ፊቅህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
"ፊቅህ" فِقْه የሚለው ቃል "ፈቂሀ" فَقِهَ ማለትም "ተረዳ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥልቅ መረዳት" ማለት ነው፦
6፥98 እርሱም ያ ከአንዲት ነፍስ ያስገኛችሁ ነው፡፡ በማሕፀን መርጊያና በጀርባ መቀመጫም አላችሁ፡፡ *"ለሚያወቁ" ሕዝቦች አንቀጾችን በእርግጥ ዘረዘርን"*፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ فَمُسْتَقَرٌّ وَمُسْتَوْدَعٌ ۗ قَدْ فَصَّلْنَا الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَفْقَهُونَ
“ሚያወቁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የፍቀሁነ” يَفْقَهُونَ ሲሆን “ሚረዱ” ማለት ነው፥ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ነው። "ፊቅህ" فِقْه የሚለው እሳቤ ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ የሥነ-ሕግ ጥናት”the study of law” ማለት ነው። ይህንን ሕግ የሚያጠና ምሁር በነጠላ "ፈቂህ" فَقِيه ሲባል በብዜት "ፉቀሃእ" فُقَهَاء ይባላል። አንድ ዐሊም የሚያጠናው ሕግ "ሸሪዓህ" ይባላል፥ "ሸሪዓህ" شَرِيعَة ማለት "ትክክለኛ ሕግ" ማለት ነው፦
45፥18 ከዚያም ከትእዛዝ *በትክክለኛይቱ ሕግ* ላይ አደረግንህ፡፡ ስለዚህ ተከተላት፡፡ የእነዚያንም የማያውቁትን ሕዝቦች ዝንባሌዎች አትከተል፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ فَاتَّبِعْهَا وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَ الَّذِينَ لَا يَعْلَمُون
"ትክክለኛይቱ ሕግ" ለሚለው ቃል የገባው "ሸሪዓህ" شَرِيعَة የሚል ነው፥ ይህም ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም "ሕግ" ከሚል ቃል የመጣ ነው፦
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሕግ” ለሚለው ቃል የገባው “ሺርዓህ” شِرْعَة መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ሲሆን “መንሃጅ” مَنْهَج ማለት ነው። አምላካችን አላህ"ﷻ" ለሁሉም መክእክተኞች በዘመናቸው ሸሪዓህ እና መንሃጅ ማድረጉን ያሳያል። “ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፥ “ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው። “አሕካም” أَحْكَام ማለት ደግሞ የሑክም ብዙ ቁጥር ሲሆን "ሕግጋት" ማለት ነው። በኢሥላም አሕካም በአምስት ዋና ዋና ክፍል ይከፈላል፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فَرْد ማለትም “የታዘዘ” ግዴታ ነው።
2ኛ. “ሙስተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለትም “የተወደደ” ሡናህ ነው።
3ኛ. “ሙባሕ” مُبَاح ማለትም “የተፈቀደ” ሐላል ነው።
4ኛ. “መክሩህ” مَكْرُوه ማለትም “የተጠላ” ድርጊት ነው።
5ኛ. “ሐራም” حَرَام ማለትም “የተከለከለ” ድርጊት ነው።
እነዚህ ሕግጋት ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው መሠረት ብቻ ዒባዳህ ይፈጸማል። “ዒባዳህ” عِبَادَة ማለት “አምልኮ” ማለት ሲሆን ዒባዳህ አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው። “ኢቲባዕ” اِتِّبَاع የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ ማለትም “ተከተለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ሲሆን ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም። ኢቲባዕ ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*፤ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
6፥106 *ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን ተከተል* ፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢቲባዕ” اِتِّبَاع ማለት እንግዲህ ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ነው፥ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደው ደግሞ ቁርኣን እና ሰሒሕ ሐዲስ ነው። “ቢድዓህ” بِدْعَة ማለት ደግሞ “ኢብተደዑ” ٱبْتَدَعُ ማለትም “ፈጠረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ፈጠራ” ማለት ነው፥ ቢድዓህ የኢቲባዕ ተቃራኒ ነው። ቢድዓ ማለት ከአምስቱ አሕካም ውጪ አዲስ ፈጠራ ማለት ነው።
እነዚህ አምስቱ ሕግጋት የተዋቀረበት ውቅር ደግሞ አራት ናቸው፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ቁርኣን” قُرْءَان የአምላካችን የአላህ"ﷻ" ንግግር ነው።
2ኛ. “ሡናህ” سُنَّة የነቢያችን"ﷺ" ሐዲስ ነው።
3ኛ. “ቂያሥ” قِيَاس ዐሊሞች የሚያመዛዝኑበት “ማመጣጠን”Analogy” ነው።
4ኛ. “ኢጅማዕ” إِجْمَاع የምሁራን ስምምነት “ሲኖዶስ”acadamic agreement” ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
"ፊቅህ" فِقْه የሚለው ቃል "ፈቂሀ" فَقِهَ ማለትም "ተረዳ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ጥልቅ መረዳት" ማለት ነው፦
6፥98 እርሱም ያ ከአንዲት ነፍስ ያስገኛችሁ ነው፡፡ በማሕፀን መርጊያና በጀርባ መቀመጫም አላችሁ፡፡ *"ለሚያወቁ" ሕዝቦች አንቀጾችን በእርግጥ ዘረዘርን"*፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ فَمُسْتَقَرٌّ وَمُسْتَوْدَعٌ ۗ قَدْ فَصَّلْنَا الْآيَاتِ لِقَوْمٍ يَفْقَهُونَ
“ሚያወቁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “የፍቀሁነ” يَفْقَهُونَ ሲሆን “ሚረዱ” ማለት ነው፥ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ነው። "ፊቅህ" فِقْه የሚለው እሳቤ ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ የሥነ-ሕግ ጥናት”the study of law” ማለት ነው። ይህንን ሕግ የሚያጠና ምሁር በነጠላ "ፈቂህ" فَقِيه ሲባል በብዜት "ፉቀሃእ" فُقَهَاء ይባላል። አንድ ዐሊም የሚያጠናው ሕግ "ሸሪዓህ" ይባላል፥ "ሸሪዓህ" شَرِيعَة ማለት "ትክክለኛ ሕግ" ማለት ነው፦
45፥18 ከዚያም ከትእዛዝ *በትክክለኛይቱ ሕግ* ላይ አደረግንህ፡፡ ስለዚህ ተከተላት፡፡ የእነዚያንም የማያውቁትን ሕዝቦች ዝንባሌዎች አትከተል፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ فَاتَّبِعْهَا وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَ الَّذِينَ لَا يَعْلَمُون
"ትክክለኛይቱ ሕግ" ለሚለው ቃል የገባው "ሸሪዓህ" شَرِيعَة የሚል ነው፥ ይህም ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም "ሕግ" ከሚል ቃል የመጣ ነው፦
5፥48 ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም *”አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ”*፡፡ እውነቱም ከመጣልህ በኋላ ዝንባሌዎቻቸውን አትከተል፡፡ *”ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን”*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ ۖ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَآءَهُمْ عَمَّا جَآءَكَ مِنَ ٱلْحَقِّ ۚ لِكُلٍّۢ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةًۭ وَمِنْهَاجًۭا
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሕግ” ለሚለው ቃል የገባው “ሺርዓህ” شِرْعَة መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ሲሆን “መንሃጅ” مَنْهَج ማለት ነው። አምላካችን አላህ"ﷻ" ለሁሉም መክእክተኞች በዘመናቸው ሸሪዓህ እና መንሃጅ ማድረጉን ያሳያል። “ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፥ “ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው። “አሕካም” أَحْكَام ማለት ደግሞ የሑክም ብዙ ቁጥር ሲሆን "ሕግጋት" ማለት ነው። በኢሥላም አሕካም በአምስት ዋና ዋና ክፍል ይከፈላል፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ፈርድ” فَرْد ማለትም “የታዘዘ” ግዴታ ነው።
2ኛ. “ሙስተሐብ” مُسْتَحَبّ ማለትም “የተወደደ” ሡናህ ነው።
3ኛ. “ሙባሕ” مُبَاح ማለትም “የተፈቀደ” ሐላል ነው።
4ኛ. “መክሩህ” مَكْرُوه ማለትም “የተጠላ” ድርጊት ነው።
5ኛ. “ሐራም” حَرَام ማለትም “የተከለከለ” ድርጊት ነው።
እነዚህ ሕግጋት ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው መሠረት ብቻ ዒባዳህ ይፈጸማል። “ዒባዳህ” عِبَادَة ማለት “አምልኮ” ማለት ሲሆን ዒባዳህ አላህ ዘንድ ተቀባይነት የሚያገኝባቸው ሥስት ሸርጦች ኢማን፣ ኢኽላስ እና ኢቲባዕ ናቸው። “ኢቲባዕ” اِتِّبَاع የሚለው ቃል “አትበዐ” أَتْبَعَ ማለትም “ተከተለ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መከተል” ማለት ሲሆን ያለ ኢቲባዕ ማንኛውም ዒባዳህ ተቀባይነት የለውም። ኢቲባዕ ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ በተቀመጠው ብቻ ዒባዳህን መፈጸም ነው፦
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*፤ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
6፥106 *ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን ተከተል* ፡፡ اتَّبِعْ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢቲባዕ” اِتِّبَاع ማለት እንግዲህ ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ነው፥ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደው ደግሞ ቁርኣን እና ሰሒሕ ሐዲስ ነው። “ቢድዓህ” بِدْعَة ማለት ደግሞ “ኢብተደዑ” ٱبْتَدَعُ ማለትም “ፈጠረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ፈጠራ” ማለት ነው፥ ቢድዓህ የኢቲባዕ ተቃራኒ ነው። ቢድዓ ማለት ከአምስቱ አሕካም ውጪ አዲስ ፈጠራ ማለት ነው።
እነዚህ አምስቱ ሕግጋት የተዋቀረበት ውቅር ደግሞ አራት ናቸው፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ቁርኣን” قُرْءَان የአምላካችን የአላህ"ﷻ" ንግግር ነው።
2ኛ. “ሡናህ” سُنَّة የነቢያችን"ﷺ" ሐዲስ ነው።
3ኛ. “ቂያሥ” قِيَاس ዐሊሞች የሚያመዛዝኑበት “ማመጣጠን”Analogy” ነው።
4ኛ. “ኢጅማዕ” إِجْمَاع የምሁራን ስምምነት “ሲኖዶስ”acadamic agreement” ነው።
አንድ ነገር ቁርኣን እና ሐዲስ ላይ ፈርድ ነው? ሙስተሐብ ነው? ሙባሕ ነው? መክሩህ ነው? ሐራም ነው? የሚለው ይታያል። እዚያ ላይ ከሌለ በቂያሥ ይታያል፥ ለምሳሌ "ቢራ" የሚለው ቃል ቁርኣን ላይ ባይኖርም ሐራም መሆኑ "ኸምር" በሚል ቂያሥ ይደረጋል። ቂያስ ማድረጉ በግል ደረጃ ከከበደ በኢጅማዕ በያን ይደረጋል።
ምን አለፋን “ፊቅህ” ሰፊ አርስት ነው፥ በውስጡ፦ ኢጅቲሀድ፣ ተቅሊድ፣ ተክሊፍ፣ ተክፊር፣ ፈትዋ፣ ኢሥትድላል፣ ኢሥቲሕሣን የመሳሰሉትን ከባባድ እሳቦት ይዟል። እነዚህን በግርድፉና በሌጣው እንያቸው፦
1. ኢጅቲሀድ
“ኢጅቲሀድ” اِجْتِهَاد ማለት ቁርኣንን እና ሡናን ባማከለ ሁኔታ የሚደረግ "ፍለጋ" "ጥረት" ወይም "ግኝት" ኢጅቲሀድ ይባላል፥ ዐዋቂ ሆኖ የሚጥረው፣ የሚፈልገው፣ የሚያስሰው ሰው ደግሞ “ሙጅተሂድ” مُجْتَهِد ይባላል።
2. ተቅሊድ
“ተቅሊድ” تَقْلِيد ማለት ዐላዋቂ የሆነ ሰው ከዐዋቂዎች የሚወስደው ነገር “ተቅሊድ” ይባላል፤ ይህ ሰው ደግሞ “ሙቀሊድ” مُقَلِّد ይባላል።
3. ተክሊፍ
“ተክሊፍ” تَكْلِيف ማለት ቁርኣንን እና ሐዲስን መመሪያ አድርጎ የሚሠራ፥ በእነርሱ ትእዛዝ አዛዡንም ለይቶ ማወቅ ነው። ለምሳሌ ሶላት ስገድ ከተባለ ሰላት ትእዛዝ ነው ይተገብራል፥ ስለዚህ የታዘዘውን መተግበር እንጂ የራሱን ጥረት አያደርግም ሌላ ተጨማሬ ነገር ለማወቅ።
4. ተክፊር
“ተክፊር” تَكْفِير ማለት ከእሥልምና ማስወጣት ሲሆን የተለያየ ሁጃ ደሊል ሊገኝበት ከቻለ አህሉል ዒልም የሚወስነው እርምጃ ነው። እርምጃውን የሚወስነው አካል “ሙከፊር” مكفر ሲባል የካደው ሰው “ካፊር” كَافِر በብዜት “ኩፋር” كُفَّار ይባላል። ድርጊቱ “ኩፍር” كُفْر ይሰኛል።
5. ፈትዋ
“ፈትዋ” فَتْوَى የሚለው ቃል “አፍታ” أَفْتَى ማለትም "አደረሰ" ወይም"ወሰነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መደበኛ ውሳኔ” ማለት ሲሆን ይህንን ብይን የሚሰጥ አካል “ሙፍቲ” مُفْتٍ ይባላል።
6. ኢሥትድላል
"ደሊል" دَلِيل ማለት "ማስረጃ" ማለት ሲሆን ይህ ሂደት "ኢሥትድላል" اِسْتِدْلَال ይባላል። ቁርኣንን እና ሐዲስ ማስረጃ አርጎ ማስረዳት ኢሥትድላል ነው።
7. ኢሥቲሕሣን
“ኢሥቲሕሣን” اِسْتِحْسَان ማለት ደግሞ መዝሀቦችን መርጦ ሐሰን የሆኑትን ነገሮች በቂያሥ ወስዶ እና በጥሩ መልኩው በራሳቸው ማስቀመጥ ነው። የሚያስቀምጡ እነዚህ የመዝሀብ ሰዎች ናቸው። “መዝሀብ” مَذْهَب ማለት በነጠላ ሲሆን በብዜት “መዛሂብ” مذاهب ሲሆን “የድርጊት መንገድ”school of thought” ማለት ነው። ልክ አንድ ጥጃ ከአራት ጡቶች መርጦ እንደሚጠባ ሁሉ ይህም ሰው አንዱን ወስዶ ይቀስማል፥ እነዚህ መዛሂብ፦
1. የኢማም አቡ ሃኒፋን ግንዛቤ የሚከተል “ሐነፊይ” حنفي መዝሃብ ነው።
2. የኢማም ኢብኑ ኢድሪስ ሻፊዕ ግንዛቤ የሚከተል “ሻፊዕይ” شافعي መዝሃብ ነው።
3.የኢማም ማሊክ ኢብኑ አነሥ ግንዛቤ የሚከተል “ማሊኪይ” مالكي መዝሃብ ነው፣
4. የኢማም አሕመድ ኢብኑ ሐንበል ግንዛቤ የሚከተል “ሐንበሊይ” حنبلي መዝሃብ ነው።
ይህንን የፊቂህ እሳቤ ደርዝና ፈርጅ ባለው መልኩ ለማስቀመጥ ሳይሆን በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል መሰናዶ ነው። አምላካችን አላህ"ﷻ" እርሱ ባወረደው ሑክም የምንመራና የምፈርድ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ምን አለፋን “ፊቅህ” ሰፊ አርስት ነው፥ በውስጡ፦ ኢጅቲሀድ፣ ተቅሊድ፣ ተክሊፍ፣ ተክፊር፣ ፈትዋ፣ ኢሥትድላል፣ ኢሥቲሕሣን የመሳሰሉትን ከባባድ እሳቦት ይዟል። እነዚህን በግርድፉና በሌጣው እንያቸው፦
1. ኢጅቲሀድ
“ኢጅቲሀድ” اِجْتِهَاد ማለት ቁርኣንን እና ሡናን ባማከለ ሁኔታ የሚደረግ "ፍለጋ" "ጥረት" ወይም "ግኝት" ኢጅቲሀድ ይባላል፥ ዐዋቂ ሆኖ የሚጥረው፣ የሚፈልገው፣ የሚያስሰው ሰው ደግሞ “ሙጅተሂድ” مُجْتَهِد ይባላል።
2. ተቅሊድ
“ተቅሊድ” تَقْلِيد ማለት ዐላዋቂ የሆነ ሰው ከዐዋቂዎች የሚወስደው ነገር “ተቅሊድ” ይባላል፤ ይህ ሰው ደግሞ “ሙቀሊድ” مُقَلِّد ይባላል።
3. ተክሊፍ
“ተክሊፍ” تَكْلِيف ማለት ቁርኣንን እና ሐዲስን መመሪያ አድርጎ የሚሠራ፥ በእነርሱ ትእዛዝ አዛዡንም ለይቶ ማወቅ ነው። ለምሳሌ ሶላት ስገድ ከተባለ ሰላት ትእዛዝ ነው ይተገብራል፥ ስለዚህ የታዘዘውን መተግበር እንጂ የራሱን ጥረት አያደርግም ሌላ ተጨማሬ ነገር ለማወቅ።
4. ተክፊር
“ተክፊር” تَكْفِير ማለት ከእሥልምና ማስወጣት ሲሆን የተለያየ ሁጃ ደሊል ሊገኝበት ከቻለ አህሉል ዒልም የሚወስነው እርምጃ ነው። እርምጃውን የሚወስነው አካል “ሙከፊር” مكفر ሲባል የካደው ሰው “ካፊር” كَافِر በብዜት “ኩፋር” كُفَّار ይባላል። ድርጊቱ “ኩፍር” كُفْر ይሰኛል።
5. ፈትዋ
“ፈትዋ” فَتْوَى የሚለው ቃል “አፍታ” أَفْتَى ማለትም "አደረሰ" ወይም"ወሰነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መደበኛ ውሳኔ” ማለት ሲሆን ይህንን ብይን የሚሰጥ አካል “ሙፍቲ” مُفْتٍ ይባላል።
6. ኢሥትድላል
"ደሊል" دَلِيل ማለት "ማስረጃ" ማለት ሲሆን ይህ ሂደት "ኢሥትድላል" اِسْتِدْلَال ይባላል። ቁርኣንን እና ሐዲስ ማስረጃ አርጎ ማስረዳት ኢሥትድላል ነው።
7. ኢሥቲሕሣን
“ኢሥቲሕሣን” اِسْتِحْسَان ማለት ደግሞ መዝሀቦችን መርጦ ሐሰን የሆኑትን ነገሮች በቂያሥ ወስዶ እና በጥሩ መልኩው በራሳቸው ማስቀመጥ ነው። የሚያስቀምጡ እነዚህ የመዝሀብ ሰዎች ናቸው። “መዝሀብ” مَذْهَب ማለት በነጠላ ሲሆን በብዜት “መዛሂብ” مذاهب ሲሆን “የድርጊት መንገድ”school of thought” ማለት ነው። ልክ አንድ ጥጃ ከአራት ጡቶች መርጦ እንደሚጠባ ሁሉ ይህም ሰው አንዱን ወስዶ ይቀስማል፥ እነዚህ መዛሂብ፦
1. የኢማም አቡ ሃኒፋን ግንዛቤ የሚከተል “ሐነፊይ” حنفي መዝሃብ ነው።
2. የኢማም ኢብኑ ኢድሪስ ሻፊዕ ግንዛቤ የሚከተል “ሻፊዕይ” شافعي መዝሃብ ነው።
3.የኢማም ማሊክ ኢብኑ አነሥ ግንዛቤ የሚከተል “ማሊኪይ” مالكي መዝሃብ ነው፣
4. የኢማም አሕመድ ኢብኑ ሐንበል ግንዛቤ የሚከተል “ሐንበሊይ” حنبلي መዝሃብ ነው።
ይህንን የፊቂህ እሳቤ ደርዝና ፈርጅ ባለው መልኩ ለማስቀመጥ ሳይሆን በወፍ በረር ለቅምሻ ያክል መሰናዶ ነው። አምላካችን አላህ"ﷻ" እርሱ ባወረደው ሑክም የምንመራና የምፈርድ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሃሩት እና ማሩት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥102 *”ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩት እና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ”*፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
ሰማያውያን ፍጥረታት መላእክት እንደ ጂን እና እንደ ሰው የራሳቸው ነጻ ምርጫ የላቸውም። ይህ ነጻ ምርጫ ስለሌላቸው በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *”መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *”እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም”*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *”አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ። እዚህ ድረስ ከተግባባን የሚቀጥለውን አንቀጽ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እንይ። በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደው የሲሕር ትምህርት ሰዎችን እንዴት እንደሚጎዳ ማስጠንቀቂያ ሆኖ ነው። ነገር ግን ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት ሰዎችን የሚያስተምሩት ለአሉታዊ ነገር ነበር፦
2፥102 *”ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩት እና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ”*፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሃሩትና ማሩት” እንዳመጹ የሚያሳይ ኃይለ-ቃል ወይም ፍንጭ ሽታው የለም። ምናልባት፦ “እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም” የተባለው ስለ ሃሩትና ማሩት መስሏችሁ ከሆነ ተሳስታችኃል፦
2፥102 *”እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም፥ የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ”*፡፡ وَمَاوَمَا هُم بِضَارِّينَ بِهِ مِنْ أَحَدٍ إِلَّا بِإِذْنِ اللَّهِ ۚ وَيَتَعَلَّمُونَ مَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُم
ምክንያቱም ሃሩትና ማሩት ሁለት ስለሆኑ ለእነርሱ የምንጠቀምበት ተውላጠ-ስም በሙተና “ሁማ” هُمَا ነው፥ ነገር ግን “በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም” የተባሉትን ላይ “እነርሱም” ለሚለው የገባው “ሁም” هُم ሲሆን ከሁለት በላይ ጀመዕ መሆኑ “ሸያጢን” شَّيَٰطِين የሚለውን ተክቶ የመጣ ነው። ሸያጢን ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፥ ሰዎች ከሸያጢን የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥102 *”ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩት እና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ”*፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
ሰማያውያን ፍጥረታት መላእክት እንደ ጂን እና እንደ ሰው የራሳቸው ነጻ ምርጫ የላቸውም። ይህ ነጻ ምርጫ ስለሌላቸው በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *”መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *”እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም”*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *”አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ። እዚህ ድረስ ከተግባባን የሚቀጥለውን አንቀጽ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እንይ። በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደው የሲሕር ትምህርት ሰዎችን እንዴት እንደሚጎዳ ማስጠንቀቂያ ሆኖ ነው። ነገር ግን ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት ሰዎችን የሚያስተምሩት ለአሉታዊ ነገር ነበር፦
2፥102 *”ሰይጣናትም በሱለይማን ዘመነ መንግስት የሚያነቡትን ተከተሉ፡፡ ሱለይማንም አልካደም፤ ግን ሰይጣናት ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፡፡ ያንንም በባቢል በሁለቱ መላእክት በሃሩት እና ማሩት ላይ የተወረደውን ነገር ያስተምሩዋቸዋል፡፡ «እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ» እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፡፡ ከእነሱም በሰውየውና በሚስቱ መካከል በእርሱ የሚለዩበትን ነገር ይማራሉ”*፡፡ وَٱتَّبَعُوا۟ مَا تَتْلُوا۟ ٱلشَّيَٰطِينُ عَلَىٰ مُلْكِ سُلَيْمَٰنَ ۖ وَمَا كَفَرَ سُلَيْمَٰنُ وَلَٰكِنَّ ٱلشَّيَٰطِينَ كَفَرُوا۟ يُعَلِّمُونَ ٱلنَّاسَ ٱلسِّحْرَ وَمَآ أُنزِلَ عَلَى ٱلْمَلَكَيْنِ بِبَابِلَ هَٰرُوتَ وَمَٰرُوتَ ۚ وَمَا يُعَلِّمَانِ مِنْ أَحَدٍ حَتَّىٰ يَقُولَآ إِنَّمَا نَحْنُ فِتْنَةٌۭ فَلَا تَكْفُرْ ۖ فَيَتَعَلَّمُونَ مِنْهُمَا مَا يُفَرِّقُونَ بِهِۦ بَيْنَ ٱلْمَرْءِ وَزَوْجِهِۦ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ሃሩትና ማሩት” እንዳመጹ የሚያሳይ ኃይለ-ቃል ወይም ፍንጭ ሽታው የለም። ምናልባት፦ “እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም” የተባለው ስለ ሃሩትና ማሩት መስሏችሁ ከሆነ ተሳስታችኃል፦
2፥102 *”እነርሱም በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም፥ የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ”*፡፡ وَمَاوَمَا هُم بِضَارِّينَ بِهِ مِنْ أَحَدٍ إِلَّا بِإِذْنِ اللَّهِ ۚ وَيَتَعَلَّمُونَ مَا يَضُرُّهُمْ وَلَا يَنفَعُهُم
ምክንያቱም ሃሩትና ማሩት ሁለት ስለሆኑ ለእነርሱ የምንጠቀምበት ተውላጠ-ስም በሙተና “ሁማ” هُمَا ነው፥ ነገር ግን “በአላህ ፈቃድ ካልኾነ በእርሱ አንድንም ጎጂዎች አይደሉም” የተባሉትን ላይ “እነርሱም” ለሚለው የገባው “ሁም” هُم ሲሆን ከሁለት በላይ ጀመዕ መሆኑ “ሸያጢን” شَّيَٰطِين የሚለውን ተክቶ የመጣ ነው። ሸያጢን ሰዎችን ድግምትን የሚያስተምሩ ሲኾኑ ካዱ፥ ሰዎች ከሸያጢን የሚጎዳቸውንና የማይጠቅማቸውንም ይማራሉ።
ሲጀመር እዚህ አንቀጽ ላይ “ወ” وَ የሚለው መስተጻምር ሕዝብን ሲሕር የሚያስተምሩት ሸያጢን እና ሀሩትና ማሩትን የሚያስጠነቅቁበትን ትምህርት ለመለየት የገባ መስተፃምር ነው። ከመነሻው ሸያጢን የሚያስተምሩት ድግምት እና ለሀሩትና ማሩት ተወረደ የተባለው ነገር ሁለት ለየቅል የሆኑ ሀረግ መሆናቸው ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ሃሩትና ማሩት፦ “እኛ መፈተኛ ነንና አትካድ” እስከሚሉም ድረስ አንድንም አያስተምሩም፥ እነርሱ ላይ የተወረደው ስለ ሲሕር አውንታዊነት ሳይሆን አሉታዊነት የሚያስረዳ ትምህርት ነው።
ሲቀጥል “ማ” مَا የሚለው ቃል ሁለት ፍቺ ይኖረዋል፤ አንዱ “ማ” مَا “መውሱላ” ሲሆን ሁለተኛው “ማ” مَا “መስደሪያ” ነው።
1ኛ. “ማ” مَا የሚለውን “መውሱላ” ማለትም “አንፃራዊ ተውላጠ-ስም” ሆኖ ከተቀራ በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደ ነገር እንዳለ ያመለክታል፥ ያ ነገር ግን ከላይ ባየነው የሰዋስም ሙግት ከሸያጢን ሲሕር ተለይቶ በመስተፃምር ተቀምጧል።
2ኛ. “ማ” مَا የሚለው መስደሪያ ማለት “አፍራሽ-ቃል” በሚለው ከተቀራ ደግሞ በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የሸያጢን ሲሕር አልተወረደም የሚል ፍቺ ይኖረዋል። ምክንያቱም አይሁዳውያን ሚድራሽ በሚባለው መፅሐፋቸው ላይ፦ “ሲሕር በሁለቱ መላእክት በኩል ባቢሎን ላይ ከፈጣሪ የተወረደ ነው” የሚሉትን ቅጥፈት አላህ እያጋለጣቸው ነው። ምክንያቱም አይሁዳውያን አስማት የሰለሞን ጥበብ ነው የሚል እምነት አላቸው፤ ይህንን እሳቤ አንዳንድ ዐበይት ክርስትና በትውፊት ይጋሩታል። ይህንን ነጥብ ኢብኑ ዐባሥ፣ ኢብኑ ጀሪር፣ ቁርጡቢ ያነሱታል።
ሢሰልስ “ሀሩትና ማሩት” ማንና ምን ናቸው? የሚለውን ነጥብ ሁለት አመለካከቶች አሉት፤ ይህንም ጤናማ የተለያየ አመለካከት ያመጣው ጤናማው የቂርኣት ውበት ነው፥ “መለከይኒ” مَلَكَيْنِ የሚለው ቃል ”መለክ” مَلَك ማለትም ”መልአክ” ለሚለው ቃል ሙተና”dual” ሲሆን “ሁለት መላእክት” የሚል ፍቺ የሚኖረው “ላምን”ل ላም ፈትሓ “ለ” لَ ተብሎ ሲቀራ ነው። ሌላው “መሊከይኒ” مَلِكَيْنِ የሚለው ቃል “መሊክ” مَلِك ማለትም “ንጉሥ” ቃል ሙተና ሲሆን “ሁለት ነገሥታት” የሚል ፍቺ “ላምን” ل ላም ከስራ “ሊ” لِ ተብሎ ሲቀራ ነው። ሁለቱም ቂርኣት ከመለኮት የተወረደ እስከሆነ ድረስ በሁለቱም መቅራት ይቻላል። ይህ ነጥብ በጀላለይን፣ በአጥ-ጠበሪ፣ በዛማኽሻሪ፣ በባጋዊ እና በራዚ ተወስቷል። የውይይታችን ዋናውና ተቀዳሚው ሙግት ሀሩትና ማሩት ማንና ምን ናቸው? ሳይሆን መላእክት በፍጹም አምጸው አያውቅም የሚል ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሲቀጥል “ማ” مَا የሚለው ቃል ሁለት ፍቺ ይኖረዋል፤ አንዱ “ማ” مَا “መውሱላ” ሲሆን ሁለተኛው “ማ” مَا “መስደሪያ” ነው።
1ኛ. “ማ” مَا የሚለውን “መውሱላ” ማለትም “አንፃራዊ ተውላጠ-ስም” ሆኖ ከተቀራ በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የተወረደ ነገር እንዳለ ያመለክታል፥ ያ ነገር ግን ከላይ ባየነው የሰዋስም ሙግት ከሸያጢን ሲሕር ተለይቶ በመስተፃምር ተቀምጧል።
2ኛ. “ማ” مَا የሚለው መስደሪያ ማለት “አፍራሽ-ቃል” በሚለው ከተቀራ ደግሞ በባቢሎት በሚገኙት በሀሩትና በማሩት ላይ የሸያጢን ሲሕር አልተወረደም የሚል ፍቺ ይኖረዋል። ምክንያቱም አይሁዳውያን ሚድራሽ በሚባለው መፅሐፋቸው ላይ፦ “ሲሕር በሁለቱ መላእክት በኩል ባቢሎን ላይ ከፈጣሪ የተወረደ ነው” የሚሉትን ቅጥፈት አላህ እያጋለጣቸው ነው። ምክንያቱም አይሁዳውያን አስማት የሰለሞን ጥበብ ነው የሚል እምነት አላቸው፤ ይህንን እሳቤ አንዳንድ ዐበይት ክርስትና በትውፊት ይጋሩታል። ይህንን ነጥብ ኢብኑ ዐባሥ፣ ኢብኑ ጀሪር፣ ቁርጡቢ ያነሱታል።
ሢሰልስ “ሀሩትና ማሩት” ማንና ምን ናቸው? የሚለውን ነጥብ ሁለት አመለካከቶች አሉት፤ ይህንም ጤናማ የተለያየ አመለካከት ያመጣው ጤናማው የቂርኣት ውበት ነው፥ “መለከይኒ” مَلَكَيْنِ የሚለው ቃል ”መለክ” مَلَك ማለትም ”መልአክ” ለሚለው ቃል ሙተና”dual” ሲሆን “ሁለት መላእክት” የሚል ፍቺ የሚኖረው “ላምን”ل ላም ፈትሓ “ለ” لَ ተብሎ ሲቀራ ነው። ሌላው “መሊከይኒ” مَلِكَيْنِ የሚለው ቃል “መሊክ” مَلِك ማለትም “ንጉሥ” ቃል ሙተና ሲሆን “ሁለት ነገሥታት” የሚል ፍቺ “ላምን” ل ላም ከስራ “ሊ” لِ ተብሎ ሲቀራ ነው። ሁለቱም ቂርኣት ከመለኮት የተወረደ እስከሆነ ድረስ በሁለቱም መቅራት ይቻላል። ይህ ነጥብ በጀላለይን፣ በአጥ-ጠበሪ፣ በዛማኽሻሪ፣ በባጋዊ እና በራዚ ተወስቷል። የውይይታችን ዋናውና ተቀዳሚው ሙግት ሀሩትና ማሩት ማንና ምን ናቸው? ሳይሆን መላእክት በፍጹም አምጸው አያውቅም የሚል ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
የመላእክት ጋብቻ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥14 *ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ በውስጣቸውም ሺህ ዓመትን አምሳ ዓመት ሲቀር ተቀመጠ፡፡ እነርሱ በዳዮች ኾነውም የውኃው ማጥለቅለቅ ያዛቸው*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَلَبِثَ فِيهِمْ أَلْفَ سَنَةٍ إِلَّا خَمْسِينَ عَامًا فَأَخَذَهُمُ الطُّوفَانُ وَهُمْ ظَالِمُونَ
አምላካችን አላህ"ﷻ" ኑሕ የሚባለውን መልእክተኛ የላከው፥ የኑሕ ሕዝቦች ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም ነስርንም የተባሉትን አማልክት ያመልኩ ስለነበር እና ያንን ሺርክ ትተው እርሱን ብቻ እንዲያመልኩ ጥሪ እንዲያደርግ ነው፦
7፥59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ አላቸውም፡- «ወገኖቼ ሆይ! *"አላህን አምልኩ፡፡ ለእናንተ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም"*፡፡ እኔ በእናንተ ላይ የከባድ ቀንን ቅጣት እፈራላችኋለሁ፡፡» لَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَقَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ مَا لَكُم مِّنْ إِلَـٰهٍ غَيْرُهُ إِنِّي أَخَافُ عَلَيْكُمْ عَذَابَ يَوْمٍ عَظِيمٍ
71፥23 አሉም *«አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም ነስርንም አትተው*፡፡ وَقَالُوا لَا تَذَرُنَّ آلِهَتَكُمْ وَلَا تَذَرُنَّ وَدًّا وَلَا سُوَاعًا وَلَا يَغُوثَ وَيَعُوقَ وَنَسْرًا
ይህንን ጥሪ አልሰማ ያሉትን እነርሱ በዳዮች ኾነውም የውኃው ማጥለቅለቅ ያዛቸው፦
29፥14 *ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ በውስጣቸውም ሺህ ዓመትን አምሳ ዓመት ሲቀር ተቀመጠ፡፡ እነርሱ በዳዮች ኾነውም የውኃው ማጥለቅለቅ ያዛቸው*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَلَبِثَ فِيهِمْ أَلْفَ سَنَةٍ إِلَّا خَمْسِينَ عَامًا فَأَخَذَهُمُ الطُّوفَانُ وَهُمْ ظَالِمُونَ
ነገር ግን ከዚህ በተቃራኒው ባይብል ላይ የጥፋት ውኃ የመጣው መላእክት እና ሰዎች ዝሙት ስላረጉ ነው ይለናል፦
ዘፍጥረት 6፥2 *"የእግዚአብሔር ልጆችም የሰውን ሴቶች ልጆች መልካሞች እንደ ሆኑ አዩ፤ ከመረጡአቸውም ሁሉ ሚስቶችን ለራሳቸው ወሰዱ"*።
ኮዴክስ አሌክንሳድሪየስ እና ኮዴክስ ቫቲካነስ ውስጥ የሚገኘው ግሪክ ሰፕቱጀንት "የእግዚአብሔር ልጆች" የሚለውን "አጌሎስ" ἄγγελος ማለትም "መላእክት" ብሎ ተክቶ አስቀምጦታል። በተጨማሪም የሂፓፑ አውግስቲን የአምላክ ከተማ በሚል መጽሐፉ የእግዚአብሔር ልጆች የተባሉት የሰማይ መላእክት እንደሆኑ ተናግሯል። የአምላክ ከተማ መጽሐፍ 15 ምዕራፍ 22-23 ተመልከት።
የሙት ባሕር ጥቅል ላይ 1ኛ ሄኖክ 7:1-15 እና ጁብሊይ(ኩፋሌ) 7:21-25 ላይ ኤልኦዩድ የተባሉት የመላእክት ዝርያ እንደተወለዱ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 6፥4 በእነዚያ ወራት "ኔፊሊም" በምድር ላይ ነበሩ፤ ደግሞም ከዚያ በኋላ *”የእግዚአብሔር ልጆች የሰውን ሴቶች ልጆች ባገቡ ጊዜ ልጆችን ወለዱላቸው”*፤ እነርሱም በዱሮ ዘመን ስማቸው የታወቀ ኃያላን ሆኑ።
"ኔፊሊም" נְפִילִים ማለት "የወደቁ" ማለት ነው። በዝሙት የወደቁ መላእክት ናቸው። የሄኖክ ንግግር በሚባለው በመጽሐፈ ሄኖክ፦ “የሰማይ ልጆች መላእክትም ለራሳቸውም ሚስቶችን አገቡ” ይለናል፦
መጽሐፈ ሄኖክ 2፥1-3 የሰው ልጆች ከበዙ በኋላ እንዲህ ሆነ፡፡ በእነዚያ ወራት መልክ መልካሞችና ደመ ግቡዎች ሴቶች ተወለዱላቸው፡፡ *”የሰማይ ልጆች መላእክትም እነርሱን አይተው ወደዷቸው፡፡ እርስ በርሳቸው ኑ ለእኛ ከሰው ልጆች ሴቶችን እንምረጥ፤ለእኛም ልጆችን እንውለድ አሉ፡፡ ለራሳቸውም ሚስቶችን አገቡ”*።
ኩፋሌ ”የእግዚአብሔር ልጆች” የተባሉትን ፍጥረታት ”የእግዚአብሔር መላእክት” እንደሆኑ ይናገራል፦
መጽሐፈ ኩፋሌ 6፥9 የአዳም ልጆች በምድር ይበዙ ዘንድ በጀመሩ ጊዜ እንዲህ ሆነ፤ ሴቶች ልጆች ተወለዱላቸው። *"የእግዚአብሔር መላእክትም በዚህ በኢዮቤልዩ በአንዲት ዓመት እነዚህን አዩአቸው፡፡ እነዚያ ላዩአቸው መልከ መልካሞች ነበሩና ከመረጡአቸው ጋር ሚስቶች ሊሆኑአቸው ወሰዱአቸው፤ወንዶች ልጆችንም ወለዱላቸው"* እነዚያም ረዓይት ናቸው፡፡
በተጨማሪም መቃቢያን ፈጣሪ ለመላእክት የሰው ስጋ እንደፈጠላቸው፥ ከቃየል ልጆች ሚስት እንደገቡ፣ እነርሱ ግን ሕጉን አልጠበቁም ከአባታቸው ከዲያብሎስ ጋር ወደ ገሃነም እሳት እንደወረዱ ይናገራል፦
1ኛ መቃብያን 18፥5 ስለ ልቦናቸው ትእቢት ያስታቸው ዘንድ ሕጉን እና ትእዛዙንም ይጠብቁ እንደሆነ ይፈትናቸው ዘንድ *"እግዚአብሔር ጥንቱንም የሰው ስጋ ፈጥሮላቸዋልና ከቃየል ልጆች ሚስት አገቡ። እነርሱ ግን ሕጉን አልጠበቁም ከአባታቸው ከዲያብሎስ ጋር ወደ ገሃነም እሳት አወረዳቸው"*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥14 *ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ በውስጣቸውም ሺህ ዓመትን አምሳ ዓመት ሲቀር ተቀመጠ፡፡ እነርሱ በዳዮች ኾነውም የውኃው ማጥለቅለቅ ያዛቸው*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَلَبِثَ فِيهِمْ أَلْفَ سَنَةٍ إِلَّا خَمْسِينَ عَامًا فَأَخَذَهُمُ الطُّوفَانُ وَهُمْ ظَالِمُونَ
አምላካችን አላህ"ﷻ" ኑሕ የሚባለውን መልእክተኛ የላከው፥ የኑሕ ሕዝቦች ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም ነስርንም የተባሉትን አማልክት ያመልኩ ስለነበር እና ያንን ሺርክ ትተው እርሱን ብቻ እንዲያመልኩ ጥሪ እንዲያደርግ ነው፦
7፥59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ አላቸውም፡- «ወገኖቼ ሆይ! *"አላህን አምልኩ፡፡ ለእናንተ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም"*፡፡ እኔ በእናንተ ላይ የከባድ ቀንን ቅጣት እፈራላችኋለሁ፡፡» لَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَقَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ مَا لَكُم مِّنْ إِلَـٰهٍ غَيْرُهُ إِنِّي أَخَافُ عَلَيْكُمْ عَذَابَ يَوْمٍ عَظِيمٍ
71፥23 አሉም *«አምላኮቻችሁን አትተዉ፡፡ ወድንም፣ ሱዋዕንም፣ የጉሥንም፣ የዑቅንም ነስርንም አትተው*፡፡ وَقَالُوا لَا تَذَرُنَّ آلِهَتَكُمْ وَلَا تَذَرُنَّ وَدًّا وَلَا سُوَاعًا وَلَا يَغُوثَ وَيَعُوقَ وَنَسْرًا
ይህንን ጥሪ አልሰማ ያሉትን እነርሱ በዳዮች ኾነውም የውኃው ማጥለቅለቅ ያዛቸው፦
29፥14 *ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ በውስጣቸውም ሺህ ዓመትን አምሳ ዓመት ሲቀር ተቀመጠ፡፡ እነርሱ በዳዮች ኾነውም የውኃው ማጥለቅለቅ ያዛቸው*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا نُوحًا إِلَىٰ قَوْمِهِ فَلَبِثَ فِيهِمْ أَلْفَ سَنَةٍ إِلَّا خَمْسِينَ عَامًا فَأَخَذَهُمُ الطُّوفَانُ وَهُمْ ظَالِمُونَ
ነገር ግን ከዚህ በተቃራኒው ባይብል ላይ የጥፋት ውኃ የመጣው መላእክት እና ሰዎች ዝሙት ስላረጉ ነው ይለናል፦
ዘፍጥረት 6፥2 *"የእግዚአብሔር ልጆችም የሰውን ሴቶች ልጆች መልካሞች እንደ ሆኑ አዩ፤ ከመረጡአቸውም ሁሉ ሚስቶችን ለራሳቸው ወሰዱ"*።
ኮዴክስ አሌክንሳድሪየስ እና ኮዴክስ ቫቲካነስ ውስጥ የሚገኘው ግሪክ ሰፕቱጀንት "የእግዚአብሔር ልጆች" የሚለውን "አጌሎስ" ἄγγελος ማለትም "መላእክት" ብሎ ተክቶ አስቀምጦታል። በተጨማሪም የሂፓፑ አውግስቲን የአምላክ ከተማ በሚል መጽሐፉ የእግዚአብሔር ልጆች የተባሉት የሰማይ መላእክት እንደሆኑ ተናግሯል። የአምላክ ከተማ መጽሐፍ 15 ምዕራፍ 22-23 ተመልከት።
የሙት ባሕር ጥቅል ላይ 1ኛ ሄኖክ 7:1-15 እና ጁብሊይ(ኩፋሌ) 7:21-25 ላይ ኤልኦዩድ የተባሉት የመላእክት ዝርያ እንደተወለዱ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 6፥4 በእነዚያ ወራት "ኔፊሊም" በምድር ላይ ነበሩ፤ ደግሞም ከዚያ በኋላ *”የእግዚአብሔር ልጆች የሰውን ሴቶች ልጆች ባገቡ ጊዜ ልጆችን ወለዱላቸው”*፤ እነርሱም በዱሮ ዘመን ስማቸው የታወቀ ኃያላን ሆኑ።
"ኔፊሊም" נְפִילִים ማለት "የወደቁ" ማለት ነው። በዝሙት የወደቁ መላእክት ናቸው። የሄኖክ ንግግር በሚባለው በመጽሐፈ ሄኖክ፦ “የሰማይ ልጆች መላእክትም ለራሳቸውም ሚስቶችን አገቡ” ይለናል፦
መጽሐፈ ሄኖክ 2፥1-3 የሰው ልጆች ከበዙ በኋላ እንዲህ ሆነ፡፡ በእነዚያ ወራት መልክ መልካሞችና ደመ ግቡዎች ሴቶች ተወለዱላቸው፡፡ *”የሰማይ ልጆች መላእክትም እነርሱን አይተው ወደዷቸው፡፡ እርስ በርሳቸው ኑ ለእኛ ከሰው ልጆች ሴቶችን እንምረጥ፤ለእኛም ልጆችን እንውለድ አሉ፡፡ ለራሳቸውም ሚስቶችን አገቡ”*።
ኩፋሌ ”የእግዚአብሔር ልጆች” የተባሉትን ፍጥረታት ”የእግዚአብሔር መላእክት” እንደሆኑ ይናገራል፦
መጽሐፈ ኩፋሌ 6፥9 የአዳም ልጆች በምድር ይበዙ ዘንድ በጀመሩ ጊዜ እንዲህ ሆነ፤ ሴቶች ልጆች ተወለዱላቸው። *"የእግዚአብሔር መላእክትም በዚህ በኢዮቤልዩ በአንዲት ዓመት እነዚህን አዩአቸው፡፡ እነዚያ ላዩአቸው መልከ መልካሞች ነበሩና ከመረጡአቸው ጋር ሚስቶች ሊሆኑአቸው ወሰዱአቸው፤ወንዶች ልጆችንም ወለዱላቸው"* እነዚያም ረዓይት ናቸው፡፡
በተጨማሪም መቃቢያን ፈጣሪ ለመላእክት የሰው ስጋ እንደፈጠላቸው፥ ከቃየል ልጆች ሚስት እንደገቡ፣ እነርሱ ግን ሕጉን አልጠበቁም ከአባታቸው ከዲያብሎስ ጋር ወደ ገሃነም እሳት እንደወረዱ ይናገራል፦
1ኛ መቃብያን 18፥5 ስለ ልቦናቸው ትእቢት ያስታቸው ዘንድ ሕጉን እና ትእዛዙንም ይጠብቁ እንደሆነ ይፈትናቸው ዘንድ *"እግዚአብሔር ጥንቱንም የሰው ስጋ ፈጥሮላቸዋልና ከቃየል ልጆች ሚስት አገቡ። እነርሱ ግን ሕጉን አልጠበቁም ከአባታቸው ከዲያብሎስ ጋር ወደ ገሃነም እሳት አወረዳቸው"*።
አንዳንድ የባይብል ምሁራን፦ "መላእክት በሰማይ እያሉ አያገቡም አይጋቡም፥ ግን ምድር ላይ ሲመጡ ሰውና ስጋ ስለሚሆኑ ይበላሉ ይጠጣሉ፥ ያገባሉ ይጋባሉ" ይላሉ። ይሁዳ ሰዶምና ገሞራ ዝሙት ያደረጉት "እንደ እነርሱ" ማለትም መኖሪያቸውንም የተዉትን እንጂ የራሳቸውን አለቅነት ያልጠበቁትን "መላእክት" አይነት ነው ይለናል፦
ይሁዳ 1፥6-7 መኖሪያቸውንም የተዉትን እንጂ የራሳቸውን አለቅነት ያልጠበቁትን *መላእክት* በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ታላቁ ቀን ፍርድ ድረስ ጠብቆአቸዋል።
*እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉ"* እና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል።
"እነርሱ" የሚለው "መላእክት" የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ተውላጠ-ስም እንደሆነ አስተውል። እነዚህ ዝሙትን ያደረጉት መላእክት በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ፍርድ ቀን ድረስ ይኖራሉ። ጴጥሮስ በኖህ ጊዜ ኃጢአትን ስላላደረጉት መላእክት ይናገራል፦
2ኛ ጴጥሮስ 2፥4-5 *"እግዚአብሔር ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት ሳይራራላቸው ወደ ገሃነም ጥሎ በጨለማ ጉድጓድ ለፍርድ ሊጠበቁ አሳልፎ ከሰጣቸው፥ ለቀደመውም ዓለም ሳይራራ ከሌሎች ሰባት ጋር ጽድቅን የሚሰብከውን ኖኅን አድኖ በኃጢአተኞች ዓለም ላይ የጥፋትን ውኃ ካወረደ"*።
በኖኅ ዘመን ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት እስከ ፍርድ ቀን ድረስ በጨለማ ጉድጓድ ጥሎ ከመላእክት ጋር የተጋቡትን ደግሞ የጥፋት ውኃ አወረደባቸው። ቀደምት የቤተክርስቲያን አበት ሰማዕቱ ጀስቲን፣ ኢራኒየስ፣ የአሌክሳንድሪያው ክሌመንት፣ ኦሪገን ወዘተ ዘፍጥረት 6፥2 ላይ "የእግዚአብሔር ልጆች" የተባሉት "የሰማይ መላእክት" እንደሆኑ ተናግረዋል። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
ouglas, J. D,Tenney, Merrill C, Silva, Moisés (2011). Zondervan Illustrated Bible Dictionary (Revised ed.). Grand Rapids, Mich. Zondervan.
መልካም የምስራች የሚባለው የባይብል ትርጉም"Good News Translation" ሰማያዊ ኑባሬዎች ከሰው ሴቶች ልጆች ጋር ጋብቻ እንዳረጉ" ተናግራል።
የሚገርመው በሱመሪያን፣ በአካዲያን፣ በባቢሎናውያን እና በአሶራዊያን ሥነ-ተረት"mythology" ውስጥ፦ "አን" የተባሉ ሰማያውያን ወንዶች አማልክት "ኪ" ከተባሉት ምድራውያን ሴቶች አማልክት ጋር ተጋብተው "አኑናኪ" የተባሉ ፍጥረት ተወለዱ" ይለናል። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Dalley, Stephanie (1989), Myths from Mesopotamia: Creation, the Flood, Gilgamesh, and Others, Oxford, England: Oxford University Press.
የመላእክት ጋብቻ ከእነዚህ ተረት የተቀዳ ነው እንጂ መላእክት ጾታ የላቸውም፥ ወንድም ሴትም አይደሉም። ነጻ ምርጫም የላቸውም። በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *”መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *”እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም”*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *”አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ። ስለዚህ ከላይ ያለው የመላእክት ጋብቻ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ ከፓጋን ሲወርድ ሲወራረድ ወደ ባይብል የገባ ስርቅርቅ እሳቤ ነው። አላህ ከአይሁድ እና ከክርስቲያን ፈሳድ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ይሁዳ 1፥6-7 መኖሪያቸውንም የተዉትን እንጂ የራሳቸውን አለቅነት ያልጠበቁትን *መላእክት* በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ታላቁ ቀን ፍርድ ድረስ ጠብቆአቸዋል።
*እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉ"* እና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል።
"እነርሱ" የሚለው "መላእክት" የሚለውን ስም ተክቶ የመጣ ተውላጠ-ስም እንደሆነ አስተውል። እነዚህ ዝሙትን ያደረጉት መላእክት በዘላለም እስራት ከጨለማ በታች እስከ ፍርድ ቀን ድረስ ይኖራሉ። ጴጥሮስ በኖህ ጊዜ ኃጢአትን ስላላደረጉት መላእክት ይናገራል፦
2ኛ ጴጥሮስ 2፥4-5 *"እግዚአብሔር ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት ሳይራራላቸው ወደ ገሃነም ጥሎ በጨለማ ጉድጓድ ለፍርድ ሊጠበቁ አሳልፎ ከሰጣቸው፥ ለቀደመውም ዓለም ሳይራራ ከሌሎች ሰባት ጋር ጽድቅን የሚሰብከውን ኖኅን አድኖ በኃጢአተኞች ዓለም ላይ የጥፋትን ውኃ ካወረደ"*።
በኖኅ ዘመን ኃጢአትን ላደረጉ መላእክት እስከ ፍርድ ቀን ድረስ በጨለማ ጉድጓድ ጥሎ ከመላእክት ጋር የተጋቡትን ደግሞ የጥፋት ውኃ አወረደባቸው። ቀደምት የቤተክርስቲያን አበት ሰማዕቱ ጀስቲን፣ ኢራኒየስ፣ የአሌክሳንድሪያው ክሌመንት፣ ኦሪገን ወዘተ ዘፍጥረት 6፥2 ላይ "የእግዚአብሔር ልጆች" የተባሉት "የሰማይ መላእክት" እንደሆኑ ተናግረዋል። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
ouglas, J. D,Tenney, Merrill C, Silva, Moisés (2011). Zondervan Illustrated Bible Dictionary (Revised ed.). Grand Rapids, Mich. Zondervan.
መልካም የምስራች የሚባለው የባይብል ትርጉም"Good News Translation" ሰማያዊ ኑባሬዎች ከሰው ሴቶች ልጆች ጋር ጋብቻ እንዳረጉ" ተናግራል።
የሚገርመው በሱመሪያን፣ በአካዲያን፣ በባቢሎናውያን እና በአሶራዊያን ሥነ-ተረት"mythology" ውስጥ፦ "አን" የተባሉ ሰማያውያን ወንዶች አማልክት "ኪ" ከተባሉት ምድራውያን ሴቶች አማልክት ጋር ተጋብተው "አኑናኪ" የተባሉ ፍጥረት ተወለዱ" ይለናል። ዋቢ መጽሐፍ ይመልከቱ፦
Dalley, Stephanie (1989), Myths from Mesopotamia: Creation, the Flood, Gilgamesh, and Others, Oxford, England: Oxford University Press.
የመላእክት ጋብቻ ከእነዚህ ተረት የተቀዳ ነው እንጂ መላእክት ጾታ የላቸውም፥ ወንድም ሴትም አይደሉም። ነጻ ምርጫም የላቸውም። በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም፦
16፥49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *”መላእክትም ይሰግዳሉ፡፡ እነርሱም አይኮሩም”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ مِن دَابَّةٍ وَالْمَلَائِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ *”እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም”*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አሉ፡፡ *”አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
መላእክት አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ። ስለዚህ ከላይ ያለው የመላእክት ጋብቻ በባቢሎን ምርኮ ጊዜ ከፓጋን ሲወርድ ሲወራረድ ወደ ባይብል የገባ ስርቅርቅ እሳቤ ነው። አላህ ከአይሁድ እና ከክርስቲያን ፈሳድ ይጠብቀን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አላህ መለኮት ነው!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
43፥84 *"እርሱም ያ በሰማይ ውስጥ ሊገዙት የሚገባ፥ በምድርም ውስጥ ሊገዙት የሚገባ አምላክ ነው"*፡፡ እርሱም ብልሃተኛው ዐዋቂው ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي فِي السَّمَاءِ إِلَـٰهٌ وَفِي الْأَرْضِ إِلَـٰهٌ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْعَلِيمُ
"ሥነ-መለኮት"theology" በግሪክ "ቴኦ-ሎጂአ" θεολογία ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ "ቴኦስ" Θεός ማለትም "አምላክ" እና "ሎጂአ" λογία ማለትም "ጥናት" ነው። "ቴኢኦስ" θεῖος የሚለው ቃል "ቴኦስ" θεός ማለትም "አምላክ"God" ለሚለው ቃል ገላጭ ቅጽል"adjective" ሲሆን "አምላክነት"God-head" ወይም "መለኮት"Divine" ማለት ነው፥ ይህም ቃል በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ 5 ጊዜ ተጠቅሷል።
ስለዚህ "መለኮት" ማለት በቋንቋ ደረጃ በቀላሉ "አምላክ" ማለት ነው። አምላካችን አላህ"ﷻ" "መለኮት" ነው፦
43፥84 *"እርሱም ያ በሰማይ ውስጥ ሊገዙት የሚገባ፥ በምድርም ውስጥ ሊገዙት የሚገባ አምላክ ነው"*፡፡ እርሱም ብልሃተኛው ዐዋቂው ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي فِي السَّمَاءِ إِلَـٰهٌ وَفِي الْأَرْضِ إِلَـٰهٌ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْعَلِيمُ
6፥3 *"እርሱም ያ በሰማያትና በምድር ሊገዙት የሚገባ አምላክ ነው"*፡፡ ምስጢራችሁን ግልጻችሁንም ያውቃል፡፡ የምትሠሩትንም ሁሉ ያውቃል፡፡ وَهُوَ اللَّهُ فِي السَّمَاوَاتِ وَفِي الْأَرْضِ ۖ يَعْلَمُ سِرَّكُمْ وَجَهْرَكُمْ وَيَعْلَمُ مَا تَكْسِبُونَ
"ኢላህ" إِلَـٰه የሚለው ቃል "መለኮት" ወይም "አምላክ" ማለት ነው። "መለኮት" ማለት "ሁሉን ነገር ማድረግ የሚችል" "ሁሉን ነገር የሚያውቅ" "ሁሉን ነገር የሚያይ" "ሁሉን ነገር የሚሰማ" "በባዶነት መነሻ በሞት መዳረሻ የሌለው ሕያው" ማለት ነው። አንተ ምንድን ነህ? ብባል "ሰው ነኝ" ብዬ የሰው ባሕርያት ተራቢ ነኝ፣ ተጠሚ ነኝ፣ በዪ ነኝ፣ ጠጪ ነኝ ወዘተ እያልኩኝ እናገራለን፥ አላህ ምንድን ነው? ብንባል "አምላክ ነው" ወይም "መለኮት" ነው ብለን የመለኮት ባሕርያትን በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፣ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፣ ሁሉን ሰሚ ነው፣ ሁሉን ተመልካች ነው፥ በባዶነት መነሻ በሞት መዳረሻ የሌለው ሕያው ነው እያልን ታላቁ ባሕርይውን እንናገራለን፦
29፥20 አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው"*። إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
65፥11 *"አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው"*፡፡ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
58፥1 *"አላህ ሰሚ ተመልካች ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ سَمِيعٌ بَصِير
2፥110 *"አላህ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
25፥58 *"በዚያም በማይሞተው ሕያው አምላክ ላይ ተመካ"*፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
አላህ በሰማያትና በምድር ሊገዙት የሚገባ መለኮት ነው፥ ለእርሱም በሰማያትም በምድርም ታላቅ ባሕርይ አለው፦
16፥60 *"ለአላህም ታላቅ ባሕርይ አለው"*፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ وَلِلَّهِ الْمَثَلُ الْأَعْلَىٰ ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
30፥27 *"ለእርሱም በሰማያትም በምድርም ታላቅ ባሕርይ አለው"*፡፡ እርሱም አሸናፊ ጥበበኛ ነው፡፡ وَلَهُ الْمَثَلُ الْأَعْلَىٰ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
"ባሕርይ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አል-መሰል"الْمَثَلُ ሲሆን የአል-መሰል ብዙ ቁጥር ደግሞ "አል-አምሳል" الْأَمْثَال ነው። አላህ የእኔ ባሕርይ ይህ ነው ብሎ በቁርኣን የተናገረውን እንጂ እኛ ለእርሱ ምንም አይነት ባሕርይ ማድረግ ተከልክለናል፦
16፥74 *"ለአላህም ባሕርዮችን አታድርጉ፡፡ አላህ መሳይ እንደሌለው ያውቃል፡፡ እናንተ ግን አታውቁም፡፡ فَلَا تَضْرِبُوا لِلَّهِ الْأَمْثَالَ ۚ إِنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ وَأَنتُمْ لَا تَعْلَمُون
42፥11 *"የሚመስለው ምንም ነገር የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው"*፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ ۖ وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
በሰማያትም በምድርም የእርሱን ታላቅ ባሕርይ የሚመስል ምንም ነገር የለም። "ነገር" ማለት "አጠቃላይ ፍጥረት" ነው። እርሱ ሰሚው ተመልካቹ ነው፥ የእርሱ መስማት እና ማየት ጊዜና ቦታ አያካብበውም።
የሥነ-ኑባሬ ጥናት”ontology” ምሁራን እንደሚያትቱት “ዛት” ذَات ማለት “ህላዌ”essence” ማለት ሲሆን “ምንድን” ተብሎ የሚጠየቅ "ምንነት" ነው፥ ምንነት የማንነት መሠረት ነው። "ሸኽስ" شَخْص ማለት "እኔነት"person" ማለት ሲሆን "ማን" ተብሎ የሚጠየቅ "ማንነት" ነው፥ ማንነት የምንነት መገለጫ ነው። አላህ የራሱ አንድ ማንነት አለው፦
20፥14 *«እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
"አና" أَنَا ማለት "እኔ" ማለት ሲሆን አንድ ነጠላ ማንነትን የሚያሳይ ነጠላ ተውላጠ-ስም ነው፥ ይህም አንድ ማንነት ምንነቱ አምላክ ስለሆነ "ከእኔ ሌላ አምላክ የለም" በማለት ይናገራል። አላህ የራሱ ማንነት ስላለ “ነፍሲ” نَفْسِي ማለትም “እራሴ” ይላል፦
20፥41 *ለነፍሴም መረጥኩህ*፡፡ وَاصْطَنَعْتُكَ لِنَفْسِي
በዚህ አንቀጽ ላይ “ለነፍሴ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሊነፍሢ” لِنَفْسِي ሲሆን “ለራሴ” ማለት ነው፤ የአላህ እራስነት”own self-hood” እንዳለው ያመለክታል።
አላህ ምንነቱን የሚያሳውቀን በሲፋው ነው። “ሲፋህ” صِفَة ማለትም “ባሕርይ”attribute" ማለት ነው፥ የእርሱ ባሕርያት የተሰየሙበት ስም አለው። “ኢሥም” اِسْم ማለት "ስም" ማለት ሲሆን አላህ ከፍጡራኑ ጋር የማይመሳሰል “አሥማኡል ሑሥና” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ ማለትም “መልካም ስሞች” አሉት፦
20፥8 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *"ለእርሱ መልካሞች የኾኑ ስሞች አሉት"*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
43፥84 *"እርሱም ያ በሰማይ ውስጥ ሊገዙት የሚገባ፥ በምድርም ውስጥ ሊገዙት የሚገባ አምላክ ነው"*፡፡ እርሱም ብልሃተኛው ዐዋቂው ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي فِي السَّمَاءِ إِلَـٰهٌ وَفِي الْأَرْضِ إِلَـٰهٌ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْعَلِيمُ
"ሥነ-መለኮት"theology" በግሪክ "ቴኦ-ሎጂአ" θεολογία ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ "ቴኦስ" Θεός ማለትም "አምላክ" እና "ሎጂአ" λογία ማለትም "ጥናት" ነው። "ቴኢኦስ" θεῖος የሚለው ቃል "ቴኦስ" θεός ማለትም "አምላክ"God" ለሚለው ቃል ገላጭ ቅጽል"adjective" ሲሆን "አምላክነት"God-head" ወይም "መለኮት"Divine" ማለት ነው፥ ይህም ቃል በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ 5 ጊዜ ተጠቅሷል።
ስለዚህ "መለኮት" ማለት በቋንቋ ደረጃ በቀላሉ "አምላክ" ማለት ነው። አምላካችን አላህ"ﷻ" "መለኮት" ነው፦
43፥84 *"እርሱም ያ በሰማይ ውስጥ ሊገዙት የሚገባ፥ በምድርም ውስጥ ሊገዙት የሚገባ አምላክ ነው"*፡፡ እርሱም ብልሃተኛው ዐዋቂው ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي فِي السَّمَاءِ إِلَـٰهٌ وَفِي الْأَرْضِ إِلَـٰهٌ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْعَلِيمُ
6፥3 *"እርሱም ያ በሰማያትና በምድር ሊገዙት የሚገባ አምላክ ነው"*፡፡ ምስጢራችሁን ግልጻችሁንም ያውቃል፡፡ የምትሠሩትንም ሁሉ ያውቃል፡፡ وَهُوَ اللَّهُ فِي السَّمَاوَاتِ وَفِي الْأَرْضِ ۖ يَعْلَمُ سِرَّكُمْ وَجَهْرَكُمْ وَيَعْلَمُ مَا تَكْسِبُونَ
"ኢላህ" إِلَـٰه የሚለው ቃል "መለኮት" ወይም "አምላክ" ማለት ነው። "መለኮት" ማለት "ሁሉን ነገር ማድረግ የሚችል" "ሁሉን ነገር የሚያውቅ" "ሁሉን ነገር የሚያይ" "ሁሉን ነገር የሚሰማ" "በባዶነት መነሻ በሞት መዳረሻ የሌለው ሕያው" ማለት ነው። አንተ ምንድን ነህ? ብባል "ሰው ነኝ" ብዬ የሰው ባሕርያት ተራቢ ነኝ፣ ተጠሚ ነኝ፣ በዪ ነኝ፣ ጠጪ ነኝ ወዘተ እያልኩኝ እናገራለን፥ አላህ ምንድን ነው? ብንባል "አምላክ ነው" ወይም "መለኮት" ነው ብለን የመለኮት ባሕርያትን በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፣ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው፣ ሁሉን ሰሚ ነው፣ ሁሉን ተመልካች ነው፥ በባዶነት መነሻ በሞት መዳረሻ የሌለው ሕያው ነው እያልን ታላቁ ባሕርይውን እንናገራለን፦
29፥20 አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው"*። إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
65፥11 *"አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው"*፡፡ وَاللَّهُ بِكُلِّ شَيْءٍ عَلِيمٌ
58፥1 *"አላህ ሰሚ ተመልካች ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ سَمِيعٌ بَصِير
2፥110 *"አላህ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
25፥58 *"በዚያም በማይሞተው ሕያው አምላክ ላይ ተመካ"*፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
አላህ በሰማያትና በምድር ሊገዙት የሚገባ መለኮት ነው፥ ለእርሱም በሰማያትም በምድርም ታላቅ ባሕርይ አለው፦
16፥60 *"ለአላህም ታላቅ ባሕርይ አለው"*፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ وَلِلَّهِ الْمَثَلُ الْأَعْلَىٰ ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
30፥27 *"ለእርሱም በሰማያትም በምድርም ታላቅ ባሕርይ አለው"*፡፡ እርሱም አሸናፊ ጥበበኛ ነው፡፡ وَلَهُ الْمَثَلُ الْأَعْلَىٰ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
"ባሕርይ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አል-መሰል"الْمَثَلُ ሲሆን የአል-መሰል ብዙ ቁጥር ደግሞ "አል-አምሳል" الْأَمْثَال ነው። አላህ የእኔ ባሕርይ ይህ ነው ብሎ በቁርኣን የተናገረውን እንጂ እኛ ለእርሱ ምንም አይነት ባሕርይ ማድረግ ተከልክለናል፦
16፥74 *"ለአላህም ባሕርዮችን አታድርጉ፡፡ አላህ መሳይ እንደሌለው ያውቃል፡፡ እናንተ ግን አታውቁም፡፡ فَلَا تَضْرِبُوا لِلَّهِ الْأَمْثَالَ ۚ إِنَّ اللَّهَ يَعْلَمُ وَأَنتُمْ لَا تَعْلَمُون
42፥11 *"የሚመስለው ምንም ነገር የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው"*፡፡ لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ ۖ وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
በሰማያትም በምድርም የእርሱን ታላቅ ባሕርይ የሚመስል ምንም ነገር የለም። "ነገር" ማለት "አጠቃላይ ፍጥረት" ነው። እርሱ ሰሚው ተመልካቹ ነው፥ የእርሱ መስማት እና ማየት ጊዜና ቦታ አያካብበውም።
የሥነ-ኑባሬ ጥናት”ontology” ምሁራን እንደሚያትቱት “ዛት” ذَات ማለት “ህላዌ”essence” ማለት ሲሆን “ምንድን” ተብሎ የሚጠየቅ "ምንነት" ነው፥ ምንነት የማንነት መሠረት ነው። "ሸኽስ" شَخْص ማለት "እኔነት"person" ማለት ሲሆን "ማን" ተብሎ የሚጠየቅ "ማንነት" ነው፥ ማንነት የምንነት መገለጫ ነው። አላህ የራሱ አንድ ማንነት አለው፦
20፥14 *«እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
"አና" أَنَا ማለት "እኔ" ማለት ሲሆን አንድ ነጠላ ማንነትን የሚያሳይ ነጠላ ተውላጠ-ስም ነው፥ ይህም አንድ ማንነት ምንነቱ አምላክ ስለሆነ "ከእኔ ሌላ አምላክ የለም" በማለት ይናገራል። አላህ የራሱ ማንነት ስላለ “ነፍሲ” نَفْسِي ማለትም “እራሴ” ይላል፦
20፥41 *ለነፍሴም መረጥኩህ*፡፡ وَاصْطَنَعْتُكَ لِنَفْسِي
በዚህ አንቀጽ ላይ “ለነፍሴ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሊነፍሢ” لِنَفْسِي ሲሆን “ለራሴ” ማለት ነው፤ የአላህ እራስነት”own self-hood” እንዳለው ያመለክታል።
አላህ ምንነቱን የሚያሳውቀን በሲፋው ነው። “ሲፋህ” صِفَة ማለትም “ባሕርይ”attribute" ማለት ነው፥ የእርሱ ባሕርያት የተሰየሙበት ስም አለው። “ኢሥም” اِسْم ማለት "ስም" ማለት ሲሆን አላህ ከፍጡራኑ ጋር የማይመሳሰል “አሥማኡል ሑሥና” الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ ማለትም “መልካም ስሞች” አሉት፦
20፥8 አላህ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ *"ለእርሱ መልካሞች የኾኑ ስሞች አሉት"*፡፡ اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
አላህ ምንድን ነው? ሲባል የምንነት ጥያቄ ስለሆነ የምንነቱ መታወቂያ የሆኑትን ባሕርያት የተሰየሙበትን ስም በመጥቀስ፦
1. "አል-ኻሊቅ" الْخَالِق ማለትም "ፈጣሪ" ነው፦
29፥24 *እርሱ አላህ "ፈጣሪው"፥ ከኢምንት አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው*፡፡ هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ
2. "አስ-ሰመድ" الصَّمَد ማለትም "የሁሉ መጠጊያ" ነው፦
112፥2 *አላህ "የሁሉ መጠጊያ" ነው*፡፡ اللَّهُ الصَّمَدُ
3. "አል-ገኒይ" الْغَنِيّ ማለትም "ተብቃቂ" ነው፦
35፥15 እናንተ ሰዎች ሆይ! እናንተ ሁል ጊዜ ወደ አላህ ከጃዮች ናችሁ፡፡ *አላህም እርሱ "ተብቃቂው" ምስጉኑ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ أَنتُمُ الْفُقَرَاءُ إِلَى اللَّهِ ۖ وَاللَّهُ هُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ
4. "አል-ለጢፍ" اللَّطِيف ማለትም "ረቂቅ" ነው፦
6፥103 ዓይኖች አያገኙትም፥ እርሱም ዓይኖችን ያያል፡፡ *እርሱም "ረቂቁ"፥ ውስጠ ዐዋቂው ነው*፡፡ لَّا تُدْرِكُهُ الْأَبْصَارُ وَهُوَ يُدْرِكُ الْأَبْصَارَ ۖ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ
እያልን እንዘረዝራለን። እርሱ ፍጥረትን ካለመኖር ወደ መኖር ያስገኘ ፈጣሪ፣ ፍጥረታት በእርሱ ላይ ጥገኛ የሆኑ የሁሉ መጠጊያ፣ ከፍጥረቱ ምንም የማይገጅል ተብቃቂ፣ የፍጡራም አእምሮ መርምሮ የማይደርስበት ረቂቅ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
1. "አል-ኻሊቅ" الْخَالِق ማለትም "ፈጣሪ" ነው፦
29፥24 *እርሱ አላህ "ፈጣሪው"፥ ከኢምንት አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው*፡፡ هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ
2. "አስ-ሰመድ" الصَّمَد ማለትም "የሁሉ መጠጊያ" ነው፦
112፥2 *አላህ "የሁሉ መጠጊያ" ነው*፡፡ اللَّهُ الصَّمَدُ
3. "አል-ገኒይ" الْغَنِيّ ማለትም "ተብቃቂ" ነው፦
35፥15 እናንተ ሰዎች ሆይ! እናንተ ሁል ጊዜ ወደ አላህ ከጃዮች ናችሁ፡፡ *አላህም እርሱ "ተብቃቂው" ምስጉኑ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ أَنتُمُ الْفُقَرَاءُ إِلَى اللَّهِ ۖ وَاللَّهُ هُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ
4. "አል-ለጢፍ" اللَّطِيف ማለትም "ረቂቅ" ነው፦
6፥103 ዓይኖች አያገኙትም፥ እርሱም ዓይኖችን ያያል፡፡ *እርሱም "ረቂቁ"፥ ውስጠ ዐዋቂው ነው*፡፡ لَّا تُدْرِكُهُ الْأَبْصَارُ وَهُوَ يُدْرِكُ الْأَبْصَارَ ۖ وَهُوَ اللَّطِيفُ الْخَبِيرُ
እያልን እንዘረዝራለን። እርሱ ፍጥረትን ካለመኖር ወደ መኖር ያስገኘ ፈጣሪ፣ ፍጥረታት በእርሱ ላይ ጥገኛ የሆኑ የሁሉ መጠጊያ፣ ከፍጥረቱ ምንም የማይገጅል ተብቃቂ፣ የፍጡራም አእምሮ መርምሮ የማይደርስበት ረቂቅ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ችግኝ መትከል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥2 *በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና*፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
አውሮፓ ላይ ያለው የበረዶ ግግር እየቀለጠ ነው፥ ይህ በረዶ በዚህ ከቀጠለ አውሮፓን ጎርፍ ያጠቃትና ያጠፋታል የሚል ስጋት አለ። ይህ የሆነበት ምክንያት ደኖች በመመንጠራቸው የበረሓ መስፋፋት እየተከሰተ ስላለ ነው። በስፋቱም ከአውሮፓ የማይተናነሰው የሰሐራ በረሓ በፕላኔታችን ላይ የሙቀት መጨመር እያመጣ ነው።
የመሬት ከባቢ አየር በመሬት ዙሪያ የሚገኝ የጋዝ ክምችት ሲሆን የዚህ የከባቢ አየር የላይኛው ክፍል ማለትም ስትራቶስፌር ወደ ምድር ከሚመጣው አልትራቫዮሌት ጨረር ውስጥ 99% የሚሆነውን ውጦ የሚያስቀረውን “ኦዞን”ozone (O3) የተባለ የኦክስጅን ቅንብር ይዟል። ይህ ኦዞን እየሳሳ ያለው በምድሪቱ በረሓ ግለት እና ከሰው ሠራሽ ከሚመጡ የጋዝ ብክለት ነው። ምን ይሆን መፍትሔው?
አምላካችን አላህ”ﷻ” ከምድር የፈጠረን በውስጧ እንድናለማት ነው፦
11፥61ወደ ሰሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፡፡ «ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፡፡ ከእርሱ ሌላ ለእናንተ አምላክ የላችሁም፡፡ *እርሱ ከምድር ፈጠራችሁ፡፡ በውስጧ እንድታለሟትም "አደረጋችሁ"*፡፡ ምሕረቱንም ለምኑት፡፡ ከዚህም ወደእርሱ ተመለሱ፡፡ ጌታዬ ቅርብ ለለመነው ተቀባይ ነውና» አላቸው፡፡ وَإِلَىٰ ثَمُودَ أَخَاهُمْ صَالِحًا ۚ قَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ مَا لَكُم مِّنْ إِلَـٰهٍ غَيْرُهُ ۖ هُوَ أَنشَأَكُم مِّنَ الْأَرْضِ وَاسْتَعْمَرَكُمْ فِيهَا فَاسْتَغْفِرُوهُ ثُمَّ تُوبُوا إِلَيْهِ ۚ إِنَّ رَبِّي قَرِيبٌ مُّجِيب
ከተፈጠርንበት ንዑስ አላማ አንዱ ምድርን እንድናለማ ነው። አንድ ሙሥሊም በመሠረተ-ልማት"infrastructure" ውስጥ ያለው ተሳትፎ ጉልህ ሚና አለው። ከሰዎች ጋር በሚኖረው ማኅበራዊ እሴት አምላካችን አላህ”ﷻ” በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ አይሁን እንጂ በበጎ ነገር እና እርሱን በመፍራት እንድንረዳዳ አዞናል፦
5፥2 *በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና*፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
"በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ " የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ምድሪቱን ማልማት በጎ ነገር ነው። ምድሪቱን ከምናለማበት ነገሮች አንዱ ችግኝ መትከት ነው፥ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ"፦ "ማንም ሙሥሊም አንድ ተክል ተክሎ ሰው ሆነ እንስሳ አሊያም አእዋፍ ቢበላው ሰደቃህ ይሆንለታል" ብለውናል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 43
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንም ሙሥሊም የለም አንድ ተክል ተክሎ ሰው ሆነ እንስሳ ቢበላው ሰደቃህ ቢሆንለት እንጂ"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَا مِنْ مُسْلِمٍ غَرَسَ غَرْسًا فَأَكَلَ مِنْهُ إِنْسَانٌ أَوْ دَابَّةٌ إِلاَّ كَانَ لَهُ صَدَقَة
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 63
አነሥ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ማንም ሙሥሊም የለም አንድ ተክል ወይም አዝዕርት ዘርቶ ሰው ሆነ አእዋፍ ቢበላው ሰደቃህ ቢሆንለት እንጂ"*። عَنْ أَنَسٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَا مِنْ مُسْلِمٍ يَغْرِسُ غَرْسًا أَوْ يَزْرَعُ زَرْعًا فَيَأْكُلُ مِنْهُ إِنْسَانٌ أَوْ طَيْرٌ أَوْ بَهِيمَةٌ إِلاَّ كَانَتْ لَهُ صَدَقَة
ይህንን ሰደቃ ከአላህ ዘንድ ለማግኘት የችግኝ ተከላው እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ይቀጥላል፦
ሙሥነድ አሕመድ ሐዲስ 12491
አነሥ እብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"ከእናንተ ውስጥ ችግኝ በእጁ የያዘ የትንሳኤ ቀን ቢደርስበትም ይትከላት"*። ﻋَﻦْ ﺃَﻧَﺲِ ﺑْﻦِ ﻣَﺎﻟِﻚٍ ﻗَﺎﻝَ ﻗَﺎﻝَ ﺭَﺳُﻮﻝُ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﺇِﻥْ ﻗَﺎﻣَﺖْ ﻋَﻠَﻰ ﺃَﺣَﺪِﻛُﻢْ ﺍﻟْﻘِﻴَﺎﻣَﺔُ ﻭَﻓِﻲ ﻳَﺪِﻩِ ﻓَﺴْﻠَﺔٌ ﻓَﻠْﻴَﻐْﺮِﺳْﻬَﺎ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥2 *በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና*፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
አውሮፓ ላይ ያለው የበረዶ ግግር እየቀለጠ ነው፥ ይህ በረዶ በዚህ ከቀጠለ አውሮፓን ጎርፍ ያጠቃትና ያጠፋታል የሚል ስጋት አለ። ይህ የሆነበት ምክንያት ደኖች በመመንጠራቸው የበረሓ መስፋፋት እየተከሰተ ስላለ ነው። በስፋቱም ከአውሮፓ የማይተናነሰው የሰሐራ በረሓ በፕላኔታችን ላይ የሙቀት መጨመር እያመጣ ነው።
የመሬት ከባቢ አየር በመሬት ዙሪያ የሚገኝ የጋዝ ክምችት ሲሆን የዚህ የከባቢ አየር የላይኛው ክፍል ማለትም ስትራቶስፌር ወደ ምድር ከሚመጣው አልትራቫዮሌት ጨረር ውስጥ 99% የሚሆነውን ውጦ የሚያስቀረውን “ኦዞን”ozone (O3) የተባለ የኦክስጅን ቅንብር ይዟል። ይህ ኦዞን እየሳሳ ያለው በምድሪቱ በረሓ ግለት እና ከሰው ሠራሽ ከሚመጡ የጋዝ ብክለት ነው። ምን ይሆን መፍትሔው?
አምላካችን አላህ”ﷻ” ከምድር የፈጠረን በውስጧ እንድናለማት ነው፦
11፥61ወደ ሰሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፡፡ «ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፡፡ ከእርሱ ሌላ ለእናንተ አምላክ የላችሁም፡፡ *እርሱ ከምድር ፈጠራችሁ፡፡ በውስጧ እንድታለሟትም "አደረጋችሁ"*፡፡ ምሕረቱንም ለምኑት፡፡ ከዚህም ወደእርሱ ተመለሱ፡፡ ጌታዬ ቅርብ ለለመነው ተቀባይ ነውና» አላቸው፡፡ وَإِلَىٰ ثَمُودَ أَخَاهُمْ صَالِحًا ۚ قَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ مَا لَكُم مِّنْ إِلَـٰهٍ غَيْرُهُ ۖ هُوَ أَنشَأَكُم مِّنَ الْأَرْضِ وَاسْتَعْمَرَكُمْ فِيهَا فَاسْتَغْفِرُوهُ ثُمَّ تُوبُوا إِلَيْهِ ۚ إِنَّ رَبِّي قَرِيبٌ مُّجِيب
ከተፈጠርንበት ንዑስ አላማ አንዱ ምድርን እንድናለማ ነው። አንድ ሙሥሊም በመሠረተ-ልማት"infrastructure" ውስጥ ያለው ተሳትፎ ጉልህ ሚና አለው። ከሰዎች ጋር በሚኖረው ማኅበራዊ እሴት አምላካችን አላህ”ﷻ” በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ አይሁን እንጂ በበጎ ነገር እና እርሱን በመፍራት እንድንረዳዳ አዞናል፦
5፥2 *በበጎ ነገር እና አላህን በመፍራትም ተረዳዱ፡፡ ግን በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ አትረዳዱ፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና*፡፡ وَتَعَاوَنُوا عَلَى الْبِرِّ وَالتَّقْوَىٰ ۖ وَلَا تَعَاوَنُوا عَلَى الْإِثْمِ وَالْعُدْوَانِ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
"በኃጢአት እና ወሰንን በማለፍ " የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ምድሪቱን ማልማት በጎ ነገር ነው። ምድሪቱን ከምናለማበት ነገሮች አንዱ ችግኝ መትከት ነው፥ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ"፦ "ማንም ሙሥሊም አንድ ተክል ተክሎ ሰው ሆነ እንስሳ አሊያም አእዋፍ ቢበላው ሰደቃህ ይሆንለታል" ብለውናል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 43
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ማንም ሙሥሊም የለም አንድ ተክል ተክሎ ሰው ሆነ እንስሳ ቢበላው ሰደቃህ ቢሆንለት እንጂ"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَا مِنْ مُسْلِمٍ غَرَسَ غَرْسًا فَأَكَلَ مِنْهُ إِنْسَانٌ أَوْ دَابَّةٌ إِلاَّ كَانَ لَهُ صَدَقَة
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 63
አነሥ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ማንም ሙሥሊም የለም አንድ ተክል ወይም አዝዕርት ዘርቶ ሰው ሆነ አእዋፍ ቢበላው ሰደቃህ ቢሆንለት እንጂ"*። عَنْ أَنَسٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَا مِنْ مُسْلِمٍ يَغْرِسُ غَرْسًا أَوْ يَزْرَعُ زَرْعًا فَيَأْكُلُ مِنْهُ إِنْسَانٌ أَوْ طَيْرٌ أَوْ بَهِيمَةٌ إِلاَّ كَانَتْ لَهُ صَدَقَة
ይህንን ሰደቃ ከአላህ ዘንድ ለማግኘት የችግኝ ተከላው እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ይቀጥላል፦
ሙሥነድ አሕመድ ሐዲስ 12491
አነሥ እብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" አሉ፦ *"ከእናንተ ውስጥ ችግኝ በእጁ የያዘ የትንሳኤ ቀን ቢደርስበትም ይትከላት"*። ﻋَﻦْ ﺃَﻧَﺲِ ﺑْﻦِ ﻣَﺎﻟِﻚٍ ﻗَﺎﻝَ ﻗَﺎﻝَ ﺭَﺳُﻮﻝُ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﺇِﻥْ ﻗَﺎﻣَﺖْ ﻋَﻠَﻰ ﺃَﺣَﺪِﻛُﻢْ ﺍﻟْﻘِﻴَﺎﻣَﺔُ ﻭَﻓِﻲ ﻳَﺪِﻩِ ﻓَﺴْﻠَﺔٌ ﻓَﻠْﻴَﻐْﺮِﺳْﻬَﺎ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የነቢያችን”ﷺ” ነቢይነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
33፥45 *አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ፣ አብሳሪ እና አስጠንቃቂም አድርገን ላክንህ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ شَاهِدًا وَمُبَشِّرًا وَنَذِيرًا
"ነቢይ" نَبِيّ የሚለው ቃል "ነበአ" نَبَّأَ ማለትም "የሩቅ ወሬን አወራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የሩቅ ወሬ አውሪ" ማለት ነው። የሚወርድለት "የሩቅ ወሬ" ደግሞ "ነበእ" نَبَأ ይባላል፥ ይህንን የሩቅ ወሬ ለአንድ ነቢይ ከሦስት መንገድ በአንዱ ይወርድለታል፦
42፥51 *ለሰው አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም"*፥ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
አንደኛው መንገድ አላህ በራእይ የሚያናግረው ነው፥ “ሩዕያ” رُّءْيَا ማለት “ራዕይ” ማለት ሲሆን ይህም ራዕይ ያ ነቢይ በሰመመን ወይም በተመስጦ ውስጥ ሆኖ አላህ የሚያናግርበት መንገድ ነው።
ሁለተኛው መንገድ አላህ በቀጥታ የሚያናግረው ነው፥ “ተክሊም” تَكْلِيم ማለት በሁለት ማንነት መካከል የሚደረግ “ምልልስ”conversation” ሲሆን አላህ ያለ ራዕይ ወይም ያለ መልአክ ሳይታይ ከግርዶ ወዲያ ሆኖ የሚያናግርበት መንገድ ነው።
ሦስተኛው መንገድ አላህ በመልአክ የሚያናግረው ነው፥ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው።
ይህንን ከተረዳን ዘንዳ አላህ ይህንን የሩቅ ወሬ ለአንድ ሰው ሲያሳውቀው ያ ሰው ነቢይ ይባላል። አምላካችን አላህ"ﷻ" ነቢያችንን"ﷺ" በሦስተኛ መንገድ በመልአኩ ጂብሪል አናግሯቸዋል። አላህ ወደ እርሳቸው ያወረደላቸው ቁርኣን ደግሞ "አል-ገይብ" ነው። "አል-ገይብ" ٱلْغَيْبِ ማለት "የሩቅ ወሬ" "የሩቅ ሚስጥር" ማለት ሲሆን ከህዋስ ባሻገር ጥንት የተከሰተ፣ አሁን እየተከሰተ ያለ እና ወደ ፊት የሚከሰት ዕውቀት ነው፥ አላህ የሰማያትን እና የምድርን የሩቅ ሚስጥር ያውቃል። ይህንን የሩቅ ሚስጥር ለማንም ዐያሳውቅም፥ ለሚፈልገው መልእክተኛ ቢሆን እንጂ፦
49፥18 *"አላህ የሰማያትንና የምድርን "ሩቅ ሚስጥር" ያውቃል"*። إِنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ غَيْبَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ
72፥26 *«እርሱ ”የሩቅ ሚስጥር” ዐዋቂ ነው፡፡ በምስጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም፡፡»* عَٰلِمُ ٱلْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِۦٓ أَحَدًا
72፥27 *ከመልክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጅ ለሌላ አይገልጽም*፡፡ إِلَّا مَنِ ٱرْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍۢ
"አል-ገይብ" በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦ አል-ገይቡል ማዲ፣ አል-ገይቡል ሙዷሪዕ እና አል-ገይቡል ሙሥተቅበል ነው። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"አል-ገይቡል ማዲ"
"አል-ገይቡል ማዲ" ٱلْغَيْب الْمَاضِي ማለት "ኀላፊያት የሩቅ ወሬ" ማለት ነው፥ ድርጊቱ ከዚህ በፊት አላፊ የሆነ ክስተት ነው። ይህንን የሩቅ ወሬ አምላካችን አላህ ለነቢያችን”ﷺ” “ኑሒሂ ዒለይከ” نُوحِيهِ إِلَيْكَ ማለትም “ወደ አንተ እናወርዳታለን” ወይም “ነቁሱ ዐለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት ይናገራል፦
12፥102 *"ይህ ወደ አንተ የምናወርደው ሲኾን ከሩቅ ወሬዎች ነው፡፡ አንተም እነርሱ በእርሱ ላይ የሚመክሩ ኾነው ነገራቸውን በቆረጡ ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም"*፡፡ ذَٰلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ ۖ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ أَجْمَعُوا أَمْرَهُمْ وَهُمْ يَمْكُرُونَ
20፥99 *"እንደዚሁ በእርግጥ ካለፉት ወሬዎች በአንተ ላይ እንተርካለን"*፡፡ كَذَٰلِكَ نَقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ مَا قَدْ سَبَقَ
"ወሬዎች" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አንባእ" أَنبَاء ሲሆን የነበእ ብዙ ቁጥር ነው። ነቢያችን"ﷺ" ከእርሳቸው በፊት ያለው ክስተት ሲከሰት ስላልተፈጠሩ በቦታው የሉም። ነገር ግን በጊዜና በቦታ ዕውቀቱ የማይገደበው አላህ "አስታውስ" በማለት ተርኮላቸዋል፦
38፥71 ጌታህ *«ለመላእክት እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ ባለ ጊዜ» አስታውስ*፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
33፥45 *አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ፣ አብሳሪ እና አስጠንቃቂም አድርገን ላክንህ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ شَاهِدًا وَمُبَشِّرًا وَنَذِيرًا
"ነቢይ" نَبِيّ የሚለው ቃል "ነበአ" نَبَّأَ ማለትም "የሩቅ ወሬን አወራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የሩቅ ወሬ አውሪ" ማለት ነው። የሚወርድለት "የሩቅ ወሬ" ደግሞ "ነበእ" نَبَأ ይባላል፥ ይህንን የሩቅ ወሬ ለአንድ ነቢይ ከሦስት መንገድ በአንዱ ይወርድለታል፦
42፥51 *ለሰው አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም"*፥ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
አንደኛው መንገድ አላህ በራእይ የሚያናግረው ነው፥ “ሩዕያ” رُّءْيَا ማለት “ራዕይ” ማለት ሲሆን ይህም ራዕይ ያ ነቢይ በሰመመን ወይም በተመስጦ ውስጥ ሆኖ አላህ የሚያናግርበት መንገድ ነው።
ሁለተኛው መንገድ አላህ በቀጥታ የሚያናግረው ነው፥ “ተክሊም” تَكْلِيم ማለት በሁለት ማንነት መካከል የሚደረግ “ምልልስ”conversation” ሲሆን አላህ ያለ ራዕይ ወይም ያለ መልአክ ሳይታይ ከግርዶ ወዲያ ሆኖ የሚያናግርበት መንገድ ነው።
ሦስተኛው መንገድ አላህ በመልአክ የሚያናግረው ነው፥ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው።
ይህንን ከተረዳን ዘንዳ አላህ ይህንን የሩቅ ወሬ ለአንድ ሰው ሲያሳውቀው ያ ሰው ነቢይ ይባላል። አምላካችን አላህ"ﷻ" ነቢያችንን"ﷺ" በሦስተኛ መንገድ በመልአኩ ጂብሪል አናግሯቸዋል። አላህ ወደ እርሳቸው ያወረደላቸው ቁርኣን ደግሞ "አል-ገይብ" ነው። "አል-ገይብ" ٱلْغَيْبِ ማለት "የሩቅ ወሬ" "የሩቅ ሚስጥር" ማለት ሲሆን ከህዋስ ባሻገር ጥንት የተከሰተ፣ አሁን እየተከሰተ ያለ እና ወደ ፊት የሚከሰት ዕውቀት ነው፥ አላህ የሰማያትን እና የምድርን የሩቅ ሚስጥር ያውቃል። ይህንን የሩቅ ሚስጥር ለማንም ዐያሳውቅም፥ ለሚፈልገው መልእክተኛ ቢሆን እንጂ፦
49፥18 *"አላህ የሰማያትንና የምድርን "ሩቅ ሚስጥር" ያውቃል"*። إِنَّ ٱللَّهَ يَعْلَمُ غَيْبَ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ
72፥26 *«እርሱ ”የሩቅ ሚስጥር” ዐዋቂ ነው፡፡ በምስጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም፡፡»* عَٰلِمُ ٱلْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِۦٓ أَحَدًا
72፥27 *ከመልክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጅ ለሌላ አይገልጽም*፡፡ إِلَّا مَنِ ٱرْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍۢ
"አል-ገይብ" በሦስት ይከፈላል፥ እርሱም፦ አል-ገይቡል ማዲ፣ አል-ገይቡል ሙዷሪዕ እና አል-ገይቡል ሙሥተቅበል ነው። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"አል-ገይቡል ማዲ"
"አል-ገይቡል ማዲ" ٱلْغَيْب الْمَاضِي ማለት "ኀላፊያት የሩቅ ወሬ" ማለት ነው፥ ድርጊቱ ከዚህ በፊት አላፊ የሆነ ክስተት ነው። ይህንን የሩቅ ወሬ አምላካችን አላህ ለነቢያችን”ﷺ” “ኑሒሂ ዒለይከ” نُوحِيهِ إِلَيْكَ ማለትም “ወደ አንተ እናወርዳታለን” ወይም “ነቁሱ ዐለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት ይናገራል፦
12፥102 *"ይህ ወደ አንተ የምናወርደው ሲኾን ከሩቅ ወሬዎች ነው፡፡ አንተም እነርሱ በእርሱ ላይ የሚመክሩ ኾነው ነገራቸውን በቆረጡ ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም"*፡፡ ذَٰلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ ۖ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ أَجْمَعُوا أَمْرَهُمْ وَهُمْ يَمْكُرُونَ
20፥99 *"እንደዚሁ በእርግጥ ካለፉት ወሬዎች በአንተ ላይ እንተርካለን"*፡፡ كَذَٰلِكَ نَقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنبَاءِ مَا قَدْ سَبَقَ
"ወሬዎች" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "አንባእ" أَنبَاء ሲሆን የነበእ ብዙ ቁጥር ነው። ነቢያችን"ﷺ" ከእርሳቸው በፊት ያለው ክስተት ሲከሰት ስላልተፈጠሩ በቦታው የሉም። ነገር ግን በጊዜና በቦታ ዕውቀቱ የማይገደበው አላህ "አስታውስ" በማለት ተርኮላቸዋል፦
38፥71 ጌታህ *«ለመላእክት እኔ ሰውን ከጭቃ ፈጣሪ ነኝ ባለ ጊዜ» አስታውስ*፡፡ إِذْ قَالَ رَبُّكَ لِلْمَلَائِكَةِ إِنِّي خَالِقٌ بَشَرًا مِّن طِينٍ
ነጥብ ሁለት
"አል-ገይቡል ሙዷሪዕ"
"አል-ገይቡል ሙዷሪዕ" ٱلْغَيْب ٱلْمُضَارِع ማለት "አሁናት የሩቅ ወሬ" ማለት ነው፥ ቁርኣን ሲወርድ ከህዋስ ባሻገት እየተፈጸመ ያለ ክስተት ነው። ለምሳሌ ነቢያችን”ﷺ” ከባለቤታቸው አንዷ ለሆነችው ለሃፍሳ”ረ.ዐ.”፦ "ከዘይነብ ቢንት ጀህሽ”ረ.ዐ.” ቤት ማር ጠጥቻለው ነገር ግን ከእንግዲህ ወዲህ በፍጹም አልጠጣም” ብለው ይህ ወሬ በሚስጥር በመሰጠሯት ጊዜ ሄዳ ለዓኢሻ”ረ.ዐ.” ተናገረች። ነብይ ማለት የሩቅ ዕውቀት የሚገለጥለት ነውና ለዓኢሻ”ረ.ዐ.” በተናገረች ጊዜ የተናገረችውን ከፊሉን ዐሳውቀዋት ከፊሉን ችላ ብለው ሲተዉት፥ በዚያ በነገሯት ነገር ሃፍሳ”ረ.ዐ.”፦ ይህን ማን ነገረህ? ብላ አለቻቸው፤ ነቢያችንም”ﷺ”፦ «ዐዋቂው፥ ውስጠ ዐዋቂው ነገረኝ» አሏት። ይህንን ጉዳይ አምላካችን አላህ እንዲህ ይነግረናል፦
66፥3 *"ነቢዩ ከሚስቶቹ ወደ አንዷ ወሬን በመሰጠረ ጊዜ አስታውስ፡፡ እርሱንም በነገረች እና አላህ እርሱን ማውራትዋን ባሳወቀው ጊዜ ከፊሉን አስታወቀ፤ ከፊሉንም ተወ፡፡ በእርሱም ባወራት ጊዜ «ይህን ማን ነገረህ?» አለች፡፡ «ዐዋቂው ፥ውስጠ ዐዋቂው ነገረኝ» አላት"*። وَإِذْ أَسَرَّ ٱلنَّبِىُّ إِلَىٰ بَعْضِ أَزْوَٰجِهِۦ حَدِيثًۭا فَلَمَّا نَبَّأَتْ بِهِۦ وَأَظْهَرَهُ ٱللَّهُ عَلَيْهِ عَرَّفَ بَعْضَهُۥ وَأَعْرَضَ عَنۢ بَعْضٍۢ ۖ فَلَمَّا نَبَّأَهَا بِهِۦ قَالَتْ مَنْ أَنۢبَأَكَ هَٰذَا ۖ قَالَ نَبَّأَنِىَ ٱلْعَلِيمُ ٱلْخَبِيرُ
በዚህ አንቀጽ ውስጥ “ማን ነገረህ” ለሚለው ቃል የገባው “መን አንበአከ” مَنْ أَنْبَأَكَْ ሲሆን መልሱ “ነበአኒየ” نَبَّأَنِيَ ማለትም “ነገረኝ” ማለት ነው። "አንበአከ” أَنْبَأَكَْ ሆነ “ነበአኒየ” نَبَّأَنِيَ የሁለቱም ግስ ርቢ "ነበአ" نَبَّأَ ነው። ስለዚህ "ነቢይ" ማለት ሁሉን ዐዋቂው፥ ውስጠ ዐዋቂው አላህ የሚያናግረው እና የሚነግረው ማለት ነው። ከዚያም ባሻገር መመሪያው እራሱ በራሱ የነቢይነት መደብ ውስጥ ነው፦
15፥49 *”ባሮቼን እኔ ይቅርባዩ መሓሪው እኔው ብቻ መኾኔን ንገራቸው”*፡፡ نَبِّئْ عِبَادِي أَنِّي أَنَا الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
"ንገራቸው" نَبِّئْ ለሚለው አሁንም "ነበእ" نَبِّئْ ሲሆን "ነበአ" نَبَّأَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። 66፥3 ላይ "ነቢዩ ከሚስቶቹ ወደ አንዷ ወሬን በመሰጠረ ጊዜ አስታውስ" ማለቱ የሚያጅብ ነው፥ በሁለተኛ መደብ "አስታውስ" እያለ በሦስተኛ መደብ ለራሳቸው "በመሰጠርክ ጊዜ" ሳይሆን "በመሰጠረ ጊዜ" ይላል። ሁሉን ዐዋቂው፥ ውስጠ ዐዋቂው አላህ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር ስለሚያውቅ አወረደው፦
25፥6 *«ያ "በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር" የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው*፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
ነጥብ ሦስት
"አል-ገይቡል ሙሥተቅበል"
"አል-ገይቡል ሙሥተቅበል" ٱلْغَيْب ٱلْمُسْتَقْبَل ማለት "መጻእያት የሩቅ ወሬ" ማለት ነው፥ መጪው ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ገና ያልተፈጸመ ወደፊት የሚከሰት ነው። ለምሳሌ ስለ ጀነት እና ጀሃነም ያለው የሩቅ ወሬ ነው፦
3፥15 *«ከዚህ ሁሉ ነገር የሚበልጥን ልንገራችሁን» በላቸው"*፡፡ እርሱም «ለእነዚያ ለተጠነቀቁት ሰዎች በጌታቸው ዘንድ በሥራቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች በውስጧ ሁልጊዜ ነዋሪዎች ሲኾኑ ንጹሕ የተደረጉ ሚስቶችም፣ ከአላህም የኾነ ውዴታ አላቸው፡፡ አላህም ባሮቹን ተመልካች ነው፡፡» قُلْ أَؤُنَبِّئُكُم بِخَيْرٍ مِّن ذَٰلِكُمْ ۚ لِلَّذِينَ اتَّقَوْا عِندَ رَبِّهِمْ جَنَّاتٌ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا وَأَزْوَاجٌ مُّطَهَّرَةٌ وَرِضْوَانٌ مِّنَ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِالْعِبَادِ
22፥72 *«ከዚህ ይልቅ የከፋን ነገር ልንገራችሁን» በላቸው"*፡፡ «እርሱም እሳት ናት፡፡ አላህ ለእነዚያ ለካዱት ሰዎች ቀጥሯታል፡፡ ምን ትከፋም መመለሻ!» قُلْ أَفَأُنَبِّئُكُم بِشَرٍّ مِّن ذَٰلِكُمُ ۗ النَّارُ وَعَدَهَا اللَّهُ الَّذِينَ كَفَرُوا ۖ وَبِئْسَ الْمَصِيرُ
"ልንገራችሁ" ለሚለው ቃል የገባው "ነበኡኩም" نَبِّئُكُم ሲሆን "ነበአ" نَبَّأَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። ይህንን እንዲናገሩ አላህ "ቁል" قُلْ የሚል ትእዛዝ ያወርዳል። ቁርኣን ላይ ብዙ ቦታ በትንሳኤ ቀን ምን እንደሚከሰት ለማሳወቅ "አስታውስ" እያለ ይናገራል፦
54፥6 *"ከእነርሱም ዙር፡፡ ጠሪው መልአክ ወደ አስደንጋጭ ነገር የሚጠራበትን ቀን አስታውስ"*፡፡ فَتَوَلَّ عَنْهُمْ ۘ يَوْمَ يَدْعُ الدَّاعِ إِلَىٰ شَيْءٍ نُّكُرٍ
ይህንን ትንቢት አምላካችን አላህ፦ "በእርግጥ ከጊዜ በኋላ ወደፊትም ታውቁታላችሁ" ይለናል፦
38፥88 *«ትንቢቱንም ከጊዜ በኋላ በእርግጥ ታውቁታላችሁ፡፡* وَلَتَعْلَمُنَّ نَبَأَهُ بَعْدَ حِينٍ
6፥67 *ለትንቢት ሁሉ የሚደርስበት መርጊያ አለው፡፡ ወደፊትም ታውቁታላችሁ*፡፡ لِّكُلِّ نَبَإٍ مُّسْتَقَرٌّ ۚ وَسَوْفَ تَعْلَمُونَ
"አል-ገይቡል ሙዷሪዕ"
"አል-ገይቡል ሙዷሪዕ" ٱلْغَيْب ٱلْمُضَارِع ማለት "አሁናት የሩቅ ወሬ" ማለት ነው፥ ቁርኣን ሲወርድ ከህዋስ ባሻገት እየተፈጸመ ያለ ክስተት ነው። ለምሳሌ ነቢያችን”ﷺ” ከባለቤታቸው አንዷ ለሆነችው ለሃፍሳ”ረ.ዐ.”፦ "ከዘይነብ ቢንት ጀህሽ”ረ.ዐ.” ቤት ማር ጠጥቻለው ነገር ግን ከእንግዲህ ወዲህ በፍጹም አልጠጣም” ብለው ይህ ወሬ በሚስጥር በመሰጠሯት ጊዜ ሄዳ ለዓኢሻ”ረ.ዐ.” ተናገረች። ነብይ ማለት የሩቅ ዕውቀት የሚገለጥለት ነውና ለዓኢሻ”ረ.ዐ.” በተናገረች ጊዜ የተናገረችውን ከፊሉን ዐሳውቀዋት ከፊሉን ችላ ብለው ሲተዉት፥ በዚያ በነገሯት ነገር ሃፍሳ”ረ.ዐ.”፦ ይህን ማን ነገረህ? ብላ አለቻቸው፤ ነቢያችንም”ﷺ”፦ «ዐዋቂው፥ ውስጠ ዐዋቂው ነገረኝ» አሏት። ይህንን ጉዳይ አምላካችን አላህ እንዲህ ይነግረናል፦
66፥3 *"ነቢዩ ከሚስቶቹ ወደ አንዷ ወሬን በመሰጠረ ጊዜ አስታውስ፡፡ እርሱንም በነገረች እና አላህ እርሱን ማውራትዋን ባሳወቀው ጊዜ ከፊሉን አስታወቀ፤ ከፊሉንም ተወ፡፡ በእርሱም ባወራት ጊዜ «ይህን ማን ነገረህ?» አለች፡፡ «ዐዋቂው ፥ውስጠ ዐዋቂው ነገረኝ» አላት"*። وَإِذْ أَسَرَّ ٱلنَّبِىُّ إِلَىٰ بَعْضِ أَزْوَٰجِهِۦ حَدِيثًۭا فَلَمَّا نَبَّأَتْ بِهِۦ وَأَظْهَرَهُ ٱللَّهُ عَلَيْهِ عَرَّفَ بَعْضَهُۥ وَأَعْرَضَ عَنۢ بَعْضٍۢ ۖ فَلَمَّا نَبَّأَهَا بِهِۦ قَالَتْ مَنْ أَنۢبَأَكَ هَٰذَا ۖ قَالَ نَبَّأَنِىَ ٱلْعَلِيمُ ٱلْخَبِيرُ
በዚህ አንቀጽ ውስጥ “ማን ነገረህ” ለሚለው ቃል የገባው “መን አንበአከ” مَنْ أَنْبَأَكَْ ሲሆን መልሱ “ነበአኒየ” نَبَّأَنِيَ ማለትም “ነገረኝ” ማለት ነው። "አንበአከ” أَنْبَأَكَْ ሆነ “ነበአኒየ” نَبَّأَنِيَ የሁለቱም ግስ ርቢ "ነበአ" نَبَّأَ ነው። ስለዚህ "ነቢይ" ማለት ሁሉን ዐዋቂው፥ ውስጠ ዐዋቂው አላህ የሚያናግረው እና የሚነግረው ማለት ነው። ከዚያም ባሻገር መመሪያው እራሱ በራሱ የነቢይነት መደብ ውስጥ ነው፦
15፥49 *”ባሮቼን እኔ ይቅርባዩ መሓሪው እኔው ብቻ መኾኔን ንገራቸው”*፡፡ نَبِّئْ عِبَادِي أَنِّي أَنَا الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
"ንገራቸው" نَبِّئْ ለሚለው አሁንም "ነበእ" نَبِّئْ ሲሆን "ነበአ" نَبَّأَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። 66፥3 ላይ "ነቢዩ ከሚስቶቹ ወደ አንዷ ወሬን በመሰጠረ ጊዜ አስታውስ" ማለቱ የሚያጅብ ነው፥ በሁለተኛ መደብ "አስታውስ" እያለ በሦስተኛ መደብ ለራሳቸው "በመሰጠርክ ጊዜ" ሳይሆን "በመሰጠረ ጊዜ" ይላል። ሁሉን ዐዋቂው፥ ውስጠ ዐዋቂው አላህ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር ስለሚያውቅ አወረደው፦
25፥6 *«ያ "በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር" የሚያውቀው አወረደው፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና» በላቸው*፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
ነጥብ ሦስት
"አል-ገይቡል ሙሥተቅበል"
"አል-ገይቡል ሙሥተቅበል" ٱلْغَيْب ٱلْمُسْتَقْبَل ማለት "መጻእያት የሩቅ ወሬ" ማለት ነው፥ መጪው ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ገና ያልተፈጸመ ወደፊት የሚከሰት ነው። ለምሳሌ ስለ ጀነት እና ጀሃነም ያለው የሩቅ ወሬ ነው፦
3፥15 *«ከዚህ ሁሉ ነገር የሚበልጥን ልንገራችሁን» በላቸው"*፡፡ እርሱም «ለእነዚያ ለተጠነቀቁት ሰዎች በጌታቸው ዘንድ በሥራቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች በውስጧ ሁልጊዜ ነዋሪዎች ሲኾኑ ንጹሕ የተደረጉ ሚስቶችም፣ ከአላህም የኾነ ውዴታ አላቸው፡፡ አላህም ባሮቹን ተመልካች ነው፡፡» قُلْ أَؤُنَبِّئُكُم بِخَيْرٍ مِّن ذَٰلِكُمْ ۚ لِلَّذِينَ اتَّقَوْا عِندَ رَبِّهِمْ جَنَّاتٌ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا وَأَزْوَاجٌ مُّطَهَّرَةٌ وَرِضْوَانٌ مِّنَ اللَّهِ ۗ وَاللَّهُ بَصِيرٌ بِالْعِبَادِ
22፥72 *«ከዚህ ይልቅ የከፋን ነገር ልንገራችሁን» በላቸው"*፡፡ «እርሱም እሳት ናት፡፡ አላህ ለእነዚያ ለካዱት ሰዎች ቀጥሯታል፡፡ ምን ትከፋም መመለሻ!» قُلْ أَفَأُنَبِّئُكُم بِشَرٍّ مِّن ذَٰلِكُمُ ۗ النَّارُ وَعَدَهَا اللَّهُ الَّذِينَ كَفَرُوا ۖ وَبِئْسَ الْمَصِيرُ
"ልንገራችሁ" ለሚለው ቃል የገባው "ነበኡኩም" نَبِّئُكُم ሲሆን "ነበአ" نَبَّأَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ነው። ይህንን እንዲናገሩ አላህ "ቁል" قُلْ የሚል ትእዛዝ ያወርዳል። ቁርኣን ላይ ብዙ ቦታ በትንሳኤ ቀን ምን እንደሚከሰት ለማሳወቅ "አስታውስ" እያለ ይናገራል፦
54፥6 *"ከእነርሱም ዙር፡፡ ጠሪው መልአክ ወደ አስደንጋጭ ነገር የሚጠራበትን ቀን አስታውስ"*፡፡ فَتَوَلَّ عَنْهُمْ ۘ يَوْمَ يَدْعُ الدَّاعِ إِلَىٰ شَيْءٍ نُّكُرٍ
ይህንን ትንቢት አምላካችን አላህ፦ "በእርግጥ ከጊዜ በኋላ ወደፊትም ታውቁታላችሁ" ይለናል፦
38፥88 *«ትንቢቱንም ከጊዜ በኋላ በእርግጥ ታውቁታላችሁ፡፡* وَلَتَعْلَمُنَّ نَبَأَهُ بَعْدَ حِينٍ
6፥67 *ለትንቢት ሁሉ የሚደርስበት መርጊያ አለው፡፡ ወደፊትም ታውቁታላችሁ*፡፡ لِّكُلِّ نَبَإٍ مُّسْتَقَرٌّ ۚ وَسَوْفَ تَعْلَمُونَ
“ኢዝ” إِذْ በሚለው የጊዜ ተውሳከ-ግስ ውስጥ “ፈዘከር” فَذَكِّرْ ማለትም “አስታውስ” የሚል ትእዛዝ አለ፥ አላህ ያለፈውን፣ ያሁኑን እና የሚመጣውን የሩቅ ወሬ እየነገራቸው "አስታውስ" ይላቸዋል። ነቢያችን”ﷺ” ደግሞ “ሙዘከር” مُذَكِّرٌ ማለትም “አስታዋሽ” ናቸው። ነቢያችን”ﷺ” የሚያሳታውሱት በተወረዳቸው “ዚክር” ብቻ ነው፥ ይህም "ዚክር" ذِكْر ማለትም "ማስታወሻ" ቁርኣን ነው፦
88፥21 *አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና*፡፡ فَذَكِّرْ إِنَّمَا أَنتَ مُذَكِّرٌ
21፥50 *ይህም ያወረድነው የኾነ ብሩክ “ዚክር” ነው*፡፡ ታዲያ እናንተ ለእርሱ ከሓዲዎች ናችሁን? وَهَـٰذَا ذِكْرٌ مُّبَارَكٌ أَنزَلْنَاهُ ۚ أَفَأَنتُمْ لَهُ مُنكِرُونَ
50፥45 ስለዚህ ዛቻዬን የሚፈራን ሰው *በቁርኣን አስታውስ*፡፡ فَذَكِّرْ بِالْقُرْآنِ مَن يَخَافُ وَعِيدِ
አምላካችን አላህ"ﷻ" ነቢያችንን"ﷺ"
በሁለተኛ መደብ፦ "አንተ ነቢዩ ሆይ" በማለት እራሱ እንደላከ ለማመልከት "ላክንህ" በማለት "ለሰዎች ሁሉ" እንደተላኩ ይናገራል፦
33፥45 *አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ፣ አብሳሪ እና አስጠንቃቂም አድርገን ላክንህ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ شَاهِدًا وَمُبَشِّرًا وَنَذِيرًا
4፥79 *"ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ"፡፡ መስካሪም በአላህ በቃ*፡፡ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
45፥6 *እነዚህ በአንተ ላይ በውነት የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ ማስረጃዎች ናቸው፡፡ ከአላህ እና ከማስረጃዎቹም ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?* تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۖ فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَ اللَّهِ وَآيَاتِهِ يُؤْمِنُونَ
መስካሪም በአላህ በቃ። ከላይ የተጠቀሱት አናቅጽ አላህ በነቢያችን"ﷺ" ላይ ያወረዳቸው የአላህ ማስረጃዎች ናቸው፥ ከአላህ እና ከማስረጃዎቹም ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ? ይህንን የሩቅ ሚስጥር ከተረዱ በኃላ እኚህን ነቢይ ማስተባበል ይቻል ይሆን? አላህ ሂዳያህ ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
88፥21 *አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና*፡፡ فَذَكِّرْ إِنَّمَا أَنتَ مُذَكِّرٌ
21፥50 *ይህም ያወረድነው የኾነ ብሩክ “ዚክር” ነው*፡፡ ታዲያ እናንተ ለእርሱ ከሓዲዎች ናችሁን? وَهَـٰذَا ذِكْرٌ مُّبَارَكٌ أَنزَلْنَاهُ ۚ أَفَأَنتُمْ لَهُ مُنكِرُونَ
50፥45 ስለዚህ ዛቻዬን የሚፈራን ሰው *በቁርኣን አስታውስ*፡፡ فَذَكِّرْ بِالْقُرْآنِ مَن يَخَافُ وَعِيدِ
አምላካችን አላህ"ﷻ" ነቢያችንን"ﷺ"
በሁለተኛ መደብ፦ "አንተ ነቢዩ ሆይ" በማለት እራሱ እንደላከ ለማመልከት "ላክንህ" በማለት "ለሰዎች ሁሉ" እንደተላኩ ይናገራል፦
33፥45 *አንተ ነቢዩ ሆይ! እኛ መስካሪ፣ አብሳሪ እና አስጠንቃቂም አድርገን ላክንህ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ شَاهِدًا وَمُبَشِّرًا وَنَذِيرًا
4፥79 *"ለሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ"፡፡ መስካሪም በአላህ በቃ*፡፡ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
45፥6 *እነዚህ በአንተ ላይ በውነት የምናነባቸው ሲኾኑ የአላህ ማስረጃዎች ናቸው፡፡ ከአላህ እና ከማስረጃዎቹም ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ?* تِلْكَ آيَاتُ اللَّهِ نَتْلُوهَا عَلَيْكَ بِالْحَقِّ ۖ فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَ اللَّهِ وَآيَاتِهِ يُؤْمِنُونَ
መስካሪም በአላህ በቃ። ከላይ የተጠቀሱት አናቅጽ አላህ በነቢያችን"ﷺ" ላይ ያወረዳቸው የአላህ ማስረጃዎች ናቸው፥ ከአላህ እና ከማስረጃዎቹም ወዲያ በየትኛው ንግግር ያምናሉ? ይህንን የሩቅ ሚስጥር ከተረዱ በኃላ እኚህን ነቢይ ማስተባበል ይቻል ይሆን? አላህ ሂዳያህ ይስጠን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እንስሳት እና ነፍሳት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥26 *"አላህ ማንኛውንም ነገር ትንኝንም ኾነ ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَسْتَحْيِي أَن يَضْرِبَ مَثَلًا مَّا بَعُوضَةً فَمَا فَوْقَهَا
አምላካችን አላህ እኛም ለማስተማር የቤት እንስሳትን፣ የዱር እንስሳትን በራሪ ፍጥረትን፣ ነፍሳትን በቅዱስ ቃሉ አውስቷል። ከትንሿ ትንኝ ጀምሮ እስከ ትልቁ ዝሆን ድረስ ምሳሌ እያደረገ አውስቷል፦
2፥26 *አላህ ማንኛውንም ነገር "ትንኝንም" ኾነ ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَسْتَحْيِي أَن يَضْرِبَ مَثَلًا مَّا بَعُوضَةً فَمَا فَوْقَهَا
ሀ. የቤት እንስሳት
1. ፈረስ
38፥32 አለም «እኔ ፀሐይ በግርዶ እስከ ተደበቀች ድረስ ከጌታዬ ማስታወስ ፋንታ *ፈረስን*! መውደድን መረጥኩ፡፡» فَقَالَ إِنِّي أَحْبَبْتُ حُبَّ الْخَيْرِ عَن ذِكْرِ رَبِّي حَتَّىٰ تَوَارَتْ بِالْحِجَابِ
2. አህያ
62፥5 የእነዚያ ተውራትን የተጫኑትና ከዚያም ያልተሸከሟት ያልሠሩባት ሰዎች ምሳሌ መጽሐፎችን እንደሚሸከም *አህያ* ብጤ ነው፡፡ የእነዚያ በአላህ አንቀጾች ያስተባበሉት ሕዝቦች ምሳሌ ከፋ፡፡ አላህም በዳዮችን ሕዝቦች አይመራም፡፡ مَثَلُ الَّذِينَ حُمِّلُوا التَّوْرَاةَ ثُمَّ لَمْ يَحْمِلُوهَا كَمَثَلِ الْحِمَارِ يَحْمِلُ أَسْفَارًا ۚ بِئْسَ مَثَلُ الْقَوْمِ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِ اللَّهِ ۚ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ
3. በቅሎ
16፥8 ፈረሶችንም፣ *በቅሎዎችንም*፣ አህዮችንም ልትቀመጡዋቸውና ልታጌጡባቸው ፈጠረላችሁ፡፡ የማታውቁትንም ድንቅ ነገር ይፈጥራል፡፡ وَالْخَيْلَ وَالْبِغَالَ وَالْحَمِيرَ لِتَرْكَبُوهَا وَزِينَةً ۚ وَيَخْلُقُ مَا لَا تَعْلَمُونَ
4. ላም
2፥69 «ለኛ ጌታህን ጠይቅልን፤ መልኳ ምን እንደኾነ ለኛ ይግለጽልን» አሉ፡፡ «እርሱ እርሷ መልኳ ደማቅ ተመልካቾችን የምታስደስት ዳለቻ *ላም* ናት ይላችኋል» አላቸው፡፡ قَالُوا ادْعُ لَنَا رَبَّكَ يُبَيِّن لَّنَا مَا لَوْنُهَا ۚ قَالَ إِنَّهُ يَقُولُ إِنَّهَا بَقَرَةٌ صَفْرَاءُ فَاقِعٌ لَّوْنُهَا تَسُرُّ النَّاظِرِينَ
5. ግመል
88፥17 ከሓዲዎች አይመለከቱምን? ወደ *ግመል* እንዴት እነደተፈጠረች! أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
6. ከብት(በሬ)
5፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በቃል ኪዳኖች ሙሉ፡፡ በእናንተ ላይ የሚነበበው ብቻ ሲቀር፡፡ የግመል፣ *የከብት*፣ የበግና የፍየል እንስሳዎች እናንተ በሐጅ ሥራ ላይ ኾናችሁ ማደንን የተፈቀደ ሳታደረጉ ለእናንተ ተፈቀዱ፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈርዳል፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَوْفُوا بِالْعُقُودِ ۚ أُحِلَّتْ لَكُم بَهِيمَةُ الْأَنْعَامِ إِلَّا مَا يُتْلَىٰ عَلَيْكُمْ غَيْرَ مُحِلِّي الصَّيْدِ وَأَنتُمْ حُرُمٌ ۗ إِنَّ اللَّهَ يَحْكُمُ مَا يُرِيدُ
7. በግ
5፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በቃል ኪዳኖች ሙሉ፡፡ በእናንተ ላይ የሚነበበው ብቻ ሲቀር፡፡ የግመል፣ የከብት፣ *የበግ* እና የፍየል እንስሳዎች እናንተ በሐጅ ሥራ ላይ ኾናችሁ ማደንን የተፈቀደ ሳታደረጉ ለእናንተ ተፈቀዱ፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈርዳል፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَوْفُوا بِالْعُقُودِ ۚ أُحِلَّتْ لَكُم بَهِيمَةُ الْأَنْعَامِ إِلَّا مَا يُتْلَىٰ عَلَيْكُمْ غَيْرَ مُحِلِّي الصَّيْدِ وَأَنتُمْ حُرُمٌ ۗ إِنَّ اللَّهَ يَحْكُمُ مَا يُرِيدُ
8. ፍየል
5፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በቃል ኪዳኖች ሙሉ፡፡ በእናንተ ላይ የሚነበበው ብቻ ሲቀር፡፡ የግመል፣ የከብት፣ የበግና *የፍየል* እንስሳዎች እናንተ በሐጅ ሥራ ላይ ኾናችሁ ማደንን የተፈቀደ ሳታደረጉ ለእናንተ ተፈቀዱ፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈርዳል፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَوْفُوا بِالْعُقُودِ ۚ أُحِلَّتْ لَكُم بَهِيمَةُ الْأَنْعَامِ إِلَّا مَا يُتْلَىٰ عَلَيْكُمْ غَيْرَ مُحِلِّي الصَّيْدِ وَأَنتُمْ حُرُمٌ ۗ إِنَّ اللَّهَ يَحْكُمُ مَا يُرِيدُ
9. ውሻ
7፥176 በሻንም ኖሮ በእርሷ ከፍ ባደረግነው ነበር፡፡ እርሱ ግን ወደ ምድር ተዘነበለ፡፡ ፍላጎቱንም ተከተለ፡፡ ብጤውም ብታባርረው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ ወይም ብትተወው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ እንደ ኾነ *ውሻ* ነው፡፡ ይህ የእነዚያ በአንቀጾቻችን ያስተባበሉት ሕዝቦች ምሳሌ ነው፡፡ ያስተነትኑም ዘንድ ታሪኮችን ተርክላቸው፡፡ وَلَوْ شِئْنَا لَرَفَعْنَاهُ بِهَا وَلَـٰكِنَّهُ أَخْلَدَ إِلَى الْأَرْضِ وَاتَّبَعَ هَوَاهُ ۚ فَمَثَلُهُ كَمَثَلِ الْكَلْبِ إِن تَحْمِلْ عَلَيْهِ يَلْهَثْ أَوْ تَتْرُكْهُ يَلْهَث ۚ ذَّٰلِكَ مَثَلُ الْقَوْمِ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا ۚ فَاقْصُصِ الْقَصَصَ لَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
2፥26 *"አላህ ማንኛውንም ነገር ትንኝንም ኾነ ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَسْتَحْيِي أَن يَضْرِبَ مَثَلًا مَّا بَعُوضَةً فَمَا فَوْقَهَا
አምላካችን አላህ እኛም ለማስተማር የቤት እንስሳትን፣ የዱር እንስሳትን በራሪ ፍጥረትን፣ ነፍሳትን በቅዱስ ቃሉ አውስቷል። ከትንሿ ትንኝ ጀምሮ እስከ ትልቁ ዝሆን ድረስ ምሳሌ እያደረገ አውስቷል፦
2፥26 *አላህ ማንኛውንም ነገር "ትንኝንም" ኾነ ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَسْتَحْيِي أَن يَضْرِبَ مَثَلًا مَّا بَعُوضَةً فَمَا فَوْقَهَا
ሀ. የቤት እንስሳት
1. ፈረስ
38፥32 አለም «እኔ ፀሐይ በግርዶ እስከ ተደበቀች ድረስ ከጌታዬ ማስታወስ ፋንታ *ፈረስን*! መውደድን መረጥኩ፡፡» فَقَالَ إِنِّي أَحْبَبْتُ حُبَّ الْخَيْرِ عَن ذِكْرِ رَبِّي حَتَّىٰ تَوَارَتْ بِالْحِجَابِ
2. አህያ
62፥5 የእነዚያ ተውራትን የተጫኑትና ከዚያም ያልተሸከሟት ያልሠሩባት ሰዎች ምሳሌ መጽሐፎችን እንደሚሸከም *አህያ* ብጤ ነው፡፡ የእነዚያ በአላህ አንቀጾች ያስተባበሉት ሕዝቦች ምሳሌ ከፋ፡፡ አላህም በዳዮችን ሕዝቦች አይመራም፡፡ مَثَلُ الَّذِينَ حُمِّلُوا التَّوْرَاةَ ثُمَّ لَمْ يَحْمِلُوهَا كَمَثَلِ الْحِمَارِ يَحْمِلُ أَسْفَارًا ۚ بِئْسَ مَثَلُ الْقَوْمِ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِ اللَّهِ ۚ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ
3. በቅሎ
16፥8 ፈረሶችንም፣ *በቅሎዎችንም*፣ አህዮችንም ልትቀመጡዋቸውና ልታጌጡባቸው ፈጠረላችሁ፡፡ የማታውቁትንም ድንቅ ነገር ይፈጥራል፡፡ وَالْخَيْلَ وَالْبِغَالَ وَالْحَمِيرَ لِتَرْكَبُوهَا وَزِينَةً ۚ وَيَخْلُقُ مَا لَا تَعْلَمُونَ
4. ላም
2፥69 «ለኛ ጌታህን ጠይቅልን፤ መልኳ ምን እንደኾነ ለኛ ይግለጽልን» አሉ፡፡ «እርሱ እርሷ መልኳ ደማቅ ተመልካቾችን የምታስደስት ዳለቻ *ላም* ናት ይላችኋል» አላቸው፡፡ قَالُوا ادْعُ لَنَا رَبَّكَ يُبَيِّن لَّنَا مَا لَوْنُهَا ۚ قَالَ إِنَّهُ يَقُولُ إِنَّهَا بَقَرَةٌ صَفْرَاءُ فَاقِعٌ لَّوْنُهَا تَسُرُّ النَّاظِرِينَ
5. ግመል
88፥17 ከሓዲዎች አይመለከቱምን? ወደ *ግመል* እንዴት እነደተፈጠረች! أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
6. ከብት(በሬ)
5፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በቃል ኪዳኖች ሙሉ፡፡ በእናንተ ላይ የሚነበበው ብቻ ሲቀር፡፡ የግመል፣ *የከብት*፣ የበግና የፍየል እንስሳዎች እናንተ በሐጅ ሥራ ላይ ኾናችሁ ማደንን የተፈቀደ ሳታደረጉ ለእናንተ ተፈቀዱ፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈርዳል፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَوْفُوا بِالْعُقُودِ ۚ أُحِلَّتْ لَكُم بَهِيمَةُ الْأَنْعَامِ إِلَّا مَا يُتْلَىٰ عَلَيْكُمْ غَيْرَ مُحِلِّي الصَّيْدِ وَأَنتُمْ حُرُمٌ ۗ إِنَّ اللَّهَ يَحْكُمُ مَا يُرِيدُ
7. በግ
5፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በቃል ኪዳኖች ሙሉ፡፡ በእናንተ ላይ የሚነበበው ብቻ ሲቀር፡፡ የግመል፣ የከብት፣ *የበግ* እና የፍየል እንስሳዎች እናንተ በሐጅ ሥራ ላይ ኾናችሁ ማደንን የተፈቀደ ሳታደረጉ ለእናንተ ተፈቀዱ፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈርዳል፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَوْفُوا بِالْعُقُودِ ۚ أُحِلَّتْ لَكُم بَهِيمَةُ الْأَنْعَامِ إِلَّا مَا يُتْلَىٰ عَلَيْكُمْ غَيْرَ مُحِلِّي الصَّيْدِ وَأَنتُمْ حُرُمٌ ۗ إِنَّ اللَّهَ يَحْكُمُ مَا يُرِيدُ
8. ፍየል
5፥1 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በቃል ኪዳኖች ሙሉ፡፡ በእናንተ ላይ የሚነበበው ብቻ ሲቀር፡፡ የግመል፣ የከብት፣ የበግና *የፍየል* እንስሳዎች እናንተ በሐጅ ሥራ ላይ ኾናችሁ ማደንን የተፈቀደ ሳታደረጉ ለእናንተ ተፈቀዱ፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈርዳል፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَوْفُوا بِالْعُقُودِ ۚ أُحِلَّتْ لَكُم بَهِيمَةُ الْأَنْعَامِ إِلَّا مَا يُتْلَىٰ عَلَيْكُمْ غَيْرَ مُحِلِّي الصَّيْدِ وَأَنتُمْ حُرُمٌ ۗ إِنَّ اللَّهَ يَحْكُمُ مَا يُرِيدُ
9. ውሻ
7፥176 በሻንም ኖሮ በእርሷ ከፍ ባደረግነው ነበር፡፡ እርሱ ግን ወደ ምድር ተዘነበለ፡፡ ፍላጎቱንም ተከተለ፡፡ ብጤውም ብታባርረው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ ወይም ብትተወው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ እንደ ኾነ *ውሻ* ነው፡፡ ይህ የእነዚያ በአንቀጾቻችን ያስተባበሉት ሕዝቦች ምሳሌ ነው፡፡ ያስተነትኑም ዘንድ ታሪኮችን ተርክላቸው፡፡ وَلَوْ شِئْنَا لَرَفَعْنَاهُ بِهَا وَلَـٰكِنَّهُ أَخْلَدَ إِلَى الْأَرْضِ وَاتَّبَعَ هَوَاهُ ۚ فَمَثَلُهُ كَمَثَلِ الْكَلْبِ إِن تَحْمِلْ عَلَيْهِ يَلْهَثْ أَوْ تَتْرُكْهُ يَلْهَث ۚ ذَّٰلِكَ مَثَلُ الْقَوْمِ الَّذِينَ كَذَّبُوا بِآيَاتِنَا ۚ فَاقْصُصِ الْقَصَصَ لَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ
ለ. የዱር እንስሳት
1. ዝሆን
105፥1 *በዝሆኑ* ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን? أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَابِ الْفِيلِ
2. አንበሳ
74፥51 *ከአንበሳ* የሸሹ፡፡ فَرَّتْ مِن قَسْوَرَةٍ
3. ተኩላ
12፥13 «እኔ እርሱን ዩሱፍን ይዛችሁ መሌዳችሁ በእርግጥ ያሳዝነኛል፡፡ እናንተም ከእርሱ ዘንጊዎች ስትሆኑ *ተኩላ* ይበላዋል ብዬ እፈራለሁ» አላቸው፡፡ قَالَ إِنِّي لَيَحْزُنُنِي أَن تَذْهَبُوا بِهِ وَأَخَافُ أَن يَأْكُلَهُ الذِّئْبُ وَأَنتُمْ عَنْهُ غَافِلُون
4. የሜዳ አህያ
74፥50 እነርሱ ልክ ደንባሪዎች *የሜዳ አህዮች* ይመስላሉ፡፡ كَأَنَّهُمْ حُمُرٌ مُّسْتَنفِرَةٌ
5. እባብ
7፥107 በትሩንም ጣለ፡፡ እርስዋም ወዲያውኑ ግልጽ *እባብ* ኾነች፡፡ فَأَلْقَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِيَ ثُعْبَانٌ مُّبِينٌ
6. ዝንጀሮ
7፥166 ከእርሱም ከተከለከሉት ነገር በኮሩ ጊዜ ለእነሱ «ወረዶች *ዝንጀሮች* ኹኑ አልን፤» ኾኑም፡፡ فَلَمَّا عَتَوْا عَن مَّا نُهُوا عَنْهُ قُلْنَا لَهُمْ كُونُوا قِرَدَةً خَاسِئِينَ
7. አሳማ
16፥115 በእናንተ ላይ እርም ያደረገው በክትንና ደምን፣ *የአሳማንም* ስጋ፣ ያንንም በመታረድ ጊዜ በእርሱ ከአላህ ስም ሌላ የተነሳበትን ብቻ ነው፡፡ አመጸኛም ወሰን አላፊም ሳይኾን ለመብላት የተገደደ ሰው ይፈቀድለታል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ إِنَّمَا حَرَّمَ عَلَيْكُمُ الْمَيْتَةَ وَالدَّمَ وَلَحْمَ الْخِنزِيرِ وَمَا أُهِلَّ لِغَيْرِ اللَّهِ بِهِ ۖ فَمَنِ اضْطُرَّ غَيْرَ بَاغٍ وَلَا عَادٍ فَإِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
8. አሳ
37፥142 እርሱም ተወቃሽ ሲሆን *አሳው* ዋጠው፡፡ فَالْتَقَمَهُ الْحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌ
1. ዝሆን
105፥1 *በዝሆኑ* ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን? أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَابِ الْفِيلِ
2. አንበሳ
74፥51 *ከአንበሳ* የሸሹ፡፡ فَرَّتْ مِن قَسْوَرَةٍ
3. ተኩላ
12፥13 «እኔ እርሱን ዩሱፍን ይዛችሁ መሌዳችሁ በእርግጥ ያሳዝነኛል፡፡ እናንተም ከእርሱ ዘንጊዎች ስትሆኑ *ተኩላ* ይበላዋል ብዬ እፈራለሁ» አላቸው፡፡ قَالَ إِنِّي لَيَحْزُنُنِي أَن تَذْهَبُوا بِهِ وَأَخَافُ أَن يَأْكُلَهُ الذِّئْبُ وَأَنتُمْ عَنْهُ غَافِلُون
4. የሜዳ አህያ
74፥50 እነርሱ ልክ ደንባሪዎች *የሜዳ አህዮች* ይመስላሉ፡፡ كَأَنَّهُمْ حُمُرٌ مُّسْتَنفِرَةٌ
5. እባብ
7፥107 በትሩንም ጣለ፡፡ እርስዋም ወዲያውኑ ግልጽ *እባብ* ኾነች፡፡ فَأَلْقَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِيَ ثُعْبَانٌ مُّبِينٌ
6. ዝንጀሮ
7፥166 ከእርሱም ከተከለከሉት ነገር በኮሩ ጊዜ ለእነሱ «ወረዶች *ዝንጀሮች* ኹኑ አልን፤» ኾኑም፡፡ فَلَمَّا عَتَوْا عَن مَّا نُهُوا عَنْهُ قُلْنَا لَهُمْ كُونُوا قِرَدَةً خَاسِئِينَ
7. አሳማ
16፥115 በእናንተ ላይ እርም ያደረገው በክትንና ደምን፣ *የአሳማንም* ስጋ፣ ያንንም በመታረድ ጊዜ በእርሱ ከአላህ ስም ሌላ የተነሳበትን ብቻ ነው፡፡ አመጸኛም ወሰን አላፊም ሳይኾን ለመብላት የተገደደ ሰው ይፈቀድለታል፡፡ አላህ መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡ إِنَّمَا حَرَّمَ عَلَيْكُمُ الْمَيْتَةَ وَالدَّمَ وَلَحْمَ الْخِنزِيرِ وَمَا أُهِلَّ لِغَيْرِ اللَّهِ بِهِ ۖ فَمَنِ اضْطُرَّ غَيْرَ بَاغٍ وَلَا عَادٍ فَإِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
8. አሳ
37፥142 እርሱም ተወቃሽ ሲሆን *አሳው* ዋጠው፡፡ فَالْتَقَمَهُ الْحُوتُ وَهُوَ مُلِيمٌ
ሐ. በራሪ ፍጥረት
1. ሁድሁድ
27፥20 በራሪዎቹንም ተመለከተ፤ አለም *«ሁድሁድን* ለምን አላየውም! በእውነቱ ከራቁት ነበርን፡፡ وَتَفَقَّدَ الطَّيْرَ فَقَالَ مَا لِيَ لَا أَرَى الْهُدْهُدَ أَمْ كَانَ مِنَ الْغَائِبِينَ
2. ወፍ
3፥49 ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ ያደርገዋል፡፡ ይላልም፡- «እኔ ከጌታዬ ዘንድ በተዓምር ወደ እናንተ መጣሁ፡፡ እኔ ለናንተ ከጭቃ እንደ ወፍ ቅርፅ እፈጥራለሁ፡፡ በርሱም እተነፍስበታለሁ፡፡ በአላህም ፈቃድ *ወፍ* ይኾናል፡፡ በአላህም ፈቃድ ዕውር ኾኖ የተወለደን፣ ለምጸኛንም አድናለሁ፡፡ ሙታንንም አስነሳለሁ፡፡ የምትበሉትንና በቤታችሁ የምታደልቡትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡ የምታምኑ እንደኾናችሁ ለእናንተ በዚህ ውስጥ በእርግጥ ተዓምር አለበት፡፡» وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنِّي قَدْ جِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ ۖ أَنِّي أَخْلُقُ لَكُم مِّنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ فَأَنفُخُ فِيهِ فَيَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِ اللَّهِ ۖ وَأُبْرِئُ الْأَكْمَهَ وَالْأَبْرَصَ وَأُحْيِي الْمَوْتَىٰ بِإِذْنِ اللَّهِ ۖ وَأُنَبِّئُكُم بِمَا تَأْكُلُونَ وَمَا تَدَّخِرُونَ فِي بُيُوتِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
3. ቁራ
5፥31 የወንድሙንም ሬሳ እንዴት እንደሚሸሽግ ያሳየው ዘንድ አላህ መሬትን የሚጭር *ቁራን* ላከለት፡፡ «ወይ እኔ የወንድሜን ሬሳ እሸሽግ ዘንድ እንደዚህ ቁራ ብጤ መኾን አቃተኝን» አለ፡፡ ከጸጸተኞችም ኾነ፡፡ فَبَعَثَ اللَّهُ غُرَابًا يَبْحَثُ فِي الْأَرْضِ لِيُرِيَهُ كَيْفَ يُوَارِي سَوْءَةَ أَخِيهِ ۚ قَالَ يَا وَيْلَتَىٰ أَعَجَزْتُ أَنْ أَكُونَ مِثْلَ هَـٰذَا الْغُرَابِ فَأُوَارِيَ سَوْءَةَ أَخِي ۖ فَأَصْبَحَ مِنَ النَّادِمِينَ
4. ቢራቢሮ
101፥4 ሰዎች እንደ ተበታተነ *ቢራቢሮ* በሚኾኑበት ቀን። يَوْمَ يَكُونُ النَّاسُ كَالْفَرَاشِ الْمَبْثُوث
5. ንብ
16፥68 ጌታህም ወደ *ንብ* እንዲህ ሲል አስታወቀ «ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን ያዢ፡፡ وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى النَّحْلِ أَنِ اتَّخِذِي مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا وَمِنَ الشَّجَرِ وَمِمَّا يَعْرِشُونَ
6. ዝንብ
22፥73 እናንተ ሰዎች ሆይ! አስደናቂ ምሳሌ ተገለጸላችሁ፡፡ ለእርሱም አድምጡት፡፡ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትግገዟቸው ጣዖታት *ዝንብን* ፈጽሞ አይፈጥሩም፡፡ እርሱን ለመፍጠር ቢሰበሰቡም እንኳን አይችሉም፡፡ አንዳችንም ነገር ዝንቡ ቢነጥቃቸው ከእርሱ አያስጥሉትም፡፡ ፈላጊውም ተፈላጊውም ደከሙ፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ ضُرِبَ مَثَلٌ فَاسْتَمِعُوا لَهُ ۚ إِنَّ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَن يَخْلُقُوا ذُبَابًا وَلَوِ اجْتَمَعُوا لَهُ ۖ وَإِن يَسْلُبْهُمُ الذُّبَابُ شَيْئًا لَّا يَسْتَنقِذُوهُ مِنْهُ ۚ ضَعُفَ الطَّالِبُ وَالْمَطْلُوبُ
7. አንበጣ
7፥133 ወዲያም የወሃን ማጥለቅለቅ *አንበጣንም* ነቀዝንም እንቁራሪቶችንም ደምንም የተለያዩ ተዓምራት ሲኾኑ በነሱ ላይ ላክን ኮሩም ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ الطُّوفَانَ وَالْجَرَادَ وَالْقُمَّلَ وَالضَّفَادِعَ وَالدَّمَ آيَاتٍ مُّفَصَّلَاتٍ فَاسْتَكْبَرُوا وَكَانُوا قَوْمًا مُّجْرِمِينَ
8. ትንኝ
2፥26 አላህ ማንኛውንም ነገር *ትንኝንም* ኾነ ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَسْتَحْيِي أَن يَضْرِبَ مَثَلًا مَّا بَعُوضَةً فَمَا فَوْقَهَا
መ. ነፍሳት
1. ነቀዝ
7፥133 ወዲያም የወሃን ማጥለቅለቅ አንበጣንም *ነቀዝንም* እንቁራሪቶችንም ደምንም የተለያዩ ተዓምራት ሲኾኑ በነሱ ላይ ላክን ኮሩም ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ الطُّوفَانَ وَالْجَرَادَ وَالْقُمَّلَ وَالضَّفَادِعَ وَالدَّمَ آيَاتٍ مُّفَصَّلَاتٍ فَاسْتَكْبَرُوا وَكَانُوا قَوْمًا مُّجْرِمِينَ
2. ሸረሪት
29፥41 የእነዚያ ከአላህ ሌላ ረዳቶችን ጣዖታትን የያዙ ሰዎች ምሳሌ ቤትን እንደ ሠራች *ሸረሪት* ብጤ ነው፡፡ ከቤቶችም ሁሉ በጣም ደካማው የሸረሪት ቤት ነው፡፡ ቢያውቁ ኖሮ አማልክት አድርገው አይግገዟቸውም ነበር፡፡ مَثَلُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ أَوْلِيَاءَ كَمَثَلِ الْعَنكَبُوتِ اتَّخَذَتْ بَيْتًا ۖ وَإِنَّ أَوْهَنَ الْبُيُوتِ لَبَيْتُ الْعَنكَبُوتِ ۖ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
3. ጉንዳን
27፥18 በጉንዳንም ሸለቆ በመጡ ጊዜ አንዲት ጉንዳን «እናንተ *ጉንዳኖች* ሆይ! ወደ መኖሪያዎቻችሁ ግቡ፡፡ ሱለይማንና ሰራዊቱ እነርሱ የማያውቁ ሲኾኑ አይሰባብሩዋችሁ» አለች፡፡ حَتَّىٰ إِذَا أَتَوْا عَلَىٰ وَادِ النَّمْلِ قَالَتْ نَمْلَةٌ يَا أَيُّهَا النَّمْلُ ادْخُلُوا مَسَاكِنَكُمْ لَا يَحْطِمَنَّكُمْ سُلَيْمَانُ وَجُنُودُهُ وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
4. እንቁራሪት
7፥133 ወዲያም የወሃን ማጥለቅለቅ አንበጣንም ነቀዝንም *እንቁራሪቶችንም* ደምንም የተለያዩ ተዓምራት ሲኾኑ በነሱ ላይ ላክን ኮሩም ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ الطُّوفَانَ وَالْجَرَادَ وَالْقُمَّلَ وَالضَّفَادِعَ وَالدَّمَ آيَاتٍ مُّفَصَّلَاتٍ فَاسْتَكْبَرُوا وَكَانُوا قَوْمًا مُّجْرِمِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
1. ሁድሁድ
27፥20 በራሪዎቹንም ተመለከተ፤ አለም *«ሁድሁድን* ለምን አላየውም! በእውነቱ ከራቁት ነበርን፡፡ وَتَفَقَّدَ الطَّيْرَ فَقَالَ مَا لِيَ لَا أَرَى الْهُدْهُدَ أَمْ كَانَ مِنَ الْغَائِبِينَ
2. ወፍ
3፥49 ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ ያደርገዋል፡፡ ይላልም፡- «እኔ ከጌታዬ ዘንድ በተዓምር ወደ እናንተ መጣሁ፡፡ እኔ ለናንተ ከጭቃ እንደ ወፍ ቅርፅ እፈጥራለሁ፡፡ በርሱም እተነፍስበታለሁ፡፡ በአላህም ፈቃድ *ወፍ* ይኾናል፡፡ በአላህም ፈቃድ ዕውር ኾኖ የተወለደን፣ ለምጸኛንም አድናለሁ፡፡ ሙታንንም አስነሳለሁ፡፡ የምትበሉትንና በቤታችሁ የምታደልቡትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡ የምታምኑ እንደኾናችሁ ለእናንተ በዚህ ውስጥ በእርግጥ ተዓምር አለበት፡፡» وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنِّي قَدْ جِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ ۖ أَنِّي أَخْلُقُ لَكُم مِّنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ فَأَنفُخُ فِيهِ فَيَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِ اللَّهِ ۖ وَأُبْرِئُ الْأَكْمَهَ وَالْأَبْرَصَ وَأُحْيِي الْمَوْتَىٰ بِإِذْنِ اللَّهِ ۖ وَأُنَبِّئُكُم بِمَا تَأْكُلُونَ وَمَا تَدَّخِرُونَ فِي بُيُوتِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
3. ቁራ
5፥31 የወንድሙንም ሬሳ እንዴት እንደሚሸሽግ ያሳየው ዘንድ አላህ መሬትን የሚጭር *ቁራን* ላከለት፡፡ «ወይ እኔ የወንድሜን ሬሳ እሸሽግ ዘንድ እንደዚህ ቁራ ብጤ መኾን አቃተኝን» አለ፡፡ ከጸጸተኞችም ኾነ፡፡ فَبَعَثَ اللَّهُ غُرَابًا يَبْحَثُ فِي الْأَرْضِ لِيُرِيَهُ كَيْفَ يُوَارِي سَوْءَةَ أَخِيهِ ۚ قَالَ يَا وَيْلَتَىٰ أَعَجَزْتُ أَنْ أَكُونَ مِثْلَ هَـٰذَا الْغُرَابِ فَأُوَارِيَ سَوْءَةَ أَخِي ۖ فَأَصْبَحَ مِنَ النَّادِمِينَ
4. ቢራቢሮ
101፥4 ሰዎች እንደ ተበታተነ *ቢራቢሮ* በሚኾኑበት ቀን። يَوْمَ يَكُونُ النَّاسُ كَالْفَرَاشِ الْمَبْثُوث
5. ንብ
16፥68 ጌታህም ወደ *ንብ* እንዲህ ሲል አስታወቀ «ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን ያዢ፡፡ وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى النَّحْلِ أَنِ اتَّخِذِي مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا وَمِنَ الشَّجَرِ وَمِمَّا يَعْرِشُونَ
6. ዝንብ
22፥73 እናንተ ሰዎች ሆይ! አስደናቂ ምሳሌ ተገለጸላችሁ፡፡ ለእርሱም አድምጡት፡፡ እነዚያ ከአላህ ሌላ የምትግገዟቸው ጣዖታት *ዝንብን* ፈጽሞ አይፈጥሩም፡፡ እርሱን ለመፍጠር ቢሰበሰቡም እንኳን አይችሉም፡፡ አንዳችንም ነገር ዝንቡ ቢነጥቃቸው ከእርሱ አያስጥሉትም፡፡ ፈላጊውም ተፈላጊውም ደከሙ፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ ضُرِبَ مَثَلٌ فَاسْتَمِعُوا لَهُ ۚ إِنَّ الَّذِينَ تَدْعُونَ مِن دُونِ اللَّهِ لَن يَخْلُقُوا ذُبَابًا وَلَوِ اجْتَمَعُوا لَهُ ۖ وَإِن يَسْلُبْهُمُ الذُّبَابُ شَيْئًا لَّا يَسْتَنقِذُوهُ مِنْهُ ۚ ضَعُفَ الطَّالِبُ وَالْمَطْلُوبُ
7. አንበጣ
7፥133 ወዲያም የወሃን ማጥለቅለቅ *አንበጣንም* ነቀዝንም እንቁራሪቶችንም ደምንም የተለያዩ ተዓምራት ሲኾኑ በነሱ ላይ ላክን ኮሩም ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ الطُّوفَانَ وَالْجَرَادَ وَالْقُمَّلَ وَالضَّفَادِعَ وَالدَّمَ آيَاتٍ مُّفَصَّلَاتٍ فَاسْتَكْبَرُوا وَكَانُوا قَوْمًا مُّجْرِمِينَ
8. ትንኝ
2፥26 አላህ ማንኛውንም ነገር *ትንኝንም* ኾነ ከበላይዋ የኾነንም ምሳሌ ለማድረግ አያፍርም፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَسْتَحْيِي أَن يَضْرِبَ مَثَلًا مَّا بَعُوضَةً فَمَا فَوْقَهَا
መ. ነፍሳት
1. ነቀዝ
7፥133 ወዲያም የወሃን ማጥለቅለቅ አንበጣንም *ነቀዝንም* እንቁራሪቶችንም ደምንም የተለያዩ ተዓምራት ሲኾኑ በነሱ ላይ ላክን ኮሩም ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ الطُّوفَانَ وَالْجَرَادَ وَالْقُمَّلَ وَالضَّفَادِعَ وَالدَّمَ آيَاتٍ مُّفَصَّلَاتٍ فَاسْتَكْبَرُوا وَكَانُوا قَوْمًا مُّجْرِمِينَ
2. ሸረሪት
29፥41 የእነዚያ ከአላህ ሌላ ረዳቶችን ጣዖታትን የያዙ ሰዎች ምሳሌ ቤትን እንደ ሠራች *ሸረሪት* ብጤ ነው፡፡ ከቤቶችም ሁሉ በጣም ደካማው የሸረሪት ቤት ነው፡፡ ቢያውቁ ኖሮ አማልክት አድርገው አይግገዟቸውም ነበር፡፡ مَثَلُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ أَوْلِيَاءَ كَمَثَلِ الْعَنكَبُوتِ اتَّخَذَتْ بَيْتًا ۖ وَإِنَّ أَوْهَنَ الْبُيُوتِ لَبَيْتُ الْعَنكَبُوتِ ۖ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
3. ጉንዳን
27፥18 በጉንዳንም ሸለቆ በመጡ ጊዜ አንዲት ጉንዳን «እናንተ *ጉንዳኖች* ሆይ! ወደ መኖሪያዎቻችሁ ግቡ፡፡ ሱለይማንና ሰራዊቱ እነርሱ የማያውቁ ሲኾኑ አይሰባብሩዋችሁ» አለች፡፡ حَتَّىٰ إِذَا أَتَوْا عَلَىٰ وَادِ النَّمْلِ قَالَتْ نَمْلَةٌ يَا أَيُّهَا النَّمْلُ ادْخُلُوا مَسَاكِنَكُمْ لَا يَحْطِمَنَّكُمْ سُلَيْمَانُ وَجُنُودُهُ وَهُمْ لَا يَشْعُرُونَ
4. እንቁራሪት
7፥133 ወዲያም የወሃን ማጥለቅለቅ አንበጣንም ነቀዝንም *እንቁራሪቶችንም* ደምንም የተለያዩ ተዓምራት ሲኾኑ በነሱ ላይ ላክን ኮሩም ተንኮለኞችም ሕዝቦች ነበሩ፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمُ الطُّوفَانَ وَالْجَرَادَ وَالْقُمَّلَ وَالضَّفَادِعَ وَالدَّمَ آيَاتٍ مُّفَصَّلَاتٍ فَاسْتَكْبَرُوا وَكَانُوا قَوْمًا مُّجْرِمِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መገለጥ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
20፥14 *«እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
“ወሕይ” وَحْي የሚለው ቃል “አውሓ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት” አሊያም "መለኮታዊ ራእይ"Revelation” ማለት ነው። አምላካችን አላህ ለነቢያት ግልጠት ይገልጥላቸዋል፦
4፥163 *"እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም "አወረድን"፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም "አወረድን"*፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
"አወረድን" ለሚለው ቃል የገባው "አውሐይና" أَوْحَيْنَا ሲሆን "አውሓ” أَوْحَىٰٓ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ገለጥን" ማለት ነው። አላህ ለነቢያት ስለራሱ ማንነት የሚገልጠው፦ "ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ" የሚል ነው፦
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ” በማለት ወደ እርሱ ”የምናወርድለት” ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
"የምናወርድለት" ለሚለው ቃል የገባው "ኑሒ" نُوحِىٓ ሲሆን "አውሓ” أَوْحَىٰٓ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የምንገልጽለት" ማለት ነው። "መገለጥ" ማለት "መታየት" ማለት ሳይሆን "መታወቅ" ማለት ነው። አላህ ለንብ እና ለምድር ዐሳውቋል፦
16፥68 *ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል "አስታወቀ" «ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን ያዢ*፡፡ وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى النَّحْلِ أَنِ اتَّخِذِي مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا وَمِنَ الشَّجَرِ وَمِمَّا يَعْرِشُونَ
99፥5 *ጌታህ ለእርሷ "በማሳወቁ" ምክንያት*፡፡ بِأَنَّ رَبَّكَ أَوْحَىٰ لَهَا
"አስታወቀ" ለሚለው የገባው ቃል "አውሓ" أَوْحَىٰ መሆኑ ልብ በል። ስለዚህ አላህ የራሱን ማንነት "እኔ" በማለት፥ የራሱን ምንነት "አምላክ ነኝ" በማለት ለነቢያቱ ያሳውቃል፦
20፥14 *«እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
21፥108 *«ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው" ማለት ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُون
"የሚወርደው" ለሚለው የገባው ቃል "ዩሓ" يُوحَىٰ ሲሆን "የሚገለጠው" ማለት ነው። ወደ ነቢያችን"ﷺ" የተገለጠው ይህም መገለጥ፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው" የሚል ነው። አላህ ለተራራው ተገልጿል፦
7፥143 *"ጌታው ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው"*፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ፡፡ በአንሰራራም ጊዜ «ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ፡፡ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ
ልብ አድርግ "በተገለጸ ጊዜ" አለ እንጂ "በታየ ጊዜ" አላለም። ተራራ ከመነሻው መቼ ዐይን ኖረውና ነው የሚያየው? "ታየ" ለመባል የሚታይለት "ዐይን" ሊኖረው ይገባል። "ታየ" ለማለት የምንጠቀምበት ቃል "ተረኣ" تَرَءَا ሲሆን "ተገለጠ" ለሚለው ቃል ግን የተጠቀመበት "ተጀላ" تَجَلَّىٰ ነው፥ ይህ ቃል የጸሐይን ክብር ለመግለጽ ተጠቅሞበታል፦
92፥2 *በቀኑም "በተገለጸ" ጊዜ*፡፡ وَٱلنَّهَارِ إِذَا تَجَلَّىٰ
91፥3 *በቀኑም ፀሐይን "በገለጻት" ጊዜ*። وَٱلنَّهَارِ إِذَا جَلَّىٰهَا
መቼም የጸሐይን ኑባሬ የሆነውን ሃይድሮጅን እና ሂልየም ማንም ማየት እንደማይችል እና በፀዳሏ እንደምትገለጥ ሁሉ አላህም በህላዌ ማንም በፊቱ እንደማይቆም ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው የጣት ጥፍር ያክል ክብሩ ለተራራው ሲገለጥ እንኩትኩት አለ። መታየት ዓይን ላለው ነገር ነው። ዓይኖች ደግሞ አያዩትም፦
6፥103 *"ዓይኖች አያዩትም፡፡ እርሱም ዓይኖችን ያያል"፡፡ እርሱም ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው*፡፡ لَّا تُدْرِكُهُ ٱلْأَبْصَٰرُ وَهُوَ يُدْرِكُ ٱلْأَبْصَٰرَ ۖ وَهُوَ ٱللَّطِيفُ ٱلْخَبِيرُ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
20፥14 *«እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
“ወሕይ” وَحْي የሚለው ቃል “አውሓ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት” አሊያም "መለኮታዊ ራእይ"Revelation” ማለት ነው። አምላካችን አላህ ለነቢያት ግልጠት ይገልጥላቸዋል፦
4፥163 *"እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም "አወረድን"፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም "አወረድን"*፡፡ ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
"አወረድን" ለሚለው ቃል የገባው "አውሐይና" أَوْحَيْنَا ሲሆን "አውሓ” أَوْحَىٰٓ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ገለጥን" ማለት ነው። አላህ ለነቢያት ስለራሱ ማንነት የሚገልጠው፦ "ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ" የሚል ነው፦
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ” በማለት ወደ እርሱ ”የምናወርድለት” ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
"የምናወርድለት" ለሚለው ቃል የገባው "ኑሒ" نُوحِىٓ ሲሆን "አውሓ” أَوْحَىٰٓ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የምንገልጽለት" ማለት ነው። "መገለጥ" ማለት "መታየት" ማለት ሳይሆን "መታወቅ" ማለት ነው። አላህ ለንብ እና ለምድር ዐሳውቋል፦
16፥68 *ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል "አስታወቀ" «ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን ያዢ*፡፡ وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى النَّحْلِ أَنِ اتَّخِذِي مِنَ الْجِبَالِ بُيُوتًا وَمِنَ الشَّجَرِ وَمِمَّا يَعْرِشُونَ
99፥5 *ጌታህ ለእርሷ "በማሳወቁ" ምክንያት*፡፡ بِأَنَّ رَبَّكَ أَوْحَىٰ لَهَا
"አስታወቀ" ለሚለው የገባው ቃል "አውሓ" أَوْحَىٰ መሆኑ ልብ በል። ስለዚህ አላህ የራሱን ማንነት "እኔ" በማለት፥ የራሱን ምንነት "አምላክ ነኝ" በማለት ለነቢያቱ ያሳውቃል፦
20፥14 *«እኔ አላህ እኔ ነኝ ያለ እኔ አምላክ የለምና አምልከኝ*፡፡ ሶላትንም በእርሷ እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِىٓ أَنَا ٱللَّهُ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدْنِى وَأَقِمِ ٱلصَّلَوٰةَ لِذِكْرِىٓ
21፥108 *«ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው" ማለት ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُون
"የሚወርደው" ለሚለው የገባው ቃል "ዩሓ" يُوحَىٰ ሲሆን "የሚገለጠው" ማለት ነው። ወደ ነቢያችን"ﷺ" የተገለጠው ይህም መገለጥ፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው" የሚል ነው። አላህ ለተራራው ተገልጿል፦
7፥143 *"ጌታው ለተራራው በተገለጸ ጊዜ እንኩትኩት አደረገው"*፡፡ ሙሳም ጮሆ ወደቀ፡፡ በአንሰራራም ጊዜ «ጥራት ይገባህ፡፡ ወደ አንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም የምእምናን መጀመሪያ ነኝ» አለ፡፡ فَلَمَّا تَجَلَّىٰ رَبُّهُ لِلْجَبَلِ جَعَلَهُ دَكًّا وَخَرَّ مُوسَىٰ صَعِقًا ۚ فَلَمَّا أَفَاقَ قَالَ سُبْحَانَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا أَوَّلُ الْمُؤْمِنِينَ
ልብ አድርግ "በተገለጸ ጊዜ" አለ እንጂ "በታየ ጊዜ" አላለም። ተራራ ከመነሻው መቼ ዐይን ኖረውና ነው የሚያየው? "ታየ" ለመባል የሚታይለት "ዐይን" ሊኖረው ይገባል። "ታየ" ለማለት የምንጠቀምበት ቃል "ተረኣ" تَرَءَا ሲሆን "ተገለጠ" ለሚለው ቃል ግን የተጠቀመበት "ተጀላ" تَجَلَّىٰ ነው፥ ይህ ቃል የጸሐይን ክብር ለመግለጽ ተጠቅሞበታል፦
92፥2 *በቀኑም "በተገለጸ" ጊዜ*፡፡ وَٱلنَّهَارِ إِذَا تَجَلَّىٰ
91፥3 *በቀኑም ፀሐይን "በገለጻት" ጊዜ*። وَٱلنَّهَارِ إِذَا جَلَّىٰهَا
መቼም የጸሐይን ኑባሬ የሆነውን ሃይድሮጅን እና ሂልየም ማንም ማየት እንደማይችል እና በፀዳሏ እንደምትገለጥ ሁሉ አላህም በህላዌ ማንም በፊቱ እንደማይቆም ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው የጣት ጥፍር ያክል ክብሩ ለተራራው ሲገለጥ እንኩትኩት አለ። መታየት ዓይን ላለው ነገር ነው። ዓይኖች ደግሞ አያዩትም፦
6፥103 *"ዓይኖች አያዩትም፡፡ እርሱም ዓይኖችን ያያል"፡፡ እርሱም ረቂቁ ውስጠ ዐዋቂው ነው*፡፡ لَّا تُدْرِكُهُ ٱلْأَبْصَٰرُ وَهُوَ يُدْرِكُ ٱلْأَبْصَٰرَ ۖ وَهُوَ ٱللَّطِيفُ ٱلْخَبِيرُ
በባይብል ቢሆን "መገለጥ" ማለት "መታወቅ" ማለት እንጂ "መታየት" ማለት አይደለም፦
መሣፍንት 16፥17 እንደ ሌላም ሰው እሆናለሁ ብሎ *"የልቡን ሁሉ ገለጠላት"*።
ሶምሶም ለደሊላ "የልቡን ሁሉ ገለጠላት" ማለት "የልቡን ሁሉ አሳወቃት" ማለት እንጂ ሌላ ማለት አይደለም። ምክንያቱም ልብ ውስጥ በዓይን ሊታይ የሚችሉ ነገሮች ስለሌሉ። በተመሳሳይ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ተገለጠ ማለት እራሱን በተለያየ መንገድ ያስታውቃቸው ነበር ማለት እንጂ በዓይናቸው ያዩት ነበር ማለት አይደለም፦
1 ሳሙኤል 3፥21 *እግዚአብሔርም ደግሞ በሴሎ ተገለጠ፥ እግዚአብሔርም በእግዚአብሔር ቃል ለሳሙኤል በሴሎ ይገለጥ ነበር*።
እግዚአብሔር የሚገለጠው በቃሉ ከሆነ ቃሉ ዕውቀት ነው። እግዚአብሔር ለአብርሃም "ተገለጠለት" ማለት እራሱ አስተዋወቀው ማለት እንጂ ኑባሬውን አየው ማለት አይደለም፦
ዘፍጥረት 17፥1 *አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም "ተገለጠለት" እና፦ እኔ ኤልሻዳይ ነኝ፤ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን" አለው*።
በምንም ጊዜ ውስጥ በስጋ አይኑ እግዚአብሔር ያየ ማንም የለም። “መቼም” ማለትም “በየትኛውም ጊዜ”at any time” ማለት ነው። እግዚአብሔርን "ማንም" ማለትም አንድስ እንኳን ሰው አላየውም። ብቻውን አምላክ የሚሆነው እግዚአብሔር የማይታይ ነው፦
ዮሐንስ 1:18 *መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም*፤
1ኛ ዮሐንስ 4:12 *እግዚአብሔርን ማንም ከቶ አላየውም*፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 1:17 *”ብቻውን አምላክ ለሚሆን”* ለማይጠፋው *”ለማይታየውም”* ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
ዘጸአት 33:20 ደግሞም። *”ሰው አይቶኝ አይድንምና ፊቴን ማየት አይቻልህም”* አለ።”
ይህ ማንም ያላየው ብቻውን አምላክ የሚሆን እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፥ ይህ አንድ አምላክ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፥ የዘላለም ኃይሉ እና አምላክነቱ የማይታይ ባሕርይው ነው፦
1ኛ ጢሞቴዎስ 6:16 እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ *”ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም”*።
ሮሜ 1፥20 *የማይታየው ባሕርይ እርሱም የዘላለም ኃይሉ ደግሞም አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ሆኖ ይታያልና"*
ምን ትፈልጋለህ? በተፈጠሩት ፍጥረት በመታወቅ ይገለጻል እንጂ እርሱ ማንም አላየውም። ስለዚህ አላህ ለምን አልታየም? ብሎ እንቧ ከረዮ፣ እሪ ከረዮ፣ ያዙኝ ልቀቁኝ፣ አሸሼ ገዳጌ እዚህ ጋር ያበቃል። ፊሽካው ተነፍቷል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መሣፍንት 16፥17 እንደ ሌላም ሰው እሆናለሁ ብሎ *"የልቡን ሁሉ ገለጠላት"*።
ሶምሶም ለደሊላ "የልቡን ሁሉ ገለጠላት" ማለት "የልቡን ሁሉ አሳወቃት" ማለት እንጂ ሌላ ማለት አይደለም። ምክንያቱም ልብ ውስጥ በዓይን ሊታይ የሚችሉ ነገሮች ስለሌሉ። በተመሳሳይ እግዚአብሔር ለነቢያቱ ተገለጠ ማለት እራሱን በተለያየ መንገድ ያስታውቃቸው ነበር ማለት እንጂ በዓይናቸው ያዩት ነበር ማለት አይደለም፦
1 ሳሙኤል 3፥21 *እግዚአብሔርም ደግሞ በሴሎ ተገለጠ፥ እግዚአብሔርም በእግዚአብሔር ቃል ለሳሙኤል በሴሎ ይገለጥ ነበር*።
እግዚአብሔር የሚገለጠው በቃሉ ከሆነ ቃሉ ዕውቀት ነው። እግዚአብሔር ለአብርሃም "ተገለጠለት" ማለት እራሱ አስተዋወቀው ማለት እንጂ ኑባሬውን አየው ማለት አይደለም፦
ዘፍጥረት 17፥1 *አብራምም የዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሰው በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር ለአብራም "ተገለጠለት" እና፦ እኔ ኤልሻዳይ ነኝ፤ በፊቴ ተመላለስ፥ ፍጹምም ሁን" አለው*።
በምንም ጊዜ ውስጥ በስጋ አይኑ እግዚአብሔር ያየ ማንም የለም። “መቼም” ማለትም “በየትኛውም ጊዜ”at any time” ማለት ነው። እግዚአብሔርን "ማንም" ማለትም አንድስ እንኳን ሰው አላየውም። ብቻውን አምላክ የሚሆነው እግዚአብሔር የማይታይ ነው፦
ዮሐንስ 1:18 *መቼም ቢሆን እግዚአብሔርን ያየው አንድ ስንኳ የለም*፤
1ኛ ዮሐንስ 4:12 *እግዚአብሔርን ማንም ከቶ አላየውም*፤
1ኛ ጢሞቴዎስ 1:17 *”ብቻውን አምላክ ለሚሆን”* ለማይጠፋው *”ለማይታየውም”* ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
ዘጸአት 33:20 ደግሞም። *”ሰው አይቶኝ አይድንምና ፊቴን ማየት አይቻልህም”* አለ።”
ይህ ማንም ያላየው ብቻውን አምላክ የሚሆን እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፥ ይህ አንድ አምላክ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም፥ የዘላለም ኃይሉ እና አምላክነቱ የማይታይ ባሕርይው ነው፦
1ኛ ጢሞቴዎስ 6:16 እርሱ ብቻ የማይሞት ነው፤ *”ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃን ይኖራል፤ አንድ ሰው እንኳ አላየውም ሊያይም አይቻለውም”*።
ሮሜ 1፥20 *የማይታየው ባሕርይ እርሱም የዘላለም ኃይሉ ደግሞም አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ሆኖ ይታያልና"*
ምን ትፈልጋለህ? በተፈጠሩት ፍጥረት በመታወቅ ይገለጻል እንጂ እርሱ ማንም አላየውም። ስለዚህ አላህ ለምን አልታየም? ብሎ እንቧ ከረዮ፣ እሪ ከረዮ፣ ያዙኝ ልቀቁኝ፣ አሸሼ ገዳጌ እዚህ ጋር ያበቃል። ፊሽካው ተነፍቷል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢሥቲሥላም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥83 *"በሰማያትና በምድር ያሉ ሁሉ በውድም በግድም "ለእርሱ የታዘዙ" ወደ እርሱም የሚመለሱ ሲኾኑ ከሓዲዎች ከአላህ ሃይማኖት ሌላን ይፈልጋሉን?"* أَفَغَيْرَ دِينِ اللَّهِ يَبْغُونَ وَلَهُ أَسْلَمَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا وَإِلَيْهِ يُرْجَعُونَ
"ኢሥቲሥላም" اِسْتِسْلَام የሚለው ቃል "ኢሥተሥለመ" اِسْتَسْلَمَ ማለትም "ታዘዘ" "ተገዛ" ለሚለው መስደር ሲሆን “መታዘዝ” “መገዛት” ማለት ነው። በሰማያት እና በምድር ያሉ ሁሉ በውድም በግድም ለአላህ የታዘዙ ናቸው፦
3፥83 *"በሰማያት እና በምድር ያሉ ሁሉ በውድም በግድም "ለእርሱ የታዘዙ" ወደ እርሱም የሚመለሱ ሲኾኑ ከሓዲዎች ከአላህ ሃይማኖት ሌላን ይፈልጋሉን?"* أَفَغَيْرَ دِينِ اللَّهِ يَبْغُونَ وَلَهُ أَسْلَمَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا وَإِلَيْهِ يُرْجَعُونَ
"የታዘዙ" ለሚለው ቃል የገባው የግስ መደብ “አሥለመ” أَسْلَمَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ፍጥረት በሁለት መልኩ ለአላህ ይታዘዛል፥ አንዱ በግድ ሲሆን ይህ የግዴታ መታዘዝ "አል-ኢሥላሙ አት-ተክውኒይ" الإِسْلَٰم التَكْو۟نِي ይባላል። ሁለተኛው ደግሞ በውድ ሲሆን ይህ የውዴታ መታዘዝ "አል-ኢሥላሙ አት-ተሽሪዒይ" الإِسْلَٰم التَشْرِعِي ይባላል። ይህንን ነጥብ በነጥብ ማየት ይቻላል፦
ነጥብ አንድ
"አል-ኢሥላሙ አት-ተክውኒይ"
"ተክውኒይ" تَكْو۟نِي ማለት "ኹነት" ማለት ሲሆን የሚሆን ማንኛውም ፍጥረት ያለ ምርጫው ለአላህ ይታዘዛል፥ ይገዛል። ሰማይና ምድርም፣ ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት ወዘተ በትእዛዙ የተገሩ ናቸው፦
30፥25 *"ሰማይና ምድርም ያለምሰሶ በትእዛዙ መቆማቸው"*፣ ከዚያም መልአኩ ለትንሣኤ ከምድር ጥሪን በጠራችሁ ጊዜ እናንተ ወዲያውኑ የምትወጡ መሆናችሁ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَن تَقُومَ السَّمَاءُ وَالْأَرْضُ بِأَمْرِهِ ۚ ثُمَّ إِذَا دَعَاكُمْ دَعْوَةً مِّنَ الْأَرْضِ إِذَا أَنتُمْ تَخْرُجُونَ
7፥54 *ፀሐይንና ጨረቃንም ከዋክብትንም "በትእዛዙ የተገሩ ሲኾኑ" ፈጠራቸው፡፡ ንቁ! "መፍጠር እና ማዘዝ" የእርሱ ብቻ ነው፡፡ የዓለማት ጌታ አላህ ክብሩ ላቀ*፡፡ وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ وَالنُّجُومَ مُسَخَّرَاتٍ بِأَمْرِهِ ۗ أَلَا لَهُ الْخَلْقُ وَالْأَمْرُ ۗ تَبَارَكَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
በሰማያት ያሉ መላእክት ለአላህ ይገዛሉ፦
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት *"እርሱን ከመገዛት አይኮሩም"*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት *"እርሱን ከመገዛት አይኮሩም"*፡፡ ያወድሱታልም፡፡ ለእርሱም ይሰግዳሉ፡፡ إِنَّ الَّذِينَ عِندَ رَبِّكَ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَيُسَبِّحُونَهُ وَلَهُ يَسْجُدُون
በምድር ያሉ ሰው፣ እንስሳት ወዘተ እርሱ ላቀመጠው የተፈጥሮ ሕግ ይገዛሉ። መፈጠር፣ መወለድ፣ መሞት፣ ማስነጠስ፣ ማዛጋት፣ መተኛት፣ መመገብ፣ የተመገቡትን ማስወገድ አላህ ያገራው ትእዛዝ ነው። ሰው ለዚህ ትእዛዝ በግድ ይገዛል። ለዚህ ነው ኢሥላም የተፈጥሮ ሃይማኖት ነው የምንለው፥ አላህ ሰዎችን በእርስዋ ላይ የፈጠረባትን ሃይማኖት ኢሥላም ናት፦
30፥30 ወደ እውነት ተዘንባይ ኾነህም ፊትህን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡ የአላህን ፍጥረት ያችን *”አላህ ሰዎችን በእርስዋ ላይ የፈጠረባትን ሃይማኖት ያዟት”*፡፡ فَأَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًۭا ۚ فِطْرَتَ ٱللَّهِ ٱلَّتِى فَطَرَ ٱلنَّاسَ عَلَيْهَا ۚ لَا تَبْدِيلَ لِخَلْقِ ٱللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ ٱلدِّينُ ٱلْقَيِّمُ وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ ٱلنَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
ኢማም ቡኻርይ መፅሐፍ 23, ሐዲስ 138
ከአቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተላለፈው ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *“ማንም የሚወለድ ሰው “በአል-ፊጥራ በኢሥላም ላይ ሆኖ እንጂ አይወለድም”። ወላጆቹ ግን አይሁዳዊ ያደርጉታል ወይም ክርስቲያን ያደርጉታል አሊያም ዞሮስተርያን ያደርጉታል እንጂ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " كُلُّ مَوْلُودٍ يُولَدُ عَلَى الْفِطْرَةِ، فَأَبَوَاهُ يُهَوِّدَانِهِ أَوْ يُنَصِّرَانِهِ أَوْ يُمَجِّسَانِهِ
"አል-ፊጥራህ" الْفِطْرَةِ ማለት "ተፈጥሮ" ማለት ነው። አንድ ሰው ከካፊር ቤተሰብ ተወልዶ ወላጆቹ እስከሚያከፍሩት ወይም በአንደበቱ እኔ የዚህ እምነት ተከታይ ነኝ እስከሚል ድረስ በኢሥላም ሥር ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 46, ሐዲስ 38
አቢ ሙዓዊያህ እንደተረከው፦ ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ማንም የሚወለድ ሰው በአል-ፊጥራ በኢሥላም ላይ ሆኖ እንጂ አይወለድም፥ በአንደበቱ እስከሚል ድረስ"*። لَيْسَ مِنْ مَوْلُودٍ يُولَدُ إِلاَّ عَلَى هَذِهِ الْفِطْرَةِ حَتَّى يُعَبِّرَ عَنْهُ لِسَانُهُ
ይህ በተፈጥሮ መታዘዝ የሚታዘዘው ሰው "ሙሥተሥሊም" مُسْتَسْلِم ወይም "ሙሥተሥለም" مُسْتَسْلَم ይባላል።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥83 *"በሰማያትና በምድር ያሉ ሁሉ በውድም በግድም "ለእርሱ የታዘዙ" ወደ እርሱም የሚመለሱ ሲኾኑ ከሓዲዎች ከአላህ ሃይማኖት ሌላን ይፈልጋሉን?"* أَفَغَيْرَ دِينِ اللَّهِ يَبْغُونَ وَلَهُ أَسْلَمَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا وَإِلَيْهِ يُرْجَعُونَ
"ኢሥቲሥላም" اِسْتِسْلَام የሚለው ቃል "ኢሥተሥለመ" اِسْتَسْلَمَ ማለትም "ታዘዘ" "ተገዛ" ለሚለው መስደር ሲሆን “መታዘዝ” “መገዛት” ማለት ነው። በሰማያት እና በምድር ያሉ ሁሉ በውድም በግድም ለአላህ የታዘዙ ናቸው፦
3፥83 *"በሰማያት እና በምድር ያሉ ሁሉ በውድም በግድም "ለእርሱ የታዘዙ" ወደ እርሱም የሚመለሱ ሲኾኑ ከሓዲዎች ከአላህ ሃይማኖት ሌላን ይፈልጋሉን?"* أَفَغَيْرَ دِينِ اللَّهِ يَبْغُونَ وَلَهُ أَسْلَمَ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ طَوْعًا وَكَرْهًا وَإِلَيْهِ يُرْجَعُونَ
"የታዘዙ" ለሚለው ቃል የገባው የግስ መደብ “አሥለመ” أَسْلَمَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ፍጥረት በሁለት መልኩ ለአላህ ይታዘዛል፥ አንዱ በግድ ሲሆን ይህ የግዴታ መታዘዝ "አል-ኢሥላሙ አት-ተክውኒይ" الإِسْلَٰم التَكْو۟نِي ይባላል። ሁለተኛው ደግሞ በውድ ሲሆን ይህ የውዴታ መታዘዝ "አል-ኢሥላሙ አት-ተሽሪዒይ" الإِسْلَٰم التَشْرِعِي ይባላል። ይህንን ነጥብ በነጥብ ማየት ይቻላል፦
ነጥብ አንድ
"አል-ኢሥላሙ አት-ተክውኒይ"
"ተክውኒይ" تَكْو۟نِي ማለት "ኹነት" ማለት ሲሆን የሚሆን ማንኛውም ፍጥረት ያለ ምርጫው ለአላህ ይታዘዛል፥ ይገዛል። ሰማይና ምድርም፣ ፀሐይ፣ ጨረቃ፣ ከዋክብት ወዘተ በትእዛዙ የተገሩ ናቸው፦
30፥25 *"ሰማይና ምድርም ያለምሰሶ በትእዛዙ መቆማቸው"*፣ ከዚያም መልአኩ ለትንሣኤ ከምድር ጥሪን በጠራችሁ ጊዜ እናንተ ወዲያውኑ የምትወጡ መሆናችሁ ከአስደናቂ ምልክቶቹ ነው፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَن تَقُومَ السَّمَاءُ وَالْأَرْضُ بِأَمْرِهِ ۚ ثُمَّ إِذَا دَعَاكُمْ دَعْوَةً مِّنَ الْأَرْضِ إِذَا أَنتُمْ تَخْرُجُونَ
7፥54 *ፀሐይንና ጨረቃንም ከዋክብትንም "በትእዛዙ የተገሩ ሲኾኑ" ፈጠራቸው፡፡ ንቁ! "መፍጠር እና ማዘዝ" የእርሱ ብቻ ነው፡፡ የዓለማት ጌታ አላህ ክብሩ ላቀ*፡፡ وَالشَّمْسَ وَالْقَمَرَ وَالنُّجُومَ مُسَخَّرَاتٍ بِأَمْرِهِ ۗ أَلَا لَهُ الْخَلْقُ وَالْأَمْرُ ۗ تَبَارَكَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
በሰማያት ያሉ መላእክት ለአላህ ይገዛሉ፦
21፥19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት *"እርሱን ከመገዛት አይኮሩም"*፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَلَهُ مَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት *"እርሱን ከመገዛት አይኮሩም"*፡፡ ያወድሱታልም፡፡ ለእርሱም ይሰግዳሉ፡፡ إِنَّ الَّذِينَ عِندَ رَبِّكَ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَيُسَبِّحُونَهُ وَلَهُ يَسْجُدُون
በምድር ያሉ ሰው፣ እንስሳት ወዘተ እርሱ ላቀመጠው የተፈጥሮ ሕግ ይገዛሉ። መፈጠር፣ መወለድ፣ መሞት፣ ማስነጠስ፣ ማዛጋት፣ መተኛት፣ መመገብ፣ የተመገቡትን ማስወገድ አላህ ያገራው ትእዛዝ ነው። ሰው ለዚህ ትእዛዝ በግድ ይገዛል። ለዚህ ነው ኢሥላም የተፈጥሮ ሃይማኖት ነው የምንለው፥ አላህ ሰዎችን በእርስዋ ላይ የፈጠረባትን ሃይማኖት ኢሥላም ናት፦
30፥30 ወደ እውነት ተዘንባይ ኾነህም ፊትህን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡ የአላህን ፍጥረት ያችን *”አላህ ሰዎችን በእርስዋ ላይ የፈጠረባትን ሃይማኖት ያዟት”*፡፡ فَأَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًۭا ۚ فِطْرَتَ ٱللَّهِ ٱلَّتِى فَطَرَ ٱلنَّاسَ عَلَيْهَا ۚ لَا تَبْدِيلَ لِخَلْقِ ٱللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ ٱلدِّينُ ٱلْقَيِّمُ وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ ٱلنَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
ኢማም ቡኻርይ መፅሐፍ 23, ሐዲስ 138
ከአቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተላለፈው ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *“ማንም የሚወለድ ሰው “በአል-ፊጥራ በኢሥላም ላይ ሆኖ እንጂ አይወለድም”። ወላጆቹ ግን አይሁዳዊ ያደርጉታል ወይም ክርስቲያን ያደርጉታል አሊያም ዞሮስተርያን ያደርጉታል እንጂ"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " كُلُّ مَوْلُودٍ يُولَدُ عَلَى الْفِطْرَةِ، فَأَبَوَاهُ يُهَوِّدَانِهِ أَوْ يُنَصِّرَانِهِ أَوْ يُمَجِّسَانِهِ
"አል-ፊጥራህ" الْفِطْرَةِ ማለት "ተፈጥሮ" ማለት ነው። አንድ ሰው ከካፊር ቤተሰብ ተወልዶ ወላጆቹ እስከሚያከፍሩት ወይም በአንደበቱ እኔ የዚህ እምነት ተከታይ ነኝ እስከሚል ድረስ በኢሥላም ሥር ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 46, ሐዲስ 38
አቢ ሙዓዊያህ እንደተረከው፦ ነቢዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ማንም የሚወለድ ሰው በአል-ፊጥራ በኢሥላም ላይ ሆኖ እንጂ አይወለድም፥ በአንደበቱ እስከሚል ድረስ"*። لَيْسَ مِنْ مَوْلُودٍ يُولَدُ إِلاَّ عَلَى هَذِهِ الْفِطْرَةِ حَتَّى يُعَبِّرَ عَنْهُ لِسَانُهُ
ይህ በተፈጥሮ መታዘዝ የሚታዘዘው ሰው "ሙሥተሥሊም" مُسْتَسْلِم ወይም "ሙሥተሥለም" مُسْتَسْلَم ይባላል።
ነጥብ ሁለት
"አል-ኢሥላሙ አት-ተሽሪዒይ"
"ተሽሪዒይ" تَشْرِعِي ማለት "ሕግጋት" ማለት ሲሆን ከአላህ ወደ ነቢያቱ የሚወርድ መመሪያ፣ መርሕ፣ ሥርዓት ነው። ሰው የተፈጠረበት ዓላማ አላህ በብቸኝነት እንዲያመልክ ነው። ወደ ነቢያት የሚወርደው ተሽሪዒይ ደግሞ፦ "ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ" ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
"ከእኔ ሌላ አምላክ የለም" ብሎ የተናገረውን አንዱን አምላክ በብቸኝነት ስናመልክ "ሙሥሊም" مُسْلِم እንባላለን፥ የሙሥሊም ብዙ ቁጥር "ሙሥሊሙን" مُّسْلِمُون ሲሆን "ታዛዦች" በሚል መጥቷል፦
21፥108 *«ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው" ማለት ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُون
22፥34 *አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ "ለእርሱም ብቻ ታዘዙ"*፡፡ ለአላህ ተዋራጆችንም አብስራቸው፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا ۗ وَبَشِّرِ الْمُخْبِتِينَ
“ታዘዙ” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አሥሊሙ” أَسْلِمُوا መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሰው ለአል-ኢሥላሙ አት-ተሽሪዒይ በውዴታ ወዶና ፈቅዶ ይታዘዛል አሊያም ያምጻል። በፈቃዱ የማመን ወይም የመክዳት ነጻ ምርጫ ስላለው በዓለማችን ላይ ከሓዲ አለ፥ አማኝም አለ፦
18፥29 «እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ *የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ*» በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُرْ
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
ይህ በፈቃደኝነት መታዘዝ የሚታዘዘው ሰው "ሙሥሊም" مُسْلِم ወይም "ሙሥለም" مُسْلَم ይባላል።
ስለዚህ ከላይ የተነሳው ጥያቄ፦ "ፍጥረት እንዴት በግድ እና በውድ ይታዘዛል? ለሚለው፥ መልሳችን፦
1. "በግዴታ ይታዘዛሉ" ማለት "ሙጅመል" مُجّمَل ማለትም "ጥቅላዊ መታዘዝን"general submission" ያሳያል።
2. "በውዴታ ይታዘዛሉ" ማለት ደግሞ “ሙፈሰል” مُفَصَّل ማለትም "በተናጥል መታዘዝን"particular submission" ያሳያል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"አል-ኢሥላሙ አት-ተሽሪዒይ"
"ተሽሪዒይ" تَشْرِعِي ማለት "ሕግጋት" ማለት ሲሆን ከአላህ ወደ ነቢያቱ የሚወርድ መመሪያ፣ መርሕ፣ ሥርዓት ነው። ሰው የተፈጠረበት ዓላማ አላህ በብቸኝነት እንዲያመልክ ነው። ወደ ነቢያት የሚወርደው ተሽሪዒይ ደግሞ፦ "ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ" ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ *”የምናወርድለት”* ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
"ከእኔ ሌላ አምላክ የለም" ብሎ የተናገረውን አንዱን አምላክ በብቸኝነት ስናመልክ "ሙሥሊም" مُسْلِم እንባላለን፥ የሙሥሊም ብዙ ቁጥር "ሙሥሊሙን" مُّسْلِمُون ሲሆን "ታዛዦች" በሚል መጥቷል፦
21፥108 *«ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ "አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው" ማለት ነው፥ ታዲያ እናንተ ፍጹም ታዛዦች ናችሁን»* በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُون
22፥34 *አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ "ለእርሱም ብቻ ታዘዙ"*፡፡ ለአላህ ተዋራጆችንም አብስራቸው፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا ۗ وَبَشِّرِ الْمُخْبِتِينَ
“ታዘዙ” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አሥሊሙ” أَسْلِمُوا መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ሰው ለአል-ኢሥላሙ አት-ተሽሪዒይ በውዴታ ወዶና ፈቅዶ ይታዘዛል አሊያም ያምጻል። በፈቃዱ የማመን ወይም የመክዳት ነጻ ምርጫ ስላለው በዓለማችን ላይ ከሓዲ አለ፥ አማኝም አለ፦
18፥29 «እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ *የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ*» በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُرْ
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
ይህ በፈቃደኝነት መታዘዝ የሚታዘዘው ሰው "ሙሥሊም" مُسْلِم ወይም "ሙሥለም" مُسْلَم ይባላል።
ስለዚህ ከላይ የተነሳው ጥያቄ፦ "ፍጥረት እንዴት በግድ እና በውድ ይታዘዛል? ለሚለው፥ መልሳችን፦
1. "በግዴታ ይታዘዛሉ" ማለት "ሙጅመል" مُجّمَل ማለትም "ጥቅላዊ መታዘዝን"general submission" ያሳያል።
2. "በውዴታ ይታዘዛሉ" ማለት ደግሞ “ሙፈሰል” مُفَصَّل ማለትም "በተናጥል መታዘዝን"particular submission" ያሳያል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የወሕይ መልአክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
42፥51 *ለሰው አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም”*፥ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
“ነቢይ” نَبِيّ የሚለው ቃል “ነበአ” نَبَّأَ ማለትም “የሩቅ ወሬን አወራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የሩቅ ወሬ አውሪ” ማለት ነው። የሚወርድለት “የሩቅ ወሬ” ደግሞ “ነበእ” نَبَأ ይባላል፥ ይህንን የሩቅ ወሬ ለአንድ ነቢይ ከሦስት መንገድ በአንዱ ይወርድለታል፦
42፥51 *ለሰው አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም”*፥ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
አንደኛው መንገድ አላህ በራእይ የሚያናግረው ነው፥ “ሩዕያ” رُّءْيَا ማለት “ራዕይ” ማለት ሲሆን ይህም ራዕይ ያ ነቢይ በሰመመን ወይም በተመስጦ ውስጥ ሆኖ አላህ የሚያናግርበት መንገድ ነው።
ሁለተኛው መንገድ አላህ በቀጥታ የሚያናግረው ነው፥ “ተክሊም” تَكْلِيم ማለት በሁለት ማንነት መካከል የሚደረግ “ምልልስ”conversation” ሲሆን አላህ ያለ ራዕይ ወይም ያለ መልአክ ሳይታይ ከግርዶ ወዲያ ሆኖ የሚያናግርበት መንገድ ነው።
ሦስተኛው መንገድ አላህ በመልአክ የሚያናግረው ነው፥ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው።
በዚህ ሦስተኛው መንገድ አላህ ለባሪያው መልእክተኛ መልአክ በመላክ ወሕይ ያወርዳል፦
16፥2 *"ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል"*፥ ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መላእክት" የተባሉት ከአላህ ወሕይ ለነቢያት የሚያደርሱት መላእክት ናቸው፦
77፥5 *"መገሠጫን ወደ ነቢያት ጣይዎች በኾኑትም እምላለው"*። فَالْمُلْقِيَاتِ ذِكْرًا
37፥3 *"መገሠጫን በሚያነቡት እምላለሁ"*፡፡ فَالتَّالِيَاتِ ذِكْرًا
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ዚክራ" ذِكْرًا የተባለው ቁርኣን እና የቀደሙት መጽሐፍት ነው። የቁርኣን ጭብጥ እና ከነቢያችን"ﷺ" በፊት የነበሩት ጭብጥ ተውሒድ ነው፦
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ
"ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። መገሰጫ የተባለውን ቁርኣን ወደ ነቢያችን"ﷺ" የሚያስተላልፈው ጂብሪል ሆኖ ሳለ በነጠላ ቁጥር "በሚያነበው" በማለት ፋንታ በብዙ ቁጥር "በሚያነቡት" የተባለበት ልክ እንደ ጂብሪል ሌሎችም መላእክት ለነቢያት መገሰጫ ስለሚያስተላልፉ ጂብሪል ማስተላለፉ ሌሎች እንዳስተላለፉ ይቆጠራል። ለምሳሌ በኑሕ ዘመን የተላከው መልእክተኛ ኑሕ ብቻ ነው፥ የኑሕ ሕዝቦች ኑሕን ሲያስተባብሉ "የኑሕን ሰዎችም መልክተኞችን ባስተባበሉ ጊዜ አሰጠምናቸው" ተብሏል፦
25፥37 *"የኑሕን ሰዎችም መልክተኞችን ባስተባበሉ ጊዜ አሰጠምናቸው"*፡፡ وَقَوْمَ نُوحٍ لَّمَّا كَذَّبُوا الرُّسُلَ أَغْرَقْنَاهُمْ
አይ ኑሕ ሆነ ከእርሱ በኃላ ያሉት መልእክተኞች የመልእክታቸው ጭብጥ ተውሒድ ስለሆነ ኑሕን ማስተባበል የተቀሩትን መልእክተኞች እንደማስተባለል ነው ከተባለ እንግዲያውስ ቁርኣን ሆነ የቀደሙት መጽሐፍት መገሰጫ ስለሆኑ ጂብሪል አነበበ ማለት ሌሎችም መላእክት አነበቡ ማለት ነው። "ዚክራ" ذِكْرًا ወደ ነቢያት የሚወርድ ወሕይ ነው። ይህንን ወሕይ ከአላህ ወደ ነቢያት ለማንበብ የሚላኩ መልእክተኞች እነዚህ የወሕ መላእክት ናቸው፦
22፥75 *"አላህ ከመላእክት ውስጥ መልክተኞችን ይመርጣል"*፡፡ اللَّهُ يَصْطَفِي مِنَ الْمَلَائِكَةِ رُسُلًا
ለምሳሌ መላእክት ከአላህ ዘንድ ወደ ኢብራሂም እና ወደ ሉጥ ተልከው መጥተዋል፦
11፥69 *"መልክተኞቻችንም ኢብራሂምን በልጅ ብስራት በእርግጥ መጡለት"*፡፡ ሰላም አሉት፡፡ ሰላም አላቸው፡፡ ጥቂትም ሳይቆይ ወዲያውኑ የተጠበሰን የወይፈን ስጋ አመጣ፡፡ وَلَقَدْ جَاءَتْ رُسُلُنَا إِبْرَاهِيمَ بِالْبُشْرَىٰ قَالُوا سَلَامًا ۖ قَالَ سَلَامٌ ۖ فَمَا لَبِثَ أَن جَاءَ بِعِجْلٍ حَنِيذٍ
11፥77 *"መልክተኞቻችንም ሉጥን በመጡለት ጊዜ"* በእነርሱ ምክንያት አዘነ፡፡ ልቡም በነሱ ተጨነቀ፡፡ «ይህ ብርቱ ቀን ነውም» አለ፡፡ وَلَمَّا جَاءَتْ رُسُلُنَا لُوطًا سِيءَ بِهِمْ وَضَاقَ بِهِمْ ذَرْعًا وَقَالَ هَـٰذَا يَوْمٌ عَصِيب
ወደ ነቢያችን"ﷺ" ወሕይ የሚያወርድ የነበረው መልእክተኛ መልአክ ግን ደግሞ ጂብሪል ነው፦
2፥97 *"ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና"*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
"በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና" የሚለው ኃይለ-ቃል ከላይ ከተጠቀሰው "መልክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት" ከሚለው ጋር ተመሳሳይ አቀራረብ ነው፥ "ቢኢዝኒሂ" بِإِذْنِهِۦ እና "ቢኢዝኒሏህ" بِإِذْنِ اللَّه ተመሳሳይ ነጥብ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
42፥51 *ለሰው አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም”*፥ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
“ነቢይ” نَبِيّ የሚለው ቃል “ነበአ” نَبَّأَ ማለትም “የሩቅ ወሬን አወራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የሩቅ ወሬ አውሪ” ማለት ነው። የሚወርድለት “የሩቅ ወሬ” ደግሞ “ነበእ” نَبَأ ይባላል፥ ይህንን የሩቅ ወሬ ለአንድ ነቢይ ከሦስት መንገድ በአንዱ ይወርድለታል፦
42፥51 *ለሰው አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም”*፥ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
አንደኛው መንገድ አላህ በራእይ የሚያናግረው ነው፥ “ሩዕያ” رُّءْيَا ማለት “ራዕይ” ማለት ሲሆን ይህም ራዕይ ያ ነቢይ በሰመመን ወይም በተመስጦ ውስጥ ሆኖ አላህ የሚያናግርበት መንገድ ነው።
ሁለተኛው መንገድ አላህ በቀጥታ የሚያናግረው ነው፥ “ተክሊም” تَكْلِيم ማለት በሁለት ማንነት መካከል የሚደረግ “ምልልስ”conversation” ሲሆን አላህ ያለ ራዕይ ወይም ያለ መልአክ ሳይታይ ከግርዶ ወዲያ ሆኖ የሚያናግርበት መንገድ ነው።
ሦስተኛው መንገድ አላህ በመልአክ የሚያናግረው ነው፥ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው።
በዚህ ሦስተኛው መንገድ አላህ ለባሪያው መልእክተኛ መልአክ በመላክ ወሕይ ያወርዳል፦
16፥2 *"ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል"*፥ ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መላእክት" የተባሉት ከአላህ ወሕይ ለነቢያት የሚያደርሱት መላእክት ናቸው፦
77፥5 *"መገሠጫን ወደ ነቢያት ጣይዎች በኾኑትም እምላለው"*። فَالْمُلْقِيَاتِ ذِكْرًا
37፥3 *"መገሠጫን በሚያነቡት እምላለሁ"*፡፡ فَالتَّالِيَاتِ ذِكْرًا
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ዚክራ" ذِكْرًا የተባለው ቁርኣን እና የቀደሙት መጽሐፍት ነው። የቁርኣን ጭብጥ እና ከነቢያችን"ﷺ" በፊት የነበሩት ጭብጥ ተውሒድ ነው፦
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ
"ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። መገሰጫ የተባለውን ቁርኣን ወደ ነቢያችን"ﷺ" የሚያስተላልፈው ጂብሪል ሆኖ ሳለ በነጠላ ቁጥር "በሚያነበው" በማለት ፋንታ በብዙ ቁጥር "በሚያነቡት" የተባለበት ልክ እንደ ጂብሪል ሌሎችም መላእክት ለነቢያት መገሰጫ ስለሚያስተላልፉ ጂብሪል ማስተላለፉ ሌሎች እንዳስተላለፉ ይቆጠራል። ለምሳሌ በኑሕ ዘመን የተላከው መልእክተኛ ኑሕ ብቻ ነው፥ የኑሕ ሕዝቦች ኑሕን ሲያስተባብሉ "የኑሕን ሰዎችም መልክተኞችን ባስተባበሉ ጊዜ አሰጠምናቸው" ተብሏል፦
25፥37 *"የኑሕን ሰዎችም መልክተኞችን ባስተባበሉ ጊዜ አሰጠምናቸው"*፡፡ وَقَوْمَ نُوحٍ لَّمَّا كَذَّبُوا الرُّسُلَ أَغْرَقْنَاهُمْ
አይ ኑሕ ሆነ ከእርሱ በኃላ ያሉት መልእክተኞች የመልእክታቸው ጭብጥ ተውሒድ ስለሆነ ኑሕን ማስተባበል የተቀሩትን መልእክተኞች እንደማስተባለል ነው ከተባለ እንግዲያውስ ቁርኣን ሆነ የቀደሙት መጽሐፍት መገሰጫ ስለሆኑ ጂብሪል አነበበ ማለት ሌሎችም መላእክት አነበቡ ማለት ነው። "ዚክራ" ذِكْرًا ወደ ነቢያት የሚወርድ ወሕይ ነው። ይህንን ወሕይ ከአላህ ወደ ነቢያት ለማንበብ የሚላኩ መልእክተኞች እነዚህ የወሕ መላእክት ናቸው፦
22፥75 *"አላህ ከመላእክት ውስጥ መልክተኞችን ይመርጣል"*፡፡ اللَّهُ يَصْطَفِي مِنَ الْمَلَائِكَةِ رُسُلًا
ለምሳሌ መላእክት ከአላህ ዘንድ ወደ ኢብራሂም እና ወደ ሉጥ ተልከው መጥተዋል፦
11፥69 *"መልክተኞቻችንም ኢብራሂምን በልጅ ብስራት በእርግጥ መጡለት"*፡፡ ሰላም አሉት፡፡ ሰላም አላቸው፡፡ ጥቂትም ሳይቆይ ወዲያውኑ የተጠበሰን የወይፈን ስጋ አመጣ፡፡ وَلَقَدْ جَاءَتْ رُسُلُنَا إِبْرَاهِيمَ بِالْبُشْرَىٰ قَالُوا سَلَامًا ۖ قَالَ سَلَامٌ ۖ فَمَا لَبِثَ أَن جَاءَ بِعِجْلٍ حَنِيذٍ
11፥77 *"መልክተኞቻችንም ሉጥን በመጡለት ጊዜ"* በእነርሱ ምክንያት አዘነ፡፡ ልቡም በነሱ ተጨነቀ፡፡ «ይህ ብርቱ ቀን ነውም» አለ፡፡ وَلَمَّا جَاءَتْ رُسُلُنَا لُوطًا سِيءَ بِهِمْ وَضَاقَ بِهِمْ ذَرْعًا وَقَالَ هَـٰذَا يَوْمٌ عَصِيب
ወደ ነቢያችን"ﷺ" ወሕይ የሚያወርድ የነበረው መልእክተኛ መልአክ ግን ደግሞ ጂብሪል ነው፦
2፥97 *"ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና"*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
"በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና" የሚለው ኃይለ-ቃል ከላይ ከተጠቀሰው "መልክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት" ከሚለው ጋር ተመሳሳይ አቀራረብ ነው፥ "ቢኢዝኒሂ" بِإِذْنِهِۦ እና "ቢኢዝኒሏህ" بِإِذْنِ اللَّه ተመሳሳይ ነጥብ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም