውቁ ሆነው ሳሉ ቁርኣንን በማውረድ መራቸው፦
29፥48 *ከእርሱ በፊትም መጽሐፍን የምታነብ በቀኝህም የምትጽፈው አልነበርክም*፡፡ ያን ጊዜ አጥፊዎቹ በእርግጥ በተጠራጠሩ ነበር፡፡ وَمَا كُنتَ تَتْلُو مِن قَبْلِهِ مِن كِتَابٍ وَلَا تَخُطُّهُ بِيَمِينِكَ ۖ إِذًا لَّارْتَابَ الْمُبْطِلُونَ
93፥7 *የሳትክም ኾነህ አገኘህ መራህም*፡፡ وَوَجَدَكَ ضَالًّا فَهَدَىٰ
“የሳትክ” የሚለው ቃል “አዷል” أَضَلّ ሲሆን “ምሪት አልባ” ማለት ነው፤ “ምሪት አልባ” ነበርክ ማለት “መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም” ማለት ነው፤ “መራንህ” የሚለው “የምንሻውን ሰው በእርሱ የምንመራበት ብርሃን አደረግነው” በሚል መጥቷል፦
42፥52 እንደዚሁም ወደ አንተ ከትእዛዛችን ሲኾን መንፈስን አወረድን፡፡ *መጽሐፉም እምነቱም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም*፡፡ ግን ከባሮቻችን የምንሻውን ሰው በእርሱ *የምንመራበት ብርሃን አደረግነው*፡፡ አንተም ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ትመራለህ፡፡ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ رُوحًا مِّنْ أَمْرِنَا ۚ مَا كُنتَ تَدْرِي مَا الْكِتَابُ وَلَا الْإِيمَانُ وَلَـٰكِن جَعَلْنَاهُ نُورًا نَّهْدِي بِهِ مَن نَّشَاءُ مِنْ عِبَادِنَا ۚ وَإِنَّكَ لَتَهْدِي إِلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
ስለዚህ የሳትክ ነበር ማለት መጽሐፉም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም ማለት ሲሆን ቁርኣንን የሚመራበት ብርሃን አድርጎ መራቸው ማለት ነው። ይህ ቁርኣን ወደ ቀጥተኛ መንገድ ይመራል፦
17፥9 *ይህ ቁርኣን ወደዚያች እርሷ ቀጥተኛ ወደ ኾነችው መንገድ ይመራል*፡፡ إِنَّ هَـٰذَا الْقُرْآنَ يَهْدِي لِلَّتِي هِيَ أَقْوَمُ
አንቀጹ ይቀጥልና፦ “ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም” ይላል፤ ሃብት ሙሉነት ሲሆን ድህነት ባዶነት ነው። እውነተኛ ሃብት ደግሞ የነፍስ ሃብት ቁርኣን ነው፤ ስለዚህ የሳት ነበርክ ማለት የቁርኣን ዕውቀቱ አልነበረክም ደሃ ነበርክ፤ መራንህ ማለት የነፍስ ሃብት በሆነው ቁርኣን አከበርንህ ማለት ነው፤ ታላቁ ሙፍሲር ኢብኑ ከሲር በዚህ መልኩ ነው ያስቀመጠው፦
93፥8 *ድኻም ኾነህ አገኘህ አከበረህም*፡፡ وَوَجَدَكَ عَائِلًا فَأَغْنَىٰ
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 81, ሐዲስ 35
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ሃብት ማለት መጠነ ሰፊ ንብረት መያዝ አይደለም። ነገር ግን ሃብት ማለት የነፍስ ሃብት ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ الْغِنَى عَنْ كَثْرَةِ الْعَرَضِ، وَلَكِنَّ الْغِنَى غِنَى النَّفْسِ ”.
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘጠኙ ተአምራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥101 *"ለሙሳም ግልጽ የኾኑን ዘጠኝ ተአምራት በእርግጥ ሰጠነው"*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ تِسْعَ آيَاتٍ بَيِّنَاتٍ
"አያህ" آيَة ማለት በነጠላ "ተአምር" ማለት ነው፥ የአያህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "አያት" آیات ማለት ሲሆን "ተአምራት" ማለት ነው። አምላካችን አሏህ ሙሣን ወደ ፊርዐውን እና ወደ መማክርቶቹ በተአምራት ልኮታል፥ እነዚህም ተአምራት ዘጠኝ ናቸው፦
7፥103 ከዚያም ከበኋላቸው *"ሙሳን ወደ ፈርዖን እና ወደ መማክርቶቹ በተአምራታችን ላክነው"*፡፡ ثُمَّ بَعَثْنَا مِن بَعْدِهِم مُّوسَىٰ بِآيَاتِنَا إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِ فَظَلَمُوا
17፥101 *"ለሙሳም ግልጽ የኾኑን ዘጠኝ ተአምራት በእርግጥ ሰጠነው"*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ تِسْعَ آيَاتٍ بَيِّنَاتٍ
እነዚህ ግልጽ የኾኑን ዘጠኝ ተአምራት በቁርኣን ተዘርዝረዋል፥ እነርሱም፦
"ተአምር አንድ"
የመጀመሪያው ተአምር በትሩ ወደ ግልጽ እባብ መቀየሩ ነው፦
7፥106 *ፈርዖንም «በተአምር የመጣህ እንደኾንክ ከእውነተኞቹ ከኾንክ እርሷን አምጣት» አለው*፡፡ قَالَ إِن كُنتَ جِئْتَ بِآيَةٍ فَأْتِ بِهَا إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِينَ
7፥107 *"በትሩንም ጣለ፥ እርስዋም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች"*፡፡ فَأَلْقَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِيَ ثُعْبَانٌ مُّبِينٌ
"ተአምር ሁለት"
ሁለተኛው ተአምር ሙሣ እጁን ወደ ብብቱ ሲያስገባት ነጭ ሆና መውጣቷ ነው፦
20፥22 *«እጅህንም ወደ ብብትህ አግባ፡፡ ሌላ ተአምር ስትኾን ያለነውር ነጭ ኾና ትወጣለችና*፡፡ وَاضْمُمْ يَدَكَ إِلَىٰ جَنَاحِكَ تَخْرُجْ بَيْضَاءَ مِنْ غَيْرِ سُوءٍ آيَةً أُخْرَىٰ
7፥108 *"እጁንም አወጣ፥ እርሷም ወዲያውኑ ለተመልካቾች ነጭ ኾነች"*፡፡ وَنَزَعَ يَدَهُ فَإِذَا هِيَ بَيْضَاءُ لِلنَّاظِرِينَ
"ቡርሃን" بُرْهَانَانِ ማለት "ማስረጃ" ማለት ሲሆን በትሩ ወደ እባብ መቀየሩ እና የሙሣ እጁ ያለ ነውር ነጭ ሆና መውጣት “ሁለት ማስረጃዎች" ናቸው፦
28፥32 «እጅህን በአንገትጌህ ውስጥ አግባ፡፡ ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና፡፡ ክንፍህንም ከፍርሃት ለመዳን ወደ አንተ አጣብቅ፡፡ *"እነዚህም ከጌታህ የሆኑ ወደ ፈርዖንና ወደ መኳንንቶቹ የሚደርሱ ሁለት ማስረጃዎች ናቸው*፡፡ اسْلُكْ يَدَكَ فِي جَيْبِكَ تَخْرُجْ بَيْضَاءَ مِنْ غَيْرِ سُوءٍ وَاضْمُمْ إِلَيْكَ جَنَاحَكَ مِنَ الرَّهْبِ ۖ فَذَانِكَ بُرْهَانَانِ مِن رَّبِّكَ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِ
"ተአምር ሦስት"
ሦስተኛው ተአምር ለዓመታት ከፍሬዎችም በመቀነስ ድርቅ መምጣቱ ነው፦
7፥130 የፈርዖንንም ቤተሰቦች እንዲገሰጹ በድርቅ ዓመታትና ከፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ ያዝናቸው፡፡ وَلَقَدْ أَخَذْنَا آلَ فِرْعَوْنَ بِالسِّنِينَ وَنَقْصٍ مِّنَ الثَّمَرَاتِ لَعَلَّهُمْ يَذَّكَّرُونَ
7፥132 ለሙሳም፦ *«በማንኛይቱም ተአምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለንም» አሉ*፡፡ وَقَالُوا مَهْمَا تَأْتِنَا بِهِ مِنْ آيَةٍ لِّتَسْحَرَنَا بِهَا فَمَا نَحْنُ لَكَ بِمُؤْمِنِينَ
ሙሣ በድርቅ ተአምር ሲመጣባቸው፦ "በማንኛይቱም ተአምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለንም" አሉ። ያኔ ወዲያውኑ፦
ተአምር አራት
"የውኃ ማጥለቅለቅ"
ተአምር አምስት
"አንበጣ”
ተአምር ስድስት
“ነቀዝ”
ተአምር ሰባት
“እንቁራሪቶች”
ተአምር ስምንት
“ደም”
እነዚህ አምስት መቅሰፍቶች አሏህ ላከባቸው፦
7፥133 *"ወዲያም የውኃን ማጥለቅለቅ፣ አንበጣን፣ ነቀዝን፣ እንቁራሪቶችን፣ ደምንም የተለያዩ ተአምራት ሲኾኑ በእነርሱ ላይ ላክን፥"* ኮሩም ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ الطُّوفَانَ وَالْجَرَادَ وَالْقُمَّلَ وَالضَّفَادِعَ وَالدَّمَ آيَاتٍ مُّفَصَّلَاتٍ فَاسْتَكْبَرُوا وَكَانُوا قَوْمًا مُّجْرِمِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥101 *"ለሙሳም ግልጽ የኾኑን ዘጠኝ ተአምራት በእርግጥ ሰጠነው"*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ تِسْعَ آيَاتٍ بَيِّنَاتٍ
"አያህ" آيَة ማለት በነጠላ "ተአምር" ማለት ነው፥ የአያህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "አያት" آیات ማለት ሲሆን "ተአምራት" ማለት ነው። አምላካችን አሏህ ሙሣን ወደ ፊርዐውን እና ወደ መማክርቶቹ በተአምራት ልኮታል፥ እነዚህም ተአምራት ዘጠኝ ናቸው፦
7፥103 ከዚያም ከበኋላቸው *"ሙሳን ወደ ፈርዖን እና ወደ መማክርቶቹ በተአምራታችን ላክነው"*፡፡ ثُمَّ بَعَثْنَا مِن بَعْدِهِم مُّوسَىٰ بِآيَاتِنَا إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِ فَظَلَمُوا
17፥101 *"ለሙሳም ግልጽ የኾኑን ዘጠኝ ተአምራት በእርግጥ ሰጠነው"*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ تِسْعَ آيَاتٍ بَيِّنَاتٍ
እነዚህ ግልጽ የኾኑን ዘጠኝ ተአምራት በቁርኣን ተዘርዝረዋል፥ እነርሱም፦
"ተአምር አንድ"
የመጀመሪያው ተአምር በትሩ ወደ ግልጽ እባብ መቀየሩ ነው፦
7፥106 *ፈርዖንም «በተአምር የመጣህ እንደኾንክ ከእውነተኞቹ ከኾንክ እርሷን አምጣት» አለው*፡፡ قَالَ إِن كُنتَ جِئْتَ بِآيَةٍ فَأْتِ بِهَا إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِينَ
7፥107 *"በትሩንም ጣለ፥ እርስዋም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች"*፡፡ فَأَلْقَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِيَ ثُعْبَانٌ مُّبِينٌ
"ተአምር ሁለት"
ሁለተኛው ተአምር ሙሣ እጁን ወደ ብብቱ ሲያስገባት ነጭ ሆና መውጣቷ ነው፦
20፥22 *«እጅህንም ወደ ብብትህ አግባ፡፡ ሌላ ተአምር ስትኾን ያለነውር ነጭ ኾና ትወጣለችና*፡፡ وَاضْمُمْ يَدَكَ إِلَىٰ جَنَاحِكَ تَخْرُجْ بَيْضَاءَ مِنْ غَيْرِ سُوءٍ آيَةً أُخْرَىٰ
7፥108 *"እጁንም አወጣ፥ እርሷም ወዲያውኑ ለተመልካቾች ነጭ ኾነች"*፡፡ وَنَزَعَ يَدَهُ فَإِذَا هِيَ بَيْضَاءُ لِلنَّاظِرِينَ
"ቡርሃን" بُرْهَانَانِ ማለት "ማስረጃ" ማለት ሲሆን በትሩ ወደ እባብ መቀየሩ እና የሙሣ እጁ ያለ ነውር ነጭ ሆና መውጣት “ሁለት ማስረጃዎች" ናቸው፦
28፥32 «እጅህን በአንገትጌህ ውስጥ አግባ፡፡ ያለ ነውር ነጭ ሆና ትወጣለችና፡፡ ክንፍህንም ከፍርሃት ለመዳን ወደ አንተ አጣብቅ፡፡ *"እነዚህም ከጌታህ የሆኑ ወደ ፈርዖንና ወደ መኳንንቶቹ የሚደርሱ ሁለት ማስረጃዎች ናቸው*፡፡ اسْلُكْ يَدَكَ فِي جَيْبِكَ تَخْرُجْ بَيْضَاءَ مِنْ غَيْرِ سُوءٍ وَاضْمُمْ إِلَيْكَ جَنَاحَكَ مِنَ الرَّهْبِ ۖ فَذَانِكَ بُرْهَانَانِ مِن رَّبِّكَ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِ
"ተአምር ሦስት"
ሦስተኛው ተአምር ለዓመታት ከፍሬዎችም በመቀነስ ድርቅ መምጣቱ ነው፦
7፥130 የፈርዖንንም ቤተሰቦች እንዲገሰጹ በድርቅ ዓመታትና ከፍሬዎችም በመቀነስ በእርግጥ ያዝናቸው፡፡ وَلَقَدْ أَخَذْنَا آلَ فِرْعَوْنَ بِالسِّنِينَ وَنَقْصٍ مِّنَ الثَّمَرَاتِ لَعَلَّهُمْ يَذَّكَّرُونَ
7፥132 ለሙሳም፦ *«በማንኛይቱም ተአምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለንም» አሉ*፡፡ وَقَالُوا مَهْمَا تَأْتِنَا بِهِ مِنْ آيَةٍ لِّتَسْحَرَنَا بِهَا فَمَا نَحْنُ لَكَ بِمُؤْمِنِينَ
ሙሣ በድርቅ ተአምር ሲመጣባቸው፦ "በማንኛይቱም ተአምር በእርሷ ልትደግምብን ብትመጣብን እኛ ለአንተ የምናምንልህ አይደለንም" አሉ። ያኔ ወዲያውኑ፦
ተአምር አራት
"የውኃ ማጥለቅለቅ"
ተአምር አምስት
"አንበጣ”
ተአምር ስድስት
“ነቀዝ”
ተአምር ሰባት
“እንቁራሪቶች”
ተአምር ስምንት
“ደም”
እነዚህ አምስት መቅሰፍቶች አሏህ ላከባቸው፦
7፥133 *"ወዲያም የውኃን ማጥለቅለቅ፣ አንበጣን፣ ነቀዝን፣ እንቁራሪቶችን፣ ደምንም የተለያዩ ተአምራት ሲኾኑ በእነርሱ ላይ ላክን፥"* ኮሩም ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ الطُّوفَانَ وَالْجَرَادَ وَالْقُمَّلَ وَالضَّفَادِعَ وَالدَّمَ آيَاتٍ مُّفَصَّلَاتٍ فَاسْتَكْبَرُوا وَكَانُوا قَوْمًا مُّجْرِمِينَ
ተአምር ዘጠኝ
ዘጠነኛው ተአምር ደግሞ ከላይ የተዘረዘሩትን የተለያዩ ተአምራት ሲያስተባብሉ እና ከእርሷ ዘንጊዎች ሲሆኑ በባሕርም ውስጥ አሰጠማቸው፦
7፥136 *"እነርሱ በተአምራታችን ስለአስተባበሉም እና ከእርሷ ዘንጊዎች ስለኾኑ ከእነርሱ ተበቀልን፥ በባሕርም ውስጥ አሰጠምናቸው"*፡፡ فَانتَقَمْنَا مِنْهُمْ فَأَغْرَقْنَاهُمْ فِي الْيَمِّ بِأَنَّهُمْ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا وَكَانُوا عَنْهَا غَافِلِينَ
አምላካችን አሏህ ይህንን ያደረገው ቅድሚያ በሙሣ ባሕሩን በበትር እንዲመታ አስደርጎና የባሕሩ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ በማድረግ ነው፥ ሙሣን እና ከእርሱ ጋር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም ካዳነ በኃላ ያስተባበሉትን ሌሎቹን አሰጠመ፥ ይህ ትልቁ የመጨረሻው ተአምር ነው፦
26፥63 *ወደ ሙሳም፦ «ባሕሩን በበትርህ ምታው» ስንል ላክንበት፥ መታውና ተከፈለም፡፡ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ ኾነ*፡፡ فَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ مُوسَىٰ أَنِ اضْرِب بِّعَصَاكَ الْبَحْرَ ۖ فَانفَلَقَ فَكَانَ كُلُّ فِرْقٍ كَالطَّوْدِ الْعَظِيمِ
26፥65 *"ሙሳ እና ከእርሱ ጋር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም አዳንን፥ ከዚያም ሌሎቹን አሰጠምን"*፡፡ وَأَنجَيْنَا مُوسَىٰ وَمَن مَّعَهُ أَجْمَعِينَ ثُمَّ أَغْرَقْنَا الْآخَرِينَ
26፥67 *"በዚህ ውስጥ ታላቅ ተአምር አለበት"*፥ አብዛኞቻቸውም አማኞች አልነበሩም፡፡ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً ۖ وَمَا كَانَ أَكْثَرُهُم مُّؤْمِنِينَ
እነዚህ ዘጠኙ ተአምራት ሲፈጸሙ ነቢያችን”ﷺ” በጊዜውና በቦታው አልነበሩም፥ ነገር ግን የሙሣ አምላክ አሏህ ለነቢያችን"ﷺ"፦ “ነቁስሱ ዐለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት የሙሣን ወሬ ይተርክላቸዋል፦
20፥9 *የሙሳም ወሬ በእርግጥ መጥቶሃል*፡፡ وَهَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ مُوسَىٰ
20፥99 እንደዚሁ በእርግጥ *ካለፉት ወሬዎች በአንተ ላይ እንተርካለን*፡፡ كَذَٰلِكَ نَقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ مَا قَدْ سَبَقَ ۚ
“ወሬ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ነበእ” نَبَأ በነጠላ ሲሆን "አንባእ" أَنبَاء በብዜት ነው፥ አንድ ሰው ነበእ ሲመጣለት "ነቢይ" نَبِيّ ይሆናል። አምላካችን አሏህ ለነቢያችን”ﷺ” ከእርሳቸው በፊት ያለፉትን የሩቅ ወሬ መተረኩ ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ ነው፦
11:120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “እንተርክልሃለን፥ በዚህችም እውነቱ ነገር "ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ" መጥቶልሃል"*፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘጠነኛው ተአምር ደግሞ ከላይ የተዘረዘሩትን የተለያዩ ተአምራት ሲያስተባብሉ እና ከእርሷ ዘንጊዎች ሲሆኑ በባሕርም ውስጥ አሰጠማቸው፦
7፥136 *"እነርሱ በተአምራታችን ስለአስተባበሉም እና ከእርሷ ዘንጊዎች ስለኾኑ ከእነርሱ ተበቀልን፥ በባሕርም ውስጥ አሰጠምናቸው"*፡፡ فَانتَقَمْنَا مِنْهُمْ فَأَغْرَقْنَاهُمْ فِي الْيَمِّ بِأَنَّهُمْ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا وَكَانُوا عَنْهَا غَافِلِينَ
አምላካችን አሏህ ይህንን ያደረገው ቅድሚያ በሙሣ ባሕሩን በበትር እንዲመታ አስደርጎና የባሕሩ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ በማድረግ ነው፥ ሙሣን እና ከእርሱ ጋር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም ካዳነ በኃላ ያስተባበሉትን ሌሎቹን አሰጠመ፥ ይህ ትልቁ የመጨረሻው ተአምር ነው፦
26፥63 *ወደ ሙሳም፦ «ባሕሩን በበትርህ ምታው» ስንል ላክንበት፥ መታውና ተከፈለም፡፡ ክፍሉም ሁሉ እንደ ታላቅ ጋራ ኾነ*፡፡ فَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ مُوسَىٰ أَنِ اضْرِب بِّعَصَاكَ الْبَحْرَ ۖ فَانفَلَقَ فَكَانَ كُلُّ فِرْقٍ كَالطَّوْدِ الْعَظِيمِ
26፥65 *"ሙሳ እና ከእርሱ ጋር ያሉትንም ሰዎች ሁሉንም አዳንን፥ ከዚያም ሌሎቹን አሰጠምን"*፡፡ وَأَنجَيْنَا مُوسَىٰ وَمَن مَّعَهُ أَجْمَعِينَ ثُمَّ أَغْرَقْنَا الْآخَرِينَ
26፥67 *"በዚህ ውስጥ ታላቅ ተአምር አለበት"*፥ አብዛኞቻቸውም አማኞች አልነበሩም፡፡ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً ۖ وَمَا كَانَ أَكْثَرُهُم مُّؤْمِنِينَ
እነዚህ ዘጠኙ ተአምራት ሲፈጸሙ ነቢያችን”ﷺ” በጊዜውና በቦታው አልነበሩም፥ ነገር ግን የሙሣ አምላክ አሏህ ለነቢያችን"ﷺ"፦ “ነቁስሱ ዐለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት የሙሣን ወሬ ይተርክላቸዋል፦
20፥9 *የሙሳም ወሬ በእርግጥ መጥቶሃል*፡፡ وَهَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ مُوسَىٰ
20፥99 እንደዚሁ በእርግጥ *ካለፉት ወሬዎች በአንተ ላይ እንተርካለን*፡፡ كَذَٰلِكَ نَقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ مَا قَدْ سَبَقَ ۚ
“ወሬ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ነበእ” نَبَأ በነጠላ ሲሆን "አንባእ" أَنبَاء በብዜት ነው፥ አንድ ሰው ነበእ ሲመጣለት "ነቢይ" نَبِيّ ይሆናል። አምላካችን አሏህ ለነቢያችን”ﷺ” ከእርሳቸው በፊት ያለፉትን የሩቅ ወሬ መተረኩ ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ ነው፦
11:120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “እንተርክልሃለን፥ በዚህችም እውነቱ ነገር "ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ" መጥቶልሃል"*፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አል-አርዱል ሙቀደሣህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥21 *«ሕዝቦቼ ሆይ! ያችን አላህ ለእናንተ ያደረጋትን የተቀደሰችውን መሬት ግቡ፡፡ ወደ ኋላችሁም አትመለሱ፡፡ ከሳሪዎች ኾናችሁ ትመለሳላችሁና፡፡»* يَا قَوْمِ ادْخُلُوا الْأَرْضَ الْمُقَدَّسَةَ الَّتِي كَتَبَ اللَّهُ لَكُمْ وَلَا تَرْتَدُّوا عَلَىٰ أَدْبَارِكُمْ فَتَنقَلِبُوا خَاسِرِينَ
ስለ አል-አርዱል ሙቀደሣህ ከነቢዩሏህ ኢብራሂም እስከ ነቢያችን"ﷺ" ያለውን ክስተት ከቁርኣን እና ከሐዲስ በግርድፉና በሌጣው ኢንሻሏህ እናያለን። "አሽ-ሻም” اَلـشَّـام ማለት በቋንቋ ደረጃ ከሄድን “አሽ-ሸማል” الشِّمَال ማለትም “ግራ” ማለት ነው፥ ለምሳሌ የአሽ-ሻም ተቃራኒ “አል-የመን” اَلْـيَـمَـن ማለት “አል-የሚን” الْيَمِين ማለትም “ቀኝ” ማለት ነው። ነቢያችን”ﷺ” ከሚኖሩበት በስተ ግራ ያለችው አሽ-ሻም ስትሆን በስተ ቀኝ ያለችው አል-የመን ናት። አምላካችን አሏህ በየመን አገር እና በሻም አገር መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አድርጓል፦
34፥18 *”በእነርሱ እና በዚያች በውስጧ በባረክናት ምድር መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አደረግን”*፡፡ وَجَعَلْنَا بَيْنَهُمْ وَبَيْنَ الْقُرَى الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا قُرًى ظَاهِرَةً
እዚህ አንቀጽ ላይ "ባረክና" بَارَكْنَا ማለት "የባረክን" ማለት ሲሆን የተባረከችውም ምድር የሻም ምድር ናት፥ አምላካችን አሏህ ኢብራሂምን እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት ወደ ባረካት ምድር በመውሰድ አዳናቸው፦
21፥71 *”እርሱን(ኢብራሂምን) እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት ወደ ባረክናት ምድር በመውሰድ አዳን”*፡፡ وَنَجَّيْنَاهُ وَلُوطًا إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا لِلْعَالَمِينَ
አምላካችን አሏህ በአል-መሥጂዱል አቅሳ ዙሪያውን ያለውን ሶሪያን፣ ፍልስጥኤም፣ ዮርዳኖስን፣ ሊባኖስን ወዘተ ባርኮታል፦
17፥1 *ያ ባሪያውን “ከተከበረው መስጊድ” ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ “ሩቁ መስጊድ” በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጥራት ይገባው፤ ከታምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው"*። እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው። سُبْحَٰنَ ٱلَّذِىٓ أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِۦ لَيْلًۭا مِّنَ ٱلْمَسْجِدِ ٱلْحَرَامِ إِلَى ٱلْمَسْجِدِ ٱلْأَقْصَا ٱلَّذِى بَٰرَكْنَا حَوْلَهُۥ لِنُرِيَهُۥ مِنْ ءَايَٰتِنَآ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
"ዙሪያውን ወደ ባረክነው" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። “መሥጂድ” مَسْجِد የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለትም “ሰገደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መስገጃ” ማለት ሲሆን “ሡጁድ” سُّجُود ደግሞ “ስግደት” ማለት ነው፥ የጥንት ሰዎች መሥጂድ አርገው የሚሠሩት ድንኳን ነበር። በመካህ የተመሠረተው የመጀሪያው መሥጂድ “አል-መሥጂዱል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَام ማለትም “የተከበረ መሥጂድ” ሲሆን ሁለተኛው መሥጂድ ደግሞ በሻም ምድር የተመሠረተው "አል-መሥጂዱል አቅሷ” الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى ማለትም “የሩቅ መሥጂድ” ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 45
አቢ ዘር ሰምቶ እንደተረከው፦ “እኔም፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በምድር ላይ መጀመሪያ የተመሠረተው የትኛው መሥጂድ ነው? አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አል-መሥጂዱል ሐረም” አሉ። እኔም፦ “ከዚያስ ቀጥሎ? ብዬ አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አል-መሥጂዱል አቅሷ” አሉ። እኔም፦ “በሁለቱ መካከል ምን ያህል የጊዜ ልዩነት አለ? ብዬ አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አርባ ዓመት” አሉ”*። قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ، أَىُّ مَسْجِدٍ وُضِعَ فِي الأَرْضِ أَوَّلُ قَالَ ” الْمَسْجِدُ الْحَرَامُ ”. قَالَ قُلْتُ ثُمَّ أَىٌّ قَالَ ” الْمَسْجِدُ الأَقْصَى ”. قُلْتُ كَمْ كَانَ بَيْنَهُمَا قَالَ ” أَرْبَعُونَ سَنَةً،
“ዉዲዐ” وُضِعَ ማለት “ተመሠረተ” ማለት ነው፥ በሁለቱ መሣጂጅ መካከል ያለው የጊዜ ልዩነት 40 ዓመት ነው፥ እነዚህ መሣጂድ የተመሠረቱት በኢብራሂም ጊዜ ነው፦
2፥127 *"ኢብራሂምና ኢስማኢልም «ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል፡፡ አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና» የሚሉ ሲኾኑ "ከቤቱ መሠረቶቹን ከፍ ባደረጉ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ وَإِذْ يَرْفَعُ إِبْرَاهِيمُ الْقَوَاعِدَ مِنَ الْبَيْتِ وَإِسْمَاعِيلُ رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّا ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥21 *«ሕዝቦቼ ሆይ! ያችን አላህ ለእናንተ ያደረጋትን የተቀደሰችውን መሬት ግቡ፡፡ ወደ ኋላችሁም አትመለሱ፡፡ ከሳሪዎች ኾናችሁ ትመለሳላችሁና፡፡»* يَا قَوْمِ ادْخُلُوا الْأَرْضَ الْمُقَدَّسَةَ الَّتِي كَتَبَ اللَّهُ لَكُمْ وَلَا تَرْتَدُّوا عَلَىٰ أَدْبَارِكُمْ فَتَنقَلِبُوا خَاسِرِينَ
ስለ አል-አርዱል ሙቀደሣህ ከነቢዩሏህ ኢብራሂም እስከ ነቢያችን"ﷺ" ያለውን ክስተት ከቁርኣን እና ከሐዲስ በግርድፉና በሌጣው ኢንሻሏህ እናያለን። "አሽ-ሻም” اَلـشَّـام ማለት በቋንቋ ደረጃ ከሄድን “አሽ-ሸማል” الشِّمَال ማለትም “ግራ” ማለት ነው፥ ለምሳሌ የአሽ-ሻም ተቃራኒ “አል-የመን” اَلْـيَـمَـن ማለት “አል-የሚን” الْيَمِين ማለትም “ቀኝ” ማለት ነው። ነቢያችን”ﷺ” ከሚኖሩበት በስተ ግራ ያለችው አሽ-ሻም ስትሆን በስተ ቀኝ ያለችው አል-የመን ናት። አምላካችን አሏህ በየመን አገር እና በሻም አገር መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አድርጓል፦
34፥18 *”በእነርሱ እና በዚያች በውስጧ በባረክናት ምድር መካከልም ቅጥልጥል ከተሞችን አደረግን”*፡፡ وَجَعَلْنَا بَيْنَهُمْ وَبَيْنَ الْقُرَى الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا قُرًى ظَاهِرَةً
እዚህ አንቀጽ ላይ "ባረክና" بَارَكْنَا ማለት "የባረክን" ማለት ሲሆን የተባረከችውም ምድር የሻም ምድር ናት፥ አምላካችን አሏህ ኢብራሂምን እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት ወደ ባረካት ምድር በመውሰድ አዳናቸው፦
21፥71 *”እርሱን(ኢብራሂምን) እና ሉጥንም ወደዚያች፤ በውስጧ ለዓለማት ወደ ባረክናት ምድር በመውሰድ አዳን”*፡፡ وَنَجَّيْنَاهُ وَلُوطًا إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا لِلْعَالَمِينَ
አምላካችን አሏህ በአል-መሥጂዱል አቅሳ ዙሪያውን ያለውን ሶሪያን፣ ፍልስጥኤም፣ ዮርዳኖስን፣ ሊባኖስን ወዘተ ባርኮታል፦
17፥1 *ያ ባሪያውን “ከተከበረው መስጊድ” ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ “ሩቁ መስጊድ” በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጥራት ይገባው፤ ከታምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው"*። እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው። سُبْحَٰنَ ٱلَّذِىٓ أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِۦ لَيْلًۭا مِّنَ ٱلْمَسْجِدِ ٱلْحَرَامِ إِلَى ٱلْمَسْجِدِ ٱلْأَقْصَا ٱلَّذِى بَٰرَكْنَا حَوْلَهُۥ لِنُرِيَهُۥ مِنْ ءَايَٰتِنَآ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
"ዙሪያውን ወደ ባረክነው" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። “መሥጂድ” مَسْجِد የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለትም “ሰገደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መስገጃ” ማለት ሲሆን “ሡጁድ” سُّجُود ደግሞ “ስግደት” ማለት ነው፥ የጥንት ሰዎች መሥጂድ አርገው የሚሠሩት ድንኳን ነበር። በመካህ የተመሠረተው የመጀሪያው መሥጂድ “አል-መሥጂዱል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَام ማለትም “የተከበረ መሥጂድ” ሲሆን ሁለተኛው መሥጂድ ደግሞ በሻም ምድር የተመሠረተው "አል-መሥጂዱል አቅሷ” الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى ማለትም “የሩቅ መሥጂድ” ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 45
አቢ ዘር ሰምቶ እንደተረከው፦ “እኔም፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በምድር ላይ መጀመሪያ የተመሠረተው የትኛው መሥጂድ ነው? አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አል-መሥጂዱል ሐረም” አሉ። እኔም፦ “ከዚያስ ቀጥሎ? ብዬ አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አል-መሥጂዱል አቅሷ” አሉ። እኔም፦ “በሁለቱ መካከል ምን ያህል የጊዜ ልዩነት አለ? ብዬ አልኩኝ። እርሳቸውም፦ “አርባ ዓመት” አሉ”*። قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قُلْتُ يَا رَسُولَ اللَّهِ، أَىُّ مَسْجِدٍ وُضِعَ فِي الأَرْضِ أَوَّلُ قَالَ ” الْمَسْجِدُ الْحَرَامُ ”. قَالَ قُلْتُ ثُمَّ أَىٌّ قَالَ ” الْمَسْجِدُ الأَقْصَى ”. قُلْتُ كَمْ كَانَ بَيْنَهُمَا قَالَ ” أَرْبَعُونَ سَنَةً،
“ዉዲዐ” وُضِعَ ማለት “ተመሠረተ” ማለት ነው፥ በሁለቱ መሣጂጅ መካከል ያለው የጊዜ ልዩነት 40 ዓመት ነው፥ እነዚህ መሣጂድ የተመሠረቱት በኢብራሂም ጊዜ ነው፦
2፥127 *"ኢብራሂምና ኢስማኢልም «ጌታችን ሆይ! ከእኛ ተቀበል፡፡ አንተ ሰሚውና ዐዋቂው አንተ ነህና» የሚሉ ሲኾኑ "ከቤቱ መሠረቶቹን ከፍ ባደረጉ ጊዜ አስታውስ"*፡፡ وَإِذْ يَرْفَعُ إِبْرَاهِيمُ الْقَوَاعِدَ مِنَ الْبَيْتِ وَإِسْمَاعِيلُ رَبَّنَا تَقَبَّلْ مِنَّا ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
"አል-አርዱል ሙቀደሣህ" الْأَرْضَ الْمُقَدَّسَة ማለት "ቅድስት መሬት"The Holy Earth" ማለት ነው፥ ሙሣም ለሕዝቦቹ ይህቺን ምድር፦ "የተቀደሰችውን መሬት" ብሏታል፦
5፥21 *«ሕዝቦቼ ሆይ! ያችን አላህ ለእናንተ ያደረጋትን የተቀደሰችውን መሬት ግቡ፡፡ ወደ ኋላችሁም አትመለሱ፡፡ ከሳሪዎች ኾናችሁ ትመለሳላችሁና፡፡»* يَا قَوْمِ ادْخُلُوا الْأَرْضَ الْمُقَدَّسَةَ الَّتِي كَتَبَ اللَّهُ لَكُمْ وَلَا تَرْتَدُّوا عَلَىٰ أَدْبَارِكُمْ فَتَنقَلِبُوا خَاسِرِينَ
አሏህ ለሙሣ ሕዝቦች ቅድስት ምድር ያደረጋት ሲሆን የሙሣ ሕዝቦች በምድረ በዳ በአላህ ላይ በማመጻቸው የተቀደሰችው መሬት በእነርሱ ላይ አርባ ዓመት እርም ሆነች፥ በምድረ በዳ ተንከራተቱ፦
5፥26 *”እርስዋም የተቀደሰችው መሬት በእነርሱ ላይ አርባ ዓመት እርም ናት፡፡ በምድረ በዳ ይንከራተታሉ”*፡፡ «በአመጸኞችም ሕዝቦች ላይ አትዘን» አለው፡፡ قَالَ فَإِنَّهَا مُحَرَّمَةٌ عَلَيْهِمْ ۛ أَرْبَعِينَ سَنَةً ۛ يَتِيهُونَ فِي الْأَرْضِ ۚ فَلَا تَأْسَ عَلَى الْقَوْمِ الْفَاسِقِينَ
ከዚያም ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦች በውስጧ የባረካትን የሻም ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረሳቸው፦
7፥137 *”እነዚያንም ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦች ያችን በውስጧ የባረክናት ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረስናቸው፡፡ የጌታህም መልካሚቱ ቃል በእስራኤል ልጆች ላይ በመታገሳቸው ተፈጸመች”*፡፡ وَأَوْرَثْنَا الْقَوْمَ الَّذِينَ كَانُوا يُسْتَضْعَفُونَ مَشَارِقَ الْأَرْضِ وَمَغَارِبَهَا الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا ۖ وَتَمَّتْ كَلِمَتُ رَبِّكَ الْحُسْنَىٰ عَلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ بِمَا صَبَرُوا ۖ
ከዚያም አምላካችን አላህ ዙሪያውን በባረከው በሁለተኛው የሩቁ መሥጂድ ለሱለይማንም በትእዛዙ በኃይል የምትነፍስ ነፋስ ስትኾን ገራለት፥ ሱለይማን እዛው አቅሳ መስገጃው ላይ ሕንጻ አል-በይቱል መቅዲሥ ገነባ፦
21፥81 *”ለሱለይማንም በትእዛዙ በኃይል የምትነፍስ ነፋስ ስትኾን በእርሷ ውስጥ ወደባረክናት ምድር የምትፈስ ስትኾን ገራንለት”*፡፡ በነገሩ ሁሉም ዐዋቂዎች ነበርን፡፡ وَلِسُلَيْمَانَ الرِّيحَ عَاصِفَةً تَجْرِي بِأَمْرِهِ إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا ۚ وَكُنَّا بِكُلِّ شَيْءٍ عَالِمِينَ
34፥13 *”ከምኩራቦች፣ ከምስሎችም እንደ ገንዳ ከኾኑ ገበታዎችም፣ ከተደላደሉ ታላላቅ ድስቶችም የሚሻውን ሁሉ ይሠሩለታል”*፡፡ አልናቸውም፡፡ يَعْمَلُونَ لَهُ مَا يَشَاءُ مِن مَّحَارِيبَ وَتَمَاثِيلَ وَجِفَانٍ كَالْجَوَابِ وَقُدُورٍ رَّاسِيَاتٍ
አሏህ ለሱለይማን ከጥንት በተመሠረተው መሥጂድ ላይ “መሐሪብ” እንዲሠራ ከጂኒዎች የሚሻውን ሁሉ እንዲሠሩለት ገራለት። እዚህ አንቀጽ ላይ “ምኩራብ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “መሐሪብ” مَّحَٰرِيب ሲሆን “አል-በይቱል መቅዲሥ” ٱلْبَيْت الْمَقْدِس ነው። “አል-በይቱል መቅዲሥ” ማለት “የተቀደሰ ቤት” ማለት ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1473
ዐብደላህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሡለይማን ኢብኑ አቢ ዳዉድ በይቱተል መቅዲሥን ገንብቶ በጨረሰ ጊዜ አላህን ሦስት ነገሮች ጠይቋል። አንደኛ በፍርዱ የሚያስማማበትን ፍርድ ጠየቀ፥ ያም ተሰጠው፣ ሁለተኛ ከእርሱ በኃላ ማንም የማይኖረውን ንግሥና፣ ሦስተኛ ሶላት ለማድረግ እንጂ ወደዚህ መሥጂድ የሚመጣውን ልክ እናቱ ስትወልደው ከኀጢአት ነጻ እንደሆነ እንዲሆን”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” لَمَّا فَرَغَ سُلَيْمَانُ بْنُ دَاوُدَ مِنْ بِنَاءِ بَيْتِ الْمَقْدِسِ سَأَلَ اللَّهَ ثَلاَثًا حُكْمًا يُصَادِفُ حُكْمَهُ وَمُلْكًا لاَ يَنْبَغِي لأَحَدٍ مِنْ بَعْدِهِ وَأَلاَّ يَأْتِيَ هَذَا الْمَسْجِدَ أَحَدٌ لاَ يُرِيدُ إِلاَّ الصَّلاَةَ فِيهِ إِلاَّ خَرَجَ مِنْ ذُنُوبِهِ كَيَوْمَ وَلَدَتْهُ أُمُّهُ
“ቢናእ” بِنَاء የሚለው ቃል “በና” بَنَىٰ ማለትም “ገነባ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግንባታ” ወይም “ሕንጻ” ማለት ነው። ሡለይማን የገነባው ጥንት በተመሠረተው መሥጂድ ላይ ነው፥ እርሱ ገንቢ እንጂ መሥራች አለመሆኑ እሙልና ቅቡል ነው። ከዚያ የእስራኤል ልጆች ሁለት ጊዜ አጠፉ፥ ከሁለቱ የመጀመሪያይቱ ቀጠሮ በመጣም ጊዜ ለአላህ የኾኑን ባሮች የብርቱ ኃይል ባለቤቶች የኾኑትን ናቡነደፆርን እና ሰራዊቱን በ 606 ቅድመ-ልደት”BC” ተነስተው ይህንን መሐሪብ ማለኪያ አጥፍተውታል። ይህ ተፈጻሚ ቀጠሮም ነበር፦
17፥4 *ወደ እስራኤልም ልጆች በመጽሐፉ ውስጥ እንዲህ በማለት አወረድን፡፡ በምድር ላይ በእርግጥ ሁለት ጊዜ ታጠፋላችሁ፡፡ ትልቅንም ኩራት ትኮራላችሁ*፡፡ وَقَضَيْنَا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ فِي الْكِتَابِ لَتُفْسِدُنَّ فِي الْأَرْضِ مَرَّتَيْنِ وَلَتَعْلُنَّ عُلُوًّا كَبِيرًا
17፥5 *"ከሁለቱ የመጀመሪያይቱ ቀጠሮ በመጣም ጊዜ ለእኛ የኾኑን ባሮች የብርቱ ኃይል ባለቤቶች የኾኑትን በእናንተ ላይ እንልካለን፡፡ በቤቶችም መካከል ይበረብሩታል፡፡ ይህ ተፈጻሚ ቀጠሮም ነበር*፡፡ فَإِذَا جَاءَ وَعْدُ أُولَاهُمَا بَعَثْنَا عَلَيْكُمْ عِبَادًا لَّنَا أُولِي بَأْسٍ شَدِيدٍ فَجَاسُوا خِلَالَ الدِّيَارِ ۚ وَكَانَ وَعْدًا مَّفْعُولًا
5፥21 *«ሕዝቦቼ ሆይ! ያችን አላህ ለእናንተ ያደረጋትን የተቀደሰችውን መሬት ግቡ፡፡ ወደ ኋላችሁም አትመለሱ፡፡ ከሳሪዎች ኾናችሁ ትመለሳላችሁና፡፡»* يَا قَوْمِ ادْخُلُوا الْأَرْضَ الْمُقَدَّسَةَ الَّتِي كَتَبَ اللَّهُ لَكُمْ وَلَا تَرْتَدُّوا عَلَىٰ أَدْبَارِكُمْ فَتَنقَلِبُوا خَاسِرِينَ
አሏህ ለሙሣ ሕዝቦች ቅድስት ምድር ያደረጋት ሲሆን የሙሣ ሕዝቦች በምድረ በዳ በአላህ ላይ በማመጻቸው የተቀደሰችው መሬት በእነርሱ ላይ አርባ ዓመት እርም ሆነች፥ በምድረ በዳ ተንከራተቱ፦
5፥26 *”እርስዋም የተቀደሰችው መሬት በእነርሱ ላይ አርባ ዓመት እርም ናት፡፡ በምድረ በዳ ይንከራተታሉ”*፡፡ «በአመጸኞችም ሕዝቦች ላይ አትዘን» አለው፡፡ قَالَ فَإِنَّهَا مُحَرَّمَةٌ عَلَيْهِمْ ۛ أَرْبَعِينَ سَنَةً ۛ يَتِيهُونَ فِي الْأَرْضِ ۚ فَلَا تَأْسَ عَلَى الْقَوْمِ الْفَاسِقِينَ
ከዚያም ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦች በውስጧ የባረካትን የሻም ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረሳቸው፦
7፥137 *”እነዚያንም ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦች ያችን በውስጧ የባረክናት ምድር ምሥራቆችዋንም ምዕራቦቿንም አወረስናቸው፡፡ የጌታህም መልካሚቱ ቃል በእስራኤል ልጆች ላይ በመታገሳቸው ተፈጸመች”*፡፡ وَأَوْرَثْنَا الْقَوْمَ الَّذِينَ كَانُوا يُسْتَضْعَفُونَ مَشَارِقَ الْأَرْضِ وَمَغَارِبَهَا الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا ۖ وَتَمَّتْ كَلِمَتُ رَبِّكَ الْحُسْنَىٰ عَلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ بِمَا صَبَرُوا ۖ
ከዚያም አምላካችን አላህ ዙሪያውን በባረከው በሁለተኛው የሩቁ መሥጂድ ለሱለይማንም በትእዛዙ በኃይል የምትነፍስ ነፋስ ስትኾን ገራለት፥ ሱለይማን እዛው አቅሳ መስገጃው ላይ ሕንጻ አል-በይቱል መቅዲሥ ገነባ፦
21፥81 *”ለሱለይማንም በትእዛዙ በኃይል የምትነፍስ ነፋስ ስትኾን በእርሷ ውስጥ ወደባረክናት ምድር የምትፈስ ስትኾን ገራንለት”*፡፡ በነገሩ ሁሉም ዐዋቂዎች ነበርን፡፡ وَلِسُلَيْمَانَ الرِّيحَ عَاصِفَةً تَجْرِي بِأَمْرِهِ إِلَى الْأَرْضِ الَّتِي بَارَكْنَا فِيهَا ۚ وَكُنَّا بِكُلِّ شَيْءٍ عَالِمِينَ
34፥13 *”ከምኩራቦች፣ ከምስሎችም እንደ ገንዳ ከኾኑ ገበታዎችም፣ ከተደላደሉ ታላላቅ ድስቶችም የሚሻውን ሁሉ ይሠሩለታል”*፡፡ አልናቸውም፡፡ يَعْمَلُونَ لَهُ مَا يَشَاءُ مِن مَّحَارِيبَ وَتَمَاثِيلَ وَجِفَانٍ كَالْجَوَابِ وَقُدُورٍ رَّاسِيَاتٍ
አሏህ ለሱለይማን ከጥንት በተመሠረተው መሥጂድ ላይ “መሐሪብ” እንዲሠራ ከጂኒዎች የሚሻውን ሁሉ እንዲሠሩለት ገራለት። እዚህ አንቀጽ ላይ “ምኩራብ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “መሐሪብ” مَّحَٰرِيب ሲሆን “አል-በይቱል መቅዲሥ” ٱلْبَيْت الْمَقْدِس ነው። “አል-በይቱል መቅዲሥ” ማለት “የተቀደሰ ቤት” ማለት ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1473
ዐብደላህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ሡለይማን ኢብኑ አቢ ዳዉድ በይቱተል መቅዲሥን ገንብቶ በጨረሰ ጊዜ አላህን ሦስት ነገሮች ጠይቋል። አንደኛ በፍርዱ የሚያስማማበትን ፍርድ ጠየቀ፥ ያም ተሰጠው፣ ሁለተኛ ከእርሱ በኃላ ማንም የማይኖረውን ንግሥና፣ ሦስተኛ ሶላት ለማድረግ እንጂ ወደዚህ መሥጂድ የሚመጣውን ልክ እናቱ ስትወልደው ከኀጢአት ነጻ እንደሆነ እንዲሆን”*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” لَمَّا فَرَغَ سُلَيْمَانُ بْنُ دَاوُدَ مِنْ بِنَاءِ بَيْتِ الْمَقْدِسِ سَأَلَ اللَّهَ ثَلاَثًا حُكْمًا يُصَادِفُ حُكْمَهُ وَمُلْكًا لاَ يَنْبَغِي لأَحَدٍ مِنْ بَعْدِهِ وَأَلاَّ يَأْتِيَ هَذَا الْمَسْجِدَ أَحَدٌ لاَ يُرِيدُ إِلاَّ الصَّلاَةَ فِيهِ إِلاَّ خَرَجَ مِنْ ذُنُوبِهِ كَيَوْمَ وَلَدَتْهُ أُمُّهُ
“ቢናእ” بِنَاء የሚለው ቃል “በና” بَنَىٰ ማለትም “ገነባ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግንባታ” ወይም “ሕንጻ” ማለት ነው። ሡለይማን የገነባው ጥንት በተመሠረተው መሥጂድ ላይ ነው፥ እርሱ ገንቢ እንጂ መሥራች አለመሆኑ እሙልና ቅቡል ነው። ከዚያ የእስራኤል ልጆች ሁለት ጊዜ አጠፉ፥ ከሁለቱ የመጀመሪያይቱ ቀጠሮ በመጣም ጊዜ ለአላህ የኾኑን ባሮች የብርቱ ኃይል ባለቤቶች የኾኑትን ናቡነደፆርን እና ሰራዊቱን በ 606 ቅድመ-ልደት”BC” ተነስተው ይህንን መሐሪብ ማለኪያ አጥፍተውታል። ይህ ተፈጻሚ ቀጠሮም ነበር፦
17፥4 *ወደ እስራኤልም ልጆች በመጽሐፉ ውስጥ እንዲህ በማለት አወረድን፡፡ በምድር ላይ በእርግጥ ሁለት ጊዜ ታጠፋላችሁ፡፡ ትልቅንም ኩራት ትኮራላችሁ*፡፡ وَقَضَيْنَا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ فِي الْكِتَابِ لَتُفْسِدُنَّ فِي الْأَرْضِ مَرَّتَيْنِ وَلَتَعْلُنَّ عُلُوًّا كَبِيرًا
17፥5 *"ከሁለቱ የመጀመሪያይቱ ቀጠሮ በመጣም ጊዜ ለእኛ የኾኑን ባሮች የብርቱ ኃይል ባለቤቶች የኾኑትን በእናንተ ላይ እንልካለን፡፡ በቤቶችም መካከል ይበረብሩታል፡፡ ይህ ተፈጻሚ ቀጠሮም ነበር*፡፡ فَإِذَا جَاءَ وَعْدُ أُولَاهُمَا بَعَثْنَا عَلَيْكُمْ عِبَادًا لَّنَا أُولِي بَأْسٍ شَدِيدٍ فَجَاسُوا خِلَالَ الدِّيَارِ ۚ وَكَانَ وَعْدًا مَّفْعُولًا
የኋለኛይቱም ጊዜ ቀጠሮ በመጣ ጊዜ መሥጂዱን በመጀመሪያ ጊዜ እንደገቡት ሊገቡ እና ያሸነፉትንም ሁሉ ፈጽመው ማጥፋትን እንዲያጠፉ በ 70 ድህረ-ልደት”AD” የሮም ጦር መሪ የሆነው ጀነራል ቲቶ እና ሰራዊቱ ከበው አጥፍተዋል፦
17፥7 *”የኋለኛይቱም ጊዜ ቀጠሮ በመጣ ጊዜ ፊቶቻችሁን ሊያስከፉ፣ መስጁዱንም በመጀመሪያ ጊዜ እንደገቡት ሊገቡ እና ያሸነፉትንም ሁሉ ፈጽመው ማጥፋትን እንዲያጠፉ እንልካቸዋልን”*፡፡ فَإِذَا جَآءَ وَعْدُ ٱلْـَٔاخِرَةِ لِيَسُۥٓـُٔوا۟ وُجُوهَكُمْ وَلِيَدْخُلُوا۟ ٱلْمَسْجِدَ كَمَا دَخَلُوهُ أَوَّلَ مَرَّةٍۢ وَلِيُتَبِّرُوا۟ مَا عَلَوْا۟ تَتْبِيرًا
ወደዚህ በይቱል መቅዲሥ ነቢያችን"ﷺ" እና ሶሓባዎች ለአስራ ስድስት ወይም ለአስራ ሰባት ወራት ያክል ቂብላህ አርገው ወደዚያ ይጸልዩ ነበር፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 656
አነሥ እንደተረከው፦ *"ነቢዩም"ﷺ" እና ሶሓባዎች ወደ በይቱል መቅዲሥ ይጸልዩ ነበር፥ ይህቺ አንቀጽ በወረደች ጊዜ፦ "ስለዚህ ፊትህን ወደ ተከበረው መሥጂድ አግጣጫ አዙር! የትም ስፍራ ብትኾኑም ፊቶቻችሁን ወደርሱ አግጣጫ አዙሩ" የሚል መጣ"*። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم وَأَصْحَابَهُ كَانُوا يُصَلُّونَ نَحْوَ بَيْتِ الْمَقْدِسِ فَلَمَّا نَزَلَتْ هَذِهِ الآيَةُ { فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ وَحَيْثُ مَا كُنْتُمْ فَوَلُّوا وُجُوهَكُمْ شَطْرَهُ }
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 19
በሯእ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *" ለአስራ ስድስት ወይም ለአስራ ሰባት ወራት ያክል ከነቢዩም"ﷺ" ጋር ወደ ወደ በይቱል መቅዲሥ እንጸልይ ነበር፥ ከዚያም አሏህ እርሳቸው ወደ ተከበረው መሥጂድ እንዲቀጣጩ አዘዛቸው"*። قَالَ سَمِعْتُ الْبَرَاءَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ صَلَّيْنَا مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم نَحْوَ بَيْتِ الْمَقْدِسِ سِتَّةَ عَشَرَ ـ أَوْ سَبْعَةَ عَشَرَ ـ شَهْرًا، ثُمَّ صَرَفَهُ نَحْوَ الْقِبْلَةِ.
“ቂብላህ” قِبْلَة የሚለው ቃል “አቅበለ” أَقْبَلَ “ተቀጣጨ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “አቅጣጫ”direction” ማለት ነው፥ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ አቅጣጫ በመቀጣጨት የሚደረግ “የውዳሴ ነጥብ”point of adoration” ነው። ቂብላህ ወደ አል-መሥጂዱል ሐረም ከመታዘዙ በፊት ወደ በይቱል መቅዲሥ እየጸለዩ እያሉ ስለሞቱት አሏህ፦ "አላህ እምነታችሁን ስግደታችሁን የሚያጠፋ አይደለም" ብሎ ተናግሯል፦
2፥143 *"አላህም እምነታችሁን ስግደታችሁን የሚያጠፋ አይደለም፥ አላህ ለሰዎች በጣም ርኅሩኅ አዛኝ ነውና"*፡፡ وَمَا كَانَ اللَّهُ لِيُضِيعَ إِيمَانَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ بِالنَّاسِ لَرَءُوفٌ رَّحِيمٌ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3227
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"ነቢዩም"ﷺ" ፊታቸውን ወደ ከዕባህ በተቀጣጩ ጊዜ ሶሓባዎች፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! እነዚያ ወደ በይቱል መቅዲሥ እየጸለዩ እያሉ ስለሞቱት ወንድሞቻችን እንዴት ይሆናሉ? አሏህም፦ "አላህ እምነታችሁን ስግደታችሁን የሚያጠፋ አይደለም" የሚል አንቀጽ አወረደ"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ لَمَّا وُجِّهَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم إِلَى الْكَعْبَةِ قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ كَيْفَ بِإِخْوَانِنَا الَّذِينَ مَاتُوا وَهُمْ يُصَلُّونَ إِلَى بَيْتِ الْمَقْدِسِ فَأَنْزَلَ اللَّهُ: (وَمَا كَانَ اللَّهُ لِيُضِيعَ إِيمَانَكُمْ )
አምላካችን አሏህ ነቢያችንን”ﷺ” ከመሥጂዱል ሐረም ወደ መሥጂዱል አቅሷ በሌሊት አስኪዷቸዋል፦
17፥1 *”ያ ባሪያውን ከተከበረው መስጊድ ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ ሩቁ መስጊድ በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጌታ ጥራት ይገባው፡፡ ከተዓምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው”*፡፡ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው፡፡ سُبْحَانَ الَّذِي أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِ لَيْلًا مِّنَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ إِلَى الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى الَّذِي بَارَكْنَا حَوْلَهُ لِنُرِيَهُ مِنْ آيَاتِنَا ۚ إِنَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ያስኼደው” ለሚለው የገባው የግስ መደብ “አሥሯ” أَسْرَىٰ ሲሆን “ኢሥሯ” إِسْرَا የሚለው የስም መደብ እራሱ “ሣረ” سَارَ ማለትም “ተጓዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጉዞ” ማለት ነው። “ለይለቱል ኢሥሯ” لَيْلَة الإِسْرَا ማለት “የሌሊት ጉዞ” ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ነቢያችንን”ﷺ” ከበይቱል ሐረም ወደ በይቱል መቅዲሥ በሌሊት ያስኬዳቸው “አል-ቡራቅ” በሚባል እንስሳ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 318
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ፥ ነጭና ረዘም ያለ እንስሳ አል-ቡራቅ መጣልኝ። የእይታው መጨረሻ ላይ ኮቴውን ያሳርፋል፥ በእርሱ እስከ በይቱል መቅዲሥ ተጓዝኩኝ”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” أُتِيتُ بِالْبُرَاقِ – وَهُوَ دَابَّةٌ أَبْيَضُ طَوِيلٌ فَوْقَ الْحِمَارِ وَدُونَ الْبَغْلِ يَضَعُ حَافِرَهُ عِنْدَ مُنْتَهَى طَرْفِهِ – قَالَ فَرَكِبْتُهُ حَتَّى أَتَيْتُ بَيْتَ الْمَقْدِسِ
“አል-ቡራቅ” الْبُرَاق የሚለው ቃል “በረቀ” بَرَقَ ማለትም “በረቀ” “በለጨ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ብርቅታ” “ብልጭታ” ማለት ነው፥ “መብረቅ” እራሱ “በርቅ” بَرْق ይባላል። ይህ እንስሳ ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ፥ ነጭና ረዘም ያለ እንስሳ ነው። ስለ አል-አርዱል ሙቀደሣህ ከነቢዩሏህ ኢብራሂም እስከ ነቢያችን"ﷺ" ያለውን ክስተት ከቁርኣን እና ከሐዲስ በግርድፉና በሌጣው ይህንን ይመስላል።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
17፥7 *”የኋለኛይቱም ጊዜ ቀጠሮ በመጣ ጊዜ ፊቶቻችሁን ሊያስከፉ፣ መስጁዱንም በመጀመሪያ ጊዜ እንደገቡት ሊገቡ እና ያሸነፉትንም ሁሉ ፈጽመው ማጥፋትን እንዲያጠፉ እንልካቸዋልን”*፡፡ فَإِذَا جَآءَ وَعْدُ ٱلْـَٔاخِرَةِ لِيَسُۥٓـُٔوا۟ وُجُوهَكُمْ وَلِيَدْخُلُوا۟ ٱلْمَسْجِدَ كَمَا دَخَلُوهُ أَوَّلَ مَرَّةٍۢ وَلِيُتَبِّرُوا۟ مَا عَلَوْا۟ تَتْبِيرًا
ወደዚህ በይቱል መቅዲሥ ነቢያችን"ﷺ" እና ሶሓባዎች ለአስራ ስድስት ወይም ለአስራ ሰባት ወራት ያክል ቂብላህ አርገው ወደዚያ ይጸልዩ ነበር፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 656
አነሥ እንደተረከው፦ *"ነቢዩም"ﷺ" እና ሶሓባዎች ወደ በይቱል መቅዲሥ ይጸልዩ ነበር፥ ይህቺ አንቀጽ በወረደች ጊዜ፦ "ስለዚህ ፊትህን ወደ ተከበረው መሥጂድ አግጣጫ አዙር! የትም ስፍራ ብትኾኑም ፊቶቻችሁን ወደርሱ አግጣጫ አዙሩ" የሚል መጣ"*። عَنْ أَنَسٍ، أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم وَأَصْحَابَهُ كَانُوا يُصَلُّونَ نَحْوَ بَيْتِ الْمَقْدِسِ فَلَمَّا نَزَلَتْ هَذِهِ الآيَةُ { فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ وَحَيْثُ مَا كُنْتُمْ فَوَلُّوا وُجُوهَكُمْ شَطْرَهُ }
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 19
በሯእ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ *" ለአስራ ስድስት ወይም ለአስራ ሰባት ወራት ያክል ከነቢዩም"ﷺ" ጋር ወደ ወደ በይቱል መቅዲሥ እንጸልይ ነበር፥ ከዚያም አሏህ እርሳቸው ወደ ተከበረው መሥጂድ እንዲቀጣጩ አዘዛቸው"*። قَالَ سَمِعْتُ الْبَرَاءَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ صَلَّيْنَا مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم نَحْوَ بَيْتِ الْمَقْدِسِ سِتَّةَ عَشَرَ ـ أَوْ سَبْعَةَ عَشَرَ ـ شَهْرًا، ثُمَّ صَرَفَهُ نَحْوَ الْقِبْلَةِ.
“ቂብላህ” قِبْلَة የሚለው ቃል “አቅበለ” أَقْبَلَ “ተቀጣጨ” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “አቅጣጫ”direction” ማለት ነው፥ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ አቅጣጫ በመቀጣጨት የሚደረግ “የውዳሴ ነጥብ”point of adoration” ነው። ቂብላህ ወደ አል-መሥጂዱል ሐረም ከመታዘዙ በፊት ወደ በይቱል መቅዲሥ እየጸለዩ እያሉ ስለሞቱት አሏህ፦ "አላህ እምነታችሁን ስግደታችሁን የሚያጠፋ አይደለም" ብሎ ተናግሯል፦
2፥143 *"አላህም እምነታችሁን ስግደታችሁን የሚያጠፋ አይደለም፥ አላህ ለሰዎች በጣም ርኅሩኅ አዛኝ ነውና"*፡፡ وَمَا كَانَ اللَّهُ لِيُضِيعَ إِيمَانَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ بِالنَّاسِ لَرَءُوفٌ رَّحِيمٌ
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3227
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"ነቢዩም"ﷺ" ፊታቸውን ወደ ከዕባህ በተቀጣጩ ጊዜ ሶሓባዎች፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! እነዚያ ወደ በይቱል መቅዲሥ እየጸለዩ እያሉ ስለሞቱት ወንድሞቻችን እንዴት ይሆናሉ? አሏህም፦ "አላህ እምነታችሁን ስግደታችሁን የሚያጠፋ አይደለም" የሚል አንቀጽ አወረደ"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ لَمَّا وُجِّهَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم إِلَى الْكَعْبَةِ قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ كَيْفَ بِإِخْوَانِنَا الَّذِينَ مَاتُوا وَهُمْ يُصَلُّونَ إِلَى بَيْتِ الْمَقْدِسِ فَأَنْزَلَ اللَّهُ: (وَمَا كَانَ اللَّهُ لِيُضِيعَ إِيمَانَكُمْ )
አምላካችን አሏህ ነቢያችንን”ﷺ” ከመሥጂዱል ሐረም ወደ መሥጂዱል አቅሷ በሌሊት አስኪዷቸዋል፦
17፥1 *”ያ ባሪያውን ከተከበረው መስጊድ ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ ሩቁ መስጊድ በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጌታ ጥራት ይገባው፡፡ ከተዓምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው”*፡፡ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው፡፡ سُبْحَانَ الَّذِي أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِ لَيْلًا مِّنَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ إِلَى الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى الَّذِي بَارَكْنَا حَوْلَهُ لِنُرِيَهُ مِنْ آيَاتِنَا ۚ إِنَّهُ هُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ያስኼደው” ለሚለው የገባው የግስ መደብ “አሥሯ” أَسْرَىٰ ሲሆን “ኢሥሯ” إِسْرَا የሚለው የስም መደብ እራሱ “ሣረ” سَارَ ማለትም “ተጓዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጉዞ” ማለት ነው። “ለይለቱል ኢሥሯ” لَيْلَة الإِسْرَا ማለት “የሌሊት ጉዞ” ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ ነቢያችንን”ﷺ” ከበይቱል ሐረም ወደ በይቱል መቅዲሥ በሌሊት ያስኬዳቸው “አል-ቡራቅ” በሚባል እንስሳ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 318
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ፥ ነጭና ረዘም ያለ እንስሳ አል-ቡራቅ መጣልኝ። የእይታው መጨረሻ ላይ ኮቴውን ያሳርፋል፥ በእርሱ እስከ በይቱል መቅዲሥ ተጓዝኩኝ”*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” أُتِيتُ بِالْبُرَاقِ – وَهُوَ دَابَّةٌ أَبْيَضُ طَوِيلٌ فَوْقَ الْحِمَارِ وَدُونَ الْبَغْلِ يَضَعُ حَافِرَهُ عِنْدَ مُنْتَهَى طَرْفِهِ – قَالَ فَرَكِبْتُهُ حَتَّى أَتَيْتُ بَيْتَ الْمَقْدِسِ
“አል-ቡራቅ” الْبُرَاق የሚለው ቃል “በረቀ” بَرَقَ ማለትም “በረቀ” “በለጨ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ብርቅታ” “ብልጭታ” ማለት ነው፥ “መብረቅ” እራሱ “በርቅ” بَرْق ይባላል። ይህ እንስሳ ከአህያ ከፍ ብሎ ከበቅሎ ያነሰ፥ ነጭና ረዘም ያለ እንስሳ ነው። ስለ አል-አርዱል ሙቀደሣህ ከነቢዩሏህ ኢብራሂም እስከ ነቢያችን"ﷺ" ያለውን ክስተት ከቁርኣን እና ከሐዲስ በግርድፉና በሌጣው ይህንን ይመስላል።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የእሥልምና መስራች
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
20፥115 *”ወደ አደምም ”ከዚህ በፊት” ኪዳንን በእርግጥ አወረድን*፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ
“ኢሥላም” إِسْلَام የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ” “አመለከ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መታዘዝ” “ማምለክ” ማለት ነው። አላህ ዘንድ ዕውቅና ያለው ሃይማኖት ኢሥላም ብቻ ነው፥ ከኢሥላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም። ያ ሰው በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 *አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት “ኢሥላም” ብቻ ነው*፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
3፥85 *"ከኢሥላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው"*፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ الْإِسْلَامِ دِينًا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِي الْآخِرَةِ مِنَ الْخَاسِرِينَ
ምክንያቱም ኢሥላም አንዱን አምላክ አንድ ማንነት እና ምንነት ነው ብሎ እርሱን ብቻ በብቸኝነት ማለት ነው፦
22፥34 *አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱም ብቻ ታዘዙ*፡፡ ለአላህ ተዋራጆችንም አብስራቸው፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا ۗ وَبَشِّرِ الْمُخْبِتِينَ
“አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው” በማለት ከተናገር በኃላ “ለእርሱም ብቻ ታዘዙ” ይላል፥ “ታዘዙ” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አሥሊሙ” أَسْلِمُوا ነው። ሙሥሊም” مُسْلِم የሚለው ቃል ሠለመ” سَلَّمَ “ማለትም “ታዘዘ” “አመለከ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ታዛዥ” “አምላኪ” ማለት ነው፦
21፥108 ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *“አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን*? በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
“አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” በማለት ከተናገር በኃላ “እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?” ይላል፥ “ታዛዦች” ለሚለው የገባው ቃል “ሙሥሊሙን” مُّسْلِمُون ሲሆን የሙሥሊም ብዙ ቁጥር ነው፥ ሙሥሊም ማለት አንድን አምላክ ብቻ በብቸኝነት የሚያመልክ ማለት ነው። የኢሥላም መሥራች ደግሞ ነቢያችን"ﷺ" ሳይሆኑ የዓለማቱ ጌታ አሏህ ነው፥ አምላካችን አሏህ አደምን የመጀመሪያ ነቢይ አርጎ ልኳል፦
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1781
አቡ ዘር እንደተረከው፦ *”የአላህ ነቢይ”ﷺ” ሆይ የመጀመሪያው ነቢይ ማን ነው? ብሎ አለ። እርሳቸውም፦ “አደም ነው” አሉ። እርሱም፦ “እርሱ ነቢይ ነበርን? ብሎ አለ። እርሳቸውም፦ “አዎ” አሉ”*። عَن أَبُو ذَرٍّ قُلْتُ : يَا نَبِيَّ اللَّهِ، فَأَيُّ الْأَنْبِيَاءِ كَانَ أَوَّلَ. قَالَ : ” آدَمُ “. قَالَ : قُلْتُ : يَا نَبِيَّ اللَّهِ، أَوَنَبِيٌّ كَانَ آدَمُ ؟ قَالَ : ” نَعَمْ،
ሸይኹል አልባኒይ ሠነዱን ሶሒሕ ነው ብለውታል። ከአደም በፊት ሰው እና ነቢይ ስለሌለ የአደም ነቢይነት ጅማሮ ነው፥ ይህም ጅማሬ ፍጹማዊ መጀመሪያ ነው። አምላካችን አላህ ወደ አደም ወሕይ አውርዷል፦
20፥115 *”ወደ አደምም ”ከዚህ በፊት” ኪዳንን በእርግጥ አወረድን*፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ
“ከዚህ በፊት” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። “ከዚህ በፊት” ለሚለው የገባው ቃል “ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን ጊዜን ታሳቢ ያደረገ ነው፥ “ከዚህ በፊት” አላህ በአደም ጊዜ “ሙሥሊሞች” ብሎ ሰየመ፦
22፥78 *”እርሱ “ከዚህ በፊት” ሙሥሊሞች ብሎ ሰይሟችኋል*፡፡ هُوَ سَمَّاكُمُ الْمُسْلِمِينَ مِن قَبْلُ
አሁንም “ከዚህ በፊት” ለሚለው የገባው ቃል “ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን የአደምን ጊዜ ያስታውሰናል። “እርሱ” የተባለው “አላህ” የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ነው፥ አላህ “ሙሥሊሞች” ብሎ ሰየመ። በመቀጠል ኑሕ፦ ”ከሙሥሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ” ብሏል፦
10፥72 “ብትሸሹም አትጎዱኝም ፣ከምንዳም ምንንም አለምናችሁም፡፡ምንዳዬም በአላህ ላይ እንጂ በሌላ አይደለም፣ *”ከሙሥሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ”* فَإِن تَوَلَّيْتُمْ فَمَا سَأَلْتُكُم مِّنْ أَجْرٍ ۖ إِنْ أَجْرِىَ إِلَّا عَلَى ٱللَّهِ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ ٱلْمُسْلِمِينَ
አምላካችን አላህ ለኢብራሂም “አሥሊም” أَسْلِمْ ማለትም “ታዘዝ” ሲለው እርሱም “አሥለምቱ” أَسْلَمْتُ ማለትም “ታዘዝኩ” አለ፦
2፥131 *ጌታው ለእርሱ ”ታዘዝ” ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ ”ታዘዝኩ” አለ*፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
20፥115 *”ወደ አደምም ”ከዚህ በፊት” ኪዳንን በእርግጥ አወረድን*፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ
“ኢሥላም” إِسْلَام የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ ማለትም “ታዘዘ” “አመለከ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መታዘዝ” “ማምለክ” ማለት ነው። አላህ ዘንድ ዕውቅና ያለው ሃይማኖት ኢሥላም ብቻ ነው፥ ከኢሥላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም። ያ ሰው በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 *አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት “ኢሥላም” ብቻ ነው*፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
3፥85 *"ከኢሥላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው"*፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ الْإِسْلَامِ دِينًا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِي الْآخِرَةِ مِنَ الْخَاسِرِينَ
ምክንያቱም ኢሥላም አንዱን አምላክ አንድ ማንነት እና ምንነት ነው ብሎ እርሱን ብቻ በብቸኝነት ማለት ነው፦
22፥34 *አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱም ብቻ ታዘዙ*፡፡ ለአላህ ተዋራጆችንም አብስራቸው፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا ۗ وَبَشِّرِ الْمُخْبِتِينَ
“አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው” በማለት ከተናገር በኃላ “ለእርሱም ብቻ ታዘዙ” ይላል፥ “ታዘዙ” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አሥሊሙ” أَسْلِمُوا ነው። ሙሥሊም” مُسْلِم የሚለው ቃል ሠለመ” سَلَّمَ “ማለትም “ታዘዘ” “አመለከ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ታዛዥ” “አምላኪ” ማለት ነው፦
21፥108 ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *“አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን*? በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
“አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” በማለት ከተናገር በኃላ “እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን?” ይላል፥ “ታዛዦች” ለሚለው የገባው ቃል “ሙሥሊሙን” مُّسْلِمُون ሲሆን የሙሥሊም ብዙ ቁጥር ነው፥ ሙሥሊም ማለት አንድን አምላክ ብቻ በብቸኝነት የሚያመልክ ማለት ነው። የኢሥላም መሥራች ደግሞ ነቢያችን"ﷺ" ሳይሆኑ የዓለማቱ ጌታ አሏህ ነው፥ አምላካችን አሏህ አደምን የመጀመሪያ ነቢይ አርጎ ልኳል፦
ኢማም አሕመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1781
አቡ ዘር እንደተረከው፦ *”የአላህ ነቢይ”ﷺ” ሆይ የመጀመሪያው ነቢይ ማን ነው? ብሎ አለ። እርሳቸውም፦ “አደም ነው” አሉ። እርሱም፦ “እርሱ ነቢይ ነበርን? ብሎ አለ። እርሳቸውም፦ “አዎ” አሉ”*። عَن أَبُو ذَرٍّ قُلْتُ : يَا نَبِيَّ اللَّهِ، فَأَيُّ الْأَنْبِيَاءِ كَانَ أَوَّلَ. قَالَ : ” آدَمُ “. قَالَ : قُلْتُ : يَا نَبِيَّ اللَّهِ، أَوَنَبِيٌّ كَانَ آدَمُ ؟ قَالَ : ” نَعَمْ،
ሸይኹል አልባኒይ ሠነዱን ሶሒሕ ነው ብለውታል። ከአደም በፊት ሰው እና ነቢይ ስለሌለ የአደም ነቢይነት ጅማሮ ነው፥ ይህም ጅማሬ ፍጹማዊ መጀመሪያ ነው። አምላካችን አላህ ወደ አደም ወሕይ አውርዷል፦
20፥115 *”ወደ አደምም ”ከዚህ በፊት” ኪዳንን በእርግጥ አወረድን*፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ
“ከዚህ በፊት” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። “ከዚህ በፊት” ለሚለው የገባው ቃል “ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን ጊዜን ታሳቢ ያደረገ ነው፥ “ከዚህ በፊት” አላህ በአደም ጊዜ “ሙሥሊሞች” ብሎ ሰየመ፦
22፥78 *”እርሱ “ከዚህ በፊት” ሙሥሊሞች ብሎ ሰይሟችኋል*፡፡ هُوَ سَمَّاكُمُ الْمُسْلِمِينَ مِن قَبْلُ
አሁንም “ከዚህ በፊት” ለሚለው የገባው ቃል “ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን የአደምን ጊዜ ያስታውሰናል። “እርሱ” የተባለው “አላህ” የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ነው፥ አላህ “ሙሥሊሞች” ብሎ ሰየመ። በመቀጠል ኑሕ፦ ”ከሙሥሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ” ብሏል፦
10፥72 “ብትሸሹም አትጎዱኝም ፣ከምንዳም ምንንም አለምናችሁም፡፡ምንዳዬም በአላህ ላይ እንጂ በሌላ አይደለም፣ *”ከሙሥሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ”* فَإِن تَوَلَّيْتُمْ فَمَا سَأَلْتُكُم مِّنْ أَجْرٍ ۖ إِنْ أَجْرِىَ إِلَّا عَلَى ٱللَّهِ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ ٱلْمُسْلِمِينَ
አምላካችን አላህ ለኢብራሂም “አሥሊም” أَسْلِمْ ማለትም “ታዘዝ” ሲለው እርሱም “አሥለምቱ” أَسْلَمْتُ ማለትም “ታዘዝኩ” አለ፦
2፥131 *ጌታው ለእርሱ ”ታዘዝ” ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ ”ታዘዝኩ” አለ*፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ለዓለማት ጌታ መታዘዝ ኢሥላም ነው፥ ሁሉን ነቢያት ሙሥሊም እንደነበሩ በተናጥል ለማቅረብ ቢከብድም በጥቅሉ ማቅረብ ይቻላል፦
5፥44 እኛ ተውራትን በውስጥዋ መምሪያና ብርሃን ያለባት ስትኾን አወረድን፡፡ *እነዚያ ትዕዛዝን የተቀበሉት ነቢያት በእነዚያ አይሁዳውያን በኾኑት ላይ በእርሷ ይፈርዳሉ*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَا التَّوْرَاةَ فِيهَا هُدًى وَنُورٌ ۚ يَحْكُمُ بِهَا النَّبِيُّونَ الَّذِينَ أَسْلَمُوا لِلَّذِينَ هَادُوا
“ትዕዛዝን የተቀበሉት” ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል “አሥለሙ” أَسْلَمُوا ሲሆን “የሠለሙ” ማለት ነው። ሚሽነሪዎች፦ "የኢሥላም መሥራች ነቢዩ"ﷺ" እንደሆኑ ለማሳየት ይህንን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ነቢያችን"ﷺ" የኢሥላም መሥራች እንደሆኑ የሚያሳይ ፍንጭ ይቅርና ሽታው የለም። እዚህ አንቀጽ ላይ ቁልፉ ያለው “አወል” የሚለው ቃል ላይ ነው፥ “አወል” أَوَّل ማለት “መጀመሪያ” ማለት ሲሆን በዐረቢኛ ሰዋስው ውስጥ ሁለት ዓይነት መጀመሪያነት አለ፥ አንደኛው “አወሉል ሙጥለቅ” أَوَّل ٱلْمُطْلَق ማለትም “ፍጹማዊ መጀመሪያ“Absolute first” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “አወሉል ቀሪብ” أَوَّل ٱلْقَرِيب ማለትም “አንጻራዊ መጀመሪያ“Relative first” ነው። የአደም ጅማሮ “አወሉል ሙጥለቅ” ነው፥ “ሙጥለቅ” مُطْلَق ማለት “ፍጹም” ማለት ነው፥ በምድር ላይ የመጀመሪያው ነቢይ አደም ነው። የረሡል ሙሥሊምነት ደግሞ "አወሉል ቀሪብ" ነው፥ “ቀሪብ” قَرِيب ማለት “አንጻራዊ” ማለት ነው። ከላይ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት የነበሩት ነቢያት ሙሥሊም ከነበሩ የነቢያችን”ﷺ” መጀመሪያነት አንጻራዊ ነው፦
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት “ታዘዝኩ”፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
“ታዘዝኩ” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ምንድን ነው የታዘዙት? ቁርኣን “ትእዛዝ” ሆኖ ወደ እርሳቸው ወርዷል፦
65፥5 *”ይህ “የአላህ ትእዛዝ ነው”። ወደ እናንተም አወረደው”*። ذَٰلِكَ أَمْرُ ٱللَّهِ أَنزَلَهُۥٓ إِلَيْكُمْ
ይህንን ትእዛዝ ተቀብለው የታዘዙ የመጀመሪያው ታዛዥ እርሳቸው ናቸው፦
6፥14 *«እኔ መጀመሪያ ትእዛዝን ከተቀበለ ሰው ልኾን ታዘዝኩ*”፡፡ ከአጋሪዎችም ፈጽሞ አትኹን ተብያለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّىٓ أُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ أَوَّلَ مَنْ أَسْلَمَ ۖ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
“ትእዛዝን ከተቀበለ” የሚለው ይሰመርበት። “ትእዛዝን የተቀበለ” ለሚለው ቃል የገባው “አሥለመ” أَسْلَمَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ እንግዲህ ቁርኣንን ተቀብሎ ከሠለሙት ሙሥሊሞች መጀመሪያ ነቢያችን”ﷺ” ናቸው ማለት ነው፦
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
3፥20 ቢከራከሩህም፡- *”«ፊቴን ለአላህ ሰጠሁ፤ የተከተሉኝም ሰዎች እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ»* በላቸው፡፡ فَإِنْ حَاجُّوكَ فَقُلْ أَسْلَمْتُ وَجْهِيَ لِلَّهِ وَمَنِ اتَّبَعَنِ
“ሰጠሁ” ለሚለው ቃል የገባው “አሥለምቱ” أَسْلَمْتُ ሲሆን እርሳቸው ቀጥሎ ተከታዮቻቸው ሁለንተናቸውን ለአላህ ያሠለሙ መሆናቸውን ፍንትው አርጎ ያሳያል። ለአላህ ከሠለሙት ተከታዮቻቸው አንጻር ቅድሚያ የሠለሙ እርሳቸው ናቸው። የእሥልምና መሥራች አሏህ ስለመሆኑ ከብዙ በጥቂቱ ከሞላ ጎደል ይህንን ይመስላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
5፥44 እኛ ተውራትን በውስጥዋ መምሪያና ብርሃን ያለባት ስትኾን አወረድን፡፡ *እነዚያ ትዕዛዝን የተቀበሉት ነቢያት በእነዚያ አይሁዳውያን በኾኑት ላይ በእርሷ ይፈርዳሉ*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَا التَّوْرَاةَ فِيهَا هُدًى وَنُورٌ ۚ يَحْكُمُ بِهَا النَّبِيُّونَ الَّذِينَ أَسْلَمُوا لِلَّذِينَ هَادُوا
“ትዕዛዝን የተቀበሉት” ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል “አሥለሙ” أَسْلَمُوا ሲሆን “የሠለሙ” ማለት ነው። ሚሽነሪዎች፦ "የኢሥላም መሥራች ነቢዩ"ﷺ" እንደሆኑ ለማሳየት ይህንን ጥቅስ ይጠቅሳሉ፦
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ ነቢያችን"ﷺ" የኢሥላም መሥራች እንደሆኑ የሚያሳይ ፍንጭ ይቅርና ሽታው የለም። እዚህ አንቀጽ ላይ ቁልፉ ያለው “አወል” የሚለው ቃል ላይ ነው፥ “አወል” أَوَّل ማለት “መጀመሪያ” ማለት ሲሆን በዐረቢኛ ሰዋስው ውስጥ ሁለት ዓይነት መጀመሪያነት አለ፥ አንደኛው “አወሉል ሙጥለቅ” أَوَّل ٱلْمُطْلَق ማለትም “ፍጹማዊ መጀመሪያ“Absolute first” ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “አወሉል ቀሪብ” أَوَّل ٱلْقَرِيب ማለትም “አንጻራዊ መጀመሪያ“Relative first” ነው። የአደም ጅማሮ “አወሉል ሙጥለቅ” ነው፥ “ሙጥለቅ” مُطْلَق ማለት “ፍጹም” ማለት ነው፥ በምድር ላይ የመጀመሪያው ነቢይ አደም ነው። የረሡል ሙሥሊምነት ደግሞ "አወሉል ቀሪብ" ነው፥ “ቀሪብ” قَرِيب ማለት “አንጻራዊ” ማለት ነው። ከላይ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት የነበሩት ነቢያት ሙሥሊም ከነበሩ የነቢያችን”ﷺ” መጀመሪያነት አንጻራዊ ነው፦
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት “ታዘዝኩ”፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
“ታዘዝኩ” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ምንድን ነው የታዘዙት? ቁርኣን “ትእዛዝ” ሆኖ ወደ እርሳቸው ወርዷል፦
65፥5 *”ይህ “የአላህ ትእዛዝ ነው”። ወደ እናንተም አወረደው”*። ذَٰلِكَ أَمْرُ ٱللَّهِ أَنزَلَهُۥٓ إِلَيْكُمْ
ይህንን ትእዛዝ ተቀብለው የታዘዙ የመጀመሪያው ታዛዥ እርሳቸው ናቸው፦
6፥14 *«እኔ መጀመሪያ ትእዛዝን ከተቀበለ ሰው ልኾን ታዘዝኩ*”፡፡ ከአጋሪዎችም ፈጽሞ አትኹን ተብያለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّىٓ أُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ أَوَّلَ مَنْ أَسْلَمَ ۖ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
“ትእዛዝን ከተቀበለ” የሚለው ይሰመርበት። “ትእዛዝን የተቀበለ” ለሚለው ቃል የገባው “አሥለመ” أَسْلَمَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ እንግዲህ ቁርኣንን ተቀብሎ ከሠለሙት ሙሥሊሞች መጀመሪያ ነቢያችን”ﷺ” ናቸው ማለት ነው፦
6፥163 *”«ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም የሙሥሊሞች መጀመሪያ ነኝ» በል”*፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
3፥20 ቢከራከሩህም፡- *”«ፊቴን ለአላህ ሰጠሁ፤ የተከተሉኝም ሰዎች እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ»* በላቸው፡፡ فَإِنْ حَاجُّوكَ فَقُلْ أَسْلَمْتُ وَجْهِيَ لِلَّهِ وَمَنِ اتَّبَعَنِ
“ሰጠሁ” ለሚለው ቃል የገባው “አሥለምቱ” أَسْلَمْتُ ሲሆን እርሳቸው ቀጥሎ ተከታዮቻቸው ሁለንተናቸውን ለአላህ ያሠለሙ መሆናቸውን ፍንትው አርጎ ያሳያል። ለአላህ ከሠለሙት ተከታዮቻቸው አንጻር ቅድሚያ የሠለሙ እርሳቸው ናቸው። የእሥልምና መሥራች አሏህ ስለመሆኑ ከብዙ በጥቂቱ ከሞላ ጎደል ይህንን ይመስላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአሏህ መሐላ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥63 *"በአላህ እንምላለን! ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት ሕዝቦች በእርግጥ መልክተኞችን ልከናል"*፡፡ تَاللَّهِ لَقَدْ أَرْسَلْنَا إِلَىٰ أُمَمٍ مِّن قَبْلِكَ
አምላካችን አሏህ በመጀመሪኛ መደብ በእኛነት “ወማ አርሠልና” وَمَآ أَرْسَلْنَا ማለትም “አልላክንም” በማለት በአሉታዊ ከተናገረ በኃላ በአንደኛ መደብ በእኔነት “አና” أَنَا۠ ማለትም “እኔ” በማለት ይናገራል፦
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና” አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
በእኔነት ላይ እኛነት ሲመጣ ግነትን ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፥ በመጀመሪያ መደብ፦ “ላ ኢላሃ ኢልላ አና” لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا ማለትም “ከእኔ በቀር አምላክ የለም” ማለቱ አንድ ምንነት ብቻ አምላክ እንደሆነ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ይህ ለነቢያት "ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና” አምልኩኝ" የሚለው አሏህ፦ "አርሠልና" أَرْسَلْنَا ስለሚል ከነቢያችን"ﷺ" በፊት ላክን እያለ የሚናገረው እራሱ አሏህ ነው፦
16፥63 *"በአላህ እንምላለን! ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት ሕዝቦች በእርግጥ መልክተኞችን ልከናል"*፡፡ تَاللَّهِ لَقَدْ أَرْسَلْنَا إِلَىٰ أُمَمٍ مِّن قَبْلِكَ
"መልክተኞችን ልከናል" የሚለው ማንነት እራሱ አሏህ ሲሆን አሏህ፦ "በአላህ እንምላለን" ሲል አሏህ እራሱ በሦስተኛ መደብ በራሱ መማሉን የሚያሳይ ነው፦
92፥3 *"ወንድን እና ሴትን በፈጠረውም እምላለሁ"*፡፡ وَمَا خَلَقَ الذَّكَرَ وَالْأُنثَىٰ
ሁላችንንም ወንድ እና ሴትን የፈጠረው አሏህ ነው፥ "ፈጠርናችሁ" የሚለውን አሏህ ነው፦
49፥13 *"እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ"*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ
56፥57 *"እኛ ፈጠርናችሁ አታምኑምን?"* نَحْنُ خَلَقْنَاكُمْ فَلَوْلَا تُصَدِّقُونَ
78፥8 *"ብዙ ዓይነቶችም አድርገን ፈጠርናችሁ"*፡፡ وَخَلَقْنَاكُمْ أَزْوَاجًا
አሏህ፦ "ወንድን እና ሴትን በፈጠረውም እምላለሁ" ሲል በራሱ እየማለ እንደሆነ እሙን ከሆነ "በአላህ እንምላለን" ሲልም በራሱ እየማለት እንደሆነ ቅቡል ነው፥ “መሐላ” እራሱ “አጽንዖት” “መተማመኛ” ስለሆነ አሏህ ሲምል ጉዳይን አጽንዖት ለመስጠት እና አስተማማኝ ለማድረግ የሚናገርበት ቃል ነው። በባይብልን ከሄድን እግዚአብሔር በእግዚአብሔር እንደሚያድን ይናገራል፦
ሆሴዕ 1፥7 *"ነገር ግን የይሁዳን ቤት እምራለሁ፥ በአምላካቸውም በእግዚአብሔር አድናቸዋለሁ እንጂ በቀስት ወይም በሰይፍ ወይም በሰልፍ ወይም በፈረሶች ወይም በፈረሰኞች አላድናቸውም" አለው"*።
እምራለው የሚለው እግዚአብሔር፦ "በአምላካቸውም በእግዚአብሔር አድናቸዋለሁ" የሚለው እራሱ እግዚአብሔር በራሱ እራሱ የሚያድን ከሆነ አሏህ በአሏህ እምላለው ሲል በራሱ እየማለ ነው። እግዚአብሔር፦ "በሽታንም ከመካከልህ አርቃለሁ" እያለ ቅሉ ግን በሦስተኛ መደብ፦ "አምላካችሁንም እግዚአብሔርን ታመልኩታላችሁ፥ እርሱም እህልህንና ውኃህን ይባርካል" ብሎ ይናገራል፦
ዘጸአት 23፥25 *"አምላካችሁንም እግዚአብሔርን ታመልኩታላችሁ፥ እርሱም እህልህንና ውኃህን ይባርካል፤ በሽታንም ከመካከልህ አርቃለሁ"*።
"አምላካችሁን እኔን ታመልኩታላችሁ፥ እኔም እህልህንና ውኃህን እባርካለው" በማለት ፈንታ ለምን በሦስተኛ መደብ፦ "አምላካችሁንም እግዚአብሔርን ታመልኩታላችሁ፥ እርሱም እህልህንና ውኃህን ይባርካል" አለ? ስንል ይህ ከጥንት ጀምሮ የፈጣሪ የአነጋገር ስልት ነው፦
ዘካርያስ 3፥2 *"እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ ሰይጣን ሆይ፥ እግዚአብሔር ይገሥጽህ! አለው።"*።
እግዚአብሔር በሌላ እግዚአብሔር ሰይጣንን እየገሰጸው እንዳልሆነ ሁሉ አሏህም በአሏህ ሲምል በራሱ መማሉን የሚያሳይ ነው፥ እነዚህ ያፈጠጡና ያገጠጡ አናቅጽ ሳታዩ ቁርኣን ላይ ትችት መሰንዘር ዋልታ ረገጥ ትችት ነው። “ወጡ ሳይወጠወጥ ወስከምቢያው ቂጥጥ” ይሉሃል እንደዚህ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥63 *"በአላህ እንምላለን! ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት ሕዝቦች በእርግጥ መልክተኞችን ልከናል"*፡፡ تَاللَّهِ لَقَدْ أَرْسَلْنَا إِلَىٰ أُمَمٍ مِّن قَبْلِكَ
አምላካችን አሏህ በመጀመሪኛ መደብ በእኛነት “ወማ አርሠልና” وَمَآ أَرْسَلْنَا ማለትም “አልላክንም” በማለት በአሉታዊ ከተናገረ በኃላ በአንደኛ መደብ በእኔነት “አና” أَنَا۠ ማለትም “እኔ” በማለት ይናገራል፦
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና” አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
በእኔነት ላይ እኛነት ሲመጣ ግነትን ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው፥ በመጀመሪያ መደብ፦ “ላ ኢላሃ ኢልላ አና” لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا ማለትም “ከእኔ በቀር አምላክ የለም” ማለቱ አንድ ምንነት ብቻ አምላክ እንደሆነ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ይህ ለነቢያት "ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና” አምልኩኝ" የሚለው አሏህ፦ "አርሠልና" أَرْسَلْنَا ስለሚል ከነቢያችን"ﷺ" በፊት ላክን እያለ የሚናገረው እራሱ አሏህ ነው፦
16፥63 *"በአላህ እንምላለን! ከአንተ በፊት ወደ ነበሩት ሕዝቦች በእርግጥ መልክተኞችን ልከናል"*፡፡ تَاللَّهِ لَقَدْ أَرْسَلْنَا إِلَىٰ أُمَمٍ مِّن قَبْلِكَ
"መልክተኞችን ልከናል" የሚለው ማንነት እራሱ አሏህ ሲሆን አሏህ፦ "በአላህ እንምላለን" ሲል አሏህ እራሱ በሦስተኛ መደብ በራሱ መማሉን የሚያሳይ ነው፦
92፥3 *"ወንድን እና ሴትን በፈጠረውም እምላለሁ"*፡፡ وَمَا خَلَقَ الذَّكَرَ وَالْأُنثَىٰ
ሁላችንንም ወንድ እና ሴትን የፈጠረው አሏህ ነው፥ "ፈጠርናችሁ" የሚለውን አሏህ ነው፦
49፥13 *"እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ"*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ
56፥57 *"እኛ ፈጠርናችሁ አታምኑምን?"* نَحْنُ خَلَقْنَاكُمْ فَلَوْلَا تُصَدِّقُونَ
78፥8 *"ብዙ ዓይነቶችም አድርገን ፈጠርናችሁ"*፡፡ وَخَلَقْنَاكُمْ أَزْوَاجًا
አሏህ፦ "ወንድን እና ሴትን በፈጠረውም እምላለሁ" ሲል በራሱ እየማለ እንደሆነ እሙን ከሆነ "በአላህ እንምላለን" ሲልም በራሱ እየማለት እንደሆነ ቅቡል ነው፥ “መሐላ” እራሱ “አጽንዖት” “መተማመኛ” ስለሆነ አሏህ ሲምል ጉዳይን አጽንዖት ለመስጠት እና አስተማማኝ ለማድረግ የሚናገርበት ቃል ነው። በባይብልን ከሄድን እግዚአብሔር በእግዚአብሔር እንደሚያድን ይናገራል፦
ሆሴዕ 1፥7 *"ነገር ግን የይሁዳን ቤት እምራለሁ፥ በአምላካቸውም በእግዚአብሔር አድናቸዋለሁ እንጂ በቀስት ወይም በሰይፍ ወይም በሰልፍ ወይም በፈረሶች ወይም በፈረሰኞች አላድናቸውም" አለው"*።
እምራለው የሚለው እግዚአብሔር፦ "በአምላካቸውም በእግዚአብሔር አድናቸዋለሁ" የሚለው እራሱ እግዚአብሔር በራሱ እራሱ የሚያድን ከሆነ አሏህ በአሏህ እምላለው ሲል በራሱ እየማለ ነው። እግዚአብሔር፦ "በሽታንም ከመካከልህ አርቃለሁ" እያለ ቅሉ ግን በሦስተኛ መደብ፦ "አምላካችሁንም እግዚአብሔርን ታመልኩታላችሁ፥ እርሱም እህልህንና ውኃህን ይባርካል" ብሎ ይናገራል፦
ዘጸአት 23፥25 *"አምላካችሁንም እግዚአብሔርን ታመልኩታላችሁ፥ እርሱም እህልህንና ውኃህን ይባርካል፤ በሽታንም ከመካከልህ አርቃለሁ"*።
"አምላካችሁን እኔን ታመልኩታላችሁ፥ እኔም እህልህንና ውኃህን እባርካለው" በማለት ፈንታ ለምን በሦስተኛ መደብ፦ "አምላካችሁንም እግዚአብሔርን ታመልኩታላችሁ፥ እርሱም እህልህንና ውኃህን ይባርካል" አለ? ስንል ይህ ከጥንት ጀምሮ የፈጣሪ የአነጋገር ስልት ነው፦
ዘካርያስ 3፥2 *"እግዚአብሔርም ሰይጣንን፦ ሰይጣን ሆይ፥ እግዚአብሔር ይገሥጽህ! አለው።"*።
እግዚአብሔር በሌላ እግዚአብሔር ሰይጣንን እየገሰጸው እንዳልሆነ ሁሉ አሏህም በአሏህ ሲምል በራሱ መማሉን የሚያሳይ ነው፥ እነዚህ ያፈጠጡና ያገጠጡ አናቅጽ ሳታዩ ቁርኣን ላይ ትችት መሰንዘር ዋልታ ረገጥ ትችት ነው። “ወጡ ሳይወጠወጥ ወስከምቢያው ቂጥጥ” ይሉሃል እንደዚህ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሸሪዓህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥44 *"አላህም ባወረደው ነገር ያልፈረደ ሰው እነዚያ ከሓዲዎቹ እነርሱ ናቸው"*፡፡ وَمَن لَّمْ يَحْكُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْكَافِرُونَ
"ሸሪዓህ" شَرِيعَة የሚለው ቃል "ሸረዐ" شَرَعَ ማለትም "ደነገገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ድንጋጌ" "ሕግ" "መርሕ" ማለት ነው፦
42፥13 *"ለእናንተ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን ያዘዘበትን ደነገገላችሁ"*፡፡ شَرَعَ لَكُم مِّنَ الدِّينِ مَا وَصَّىٰ بِهِ نُوحًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ደነገገ" ለሚለው ቃል የተጠቀመው "ሸረዐ" شَرَعَ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህ ሸሪዓህ ሁሉም እንዲከተለው የታዘዘ የአሏህ ትእዛዝ ነው፦
45፥18 *"ከዚያም ከትእዛዝ በትክክለኛይቱ ሕግ* ላይ አደረግንህ፥ ስለዚህ ተከተላት! የእነዚያንም የማያውቁትን ሕዝቦች ዝንባሌዎች አትከተል"*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ فَاتَّبِعْهَا وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَ الَّذِينَ لَا يَعْلَمُون
እዚህ አንቀጽ ላይ "ትክክለኛይቱ ሕግ" ለሚለው ቃል የተጠቀመው "ሸሪዓህ" شَرِيعَة ሲሆን ልንከተለው የሚገባ መርሕ ነው፥ እነዚያንም የማያውቁትን ሕዝቦች ግን ዝንባሌዎች ይከተላሉ። “ዒልም” عِلْم ማለትም “ዕውቀት” ሲሆን “ጀህል” جَهْل ማለት ደግሞ “መሃይምነት” ማለት ነው፥ ከሸሪዓህ ውጪ መፍረድ ዝንባሌአቸውን የሚከተሉት ሕዝቦች የሚፈርዱበት የመሃይምነትን ፍርድ ነው፦
5፥50 *"የመሃይምነትን ፍርድ ይፈልጋሉን? ለሚያረጋግጡም ሰዎች ከአላህ ይበልጥ ፍርዱ ያማረ ማን ነው?* أَفَحُكْمَ الْجَاهِلِيَّةِ يَبْغُونَ ۚ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ حُكْمًا لِّقَوْمٍ يُوقِنُونَ
"ሑክም" حُكْم ማለት "ፍርድ" "መርሕ" "ሕግ" ማለት ሲሆን የሑክም ብዙ ቁጥር ደግሞ "አሕካም" أَحْكَام ነው። የመሃይምነት ሑክም መፈለግ የለብንም! ምክንያቱም ከአሏህ ይበልጥ ሑክሙ ያማረ የለምና። አሕካም ደግሞ አምስት ነገራትን ያቀፈ ነው፥ እርሱም፦
1ኛ. "ፈርድ" فَرْض “ግዴታ” ማለት ሲሆን አንድ ነገር በማድረግ ምንዳ፣ ስርጉት እና ትሩፋት የሚገኝበት ባለማድረግ ደግሞ የሚያስወቅስ፣ የሚያስጠይቅ እና የሚያስቀጣ ጉዳይ ነው፥ ለምሳሌ፦ "ሶላት" "ጾም" ወዘተ..።
2ኛ. “ሙሥተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለት "የተወደደ ማለት ሲሆን አንድ ነገር በማድረግ ምንዳ፣ ስርጉት እና ትሩፋት የሚገኝበት ባለማድረግ ደግሞ የማያስወቅስ፣ የማያስጠይቅ እና የማያስቀጣ ጉዳይ ነው። ለምሳሌ፦ "ማግባት" ወዘተ..።
3ኛ. “ሙባሕ” مُبَاح ማለት “የተፈቀደ” ማለት ሲሆን አንድ ነገር በማድረግና ባለማድረግ ምንዳ፣ ስርጉት እና ትሩፋት የማይገኝበት ባለማድረግና በማድረግ ደግሞ የማያስወቅስ፣ የማያስጠይቅ እና የማያስቀጣ ጉዳይ ነው። ለምሳሌ፦ "የግመል ስጋ መብላት" ወዘተ..ነው።
4ኛ. “መክሩህ” مَكْرُوه ማለትም “የተጠላ” ማለት ሲሆን አንድን ነገር በአለማድረግ ምንዳ፣ ስርጉት እና ትሩፋት የሚገኝበት በማድረግ ደግሞ የማያስወቅስ፣ የማያስጠይቅ እና የማያስቀጣ ጉዳይ ነው። ለምሳሌ፦ "መፋታት" ወዘተ..ነው።
5ኛ. “ሐራም” حَرَام ማለት “የተከለከለ” ማለት ሲሆን አንድን ነገር በአለማድረግ ምንዳ፣ ስርጉት እና ትሩፋት የሚገኝበት በማድረግ ደግሞ የሚያስወቅስ፣ የሚያስጠይቅ እና የሚያስቀጣ ጉዳይ ነው። ለምሳሌ፦ "ኸምር መጠጣት" "የአሳማ ስጋ መብላት" ወዘተ..።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥44 *"አላህም ባወረደው ነገር ያልፈረደ ሰው እነዚያ ከሓዲዎቹ እነርሱ ናቸው"*፡፡ وَمَن لَّمْ يَحْكُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْكَافِرُونَ
"ሸሪዓህ" شَرِيعَة የሚለው ቃል "ሸረዐ" شَرَعَ ማለትም "ደነገገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ድንጋጌ" "ሕግ" "መርሕ" ማለት ነው፦
42፥13 *"ለእናንተ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን ያዘዘበትን ደነገገላችሁ"*፡፡ شَرَعَ لَكُم مِّنَ الدِّينِ مَا وَصَّىٰ بِهِ نُوحًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ደነገገ" ለሚለው ቃል የተጠቀመው "ሸረዐ" شَرَعَ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህ ሸሪዓህ ሁሉም እንዲከተለው የታዘዘ የአሏህ ትእዛዝ ነው፦
45፥18 *"ከዚያም ከትእዛዝ በትክክለኛይቱ ሕግ* ላይ አደረግንህ፥ ስለዚህ ተከተላት! የእነዚያንም የማያውቁትን ሕዝቦች ዝንባሌዎች አትከተል"*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ فَاتَّبِعْهَا وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَ الَّذِينَ لَا يَعْلَمُون
እዚህ አንቀጽ ላይ "ትክክለኛይቱ ሕግ" ለሚለው ቃል የተጠቀመው "ሸሪዓህ" شَرِيعَة ሲሆን ልንከተለው የሚገባ መርሕ ነው፥ እነዚያንም የማያውቁትን ሕዝቦች ግን ዝንባሌዎች ይከተላሉ። “ዒልም” عِلْم ማለትም “ዕውቀት” ሲሆን “ጀህል” جَهْل ማለት ደግሞ “መሃይምነት” ማለት ነው፥ ከሸሪዓህ ውጪ መፍረድ ዝንባሌአቸውን የሚከተሉት ሕዝቦች የሚፈርዱበት የመሃይምነትን ፍርድ ነው፦
5፥50 *"የመሃይምነትን ፍርድ ይፈልጋሉን? ለሚያረጋግጡም ሰዎች ከአላህ ይበልጥ ፍርዱ ያማረ ማን ነው?* أَفَحُكْمَ الْجَاهِلِيَّةِ يَبْغُونَ ۚ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ حُكْمًا لِّقَوْمٍ يُوقِنُونَ
"ሑክም" حُكْم ማለት "ፍርድ" "መርሕ" "ሕግ" ማለት ሲሆን የሑክም ብዙ ቁጥር ደግሞ "አሕካም" أَحْكَام ነው። የመሃይምነት ሑክም መፈለግ የለብንም! ምክንያቱም ከአሏህ ይበልጥ ሑክሙ ያማረ የለምና። አሕካም ደግሞ አምስት ነገራትን ያቀፈ ነው፥ እርሱም፦
1ኛ. "ፈርድ" فَرْض “ግዴታ” ማለት ሲሆን አንድ ነገር በማድረግ ምንዳ፣ ስርጉት እና ትሩፋት የሚገኝበት ባለማድረግ ደግሞ የሚያስወቅስ፣ የሚያስጠይቅ እና የሚያስቀጣ ጉዳይ ነው፥ ለምሳሌ፦ "ሶላት" "ጾም" ወዘተ..።
2ኛ. “ሙሥተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለት "የተወደደ ማለት ሲሆን አንድ ነገር በማድረግ ምንዳ፣ ስርጉት እና ትሩፋት የሚገኝበት ባለማድረግ ደግሞ የማያስወቅስ፣ የማያስጠይቅ እና የማያስቀጣ ጉዳይ ነው። ለምሳሌ፦ "ማግባት" ወዘተ..።
3ኛ. “ሙባሕ” مُبَاح ማለት “የተፈቀደ” ማለት ሲሆን አንድ ነገር በማድረግና ባለማድረግ ምንዳ፣ ስርጉት እና ትሩፋት የማይገኝበት ባለማድረግና በማድረግ ደግሞ የማያስወቅስ፣ የማያስጠይቅ እና የማያስቀጣ ጉዳይ ነው። ለምሳሌ፦ "የግመል ስጋ መብላት" ወዘተ..ነው።
4ኛ. “መክሩህ” مَكْرُوه ማለትም “የተጠላ” ማለት ሲሆን አንድን ነገር በአለማድረግ ምንዳ፣ ስርጉት እና ትሩፋት የሚገኝበት በማድረግ ደግሞ የማያስወቅስ፣ የማያስጠይቅ እና የማያስቀጣ ጉዳይ ነው። ለምሳሌ፦ "መፋታት" ወዘተ..ነው።
5ኛ. “ሐራም” حَرَام ማለት “የተከለከለ” ማለት ሲሆን አንድን ነገር በአለማድረግ ምንዳ፣ ስርጉት እና ትሩፋት የሚገኝበት በማድረግ ደግሞ የሚያስወቅስ፣ የሚያስጠይቅ እና የሚያስቀጣ ጉዳይ ነው። ለምሳሌ፦ "ኸምር መጠጣት" "የአሳማ ስጋ መብላት" ወዘተ..።
እነዚህን ዝርዝር ጉዳዮች አምላካችን አሏህ ወደ ነቢያችን"ﷺ" አውርዷል፦
4፥105 *"እኛ በሰዎች መካከል አላህ ባሳወቀህ ልትፈርድ ወደ አንተ መጽሐፉን በእውነት አወረድን"*፡፡ ለከዳተኞችም ተከራካሪ አትኹን፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَا إِلَيْكَ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ لِتَحْكُمَ بَيْنَ النَّاسِ بِمَا أَرَاكَ اللَّهُ ۚ وَلَا تَكُن لِّلْخَائِنِينَ خَصِيمًا
5፥48 *"በመካከላቸውም ”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ ”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”፡፡ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
አሏህ ለሁሉም የሚሆን ሕግን እና መንገድን አድርጓል፥ ይህንን ሸሪዓህ በመቃረን ከሃይማኖት አላህ በእርሱ ያልፈቀደውን ለእነርሱ የደነገጉ በአሏህ ላይ አሻርከዋል፦
42፥21 ከሃይማኖት *አላህ በእርሱ ያልፈቀደውን ለእነርሱ "የደነገጉ" ተጋሪዎች ለእነርሱ አሏቸውን?* أَمْ لَهُمْ شُرَكَاءُ شَرَعُوا لَهُم مِّنَ الدِّينِ مَا لَمْ يَأْذَن بِهِ اللَّهُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የደነገጉ" ለሚለው የገባው ቃል "ሸረዑ" شَرَعُوا ሲሆን መለኮታዊ ያልሆነ ከዝንባሌአቸው ሸሪዓህ መደንገጋቸው የሚያሳይ ቃል ነው። “ሸሪክ” شَرِيك ማለት “ተጋሪ” ማለት ነው፥ የሸሪክ ብዙ ቁጥር ደግሞ “ሹረካእ” شُرَكَاء ሲሆን “ተጋሪዎች” ማለት ነው፥ አላህ በእርሱ ያልፈቀደውን ነገር ሐላል ማድረግ ለእነርሱ የደነገጉ በአላህ ሐቅ ላይ ተጋሪዎች አሏቸው። እነዚህ የአሏህን ሐቅ የሚጋሩ ሰዎች እራሳቸው ተሕሊል እና ተሕሪም በማድረጋቸው ጣዖታት ናቸው፦
4፥60 ወደ እነዚያ እነርሱ በአንተ ላይ በተወረደው እና ከአንተ በፊትም በተወረደው አምነናል ወደሚሉት አላየህምን? *"በእርሱ እንዲክዱ በእርግጥ የታዘዙ ሲኾኑ ወደ ጣዖት መፋረድን ይፈልጋሉ"*፡፡ أَلَمْ تَرَ إِلَى الَّذِينَ يَزْعُمُونَ أَنَّهُمْ آمَنُوا بِمَا أُنزِلَ إِلَيْكَ وَمَا أُنزِلَ مِن قَبْلِكَ يُرِيدُونَ أَن يَتَحَاكَمُوا إِلَى الطَّاغُوتِ وَقَدْ أُمِرُوا أَن يَكْفُرُوا بِهِ
አንድ ሰው አሏህ ካወረደው ውጪ ይህ ነገር፦ "ፈርድ ነው፣ ሙሥተሐብ ነው፣ ሙባሕ ነው፣ መክሩህ ነው፣ ሐራም ነው" ካለ እርሱ ጣዖት ነው። “ጧጉት” طَّٰغُوت የሚለው ቃል “ጦጋ” طَغَىٰ ማለትም “ወሰን አለፈ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በአላህ ሐቅ ላይ ወሰን ማለፍ” ማለት ነው፦
79፥17 *ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ “ወሰን አልፏልና”*፡፡ اذْهَبْ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ إِنَّهُ طَغَىٰ
“ወሰን አልፏል” ለሚለው አላፊ ግስ የገባው ቃል “ጦጋ” طَغَىٰ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ፊርዐውን በአላህ ሐቅ ላይ ወሰን ያለፈው፦ “እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ” በማለት ነው። ስለዚህ በአላህ ሐቅ ላይ ያለፈ ማንነት ሆነ ምንነት “ጣዖት” ይባላል። "ወደ ጣዖት መፋረድን ይፈልጋሉ" ማለት ይህንኑ ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ ነው፥ አላህም ባወረደው ነገር ተሕሊል እና ተሕሪም አድርጎ ያልፈረደ ሰው እነዚያ ከሓዲዎቹ እነርሱ ናቸው፦
5፥44 *"አላህም ባወረደው ነገር ያልፈረደ ሰው እነዚያ ከሓዲዎቹ እነርሱ ናቸው"*፡፡ وَمَن لَّمْ يَحْكُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْكَافِرُونَ
አሏህ ያወረደው ሕግ ሰናዩን ከእኩይ ተሽሪዒይ አድርገን የምመዝንበት ሚዛን ነው፥ “ሚዛን” مِيزَان የሚለው ቃል "ወዘነ" وَزَنَ ማለትም "መዘነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማመዛዘኛ" ማለት ነው፥ ነገራትን ፈርድ ነው፣ ሙሥተሐብ ነው፣ ሙባሕ ነው፣ መክሩህ ነው፣ ሐራም ነው ብለን ስንመዝን ወይም ስንፈርድ አሏህ ባወረደው ትክክለኛ ሚዛን መሆን አለበት፦
42፥17 *"አላህ ያ መጽሐፉን በእውነት ያወረደ ነው፥ ሚዛንንም እንደዚሁ"*፡፡ ሰዓቲቱ ምንአልባት ቅርብ መኾንዋን ምን ያሳውቅሃል? ٱللَّهُ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ وَٱلْمِيزَانَ ۗ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ ٱلسَّاعَةَ قَرِيبٌۭ
26፥182 *"በትክክለኛ ሚዛንም መዝኑ"*፡፡ وَزِنُوا بِالْقِسْطَاسِ الْمُسْتَقِيمِ
አሏህ ባወረደው ሚዛን ብቻ የምንፈርድ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
4፥105 *"እኛ በሰዎች መካከል አላህ ባሳወቀህ ልትፈርድ ወደ አንተ መጽሐፉን በእውነት አወረድን"*፡፡ ለከዳተኞችም ተከራካሪ አትኹን፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَا إِلَيْكَ الْكِتَابَ بِالْحَقِّ لِتَحْكُمَ بَيْنَ النَّاسِ بِمَا أَرَاكَ اللَّهُ ۚ وَلَا تَكُن لِّلْخَائِنِينَ خَصِيمًا
5፥48 *"በመካከላቸውም ”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ ”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”፡፡ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
አሏህ ለሁሉም የሚሆን ሕግን እና መንገድን አድርጓል፥ ይህንን ሸሪዓህ በመቃረን ከሃይማኖት አላህ በእርሱ ያልፈቀደውን ለእነርሱ የደነገጉ በአሏህ ላይ አሻርከዋል፦
42፥21 ከሃይማኖት *አላህ በእርሱ ያልፈቀደውን ለእነርሱ "የደነገጉ" ተጋሪዎች ለእነርሱ አሏቸውን?* أَمْ لَهُمْ شُرَكَاءُ شَرَعُوا لَهُم مِّنَ الدِّينِ مَا لَمْ يَأْذَن بِهِ اللَّهُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "የደነገጉ" ለሚለው የገባው ቃል "ሸረዑ" شَرَعُوا ሲሆን መለኮታዊ ያልሆነ ከዝንባሌአቸው ሸሪዓህ መደንገጋቸው የሚያሳይ ቃል ነው። “ሸሪክ” شَرِيك ማለት “ተጋሪ” ማለት ነው፥ የሸሪክ ብዙ ቁጥር ደግሞ “ሹረካእ” شُرَكَاء ሲሆን “ተጋሪዎች” ማለት ነው፥ አላህ በእርሱ ያልፈቀደውን ነገር ሐላል ማድረግ ለእነርሱ የደነገጉ በአላህ ሐቅ ላይ ተጋሪዎች አሏቸው። እነዚህ የአሏህን ሐቅ የሚጋሩ ሰዎች እራሳቸው ተሕሊል እና ተሕሪም በማድረጋቸው ጣዖታት ናቸው፦
4፥60 ወደ እነዚያ እነርሱ በአንተ ላይ በተወረደው እና ከአንተ በፊትም በተወረደው አምነናል ወደሚሉት አላየህምን? *"በእርሱ እንዲክዱ በእርግጥ የታዘዙ ሲኾኑ ወደ ጣዖት መፋረድን ይፈልጋሉ"*፡፡ أَلَمْ تَرَ إِلَى الَّذِينَ يَزْعُمُونَ أَنَّهُمْ آمَنُوا بِمَا أُنزِلَ إِلَيْكَ وَمَا أُنزِلَ مِن قَبْلِكَ يُرِيدُونَ أَن يَتَحَاكَمُوا إِلَى الطَّاغُوتِ وَقَدْ أُمِرُوا أَن يَكْفُرُوا بِهِ
አንድ ሰው አሏህ ካወረደው ውጪ ይህ ነገር፦ "ፈርድ ነው፣ ሙሥተሐብ ነው፣ ሙባሕ ነው፣ መክሩህ ነው፣ ሐራም ነው" ካለ እርሱ ጣዖት ነው። “ጧጉት” طَّٰغُوت የሚለው ቃል “ጦጋ” طَغَىٰ ማለትም “ወሰን አለፈ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “በአላህ ሐቅ ላይ ወሰን ማለፍ” ማለት ነው፦
79፥17 *ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ “ወሰን አልፏልና”*፡፡ اذْهَبْ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ إِنَّهُ طَغَىٰ
“ወሰን አልፏል” ለሚለው አላፊ ግስ የገባው ቃል “ጦጋ” طَغَىٰ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ፊርዐውን በአላህ ሐቅ ላይ ወሰን ያለፈው፦ “እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ” በማለት ነው። ስለዚህ በአላህ ሐቅ ላይ ያለፈ ማንነት ሆነ ምንነት “ጣዖት” ይባላል። "ወደ ጣዖት መፋረድን ይፈልጋሉ" ማለት ይህንኑ ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ ነው፥ አላህም ባወረደው ነገር ተሕሊል እና ተሕሪም አድርጎ ያልፈረደ ሰው እነዚያ ከሓዲዎቹ እነርሱ ናቸው፦
5፥44 *"አላህም ባወረደው ነገር ያልፈረደ ሰው እነዚያ ከሓዲዎቹ እነርሱ ናቸው"*፡፡ وَمَن لَّمْ يَحْكُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ فَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْكَافِرُونَ
አሏህ ያወረደው ሕግ ሰናዩን ከእኩይ ተሽሪዒይ አድርገን የምመዝንበት ሚዛን ነው፥ “ሚዛን” مِيزَان የሚለው ቃል "ወዘነ" وَزَنَ ማለትም "መዘነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ማመዛዘኛ" ማለት ነው፥ ነገራትን ፈርድ ነው፣ ሙሥተሐብ ነው፣ ሙባሕ ነው፣ መክሩህ ነው፣ ሐራም ነው ብለን ስንመዝን ወይም ስንፈርድ አሏህ ባወረደው ትክክለኛ ሚዛን መሆን አለበት፦
42፥17 *"አላህ ያ መጽሐፉን በእውነት ያወረደ ነው፥ ሚዛንንም እንደዚሁ"*፡፡ ሰዓቲቱ ምንአልባት ቅርብ መኾንዋን ምን ያሳውቅሃል? ٱللَّهُ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ وَٱلْمِيزَانَ ۗ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ ٱلسَّاعَةَ قَرِيبٌۭ
26፥182 *"በትክክለኛ ሚዛንም መዝኑ"*፡፡ وَزِنُوا بِالْقِسْطَاسِ الْمُسْتَقِيمِ
አሏህ ባወረደው ሚዛን ብቻ የምንፈርድ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የአቡ ለሀብ ባለቤት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
111፥4 *"ሚስቱም እንጨት ተሸካሚ ስትኾን (እሳት) ትገባለች"*፡፡ وَامْرَأَتُهُ حَمَّالَةَ الْحَطَبِ
“መለክ” مَلَك ወይም “መልአክ” مَلْأَك የሚለው ቃል “ለአከ” لَأَكَ ማለትም "ላከ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ተላላኪ” ማለት ነው፥ ጂብሪል የአሏህ መልአክ ነው። አምላካችን አሏህ ቁርኣንን በመልአኩ ጂብሪል በኩል የተናገረው የራሱ ንግግር ነው፦
81፥19 *"እርሱ ቁርኣን የክቡር መልእክተኛ ቃል ነው"*፡፡ إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ረሡል" رَسُول ማለትም “መልእክተኛ” የተባለው ጂብሪል ነው፥ ምክንያቱም ዐውደ-ንባቡን ስንመለከተው በዙፋኑ ባለቤት በአላህ ዘንድ ባለሟል እና ታማኝ የኾነ የተባለ ስለሆነም ጭምር ነው፦
81፥20 *”የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ”*፡፡ ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي الْعَرْشِ مَكِينٍ
81፥21 *”በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ ነው”*፡፡ مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
ጂብሪል “ታማኝ” መባሉ በቀጥታ ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” ልብ ሳይጨምር እና ሳይቀንስ ስለሚያስተላልፍ ነው። ጂብሪል መልእክተኛ ከሆነ አላህ “ሙርሢል” مُرْسِل ማለትም “ላኪ” ነው፥ በላኪ አላህ እና በተላኪ ጂብሪል መካከል “ሪሣላህ” رِسَالَة ማለትም “መልእክት” አለ። ይህም ሪሣላህ ቁርኣን ነው፥ ነገር ግን በወቅቱ የነበሩት ሙሽሪኮች ከአሏህ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ሪሣላ የሚያመጣው "ሸይጧን ነው" የሚል እምነት ስለነበራቸው አሏህ፦ "እርሱም ቁርኣን የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም" በማለት ተናግሯል፦
81፥25 *"እርሱም ቁርኣን የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም"*፡፡ وَمَا هُوَ بِقَوْلِ شَيْطَانٍ رَّجِيمٍ
በተለይ የነቢያችን"ﷺ" አጎት የአቡ ለሀብ ባለቤት ኡሙ ጀሚል፦ "ሙሐመድ ሆይ! ሸይጧንክ እንደተወክ እንጂ ሌላ አላጤንም" ስትል አምላካችን አሏህ፦ "በረፋዱ እምላለሁ! በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፥ ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህም" የምትለዋን አንቀጽ አወረደ፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 5
ጁንደብ ሲናገር አል-አሥወድ ኢብኑ ቀይሥ ሰምቶ እንደተረከው፦ *"አንድ ጊዜ ነቢዩ"ﷺ" ታመው አንድ ወይም ሁለት ሌሊት ተሀጁድ አልቆሙም ነበር፥ አንዲት እንስት የአቡ ለሀብ ባለቤት ወደ እርሳቸው መጣችና፦ "ሙሐመድ ሆይ! ሸይጧንክ እንደተወክ እንጂ ሌላ አላጤንም" አለች። አሏህም፦ "በረፋዱ እምላለሁ! በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፥ ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህም" የምትለዋን አንቀጽ አወረደ"*። عَنِ الأَسْوَدِ بْنِ قَيْسٍ، قَالَ سَمِعْتُ جُنْدَبًا، يَقُولُ اشْتَكَى النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَلَمْ يَقُمْ لَيْلَةً أَوْ لَيْلَتَيْنِ فَأَتَتْهُ امْرَأَةٌ فَقَالَتْ يَا مُحَمَّدُ مَا أُرَى شَيْطَانَكَ إِلاَّ قَدْ تَرَكَكَ، فَأَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ {وَالضُّحَى * وَاللَّيْلِ إِذَا سَجَى * مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَى}
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 473
ጁንደቡል በጀሊይ ሲናገር አል-አሥወድ ኢብኑ ቀይሥ ሰምቶ እንደተረከው፦ *"አንዲት እንስት የአቡ ለሀብ ባለቤት፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ ጓደኛክ እንደዘገየብክ እንጂ ሌላ አላጤንም" አለች። ከዚያም "ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህም" የምትለዋን አንቀጽ ወረደች"*። عَنِ الأَسْوَدِ بْنِ قَيْسٍ، قَالَ سَمِعْتُ جُنْدَبًا الْبَجَلِيَّ، قَالَتِ امْرَأَةٌ يَا رَسُولَ اللَّهِ مَا أُرَى صَاحِبَكَ إِلاَّ أَبْطَأَكَ. فَنَزَلَتْ {مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَى}
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
111፥4 *"ሚስቱም እንጨት ተሸካሚ ስትኾን (እሳት) ትገባለች"*፡፡ وَامْرَأَتُهُ حَمَّالَةَ الْحَطَبِ
“መለክ” مَلَك ወይም “መልአክ” مَلْأَك የሚለው ቃል “ለአከ” لَأَكَ ማለትም "ላከ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ተላላኪ” ማለት ነው፥ ጂብሪል የአሏህ መልአክ ነው። አምላካችን አሏህ ቁርኣንን በመልአኩ ጂብሪል በኩል የተናገረው የራሱ ንግግር ነው፦
81፥19 *"እርሱ ቁርኣን የክቡር መልእክተኛ ቃል ነው"*፡፡ إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ረሡል" رَسُول ማለትም “መልእክተኛ” የተባለው ጂብሪል ነው፥ ምክንያቱም ዐውደ-ንባቡን ስንመለከተው በዙፋኑ ባለቤት በአላህ ዘንድ ባለሟል እና ታማኝ የኾነ የተባለ ስለሆነም ጭምር ነው፦
81፥20 *”የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ”*፡፡ ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي الْعَرْشِ مَكِينٍ
81፥21 *”በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ ነው”*፡፡ مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
ጂብሪል “ታማኝ” መባሉ በቀጥታ ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” ልብ ሳይጨምር እና ሳይቀንስ ስለሚያስተላልፍ ነው። ጂብሪል መልእክተኛ ከሆነ አላህ “ሙርሢል” مُرْسِل ማለትም “ላኪ” ነው፥ በላኪ አላህ እና በተላኪ ጂብሪል መካከል “ሪሣላህ” رِسَالَة ማለትም “መልእክት” አለ። ይህም ሪሣላህ ቁርኣን ነው፥ ነገር ግን በወቅቱ የነበሩት ሙሽሪኮች ከአሏህ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ሪሣላ የሚያመጣው "ሸይጧን ነው" የሚል እምነት ስለነበራቸው አሏህ፦ "እርሱም ቁርኣን የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም" በማለት ተናግሯል፦
81፥25 *"እርሱም ቁርኣን የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም"*፡፡ وَمَا هُوَ بِقَوْلِ شَيْطَانٍ رَّجِيمٍ
በተለይ የነቢያችን"ﷺ" አጎት የአቡ ለሀብ ባለቤት ኡሙ ጀሚል፦ "ሙሐመድ ሆይ! ሸይጧንክ እንደተወክ እንጂ ሌላ አላጤንም" ስትል አምላካችን አሏህ፦ "በረፋዱ እምላለሁ! በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፥ ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህም" የምትለዋን አንቀጽ አወረደ፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 5
ጁንደብ ሲናገር አል-አሥወድ ኢብኑ ቀይሥ ሰምቶ እንደተረከው፦ *"አንድ ጊዜ ነቢዩ"ﷺ" ታመው አንድ ወይም ሁለት ሌሊት ተሀጁድ አልቆሙም ነበር፥ አንዲት እንስት የአቡ ለሀብ ባለቤት ወደ እርሳቸው መጣችና፦ "ሙሐመድ ሆይ! ሸይጧንክ እንደተወክ እንጂ ሌላ አላጤንም" አለች። አሏህም፦ "በረፋዱ እምላለሁ! በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፥ ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህም" የምትለዋን አንቀጽ አወረደ"*። عَنِ الأَسْوَدِ بْنِ قَيْسٍ، قَالَ سَمِعْتُ جُنْدَبًا، يَقُولُ اشْتَكَى النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم فَلَمْ يَقُمْ لَيْلَةً أَوْ لَيْلَتَيْنِ فَأَتَتْهُ امْرَأَةٌ فَقَالَتْ يَا مُحَمَّدُ مَا أُرَى شَيْطَانَكَ إِلاَّ قَدْ تَرَكَكَ، فَأَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ {وَالضُّحَى * وَاللَّيْلِ إِذَا سَجَى * مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَى}
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 473
ጁንደቡል በጀሊይ ሲናገር አል-አሥወድ ኢብኑ ቀይሥ ሰምቶ እንደተረከው፦ *"አንዲት እንስት የአቡ ለሀብ ባለቤት፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ ጓደኛክ እንደዘገየብክ እንጂ ሌላ አላጤንም" አለች። ከዚያም "ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህም" የምትለዋን አንቀጽ ወረደች"*። عَنِ الأَسْوَدِ بْنِ قَيْسٍ، قَالَ سَمِعْتُ جُنْدَبًا الْبَجَلِيَّ، قَالَتِ امْرَأَةٌ يَا رَسُولَ اللَّهِ مَا أُرَى صَاحِبَكَ إِلاَّ أَبْطَأَكَ. فَنَزَلَتْ {مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَى}
ክርስቲያን ፕሪንስ የአቡ ለሀብ ባለቤትን ንግግር ይዞ፦ "ወደ ነቢዩ የሚመጣው ሸይጧን ነበር" ይላል።
፨ ሲጀመር አቡ ለሀብ እና ሚስቱ የነቢያችን"ﷺ" እና የተከታዮቻቸው ጠላቶች ናቸው፥ ዲኑን በመቃወማቸው የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባሉ፦
111፥1 *"የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ፤ እርሱም ከሰረም"*፡፡ تَبَّتْ يَدَا أَبِي لَهَبٍ وَتَبَّ
111፥3 *"የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል"*፡፡ سَيَصْلَىٰ نَارًا ذَاتَ لَهَبٍ
111፥4 *"ሚስቱም እንጨት ተሸካሚ ስትኾን (እሳት) ትገባለች"*፡፡ وَامْرَأَتُهُ حَمَّالَةَ الْحَطَبِ
፨ ሲቀጥል እርሷ ጂብሪልን፦ "ሸይጣንክ" አለች እንጂ ቁርኣኑ ወይም ሐዲሱ ጂብሪልን "ሸይጧን ነው" አላሉም። እርሷ፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! ስትል አምናለበት ሳይሆን የለበጣ እና የሽሙጥ አነጋገር ነው።
፨ ሢሰልስ "ተረከ-ከ" تَرَكَكَ ማለት "ተወክ" እንጂ "አሰናበተክ" ማለት አይደለም፥ እርሷ፦ "ተወክ" ያለችው ወደ እርሳቸው የሚመጣውን ጂብሪልን እንደሆነ የምናውቀው ዐውዱ ላይ "ሷሒበከ" صَاحِبَكَ ማለትም "ጓደኛክ" የሚል ቃል መጠቀሟ እና ወደ ነቢያችን"ﷺ" በመምጣት የዘገየው ጂብሪል ስለሆነ ጭምር ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 32, ሐዲስ 138
ጁንዱብ ሲናገር አል-አሥወድ ኢብኑ ቀይሥ ሰምቶ እንደተረከው፦ *"ጂብሪል ወደ አሏህ መልእክተኛ"ﷺ" በመምጣት ሲዘገይ ሙሽሪኮች፦ "ሙሐመድ ተሰናብቷል" አሉ፥ አሏህ አዘ ወጀልም፦ "በረፋዱ እምላለሁ! በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፥ ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም" የምትለዋን አንቀጽ አወረደ"*። عَنِ الأَسْوَدِ بْنِ قَيْسٍ، أَنَّهُ سَمِعَ جُنْدُبًا، يَقُولُ أَبْطَأَ جِبْرِيلُ عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ الْمُشْرِكُونَ قَدْ وُدِّعَ مُحَمَّدٌ فَأَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { وَالضُّحَى * وَاللَّيْلِ إِذَا سَجَى * مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَى}
"ጌታህ" የተባለው የነቢያችን"ﷺ" ጌታ አሏህ ሲሆን "አላሰናበተህም" ለሚለው የገባው ቃል "ማ ወደዐ-ከ" مَا وَدَّعَكَ ነው። ጂብሪል በመዘግየቱ ኡሙ ጀሚል፦"ተረከ-ከ" تَرَكَكَ ስትል አሏህ ደግሞ "ማ ወደዐ-ከ" مَا وَدَّعَكَ በማለት ምላሽ ሰቷል። ስለዚህ "ተረከ-ከ" تَرَكَكَ ማለትም "ተወክ" እና "ወደዐ-ከ" وَدَّعَكَ ማለትም "አሰናበተክ" ሁለት ለየቅል የሆኑ ቃላት ናቸው፥ ያላሰናበታቸው አሏህ እና ትቶካል የተባለው ጂብሪል ሁለት የተለያዩ ኑባሬዎች ናቸው። ጂብሪል በቁርኣን ላይ ያለው ድርሻ “ሙራሢል” مُرَاسِل ማለትም “አስተላላፊ”reporter” እንጂ “ሙአለፍ” مُؤَلَّف ማለትም “አመንጪ”author” አይደለም።
፨ ሲያረብብ በባይብንም ከሄድን አይሁዳውያን ኢየሱስን፦ "ብዔል ዜቡል ማለትም የአጋንንት አለቃ ዲያብሎስ ወይም ርኵስ መንፈስ አለበት፥ አጋንንትን የሚያወጣው በአጋንንት አለቃ ነው" ብለውታል፦
ማርቆስ 3፥22 *"ከኢየሩሳሌም የወረዱ ጻፎችም፦ "ብዔል ዜቡል አለበት"፤ ደግሞ፦ "በአጋንንት አለቃ አጋንንትን ያወጣል፥ ብለው ተናገሩ"*።
ማርቆስ 3፥30 *"ርኵስ መንፈስ አለበት ይሉ ነበርና"*።
ዮሐንስ 10፥20 *"ከእነርሱም ብዙዎች፦ "ጋኔን አለበት፡ አብዶአልም፤ ስለ ምንስ ትሰሙታላችሁ? አሉ"*።
ኢየሱስም አጋንንትን የሚያስወጣው በእግዚአብሔር መንፈስ እንደሆነ አበክሮ እና አዘክሮ ተናግሯል፦
ማቴዎስ 12፥28 *"እኔ ግን በእግዚአብሔር መንፈስ አጋንንትን የማወጣ ከሆንሁ"*፥
እንደ ክርስቲያን ፕሪስ ስሑት ሙግት አይሁዳውያን የአጋንንት አለቃ የሚሉት የእግዚአብሔርን መንፈስ ነውን? ምክንያቱም እነርሱ፦ "አጋንንትን በአጋንንት አለቃ ያወጣል" ሲሉ ኢየሱስ፦ "በእግዚአብሔር መንፈስ አጋንንትን አወጣለው" ይላል። "ማውጣት" የምትለዋን ቃል ብቻ ይዘን እነርሱ "የሚያወጣበት" ያሉትን እና እርሱ "የማወጣበት" ያለውን "አንድ አድርጎ ያረጋግጣል" ብለን እንደማንቀላቅል ሁሉ ኡሙ ጀሚል "ትቶካል" ብላ የተናገረችውን ይዘን እና አሏህ "አላሰናበተክም" ብሎ የተናገረውን ይዘን "አንድ አድርጎ ያረጋግጣል" ብለን መቀላቀል የለብንም። አሳቡን ለማረቅ እንዲህ እያነጻጸሩ ረብጣ ሥነ-አምክንዮ ማቅረብ ይቻላል፥ ሙግቱ ያን ያህል ዕቡይ ተግዳሮት ሆኖ ሳይሆን እሾህን በእሾህ በሚል ስሌትና ቀመር ነው። አሏህ ሂዳያ ይስጠው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
፨ ሲጀመር አቡ ለሀብ እና ሚስቱ የነቢያችን"ﷺ" እና የተከታዮቻቸው ጠላቶች ናቸው፥ ዲኑን በመቃወማቸው የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባሉ፦
111፥1 *"የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ፤ እርሱም ከሰረም"*፡፡ تَبَّتْ يَدَا أَبِي لَهَبٍ وَتَبَّ
111፥3 *"የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል"*፡፡ سَيَصْلَىٰ نَارًا ذَاتَ لَهَبٍ
111፥4 *"ሚስቱም እንጨት ተሸካሚ ስትኾን (እሳት) ትገባለች"*፡፡ وَامْرَأَتُهُ حَمَّالَةَ الْحَطَبِ
፨ ሲቀጥል እርሷ ጂብሪልን፦ "ሸይጣንክ" አለች እንጂ ቁርኣኑ ወይም ሐዲሱ ጂብሪልን "ሸይጧን ነው" አላሉም። እርሷ፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! ስትል አምናለበት ሳይሆን የለበጣ እና የሽሙጥ አነጋገር ነው።
፨ ሢሰልስ "ተረከ-ከ" تَرَكَكَ ማለት "ተወክ" እንጂ "አሰናበተክ" ማለት አይደለም፥ እርሷ፦ "ተወክ" ያለችው ወደ እርሳቸው የሚመጣውን ጂብሪልን እንደሆነ የምናውቀው ዐውዱ ላይ "ሷሒበከ" صَاحِبَكَ ማለትም "ጓደኛክ" የሚል ቃል መጠቀሟ እና ወደ ነቢያችን"ﷺ" በመምጣት የዘገየው ጂብሪል ስለሆነ ጭምር ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 32, ሐዲስ 138
ጁንዱብ ሲናገር አል-አሥወድ ኢብኑ ቀይሥ ሰምቶ እንደተረከው፦ *"ጂብሪል ወደ አሏህ መልእክተኛ"ﷺ" በመምጣት ሲዘገይ ሙሽሪኮች፦ "ሙሐመድ ተሰናብቷል" አሉ፥ አሏህ አዘ ወጀልም፦ "በረፋዱ እምላለሁ! በሌሊቱም ጸጥ ባለ ጊዜ፥ ጌታህ አላሰናበተህም፤ አልጠላህምም" የምትለዋን አንቀጽ አወረደ"*። عَنِ الأَسْوَدِ بْنِ قَيْسٍ، أَنَّهُ سَمِعَ جُنْدُبًا، يَقُولُ أَبْطَأَ جِبْرِيلُ عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَقَالَ الْمُشْرِكُونَ قَدْ وُدِّعَ مُحَمَّدٌ فَأَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { وَالضُّحَى * وَاللَّيْلِ إِذَا سَجَى * مَا وَدَّعَكَ رَبُّكَ وَمَا قَلَى}
"ጌታህ" የተባለው የነቢያችን"ﷺ" ጌታ አሏህ ሲሆን "አላሰናበተህም" ለሚለው የገባው ቃል "ማ ወደዐ-ከ" مَا وَدَّعَكَ ነው። ጂብሪል በመዘግየቱ ኡሙ ጀሚል፦"ተረከ-ከ" تَرَكَكَ ስትል አሏህ ደግሞ "ማ ወደዐ-ከ" مَا وَدَّعَكَ በማለት ምላሽ ሰቷል። ስለዚህ "ተረከ-ከ" تَرَكَكَ ማለትም "ተወክ" እና "ወደዐ-ከ" وَدَّعَكَ ማለትም "አሰናበተክ" ሁለት ለየቅል የሆኑ ቃላት ናቸው፥ ያላሰናበታቸው አሏህ እና ትቶካል የተባለው ጂብሪል ሁለት የተለያዩ ኑባሬዎች ናቸው። ጂብሪል በቁርኣን ላይ ያለው ድርሻ “ሙራሢል” مُرَاسِل ማለትም “አስተላላፊ”reporter” እንጂ “ሙአለፍ” مُؤَلَّف ማለትም “አመንጪ”author” አይደለም።
፨ ሲያረብብ በባይብንም ከሄድን አይሁዳውያን ኢየሱስን፦ "ብዔል ዜቡል ማለትም የአጋንንት አለቃ ዲያብሎስ ወይም ርኵስ መንፈስ አለበት፥ አጋንንትን የሚያወጣው በአጋንንት አለቃ ነው" ብለውታል፦
ማርቆስ 3፥22 *"ከኢየሩሳሌም የወረዱ ጻፎችም፦ "ብዔል ዜቡል አለበት"፤ ደግሞ፦ "በአጋንንት አለቃ አጋንንትን ያወጣል፥ ብለው ተናገሩ"*።
ማርቆስ 3፥30 *"ርኵስ መንፈስ አለበት ይሉ ነበርና"*።
ዮሐንስ 10፥20 *"ከእነርሱም ብዙዎች፦ "ጋኔን አለበት፡ አብዶአልም፤ ስለ ምንስ ትሰሙታላችሁ? አሉ"*።
ኢየሱስም አጋንንትን የሚያስወጣው በእግዚአብሔር መንፈስ እንደሆነ አበክሮ እና አዘክሮ ተናግሯል፦
ማቴዎስ 12፥28 *"እኔ ግን በእግዚአብሔር መንፈስ አጋንንትን የማወጣ ከሆንሁ"*፥
እንደ ክርስቲያን ፕሪስ ስሑት ሙግት አይሁዳውያን የአጋንንት አለቃ የሚሉት የእግዚአብሔርን መንፈስ ነውን? ምክንያቱም እነርሱ፦ "አጋንንትን በአጋንንት አለቃ ያወጣል" ሲሉ ኢየሱስ፦ "በእግዚአብሔር መንፈስ አጋንንትን አወጣለው" ይላል። "ማውጣት" የምትለዋን ቃል ብቻ ይዘን እነርሱ "የሚያወጣበት" ያሉትን እና እርሱ "የማወጣበት" ያለውን "አንድ አድርጎ ያረጋግጣል" ብለን እንደማንቀላቅል ሁሉ ኡሙ ጀሚል "ትቶካል" ብላ የተናገረችውን ይዘን እና አሏህ "አላሰናበተክም" ብሎ የተናገረውን ይዘን "አንድ አድርጎ ያረጋግጣል" ብለን መቀላቀል የለብንም። አሳቡን ለማረቅ እንዲህ እያነጻጸሩ ረብጣ ሥነ-አምክንዮ ማቅረብ ይቻላል፥ ሙግቱ ያን ያህል ዕቡይ ተግዳሮት ሆኖ ሳይሆን እሾህን በእሾህ በሚል ስሌትና ቀመር ነው። አሏህ ሂዳያ ይስጠው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መህዲይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
33፥63 *"ሰዎች ከሰዓቲቱ ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀትዋ አላህ ዘንደ ብቻ ነው» በላቸው! የሚያሳወቅህም ምንድን ነው? ሰዓቲቱ በቅርብ ጊዜ ልትኾን ይከጀላል"*፡፡ يَسْأَلُكَ النَّاسُ عَنِ السَّاعَةِ ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ اللَّهِ ۚ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ السَّاعَةَ تَكُونُ قَرِيبًا
“አኺሩ አዝ-ዘማን” آخِر الْزَمَان ማለት "የመጨረሻው ዘመን" ማለት ነው፥ የዚህ የመጨረሻው ዘመን ጥናት"Eschatology" ምሁራን እንደሚያትቱት የመጨረሻው ዘመን ምልክቱ በሁለት ክፍል ይከፈላል፥ እርሱም፦ "አንዱ “አያቱ አስ-ሱግራ" آيَة الصُغْرَى ሲሆን ሌላው ደግሞ "አያቱል ኩብራ" آيَة الكُبْرَى ነው። "አያቱ አስ-ሱግራ" آيَة الصُغْرَى ማለት "ንዑሳን ምልክቶች" ማለት ሲሆን እነዚህ ንዑሳን ምልክቶች የሐራም ተግባራት ሐላል እየሆኑ መምጣት፣ በዐሊሞች ሞት ዒልም መጥፋት፣ በኡማህ ውስጥ የሁለት ቡድኖች እርስ በእርስ መዋጋት፣ ሠላሳ ደጃሎች መነሳት ወዘተ ናቸው፥ "አያቱል ኩብራ" آيَة الكُبْرَى ማለት "ዐበይት ምልክቶች" ማለት ሲሆን እነዚህም ዐበይት ምልክቶች የመሢሑ አድ-ደጃል መነሳት፣ የዒሣ ኢብኑ መርየም መምጣት፣ የዳበቱል አርድ መውጣት፣ የእጁጅ ወመእጁጅ መለቀቅ ወዘተ ናቸው። የመህዲይ መምጣት በአያቱ አስ-ሱግራ እና በአያቱል ኩብራ መካከል ያለ መሸጋገግሪያ"link" ምልክት ነው። መህዲይ ማለት ምን ማለት ነው? መህዲይስ ማን ነው?
"ሀድይ" هَدْي "ሁዳ" هُدَى "ሂዳያህ" هِدَايَة የሚሉ ቃላት "ሀዳ" هَدَى ማለትም "መራ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ምሪት" ማለት ነው፥ "ሃዲን" هَادٍ ማለት "መሪ" ማለት ሲሆን "መህዲይ" مَهْدِيّ ማለት ደግሞ "የተመራ" ማለት ነው። የመህዲይ ብዙ ቁጥር "መህዲዪን" مَهْدِيِّين ማለት "የተመሩ" ማለት ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 12
አል-ዒርባድ እደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከእኔ በኃላ ከእናንተ ማንም ቢኖር እና ብዙ ልዩነት ቢያይ የእኔን ሡናህ እና የተመሩ የተተኪ መሪዎች ሡናህ ተከተሉ! በእርሷም ያዙና በእርሷ ላይ አጥብቁ! መጤ ነገርን አስወግዱ! መጤ ነገር ሁሉ ቢድዓህ ነው፥ ቢድዓህ ሁሉ ጥመት ነው"*። فَقَالَ الْعِرْبَاضُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ... فَإِنَّهُ مَنْ يَعِشْ مِنْكُمْ بَعْدِي فَسَيَرَى اخْتِلاَفًا كَثِيرًا فَعَلَيْكُمْ بِسُنَّتِي وَسُنَّةِ الْخُلَفَاءِ الْمَهْدِيِّينَ الرَّاشِدِينَ تَمَسَّكُوا بِهَا وَعَضُّوا عَلَيْهَا بِالنَّوَاجِذِ وَإِيَّاكُمْ وَمُحْدَثَاتِ الأُمُورِ فَإِنَّ كُلَّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلَّ بِدْعَةٍ ضَلاَلَةٌ "
እዚህ ሐዲስ ላይ "ኹለፋህ" خُلَفَاء የሚለው "ኺላፋህ" خَلِيفَة ማለትም "ተተኪ" ለሚለው ብዜት ሲሆን "ተተኪዎች" ማለት ነው። እዛው ላይ "የተመሩ" ለሚለው የገባው ቃል ደግሞ "አል-መህዲዪን" الْمَهْدِيِّين ነው፥ ይህም ቃል ለአራቱ "አል-ኺላፈቱ አር-ሯሺዳህ" اَلْخِلَافَةُ ٱلرَّاشِدَة አገልግሏል። ስለዚህ "አል-መህዲይ" الْمَهْدِيّ የሚለው ስም "የማረግ ስም"generic name" ሲሆን ወደፊት የሚመጣው መሪ የተጸውዖ ስሙ"proper name" ደግሞ "ሙሐመድ ዐብዱሏህ" عَبْدُ ٱللّٰه مُحَمَّد ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 38, ሐዲስ 4
ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ እንደተረከው፥ ዛዒዳህ በሐዲሱ እንደተናገረው፦ *”ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ከቀን በስተቀር ከዱንያህ ምንም ባይቀር አሏህ ያንን ቀን እስከ ከእኔ ወይም ከአህሉል በይት እስከሚነሳው ሰው ድረስ ያረዝመዋል፥ እርሱም ስሙ የእኔን ስም የአባቱ ስም የአባቴ ስም ይይዛል። ምድር በበደል እንደተሞላች በፍትሕ እና በእኩልነት ያስተዳድራል"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لَوْ لَمْ يَبْقَ مِنَ الدُّنْيَا إِلاَّ يَوْمٌ ” . قَالَ زَائِدَةُ فِي حَدِيثِهِ ” لَطَوَّلَ اللَّهُ ذَلِكَ الْيَوْمَ ” . ثُمَّ اتَّفَقُوا ” حَتَّى يَبْعَثَ فِيهِ رَجُلاً مِنِّي ” . أَوْ ” مِنْ أَهْلِ بَيْتِي يُوَاطِئُ اسْمُهُ اسْمِي وَاسْمُ أَبِيهِ اسْمَ أَبِي . زَادَ فِي حَدِيثِ فِطْرٍ
"አህሉል በይት" أَهْل الْبَيْت ማለት “የነቢያችን”ﷺ” ቤተሰብ” ማለት ነው፥ አህሉል በይት በተናጥል የፋጢማህ የዘር-ሐረግ ነው። መህዲይ ምድር በበደል እንደተሞላች በፍትሕ እና በእኩልነት ለማስተዳደር ከነቢያችን”ﷺ” ቤተሰብ ከፋጢማህ የዘር-ሐረግ ይመጣል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 160
ዐሊይ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አል-መህዲይ ከአህሉል በይት ነው፥ አላህ በአንድ ሌሊት ያስነሳዋል”*። عَنْ عَلِيٍّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ الْمَهْدِيُّ مِنَّا أَهْلَ الْبَيْتِ يُصْلِحُهُ اللَّهُ فِي لَيْلَةٍ ”
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 38, ሐዲስ 6
ኡሙ ሠለማህ ከአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ሰምታ እንደተረከችው፦ እርሳቸው፦ *”አል-መህዲይ ከእኔ ቤተሰብ ነው፥ ከፋጢማህ የዘር-ሐረግ ነው” አሉ*። عَنْ أُمِّ سَلَمَةَ، قَالَتْ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ الْمَهْدِيُّ مِنْ عِتْرَتِي مِنْ وَلَدِ فَاطِمَةَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
33፥63 *"ሰዎች ከሰዓቲቱ ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀትዋ አላህ ዘንደ ብቻ ነው» በላቸው! የሚያሳወቅህም ምንድን ነው? ሰዓቲቱ በቅርብ ጊዜ ልትኾን ይከጀላል"*፡፡ يَسْأَلُكَ النَّاسُ عَنِ السَّاعَةِ ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ اللَّهِ ۚ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ السَّاعَةَ تَكُونُ قَرِيبًا
“አኺሩ አዝ-ዘማን” آخِر الْزَمَان ማለት "የመጨረሻው ዘመን" ማለት ነው፥ የዚህ የመጨረሻው ዘመን ጥናት"Eschatology" ምሁራን እንደሚያትቱት የመጨረሻው ዘመን ምልክቱ በሁለት ክፍል ይከፈላል፥ እርሱም፦ "አንዱ “አያቱ አስ-ሱግራ" آيَة الصُغْرَى ሲሆን ሌላው ደግሞ "አያቱል ኩብራ" آيَة الكُبْرَى ነው። "አያቱ አስ-ሱግራ" آيَة الصُغْرَى ማለት "ንዑሳን ምልክቶች" ማለት ሲሆን እነዚህ ንዑሳን ምልክቶች የሐራም ተግባራት ሐላል እየሆኑ መምጣት፣ በዐሊሞች ሞት ዒልም መጥፋት፣ በኡማህ ውስጥ የሁለት ቡድኖች እርስ በእርስ መዋጋት፣ ሠላሳ ደጃሎች መነሳት ወዘተ ናቸው፥ "አያቱል ኩብራ" آيَة الكُبْرَى ማለት "ዐበይት ምልክቶች" ማለት ሲሆን እነዚህም ዐበይት ምልክቶች የመሢሑ አድ-ደጃል መነሳት፣ የዒሣ ኢብኑ መርየም መምጣት፣ የዳበቱል አርድ መውጣት፣ የእጁጅ ወመእጁጅ መለቀቅ ወዘተ ናቸው። የመህዲይ መምጣት በአያቱ አስ-ሱግራ እና በአያቱል ኩብራ መካከል ያለ መሸጋገግሪያ"link" ምልክት ነው። መህዲይ ማለት ምን ማለት ነው? መህዲይስ ማን ነው?
"ሀድይ" هَدْي "ሁዳ" هُدَى "ሂዳያህ" هِدَايَة የሚሉ ቃላት "ሀዳ" هَدَى ማለትም "መራ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ምሪት" ማለት ነው፥ "ሃዲን" هَادٍ ማለት "መሪ" ማለት ሲሆን "መህዲይ" مَهْدِيّ ማለት ደግሞ "የተመራ" ማለት ነው። የመህዲይ ብዙ ቁጥር "መህዲዪን" مَهْدِيِّين ማለት "የተመሩ" ማለት ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 12
አል-ዒርባድ እደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከእኔ በኃላ ከእናንተ ማንም ቢኖር እና ብዙ ልዩነት ቢያይ የእኔን ሡናህ እና የተመሩ የተተኪ መሪዎች ሡናህ ተከተሉ! በእርሷም ያዙና በእርሷ ላይ አጥብቁ! መጤ ነገርን አስወግዱ! መጤ ነገር ሁሉ ቢድዓህ ነው፥ ቢድዓህ ሁሉ ጥመት ነው"*። فَقَالَ الْعِرْبَاضُ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ... فَإِنَّهُ مَنْ يَعِشْ مِنْكُمْ بَعْدِي فَسَيَرَى اخْتِلاَفًا كَثِيرًا فَعَلَيْكُمْ بِسُنَّتِي وَسُنَّةِ الْخُلَفَاءِ الْمَهْدِيِّينَ الرَّاشِدِينَ تَمَسَّكُوا بِهَا وَعَضُّوا عَلَيْهَا بِالنَّوَاجِذِ وَإِيَّاكُمْ وَمُحْدَثَاتِ الأُمُورِ فَإِنَّ كُلَّ مُحْدَثَةٍ بِدْعَةٌ وَكُلَّ بِدْعَةٍ ضَلاَلَةٌ "
እዚህ ሐዲስ ላይ "ኹለፋህ" خُلَفَاء የሚለው "ኺላፋህ" خَلِيفَة ማለትም "ተተኪ" ለሚለው ብዜት ሲሆን "ተተኪዎች" ማለት ነው። እዛው ላይ "የተመሩ" ለሚለው የገባው ቃል ደግሞ "አል-መህዲዪን" الْمَهْدِيِّين ነው፥ ይህም ቃል ለአራቱ "አል-ኺላፈቱ አር-ሯሺዳህ" اَلْخِلَافَةُ ٱلرَّاشِدَة አገልግሏል። ስለዚህ "አል-መህዲይ" الْمَهْدِيّ የሚለው ስም "የማረግ ስም"generic name" ሲሆን ወደፊት የሚመጣው መሪ የተጸውዖ ስሙ"proper name" ደግሞ "ሙሐመድ ዐብዱሏህ" عَبْدُ ٱللّٰه مُحَمَّد ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 38, ሐዲስ 4
ዐብደላህ ኢብኑ መሥዑድ እንደተረከው፥ ዛዒዳህ በሐዲሱ እንደተናገረው፦ *”ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ከቀን በስተቀር ከዱንያህ ምንም ባይቀር አሏህ ያንን ቀን እስከ ከእኔ ወይም ከአህሉል በይት እስከሚነሳው ሰው ድረስ ያረዝመዋል፥ እርሱም ስሙ የእኔን ስም የአባቱ ስም የአባቴ ስም ይይዛል። ምድር በበደል እንደተሞላች በፍትሕ እና በእኩልነት ያስተዳድራል"*። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لَوْ لَمْ يَبْقَ مِنَ الدُّنْيَا إِلاَّ يَوْمٌ ” . قَالَ زَائِدَةُ فِي حَدِيثِهِ ” لَطَوَّلَ اللَّهُ ذَلِكَ الْيَوْمَ ” . ثُمَّ اتَّفَقُوا ” حَتَّى يَبْعَثَ فِيهِ رَجُلاً مِنِّي ” . أَوْ ” مِنْ أَهْلِ بَيْتِي يُوَاطِئُ اسْمُهُ اسْمِي وَاسْمُ أَبِيهِ اسْمَ أَبِي . زَادَ فِي حَدِيثِ فِطْرٍ
"አህሉል በይት" أَهْل الْبَيْت ማለት “የነቢያችን”ﷺ” ቤተሰብ” ማለት ነው፥ አህሉል በይት በተናጥል የፋጢማህ የዘር-ሐረግ ነው። መህዲይ ምድር በበደል እንደተሞላች በፍትሕ እና በእኩልነት ለማስተዳደር ከነቢያችን”ﷺ” ቤተሰብ ከፋጢማህ የዘር-ሐረግ ይመጣል፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 36, ሐዲስ 160
ዐሊይ እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”አል-መህዲይ ከአህሉል በይት ነው፥ አላህ በአንድ ሌሊት ያስነሳዋል”*። عَنْ عَلِيٍّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ الْمَهْدِيُّ مِنَّا أَهْلَ الْبَيْتِ يُصْلِحُهُ اللَّهُ فِي لَيْلَةٍ ”
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 38, ሐዲስ 6
ኡሙ ሠለማህ ከአሏህ መልእክተኛ”ﷺ” ሰምታ እንደተረከችው፦ እርሳቸው፦ *”አል-መህዲይ ከእኔ ቤተሰብ ነው፥ ከፋጢማህ የዘር-ሐረግ ነው” አሉ*። عَنْ أُمِّ سَلَمَةَ، قَالَتْ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ الْمَهْدِيُّ مِنْ عِتْرَتِي مِنْ وَلَدِ فَاطِمَةَ
ይህ መህዲ ከፋጢማህ የዘር-ሐረግ ሲመጣ ጭቆና እና አምናገነንነት አስወግዶ ምድርን በእኩልነት እና በፍትሕ በመሙላት ለሰባት ዓመት ይገዛል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 38, ሐዲስ 7
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ እንደተረከው፦ *”የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “አል-መህዲይ ከእኔ አብራክ ነው፣ ሰፊ ግንባር የታወቀ አፍንጫ ይኖረዋል፣ ጭቆና እና አምናገነንነት ምድርን እንደተሞላች በእኩልነት እና በፍትሕ ምድርን ይሞላታል፣ ሰባት ዓመት ይገዛል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْمَهْدِيُّ مِنِّي أَجْلَى الْجَبْهَةِ أَقْنَى الأَنْفِ يَمْلأُ الأَرْضَ قِسْطًا وَعَدْلاً كَمَا مُلِئَتْ جَوْرًا وَظُلْمًا يَمْلِكُ سَبْعَ سِنِينَ ”
ከንዑሳን የመጨረሻ ቀን ምልክቶች አንዱ በኡማው ውስጥ የሁለት ቡድኖች እርስ በእርስ መዋጋት ነው፥ አሏህ እነዚህን ቡድኖት የሚያስማማው ከሐሠን የዘር-ሐረግ በሚመጣው መህዲይ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 88, ሐዲስ 17
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሁለት ቡድኖች ስለ አንድ ጉዳይ በማንሳት እስኪዋጉ ድረስ ሰዓቲቱ አትቆምም"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَقْتَتِلَ فِئَتَانِ دَعْوَاهُمَا وَاحِدَةٌ "
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 67
አቢ በረካህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ስለ የዐሊይ ልጅ ስለ ሐሠን እንዲህ አሉ፦ *"ልጄ መሪ ነው፥ በእርሱ(ሥርወ-ግንድ) አሏህ ከእኔ ኡመት ሁለት ቡድኖችን እንደሚያስማማ ተስፋ አደርጋለው"*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لِلْحَسَنِ بْنِ عَلِيٍّ " إِنَّ ابْنِي هَذَا سَيِّدٌ وَإِنِّي أَرْجُو أَنْ يُصْلِحَ اللَّهُ بِهِ بَيْنَ فِئَتَيْنِ مِنْ أُمَّتِي
እንደሚታወቀው ነቢያችን"ﷺ" ከእርሳቸው በኃላ ኺላፈቱ አር-ሯሺዳህ እንደሚኖር ተናገሩ እንጂ የእሳቸውን እግር ተክቶ የሚመራ መሪ "እከሌ" ተብሎ በስም አልተጠቀሰም። የሙሥሊም ጀመዓው በምርጫ አቡ በክር አስ-ሲዲቅን፣ እርሱ ሲያልፍ ዑመር ኢብኑል ኸጧብን፣ እርሱ ሲያልፍ ዑስማን ኡብኑ ዐፋንን፣ እርሱ ሲያልፍ ዐሊይ አብኑ አቢ ጧሊብን መርጧል፥ ከዚያ በኃላ ሠለምኩኝ ያለው የመናዊ አይሁድ ዐብደሏህ ኢብኑ ሠባእ፦ "የመጀመሪያው ኺላፋህ መሆን የነበረበት ዐሊይ ነበር" በማለት "ሺዓህ ዐሊይ" شِيعَة عَلِيّ የሚል ቡድን መሠረተ። "ሺዓህ" شِيعَة ማለት "ተከታይ" ማለት ሲሆን የዐብደሏህ ኢብኑ ሠባእ አሳብ የሚያራምዱ "ሺዒይ" شِيعِيّ ተባሉ፥ ከዚያም በነቢያችን"ﷺ" እና በኺላፈቱ አር-ሯሺዳህ "ሡናህ" سُنَّة ተከታይ በሆኑት "ሡንይ" سُنِّي እና በሺዒይ መካከል ጦርነት ተካሄደ። "ሁለት ቡድኖች ስለ አንድ ጉዳይ በማንሳት እስኪዋጉ ድረስ ሰዓቲቱ አትቆምም" የተባለው ትንቢት በአንድ ጉዳይ በኺላፋነት ጉዳይ ሲዋጉ ተፈጸመ፥ ይህንን ችግር አምላካችን አሏህ ከሐሠን የዘር-ሐር በሚመጣው መህዲ ኢንሻሏህ ይፈታዋል። ስለ ሰዓቲቱ ዕውቀት አምላካችን አሏህ ለነቢያችን"ﷺ" ካሳወቃቸው ነገር አንዱ ስለ መህዲ መምጣት ነው፦
33፥63 *"ሰዎች ከሰዓቲቱ ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀትዋ አላህ ዘንደ ብቻ ነው» በላቸው! የሚያሳወቅህም ምንድን ነው? ሰዓቲቱ በቅርብ ጊዜ ልትኾን ይከጀላል"*፡፡ يَسْأَلُكَ النَّاسُ عَنِ السَّاعَةِ ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ اللَّهِ ۚ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ السَّاعَةَ تَكُونُ قَرِيبًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 38, ሐዲስ 7
አቢ ሠዒድ አል-ኹድሪይ እንደተረከው፦ *”የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “አል-መህዲይ ከእኔ አብራክ ነው፣ ሰፊ ግንባር የታወቀ አፍንጫ ይኖረዋል፣ ጭቆና እና አምናገነንነት ምድርን እንደተሞላች በእኩልነት እና በፍትሕ ምድርን ይሞላታል፣ ሰባት ዓመት ይገዛል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْمَهْدِيُّ مِنِّي أَجْلَى الْجَبْهَةِ أَقْنَى الأَنْفِ يَمْلأُ الأَرْضَ قِسْطًا وَعَدْلاً كَمَا مُلِئَتْ جَوْرًا وَظُلْمًا يَمْلِكُ سَبْعَ سِنِينَ ”
ከንዑሳን የመጨረሻ ቀን ምልክቶች አንዱ በኡማው ውስጥ የሁለት ቡድኖች እርስ በእርስ መዋጋት ነው፥ አሏህ እነዚህን ቡድኖት የሚያስማማው ከሐሠን የዘር-ሐረግ በሚመጣው መህዲይ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 88, ሐዲስ 17
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ሁለት ቡድኖች ስለ አንድ ጉዳይ በማንሳት እስኪዋጉ ድረስ ሰዓቲቱ አትቆምም"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى تَقْتَتِلَ فِئَتَانِ دَعْوَاهُمَا وَاحِدَةٌ "
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 67
አቢ በረካህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ስለ የዐሊይ ልጅ ስለ ሐሠን እንዲህ አሉ፦ *"ልጄ መሪ ነው፥ በእርሱ(ሥርወ-ግንድ) አሏህ ከእኔ ኡመት ሁለት ቡድኖችን እንደሚያስማማ ተስፋ አደርጋለው"*። عَنْ أَبِي بَكْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لِلْحَسَنِ بْنِ عَلِيٍّ " إِنَّ ابْنِي هَذَا سَيِّدٌ وَإِنِّي أَرْجُو أَنْ يُصْلِحَ اللَّهُ بِهِ بَيْنَ فِئَتَيْنِ مِنْ أُمَّتِي
እንደሚታወቀው ነቢያችን"ﷺ" ከእርሳቸው በኃላ ኺላፈቱ አር-ሯሺዳህ እንደሚኖር ተናገሩ እንጂ የእሳቸውን እግር ተክቶ የሚመራ መሪ "እከሌ" ተብሎ በስም አልተጠቀሰም። የሙሥሊም ጀመዓው በምርጫ አቡ በክር አስ-ሲዲቅን፣ እርሱ ሲያልፍ ዑመር ኢብኑል ኸጧብን፣ እርሱ ሲያልፍ ዑስማን ኡብኑ ዐፋንን፣ እርሱ ሲያልፍ ዐሊይ አብኑ አቢ ጧሊብን መርጧል፥ ከዚያ በኃላ ሠለምኩኝ ያለው የመናዊ አይሁድ ዐብደሏህ ኢብኑ ሠባእ፦ "የመጀመሪያው ኺላፋህ መሆን የነበረበት ዐሊይ ነበር" በማለት "ሺዓህ ዐሊይ" شِيعَة عَلِيّ የሚል ቡድን መሠረተ። "ሺዓህ" شِيعَة ማለት "ተከታይ" ማለት ሲሆን የዐብደሏህ ኢብኑ ሠባእ አሳብ የሚያራምዱ "ሺዒይ" شِيعِيّ ተባሉ፥ ከዚያም በነቢያችን"ﷺ" እና በኺላፈቱ አር-ሯሺዳህ "ሡናህ" سُنَّة ተከታይ በሆኑት "ሡንይ" سُنِّي እና በሺዒይ መካከል ጦርነት ተካሄደ። "ሁለት ቡድኖች ስለ አንድ ጉዳይ በማንሳት እስኪዋጉ ድረስ ሰዓቲቱ አትቆምም" የተባለው ትንቢት በአንድ ጉዳይ በኺላፋነት ጉዳይ ሲዋጉ ተፈጸመ፥ ይህንን ችግር አምላካችን አሏህ ከሐሠን የዘር-ሐር በሚመጣው መህዲ ኢንሻሏህ ይፈታዋል። ስለ ሰዓቲቱ ዕውቀት አምላካችን አሏህ ለነቢያችን"ﷺ" ካሳወቃቸው ነገር አንዱ ስለ መህዲ መምጣት ነው፦
33፥63 *"ሰዎች ከሰዓቲቱ ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀትዋ አላህ ዘንደ ብቻ ነው» በላቸው! የሚያሳወቅህም ምንድን ነው? ሰዓቲቱ በቅርብ ጊዜ ልትኾን ይከጀላል"*፡፡ يَسْأَلُكَ النَّاسُ عَنِ السَّاعَةِ ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ اللَّهِ ۚ وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّ السَّاعَةَ تَكُونُ قَرِيبًا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም