መሢሑል ደጃል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
47፥18 *"ሰዓቲቱንም ድንገት የምትመጣባቸው መኾንዋን እንጅ ይጠባበቃሉን? ምልክቶችዋም በእርግጥ መጥተወል፡፡ በመጣቻቸውም ጊዜ ማስታወሳቸው ለእነርሱ እንዴት ይጠቅማቸዋል?"* فَهَلْ يَنظُرُونَ إِلَّا السَّاعَةَ أَن تَأْتِيَهُم بَغْتَةً ۖ فَقَدْ جَاءَ أَشْرَاطُهَا ۚ فَأَنَّىٰ لَهُمْ إِذَا جَاءَتْهُمْ ذِكْرَاهُمْ
የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” በኢሥላም “አል-አኺሩል ዘማን” لَلْآخِر لَلْزَمَان ይባላል፤ የመጨረሻው ዘመን ሰዓቲቱ “የትንሳኤ ቀን” መሆኗ እሙንና ቅቡል ነው፤ የሰዓቲቱ መምጣት ዕውቀቷ በአላህ ዘንድ ብቻ ነው፤ በጊዜዋ አላህ እንጂ ሌላ አይገልጣትም፤ ስትመጣም በድንገት ቢኾን እንጂ አትመጣም፦
7፥187 *ከሰዓቲቱ መቼ እንደምትመጣ ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀቷ በጌታዬ ዘንድ ነው፡፡ በጊዜዋ እርሱ እንጂ ሌላ አይገልጣትም፡፡ በሰማያትና በምድርም ከበደች፡፡ በድንገት ቢኾን እንጂ አትመጣችሁም» በላቸው፡፡ ከእርሷ አጥብቀህ እንደ ተረዳህ አድርገው ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀቷ አላህ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁም» በላቸው”*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ السَّاعَةِ أَيَّانَ مُرْسَاهَا ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ رَبِّي ۖ لَا يُجَلِّيهَا لِوَقْتِهَا إِلَّا هُوَ ۚ ثَقُلَتْ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ لَا تَأْتِيكُمْ إِلَّا بَغْتَةً ۗ يَسْأَلُونَكَ كَأَنَّكَ حَفِيٌّ عَنْهَا ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ اللَّهِ وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُون
የሰዓቲቱንም መምጣት ምልክቶችዋ በሁለት ይከፈላሉ፤ አንዱ "አያቱ አስ-ሰጊራህ" آيَة الصغيرة ማለትም "ንዑሣን ምልክቶች" ሲሆኑ ሁለተኛ ደግሞ "አያቱል ኩብራ" آيَة الكُبْرَى ማለትም "ዐበይት ምልክቶች" ናቸው። ከንዑሳን ምልክቶች ውስጥ የተወሰኑት በነብያችን”ﷺ” ዘመን ተፈጽመዋል፥ “ምልክቶችዋም በእርግጥ መጥተዋል” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ከንዑሳን ምልክቶች ቀዳማይ ምልክት የነቢያችን”ﷺ” መላክ ነው፦
47፥18 ሰዓቲቱንም ድንገት የምትመጣባቸው መኾንዋን እንጅ ይጠባበቃሉን? *”ምልክቶችዋም በእርግጥ መጥተዋል”፡፡ በመጣቻቸውም ጊዜ ማስታወሳቸው ለእነርሱ እንዴት ይጠቅማቸዋል?* فَهَلْ يَنظُرُونَ إِلَّا السَّاعَةَ أَن تَأْتِيَهُم بَغْتَةً ۖ فَقَدْ جَاءَ أَشْرَاطُهَا ۚ فَأَنَّىٰ لَهُمْ إِذَا جَاءَتْهُمْ ذِكْرَاهُم
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4936
ሠህል ኢብኑ ሠዕድ”ረ.ዕ.” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጠቋሚ ጣታቸውን እና የመሃል ጣታቸውን ሲያመላክቱ አየኃቸው፤ እንዲህ አሉ፦ የእኔ መምጣት እና ሰዓቲቱ ልክ እንደነዚህ ጣቶች ቅርብ ናቸው*። حَدَّثَنَا سَهْلُ بْنُ سَعْدٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ رَأَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ بِإِصْبَعَيْهِ هَكَذَا بِالْوُسْطَى وَالَّتِي تَلِي الإِبْهَامَ
ጠቋሚ ጣት እና ከመሃል ጣት ምን ያህል የተቀራረበ እንደሆነ ሁሉ የነብያችን”ﷺ” መላክ እና ሰዓቲቱ በጣም ቅርብ ናቸው። መሢሑል ደጃል ደግሞ ከዐበይት ምልክቶች አንዱ ነው። “አል-መሢሑል ደጃል” الْمَسِيحَ الدَّجَّال የሁለት ስም ውቅር ነው፤ የመሢሕ እና የደጃል የሚሉ ሁለት ስም ውቅር ነው፤ ይህንን ስም ነጥብ በነጥብ ማየት እንችላለን፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
47፥18 *"ሰዓቲቱንም ድንገት የምትመጣባቸው መኾንዋን እንጅ ይጠባበቃሉን? ምልክቶችዋም በእርግጥ መጥተወል፡፡ በመጣቻቸውም ጊዜ ማስታወሳቸው ለእነርሱ እንዴት ይጠቅማቸዋል?"* فَهَلْ يَنظُرُونَ إِلَّا السَّاعَةَ أَن تَأْتِيَهُم بَغْتَةً ۖ فَقَدْ جَاءَ أَشْرَاطُهَا ۚ فَأَنَّىٰ لَهُمْ إِذَا جَاءَتْهُمْ ذِكْرَاهُمْ
የመጨረሻው ዘመን ጥናት”Eschatology” በኢሥላም “አል-አኺሩል ዘማን” لَلْآخِر لَلْزَمَان ይባላል፤ የመጨረሻው ዘመን ሰዓቲቱ “የትንሳኤ ቀን” መሆኗ እሙንና ቅቡል ነው፤ የሰዓቲቱ መምጣት ዕውቀቷ በአላህ ዘንድ ብቻ ነው፤ በጊዜዋ አላህ እንጂ ሌላ አይገልጣትም፤ ስትመጣም በድንገት ቢኾን እንጂ አትመጣም፦
7፥187 *ከሰዓቲቱ መቼ እንደምትመጣ ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀቷ በጌታዬ ዘንድ ነው፡፡ በጊዜዋ እርሱ እንጂ ሌላ አይገልጣትም፡፡ በሰማያትና በምድርም ከበደች፡፡ በድንገት ቢኾን እንጂ አትመጣችሁም» በላቸው፡፡ ከእርሷ አጥብቀህ እንደ ተረዳህ አድርገው ይጠይቁሃል፡፡ «ዕውቀቷ አላህ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁም» በላቸው”*፡፡ يَسْأَلُونَكَ عَنِ السَّاعَةِ أَيَّانَ مُرْسَاهَا ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ رَبِّي ۖ لَا يُجَلِّيهَا لِوَقْتِهَا إِلَّا هُوَ ۚ ثَقُلَتْ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ لَا تَأْتِيكُمْ إِلَّا بَغْتَةً ۗ يَسْأَلُونَكَ كَأَنَّكَ حَفِيٌّ عَنْهَا ۖ قُلْ إِنَّمَا عِلْمُهَا عِندَ اللَّهِ وَلَـٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُون
የሰዓቲቱንም መምጣት ምልክቶችዋ በሁለት ይከፈላሉ፤ አንዱ "አያቱ አስ-ሰጊራህ" آيَة الصغيرة ማለትም "ንዑሣን ምልክቶች" ሲሆኑ ሁለተኛ ደግሞ "አያቱል ኩብራ" آيَة الكُبْرَى ማለትም "ዐበይት ምልክቶች" ናቸው። ከንዑሳን ምልክቶች ውስጥ የተወሰኑት በነብያችን”ﷺ” ዘመን ተፈጽመዋል፥ “ምልክቶችዋም በእርግጥ መጥተዋል” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ ከንዑሳን ምልክቶች ቀዳማይ ምልክት የነቢያችን”ﷺ” መላክ ነው፦
47፥18 ሰዓቲቱንም ድንገት የምትመጣባቸው መኾንዋን እንጅ ይጠባበቃሉን? *”ምልክቶችዋም በእርግጥ መጥተዋል”፡፡ በመጣቻቸውም ጊዜ ማስታወሳቸው ለእነርሱ እንዴት ይጠቅማቸዋል?* فَهَلْ يَنظُرُونَ إِلَّا السَّاعَةَ أَن تَأْتِيَهُم بَغْتَةً ۖ فَقَدْ جَاءَ أَشْرَاطُهَا ۚ فَأَنَّىٰ لَهُمْ إِذَا جَاءَتْهُمْ ذِكْرَاهُم
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 65, ሐዲስ 4936
ሠህል ኢብኑ ሠዕድ”ረ.ዕ.” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ጠቋሚ ጣታቸውን እና የመሃል ጣታቸውን ሲያመላክቱ አየኃቸው፤ እንዲህ አሉ፦ የእኔ መምጣት እና ሰዓቲቱ ልክ እንደነዚህ ጣቶች ቅርብ ናቸው*። حَدَّثَنَا سَهْلُ بْنُ سَعْدٍ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ رَأَيْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ بِإِصْبَعَيْهِ هَكَذَا بِالْوُسْطَى وَالَّتِي تَلِي الإِبْهَامَ
ጠቋሚ ጣት እና ከመሃል ጣት ምን ያህል የተቀራረበ እንደሆነ ሁሉ የነብያችን”ﷺ” መላክ እና ሰዓቲቱ በጣም ቅርብ ናቸው። መሢሑል ደጃል ደግሞ ከዐበይት ምልክቶች አንዱ ነው። “አል-መሢሑል ደጃል” الْمَسِيحَ الدَّجَّال የሁለት ስም ውቅር ነው፤ የመሢሕ እና የደጃል የሚሉ ሁለት ስም ውቅር ነው፤ ይህንን ስም ነጥብ በነጥብ ማየት እንችላለን፦
ነጥብ አንድ
“አል-መሢሕ”
“አል-መሢሕ” الْمَسِيح የሚለው የዐረቢኛው ቃል “መሠሓ” مسح ማለትም “አበሰ” አሸ” “ቀባ” ከሚል ሥርወ-ግንድ የተገኘ ሲሆን “የቀባ” አሊያም “የተቀባ” ወይንም “የሚያብስ” አሊያም “የታበሰ” ወይንም “የሚያሽ” አሊያም “የሚታሽ” የሚል ፍቺ አለው፤ ዒሣ ኢብኑ መርየም በሽተኞችን፣ ህሙማንን እና ሙታንን በማበስ፣ በማሸት እና በመቀባት ከበሽታቸው በአላህ ፈቃድ ያሽራቸው ስለነበረ “አል-መሢሕ” ተብሏል። አምላካችን አላህ በተከበረው ቃሉ በዘጠኝ አንቀፆች 11 ጊዜ ኢየሱስ መሢሕ መሆኑን ነግሮናል፤ ለናሙና ያክል አንዱን አንቀጽ ብንመለከት በቂ ነው፦
3:45 መላእክት ያሉትን አስታዉስ፡- መርየም ሆይ አላህ ከርሱ በሆነዉ ቃል፣ ስሙ *አል-መሢሕ* ዒሣ የመርየም ልጅ፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ፣ ከባለማሎችም በሆነ ያበስረሻል፤ إِذْ قَالَتِ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ يَٰمَرْيَمُ إِنَّ ٱللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍۢ مِّنْهُ ٱسْمُهُ ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًۭا فِى ٱلدُّنْيَا وَٱلْـَٔاخِرَةِ وَمِنَ ٱلْمُقَرَّبِينَ
መርየም ከአላህ በሆነው ቃል የተበሰረችው ልጇ፦
1ኛ. ስሙ አልመሲሕ ዒሣ መሆኑን
2ኛ. የመርየም ልጅ መሆኑን
3ኛ. በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ መሆኑን
4ኛ. ከባለማሎችም አንዱ መሆኑን ነው።
ይህንን ካየን ዘንዳ ወደ መሢሑል ደጃል መሄድ እንችላለን፦
ኢማም ሙሥሊም: መጽሐፍ 54, ሐዲስ 129
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ደጅጃል ዓይኑ የታበሰ ነው፤ በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ ከዚያም “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙስሊም ያነበዋል” عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” الدَّجَّالُ مَمْسُوحُ الْعَيْنِ مَكْتُوبٌ بَيْنَ عَيْنَيْهِ كَافِرٌ ” . ثُمَّ تَهَجَّاهَا ك ف ر ” يَقْرَؤُهُ كُلُّ مُسْلِمٍ ”
“የታበሰ” ለሚለው ቃል የገባው የዐረቢኛው ቃል “መምሡሕ” مَمْسُوحُ ሲሆን ቁርኣን ላይ “ማበስ” ለሚለው የስም መደብ “መሥሕ” مَسْح በሚል መጥቷል፦
38፥33 «በእኔ ላይ መልሷት» አለ አጋዶችዋንና አንገቶችዋንም *ማበስ* ያዘ፡፡ رُدُّوهَا عَلَىَّ ۖ فَطَفِقَ مَسْحًۢا بِٱلسُّوقِ وَٱلْأَعْنَاقِ
በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ “ካፊር” كَافِر ማለት “ከሃዲ” ማለት ሲሆን “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል፤ “ከፈረ” كَفَرَ ማለት “ካደ” ማለት ነው፤ “ፋ” ف በሸዳ ተሽዲድ ስናረጋት ደግሞ “ከፍፈረ” كَفَّرَ ሲሆን “ሸፈነ” ማለት ነው፤ “ካፉር” كَافُور ማለት “የተሸፈነ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በጀነት ለበጎ አድራጊዎች መበረዣዋ “ካፉር” ተብላለች፦
76፥5 በጎ አድራጊዎች መበረዣዋ *ካፉር* ከኾነች ጠጅ ይጠጣሉ፡፡ إِنَّ ٱلْأَبْرَارَ يَشْرَبُونَ مِن كَأْسٍۢ كَانَ مِزَاجُهَا كَافُورًا
ነጥብ ሁለት
“አድ-ደጃል”
“አድ-ደጃል” الدجّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “ቀላቀለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ቀላቃይ” ማለት ነው፤ እውነትን ከሐሰት ጋር የሚቀላቅል ማለት ነው፤ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ “ኀሳዌ” ማለትም “አሳሳች” “ውሸተኛ” “ቀጣፊ” "አራጥቃ" "በጥራቃ" ማለት ነው። ዋናው ደጃል “መሢል ደጃል” ማለትም “ኀሳዌ መሢሕ” ሲሆን እርሱ ከመምጣቱ በፊት የሚመጡ ሠላሳ ደጃሎች አሉ።
“ደጅጃሉን” دَجَّالُونَ የሚለው ቃል “ደጃል” دجّال ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት ነው፤ እነዚህ ወደ ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ወይም “እኔ የአላህ ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 108
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የመጨረሻይቱ ሰአት አትቆምም ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች ቀጣፊዎች ተነስተውስ፦ “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ብለው ቢናገሩ ቢሆን እንጂ”። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُبْعَثَ دَجَّالُونَ كَذَّابُونَ قَرِيبٌ مِنْ ثَلاَثِينَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ رَسُولُ اللَّهِ
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 13
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ከእኔ ዑማ ውስጥ ሠላሳ የሚያህሉ ቀጣፊዎች፦ “ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፤ ነገር ግን እኔ የነብያት መደምደሚያ ነኝ፤ ከእኔ በኃላ ነብይ የለም”። وَحَتَّى تَعْبُدَ قَبَائِلُ مِنْ أُمَّتِي الأَوْثَانَ وَإِنَّهُ سَيَكُونُ فِي أُمَّتِي كَذَّابُونَ ثَلاَثُونَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ نَبِيٌّ وَأَنَا خَاتَمُ النَّبِيِّينَ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي
ስለዚህ ይህ ሰው መሢሕ ነኝ ብሎ ሲነሳ እውነተኛ መሢሕ ሳይሆን ሃሰተኛ መሢሕ ነው። ስንጠቀልለው “መሢሑል ደጃል” ማለት "-ዓይኑ የታበሰ" ወይም “ኀሳዌ መሢሕ” ማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“አል-መሢሕ”
“አል-መሢሕ” الْمَسِيح የሚለው የዐረቢኛው ቃል “መሠሓ” مسح ማለትም “አበሰ” አሸ” “ቀባ” ከሚል ሥርወ-ግንድ የተገኘ ሲሆን “የቀባ” አሊያም “የተቀባ” ወይንም “የሚያብስ” አሊያም “የታበሰ” ወይንም “የሚያሽ” አሊያም “የሚታሽ” የሚል ፍቺ አለው፤ ዒሣ ኢብኑ መርየም በሽተኞችን፣ ህሙማንን እና ሙታንን በማበስ፣ በማሸት እና በመቀባት ከበሽታቸው በአላህ ፈቃድ ያሽራቸው ስለነበረ “አል-መሢሕ” ተብሏል። አምላካችን አላህ በተከበረው ቃሉ በዘጠኝ አንቀፆች 11 ጊዜ ኢየሱስ መሢሕ መሆኑን ነግሮናል፤ ለናሙና ያክል አንዱን አንቀጽ ብንመለከት በቂ ነው፦
3:45 መላእክት ያሉትን አስታዉስ፡- መርየም ሆይ አላህ ከርሱ በሆነዉ ቃል፣ ስሙ *አል-መሢሕ* ዒሣ የመርየም ልጅ፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ፣ ከባለማሎችም በሆነ ያበስረሻል፤ إِذْ قَالَتِ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ يَٰمَرْيَمُ إِنَّ ٱللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍۢ مِّنْهُ ٱسْمُهُ ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًۭا فِى ٱلدُّنْيَا وَٱلْـَٔاخِرَةِ وَمِنَ ٱلْمُقَرَّبِينَ
መርየም ከአላህ በሆነው ቃል የተበሰረችው ልጇ፦
1ኛ. ስሙ አልመሲሕ ዒሣ መሆኑን
2ኛ. የመርየም ልጅ መሆኑን
3ኛ. በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ መሆኑን
4ኛ. ከባለማሎችም አንዱ መሆኑን ነው።
ይህንን ካየን ዘንዳ ወደ መሢሑል ደጃል መሄድ እንችላለን፦
ኢማም ሙሥሊም: መጽሐፍ 54, ሐዲስ 129
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ደጅጃል ዓይኑ የታበሰ ነው፤ በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ ከዚያም “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙስሊም ያነበዋል” عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” الدَّجَّالُ مَمْسُوحُ الْعَيْنِ مَكْتُوبٌ بَيْنَ عَيْنَيْهِ كَافِرٌ ” . ثُمَّ تَهَجَّاهَا ك ف ر ” يَقْرَؤُهُ كُلُّ مُسْلِمٍ ”
“የታበሰ” ለሚለው ቃል የገባው የዐረቢኛው ቃል “መምሡሕ” مَمْسُوحُ ሲሆን ቁርኣን ላይ “ማበስ” ለሚለው የስም መደብ “መሥሕ” مَسْح በሚል መጥቷል፦
38፥33 «በእኔ ላይ መልሷት» አለ አጋዶችዋንና አንገቶችዋንም *ማበስ* ያዘ፡፡ رُدُّوهَا عَلَىَّ ۖ فَطَفِقَ مَسْحًۢا بِٱلسُّوقِ وَٱلْأَعْنَاقِ
በዓይኖቹ መካከል “ካፊር” የሚል ጽሑፍ አለ፤ “ካፊር” كَافِر ማለት “ከሃዲ” ማለት ሲሆን “ከፈረ” የሚል አነባነብ ሁሉም ሙሥሊም ያነበዋል፤ “ከፈረ” كَفَرَ ማለት “ካደ” ማለት ነው፤ “ፋ” ف በሸዳ ተሽዲድ ስናረጋት ደግሞ “ከፍፈረ” كَفَّرَ ሲሆን “ሸፈነ” ማለት ነው፤ “ካፉር” كَافُور ማለት “የተሸፈነ” ማለት ነው፤ ለምሳሌ በጀነት ለበጎ አድራጊዎች መበረዣዋ “ካፉር” ተብላለች፦
76፥5 በጎ አድራጊዎች መበረዣዋ *ካፉር* ከኾነች ጠጅ ይጠጣሉ፡፡ إِنَّ ٱلْأَبْرَارَ يَشْرَبُونَ مِن كَأْسٍۢ كَانَ مِزَاجُهَا كَافُورًا
ነጥብ ሁለት
“አድ-ደጃል”
“አድ-ደጃል” الدجّال የሚለው ቃል “ደጀለ” دَجَلَ ማለትም “ቀላቀለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ቀላቃይ” ማለት ነው፤ እውነትን ከሐሰት ጋር የሚቀላቅል ማለት ነው፤ ይህ ቋንቋዊ ፍቺው ሲሆን ሃይማኖታዊ ፍቺው ደግሞ “ኀሳዌ” ማለትም “አሳሳች” “ውሸተኛ” “ቀጣፊ” "አራጥቃ" "በጥራቃ" ማለት ነው። ዋናው ደጃል “መሢል ደጃል” ማለትም “ኀሳዌ መሢሕ” ሲሆን እርሱ ከመምጣቱ በፊት የሚመጡ ሠላሳ ደጃሎች አሉ።
“ደጅጃሉን” دَجَّالُونَ የሚለው ቃል “ደጃል” دجّال ለሚለው ነጠላ ቃል ብዜት ነው፤ እነዚህ ወደ ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ወይም “እኔ የአላህ ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 108
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “የመጨረሻይቱ ሰአት አትቆምም ሠላሳ የሚቃረቡ ደጃሎች ቀጣፊዎች ተነስተውስ፦ “እኔ የአላህ መልእክተኛ ነኝ” ብለው ቢናገሩ ቢሆን እንጂ”። عَنْ أَبِي، هُرَيْرَةَ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ ” لاَ تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يُبْعَثَ دَجَّالُونَ كَذَّابُونَ قَرِيبٌ مِنْ ثَلاَثِينَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ رَسُولُ اللَّهِ
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 13
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ ከእኔ ዑማ ውስጥ ሠላሳ የሚያህሉ ቀጣፊዎች፦ “ነብይ ነኝ” ብለው ይነሳሉ፤ ነገር ግን እኔ የነብያት መደምደሚያ ነኝ፤ ከእኔ በኃላ ነብይ የለም”። وَحَتَّى تَعْبُدَ قَبَائِلُ مِنْ أُمَّتِي الأَوْثَانَ وَإِنَّهُ سَيَكُونُ فِي أُمَّتِي كَذَّابُونَ ثَلاَثُونَ كُلُّهُمْ يَزْعُمُ أَنَّهُ نَبِيٌّ وَأَنَا خَاتَمُ النَّبِيِّينَ لاَ نَبِيَّ بَعْدِي
ስለዚህ ይህ ሰው መሢሕ ነኝ ብሎ ሲነሳ እውነተኛ መሢሕ ሳይሆን ሃሰተኛ መሢሕ ነው። ስንጠቀልለው “መሢሑል ደጃል” ማለት "-ዓይኑ የታበሰ" ወይም “ኀሳዌ መሢሕ” ማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አላህ አይረሳም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
አምላካችን አላህ ሁሉን ዐዋቂ ነው፤ ወደ ኃላው የተደረጉት ነገሮች ሁሉ አይረሳም፦
20፥52 ሙሳም፦ «ዕውቀትዋ እጌታዬ ዘንድ በመጽሐፍ የተመዘገበ ነው፡፡ *ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም*» አለው፡፡ قَالَ عِلْمُهَا عِندَ رَبِّى فِى كِتَٰبٍۢ ۖ لَّا يَضِلُّ رَبِّى وَلَا يَنسَى
19፥64 ጂብሪል አለ፦ «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ *ጌታህም ረሺ አይደለም*፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
አምላካችን አላህ ሰዎችን እንደሚገናኝ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ወሕይን ያወርዳል፤ በዚህ ወሕይ የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ነብይ ይልካል፦
40፥15 እርሱ ደረጃዎችን ከፍ አድራጊ የዐርሹ ባለቤት ነው፡፡ *የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከትዕዛዙ መንፈስን ያወርዳል፡፡ رَفِيعُ ٱلدَّرَجَٰتِ ذُو ٱلْعَرْشِ يُلْقِى ٱلرُّوحَ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦ لِيُنذِرَ يَوْمَ ٱلتَّلَاقِ
ይህንን ቀን መገናኘት ሆን ብሎ የረሳ ማለትም የተወ ልክ እርሱ እንደረሳው አላህ በዚያን ቀን ለጀነት አያስታውሰውም ይረሳዋል፦
45፥34 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *እንደ ረሳችሁ* ዛሬ *እንረሳችኋለን*፡፡ መኖሪያችሁም እሳት ናት፡፡ ለእናንተም ከረዳቶች ምንም የላችሁም» ይባላል፡፡ وَقِيلَ الْيَوْمَ نَنْسَاكُمْ كَمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا وَمَأْوَاكُمُ النَّارُ وَمَا لَكُمْ مِنْ نَاصِرِينَ
7፥51 «እነዚያ ሃይማኖታቸውን መሳለቂያና መጫወቻ አድርገው የያዙ የቅርቢቱም ሕይወት ያታለለቻቸው ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን *እንደ እረሱ* በተአምራታችንም ይክዱ እንደነበሩ ዛሬ *እንረሳቸዋልን*፡፡ الَّذِينَ اتَّخَذُوا دِينَهُمْ لَهْوًا وَلَعِبًا وَغَرَّتْهُمُ الْحَيَاةُ الدُّنْيَا ۚ فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَٰذَا وَمَا كَانُوا بِآيَاتِنَا يَجْحَدُونَ
መቼም አንድ አስተባባይ የመገናኛውን ቀን ተነግሮት ረሳ ማለት ተወ ማለት እንጂ በዐቅሉ ዘነጋ ማለት አይደለም። ምክንያቱም ዐቅልን ስቶ መዘንጋት አያስጠይቅምና፤ ግን ሆን ብሎ በማስተባበል መተው ያስጠይቃል፤ ከሃዲያን ሆን ብለው የመገናኛውን ቀን እንደረሱት እንደዚሁ አላህም የዚያን ቀን ይረሳቸዋል፤ “ከማ” كَمَا ማለትም “እንደ” የሚል መስተዋድድ ሊሰመርበት የሚገባ ነጥብ ነው።
በተጨማሪ “ነሢይ” نَسِيّ የሚለው ቃል “ተሪክ” تَارِك ማለትም “መተው” በሚል ቃል ይመጣል፤ ኢማም ቁርጡቢ ሱረቱል አዕራፍ 7፥51 ላይ ያለውን አንቀጽ ሲፈስሩ እንዲህ ይላሉ፦ “ዛሬ እንረሳቸዋልን” ማለት “በእሳት እንተዋቸዋለን” ማለት ሲሆን “ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን እንደ እንደረሱት” ማለት ደግሞ “ይህንን ስራቸውን እንደ እንደተዉትና እንዳስተባበሉት” ማለት ነው። فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ أي نتركهم في النار كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَذَا أي تركوا العمل به وكذبوا به
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
አምላካችን አላህ ሁሉን ዐዋቂ ነው፤ ወደ ኃላው የተደረጉት ነገሮች ሁሉ አይረሳም፦
20፥52 ሙሳም፦ «ዕውቀትዋ እጌታዬ ዘንድ በመጽሐፍ የተመዘገበ ነው፡፡ *ጌታዬ አይሳሳትም አይረሳምም*» አለው፡፡ قَالَ عِلْمُهَا عِندَ رَبِّى فِى كِتَٰبٍۢ ۖ لَّا يَضِلُّ رَبِّى وَلَا يَنسَى
19፥64 ጂብሪል አለ፦ «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ *ጌታህም ረሺ አይደለም*፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
አምላካችን አላህ ሰዎችን እንደሚገናኝ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ወሕይን ያወርዳል፤ በዚህ ወሕይ የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ነብይ ይልካል፦
40፥15 እርሱ ደረጃዎችን ከፍ አድራጊ የዐርሹ ባለቤት ነው፡፡ *የመገናኛውን ቀን* ያጠነቅቅ ዘንድ ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ ከትዕዛዙ መንፈስን ያወርዳል፡፡ رَفِيعُ ٱلدَّرَجَٰتِ ذُو ٱلْعَرْشِ يُلْقِى ٱلرُّوحَ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦ لِيُنذِرَ يَوْمَ ٱلتَّلَاقِ
ይህንን ቀን መገናኘት ሆን ብሎ የረሳ ማለትም የተወ ልክ እርሱ እንደረሳው አላህ በዚያን ቀን ለጀነት አያስታውሰውም ይረሳዋል፦
45፥34 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *እንደ ረሳችሁ* ዛሬ *እንረሳችኋለን*፡፡ መኖሪያችሁም እሳት ናት፡፡ ለእናንተም ከረዳቶች ምንም የላችሁም» ይባላል፡፡ وَقِيلَ الْيَوْمَ نَنْسَاكُمْ كَمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا وَمَأْوَاكُمُ النَّارُ وَمَا لَكُمْ مِنْ نَاصِرِينَ
7፥51 «እነዚያ ሃይማኖታቸውን መሳለቂያና መጫወቻ አድርገው የያዙ የቅርቢቱም ሕይወት ያታለለቻቸው ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን *እንደ እረሱ* በተአምራታችንም ይክዱ እንደነበሩ ዛሬ *እንረሳቸዋልን*፡፡ الَّذِينَ اتَّخَذُوا دِينَهُمْ لَهْوًا وَلَعِبًا وَغَرَّتْهُمُ الْحَيَاةُ الدُّنْيَا ۚ فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَٰذَا وَمَا كَانُوا بِآيَاتِنَا يَجْحَدُونَ
መቼም አንድ አስተባባይ የመገናኛውን ቀን ተነግሮት ረሳ ማለት ተወ ማለት እንጂ በዐቅሉ ዘነጋ ማለት አይደለም። ምክንያቱም ዐቅልን ስቶ መዘንጋት አያስጠይቅምና፤ ግን ሆን ብሎ በማስተባበል መተው ያስጠይቃል፤ ከሃዲያን ሆን ብለው የመገናኛውን ቀን እንደረሱት እንደዚሁ አላህም የዚያን ቀን ይረሳቸዋል፤ “ከማ” كَمَا ማለትም “እንደ” የሚል መስተዋድድ ሊሰመርበት የሚገባ ነጥብ ነው።
በተጨማሪ “ነሢይ” نَسِيّ የሚለው ቃል “ተሪክ” تَارِك ማለትም “መተው” በሚል ቃል ይመጣል፤ ኢማም ቁርጡቢ ሱረቱል አዕራፍ 7፥51 ላይ ያለውን አንቀጽ ሲፈስሩ እንዲህ ይላሉ፦ “ዛሬ እንረሳቸዋልን” ማለት “በእሳት እንተዋቸዋለን” ማለት ሲሆን “ይህንን ቀናቸውን መገናኘትን እንደ እንደረሱት” ማለት ደግሞ “ይህንን ስራቸውን እንደ እንደተዉትና እንዳስተባበሉት” ማለት ነው። فَالْيَوْمَ نَنْسَاهُمْ أي نتركهم في النار كَمَا نَسُوا لِقَاءَ يَوْمِهِمْ هَذَا أي تركوا العمل به وكذبوا به
በጌታውም አንቀጾች ከተገሠጸና ከእርሷ ከዞረ እጆቹም ያስቀደሙትን ነገር “የተወውን” ሰው “ረሳ” ይባላል፤ ያንን አስተባባይ አላህ በዚያ በመገናኛው ቀን “ይተወዋል”፦
18፥57 በጌታውም አንቀጾች ከተገሠጸና ከእርሷ ከዞረ እጆቹም ያስቀደሙትን ነገር *ከረሳ ሰው*፣ ይበልጥ በዳይ ማነው? وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن ذُكِّرَ بِـَٔايَٰتِ رَبِّهِۦ فَأَعْرَضَ عَنْهَا وَنَسِىَ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ
32፥14 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *በመርሳታችሁ* ምክንያት ቅጣትን ቅመሱ! እኛ *ተውናችሁ*፡፡ ትሠሩት በነበራችሁትም ጥፋት ዘውታሪን ቅጣት ቅመሱ” ይባላሉ ፡፡ فَذُوقُوا بِمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا إِنَّا نَسِينَاكُمْ ۖ وَذُوقُوا عَذَابَ الْخُلْدِ بِمَا كُنْتُمْ تَعْمَلُونَ
20፥126 ነገሩ እንደዚሁ ነው፡፡ «ታምራታችን መጣችልህ፡፡ *ተውካትም*፡፡ እንደዚሁም ዛሬ *ትተዋለህ*» ይለዋል፡፡ قَالَ كَذَٰلِكَ أَتَتْكَ ءَايَٰتُنَا فَنَسِيتَهَا ۖ وَكَذَٰلِكَ ٱلْيَوْمَ تُنسَىٰ
19፥67 መናፍቃንና መናፍቃት ከፊሎቻቸው ከከፊሉ ናቸው፡፡ በመጥፎ ነገር ያዛሉ ከደግም ነገር ይከለክላሉ፡፡ እጆቻቸውንም ከልግስና ይሰበስባሉ፡፡ አላህን *እረሱ*፤ ስለዚህ እርሱ *ተዋቸው*፡፡ መናፍቃን አመጸኞቹ እነሱ ናቸው፡፡ ٱلْمُنَٰفِقُونَ وَٱلْمُنَٰفِقَٰتُ بَعْضُهُم مِّنۢ بَعْضٍۢ ۚ يَأْمُرُونَ بِٱلْمُنكَرِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ٱلْمَعْرُوفِ وَيَقْبِضُونَ أَيْدِيَهُمْ ۚ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَنَسِيَهُمْ ۗ إِنَّ ٱلْمُنَٰفِقِينَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
“እንረሳችኋለን” የሚለው ቃል *ነሢናኩም” نَسِينَاكُمْ ማለትም “ተውናችሁ”፣ “ቱንሣ” تُنْسَىٰ ማለትም “ትተዋለህ”፣ “ነሢተሃ” نَسِيتَهَا ማለትም “ተውካት” በሚል ተለዋዋጭ ቃል እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል። ከምንም በላይ አላህን መርሳት ሆን ተብሎ አመጽ ነው፤ አላህ ማስታወስ ግን አላህም በመገናኛውን ቀን ያስታውሰዋል፦
59፥19 እንደነዚያም *አላህን እንደረሱት እና እራሳቸውን እንዳስረሳቸው* አትኹኑ፡፡ እነዚያ እነርሱ *አመጸኞቹ* ናቸው፡፡ وَلَا تَكُونُوا۟ كَٱلَّذِينَ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَأَنسَىٰهُمْ أَنفُسَهُمْ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
2:44 እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን? *እራሳችሁንም ትረሳላችሁን?* የሥራችሁን መጥፎነት አታውቁምን? أَتَأْمُرُونَ ٱلنَّاسَ بِٱلْبِرِّ وَتَنسَوْنَ أَنفُسَكُمْ وَأَنتُمْ تَتْلُونَ ٱلْكِتَٰبَ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
2፥152 *አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና* ለኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም፡፡ فَٱذْكُرُونِىٓ أَذْكُرْكُمْ وَٱشْكُرُوا۟ لِى وَلَا تَكْفُرُونِ
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 55, ሐዲስ 22
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አላህ እንዲህ ይላል አሉ፦ “እኔን እንደረሳኸኝ እረሳካለው” فَيَقُولُ أَفَظَنَنْتَ أَنَّكَ مُلاَقِيَّ فَيَقُولُ لاَ . فَيَقُولُ فَإِنِّي أَنْسَاكَ كَمَا نَسِيتَنِي
ከእነዚህ አናቅጽ የምንረዳው አላህ ረሳቸው ማለት እነርሱ ችላ እንዳሉት ችላ አላቸው ማለትን ያስገነዝባል፦
19፥72 ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ አመጸኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ *
እንተዋቸዋለን*፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
18፥57 በጌታውም አንቀጾች ከተገሠጸና ከእርሷ ከዞረ እጆቹም ያስቀደሙትን ነገር *ከረሳ ሰው*፣ ይበልጥ በዳይ ማነው? وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن ذُكِّرَ بِـَٔايَٰتِ رَبِّهِۦ فَأَعْرَضَ عَنْهَا وَنَسِىَ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ
32፥14 «ይህንንም ቀናችሁን መገናኘትን *በመርሳታችሁ* ምክንያት ቅጣትን ቅመሱ! እኛ *ተውናችሁ*፡፡ ትሠሩት በነበራችሁትም ጥፋት ዘውታሪን ቅጣት ቅመሱ” ይባላሉ ፡፡ فَذُوقُوا بِمَا نَسِيتُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَٰذَا إِنَّا نَسِينَاكُمْ ۖ وَذُوقُوا عَذَابَ الْخُلْدِ بِمَا كُنْتُمْ تَعْمَلُونَ
20፥126 ነገሩ እንደዚሁ ነው፡፡ «ታምራታችን መጣችልህ፡፡ *ተውካትም*፡፡ እንደዚሁም ዛሬ *ትተዋለህ*» ይለዋል፡፡ قَالَ كَذَٰلِكَ أَتَتْكَ ءَايَٰتُنَا فَنَسِيتَهَا ۖ وَكَذَٰلِكَ ٱلْيَوْمَ تُنسَىٰ
19፥67 መናፍቃንና መናፍቃት ከፊሎቻቸው ከከፊሉ ናቸው፡፡ በመጥፎ ነገር ያዛሉ ከደግም ነገር ይከለክላሉ፡፡ እጆቻቸውንም ከልግስና ይሰበስባሉ፡፡ አላህን *እረሱ*፤ ስለዚህ እርሱ *ተዋቸው*፡፡ መናፍቃን አመጸኞቹ እነሱ ናቸው፡፡ ٱلْمُنَٰفِقُونَ وَٱلْمُنَٰفِقَٰتُ بَعْضُهُم مِّنۢ بَعْضٍۢ ۚ يَأْمُرُونَ بِٱلْمُنكَرِ وَيَنْهَوْنَ عَنِ ٱلْمَعْرُوفِ وَيَقْبِضُونَ أَيْدِيَهُمْ ۚ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَنَسِيَهُمْ ۗ إِنَّ ٱلْمُنَٰفِقِينَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
“እንረሳችኋለን” የሚለው ቃል *ነሢናኩም” نَسِينَاكُمْ ማለትም “ተውናችሁ”፣ “ቱንሣ” تُنْسَىٰ ማለትም “ትተዋለህ”፣ “ነሢተሃ” نَسِيتَهَا ማለትም “ተውካት” በሚል ተለዋዋጭ ቃል እንደመጣ አንባቢ ልብ ይለዋል። ከምንም በላይ አላህን መርሳት ሆን ተብሎ አመጽ ነው፤ አላህ ማስታወስ ግን አላህም በመገናኛውን ቀን ያስታውሰዋል፦
59፥19 እንደነዚያም *አላህን እንደረሱት እና እራሳቸውን እንዳስረሳቸው* አትኹኑ፡፡ እነዚያ እነርሱ *አመጸኞቹ* ናቸው፡፡ وَلَا تَكُونُوا۟ كَٱلَّذِينَ نَسُوا۟ ٱللَّهَ فَأَنسَىٰهُمْ أَنفُسَهُمْ ۚ أُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْفَٰسِقُونَ
2:44 እናንተ መጽሐፉን የምታነቡ ሆናችሁ ሰዎችን በበጎ ሥራ ታዛላችሁን? *እራሳችሁንም ትረሳላችሁን?* የሥራችሁን መጥፎነት አታውቁምን? أَتَأْمُرُونَ ٱلنَّاسَ بِٱلْبِرِّ وَتَنسَوْنَ أَنفُسَكُمْ وَأَنتُمْ تَتْلُونَ ٱلْكِتَٰبَ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
2፥152 *አስታውሱኝም፤ አስታውሳችኋለሁና* ለኔም አመስግኑ፤ አትካዱኝም፡፡ فَٱذْكُرُونِىٓ أَذْكُرْكُمْ وَٱشْكُرُوا۟ لِى وَلَا تَكْفُرُونِ
ኢማም ሙስሊም : መጽሐፍ 55, ሐዲስ 22
የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አላህ እንዲህ ይላል አሉ፦ “እኔን እንደረሳኸኝ እረሳካለው” فَيَقُولُ أَفَظَنَنْتَ أَنَّكَ مُلاَقِيَّ فَيَقُولُ لاَ . فَيَقُولُ فَإِنِّي أَنْسَاكَ كَمَا نَسِيتَنِي
ከእነዚህ አናቅጽ የምንረዳው አላህ ረሳቸው ማለት እነርሱ ችላ እንዳሉት ችላ አላቸው ማለትን ያስገነዝባል፦
19፥72 ከዚያም እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን፡፡ አመጸኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ *
እንተዋቸዋለን*፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
መደምደሚያ
እኛስ የሰዋስው፣ የቋንቋ፣ የዐውድ ሙግት አቅርበናል። በአማርኛችንም ምህዋር፣ አውታርና ምህዳርም ከሄድን አንድ ጊዜ ሚስት ለሽማግሌዎች ስለ ባሏ አቤቱታ ስታቀርብ፦ “ባሌ እረስቶኛል አለች፤ ከሽምጋዮቹ አንዱ ለባሏ ለምን እረሳሃት ስሟ ማን ነው? ብሎ አለው፤ ባልም፦ “እከሌ” ብሎ መለሰ፤ ሚስትም፦ “እረስቶኛል ስል ስሜን ዘንግቶታል ማለቴ ሳይሆን ትቶኛል ወይም ችላ ብሎኛል ማለቴ ነው” ብላ መለሰች አሉ፤ ይህ መርሳት ያወቀውን ነገር መዘንጋት”subjective ignorance” ሳይሆን እያወቀ ችላ ማለትን”Objective ignorance” ያመለክታል። አሁን ነው ጉድ የሚፈላው፤ መቼም አላህ ያለፈውን ክስተት አይረሳም፤ በተጨማሪ ወደ ፊት በአንቀጾቹ ያስተባበሉትን ሰዎች የመገናኛው ቀን ይተዋቸዋል። ሚሽነሪዎች፦ አላህ “ይረሳቸዋል” ማለት ግን “ይዘነጋቸዋል” ማለት ነው ካላችሁ የማትወጡበት እረመጥ ውስጥ ትገባላችሁ፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር እንደሚረሳ እራሱም ሆነ ነብያቱ ስለሚናገሩ፤ “ሸካህ” שָׁכַח ማለት በዕብራይስጥ “መርሳት” ወይም “መዘንጋት” ማለት ሲሆን ይህ ቃል ለእግዚአብሔር መርሳት አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ሆሴዕ 4:6 ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ጠልተሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እጠላሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ *ረስተሃልና* וַתִּשְׁכַּח֙ እኔ ደግሞ ልጆችህን *እረሳለሁ* אֶשְׁכַּ֥ח ።
ኤርምያስ 23:39 የእግዚአብሔር ሸክም ብላችኋልና ስለዚህ፥ እነሆ፥ “ፈጽሜ *እረሳችኋለሁ* וְנָטַשְׁתִּ֣י እናንተንም ለእናንተና ለአባቶቻችሁም የሰጠኋትን ከተማ ከፊቴ እጥላለሁ።
ሰቆቃው ኤርምያስ 5:20 ስለ ምን ለዘላለም *ትረሳናለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֔נוּ ስለ ምንስ ለረጅም ዘመን ትተወናለህ?
መዝሙር 13:1 አቤቱ፥ እስከ መቼ ፈጽመህ *ትረሳኛለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֣נִי እስከ መቼስ ፊትህን ከእኔ ትሰውራለህ?”
መዝሙር 42፥9 እግዚአብሔርን፡— አንተ መጠጊያዬ ነህ፤ ለምን *ረሳኸኝ?* שְׁכַ֫חְתָּ֥נִי ጠላቶቼ ሲያስጨንቁኝ ለምን አዝኜ እመላለሳለሁ? እለዋለሁ።
መዝሙር 44:24 ለምንስ ፊትህን ትሰውራለህ? መከራችንንና ችግራችንንስ ለምን *ትረሳለህ?* תִּשְׁכַּ֖ח
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት አሉ፤ ትችት እና ሻወር ከራስ ነው የሚጀመረው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እኛስ የሰዋስው፣ የቋንቋ፣ የዐውድ ሙግት አቅርበናል። በአማርኛችንም ምህዋር፣ አውታርና ምህዳርም ከሄድን አንድ ጊዜ ሚስት ለሽማግሌዎች ስለ ባሏ አቤቱታ ስታቀርብ፦ “ባሌ እረስቶኛል አለች፤ ከሽምጋዮቹ አንዱ ለባሏ ለምን እረሳሃት ስሟ ማን ነው? ብሎ አለው፤ ባልም፦ “እከሌ” ብሎ መለሰ፤ ሚስትም፦ “እረስቶኛል ስል ስሜን ዘንግቶታል ማለቴ ሳይሆን ትቶኛል ወይም ችላ ብሎኛል ማለቴ ነው” ብላ መለሰች አሉ፤ ይህ መርሳት ያወቀውን ነገር መዘንጋት”subjective ignorance” ሳይሆን እያወቀ ችላ ማለትን”Objective ignorance” ያመለክታል። አሁን ነው ጉድ የሚፈላው፤ መቼም አላህ ያለፈውን ክስተት አይረሳም፤ በተጨማሪ ወደ ፊት በአንቀጾቹ ያስተባበሉትን ሰዎች የመገናኛው ቀን ይተዋቸዋል። ሚሽነሪዎች፦ አላህ “ይረሳቸዋል” ማለት ግን “ይዘነጋቸዋል” ማለት ነው ካላችሁ የማትወጡበት እረመጥ ውስጥ ትገባላችሁ፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር እንደሚረሳ እራሱም ሆነ ነብያቱ ስለሚናገሩ፤ “ሸካህ” שָׁכַח ማለት በዕብራይስጥ “መርሳት” ወይም “መዘንጋት” ማለት ሲሆን ይህ ቃል ለእግዚአብሔር መርሳት አገልግሎት ላይ ውሏል፦
ሆሴዕ 4:6 ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ጠልተሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እጠላሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ *ረስተሃልና* וַתִּשְׁכַּח֙ እኔ ደግሞ ልጆችህን *እረሳለሁ* אֶשְׁכַּ֥ח ።
ኤርምያስ 23:39 የእግዚአብሔር ሸክም ብላችኋልና ስለዚህ፥ እነሆ፥ “ፈጽሜ *እረሳችኋለሁ* וְנָטַשְׁתִּ֣י እናንተንም ለእናንተና ለአባቶቻችሁም የሰጠኋትን ከተማ ከፊቴ እጥላለሁ።
ሰቆቃው ኤርምያስ 5:20 ስለ ምን ለዘላለም *ትረሳናለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֔נוּ ስለ ምንስ ለረጅም ዘመን ትተወናለህ?
መዝሙር 13:1 አቤቱ፥ እስከ መቼ ፈጽመህ *ትረሳኛለህ?* תִּשְׁכָּחֵ֣נִי እስከ መቼስ ፊትህን ከእኔ ትሰውራለህ?”
መዝሙር 42፥9 እግዚአብሔርን፡— አንተ መጠጊያዬ ነህ፤ ለምን *ረሳኸኝ?* שְׁכַ֫חְתָּ֥נִי ጠላቶቼ ሲያስጨንቁኝ ለምን አዝኜ እመላለሳለሁ? እለዋለሁ።
መዝሙር 44:24 ለምንስ ፊትህን ትሰውራለህ? መከራችንንና ችግራችንንስ ለምን *ትረሳለህ?* תִּשְׁכַּ֖ח
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሿን ምች መታት አሉ፤ ትችት እና ሻወር ከራስ ነው የሚጀመረው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ስእለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ *"እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ"*፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
"ነዝር" نَّذْر ማለት "ስእለት" ማለት ሲሆን አንድ ሰው በራሱ ተነሳሽነት በልቡ ነይቶ ለአላህ የሚያቀርበው ብፅዓት ነው፤ "ብፅዓት" ማለት "ቃል መግባት" ማለት ነው። "ስእለት" የሚለው የግዕዙ ቃልም "ሰአለ" ማለትም "ለመነ" ወይም "ተማጸነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ልመና" ወይም "ተማጽንዖ" ማለት ነው። ለአላህ ቃል በመግባት አንድ ጉዳይ ስንለምንና ስንማጸን ያ ልመና ወይም ተማጽንዖ ስእለት ይባላል።
ስእለት ያለማንም ጣልቅ ገብነት በራስ ተነሳሽነት ለአላህ የሚደረግ አምልኮ ከሆነ ለምንድን ነው አላህ በመልአኩ መርየምን፦ "እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ" ያላት? ይህንን ጥያቄ በሰከነና በሰላ ልብ ማየት ያስፈልጋል፦
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ *"እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ"*፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
እንደሚታወቀው መርየም ያረገዘችው በጋብቻ ሳይሆን በአላህ ታምር ነው፤ ወደ ዘመዶቿ ስትሄድ እርግዝናዋን በአላህ ታምር እንደሆነ ብትናገር ስለማይቀበሏት በዚህ ነጥብ ላይ "ሰውን በፍጹም አላነጋግርም" እንድትል አላህ አዘዛት። ይህም ትእዛዝ የአሁን ትእዛዛዊ ግስ "ቁሊ" قُولِي ማለትም "በይ" የሚል ነው፤ ነገር ግን እዚህ አንቀጽ ላይ የአሁን ትእዛዛዊ ግስ "ተሳዪ" የሚል ሽታው እንኳን የለም። ስለዚህ ከመነሻው፦ "አላህ ስእለት እንድትሳል አሳቡን አቀረበላት" የሚለው የሚሽነሪዎች ትችች አርቲ ቡርቲና ቶራ ቦራ ናቸው። ሲቀጥል "ተስያለው" የሚለው ቃል "ነዘርቱ" نَذَرْتُ ሲሆን አላፊ ግስ መሆኑ በራሱ አላህ እንዳትናገር ለእርሷ ከመናገሩ በፊት መሳሏን ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ሢሰልስ አንድ ሰው ሳይበላ "በልቻለው" በል! ብለው ትርጉም አይኖረውን ማስዋሸትም ነው፥ ካልበላ "እበላለው" በል! ነው የሚባለው።
ሲያረብብ ስእለት አምልኮ ስለሆነ ልጇ ከመወለዱና ከመረገዙ በፊት "በሕፃንነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል" የሚል ትንቢት ስላለ ዝምታን ተስላለች፦
3፥46 *«በሕፃንነቱ እና በጎልማሳነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል፡፡ ከመልካሞቹም ነው»* አላት፡፡ وَيُكَلِّمُ النَّاسَ فِي الْمَهْدِ وَكَهْلًا وَمِنَ الصَّالِحِين
ስለዚህ ወደ እነርሱ ስትሄድ በዚህ ነጥብ ላይ፦ "እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም" በማለት ላቀረቡላት የእግዝናዋ ጥያቄ ወደ ልጇ በምልክት አመራች፤ እነርሱም፦ "በአንቀልባ ያለን ሕጻን እንዴት እናናግራለን!" አሉ፥ ያኔ ሕፃኑ፦ "እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፥ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል" አለ፦
19፥29 *ወደ እርሱም ጠቀሰች፡፡ «በአንቀልባ ያለን ሕጻን እንዴት እናናግራለን!» አሉ"*፡፡ فَأَشَارَتْ إِلَيْهِ ۖ قَالُوا كَيْفَ نُكَلِّمُ مَن كَانَ فِي الْمَهْدِ صَبِيًّا
19፥30 *"ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል»*፡፡ قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
ነቢያችን"ﷺ" ይህ ክስተት ሲከሰትና ሲከናወን በቦታው አልነበሩም፤ ነገር ግን ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው የዓለማቱ ጌታ አላህ ተረከላቸው፦
25፥6 *”ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው*፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና” በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
3፥44 *"ይህ ወደ አንተ የምናወርደው የኾነ ከሩቅ ወሬዎች ነው፡፡ መርየምንም ማን እንደሚያሳድግ ብርኦቻቸውን ለዕጣ በጣሉ ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም፡፡ በሚከራከሩም ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም"*፡፡ ذَٰلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ ۚ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يُلْقُونَ أَقْلَامَهُمْ أَيُّهُمْ يَكْفُلُ مَرْيَمَ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يَخْتَصِمُونَ
"እነርሱ ዘንድ አልነበርክም" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። "የምናወርደው" የሚለው ቃል "ኑሒ" نُوحِي ሲሆን “አውሓ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ወሕይ ታሳቢ ያደረገ ነው፥ "ወሕይ" وَحْى ማለት “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው። “ነበእ” نَبَإِ በነጠላ "አንባእ" أَنبَاء በብዜት ሲሆን "የሩቅ ወሬዎች" ማለት ነው፤ ይህ የሩቅ ወሬ የሚወርድለት ደግሞ "ነቢይ" نَّبِيّ ይባላል። ሚሽነሪዎች ሆይ! ከላይ ስለ መርየምና በእርሷ ዙሪያ ያሉት የሩቅ ወሬዎች ለነቢያችን"ﷺ" የተወረደ ወሕይ ነውና የተውበት በሩ ሳይዘጋ በአላህ እና በመልክተኛውም፥ በዚያም ባወረድነው ቁርኣን እመኑ፥ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፦
64፥8 *"በአላህ እና በመልክተኛውም፥ በዚያም ባወረድነው ብርሃን እመኑ፡፡ «አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው»* በላቸው፡፡ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالنُّورِ الَّذِي أَنزَلْنَا ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِير
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ *"እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ"*፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
"ነዝር" نَّذْر ማለት "ስእለት" ማለት ሲሆን አንድ ሰው በራሱ ተነሳሽነት በልቡ ነይቶ ለአላህ የሚያቀርበው ብፅዓት ነው፤ "ብፅዓት" ማለት "ቃል መግባት" ማለት ነው። "ስእለት" የሚለው የግዕዙ ቃልም "ሰአለ" ማለትም "ለመነ" ወይም "ተማጸነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ልመና" ወይም "ተማጽንዖ" ማለት ነው። ለአላህ ቃል በመግባት አንድ ጉዳይ ስንለምንና ስንማጸን ያ ልመና ወይም ተማጽንዖ ስእለት ይባላል።
ስእለት ያለማንም ጣልቅ ገብነት በራስ ተነሳሽነት ለአላህ የሚደረግ አምልኮ ከሆነ ለምንድን ነው አላህ በመልአኩ መርየምን፦ "እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ" ያላት? ይህንን ጥያቄ በሰከነና በሰላ ልብ ማየት ያስፈልጋል፦
19፥26 «ብይም፣ ጠጭም፣ ተደሰችም፡፡ *"እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም» በይ"*፡፡ فَكُلِي وَاشْرَبِي وَقَرِّي عَيْنًا ۖ فَإِمَّا تَرَيِنَّ مِنَ الْبَشَرِ أَحَدًا فَقُولِي إِنِّي نَذَرْتُ لِلرَّحْمَـٰنِ صَوْمًا فَلَنْ أُكَلِّمَ الْيَوْمَ إِنسِيًّا
እንደሚታወቀው መርየም ያረገዘችው በጋብቻ ሳይሆን በአላህ ታምር ነው፤ ወደ ዘመዶቿ ስትሄድ እርግዝናዋን በአላህ ታምር እንደሆነ ብትናገር ስለማይቀበሏት በዚህ ነጥብ ላይ "ሰውን በፍጹም አላነጋግርም" እንድትል አላህ አዘዛት። ይህም ትእዛዝ የአሁን ትእዛዛዊ ግስ "ቁሊ" قُولِي ማለትም "በይ" የሚል ነው፤ ነገር ግን እዚህ አንቀጽ ላይ የአሁን ትእዛዛዊ ግስ "ተሳዪ" የሚል ሽታው እንኳን የለም። ስለዚህ ከመነሻው፦ "አላህ ስእለት እንድትሳል አሳቡን አቀረበላት" የሚለው የሚሽነሪዎች ትችች አርቲ ቡርቲና ቶራ ቦራ ናቸው። ሲቀጥል "ተስያለው" የሚለው ቃል "ነዘርቱ" نَذَرْتُ ሲሆን አላፊ ግስ መሆኑ በራሱ አላህ እንዳትናገር ለእርሷ ከመናገሩ በፊት መሳሏን ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ሢሰልስ አንድ ሰው ሳይበላ "በልቻለው" በል! ብለው ትርጉም አይኖረውን ማስዋሸትም ነው፥ ካልበላ "እበላለው" በል! ነው የሚባለው።
ሲያረብብ ስእለት አምልኮ ስለሆነ ልጇ ከመወለዱና ከመረገዙ በፊት "በሕፃንነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል" የሚል ትንቢት ስላለ ዝምታን ተስላለች፦
3፥46 *«በሕፃንነቱ እና በጎልማሳነቱ ሰዎቹን ያነጋግራል፡፡ ከመልካሞቹም ነው»* አላት፡፡ وَيُكَلِّمُ النَّاسَ فِي الْمَهْدِ وَكَهْلًا وَمِنَ الصَّالِحِين
ስለዚህ ወደ እነርሱ ስትሄድ በዚህ ነጥብ ላይ፦ "እኔ ለአልረሕማን ዝምታን ተስያለሁ፤ ዛሬም ሰውን በፍጹም አላነጋግርም" በማለት ላቀረቡላት የእግዝናዋ ጥያቄ ወደ ልጇ በምልክት አመራች፤ እነርሱም፦ "በአንቀልባ ያለን ሕጻን እንዴት እናናግራለን!" አሉ፥ ያኔ ሕፃኑ፦ "እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፥ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል" አለ፦
19፥29 *ወደ እርሱም ጠቀሰች፡፡ «በአንቀልባ ያለን ሕጻን እንዴት እናናግራለን!» አሉ"*፡፡ فَأَشَارَتْ إِلَيْهِ ۖ قَالُوا كَيْفَ نُكَلِّمُ مَن كَانَ فِي الْمَهْدِ صَبِيًّا
19፥30 *"ሕፃኑም አለ «እኔ የአላህ ባሪያ ነኝ፡፡ መጽሐፍን ሰጥቶኛል ነቢይም አድርጎኛል»*፡፡ قَالَ إِنِّي عَبْدُ اللَّهِ آتَانِيَ الْكِتَابَ وَجَعَلَنِي نَبِيًّا
ነቢያችን"ﷺ" ይህ ክስተት ሲከሰትና ሲከናወን በቦታው አልነበሩም፤ ነገር ግን ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው የዓለማቱ ጌታ አላህ ተረከላቸው፦
25፥6 *”ያ በሰማያትና በምድር ውስጥ ያለን ምስጢር የሚያውቀው አወረደው*፡፡ እርሱ መሓሪ አዛኝ ነውና” በላቸው፡፡ قُلْ أَنزَلَهُ الَّذِي يَعْلَمُ السِّرَّ فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ إِنَّهُ كَانَ غَفُورًا رَّحِيمًا
3፥44 *"ይህ ወደ አንተ የምናወርደው የኾነ ከሩቅ ወሬዎች ነው፡፡ መርየምንም ማን እንደሚያሳድግ ብርኦቻቸውን ለዕጣ በጣሉ ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም፡፡ በሚከራከሩም ጊዜ እነርሱ ዘንድ አልነበርክም"*፡፡ ذَٰلِكَ مِنْ أَنبَاءِ الْغَيْبِ نُوحِيهِ إِلَيْكَ ۚ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يُلْقُونَ أَقْلَامَهُمْ أَيُّهُمْ يَكْفُلُ مَرْيَمَ وَمَا كُنتَ لَدَيْهِمْ إِذْ يَخْتَصِمُونَ
"እነርሱ ዘንድ አልነበርክም" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። "የምናወርደው" የሚለው ቃል "ኑሒ" نُوحِي ሲሆን “አውሓ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ወሕይ ታሳቢ ያደረገ ነው፥ "ወሕይ" وَحْى ማለት “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው። “ነበእ” نَبَإِ በነጠላ "አንባእ" أَنبَاء በብዜት ሲሆን "የሩቅ ወሬዎች" ማለት ነው፤ ይህ የሩቅ ወሬ የሚወርድለት ደግሞ "ነቢይ" نَّبِيّ ይባላል። ሚሽነሪዎች ሆይ! ከላይ ስለ መርየምና በእርሷ ዙሪያ ያሉት የሩቅ ወሬዎች ለነቢያችን"ﷺ" የተወረደ ወሕይ ነውና የተውበት በሩ ሳይዘጋ በአላህ እና በመልክተኛውም፥ በዚያም ባወረድነው ቁርኣን እመኑ፥ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው፦
64፥8 *"በአላህ እና በመልክተኛውም፥ በዚያም ባወረድነው ብርሃን እመኑ፡፡ «አላህም በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው»* በላቸው፡፡ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالنُّورِ الَّذِي أَنزَلْنَا ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِير
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘቡር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥55 ጌታህም በሰማያትና በምድር ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ ከፊሉንም ነቢያት በከፊሉ ላይ በእርግጥ አብልጠናል፡፡ *"ለዳውድም ዘቡርን ሰጥተነዋል"*፡፡ وَرَبُّكَ أَعْلَمُ بِمَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَلَقَدْ فَضَّلْنَا بَعْضَ النَّبِيِّينَ عَلَىٰ بَعْضٍ ۖ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
አላህ በቁርኣን ስማቸውን ካነሳቸው ሃያ አምስት ነቢያት መካከል አንዱ ዳውድ ሲሆን በስም ካነሳቸው አራት መጽሐፍት መካከል ደግሞ አንዱ ዘቡር ነው፦
17፥55 ጌታህም በሰማያትና በምድር ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ ከፊሉንም ነቢያት በከፊሉ ላይ በእርግጥ አብልጠናል፡፡ *"ለዳውድም ዘቡርን ሰጥተነዋል"*፡፡ وَرَبُّكَ أَعْلَمُ بِمَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَلَقَدْ فَضَّلْنَا بَعْضَ النَّبِيِّينَ عَلَىٰ بَعْضٍ ۖ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
4፥163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም አወረድን፡፡ *"ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው"*፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
21፥105 *"ምድንም መልካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታል ማለትን ከመገሰጫው በኋላ በዘቡር በእርግጥ ጽፈናል"*፡፡ وَلَقَدْ كَتَبْنَا فِي الزَّبُورِ مِن بَعْدِ الذِّكْرِ أَنَّ الْأَرْضَ يَرِثُهَا عِبَادِيَ الصَّالِحُونَ
“ከተብና” َكَتَبْنَا የሚለው ቃል “ቁልና” قُلْنَا ማለትም "አልን" ወይም “አውሐይና” َأَوْحَيْنَا ማለትም "አወረድን" በሚል ተለዋዋጭ ቃል የመጣ ነው። እዚህ ዐውድ ላይ “ዚክር” ذِكْر የተባለው ተውራት ሲሆን አላህ በተውራት፦ "ምድር ለአላህ ናትና፡፡ ከባሮቹ ለሚሻው ያወርሳታል፡፡ ምሰጉንዋም ፍጻሜ ለጥንቁቆቹ ናት" የሚል ቃል አውርዷል፦
21፥48 *"ለሙሳና ለሃሩንም እውነትንና ውሸትን የሚለይን ብርሃንንም ለጥንቁቆችም መገሰጫን በእርግጥ ሰጠናቸው"*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ وَهَارُونَ الْفُرْقَانَ وَضِيَاءً وَذِكْرًا لِّلْمُتَّقِينَ
7፥128 ሙሳ ለሰዎቹ፡- «ለአላህ ተገዙ ታገሱም፡፡ *ምድር ለአላህ ናትና፡፡ ከባሮቹ ለሚሻው ያወርሳታል፡፡ ምሰጉንዋም ፍጻሜ ለጥንቁቆቹ ናት»* አላቸው፡፡ قَالَ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِ اسْتَعِينُوا بِاللَّهِ وَاصْبِرُوا ۖ إِنَّ الْأَرْضَ لِلَّهِ يُورِثُهَا مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ ۖ وَالْعَاقِبَةُ لِلْمُتَّقِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥55 ጌታህም በሰማያትና በምድር ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ ከፊሉንም ነቢያት በከፊሉ ላይ በእርግጥ አብልጠናል፡፡ *"ለዳውድም ዘቡርን ሰጥተነዋል"*፡፡ وَرَبُّكَ أَعْلَمُ بِمَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَلَقَدْ فَضَّلْنَا بَعْضَ النَّبِيِّينَ عَلَىٰ بَعْضٍ ۖ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
አላህ በቁርኣን ስማቸውን ካነሳቸው ሃያ አምስት ነቢያት መካከል አንዱ ዳውድ ሲሆን በስም ካነሳቸው አራት መጽሐፍት መካከል ደግሞ አንዱ ዘቡር ነው፦
17፥55 ጌታህም በሰማያትና በምድር ያለውን ሁሉ ዐዋቂ ነው፡፡ ከፊሉንም ነቢያት በከፊሉ ላይ በእርግጥ አብልጠናል፡፡ *"ለዳውድም ዘቡርን ሰጥተነዋል"*፡፡ وَرَبُّكَ أَعْلَمُ بِمَن فِي السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۗ وَلَقَدْ فَضَّلْنَا بَعْضَ النَّبِيِّينَ عَلَىٰ بَعْضٍ ۖ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
4፥163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት እንዳወረድን ወደ አንተም አወረድን፡፡ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሓቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም፣ ወደ ዒሳም፣ ወደ አዩብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሃሩንና፣ ወደ ሱለይማንም አወረድን፡፡ *"ለዳውድም ዘቡርን ሰጠነው"*፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ ۚ وَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ إِبْرَاهِيمَ وَإِسْمَاعِيلَ وَإِسْحَاقَ وَيَعْقُوبَ وَالْأَسْبَاطِ وَعِيسَىٰ وَأَيُّوبَ وَيُونُسَ وَهَارُونَ وَسُلَيْمَانَ ۚ وَآتَيْنَا دَاوُودَ زَبُورًا
21፥105 *"ምድንም መልካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታል ማለትን ከመገሰጫው በኋላ በዘቡር በእርግጥ ጽፈናል"*፡፡ وَلَقَدْ كَتَبْنَا فِي الزَّبُورِ مِن بَعْدِ الذِّكْرِ أَنَّ الْأَرْضَ يَرِثُهَا عِبَادِيَ الصَّالِحُونَ
“ከተብና” َكَتَبْنَا የሚለው ቃል “ቁልና” قُلْنَا ማለትም "አልን" ወይም “አውሐይና” َأَوْحَيْنَا ማለትም "አወረድን" በሚል ተለዋዋጭ ቃል የመጣ ነው። እዚህ ዐውድ ላይ “ዚክር” ذِكْر የተባለው ተውራት ሲሆን አላህ በተውራት፦ "ምድር ለአላህ ናትና፡፡ ከባሮቹ ለሚሻው ያወርሳታል፡፡ ምሰጉንዋም ፍጻሜ ለጥንቁቆቹ ናት" የሚል ቃል አውርዷል፦
21፥48 *"ለሙሳና ለሃሩንም እውነትንና ውሸትን የሚለይን ብርሃንንም ለጥንቁቆችም መገሰጫን በእርግጥ ሰጠናቸው"*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ وَهَارُونَ الْفُرْقَانَ وَضِيَاءً وَذِكْرًا لِّلْمُتَّقِينَ
7፥128 ሙሳ ለሰዎቹ፡- «ለአላህ ተገዙ ታገሱም፡፡ *ምድር ለአላህ ናትና፡፡ ከባሮቹ ለሚሻው ያወርሳታል፡፡ ምሰጉንዋም ፍጻሜ ለጥንቁቆቹ ናት»* አላቸው፡፡ قَالَ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِ اسْتَعِينُوا بِاللَّهِ وَاصْبِرُوا ۖ إِنَّ الْأَرْضَ لِلَّهِ يُورِثُهَا مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ ۖ وَالْعَاقِبَةُ لِلْمُتَّقِينَ
ከተውራት በኃላ በዘቡር "ምድንም መልካሞቹ ባሮቼ ይወርሷታል" የሚለው ንግግር በእርግጥ ተነግሯል። "ዘቡር" زَّبُور ማለት "ጽሑፍ"script" ማለት ነው፤ ይህ ቃል "ጽሑፍ" በሚል ስድስት ጊዜ መጥቷል፦
3፥184 ቢያስተባብሉህም ከአንተ በፊት በግልጽ ተዓምራት እና *"በጽሑፎች"*፣ በብሩህ መጽሐፍም የመጡት መልክተኞች በእርግጥ ተስተባብለዋል፡፡ فَإِن كَذَّبُوكَ فَقَدْ كُذِّبَ رُسُلٌ مِّن قَبْلِكَ جَاءُوا بِالْبَيِّنَاتِ وَالزُّبُرِ وَالْكِتَابِ الْمُنِير
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና *"በመጻሕፍት"* ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች ወደእነሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸውና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِالْبَيِّنَاتِ وَالزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَا إِلَيْكَ الذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ
26፥196 እርሱም ቁርኣን በቀድሞዎቹ *"መጻሐፍት"* ውስጥ የተወሳ ነው፡፡ وَإِنَّهُ لَفِي زُبُرِ الْأَوَّلِين
35፥25 ቢያስተባብሉህም እነዚያ ከበፊታቸው የነበሩት በእርግጥ አስተባብለዋል፡፡ መልክተኞቻቸው በግልጽ ማስረጃዎችን፣ *"በጽሑፎችም"*፣ አብራሪ በኾነ መጽሐፍም መጥተዋቸዋል፡፡ وَإِن يُكَذِّبُوكَ فَقَدْ كَذَّبَ الَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ جَاءَتْهُمْ رُسُلُهُم بِالْبَيِّنَاتِ وَبِالزُّبُرِ وَبِالْكِتَابِ الْمُنِيرِ
54፥43 ከሓዲዎቻችሁ ከእነዚህ በላጮች ናቸውን? ወይስ ለእናንተ *"በመጽሐፎች"* ውስጥ የተነገረ ነፃነት አላችሁን? أَكُفَّارُكُمْ خَيْرٌ مِّنْ أُولَـٰئِكُمْ أَمْ لَكُم بَرَاءَةٌ فِي الزُّبُرِ
54፥52 የሠሩትም ነገር ሁሉ *"በመጽሐፎች"* ውስጥ ነው፡፡ وَكُلُّ شَيْءٍ فَعَلُوهُ فِي الزُّبُرِ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "መጽሐፎች" "መጻሐፍት" "ጽሑፎች" "መጽሐፍት" ለሚለው የገባው "ዙቡር" زُّبُر ሲሆን የዘቡር ብዙ ቁጥር ሆኖ ነው። ነገር ግን እነዚህ አናቅጽ ላይ "ዙቡር" የሚለው ለዳውድ የተሰጠውን ዘቡር ሳይሆን "ኩቱብ" كُتُب ለሚለው ተለዋዋጭ ነው።
በአይሁዳውያን "ሚዝሙር" מִזְמוֹר በብዜት "ዘሚር" זָמִיר በነጠላ ተብሎ የተቀመጠው የዕብራይስጥ ቃል "ዘመረ" זָמַר ማለትም "አወደሰ" "አመሰገነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ምስጋና" "ውዳሴ" "ማህሌት" "መዝሙር" "ዜማ" ማለት ነው።
ዘቡር የተሕሚድ፣ የተህሊል፣ የተሥቢሕ ነሺድ ነው፥ "ተሕሚድ" تحميد ማለት "አልሓምዱ ሊላህ" الحَمْد لله ማለት ነው፣ "ተህሊል" تهليل ማለት "ላ ኢላሃ ኢለላህ" لا اله الاّ الله ማለት ነው፣ "ተሥቢሕ" تسبيح ማለት "ሡብሓን አላህ" سبحان الله ማለት ነው። "ነሺድ" نشيد ማለት "ዜማ" ማለት ሲሆን "ሙነሺድ" منشد ደግሞ "አዛሚ" ማለት ነው።
ዛሬ በመጽሐፉ ሰዎች እጅ ባሉት መዝሙራት ውስጥ የዳውድ ዘቡር ቅሪት ቢኖርም ነገር ግን ከዳድው መዝሙር ላይ የተጨመሩና የተቀነሱ ቃላት አሉ። ዛሬ ያሉት መዝሙራት የሰባት ሰዎች መዝሙራት ናቸው፤ እነርሱም፦ የዳዊት 73 መዝሙራት፣ የሰለሞን 2 መዝሙራት፣ የሙሴ 1 መዝሙር፣ የአሳፍ 12 መዝሙራት፣ የቆሬ 11 መዝሙራት፣ የሄማን 2 መዝሙራት፣ 49 መዝሙራት ደግሞ የማይታወቁ ሰዎች ናቸው።
ቁርኣን እውቅና የሰጠው ለዳዊት የተሰጠውን መዝሙር ብቻ ነው፣ ነገር ግን እነዚህን 150 መዝሙራት ሰብስቦ የጻፈው ዳዊት ሳይሆን በባቢሎን ምርኮ ጊዜ 586-538 BC የነበረ ሰው ነው፦
መዝሙር 137፥1 *"በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን"*።
ዳዊት ደግሞ የነበረው ከባቢሎን ምርኮ በፊት ማለት ከ 384 ዓመት በፊት በ 1040–970 BC ነው። በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በምርኮ ተቀመጦ ጽዮንንም ባሰባት ጊዜ ያለቀሰው ሰው ዳዊት ሳይሆን ሌላ ሰው ነው። የዚህ ሰው ንግግር የአምላክ ንግግር ነውን? በፍጹም! በዳዊት መዝሙር ላይ የተጨመረ ንግግር ነው። እንዲሁ በተቃራኒ ከዳዊት መዝሙር ላይ የተቀነሱ መዝሙራት አሉ። የምዕራብይቱ ቤተክርስቲያን እና አይሁዳውናን፦ "መዝሙራት 150 ብቻ ናቸው" ቢሉም ከ 150 በላይ ናቸው የሚሉ ምሁራን አልጠፉም፣ ማስረጃቸው የሰፕቱጀንት መዝሙራትና የምስራቋ ቤተክርስቲያን መዝሙራት 151 መዝሙራት ነው ያላቸው፣ የዐረማይኩ በርሺታ 152 መዝሙራት ሲኖረው፣ የሙት ባህር ጥቅል ደግሞ 155 መዝሙራት ነው።
ዋቢ መጽሐፍትን ይመልከቱ፦
1. James D. Nogalski, “From Psalm to Psalms to Psalter,” in An Introduction to Wisdom Literature and the Psalms: Festschrift Marvin E. Tate.
2. A Brief Introduction to the Old Testament: The Hebrew Bible in its Context. (Oxford University Press: Oxford 2009).
3. The Editing of the Hebrew Psalter (Chico, CA: Scholars Press, 1985).
4. Introduction to the Old Testament as Scripture (Philadelphia: Fortress, 1979)
5. Studies on the Book of Psalms (Edinburgh: T. & T. Clark, 1888).
ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ፣ ፋይዳና ሚና አንዱ ከአላህ ወደ ነቢያት ያወረደውን መለኮታዊ እውነት ለማረጋገጥ እና በዚህ በወረደው እውነት ላይ ቀጥፈው የጨመሩትን ሐሰት ሊያርም ነው፤ ከአላህ ወደ ነቢያት ያወረደውን እውነትን ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለትም “አረጋጋጭ” ሲባል፤ የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ስም አለው፦
5፥48 *ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭ ና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
3፥184 ቢያስተባብሉህም ከአንተ በፊት በግልጽ ተዓምራት እና *"በጽሑፎች"*፣ በብሩህ መጽሐፍም የመጡት መልክተኞች በእርግጥ ተስተባብለዋል፡፡ فَإِن كَذَّبُوكَ فَقَدْ كُذِّبَ رُسُلٌ مِّن قَبْلِكَ جَاءُوا بِالْبَيِّنَاتِ وَالزُّبُرِ وَالْكِتَابِ الْمُنِير
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና *"በመጻሕፍት"* ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች ወደእነሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸውና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِالْبَيِّنَاتِ وَالزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَا إِلَيْكَ الذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُونَ
26፥196 እርሱም ቁርኣን በቀድሞዎቹ *"መጻሐፍት"* ውስጥ የተወሳ ነው፡፡ وَإِنَّهُ لَفِي زُبُرِ الْأَوَّلِين
35፥25 ቢያስተባብሉህም እነዚያ ከበፊታቸው የነበሩት በእርግጥ አስተባብለዋል፡፡ መልክተኞቻቸው በግልጽ ማስረጃዎችን፣ *"በጽሑፎችም"*፣ አብራሪ በኾነ መጽሐፍም መጥተዋቸዋል፡፡ وَإِن يُكَذِّبُوكَ فَقَدْ كَذَّبَ الَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ جَاءَتْهُمْ رُسُلُهُم بِالْبَيِّنَاتِ وَبِالزُّبُرِ وَبِالْكِتَابِ الْمُنِيرِ
54፥43 ከሓዲዎቻችሁ ከእነዚህ በላጮች ናቸውን? ወይስ ለእናንተ *"በመጽሐፎች"* ውስጥ የተነገረ ነፃነት አላችሁን? أَكُفَّارُكُمْ خَيْرٌ مِّنْ أُولَـٰئِكُمْ أَمْ لَكُم بَرَاءَةٌ فِي الزُّبُرِ
54፥52 የሠሩትም ነገር ሁሉ *"በመጽሐፎች"* ውስጥ ነው፡፡ وَكُلُّ شَيْءٍ فَعَلُوهُ فِي الزُّبُرِ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "መጽሐፎች" "መጻሐፍት" "ጽሑፎች" "መጽሐፍት" ለሚለው የገባው "ዙቡር" زُّبُر ሲሆን የዘቡር ብዙ ቁጥር ሆኖ ነው። ነገር ግን እነዚህ አናቅጽ ላይ "ዙቡር" የሚለው ለዳውድ የተሰጠውን ዘቡር ሳይሆን "ኩቱብ" كُتُب ለሚለው ተለዋዋጭ ነው።
በአይሁዳውያን "ሚዝሙር" מִזְמוֹר በብዜት "ዘሚር" זָמִיר በነጠላ ተብሎ የተቀመጠው የዕብራይስጥ ቃል "ዘመረ" זָמַר ማለትም "አወደሰ" "አመሰገነ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ምስጋና" "ውዳሴ" "ማህሌት" "መዝሙር" "ዜማ" ማለት ነው።
ዘቡር የተሕሚድ፣ የተህሊል፣ የተሥቢሕ ነሺድ ነው፥ "ተሕሚድ" تحميد ማለት "አልሓምዱ ሊላህ" الحَمْد لله ማለት ነው፣ "ተህሊል" تهليل ማለት "ላ ኢላሃ ኢለላህ" لا اله الاّ الله ማለት ነው፣ "ተሥቢሕ" تسبيح ማለት "ሡብሓን አላህ" سبحان الله ማለት ነው። "ነሺድ" نشيد ማለት "ዜማ" ማለት ሲሆን "ሙነሺድ" منشد ደግሞ "አዛሚ" ማለት ነው።
ዛሬ በመጽሐፉ ሰዎች እጅ ባሉት መዝሙራት ውስጥ የዳውድ ዘቡር ቅሪት ቢኖርም ነገር ግን ከዳድው መዝሙር ላይ የተጨመሩና የተቀነሱ ቃላት አሉ። ዛሬ ያሉት መዝሙራት የሰባት ሰዎች መዝሙራት ናቸው፤ እነርሱም፦ የዳዊት 73 መዝሙራት፣ የሰለሞን 2 መዝሙራት፣ የሙሴ 1 መዝሙር፣ የአሳፍ 12 መዝሙራት፣ የቆሬ 11 መዝሙራት፣ የሄማን 2 መዝሙራት፣ 49 መዝሙራት ደግሞ የማይታወቁ ሰዎች ናቸው።
ቁርኣን እውቅና የሰጠው ለዳዊት የተሰጠውን መዝሙር ብቻ ነው፣ ነገር ግን እነዚህን 150 መዝሙራት ሰብስቦ የጻፈው ዳዊት ሳይሆን በባቢሎን ምርኮ ጊዜ 586-538 BC የነበረ ሰው ነው፦
መዝሙር 137፥1 *"በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን"*።
ዳዊት ደግሞ የነበረው ከባቢሎን ምርኮ በፊት ማለት ከ 384 ዓመት በፊት በ 1040–970 BC ነው። በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በምርኮ ተቀመጦ ጽዮንንም ባሰባት ጊዜ ያለቀሰው ሰው ዳዊት ሳይሆን ሌላ ሰው ነው። የዚህ ሰው ንግግር የአምላክ ንግግር ነውን? በፍጹም! በዳዊት መዝሙር ላይ የተጨመረ ንግግር ነው። እንዲሁ በተቃራኒ ከዳዊት መዝሙር ላይ የተቀነሱ መዝሙራት አሉ። የምዕራብይቱ ቤተክርስቲያን እና አይሁዳውናን፦ "መዝሙራት 150 ብቻ ናቸው" ቢሉም ከ 150 በላይ ናቸው የሚሉ ምሁራን አልጠፉም፣ ማስረጃቸው የሰፕቱጀንት መዝሙራትና የምስራቋ ቤተክርስቲያን መዝሙራት 151 መዝሙራት ነው ያላቸው፣ የዐረማይኩ በርሺታ 152 መዝሙራት ሲኖረው፣ የሙት ባህር ጥቅል ደግሞ 155 መዝሙራት ነው።
ዋቢ መጽሐፍትን ይመልከቱ፦
1. James D. Nogalski, “From Psalm to Psalms to Psalter,” in An Introduction to Wisdom Literature and the Psalms: Festschrift Marvin E. Tate.
2. A Brief Introduction to the Old Testament: The Hebrew Bible in its Context. (Oxford University Press: Oxford 2009).
3. The Editing of the Hebrew Psalter (Chico, CA: Scholars Press, 1985).
4. Introduction to the Old Testament as Scripture (Philadelphia: Fortress, 1979)
5. Studies on the Book of Psalms (Edinburgh: T. & T. Clark, 1888).
ቁርኣን ከወረደበት ግብና አላማ፣ ፋይዳና ሚና አንዱ ከአላህ ወደ ነቢያት ያወረደውን መለኮታዊ እውነት ለማረጋገጥ እና በዚህ በወረደው እውነት ላይ ቀጥፈው የጨመሩትን ሐሰት ሊያርም ነው፤ ከአላህ ወደ ነቢያት ያወረደውን እውነትን ስለሚያረጋግጥ “ሙሰዲቃን” مُصَدِّقًا ማለትም “አረጋጋጭ” ሲባል፤ የሰዎች ንግግር የገቡበትን በማረሙ ደግሞ “ሙሃይሚን” مُهَيْمِنًا ማለትም “አራሚ” correcter” ወይም “ተቆጣጣሪ”supervisor” የሚል ስም አለው፦
5፥48 *ወደ አንተም መጽሐፉን ከበፊቱ ያለውን መጽሐፍ አረጋጋጭ ና በእርሱ ላይ ተጠባባቂ ሲኾን በእውነት አወረድን፡፡ በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلْكِتَٰبَ بِٱلْحَقِّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ وَمُهَيْمِنًا عَلَيْهِ ۖ فَٱحْكُم بَيْنَهُم بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አስታርቁልን!
ጥያቄአችን፦ "የመቶ አለቃ ኢየሱስን ባሪያውን እንዲፈውስለት የለመነው ወደ እርሱ በአካል ቀርቦ ነው ወይስ የአይሁድን ሽማግሎች ወደ ኢየሱስ ልኮ?
A. "የመቶ አለቃ ወደ እርሱ ቀርቦ"
ማቴዎስ 8፥5-6 ወደ ቅፍርናሆምም በገባ ጊዜ የመቶ አለቃ *"ወደ እርሱ ቀርቦ"*፦ ጌታ ሆይ፥ ብላቴናዬ ሽባ ሆኖ እጅግ እየተሣቀየ በቤት ተኝቶአል፡ ብሎ ለመነው።
B. "የአይሁድን ሽማግሎች ወደ እርሱ ልኮ"
ሉቃስ 7፥2-3 አንድ የመቶ አለቃም ነበረ፤ የሚወደውም ባሪያው ታሞ ሊሞት ቀርቦ ነበር። ስለ ኢየሱስም በሰማ ጊዜ *"የአይሁድን ሽማግሎች ወደ እርሱ ላከ"* እና መጥቶ ባሪያውን እንዲያድን ለመነው።
እራሱ ከመጣ ላከ ትርጉም አይሆንም። የቱ ነው ትክክለኛ ዘገባ? የማቴዎስ ዘገባ ወይስ የሉቃስ ዘገባ? ወደ እርሱ ቀርቦ ወይስ የአይሁድን ሽማግሎች ልኮ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ጥያቄአችን፦ "የመቶ አለቃ ኢየሱስን ባሪያውን እንዲፈውስለት የለመነው ወደ እርሱ በአካል ቀርቦ ነው ወይስ የአይሁድን ሽማግሎች ወደ ኢየሱስ ልኮ?
A. "የመቶ አለቃ ወደ እርሱ ቀርቦ"
ማቴዎስ 8፥5-6 ወደ ቅፍርናሆምም በገባ ጊዜ የመቶ አለቃ *"ወደ እርሱ ቀርቦ"*፦ ጌታ ሆይ፥ ብላቴናዬ ሽባ ሆኖ እጅግ እየተሣቀየ በቤት ተኝቶአል፡ ብሎ ለመነው።
B. "የአይሁድን ሽማግሎች ወደ እርሱ ልኮ"
ሉቃስ 7፥2-3 አንድ የመቶ አለቃም ነበረ፤ የሚወደውም ባሪያው ታሞ ሊሞት ቀርቦ ነበር። ስለ ኢየሱስም በሰማ ጊዜ *"የአይሁድን ሽማግሎች ወደ እርሱ ላከ"* እና መጥቶ ባሪያውን እንዲያድን ለመነው።
እራሱ ከመጣ ላከ ትርጉም አይሆንም። የቱ ነው ትክክለኛ ዘገባ? የማቴዎስ ዘገባ ወይስ የሉቃስ ዘገባ? ወደ እርሱ ቀርቦ ወይስ የአይሁድን ሽማግሎች ልኮ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
መሥጂድ ማቃጠል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥114 *"የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው?"* እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ أَن يُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ وَسَعَىٰ فِي خَرَابِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ مَا كَانَ لَهُمْ أَن يَدْخُلُوهَا إِلَّا خَائِفِينَ ۚ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
“መሥጂድ” مَسْجِد የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለትም “ሰገደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መስገጃ” ማለት ሲሆን “ሡጁድ” سُّجُود ደግሞ “ስግደት” ማለት ነው። አላህ የሚመለክበት ቦታ ደግሞ የእርሱ ቤት እንደሆነ ለማመልከት ለኢብራሂም፦ “በይቲይ” بَيْتِىَ ማለትም “ቤቴ” በማለት ይናገራል፤ አላህ፦ “በእኔ ምንም አታጋራ” ማለቱ አላህ እኔነት ያለው ነባቢ መለኮት መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ይህም ቤቱ በመካ የሚገኝ የመጀመሪያው እና ጥንታዊ ቤት ነው፦
22፥26 ለኢብራሂምም፦ *”የቤቱን” ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በእኔ ምንንም አታጋራ፤ ”ቤቴንም”* ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ ”ባልነው ጊዜ አስታውስ”*። وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَٰهِيمَ مَكَانَ ٱلْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِى شَيْـًۭٔا وَطَهِّرْ بَيْتِىَ لِلطَّآئِفِينَ وَٱلْقَآئِمِينَ وَٱلرُّكَّعِ ٱلسُّجُودِ
3፥96 ለሰዎች *”መጀመሪያ የተኖረዉ ቤት”* ብሩክና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው። إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍۢ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِى بِبَكَّةَ مُبَارَكًۭا وَهُدًۭى لِّلْعَٰلَمِينَ
22፥29 ከዚያም ትርፍ አካላቸውንና ዕድፋቸውን ያስወግዱ፡፡ ስለቶቻቸውንም ይሙሉ፤ *በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ*፡፡ ثُمَّ لْيَقْضُوا تَفَثَهُمْ وَلْيُوفُوا نُذُورَهُمْ وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ
ይህ ቤት ታላቁ ቤት ስለሆነ “በይቱል ሐረም” ْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ ማለትም “የተከበረው ቤት” ይባላል፤ "ሐረም" حَرَام ማለት "የተቀደሰ" "የተከበረ" ማለት ነው። አላህ የሚመለክበት ቤት ስለሆነ “አል-መሥጂዱል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَام ማለት “የተከበረ መስጊድ” ይባላል፦
5፥2 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የአላህ ክልክል ያደረጋቸውን ምልክቶች የተፈቀዱ አታድርጉ፤ የተከበረውንም ወር በመጋደል አትድፈሩ፡፡ ወደ መካ የሚነዱትን መስዋዕትና የሚታበቱባቸውንም ገመዶች ከጌታቸው ችሮታንና ውዴታን ፈልገው *ወደ ተከበረው ቤት* አሳቢዎችንም ሰዎች አትንኩ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ لَا تُحِلُّوا۟ شَعَٰٓئِرَ ٱللَّهِ وَلَا ٱلشَّهْرَ ٱلْحَرَامَ وَلَا ٱلْهَدْىَ وَلَا ٱلْقَلَٰٓئِدَ وَلَآ ءَآمِّينَ ٱلْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ يَبْتَغُونَ فَضْلًۭا مِّن رَّبِّهِمْ وَرِضْوَٰنًۭا
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
17፥1 ያ ባሪያውን *“ከተከበረው መስጊድ” ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ “ሩቁ መስጊድ”* በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጥራት ይገባው፤ ከታምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው ፤ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው። سُبْحَٰنَ ٱلَّذِىٓ أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِۦ لَيْلًۭا مِّنَ ٱلْمَسْجِدِ ٱلْحَرَامِ إِلَى ٱلْمَسْجِدِ ٱلْأَقْصَا ٱلَّذِى بَٰرَكْنَا حَوْلَهُۥ لِنُرِيَهُۥ مِنْ ءَايَٰتِنَآ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
“አል-መሥጂዱል አቅሳ” الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى ማለት “የሩቅ መስጊድ” ማለት ነው፤ “አቅሳ” أَقْصَا ማለት ደግሞ “ሩቅ” ማለት ሲሆን ከካዕባህ አንፃር ሩቅ የሆነ ሁለተኛው የአላህ ቤት ነው። በምድር ላይ ያሉት መስጊዶች ሁሉ የአላህ ብቻ ናቸው። በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አንገዛም፤ ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ እናወድሰዋለን፥ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ እናጠራለን፦
72፥18 *እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው። በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ”* ማለትም፡፡ وَأَنَّ الْمَسَاجِدَ لِلَّهِ فَلَا تَدْعُوا مَعَ اللَّهِ أَحَدًا
24፥36 *አላህ እንድትከበርና ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ አወድሱት፡፡ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ ያጠራሉ*፡፡ فِى بُيُوتٍ أَذِنَ ٱللَّهُ أَن تُرْفَعَ وَيُذْكَرَ فِيهَا ٱسْمُهُۥ يُسَبِّحُ لَهُۥ فِيهَا بِٱلْغُدُوِّ وَٱلْـَٔاصَالِ
“ቤቶች” የሚለው ይሰመርበት፤ መስጊዶች ሁሉ የአላህ ቤቶች ናቸው። መስጊዶች በውስጣቸው የአላህ ስሙ እንዳይወሳ የሚከለክሉ እና መስጊዶች በማፈራረስ፣ በማቃጠል፣ እንዳይገነባ ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፥ ለእነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፦
2፥114 *"የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው?"* እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ أَن يُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ وَسَعَىٰ فِي خَرَابِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ مَا كَانَ لَهُمْ أَن يَدْخُلُوهَا إِلَّا خَائِفِينَ ۚ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥114 *"የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው?"* እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ أَن يُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ وَسَعَىٰ فِي خَرَابِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ مَا كَانَ لَهُمْ أَن يَدْخُلُوهَا إِلَّا خَائِفِينَ ۚ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
“መሥጂድ” مَسْجِد የሚለው ቃል “ሠጀደ” سَجَدَ ማለትም “ሰገደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “መስገጃ” ማለት ሲሆን “ሡጁድ” سُّجُود ደግሞ “ስግደት” ማለት ነው። አላህ የሚመለክበት ቦታ ደግሞ የእርሱ ቤት እንደሆነ ለማመልከት ለኢብራሂም፦ “በይቲይ” بَيْتِىَ ማለትም “ቤቴ” በማለት ይናገራል፤ አላህ፦ “በእኔ ምንም አታጋራ” ማለቱ አላህ እኔነት ያለው ነባቢ መለኮት መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ይህም ቤቱ በመካ የሚገኝ የመጀመሪያው እና ጥንታዊ ቤት ነው፦
22፥26 ለኢብራሂምም፦ *”የቤቱን” ስፍራ መመለሻ ባደረግንለት ጊዜ፣ በእኔ ምንንም አታጋራ፤ ”ቤቴንም”* ለሚዞሩትና ለሚቆሙበት፣ ለሚያጎነብሱትና በግንባራቸውም ለሚደፉት ንጹሕ አድርግላቸው፣ ”ባልነው ጊዜ አስታውስ”*። وَإِذْ بَوَّأْنَا لِإِبْرَٰهِيمَ مَكَانَ ٱلْبَيْتِ أَن لَّا تُشْرِكْ بِى شَيْـًۭٔا وَطَهِّرْ بَيْتِىَ لِلطَّآئِفِينَ وَٱلْقَآئِمِينَ وَٱلرُّكَّعِ ٱلسُّجُودِ
3፥96 ለሰዎች *”መጀመሪያ የተኖረዉ ቤት”* ብሩክና ለዓለማት ሁሉ መመሪያ ሲኾን ያ በበካህ ያለው ነው። إِنَّ أَوَّلَ بَيْتٍۢ وُضِعَ لِلنَّاسِ لَلَّذِى بِبَكَّةَ مُبَارَكًۭا وَهُدًۭى لِّلْعَٰلَمِينَ
22፥29 ከዚያም ትርፍ አካላቸውንና ዕድፋቸውን ያስወግዱ፡፡ ስለቶቻቸውንም ይሙሉ፤ *በጥንታዊውም ቤት ይዙሩ*፡፡ ثُمَّ لْيَقْضُوا تَفَثَهُمْ وَلْيُوفُوا نُذُورَهُمْ وَلْيَطَّوَّفُوا بِالْبَيْتِ الْعَتِيقِ
ይህ ቤት ታላቁ ቤት ስለሆነ “በይቱል ሐረም” ْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ ማለትም “የተከበረው ቤት” ይባላል፤ "ሐረም" حَرَام ማለት "የተቀደሰ" "የተከበረ" ማለት ነው። አላህ የሚመለክበት ቤት ስለሆነ “አል-መሥጂዱል ሐረም” الْمَسْجِدِ الْحَرَام ማለት “የተከበረ መስጊድ” ይባላል፦
5፥2 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የአላህ ክልክል ያደረጋቸውን ምልክቶች የተፈቀዱ አታድርጉ፤ የተከበረውንም ወር በመጋደል አትድፈሩ፡፡ ወደ መካ የሚነዱትን መስዋዕትና የሚታበቱባቸውንም ገመዶች ከጌታቸው ችሮታንና ውዴታን ፈልገው *ወደ ተከበረው ቤት* አሳቢዎችንም ሰዎች አትንኩ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ لَا تُحِلُّوا۟ شَعَٰٓئِرَ ٱللَّهِ وَلَا ٱلشَّهْرَ ٱلْحَرَامَ وَلَا ٱلْهَدْىَ وَلَا ٱلْقَلَٰٓئِدَ وَلَآ ءَآمِّينَ ٱلْبَيْتَ ٱلْحَرَامَ يَبْتَغُونَ فَضْلًۭا مِّن رَّبِّهِمْ وَرِضْوَٰنًۭا
2፥149 ከየትም ለጉዞ ከወጣህበት ስፍራ ፊትህን *ወደ ተከበረው መስጊድ* አግጣጫ አዙር፡፡ وَمِنْ حَيْثُ خَرَجْتَ فَوَلِّ وَجْهَكَ شَطْرَ الْمَسْجِدِ الْحَرَامِ ۖ
17፥1 ያ ባሪያውን *“ከተከበረው መስጊድ” ወደዚያ ዙሪያውን ወደ ባረክነው ወደ “ሩቁ መስጊድ”* በሌሊት ውስጥ ያስኼደው ጥራት ይገባው፤ ከታምራቶቻችን ልናሳየው አስኼድነው ፤ እነሆ እርሱ አላህ ሰሚው ተመልካቺው ነው። سُبْحَٰنَ ٱلَّذِىٓ أَسْرَىٰ بِعَبْدِهِۦ لَيْلًۭا مِّنَ ٱلْمَسْجِدِ ٱلْحَرَامِ إِلَى ٱلْمَسْجِدِ ٱلْأَقْصَا ٱلَّذِى بَٰرَكْنَا حَوْلَهُۥ لِنُرِيَهُۥ مِنْ ءَايَٰتِنَآ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ
“አል-መሥጂዱል አቅሳ” الْمَسْجِدِ الْأَقْصَى ማለት “የሩቅ መስጊድ” ማለት ነው፤ “አቅሳ” أَقْصَا ማለት ደግሞ “ሩቅ” ማለት ሲሆን ከካዕባህ አንፃር ሩቅ የሆነ ሁለተኛው የአላህ ቤት ነው። በምድር ላይ ያሉት መስጊዶች ሁሉ የአላህ ብቻ ናቸው። በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አንገዛም፤ ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ እናወድሰዋለን፥ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ እናጠራለን፦
72፥18 *እነሆ መስጊዶችም የአላህ ብቻ ናቸው። በውስጣቸው ከአላህ ጋር አንድንም አትገዙ”* ማለትም፡፡ وَأَنَّ الْمَسَاجِدَ لِلَّهِ فَلَا تَدْعُوا مَعَ اللَّهِ أَحَدًا
24፥36 *አላህ እንድትከበርና ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ አወድሱት፡፡ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ ያጠራሉ*፡፡ فِى بُيُوتٍ أَذِنَ ٱللَّهُ أَن تُرْفَعَ وَيُذْكَرَ فِيهَا ٱسْمُهُۥ يُسَبِّحُ لَهُۥ فِيهَا بِٱلْغُدُوِّ وَٱلْـَٔاصَالِ
“ቤቶች” የሚለው ይሰመርበት፤ መስጊዶች ሁሉ የአላህ ቤቶች ናቸው። መስጊዶች በውስጣቸው የአላህ ስሙ እንዳይወሳ የሚከለክሉ እና መስጊዶች በማፈራረስ፣ በማቃጠል፣ እንዳይገነባ ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፥ ለእነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፦
2፥114 *"የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው?"* እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ أَن يُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ وَسَعَىٰ فِي خَرَابِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ مَا كَانَ لَهُمْ أَن يَدْخُلُوهَا إِلَّا خَائِفِينَ ۚ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
መሥጂድ ሲያፈራርሱ እጃችሁን አጣምራችሁ እዩ አልተልተባለም። ነገር ግን ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፦
22፥39 *"ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው"*፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
ሲበደሉ ፍትሕ የሚያስተካክሉ አካላት ከሌሉ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም ይፈርሳሉ፦
22፥40 ለእነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ከማለታቸው በስተቀር ያለ አግባብ ከአገራቸው የተባረሩ ለሆኑት ተፈቀደ፡፡ *"አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ ባልነበረ ኖሮ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም በተፈረሱ ነበር*"፡፡ አላህም ሃይማኖቱን የሚረዳውን ሰው በእርግጥ ይረዳዋል፡፡ አላህ ብርቱ አሸናፊ ነውና፡፡ الَّذِينَ أُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِم بِغَيْرِ حَقٍّ إِلَّا أَن يَقُولُوا رَبُّنَا اللَّهُ ۗ وَلَوْلَا دَفْعُ اللَّهِ النَّاسَ بَعْضَهُم بِبَعْضٍ لَّهُدِّمَتْ صَوَامِعُ وَبِيَعٌ وَصَلَوَاتٌ وَمَسَاجِدُ يُذْكَرُ فِيهَا اسْمُ اللَّهِ كَثِيرًا ۗ وَلَيَنصُرَنَّ اللَّهُ مَن يَنصُرُهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ
ስለዚህ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና መስጊዶች ማቃጠል ወሰን ማለፍ ነው። "አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አንደኛው በሌላኛ ፍትሕ ለማስከበር መገፍተሩ ማለትም መጋደል ከሌለ ወሰን አላፊዎች ምድሩቱን ያበላሻሉ። ሁለት ጭፍሮች ቢጋደሉ በመካከላቸው ማስታረቅ ነው፥ ነገር ግን ከሁለቱ አንደኛይቱም በሌላይቱ ላይ ወሰን ብታልፍ ያችን ወሰን የምታልፈውን ወደ አላህ ትዕዛዝ እስከምትመለስ ድረስ መጋደል ነው። ብትመለስም በመካከላቸው በትክክል ማስታረቅ፥ በነገሩ ሁሉ ማስተካከል ነው፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና፦
49፥9 ከምዕምናንም የኾኑ *ሁለት ጭፍሮች ቢጋደሉ በመካከላቸው አስታርቁ፡፡ ከሁለቱ አንደኛይቱም በሌላይቱ ላይ ወሰን ብታልፍ ያችን ወሰን የምታልፈውን ወደ አላህ ትዕዛዝ እስከምትመለስ ድረስ ተጋደሉ፡፡ ብትመለስም በመካከላቸው በትክክል አስታርቁ፡፡ በነገሩ ሁሉ አስተካክሉም፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና"*፡፡ وَإِن طَائِفَتَانِ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ اقْتَتَلُوا فَأَصْلِحُوا بَيْنَهُمَا ۖ فَإِن بَغَتْ إِحْدَاهُمَا عَلَى الْأُخْرَىٰ فَقَاتِلُوا الَّتِي تَبْغِي حَتَّىٰ تَفِيءَ إِلَىٰ أَمْرِ اللَّهِ ۚ فَإِن فَاءَتْ فَأَصْلِحُوا بَيْنَهُمَا بِالْعَدْلِ وَأَقْسِطُوا ۖ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
“ቂሥጥ” قِسْط ማለት “ፍትሕ” ማለት ነው፤ ለአላህ ብለን ስናስተካክል “ሙቅሢጢን” مُقْسِطِين ማለትም “ፍትኸኞችን” “ትክክለኞች” “አስተካካዮች” እንባላለን፤ አላህ ሙቅሢጢንን ይወዳልና። ለአላህ ተብሎ ቀጥተኛ ለመሆን ፍትሕ ወሳኝ ነጥብ ነው፤ ይህ በነሲብ፣ በስሜትና በጭፍን ከማሰብ፣ ከመናገርና ከመተግበር ይታደጋል፥ ፍትሕ ለአላህ ፍራቻ ተብሎ እና አላህ በምንሠራው ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው ተብሎ የሚደረግ ነው። አላህ በፍትሕ ያዛል፤ ከአስከፊ፤ ከሚጠላ ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
ሰሞኑን የአገራችን ውስጥ ያለው የቤተ አምልኮ መፍረስ መንስኤ ፍትሕ ያለመኖር፥ በነሲብ፣ በስሜትና በጭፍን ከማሰብ፣ ከመናገርና ከመተግበር የመጣ ነው። አላህ ሙቅሢጢን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
22፥39 *"ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው"*፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
ሲበደሉ ፍትሕ የሚያስተካክሉ አካላት ከሌሉ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም ይፈርሳሉ፦
22፥40 ለእነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ከማለታቸው በስተቀር ያለ አግባብ ከአገራቸው የተባረሩ ለሆኑት ተፈቀደ፡፡ *"አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ ባልነበረ ኖሮ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም በተፈረሱ ነበር*"፡፡ አላህም ሃይማኖቱን የሚረዳውን ሰው በእርግጥ ይረዳዋል፡፡ አላህ ብርቱ አሸናፊ ነውና፡፡ الَّذِينَ أُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِم بِغَيْرِ حَقٍّ إِلَّا أَن يَقُولُوا رَبُّنَا اللَّهُ ۗ وَلَوْلَا دَفْعُ اللَّهِ النَّاسَ بَعْضَهُم بِبَعْضٍ لَّهُدِّمَتْ صَوَامِعُ وَبِيَعٌ وَصَلَوَاتٌ وَمَسَاجِدُ يُذْكَرُ فِيهَا اسْمُ اللَّهِ كَثِيرًا ۗ وَلَيَنصُرَنَّ اللَّهُ مَن يَنصُرُهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ
ስለዚህ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና መስጊዶች ማቃጠል ወሰን ማለፍ ነው። "አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አንደኛው በሌላኛ ፍትሕ ለማስከበር መገፍተሩ ማለትም መጋደል ከሌለ ወሰን አላፊዎች ምድሩቱን ያበላሻሉ። ሁለት ጭፍሮች ቢጋደሉ በመካከላቸው ማስታረቅ ነው፥ ነገር ግን ከሁለቱ አንደኛይቱም በሌላይቱ ላይ ወሰን ብታልፍ ያችን ወሰን የምታልፈውን ወደ አላህ ትዕዛዝ እስከምትመለስ ድረስ መጋደል ነው። ብትመለስም በመካከላቸው በትክክል ማስታረቅ፥ በነገሩ ሁሉ ማስተካከል ነው፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና፦
49፥9 ከምዕምናንም የኾኑ *ሁለት ጭፍሮች ቢጋደሉ በመካከላቸው አስታርቁ፡፡ ከሁለቱ አንደኛይቱም በሌላይቱ ላይ ወሰን ብታልፍ ያችን ወሰን የምታልፈውን ወደ አላህ ትዕዛዝ እስከምትመለስ ድረስ ተጋደሉ፡፡ ብትመለስም በመካከላቸው በትክክል አስታርቁ፡፡ በነገሩ ሁሉ አስተካክሉም፡፡ አላህ አስተካካዮችን ይወዳልና"*፡፡ وَإِن طَائِفَتَانِ مِنَ الْمُؤْمِنِينَ اقْتَتَلُوا فَأَصْلِحُوا بَيْنَهُمَا ۖ فَإِن بَغَتْ إِحْدَاهُمَا عَلَى الْأُخْرَىٰ فَقَاتِلُوا الَّتِي تَبْغِي حَتَّىٰ تَفِيءَ إِلَىٰ أَمْرِ اللَّهِ ۚ فَإِن فَاءَتْ فَأَصْلِحُوا بَيْنَهُمَا بِالْعَدْلِ وَأَقْسِطُوا ۖ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
“ቂሥጥ” قِسْط ማለት “ፍትሕ” ማለት ነው፤ ለአላህ ብለን ስናስተካክል “ሙቅሢጢን” مُقْسِطِين ማለትም “ፍትኸኞችን” “ትክክለኞች” “አስተካካዮች” እንባላለን፤ አላህ ሙቅሢጢንን ይወዳልና። ለአላህ ተብሎ ቀጥተኛ ለመሆን ፍትሕ ወሳኝ ነጥብ ነው፤ ይህ በነሲብ፣ በስሜትና በጭፍን ከማሰብ፣ ከመናገርና ከመተግበር ይታደጋል፥ ፍትሕ ለአላህ ፍራቻ ተብሎ እና አላህ በምንሠራው ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው ተብሎ የሚደረግ ነው። አላህ በፍትሕ ያዛል፤ ከአስከፊ፤ ከሚጠላ ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
ሰሞኑን የአገራችን ውስጥ ያለው የቤተ አምልኮ መፍረስ መንስኤ ፍትሕ ያለመኖር፥ በነሲብ፣ በስሜትና በጭፍን ከማሰብ፣ ከመናገርና ከመተግበር የመጣ ነው። አላህ ሙቅሢጢን ከሚላቸው ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
የኩፍር ፓለቲካ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ ይዟል፤ ይህም ዘይቤ መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘይቤ ነው። “ፓለቲካ” πολιτικά የሚለው የግሪክ ቃል “ፓሊቲኮስ” πολιτικός ማለት “ዜግነት”citizen” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ፓሊስ” πόλις ማለትም “ከተማ” እና “ፓሊተስ” πολίτης ማለትም “ፓሊስይ” ያቀፈ የአስተዳደር ጥበብ ነው፤ በጥንቷ ሄለናዊ ግሪክ ከተማ የምትመራበት ፓሊሲይ ፓለቲካ ይባል ነበር። በጥቅሉ ፓለቲካ ማለት በፓሊስይ ማለትም በመርሕ ዜጎችም የሚመራ ሥነ-መንግሥት ጥናት ነው፤ ሕገ-መንግሥት”constitution” ማለት ደግሞ የመንግሥት መርሕ፣ ሕግ እና መመሪያ ነው፤ “መንግሥት” አገዛዝ” “ኃይል” “ሥልጣን” በግሪክ “ክራቶስ” κράτος ይባላል፤ “ክራሲ” የሚለው ቃል “ክራቶስ” ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን የመንግሥት ቅርፅ መዳረሻ ቅጥያ ሆኖ ሲመጣ የተለያየ የመንግሥት እርከን ይሆናል። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ፕሉቶ-ክራሲ”
“ፕሉቶ-ክራሲ” ማለት “የሃብት አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ፕሉቶስ” πλοῦτος ማለት “ሃብት” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ሃብት ያላቸው ሃብታሞች ሃብት ስላላቸው በሃብታቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሁለት
“አርስቶ-ክራሲ”
“አርስቶ-ክራሲ” ማለት “የልዕልና አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አርስቶስ” ἄριστος ማለት “ልዕልና” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ልዕልና ያላቸው ልዑላን በልዕልናቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ እኛ ምርጥ ዘር ነን የሚል አቋም አላቸው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሥስት
“አውቶ-ክራሲ”
“አውቶ-ክራሲ” ማለት “የኃይል አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አውቶስ” αὐτός ማለት “ኃይል” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ኃይል ያላቸው ኃያላን በኃይላቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በተለይ የሞናርኪስም እሳቤ በሳውዲ፣ በዖማን፣ በሲዊዘርላድ፣ በደቡብ ኮርያ ወዘተ ያለ እሳቤ ነው፤ ይህ እሳቤ እየወደቀ ነው፤ ቅርብ ቀን ኢንሻላህ ሙሉ ለሙሉ ይወድቃል።
ነጥብ አራት
“ዲሞ-ክራሲ”
“ዲሞ-ክራሲ” ማለት “የሕዝብ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ዴሞስ” δημο ማለት “ሕዝብ” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በሕዝብ ምርጫ በተወካዮች ምክር ቤት ወይም በክልል ምክር ቤት ውስጥ የተመረጠው ሰው የሚገዛበት ሥርዓት ነው፤ ሕገ-መንግሥቱን የሚያረቁት ከአእምሮ አፍልቀው ነው።
ነጥብ አምስት
“ቴክኖ-ክራሲ”
“ቴክኖ-ክራሲ” ማለት “የሙያ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴክኖስ” τέχνη ማለት “ሙያ”skill” ወይም “እደ-ሙያ”craft” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በእያንዳንዱ ሚኒስትሪ ሚኒስቴ መሆን ያለበት የሙያው ባለቤት ነው የሚል እሳቤ ነው፤ ለምሳሌ በጤና ሚኒስትሪ ሜዲካል ያጠና ዶክተር፤ በትምህርት ሚኒስቴር ፔዳጎጂ ያጠና ሚኒስተር፣ በግብርና ሚኒስትሪ ግብርና ያጠና ሚኒስቴር ወዘተ የሚመራበት እሳቤ ነው። “ሚንስትሪ” ማለት “አገልግሎት” ማለት ሲሆን “ሚንስተር” ማለት “አገልጋይ” ማለት ነው፤ ይህ እሳቤ በአንጻራዊ ተመራጭ ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
ኢሥላም አጠቃላይ የሕይወት ዘይቤ ይዟል፤ ይህም ዘይቤ መንፈሳዊ፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘይቤ ነው። “ፓለቲካ” πολιτικά የሚለው የግሪክ ቃል “ፓሊቲኮስ” πολιτικός ማለት “ዜግነት”citizen” ከሚል ቃል የመጣ ሲሆን “ፓሊስ” πόλις ማለትም “ከተማ” እና “ፓሊተስ” πολίτης ማለትም “ፓሊስይ” ያቀፈ የአስተዳደር ጥበብ ነው፤ በጥንቷ ሄለናዊ ግሪክ ከተማ የምትመራበት ፓሊሲይ ፓለቲካ ይባል ነበር። በጥቅሉ ፓለቲካ ማለት በፓሊስይ ማለትም በመርሕ ዜጎችም የሚመራ ሥነ-መንግሥት ጥናት ነው፤ ሕገ-መንግሥት”constitution” ማለት ደግሞ የመንግሥት መርሕ፣ ሕግ እና መመሪያ ነው፤ “መንግሥት” አገዛዝ” “ኃይል” “ሥልጣን” በግሪክ “ክራቶስ” κράτος ይባላል፤ “ክራሲ” የሚለው ቃል “ክራቶስ” ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን የመንግሥት ቅርፅ መዳረሻ ቅጥያ ሆኖ ሲመጣ የተለያየ የመንግሥት እርከን ይሆናል። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ፕሉቶ-ክራሲ”
“ፕሉቶ-ክራሲ” ማለት “የሃብት አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ፕሉቶስ” πλοῦτος ማለት “ሃብት” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ሃብት ያላቸው ሃብታሞች ሃብት ስላላቸው በሃብታቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሁለት
“አርስቶ-ክራሲ”
“አርስቶ-ክራሲ” ማለት “የልዕልና አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አርስቶስ” ἄριστος ማለት “ልዕልና” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ልዕልና ያላቸው ልዑላን በልዕልናቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ እኛ ምርጥ ዘር ነን የሚል አቋም አላቸው፤ ይህ እሳቤ በድህረ ዘመነ አብርሆት ውድቅ ሆኗል።
ነጥብ ሥስት
“አውቶ-ክራሲ”
“አውቶ-ክራሲ” ማለት “የኃይል አገዛዝ” ማለት ነው፤ “አውቶስ” αὐτός ማለት “ኃይል” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ ኃይል ያላቸው ኃያላን በኃይላቸው የሚገዙበት ሥርዓት ነው፤ ይህ እሳቤ በተለይ የሞናርኪስም እሳቤ በሳውዲ፣ በዖማን፣ በሲዊዘርላድ፣ በደቡብ ኮርያ ወዘተ ያለ እሳቤ ነው፤ ይህ እሳቤ እየወደቀ ነው፤ ቅርብ ቀን ኢንሻላህ ሙሉ ለሙሉ ይወድቃል።
ነጥብ አራት
“ዲሞ-ክራሲ”
“ዲሞ-ክራሲ” ማለት “የሕዝብ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ዴሞስ” δημο ማለት “ሕዝብ” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በሕዝብ ምርጫ በተወካዮች ምክር ቤት ወይም በክልል ምክር ቤት ውስጥ የተመረጠው ሰው የሚገዛበት ሥርዓት ነው፤ ሕገ-መንግሥቱን የሚያረቁት ከአእምሮ አፍልቀው ነው።
ነጥብ አምስት
“ቴክኖ-ክራሲ”
“ቴክኖ-ክራሲ” ማለት “የሙያ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴክኖስ” τέχνη ማለት “ሙያ”skill” ወይም “እደ-ሙያ”craft” ማለት ነው፤ ይህ አገዛዝ በእያንዳንዱ ሚኒስትሪ ሚኒስቴ መሆን ያለበት የሙያው ባለቤት ነው የሚል እሳቤ ነው፤ ለምሳሌ በጤና ሚኒስትሪ ሜዲካል ያጠና ዶክተር፤ በትምህርት ሚኒስቴር ፔዳጎጂ ያጠና ሚኒስተር፣ በግብርና ሚኒስትሪ ግብርና ያጠና ሚኒስቴር ወዘተ የሚመራበት እሳቤ ነው። “ሚንስትሪ” ማለት “አገልግሎት” ማለት ሲሆን “ሚንስተር” ማለት “አገልጋይ” ማለት ነው፤ ይህ እሳቤ በአንጻራዊ ተመራጭ ነው።
ነጥብ ሥድስት
“ቴኦ-ክራሲ”
“ቴኦ-ክራሲ” ማለት “የአምላክ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴኦስ” θεός ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ በክፍል አንድ ያየናቸው የአገዛዝ ቅርጽ ምክር ቤት ውስጥ ያሉትን ሕገ-መንግሥት የሚያረቁት ከሰው አእምሮ ነው፤ ነገር ግን በቴኦክራሲ ቅርጽ መመሪያው መለኮታዊ ብቻ ነው። “መጅሊስ” مجلس የሚለው የዐረቢኛ ቃል “ሲኖዶስ” σῠ́νοδος የሚለው የግሪክ ቃል ትርጉማቸው “ምክር ቤት”council” ማለት ነው፤ እዚህ ምክር ቤት ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ ሸሪዓህ ነው፤ “ሸሪዓህ” شَرِيعَة የሚለው ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም “ሕግ” ከሚለው የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው፦
45፥18 *ከዚያም ከነገሩ ከሃይማኖት “በትክክለኛይቱ ሕግ” ላይ አደረግንህ*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ
5፥48 *ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን*፡፡ لِكُلٍّ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةً وَمِنْهَاجًا
አላህ ለሁሉም መልእክተኞች “ሕግ” እና “መንገድ” አድርጓል፤ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ማለትም “ፋና” ማለት ሲሆን “መንሃጅ” منہاج የሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይ ነው፤ ይህ ሕግ የሚዋቀረው ውቅር አራት ሲሆኑ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ቁርኣን” قرآن ማለትም የአላህ ቃል፣
2ኛ. “ሡናህ” سنة የነብያችን”ﷺ” ሰሒህ ሐዲስ፣
3ኛ. “ቂያሥ” قياس “ማመጣጠን”Analogy”
4ኛ. “ኢጅማዕ” إجماع ማለትም የዐሊሞች ስብስብ ናቸው።
ስለዚህ ፍርድ ከአላህ በወረደው ሕግ ይፈረዳል፦
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
“ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፤ “ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” የመጣ ሲሆን ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው። ለምድራችን የሚያስፈልጋት ዛሬ ቴኦክራሲ ነው። የኩፍር ፓለቲካ ውስጥ መግባት ለዑማው ውድቀት እንጂ ልምላሜ የለም። ይህንን ከታሪክ መማር አለብን።
ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ሰላም ተሰብኳል ግን ሰፊ የእርስ በርስ ጦርነት አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ አንድነት ተሰብኳል ግን ሰፊ ልዩነት አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ይቅርታ ተሰብኳል ግን ሰፊ ቂምና ቁርሾ አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ፍትሕ ተሰብኳል ግን ሰፊ በደል አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ሁለንተናዊነት ተሰብኳል ግን ሰፊ ዘረኝነት አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ መዋለ ንዋይ ተሰብኳል ግን ሰፊ ድህነት አለ።
ሰው በጨረቃ ላይ ይሄዳል ግን በጨለማ ያለ ስጋት መሄድ አይችልም። ሰው መዋቅራዊና እና አርክቴክታዊ ንድፍ ያላቸው የተንጣለለ ቤት ውስጥ ይኖራል ግን የቤተሰብና የትዳር መፈራረስ አላስቆመም። ሰው የመገናኛ ብዙሃን መረብ ይጠቀማል ግን መግባባት አይችልም።
በምድሪቱ ላይ ረሃብ ያለው ምግብ ታጥቶ አሊያም ለእህል የሚሆን ተስማሚ የእርሻ ቦታ ታጥቶ ሳይሆን ክፋት፣ ጭካኔ፣ ስግብግብነት፣ ጥላቻ ስላለ ነው። በምድሪቱ ላይ ድህነት ያለው 80% የሚሆነውን የምድራችን ሃብት 20% የሚሆኑ የምድራችም ሃብታሞች በሞኖፓልና በስግብግብነት ስለያዙት ነው። ከኩፍር ፓለቲካ ጀርባ ሆነው ዓለምን እየመሩ ያሉት ቴምፕላርስ፣ ፍሪ ሜሶንና ኢሉሚናቲ ናቸው። እነዚህ ደግሞ ለመሢሑል ደጃል መንገድ የሚጠርጉ ናቸው።
ትክክለኛ ሰላም፣ አንድነት፣ ይቅርባይነት፣ ፍትሕ፣ ሁለንተናዊነት እና መዋለ ንዋይ የሚመጣው በመለኮታዊ ሕግ የሚመራው ቴኦክራሲ ሲመጣ ነው። በነቢያችን”ﷺ” ፋና እንደገና የኺላፋህ ሥርዓት ይመለሳል። ያኔ ምድሪቱ ታርፋለች።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“ቴኦ-ክራሲ”
“ቴኦ-ክራሲ” ማለት “የአምላክ አገዛዝ” ማለት ነው፤ “ቴኦስ” θεός ማለት “አምላክ” ማለት ነው፤ በክፍል አንድ ያየናቸው የአገዛዝ ቅርጽ ምክር ቤት ውስጥ ያሉትን ሕገ-መንግሥት የሚያረቁት ከሰው አእምሮ ነው፤ ነገር ግን በቴኦክራሲ ቅርጽ መመሪያው መለኮታዊ ብቻ ነው። “መጅሊስ” مجلس የሚለው የዐረቢኛ ቃል “ሲኖዶስ” σῠ́νοδος የሚለው የግሪክ ቃል ትርጉማቸው “ምክር ቤት”council” ማለት ነው፤ እዚህ ምክር ቤት ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ ሸሪዓህ ነው፤ “ሸሪዓህ” شَرِيعَة የሚለው ቃል “ሺርዓህ” شِرْعَة ማለትም “ሕግ” ከሚለው የስም መደብ የመጣ ሲሆን “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው፦
45፥18 *ከዚያም ከነገሩ ከሃይማኖት “በትክክለኛይቱ ሕግ” ላይ አደረግንህ*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاكَ عَلَىٰ شَرِيعَةٍ مِّنَ الْأَمْرِ
5፥48 *ከእናንተ ለሁሉም ሕግን እና መንገድን አደረግን*፡፡ لِكُلٍّ جَعَلْنَا مِنكُمْ شِرْعَةً وَمِنْهَاجًا
አላህ ለሁሉም መልእክተኞች “ሕግ” እና “መንገድ” አድርጓል፤ “መንገድ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሃጅ” مِنْهَاج ማለትም “ፋና” ማለት ሲሆን “መንሃጅ” منہاج የሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይ ነው፤ ይህ ሕግ የሚዋቀረው ውቅር አራት ሲሆኑ፤ እነርሱም፦
1ኛ. “ቁርኣን” قرآن ማለትም የአላህ ቃል፣
2ኛ. “ሡናህ” سنة የነብያችን”ﷺ” ሰሒህ ሐዲስ፣
3ኛ. “ቂያሥ” قياس “ማመጣጠን”Analogy”
4ኛ. “ኢጅማዕ” إجماع ማለትም የዐሊሞች ስብስብ ናቸው።
ስለዚህ ፍርድ ከአላህ በወረደው ሕግ ይፈረዳል፦
5፥48 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّه
“ፍረድ” ለሚለው ቃል የተጠቀመበት “ፈሕኩም” فَاحْكُمْ ሲሆን “ሑክም” ለሚለው የግስ መደብ ነው፤ “ሑክም” حُكْم የሚለው ቃል”ሐከመ” حَكَمَ ማለትም “ፈረደ” የመጣ ሲሆን ፍርድ” ወይም “ሕግ” ማለት ነው። ለምድራችን የሚያስፈልጋት ዛሬ ቴኦክራሲ ነው። የኩፍር ፓለቲካ ውስጥ መግባት ለዑማው ውድቀት እንጂ ልምላሜ የለም። ይህንን ከታሪክ መማር አለብን።
ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ሰላም ተሰብኳል ግን ሰፊ የእርስ በርስ ጦርነት አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ አንድነት ተሰብኳል ግን ሰፊ ልዩነት አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ይቅርታ ተሰብኳል ግን ሰፊ ቂምና ቁርሾ አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ፍትሕ ተሰብኳል ግን ሰፊ በደል አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ ሁለንተናዊነት ተሰብኳል ግን ሰፊ ዘረኝነት አለ። ከምን ጊዜ በላይ ዛሬ በኩፍር ፓለቲካ ስለ መዋለ ንዋይ ተሰብኳል ግን ሰፊ ድህነት አለ።
ሰው በጨረቃ ላይ ይሄዳል ግን በጨለማ ያለ ስጋት መሄድ አይችልም። ሰው መዋቅራዊና እና አርክቴክታዊ ንድፍ ያላቸው የተንጣለለ ቤት ውስጥ ይኖራል ግን የቤተሰብና የትዳር መፈራረስ አላስቆመም። ሰው የመገናኛ ብዙሃን መረብ ይጠቀማል ግን መግባባት አይችልም።
በምድሪቱ ላይ ረሃብ ያለው ምግብ ታጥቶ አሊያም ለእህል የሚሆን ተስማሚ የእርሻ ቦታ ታጥቶ ሳይሆን ክፋት፣ ጭካኔ፣ ስግብግብነት፣ ጥላቻ ስላለ ነው። በምድሪቱ ላይ ድህነት ያለው 80% የሚሆነውን የምድራችን ሃብት 20% የሚሆኑ የምድራችም ሃብታሞች በሞኖፓልና በስግብግብነት ስለያዙት ነው። ከኩፍር ፓለቲካ ጀርባ ሆነው ዓለምን እየመሩ ያሉት ቴምፕላርስ፣ ፍሪ ሜሶንና ኢሉሚናቲ ናቸው። እነዚህ ደግሞ ለመሢሑል ደጃል መንገድ የሚጠርጉ ናቸው።
ትክክለኛ ሰላም፣ አንድነት፣ ይቅርባይነት፣ ፍትሕ፣ ሁለንተናዊነት እና መዋለ ንዋይ የሚመጣው በመለኮታዊ ሕግ የሚመራው ቴኦክራሲ ሲመጣ ነው። በነቢያችን”ﷺ” ፋና እንደገና የኺላፋህ ሥርዓት ይመለሳል። ያኔ ምድሪቱ ታርፋለች።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ጌታ እና ባሪያ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ዒሣ የትምህርቱ ጭብጥ፦ “አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት” የሚል ነው፤ አምላካችን አላህም ኢየሱስን ተናገር! ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
3፥51 *”አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት”* ፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ጌታችን አላህ ላኪ ባሪያው ኢየሱስ መልእክተኛ ነው። ባሪያ ከጌታው አይበልጥም፥ መልእክተኛም ከላከው አይበልጥም፦
ዮሐንስ 13፥16 እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ *ባሪያ ከጌታው አይበልጥም። መልእክተኛም ከላከው አይበልጥም*።
ፈጣሪ ኢየሱስን “አብዲ” עַבְדִּי֙ ማለትም “ባሪያዬ” በማለት ፈጣሪ ተመላኪ ኢየሱስ አምላኪ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፦
ኢሳይያስ 42፥1 እነሆ *ደግፌ የያዝሁት “ባሪያዬ” עַבְדִּי֙፤ ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ምርጤ*፤ በእርሱ ላይ መንፈሴን አድርጌአለሁ፥ እርሱም ለአሕዛብ ፍርድን ያወጣል።
ይህንን በኢሳያያስ በኩል “ባሪያዬ” የሚለውን ትንቢት ወደ አዲስ ኪዳን ስንመጣ ተርጓሚዎች “ብላቴና” ማለትም “ልጄ” ብለው ለመለወጥ ቢዳዱም ግሪኩ ግን “ፔይስ ሞዩ” παῖς ማለትም “ባሪያዬ” ብሎ አስቀምጦታል፤ “ፔይስ” παῖς ማለት “ባሪያ” ማለት ነውና፦
ማቴዎስ 12፥17-18 በነቢዩ ለአሕዛብ በኢሳይያስ የተባለው ይፈጸም ዘንድ እንዲህ ሲል፦እነሆ *"የመረጥሁት “ባሪያዬ” παῖς μου ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ወዳጄ*፤ መንፈሴን በእርሱ ላይ አኖራለሁ፥ ፍርድንም ያወራል።
በትርጉም ኢየሱስን “ልጅ” ብለው ቢቀይሩትም ግሪኩ ግን “ባሪያ” ብሎ ያስቀመጠበት ጥቅስ በቁና ነው፣ በተጨማሪም የአማርኛው ትርጉም እና KJV ትርጉም “ልጅ” እያሉ ቢለውጡም NIV ትርጉም በትክክል የግሪኩን ትርጉም ይዞ “ባሪያ” ብሎ አስቀምጦታል፦
የሐዋርያት ሥራ 3፥13 የአብርሀምና የይስሐቅ የያዕቆብም አምላክ፥ የአባቶቻችን አምላክ፥ እናንተ አሳልፋችሁ የሰጣችሁትንና ሊፈታው ቈርጦ ሳለ በጲላጦስ ፊት የካዳችሁትን *“ባሪያዬውን” παῖς ኢየሱስን አከበረው*።
የሐዋርያት ሥራ 3፥26 ለእናንተ አስቀድሞ *እግዚአብሔር “ባሪያዬውን” παῖς አስነሥቶ*፥ እያንዳንዳችሁን ከክፋታችሁ እየመለሰ ይባርካችሁ ዘንድ፥ ሰደደው።
የሐዋርያት ሥራ 4፥27-28 *"በቀባኸው በቅዱሱ “ባሪያህ” παῖς በኢየሱስ"* ላይ ሄሮድስና ጴንጤናዊው ጲላጦስ ከአሕዛብና ከእስራኤል ሕዝብ ጋር፥ እጅህና አሳብህ እንዲሆን አስቀድመው የወሰኑትን ሁሉ ሊፈጽሙ፥ በዚች ከተማ በእውነት ተሰበሰቡ።
የሐዋርያት ሥራ 4፥29-30 አሁንም፥ ጌታ ሆይ፥ ወደ ዛቻቸው ተመልከት፤ ለመፈወስም እጅህን ስትዘረጋ *በቅዱስ “ባሪያህም” παῖς በኢየሱስ"* ስም ምልክትና ድንቅ ሲደረግ፥ ባሪያዎችህ በፍጹም ግልጥነት ቃልህን እንዲናገሩ ስጣቸው ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ዒሣ የትምህርቱ ጭብጥ፦ “አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት” የሚል ነው፤ አምላካችን አላህም ኢየሱስን ተናገር! ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
3፥51 *”አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት”* ፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
ጌታችን አላህ ላኪ ባሪያው ኢየሱስ መልእክተኛ ነው። ባሪያ ከጌታው አይበልጥም፥ መልእክተኛም ከላከው አይበልጥም፦
ዮሐንስ 13፥16 እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ *ባሪያ ከጌታው አይበልጥም። መልእክተኛም ከላከው አይበልጥም*።
ፈጣሪ ኢየሱስን “አብዲ” עַבְדִּי֙ ማለትም “ባሪያዬ” በማለት ፈጣሪ ተመላኪ ኢየሱስ አምላኪ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፦
ኢሳይያስ 42፥1 እነሆ *ደግፌ የያዝሁት “ባሪያዬ” עַבְדִּי֙፤ ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ምርጤ*፤ በእርሱ ላይ መንፈሴን አድርጌአለሁ፥ እርሱም ለአሕዛብ ፍርድን ያወጣል።
ይህንን በኢሳያያስ በኩል “ባሪያዬ” የሚለውን ትንቢት ወደ አዲስ ኪዳን ስንመጣ ተርጓሚዎች “ብላቴና” ማለትም “ልጄ” ብለው ለመለወጥ ቢዳዱም ግሪኩ ግን “ፔይስ ሞዩ” παῖς ማለትም “ባሪያዬ” ብሎ አስቀምጦታል፤ “ፔይስ” παῖς ማለት “ባሪያ” ማለት ነውና፦
ማቴዎስ 12፥17-18 በነቢዩ ለአሕዛብ በኢሳይያስ የተባለው ይፈጸም ዘንድ እንዲህ ሲል፦እነሆ *"የመረጥሁት “ባሪያዬ” παῖς μου ነፍሴ ደስ የተሰኘችበት ወዳጄ*፤ መንፈሴን በእርሱ ላይ አኖራለሁ፥ ፍርድንም ያወራል።
በትርጉም ኢየሱስን “ልጅ” ብለው ቢቀይሩትም ግሪኩ ግን “ባሪያ” ብሎ ያስቀመጠበት ጥቅስ በቁና ነው፣ በተጨማሪም የአማርኛው ትርጉም እና KJV ትርጉም “ልጅ” እያሉ ቢለውጡም NIV ትርጉም በትክክል የግሪኩን ትርጉም ይዞ “ባሪያ” ብሎ አስቀምጦታል፦
የሐዋርያት ሥራ 3፥13 የአብርሀምና የይስሐቅ የያዕቆብም አምላክ፥ የአባቶቻችን አምላክ፥ እናንተ አሳልፋችሁ የሰጣችሁትንና ሊፈታው ቈርጦ ሳለ በጲላጦስ ፊት የካዳችሁትን *“ባሪያዬውን” παῖς ኢየሱስን አከበረው*።
የሐዋርያት ሥራ 3፥26 ለእናንተ አስቀድሞ *እግዚአብሔር “ባሪያዬውን” παῖς አስነሥቶ*፥ እያንዳንዳችሁን ከክፋታችሁ እየመለሰ ይባርካችሁ ዘንድ፥ ሰደደው።
የሐዋርያት ሥራ 4፥27-28 *"በቀባኸው በቅዱሱ “ባሪያህ” παῖς በኢየሱስ"* ላይ ሄሮድስና ጴንጤናዊው ጲላጦስ ከአሕዛብና ከእስራኤል ሕዝብ ጋር፥ እጅህና አሳብህ እንዲሆን አስቀድመው የወሰኑትን ሁሉ ሊፈጽሙ፥ በዚች ከተማ በእውነት ተሰበሰቡ።
የሐዋርያት ሥራ 4፥29-30 አሁንም፥ ጌታ ሆይ፥ ወደ ዛቻቸው ተመልከት፤ ለመፈወስም እጅህን ስትዘረጋ *በቅዱስ “ባሪያህም” παῖς በኢየሱስ"* ስም ምልክትና ድንቅ ሲደረግ፥ ባሪያዎችህ በፍጹም ግልጥነት ቃልህን እንዲናገሩ ስጣቸው ።
በተለይ ጴጥሮስ አብን፦ "ጌታ ሆይ" ካለ በኃላ ስለ ኢየሱስ ለአብ፦ "ባሪያህ" ማለቱ አብ ጌታ ወልድ ባሪያ መሆኑን አስምሮበታል። በእርግጥም አብ የሰማይና የምድር ጌታ ነው፦
ማቴዎስ 11፥25 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አለ፦ *"አባት ሆይ፥ የሰማይና የምድር ጌታ"*፥
የሐዋርያት ሥራ 17፥24 ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ *"እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና"* እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም።
"እርሱ" ተብሎ በነጠላ ተውላጠ-ስም የተቀመጠ አንድ ማንነት የሰማይና የምድር ጌታ ነው፥ ይህም አብ ነው። አብ በጌትነቱ ላይ ባርነት የለበትም። ማርያምና ዮሴፍ ይህንን የአብን ባሪያ ኢየሱስን በጌታ ፊት አቁመው ለጌታው መስዋዕት አቅርበዋል፤ ኢየሱስ በጌታ የተቀባና ለመፈወስ የጌታ ኃይል የሆነለት ባሪያ ነው፦
ሉቃስ 2፥24 እንደ ሙሴም ሕግ የመንጻታቸው ወራት በተፈጸመ ጊዜ፥ በጌታ ሕግ፡— የእናቱን ማኅፀን የሚከፍት ወንድ ሁሉ ለጌታ የተቀደሰ ይባላል፡ ተብሎ እንደ ተጻፈ፡ *"በጌታ ፊት ሊያቆሙት"*፥ በጌታም ሕግ፡— ሁለት ዋሊያ ወይም ሁለት የርግብ ጫጩቶች፡ እንደ ተባለ፥ መሥዋዕት ሊያቀርቡ ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት።
ሉቃስ 2፥26 *"በጌታም የተቀባውን"* ሳያይ ሞትን እንዳያይ በመንፈስ ቅዱስ ተረድቶ ነበር።
ሉቃስ 5፥17 እርሱም *"እንዲፈውስ የጌታ ኃይል ሆነለት"*።
አንድ ህላዌ ባሪያ ከሆነ ተመልሶ ጌታ አይሆንም። ጌታ ከተባለ ደግሞ ግን ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል። ስለዚህ የኢየሱስ ጌትነት የፍጡር ማእረግ ብቻ ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር ኢየሱስን ጌታ አደረገው ስለሚል፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
መቼም አንድ ጤነኛ የሆነ ሰው ፈጣሪን ፈጣሪ ጌታ አደረገው ብሎ እንደማይቀበል እሙን ነው፤ ይስሐቅ ያዕቆብን ጌታ አደረግሁት ይላል፦
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥
ይህም ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል፤ ዮሴፍ፦ "እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 45፥9 *እግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ፤
ኢየሱስ ጌታ ተደረገ ሲባል ያዕቆብ ጌታ ተደረገ ዮሴፍ ጌታ ተደረገ በተባለበት ሒሳብ እንጂ የዓለማቱ ጌታ የሚለውን አያመለክትም፤ ይህም በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባህርይ ገንዘቡ ሣይሆን በስጦታ ያገኘው ነው። ታዲያ ኢየሱስ ለምን "አንድ ጌታ" ተባለ? አዎ "አንድ ጌታ" ማለት "አንድ መምህር" ማለት ነው፦
1ኛ ቆሮንቶስ 8፥6 ነገር ሁሉም በእርሱ በኩል የሆነ እኛም በእርሱ በኩል የሆንን *"አንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን"*።
ማቴዎስ 23፥8 እናንተ ግን፡- *መምህር* Ῥαββί ተብላችሁ አትጠሩ፤ *መምህራችሁ አንድ* ስለ ሆነ እናንተም ሁላችሁ ወንድማማች ናችሁ።
ቅድሚያ "ረቢ" Ῥαββί ማለት በአገናዛቢ ሙያ "መምህር" ማለት እንደሆነ ይሰመርበት፦
ዮሐንስ 1፥38 እርሱም፦ *"ረቢ" Ῥαββί ፥ ወዴት ትኖራለህ? አሉት፤ ትርጓሜው "መምህር ሆይ"* ማለት ነው።
ዮሐንስ 20፥16 ኢየሱስም፦ ማርያም አላት። እርስዋ ዘወር ብላ *በዐረማይክ፦ "ረቡኒ" Ραββουνι አለችው፤ ትርጓሜውም፦ "መምህር ሆይ" ማለት ነው*። NIV
"ረቢ" Ῥαββί በነጠላ "መምህሬ" ማለት ሲሆን "ረቡኒ" Ραββουνι በብዜት "መምህራችን" ማለት ነው። ማርቆስ ጴጥሮስ ኢየሱስን "ረቢ" ῥαββί አለው ሲል የማቴዎስ ጸሐፊ ደግሞ ጴጥሮስ ኢየሱስን "ኩሪዮስ" κύριος አለው ይለናል፦
ማርቆስ 9፥5 ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን። *"መምህር ሆይ"* ῥαββί ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነውና አንድ ለአንተ አንድም ለሙሴ አንድም ለኤልያስ ሦስት ዳሶች እንሥራ አለው።
ማቴዎስ 17፥4 ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን፡- *"ጌታ ሆይ"* κύριος ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤ ብትወድስ፥ በዚህ ሦስት ዳስ አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱንም ለኤልያስ እንሥራ አለ።
በግሪክ "ኩሪዮስ" κύριος የሚለው ቃል "ወንድ መምህር" ሲባል "ሴት መምህር" ደግሞ "ኩርያ" κυρία ትባላለች። ጥያቄአችን "ኩሪዮስ" ማለት "ረብ" ለሚለው ትርጉም ነው? አዎ! ከተባለ እንግዲያውስ ኢየሱስ፦ "ረብ አንድ ነው" ማለቱ እና ጳውሎስ፦ "አንድ ኩሪዮስ ነው" ማለቱ አንድ ትርጉም ካለው ኢየሱስ በአንድ አምላክ እና በሕዝቦቹ መካከል ያለ አንድ መምህር ነው፦
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5 *አንድ አምላክ Θεὸς አለና፥ በአምላክ Θεὸς እና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ *አንድ* አለ፥ እርሱም ሰው ἄνθρωπος የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው"*።
ዮሐንስ 3፥2 *"መምህር ሆይ" Ῥαββί ፥ "አምላክ" Θεὸς ከእርሱ ጋር ከሆነ በቀር አንተ የምታደርጋቸውን እነዚህን ምልክቶች ሊያደርግ የሚችል የለምና "መምህር" ሆነህ "ከአምላክ" Θεὸς ዘንድ እንደ መጣህ እናውቃለን አለው*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ማቴዎስ 11፥25 በዚያን ጊዜ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አለ፦ *"አባት ሆይ፥ የሰማይና የምድር ጌታ"*፥
የሐዋርያት ሥራ 17፥24 ዓለሙንና በእርሱ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ *"እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነውና"* እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም።
"እርሱ" ተብሎ በነጠላ ተውላጠ-ስም የተቀመጠ አንድ ማንነት የሰማይና የምድር ጌታ ነው፥ ይህም አብ ነው። አብ በጌትነቱ ላይ ባርነት የለበትም። ማርያምና ዮሴፍ ይህንን የአብን ባሪያ ኢየሱስን በጌታ ፊት አቁመው ለጌታው መስዋዕት አቅርበዋል፤ ኢየሱስ በጌታ የተቀባና ለመፈወስ የጌታ ኃይል የሆነለት ባሪያ ነው፦
ሉቃስ 2፥24 እንደ ሙሴም ሕግ የመንጻታቸው ወራት በተፈጸመ ጊዜ፥ በጌታ ሕግ፡— የእናቱን ማኅፀን የሚከፍት ወንድ ሁሉ ለጌታ የተቀደሰ ይባላል፡ ተብሎ እንደ ተጻፈ፡ *"በጌታ ፊት ሊያቆሙት"*፥ በጌታም ሕግ፡— ሁለት ዋሊያ ወይም ሁለት የርግብ ጫጩቶች፡ እንደ ተባለ፥ መሥዋዕት ሊያቀርቡ ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት።
ሉቃስ 2፥26 *"በጌታም የተቀባውን"* ሳያይ ሞትን እንዳያይ በመንፈስ ቅዱስ ተረድቶ ነበር።
ሉቃስ 5፥17 እርሱም *"እንዲፈውስ የጌታ ኃይል ሆነለት"*።
አንድ ህላዌ ባሪያ ከሆነ ተመልሶ ጌታ አይሆንም። ጌታ ከተባለ ደግሞ ግን ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል። ስለዚህ የኢየሱስ ጌትነት የፍጡር ማእረግ ብቻ ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር ኢየሱስን ጌታ አደረገው ስለሚል፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
መቼም አንድ ጤነኛ የሆነ ሰው ፈጣሪን ፈጣሪ ጌታ አደረገው ብሎ እንደማይቀበል እሙን ነው፤ ይስሐቅ ያዕቆብን ጌታ አደረግሁት ይላል፦
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥
ይህም ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል፤ ዮሴፍ፦ "እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 45፥9 *እግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ፤
ኢየሱስ ጌታ ተደረገ ሲባል ያዕቆብ ጌታ ተደረገ ዮሴፍ ጌታ ተደረገ በተባለበት ሒሳብ እንጂ የዓለማቱ ጌታ የሚለውን አያመለክትም፤ ይህም በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባህርይ ገንዘቡ ሣይሆን በስጦታ ያገኘው ነው። ታዲያ ኢየሱስ ለምን "አንድ ጌታ" ተባለ? አዎ "አንድ ጌታ" ማለት "አንድ መምህር" ማለት ነው፦
1ኛ ቆሮንቶስ 8፥6 ነገር ሁሉም በእርሱ በኩል የሆነ እኛም በእርሱ በኩል የሆንን *"አንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን"*።
ማቴዎስ 23፥8 እናንተ ግን፡- *መምህር* Ῥαββί ተብላችሁ አትጠሩ፤ *መምህራችሁ አንድ* ስለ ሆነ እናንተም ሁላችሁ ወንድማማች ናችሁ።
ቅድሚያ "ረቢ" Ῥαββί ማለት በአገናዛቢ ሙያ "መምህር" ማለት እንደሆነ ይሰመርበት፦
ዮሐንስ 1፥38 እርሱም፦ *"ረቢ" Ῥαββί ፥ ወዴት ትኖራለህ? አሉት፤ ትርጓሜው "መምህር ሆይ"* ማለት ነው።
ዮሐንስ 20፥16 ኢየሱስም፦ ማርያም አላት። እርስዋ ዘወር ብላ *በዐረማይክ፦ "ረቡኒ" Ραββουνι አለችው፤ ትርጓሜውም፦ "መምህር ሆይ" ማለት ነው*። NIV
"ረቢ" Ῥαββί በነጠላ "መምህሬ" ማለት ሲሆን "ረቡኒ" Ραββουνι በብዜት "መምህራችን" ማለት ነው። ማርቆስ ጴጥሮስ ኢየሱስን "ረቢ" ῥαββί አለው ሲል የማቴዎስ ጸሐፊ ደግሞ ጴጥሮስ ኢየሱስን "ኩሪዮስ" κύριος አለው ይለናል፦
ማርቆስ 9፥5 ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን። *"መምህር ሆይ"* ῥαββί ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነውና አንድ ለአንተ አንድም ለሙሴ አንድም ለኤልያስ ሦስት ዳሶች እንሥራ አለው።
ማቴዎስ 17፥4 ጴጥሮስም መልሶ ኢየሱስን፡- *"ጌታ ሆይ"* κύριος ፥ በዚህ መሆን ለእኛ መልካም ነው፤ ብትወድስ፥ በዚህ ሦስት ዳስ አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱንም ለኤልያስ እንሥራ አለ።
በግሪክ "ኩሪዮስ" κύριος የሚለው ቃል "ወንድ መምህር" ሲባል "ሴት መምህር" ደግሞ "ኩርያ" κυρία ትባላለች። ጥያቄአችን "ኩሪዮስ" ማለት "ረብ" ለሚለው ትርጉም ነው? አዎ! ከተባለ እንግዲያውስ ኢየሱስ፦ "ረብ አንድ ነው" ማለቱ እና ጳውሎስ፦ "አንድ ኩሪዮስ ነው" ማለቱ አንድ ትርጉም ካለው ኢየሱስ በአንድ አምላክ እና በሕዝቦቹ መካከል ያለ አንድ መምህር ነው፦
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5 *አንድ አምላክ Θεὸς አለና፥ በአምላክ Θεὸς እና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ *አንድ* አለ፥ እርሱም ሰው ἄνθρωπος የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው"*።
ዮሐንስ 3፥2 *"መምህር ሆይ" Ῥαββί ፥ "አምላክ" Θεὸς ከእርሱ ጋር ከሆነ በቀር አንተ የምታደርጋቸውን እነዚህን ምልክቶች ሊያደርግ የሚችል የለምና "መምህር" ሆነህ "ከአምላክ" Θεὸς ዘንድ እንደ መጣህ እናውቃለን አለው*።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
አዶናይ እና አዶኒ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
6፥164 በላቸው *«እርሱ አላህ “የሁሉ ጌታ” ሲሆን ከአላህ በቀር ”ሌላን ጌታ” እፈልጋለሁን?"* ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ "ኩሪዮስ" κύριος የሚለው ቃል በግርድፉ "ጌታ" የሚል ፍቺ አሊያም "መምህር" ለሚል ተለዋዋጭ ቃል ቢኖረውም በዕብራይስጡ ብሉይ ኪዳን ግን "ጌታ" የሚለው የተለያየ ትርጉም አለው። "ያህዌህ አምላካችን አንድ ያህዌህ ነው" የሚለው "ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው" ብለው አስቀምጠውታል፦
ዘዳግም 6፥4 እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *አምላካችን ያህዌህ አንድ ያህዌህ ነው*። שְׁמַע, יִשְׂרָאֵל: יְהוָה אֱלֹהֵינוּ, יְהוָה אֶחָד.
ማርቆስ 12፥29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ። እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *"ጌታ" κύριος አምላካችን አንድ "ጌታ" κύριος ነው"*።
መቼም ኢየሱስ ከዘዳግም 6፥4 ላይ ሲጠቅስ "ያህዌህ" የሚለውን ቴትራግራማተን እየመነቀረ መንግሎ "ኩሩዮስ" እያለ ተናገረ ማለት ዘበት ነው፥ የሚመነቅርበትና የሚመነግልበት አንዳች ቁብ የለውም፤ እርሱ የሙሴ ዚቅ የሚያቀነቅንና የሚወርብ ዚቀኛ እንጂ የሚቀናቀን ተቃራኒ በፍጹም አይደለም። ሲቀጥል ግሪከኛ ተናጋሪም አይደለም።
ደግሞም አንዱ ያህዌህ እና መሢሑ ሁለት ማንነት እና ምንነት ናቸው፦
መዝሙር 2፥2 የምድር ነገሥታት ተነሡ፥ አለቆችም *"በያህዌህ" יְהֹוָה እና በመሢሑ ላይ እንዲህ ሲሉ ተማከሩ"*።
የሐዋርያት ሥራ 4፥26 የምድር ነገሥታት ተነሡ አለቆችም *በጌታ" κύριος እና በተቀባው ላይ አብረው ተከማቹ"* ብለህ የተናገርህ አምላክ ነህ።
ያህዌህ እና መሢሑ "እና" በሚል መስተጻምር መለያየታቸው አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ነገር ግን "ያህዌህ" የሚለው "ኩርዮስ" በሚል እንደተለወጠ ልብ በል።
አይሁዳውያን "ያህዌህ" יְהֹוָה በሚለው ፈንታ የሚጠቀሙበት "አዶናይ" אֲדֹנָ֥י የሚለውን ጌትነት ነው፥ "አዶናይ" ለአንድ አምላክ ብቻ የሚጠቀምበት ነው፤ ያህዌህ ብቻውን “አዶናይ” ተብሏል፤ አንድም ፍጡር “አዶናይ” ተብሎ የተጠራ የለም፤ እስቲ አንዱ አምላክ "አዶናይ" የተባለበትን አናቅፅ ለናሙና ያክል እንየው፦
መዝሙር 16፥2 ያህዌህን *"አንተ “ጌታዬ” אֲדֹנָ֥י ነህ አልሁ"*፤ ከአንተ በቀር በጎነት የለኝም።
መዝሙር 110፥5 “ጌታዬ” אֲדֹנָ֥י በቀኝህ ነገሥታትን በቍጣው ቀን ይቀጠቅጣቸዋል።
ልብ አድርግ ዳዊት አንድ ዐውድ ላይ ያህዌህን "አዶናይ" אֲדֹנָ֥י ሲል ኢየሱስ ግን "አዶኒ" אֲדֹנִ֖י ነው ያለው፦
መዝሙር 110፥1 *"ያህዌህ יְהֹוָה "ጌታዬን" אדֹנִ֗י ጠላቶችህን ለእግርህ መቀመጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው"*።
የሐዋርያት ሥራ 2፥34 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ። *"ጌታ κύριος "ጌታዬን" κύριος ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው"*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
6፥164 በላቸው *«እርሱ አላህ “የሁሉ ጌታ” ሲሆን ከአላህ በቀር ”ሌላን ጌታ” እፈልጋለሁን?"* ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ "ኩሪዮስ" κύριος የሚለው ቃል በግርድፉ "ጌታ" የሚል ፍቺ አሊያም "መምህር" ለሚል ተለዋዋጭ ቃል ቢኖረውም በዕብራይስጡ ብሉይ ኪዳን ግን "ጌታ" የሚለው የተለያየ ትርጉም አለው። "ያህዌህ አምላካችን አንድ ያህዌህ ነው" የሚለው "ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው" ብለው አስቀምጠውታል፦
ዘዳግም 6፥4 እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *አምላካችን ያህዌህ አንድ ያህዌህ ነው*። שְׁמַע, יִשְׂרָאֵל: יְהוָה אֱלֹהֵינוּ, יְהוָה אֶחָד.
ማርቆስ 12፥29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ። እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *"ጌታ" κύριος አምላካችን አንድ "ጌታ" κύριος ነው"*።
መቼም ኢየሱስ ከዘዳግም 6፥4 ላይ ሲጠቅስ "ያህዌህ" የሚለውን ቴትራግራማተን እየመነቀረ መንግሎ "ኩሩዮስ" እያለ ተናገረ ማለት ዘበት ነው፥ የሚመነቅርበትና የሚመነግልበት አንዳች ቁብ የለውም፤ እርሱ የሙሴ ዚቅ የሚያቀነቅንና የሚወርብ ዚቀኛ እንጂ የሚቀናቀን ተቃራኒ በፍጹም አይደለም። ሲቀጥል ግሪከኛ ተናጋሪም አይደለም።
ደግሞም አንዱ ያህዌህ እና መሢሑ ሁለት ማንነት እና ምንነት ናቸው፦
መዝሙር 2፥2 የምድር ነገሥታት ተነሡ፥ አለቆችም *"በያህዌህ" יְהֹוָה እና በመሢሑ ላይ እንዲህ ሲሉ ተማከሩ"*።
የሐዋርያት ሥራ 4፥26 የምድር ነገሥታት ተነሡ አለቆችም *በጌታ" κύριος እና በተቀባው ላይ አብረው ተከማቹ"* ብለህ የተናገርህ አምላክ ነህ።
ያህዌህ እና መሢሑ "እና" በሚል መስተጻምር መለያየታቸው አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ነገር ግን "ያህዌህ" የሚለው "ኩርዮስ" በሚል እንደተለወጠ ልብ በል።
አይሁዳውያን "ያህዌህ" יְהֹוָה በሚለው ፈንታ የሚጠቀሙበት "አዶናይ" אֲדֹנָ֥י የሚለውን ጌትነት ነው፥ "አዶናይ" ለአንድ አምላክ ብቻ የሚጠቀምበት ነው፤ ያህዌህ ብቻውን “አዶናይ” ተብሏል፤ አንድም ፍጡር “አዶናይ” ተብሎ የተጠራ የለም፤ እስቲ አንዱ አምላክ "አዶናይ" የተባለበትን አናቅፅ ለናሙና ያክል እንየው፦
መዝሙር 16፥2 ያህዌህን *"አንተ “ጌታዬ” אֲדֹנָ֥י ነህ አልሁ"*፤ ከአንተ በቀር በጎነት የለኝም።
መዝሙር 110፥5 “ጌታዬ” אֲדֹנָ֥י በቀኝህ ነገሥታትን በቍጣው ቀን ይቀጠቅጣቸዋል።
ልብ አድርግ ዳዊት አንድ ዐውድ ላይ ያህዌህን "አዶናይ" אֲדֹנָ֥י ሲል ኢየሱስ ግን "አዶኒ" אֲדֹנִ֖י ነው ያለው፦
መዝሙር 110፥1 *"ያህዌህ יְהֹוָה "ጌታዬን" אדֹנִ֗י ጠላቶችህን ለእግርህ መቀመጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው"*።
የሐዋርያት ሥራ 2፥34 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ። *"ጌታ κύριος "ጌታዬን" κύριος ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው"*።
ዘዳግም 6፥4 ላይ ያለው አንዱ ያህዌህ መሢሑን፦ "ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ" አለው። አንዱ ያህዌህ ባለቤት ሲሆን መሢሑ ተሳቢ ነው፥ በባለቤት እና በተሳቢ መካከል "አለው" የሚል ተሻጋሪ ግስ መኖሩ በራሱ አንዱ አምላክ ያህዌህ እና መሢሑ ሁለት የተለያዩ ማንነቶች እና ምንነቶች እንደሆኑ ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ነገር ግን የአዲስ ኪዳን ተርጓሚዎች "ያህዌህ" የሚለውን "ኩርዮስ" በማለት "አዶኒ" የሚለውን "ኩርዮስ" በማለት የዳዊትን ንግግር አምታተውታል። አንደኛው ጌታ ሌላይኛውን ጌታ፦ "ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ" ያለው ይመስላል። ግን ዳዊት ያለው "አዶኒ" እንጂ "አዶናይ" አይደለም። ልክ እንደ ዳዊት የደማስቆ ሰው ኤሊዔዘር፦ "ያህዌህ ጌታዬን እጅግ ባረከው" አለ፦
ዘፍጥረት 24፥35 *"*"ያህዌህ יְהֹוָה "ጌታዬን" אדֹנִ֗י እጅግ ባረከው"*።
"አዶኒ" በተመሳሳይ ሳራ አብርሃምን ያለችበት ነው፦
ዘፍጥረት18፥12 ሣራም በልብዋ እንዲህ ስትል ሳቀች። ካረጀሁ በኋላ በውኑ ፍትወት ይሆንልኛልን? *"ጌታዬም אדֹנִ֗י ፈጽሞ ሸምግሎአል"*።
1 ጴጥሮስ 3፥6 እንዲሁም ሣራ ለአብርሃም፦ *"ጌታ" κύριος ብላ እየጠራችው ታዘዘችለት"*።
የዘፍጥረት አንቀጽ ላይ ሳራ አብርሃምን "አዶኒ" אדֹנִ֗י ያለችው ወደ ግሪኩ ኮይኔ ሲመጣ "ኩርዮስ" κύριος ብለው አስቀምጠዋል። ነገር ግን "አዶኒ" אֲדֹנִֽי ለፍጡራን ማለትም ለመላእክት እና ለሰዎች አገልግሎት ላይ ውሏል።
ለመላእክት፦
ኢያሱ 5፥14 እርሱም፦ አይደለሁም እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኜ አሁን መጥቼአለሁ፡ አለ። ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደና፦ *"ጌታዬ"* אֲדֹנִֽי ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው? አለው።
መሳፍንት 6፥13 ጌዴዎንም፦ *"ጌታዬ"* אֲדֹנִֽי ሆይ፥ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ይህ ነገር ሁሉ ለምን ደረሰብን?... አለው።
ዘካርያስ 6፥4 ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረውም መልአክ መልሼ፦ *"ጌታዬ"* אֲדֹנִֽי ሆይ፥ እነዚህ ምንድር ናቸው? አልሁት።
ለሰዎች፦
ዘፍጥረት 32:4 እንዲህም ብሎ አዘዛቸው። *"ለጌታዬ"* אדֹנִ֗י ለዔሳው። ባሪያህ ያዕቆብ እንዲህ አለ፦ ብላችሁ ንገሩት።
ዘኊልቅ 11:28 ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። *"ጌታዬ"* אדֹנִ֗י ሙሴ ሆይ፥ ከልክላቸው አለው።
1ሳሙኤል 24:8፤ ከእርሱም በኋላ ዳዊት ደግሞ ተነሣ፥ ከዋሻውም ወጣ፥ ከሳኦልም በኋላ። *"ጌታዬ"* אדֹנִ֗י ንጉሥ ሆይ፥ ብሎ ጮኸ፤
ዳንኤል 4:24፤ *"በጌታዬ"* אדֹנִ֗י በንጉሥ ላይ የወረደው የልዑሉ ትእዛዝ ነው፤
አዲስ ኪዳን ላይ ኢየሱስ "ኩርዮስ" የተባለው "አዶኒ" የሚለውን ማዕረግ ለማሳየት እንጂ ያህዌህ ወይም አዶናይ የሚለውን ለማሳየት አይደለም፤ ስለዚህ የኢየሱስ ጌትነት የፍጡር ማእረግ ብቻ ነው። ምክንያቱም እዛው "ጌታ ጌታዬን" በተባለበት ዐውድ ላይ እግዚአብሔር ኢየሱስን ጌታ አደረገው ስለሚል፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
መቼም አንድ ጤነኛ የሆነ ሰው ፈጣሪን ፈጣሪ ጌታ አደረገው ብሎ እንደማይቀበል እሙን ነው፤ ይስሐቅ ያዕቆብን ጌታ አደረግሁት ይላል፦
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥
ይህም ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል፤ ዮሴፍ፦ "እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 45፥9 *እግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ፤
ኢየሱስ ጌታ ተደረገ ሲባል ያዕቆብ ጌታ ተደረገ ዮሴፍ ጌታ ተደረገ በተባለበት ሒሳብ እንጂ የዓለማቱ ጌታ የሚለውን አያመለክትም፤ ይህም በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባህርይ ገንዘቡ ሣይሆን በስጦታ ያገኘው ነው። አዶናይ የሁሉ ጌታ የሆነው አንድ አምላክ ነው። እርሱ አላህ “የሁሉ ጌታ” ሲሆን ከአላህ በቀር ”ሌላን ጌታ” እፈልጋለሁን? በፍጹም! ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ በቀር ሌላ የዓለማት ጌታ የለም፦
6፥164 በላቸው *«እርሱ አላህ “የሁሉ ጌታ” ሲሆን ከአላህ በቀር ”ሌላን ጌታ” እፈልጋለሁን?"* ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘፍጥረት 24፥35 *"*"ያህዌህ יְהֹוָה "ጌታዬን" אדֹנִ֗י እጅግ ባረከው"*።
"አዶኒ" በተመሳሳይ ሳራ አብርሃምን ያለችበት ነው፦
ዘፍጥረት18፥12 ሣራም በልብዋ እንዲህ ስትል ሳቀች። ካረጀሁ በኋላ በውኑ ፍትወት ይሆንልኛልን? *"ጌታዬም אדֹנִ֗י ፈጽሞ ሸምግሎአል"*።
1 ጴጥሮስ 3፥6 እንዲሁም ሣራ ለአብርሃም፦ *"ጌታ" κύριος ብላ እየጠራችው ታዘዘችለት"*።
የዘፍጥረት አንቀጽ ላይ ሳራ አብርሃምን "አዶኒ" אדֹנִ֗י ያለችው ወደ ግሪኩ ኮይኔ ሲመጣ "ኩርዮስ" κύριος ብለው አስቀምጠዋል። ነገር ግን "አዶኒ" אֲדֹנִֽי ለፍጡራን ማለትም ለመላእክት እና ለሰዎች አገልግሎት ላይ ውሏል።
ለመላእክት፦
ኢያሱ 5፥14 እርሱም፦ አይደለሁም እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኜ አሁን መጥቼአለሁ፡ አለ። ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደና፦ *"ጌታዬ"* אֲדֹנִֽי ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው? አለው።
መሳፍንት 6፥13 ጌዴዎንም፦ *"ጌታዬ"* אֲדֹנִֽי ሆይ፥ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ ይህ ነገር ሁሉ ለምን ደረሰብን?... አለው።
ዘካርያስ 6፥4 ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረውም መልአክ መልሼ፦ *"ጌታዬ"* אֲדֹנִֽי ሆይ፥ እነዚህ ምንድር ናቸው? አልሁት።
ለሰዎች፦
ዘፍጥረት 32:4 እንዲህም ብሎ አዘዛቸው። *"ለጌታዬ"* אדֹנִ֗י ለዔሳው። ባሪያህ ያዕቆብ እንዲህ አለ፦ ብላችሁ ንገሩት።
ዘኊልቅ 11:28 ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። *"ጌታዬ"* אדֹנִ֗י ሙሴ ሆይ፥ ከልክላቸው አለው።
1ሳሙኤል 24:8፤ ከእርሱም በኋላ ዳዊት ደግሞ ተነሣ፥ ከዋሻውም ወጣ፥ ከሳኦልም በኋላ። *"ጌታዬ"* אדֹנִ֗י ንጉሥ ሆይ፥ ብሎ ጮኸ፤
ዳንኤል 4:24፤ *"በጌታዬ"* אדֹנִ֗י በንጉሥ ላይ የወረደው የልዑሉ ትእዛዝ ነው፤
አዲስ ኪዳን ላይ ኢየሱስ "ኩርዮስ" የተባለው "አዶኒ" የሚለውን ማዕረግ ለማሳየት እንጂ ያህዌህ ወይም አዶናይ የሚለውን ለማሳየት አይደለም፤ ስለዚህ የኢየሱስ ጌትነት የፍጡር ማእረግ ብቻ ነው። ምክንያቱም እዛው "ጌታ ጌታዬን" በተባለበት ዐውድ ላይ እግዚአብሔር ኢየሱስን ጌታ አደረገው ስለሚል፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
መቼም አንድ ጤነኛ የሆነ ሰው ፈጣሪን ፈጣሪ ጌታ አደረገው ብሎ እንደማይቀበል እሙን ነው፤ ይስሐቅ ያዕቆብን ጌታ አደረግሁት ይላል፦
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥
ይህም ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል፤ ዮሴፍ፦ "እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 45፥9 *እግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ፤
ኢየሱስ ጌታ ተደረገ ሲባል ያዕቆብ ጌታ ተደረገ ዮሴፍ ጌታ ተደረገ በተባለበት ሒሳብ እንጂ የዓለማቱ ጌታ የሚለውን አያመለክትም፤ ይህም በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባህርይ ገንዘቡ ሣይሆን በስጦታ ያገኘው ነው። አዶናይ የሁሉ ጌታ የሆነው አንድ አምላክ ነው። እርሱ አላህ “የሁሉ ጌታ” ሲሆን ከአላህ በቀር ”ሌላን ጌታ” እፈልጋለሁን? በፍጹም! ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ በቀር ሌላ የዓለማት ጌታ የለም፦
6፥164 በላቸው *«እርሱ አላህ “የሁሉ ጌታ” ሲሆን ከአላህ በቀር ”ሌላን ጌታ” እፈልጋለሁን?"* ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መስካሪ እና ተመስካሪ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
85፥3 *"በመስካሪ እና በተመስካሪ እምላለሁ"*፡፡ وَشَاهِدٍ وَمَشْهُودٍ
"ሻሂድ" شَاهِد ማለት የሚመሰክር "መስካሪ" ማለት ሲሆን "መሽሁድ" مَشْهُود ማለት ደግሞ የሚመሰከርበት "ተመስካሪ" ማለት ነው። በተቀጠረው ቀን መስካሪ በተመስካሪ ላይ ይመሰክራሉ፦
85፥2 *"በተቀጠረው ቀንም እምላለው"*። وَالْيَوْمِ الْمَوْعُودِ
85፥3 *"በመስካሪ እና በተመስካሪ እምላለሁ"*፡፡ وَشَاهِدٍ وَمَشْهُودٍ
And by the witness and the witnessed.
አላህ በቁርኣን የማለባቸው ነገሮችን ሁሉ ጉዳዩን አጽንዖትና አንክሮት መስጠቱን የሚያመላክት ነው። ያ የተቀጠረው ቀን ሙታን የሚቀሰቀሱበት የትንሳኤ ቀን ነው፦
34፥30 *«ለእናንተ ከእርሱ አንዲትንም ሰዓት የማትዘገዩበት የማትቀድሙበትም "የቀጠሮ ቀን" አላችሁ»* በላቸው፡፡ قُل لَّكُم مِّيعَادُ يَوْمٍ لَّا تَسْتَأْخِرُونَ عَنْهُ سَاعَةً وَلَا تَسْتَقْدِمُونَ
36፥52 *«ወይ ጥፋታችን! ከመኝታችን ማን ቀሰቀሰን? "ይህ ያ አዛኙ ጌታ በእርሱ የቀጠረን" እና መልክተኞቹም እውነትን የነገሩን ነው»* ይላሉ፡፡ قَالُوا يَا وَيْلَنَا مَن بَعَثَنَا مِن مَّرْقَدِنَا ۜ ۗ هَـٰذَا مَا وَعَدَ الرَّحْمَـٰنُ وَصَدَقَ الْمُرْسَلُونَ
11፥103 በዚህ ውስጥ የመጨረሻውን ቀን ቅጣት ለሚፈሩ ሁሉ መገሰጫ አለ፡፡ *"ይህ የትንሣኤ ቀን ሰዎች በእርሱ የሚሰበሰቡበት ቀን ነው፡፡ ይህም የሚጣዱት ቀን ነው"*፡፡ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِّمَنْ خَافَ عَذَابَ الْآخِرَةِ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمٌ مَّجْمُوعٌ لَّهُ النَّاسُ وَذَٰلِكَ يَوْمٌ مَّشْهُودٌ
የተቀጠረው ቀን የመሽሁድ ቀን ነው። አላህ፦ "በመስካሪው እና በሚመሰከርባቸው እምላለው" ብሏል፤ "መስካሪ" የተባሉት "ነቢያት" ሲሆኑ "የሚመሰከርባቸው" ደግሞ "ኡማቸው" ናቸው፦
16፥84 *"ከየሕዝቡም ሁሉ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን ቀን አስታውስ"*፡፡ وَيَوْمَ نَبْعَثُ مِن كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا
4፥41 *"ከሕዝቦችም ሁሉ መስካሪን ባመጣን ጊዜ አንተንም በእነዚህ ሕዝብ ላይ መስካሪ አድርገን በምናመጣህ ጊዜ የከሓዲዎች ኹኔታ እንዴት ይኾን?"* فَكَيْفَ إِذَا جِئْنَا مِن كُلِّ أُمَّةٍ بِشَهِيدٍ وَجِئْنَا بِكَ عَلَىٰ هَـٰؤُلَاءِ شَهِيدًا
16፥89 *"በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ ከራሳቸው በእነርሱ ላይ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን አንተንም በእነዚህ ሕዝብ ላይ መስካሪ አድርገን የምናመጣህን ቀን አስታውስ"*፡፡ وَيَوْمَ نَبْعَثُ فِي كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا عَلَيْهِم مِّنْ أَنفُسِهِمْ ۖ وَجِئْنَا بِكَ شَهِيدًا عَلَىٰ هَـٰؤُلَاء
28፥75 *"ከሕዝቦችም ሁሉ መስካሪን እናወጣለን፡፡ ያን ጊዜ እውነተኛውም አምላክነት ለአላህ ብቻ መኾኑን ያውቃሉ፡፡ ይቀጣጥፉት የነበሩትም ከእነርሱ ይጠፋቸዋል"*፡፡ وَنَزَعْنَا مِن كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا فَقُلْنَا هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ فَعَلِمُوا أَنَّ الْحَقَّ لِلَّهِ وَضَلَّ عَنْهُم مَّا كَانُوا يَفْتَرُونَ
“ኡማህ” أُمَّة ማለት “ሕዝብ” ማለት ሲሆን በአንድ ነቢይ ዘመነ-መግቦት"dispensation" የሚቆዩትን "ሰዎች" ያመለክታል። እያንዳንዱ ነቢይ በራሱ ኡማህ ላይ በትንሳኤ ቀን ይመሰክራሉ። ይህ ሙግት “የተዛማች ሙግትን”textual approach” ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ሙግት ነው።
ነገር ግን "ተጣጅ" እና "ሚጣዱት" የሚለው እንደ ኢትዮጵያ ክርስትና አቆጣጠር በ 1961 ዓመተ-ልደት በተዘጋጀው የሐጅ ሣኒ ሐቢብ የዐማርኛ የቁርኣን ትርጉም ላይ ተቀምጧል። አንዳንዶች፦ "የወሎ አማርኛ ነው" ቢሉም ምን ለማስተላለፍ እንደፈለጉ እኔ በቅጡ አልገባኝም፥ አላህ ነው ሁሉን የሚያውቀው። ነገር ግን የኢንግሊሹ የቁርኣን ትርጉም እና እራሱ ኦርጅናሉ ቁርኣን "ሻሂድ" شَاهِد "መስካሪ" "the witness" እና "መሽሁድ" مَشْهُود "ተመስካሪ" "the witnessed" ብሎ ጥልልና ጥንፍፍ አርጎ አስቀምጦታል። የአገራችን ሚሽነሪዎች ጭረው ተፍጨርጭረው ስለ ድስት መጣድ ለማስመሰል ቢዳዱም ከላይ ባለው የቋንቋ ሙግት”linguistical approach” ድባቅ ይገባሉ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
85፥3 *"በመስካሪ እና በተመስካሪ እምላለሁ"*፡፡ وَشَاهِدٍ وَمَشْهُودٍ
"ሻሂድ" شَاهِد ማለት የሚመሰክር "መስካሪ" ማለት ሲሆን "መሽሁድ" مَشْهُود ማለት ደግሞ የሚመሰከርበት "ተመስካሪ" ማለት ነው። በተቀጠረው ቀን መስካሪ በተመስካሪ ላይ ይመሰክራሉ፦
85፥2 *"በተቀጠረው ቀንም እምላለው"*። وَالْيَوْمِ الْمَوْعُودِ
85፥3 *"በመስካሪ እና በተመስካሪ እምላለሁ"*፡፡ وَشَاهِدٍ وَمَشْهُودٍ
And by the witness and the witnessed.
አላህ በቁርኣን የማለባቸው ነገሮችን ሁሉ ጉዳዩን አጽንዖትና አንክሮት መስጠቱን የሚያመላክት ነው። ያ የተቀጠረው ቀን ሙታን የሚቀሰቀሱበት የትንሳኤ ቀን ነው፦
34፥30 *«ለእናንተ ከእርሱ አንዲትንም ሰዓት የማትዘገዩበት የማትቀድሙበትም "የቀጠሮ ቀን" አላችሁ»* በላቸው፡፡ قُل لَّكُم مِّيعَادُ يَوْمٍ لَّا تَسْتَأْخِرُونَ عَنْهُ سَاعَةً وَلَا تَسْتَقْدِمُونَ
36፥52 *«ወይ ጥፋታችን! ከመኝታችን ማን ቀሰቀሰን? "ይህ ያ አዛኙ ጌታ በእርሱ የቀጠረን" እና መልክተኞቹም እውነትን የነገሩን ነው»* ይላሉ፡፡ قَالُوا يَا وَيْلَنَا مَن بَعَثَنَا مِن مَّرْقَدِنَا ۜ ۗ هَـٰذَا مَا وَعَدَ الرَّحْمَـٰنُ وَصَدَقَ الْمُرْسَلُونَ
11፥103 በዚህ ውስጥ የመጨረሻውን ቀን ቅጣት ለሚፈሩ ሁሉ መገሰጫ አለ፡፡ *"ይህ የትንሣኤ ቀን ሰዎች በእርሱ የሚሰበሰቡበት ቀን ነው፡፡ ይህም የሚጣዱት ቀን ነው"*፡፡ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لِّمَنْ خَافَ عَذَابَ الْآخِرَةِ ۚ ذَٰلِكَ يَوْمٌ مَّجْمُوعٌ لَّهُ النَّاسُ وَذَٰلِكَ يَوْمٌ مَّشْهُودٌ
የተቀጠረው ቀን የመሽሁድ ቀን ነው። አላህ፦ "በመስካሪው እና በሚመሰከርባቸው እምላለው" ብሏል፤ "መስካሪ" የተባሉት "ነቢያት" ሲሆኑ "የሚመሰከርባቸው" ደግሞ "ኡማቸው" ናቸው፦
16፥84 *"ከየሕዝቡም ሁሉ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን ቀን አስታውስ"*፡፡ وَيَوْمَ نَبْعَثُ مِن كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا
4፥41 *"ከሕዝቦችም ሁሉ መስካሪን ባመጣን ጊዜ አንተንም በእነዚህ ሕዝብ ላይ መስካሪ አድርገን በምናመጣህ ጊዜ የከሓዲዎች ኹኔታ እንዴት ይኾን?"* فَكَيْفَ إِذَا جِئْنَا مِن كُلِّ أُمَّةٍ بِشَهِيدٍ وَجِئْنَا بِكَ عَلَىٰ هَـٰؤُلَاءِ شَهِيدًا
16፥89 *"በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ ከራሳቸው በእነርሱ ላይ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን አንተንም በእነዚህ ሕዝብ ላይ መስካሪ አድርገን የምናመጣህን ቀን አስታውስ"*፡፡ وَيَوْمَ نَبْعَثُ فِي كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا عَلَيْهِم مِّنْ أَنفُسِهِمْ ۖ وَجِئْنَا بِكَ شَهِيدًا عَلَىٰ هَـٰؤُلَاء
28፥75 *"ከሕዝቦችም ሁሉ መስካሪን እናወጣለን፡፡ ያን ጊዜ እውነተኛውም አምላክነት ለአላህ ብቻ መኾኑን ያውቃሉ፡፡ ይቀጣጥፉት የነበሩትም ከእነርሱ ይጠፋቸዋል"*፡፡ وَنَزَعْنَا مِن كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا فَقُلْنَا هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ فَعَلِمُوا أَنَّ الْحَقَّ لِلَّهِ وَضَلَّ عَنْهُم مَّا كَانُوا يَفْتَرُونَ
“ኡማህ” أُمَّة ማለት “ሕዝብ” ማለት ሲሆን በአንድ ነቢይ ዘመነ-መግቦት"dispensation" የሚቆዩትን "ሰዎች" ያመለክታል። እያንዳንዱ ነቢይ በራሱ ኡማህ ላይ በትንሳኤ ቀን ይመሰክራሉ። ይህ ሙግት “የተዛማች ሙግትን”textual approach” ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ሙግት ነው።
ነገር ግን "ተጣጅ" እና "ሚጣዱት" የሚለው እንደ ኢትዮጵያ ክርስትና አቆጣጠር በ 1961 ዓመተ-ልደት በተዘጋጀው የሐጅ ሣኒ ሐቢብ የዐማርኛ የቁርኣን ትርጉም ላይ ተቀምጧል። አንዳንዶች፦ "የወሎ አማርኛ ነው" ቢሉም ምን ለማስተላለፍ እንደፈለጉ እኔ በቅጡ አልገባኝም፥ አላህ ነው ሁሉን የሚያውቀው። ነገር ግን የኢንግሊሹ የቁርኣን ትርጉም እና እራሱ ኦርጅናሉ ቁርኣን "ሻሂድ" شَاهِد "መስካሪ" "the witness" እና "መሽሁድ" مَشْهُود "ተመስካሪ" "the witnessed" ብሎ ጥልልና ጥንፍፍ አርጎ አስቀምጦታል። የአገራችን ሚሽነሪዎች ጭረው ተፍጨርጭረው ስለ ድስት መጣድ ለማስመሰል ቢዳዱም ከላይ ባለው የቋንቋ ሙግት”linguistical approach” ድባቅ ይገባሉ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቅዱስ ቁርኣን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
56፥77 እርሱ *የከበረ* ቁርኣን ነው። إِنَّهُۥ لَقُرْءَانٌۭ كَرِيمٌۭ
ቅዱስ ቁርኣን የምንልበት ምክንያት ቁርኣን "ከሪም" ስለተባለ ነው፤ "ከሪም" كَرِيم የሚለው ቃል "ቅዱስ" "ክቡር" "ብፁዕ" "ንኡድ" "ውዱስ" "ስቡህ" "እኩት" "እጹብ" የሚል ፍቺ አለው፦
56፥77 እርሱ *የከበረ* ቁርኣን ነው። إِنَّهُۥ لَقُرْءَانٌۭ كَرِيمٌۭ
"መጽሐፍ ቅዱስ" ማለት "ቅዱስ መጽሐፍ" ማለት ነው፤ የፈጣሪ ንግግር ብቻ ነው ቅዱስ እንጂ የሰው ንግግር ቅዱስ አይደለም። ባይብል የሰው ንግግር ስላለበት ቅዱስ መጽሐፍ አይባልም። ስለዚህ ባይብልን "መጽሐፍ ቅዱስ" በማለት ፋንታ "ባይብል" በሉት፤ "ባይብል" የሚለው የኢንግሊሹ ቃል "ቢብሊያ" βιβλία ከሚል የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙ "ጥቅሎች"scrolls" ማለት ነው፣ በነጠላ ደግሞ "ቢብሊኦን" βιβλίον ሲሆን "ጥቅል"scroll" ማለት ነው። ይህ ቃል ለማንኛውም መጽሐፍ ቃሉ ያገለግላል። ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ ቁርኣን ብቻ ነው፤ ምክንያቱም የቁርኣን ተናጋሪ ፈጣሪ ብቻ ስለሆነ ማለት ነው፤ በእግጥም ቁርኣን "ቅዱስ" "ክቡር" "ብፁዕ" "ንኡድ" "ውዱስ" "ስቡህ" "እኩት" "እጹብ" ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
56፥77 እርሱ *የከበረ* ቁርኣን ነው። إِنَّهُۥ لَقُرْءَانٌۭ كَرِيمٌۭ
ቅዱስ ቁርኣን የምንልበት ምክንያት ቁርኣን "ከሪም" ስለተባለ ነው፤ "ከሪም" كَرِيم የሚለው ቃል "ቅዱስ" "ክቡር" "ብፁዕ" "ንኡድ" "ውዱስ" "ስቡህ" "እኩት" "እጹብ" የሚል ፍቺ አለው፦
56፥77 እርሱ *የከበረ* ቁርኣን ነው። إِنَّهُۥ لَقُرْءَانٌۭ كَرِيمٌۭ
"መጽሐፍ ቅዱስ" ማለት "ቅዱስ መጽሐፍ" ማለት ነው፤ የፈጣሪ ንግግር ብቻ ነው ቅዱስ እንጂ የሰው ንግግር ቅዱስ አይደለም። ባይብል የሰው ንግግር ስላለበት ቅዱስ መጽሐፍ አይባልም። ስለዚህ ባይብልን "መጽሐፍ ቅዱስ" በማለት ፋንታ "ባይብል" በሉት፤ "ባይብል" የሚለው የኢንግሊሹ ቃል "ቢብሊያ" βιβλία ከሚል የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙ "ጥቅሎች"scrolls" ማለት ነው፣ በነጠላ ደግሞ "ቢብሊኦን" βιβλίον ሲሆን "ጥቅል"scroll" ማለት ነው። ይህ ቃል ለማንኛውም መጽሐፍ ቃሉ ያገለግላል። ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ ቁርኣን ብቻ ነው፤ ምክንያቱም የቁርኣን ተናጋሪ ፈጣሪ ብቻ ስለሆነ ማለት ነው፤ በእግጥም ቁርኣን "ቅዱስ" "ክቡር" "ብፁዕ" "ንኡድ" "ውዱስ" "ስቡህ" "እኩት" "እጹብ" ነው።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
እንስሳት እና ዕፅዋት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
50፥7 *ምድርንም ዘረጋናት፡፡ በእርሷም ውስጥ ጋራዎችን ጣልንባት፡፡ "በውስጧም ከሚያስደስት ጥንድን ሁሉ አበቀልን"*፡፡ وَالْأَرْضَ مَدَدْنَاهَا وَأَلْقَيْنَا فِيهَا رَوَاسِيَ وَأَنبَتْنَا فِيهَا مِن كُلِّ زَوْجٍ بَهِيجٍ
"ዘውጅ” زَوْج የሚለው ቃል “ጥንድ” “ባል” ወይም “ሚስት” ተብሎ ተቀምጧል፦
58:1 አላህ የዚያችን *በባልዋ* ነገር የምትከራከርህንና ወደአላህ የምታስሙተውን ቃል በእርግጥ ሰማ። قَدْ سَمِعَ ٱللَّهُ قَوْلَ ٱلَّتِى تُجَٰدِلُكَ فِى زَوْجِهَا وَتَشْتَكِىٓ إِلَى ٱللَّهِ وَٱللَّهُ يَسْمَعُ تَحَاوُرَكُمَآ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ سَمِيعٌۢ بَصِيرٌ
7:19 አዳምም ሆይ! አንተም *ሚስትህም* ከገነት ተቀመጡ፤ وَيَٰٓـَٔادَمُ ٱسْكُنْ أَنتَ وَزَوْجُكَ ٱلْجَنَّةَ فَكُلَا مِنْ حَيْثُ شِئْتُمَا وَلَا تَقْرَبَا هَٰذِهِ ٱلشَّجَرَةَ فَتَكُونَا مِنَ ٱلظَّٰلِمِينَ
35:11 አላህም ከዐፈር፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ፈጠራችሁ፤ *ከዚያም ጥንዶች አደረጋችሁ*፤ وَٱللَّهُ خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍۢ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍۢ ثُمَّ جَعَلَكُمْ أَزْوَٰجًۭا
53:45 እርሱም *ሁለቱን ዓይነቶችን ወንድ እና ሴትን ፈጠረ*። وَأَنَّهُۥ خَلَقَ ٱلزَّوْجَيْنِ ٱلذَّكَرَ وَٱلْأُنثَىٰ
“ዘውጀይኒ” زَّوْجَيْنِ ሙተና ሲሆን ሁለት የወንድ እና የሴት ዓይነቶች በሚል መጥቷል፤ “ባልዋ” ለሚለው ቃል የገባው “ዘውጂሃ” زَوْجِهَا መሆኑ እና “ሚስትህ” ለሚለው ቃል የገባው ደግሞ “ዘውጅከ” َزَوْجُكَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። እዚህ ድረስ ከተግባባን አምላካችን አላህ ለእኛ ከምድር ጥንድ ጥንድ የሆኑ ፍጥረታትን ፈጥሮልናል፦
50፥7 *ምድርንም ዘረጋናት፡፡ በእርሷም ውስጥ ጋራዎችን ጣልንባት፡፡ "በውስጧም ከሚያስደስት ጥንድን ሁሉ አበቀልን"*፡፡ وَالْأَرْضَ مَدَدْنَاهَا وَأَلْقَيْنَا فِيهَا رَوَاسِيَ وَأَنبَتْنَا فِيهَا مِن كُلِّ زَوْجٍ بَهِيجٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዓይነት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዘውጅ” زَوْج ሲሆን “ጥንድ” ማለት ነው። ለእኛ የተፈጠሩት እነዚህም ጥንድ ጥንድ የሆኑ ፍጥረታት እንስሳት እና ዕፅዋት ናቸው። እስቲ ይህንን እሳቤ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"እንስሳት"
እንስሳት ከምድር የተፈጠሩ መነሻቸው ውኃ የሆኑ ፍጥረታት ናቸው፦
24፥45 *"አላህም ተንቀሳቃሽን ሁሉ ከውሃ ፈጠረ፡፡ ከእነርሱም በሆዱ ላይ የሚኼድ አለ፤ ከእነሱም በሁለት እግሮች ላይ የሚኼድ አለ፡፡ አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል"*፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَ كُلَّ دَابَّةٍ مِّن مَّاءٍ ۖ فَمِنْهُم مَّن يَمْشِي عَلَىٰ بَطْنِهِ وَمِنْهُم مَّن يَمْشِي عَلَىٰ رِجْلَيْنِ وَمِنْهُم مَّن يَمْشِي عَلَىٰ أَرْبَعٍ ۚ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
42፥11 ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ነው፡፡ ከራሳችሁ ጥንዶችን፣ *ከቤት እንስሳዎችም ጥንዶችን ለእናንተ አደረገላችሁ*፡፡ በእርሱ ያበዛችኋል፡፡ የሚመስለው ምንም ነገር የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው፡፡ فَاطِرُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ جَعَلَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا وَمِنَ الْأَنْعَامِ أَزْوَاجًا ۖ يَذْرَؤُكُمْ فِيهِ ۚ لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ ۖ وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
"ከቤት እንስሳዎችም ጥንዶችን ለእናንተ አደረገላችሁ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አሁንም “አዝዋጅ” أَزْوَاج ተብሎ የተቀመጠው ቃል ” ዘውጅ” زَوْج ለሚለው ቃል ብዜት ሲሆን “ጥንዶች” ማለት ነው፤ እንስሳት የጾታ ጥንዶች እንደሆኑም እሙንና ቅቡል ነው። በእነዚህ እንስሳ ላይ ሰው ባለቤት እና ንጉሥ ነው፦
36፥71 እኛ እጆቻችን ከሠሩት *"ለእነርሱ እንስሳዎችን መፍጠራችንን አያውቁምን? እነርሱም ለእርሷ ባለ መብቶች ናቸው"*፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا أَنَّا خَلَقْنَا لَهُم مِّمَّا عَمِلَتْ أَيْدِينَا أَنْعَامًا فَهُمْ لَهَا مَالِكُونَ
“ባለ መብት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ማሊክ” مَٰلِك ማለትም “ባለቤት”owner” ማለት ሲሆን ሚምን በሁለት ሃረካት ሲሳብ ሚም ፈትሃ አሊፍ ስኩን “ማ” مَٰ ብሎ ሲቀራው “ባለቤት”owner” ይሆናል፤ እንዲሁ “መሊክ”مَلِيك ብሎ ሚምን ባለ አንድ ሃረካ ተስቦ ሚም ፈትሃ “መ” ብሎ مَ ሲቀራ “ንጉሥ”king” ይሆናል። ወደ ነጥቡ ስንገባ ሰው የእንስሳት "ንጉሥ" "ባለቤት" "ባለመብት" መሆኑን ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
50፥7 *ምድርንም ዘረጋናት፡፡ በእርሷም ውስጥ ጋራዎችን ጣልንባት፡፡ "በውስጧም ከሚያስደስት ጥንድን ሁሉ አበቀልን"*፡፡ وَالْأَرْضَ مَدَدْنَاهَا وَأَلْقَيْنَا فِيهَا رَوَاسِيَ وَأَنبَتْنَا فِيهَا مِن كُلِّ زَوْجٍ بَهِيجٍ
"ዘውጅ” زَوْج የሚለው ቃል “ጥንድ” “ባል” ወይም “ሚስት” ተብሎ ተቀምጧል፦
58:1 አላህ የዚያችን *በባልዋ* ነገር የምትከራከርህንና ወደአላህ የምታስሙተውን ቃል በእርግጥ ሰማ። قَدْ سَمِعَ ٱللَّهُ قَوْلَ ٱلَّتِى تُجَٰدِلُكَ فِى زَوْجِهَا وَتَشْتَكِىٓ إِلَى ٱللَّهِ وَٱللَّهُ يَسْمَعُ تَحَاوُرَكُمَآ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ سَمِيعٌۢ بَصِيرٌ
7:19 አዳምም ሆይ! አንተም *ሚስትህም* ከገነት ተቀመጡ፤ وَيَٰٓـَٔادَمُ ٱسْكُنْ أَنتَ وَزَوْجُكَ ٱلْجَنَّةَ فَكُلَا مِنْ حَيْثُ شِئْتُمَا وَلَا تَقْرَبَا هَٰذِهِ ٱلشَّجَرَةَ فَتَكُونَا مِنَ ٱلظَّٰلِمِينَ
35:11 አላህም ከዐፈር፣ ከዚያም ከፍትወት ጠብታ ፈጠራችሁ፤ *ከዚያም ጥንዶች አደረጋችሁ*፤ وَٱللَّهُ خَلَقَكُم مِّن تُرَابٍۢ ثُمَّ مِن نُّطْفَةٍۢ ثُمَّ جَعَلَكُمْ أَزْوَٰجًۭا
53:45 እርሱም *ሁለቱን ዓይነቶችን ወንድ እና ሴትን ፈጠረ*። وَأَنَّهُۥ خَلَقَ ٱلزَّوْجَيْنِ ٱلذَّكَرَ وَٱلْأُنثَىٰ
“ዘውጀይኒ” زَّوْجَيْنِ ሙተና ሲሆን ሁለት የወንድ እና የሴት ዓይነቶች በሚል መጥቷል፤ “ባልዋ” ለሚለው ቃል የገባው “ዘውጂሃ” زَوْجِهَا መሆኑ እና “ሚስትህ” ለሚለው ቃል የገባው ደግሞ “ዘውጅከ” َزَوْجُكَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። እዚህ ድረስ ከተግባባን አምላካችን አላህ ለእኛ ከምድር ጥንድ ጥንድ የሆኑ ፍጥረታትን ፈጥሮልናል፦
50፥7 *ምድርንም ዘረጋናት፡፡ በእርሷም ውስጥ ጋራዎችን ጣልንባት፡፡ "በውስጧም ከሚያስደስት ጥንድን ሁሉ አበቀልን"*፡፡ وَالْأَرْضَ مَدَدْنَاهَا وَأَلْقَيْنَا فِيهَا رَوَاسِيَ وَأَنبَتْنَا فِيهَا مِن كُلِّ زَوْجٍ بَهِيجٍ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዓይነት" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ዘውጅ” زَوْج ሲሆን “ጥንድ” ማለት ነው። ለእኛ የተፈጠሩት እነዚህም ጥንድ ጥንድ የሆኑ ፍጥረታት እንስሳት እና ዕፅዋት ናቸው። እስቲ ይህንን እሳቤ ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"እንስሳት"
እንስሳት ከምድር የተፈጠሩ መነሻቸው ውኃ የሆኑ ፍጥረታት ናቸው፦
24፥45 *"አላህም ተንቀሳቃሽን ሁሉ ከውሃ ፈጠረ፡፡ ከእነርሱም በሆዱ ላይ የሚኼድ አለ፤ ከእነሱም በሁለት እግሮች ላይ የሚኼድ አለ፡፡ አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል"*፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَ كُلَّ دَابَّةٍ مِّن مَّاءٍ ۖ فَمِنْهُم مَّن يَمْشِي عَلَىٰ بَطْنِهِ وَمِنْهُم مَّن يَمْشِي عَلَىٰ رِجْلَيْنِ وَمِنْهُم مَّن يَمْشِي عَلَىٰ أَرْبَعٍ ۚ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
42፥11 ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ነው፡፡ ከራሳችሁ ጥንዶችን፣ *ከቤት እንስሳዎችም ጥንዶችን ለእናንተ አደረገላችሁ*፡፡ በእርሱ ያበዛችኋል፡፡ የሚመስለው ምንም ነገር የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው፡፡ فَاطِرُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ جَعَلَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا وَمِنَ الْأَنْعَامِ أَزْوَاجًا ۖ يَذْرَؤُكُمْ فِيهِ ۚ لَيْسَ كَمِثْلِهِ شَيْءٌ ۖ وَهُوَ السَّمِيعُ الْبَصِيرُ
"ከቤት እንስሳዎችም ጥንዶችን ለእናንተ አደረገላችሁ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አሁንም “አዝዋጅ” أَزْوَاج ተብሎ የተቀመጠው ቃል ” ዘውጅ” زَوْج ለሚለው ቃል ብዜት ሲሆን “ጥንዶች” ማለት ነው፤ እንስሳት የጾታ ጥንዶች እንደሆኑም እሙንና ቅቡል ነው። በእነዚህ እንስሳ ላይ ሰው ባለቤት እና ንጉሥ ነው፦
36፥71 እኛ እጆቻችን ከሠሩት *"ለእነርሱ እንስሳዎችን መፍጠራችንን አያውቁምን? እነርሱም ለእርሷ ባለ መብቶች ናቸው"*፡፡ أَوَلَمْ يَرَوْا أَنَّا خَلَقْنَا لَهُم مِّمَّا عَمِلَتْ أَيْدِينَا أَنْعَامًا فَهُمْ لَهَا مَالِكُونَ
“ባለ መብት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ማሊክ” مَٰلِك ማለትም “ባለቤት”owner” ማለት ሲሆን ሚምን በሁለት ሃረካት ሲሳብ ሚም ፈትሃ አሊፍ ስኩን “ማ” مَٰ ብሎ ሲቀራው “ባለቤት”owner” ይሆናል፤ እንዲሁ “መሊክ”مَلِيك ብሎ ሚምን ባለ አንድ ሃረካ ተስቦ ሚም ፈትሃ “መ” ብሎ مَ ሲቀራ “ንጉሥ”king” ይሆናል። ወደ ነጥቡ ስንገባ ሰው የእንስሳት "ንጉሥ" "ባለቤት" "ባለመብት" መሆኑን ነው።