አካል እና መንፈስ
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17:85 ከሩሕም ይጠይቁሃል፤ ሩሕ *ከ* ጌታዬ ነገር مِنْ أَمْرِ رَبِّي ነው፤ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም፤ በላቸው።
ነጥብ ሁለት
“መንፈስ”
“ሩሕ” رُوح የሚለው ቃል “መንፈስ” ማለት ሲሆን በቁርአን 21 ጊዜ ተጠቅሷል፤ ይህም ቃል እንደየ አውዱ ለተለየየ አጠቃቀም ይጠቀምበታል፤ ለምሳሌ ቁርአን “መንፈስ” ተብሏል፦
42፥52 እንደዚሁም ወደ አንተ ከትእዛዛችን ሲኾን “መንፈስን” አወረድን፡፡ መጽሐፉም እምነቱም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም፡፡ ግን ከባሮቻችን የምንሻውን ሰው በእርሱ የምንመራበት “ብርሃን” አደረግነው፡፡ አንተም ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ትመራለህ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ رُوحًۭا مِّنْ أَمْرِنَا ۚ مَا كُنتَ تَدْرِى مَا ٱلْكِتَٰبُ وَلَا ٱلْإِيمَٰنُ وَلَٰكِن جَعَلْنَٰهُ نُورًۭا نَّهْدِى بِهِۦ مَن نَّشَآءُ مِنْ عِبَادِنَا ۚ وَإِنَّكَ لَتَهْدِىٓ إِلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ ፡፡
እዚህ አንቀፅ ላይ “መንፈስ” እና “ብርሃን” ተለዋዋጭ ቃል ሆነው ገብተዋል፤ ብርሃን የሃይድሮጂን፣ የሂልየም እና የአርገን ብርሃን ማለት እንዳልሆን ሁሉ መንፈስ የተባለውም አካል ህያው የሚሆንበት ንጥረ-ነገር ሳይሆን ቁርአን ነው፤ “መንፈስ” እና “ብርሃን” እዚህ ጋር “ሒስሲይ” ማለትም “እማሬአዊ” ሳይሆን “መዕነዊይ” ማለትም “ፍካሬአዊ” ነው። በተጨማሪም ጂብሪል *ታማኙ መንፈስ* እና *ቅዱሱ መንፈስ* ተብላል፦
26:192-194 እርሱም ቁርአን በእርግጥ ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ እርሱን #ታማኙ* #መንፈስ* አወረደው፤ ከአስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ #በልብህ* ላይ አወረደው፡፡
19:17 ከእነሱም መጋረጃን አደረገች፣ #መንፈሳችንንም (ጂብሪልን) ወደርሷ ላክን፤ ለእርሷም ትክክለኛ ሰው ሆኖ ተመሰለላት።
16:102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር ቁርአንን #ቅዱሱ* #መንፈስ*(ጂብሪል) እውነተኛ ሲሆን #ከጌታህ* مِنْ رَبِّكَ *አወረደው* በላቸው።
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17:85 ከሩሕም ይጠይቁሃል፤ ሩሕ *ከ* ጌታዬ ነገር مِنْ أَمْرِ رَبِّي ነው፤ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም፤ በላቸው።
ነጥብ ሁለት
“መንፈስ”
“ሩሕ” رُوح የሚለው ቃል “መንፈስ” ማለት ሲሆን በቁርአን 21 ጊዜ ተጠቅሷል፤ ይህም ቃል እንደየ አውዱ ለተለየየ አጠቃቀም ይጠቀምበታል፤ ለምሳሌ ቁርአን “መንፈስ” ተብሏል፦
42፥52 እንደዚሁም ወደ አንተ ከትእዛዛችን ሲኾን “መንፈስን” አወረድን፡፡ መጽሐፉም እምነቱም ምን እንደኾነ የምታውቅ አልነበርክም፡፡ ግን ከባሮቻችን የምንሻውን ሰው በእርሱ የምንመራበት “ብርሃን” አደረግነው፡፡ አንተም ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ ትመራለህ وَكَذَٰلِكَ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ رُوحًۭا مِّنْ أَمْرِنَا ۚ مَا كُنتَ تَدْرِى مَا ٱلْكِتَٰبُ وَلَا ٱلْإِيمَٰنُ وَلَٰكِن جَعَلْنَٰهُ نُورًۭا نَّهْدِى بِهِۦ مَن نَّشَآءُ مِنْ عِبَادِنَا ۚ وَإِنَّكَ لَتَهْدِىٓ إِلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ ፡፡
እዚህ አንቀፅ ላይ “መንፈስ” እና “ብርሃን” ተለዋዋጭ ቃል ሆነው ገብተዋል፤ ብርሃን የሃይድሮጂን፣ የሂልየም እና የአርገን ብርሃን ማለት እንዳልሆን ሁሉ መንፈስ የተባለውም አካል ህያው የሚሆንበት ንጥረ-ነገር ሳይሆን ቁርአን ነው፤ “መንፈስ” እና “ብርሃን” እዚህ ጋር “ሒስሲይ” ማለትም “እማሬአዊ” ሳይሆን “መዕነዊይ” ማለትም “ፍካሬአዊ” ነው። በተጨማሪም ጂብሪል *ታማኙ መንፈስ* እና *ቅዱሱ መንፈስ* ተብላል፦
26:192-194 እርሱም ቁርአን በእርግጥ ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ እርሱን #ታማኙ* #መንፈስ* አወረደው፤ ከአስጠንቃቂዎቹ ትኾን ዘንድ #በልብህ* ላይ አወረደው፡፡
19:17 ከእነሱም መጋረጃን አደረገች፣ #መንፈሳችንንም (ጂብሪልን) ወደርሷ ላክን፤ ለእርሷም ትክክለኛ ሰው ሆኖ ተመሰለላት።
16:102 እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር ቁርአንን #ቅዱሱ* #መንፈስ*(ጂብሪል) እውነተኛ ሲሆን #ከጌታህ* مِنْ رَبِّكَ *አወረደው* በላቸው።
ስለዚህ አላህ ማለት ግኡዛን ነገሮችን ህያው የሚያደርግበት ንጥረ-ነገር አይደለም። አላህ ፈጣሪ እንጂ ፍጡር አይደለም። ስለዚህ ሩህ እውቀት የተሰጠን እውቀት አናሳ ነው፤ ዋናው ሩህ ከአፈር ሳይሆን ከጌታ ነገር መሆኑን መቀበል ነው፦
17:85 ከሩሕም ይጠይቁሃል፤ ሩሕ *ከ* ጌታዬ ነገር مِنْ أَمْرِ رَبِّي ነው፤ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም፤ በላቸው።
ይህንን ካየን በባይብል መንፈስ የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ሩዋህ” ר֫וּחַ በግሪክ ደግሞ “ኑማ” πνεῦμα ሲሆን ፈጣሪ አደምን ከምድር አፈር ሰርቶ በአፍንጫውም “የሕይወት እስትንፋስን የሆነውን መንፈስ እፍ ሲልበት አደም ህያው ነፍስ ሆነ፤ ይህንን መንፈስ በአካል ውስጥ ሰራው፦
ዘፍጥረት 2፥7 እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ከምድር አፈር አበጀው፤ በአፍንጫውም “የሕይወት እስትንፋስን እፍ”” አለበት ሰውም ሕያው ነፍስ ሆነ። NIV
ዘካርያስ 12፥1 ስለ እስራኤል የተነገረ የእግዚአብሔር ቃል ሸክም ይህ ነው። ሰማያትን የዘረጋ፥ ምድርንም የመሠረተ፥ “”የሰውንም መንፈስ በውስጡ የሠራ”” እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦
ይህም መንፈስ ከአምላክ እንደተሰጠ በሞት ጊዜ ወደ አምላክ ይመለሳል፦
መክብብ 12፥7 አፈርም ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ፥ “መንፈስም” ר֫וּחַ ወደ ሰጠው ወደ እግዚአብሔር ሳይመለስ ፈጣሪህን አስብ። NIV
ይህ የሰው መንፈስ የእግዚአብሔር መብራት ነው፦
ምሳሌ 20፥27 የሰው መንፈስ የእግዚአብሔር መብራት ነው የሆዱን ጕርጆች ሁሉ የሚመረምር።
ሌላው መላእክት መንፈስ ናቸው፦
መዝሙር 104፥4 “መላእክቱን መንፈስ የሚያደርግ”፥ አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል።
ራእ 4፥5 ከዙፋኑም መብረቅና ድምፅ ነጐድጓድም ይወጣል፤ በዙፋኑም ፊት ሰባት የእሳት መብራቶች ይበሩ ነበር፥ እነርሱም ሰባቱ “”የእግዚአብሔር መናፍስት”” ናቸው።
ራእ 5፥6 ሰባትም ቀንዶችና ሰባት ዓይኖች ነበሩት እነርሱም ወደ ምድር ሁሉ የተላኩ “የእግዚአብሔር መናፍስት” ናቸው።
“ቄስ” በብዜት “ቄሶች” ለማለት “ቀሳውስት” እንደሚባል፣ “አምላክ” በብዜት “አምላኮች” ለማለት “አማልክት” እንደሚባል ሁሉ “መንፈስ” በብዜት “መንፈሶች” ለማለት “መናፍስት” ይባላል፤ እነዚህም ሰባት የእግዚአብሔር መንፈሶች ሰባቱም የእግዚአብሔር መላእክት ናቸው፦
ራእ 16፥1 #ለሰባቱም መላእክት”። ሄዳችሁ የእግዚአብሔርን ቁጣ ጽዋዎች በምድር ውስጥ አፍስሱ የሚል ታላቅ ድምፅ ከመቅደሱ ሰማሁ።
ራእ 8፥2 በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን #ሰባቱን መላእክት” አየሁ፥ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው።
ሌላው “እግዚአብሔር መንፈስ ነው” ማለት “ሥጋና አጥንት የለውም” ማለት ነው እንጂ መንፈስ ማለት የማይታይ ረቂቅ ማለት ብቻ አይደለም፦
ዮሐንስ 4:24 “እግዚአብሔር መንፈስ ነው”፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።
ሉቃስ 24:39 እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ “መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና” እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው።
ምክንያቱም እግዚአብሔር በዚህ ዓለም ሆነ በትንሳኤ ቀን እንደሚታይ ስለሚናገር፦
ዘጸአት 24:10 የእስራኤልንም አምላክ “”አዩ””፤ “ከእግሩም” በታች እንደ ሰማይ መልክ የሚያበራ እንደ ብሩህ ሰንፔር ድንጋይ የሚመስል ወለል ነበረ።
ማቴዎስ 18፥10 ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን እንዳትንቁ ተጠንቀቁ፤ መላእክቶቻቸው በሰማያት ዘወትር በሰማያት ያለውን “”የአባቴን ፊት ያያሉ”” እላችኋለሁና።
ኢዮብ 19፥ 26-27 ይህ ቁርበቴም ከጠፋ በኋላ፥ በዚያን ጊዜ ከሥጋዬ ተለይቼ “”እግዚአብሔርን እንዳይ”” አውቃለሁ። እኔ ራሴ አየዋለሁ፥ “”ዓይኖቼም ይመለከቱታል””፥
ራእይ 22፥3 ከእንግዲህም ወዲህ መርገም ከቶ አይሆንም። የእግዚአብሔርና የበጉም ዙፋን በእርስዋ ውስጥ ይሆናል፥ ባሪያዎቹም ያመልኩታል፥ “”ፊቱንም ያያሉ””፥
ሲጀመር “እግዚአብሔር መንፈስ ነው” የሚለው ቃል ኢየሱስ ይናገረው አይናገረው እርግጠኛ አይደለንም። ምክንያቱም አራቱ ወንጌላት ላይ አሉ የሚባሉት የኢየሱስ ንግግር ከመቶ 82% የኢየሱስ አይደለም የሚል የአዲስ ኪዳን ምሁር የዶክተር ሄርማን ሙግት ስላለም ጭምር።
ሲቀጥል “እግዚአብሔር መንፈስ ነው” ማለት ሥጋና አጥንት የለውም” ነው፤ ለምሳሌ አምላክ እሳት ነው ተብሏል፦
ዘዳግም 4፥24 አምላክህ እግዚአብሔር “የሚበላ እሳት” ቀናተኛም አምላክ ነውና።
ዕብራውያን 12:29 አምላካችን በእውነት የሚያጠፋ እሳት ነውና።
ዘዳግም 9፥3 አምላክህም እግዚአብሔር “እንደሚበላ እሳት” ሆኖ በፊትህ እንዲያልፍ ዛሬ እወቅ፤ እርሱ ያጠፋቸዋል፥
እግዚአብሔር “እንደሚበላ እሳት” ስለሚያጠፋ እሳት ተባለ እንጂ ነበልባል የሆነ ኦክሲዴሽን ማለት እንዳልሆነ ሁሉ መንፈስ ነው ማለት ልክ እንደ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውም ማለት እንጂ ንጥረ-ነገር የሆነ መንፈስ ነው ማለት አይደለም።
ሲሰልስ መንፈስ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ መናገሩ እና መላኩ መንፈስ እርሱ ከእግዚአብሔር ይለያል፦
1ኛ ነገሥት 22፥20-23 እግዚአብሔርም፦ ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው? አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ። መንፈስም ወጣ “”በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ””፦ እኔ አሳስተዋለሁ አለ። እግዚአብሔርም፦ በምን? አለው እርሱም፦ ወጥቼ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ። እግዚአብሔርም፦ ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ። አሁንም፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።
2ኛ ነገሥት 19፥7 እነሆ፥ በላዩ “”መንፈስን እሰድዳለሁ””፥ ወሬንም ይሰማል፥ ወደ ምድሩም ይመለሳል፤ በምድሩም በሰይፍ እንዲወድቅ አደርገዋለሁ በሉት አላቸው።
መደምደሚያ
መንፈስ ከጌታችን “ነገር” ነው፦
17:85 ከሩሕም ይጠይቁሃል፤ ሩሕ *ከ* ጌታዬ ነገር مِنْ أَمْرِ رَبِّي ነው፤ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም፤ በላቸው።
መንፈስ ከነገር አንዱ ከሆነ ነገር ሁሉ ፍጡር ነው፦
39:62 አላህ “የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው”፤ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው።
40:62 ይሃችሁ፣ ጌታችሁ አላህ ነው፤ “የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው”፤ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ ታዲያ ከእምነት ወዴት ትመለሳላችሁ?።
6:102 ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ “ነገርን ሁሉ ፈጣሪ” ነው፡፡ ስለዚህ አምልኩት፤ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡
ስለዚህ አላህ ነገር ሳይሆን የነገር ፈጣሪ ስለሆነ ፍጡር የሆኑትን አካል እና መንፈስ ነገር ስለሆኑ አላህ አካል እና መንፈስ አይደለም። አላህ መንፈስ ነው ወይስ አካል ነው? ብሎ መሞገት መደዴነት ነው፤ አላህ መለኮት ነው፤ መለኮታዊ ማንነትና ምንነት አለው፤ ማንና ምንድን እንደሆነ ቁርአን ላይ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ ተቀምጧል፤ ለመጣጥፉ እርዝመት ይቅርታ እጠይቃለው።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
17:85 ከሩሕም ይጠይቁሃል፤ ሩሕ *ከ* ጌታዬ ነገር مِنْ أَمْرِ رَبِّي ነው፤ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም፤ በላቸው።
ይህንን ካየን በባይብል መንፈስ የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ሩዋህ” ר֫וּחַ በግሪክ ደግሞ “ኑማ” πνεῦμα ሲሆን ፈጣሪ አደምን ከምድር አፈር ሰርቶ በአፍንጫውም “የሕይወት እስትንፋስን የሆነውን መንፈስ እፍ ሲልበት አደም ህያው ነፍስ ሆነ፤ ይህንን መንፈስ በአካል ውስጥ ሰራው፦
ዘፍጥረት 2፥7 እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ከምድር አፈር አበጀው፤ በአፍንጫውም “የሕይወት እስትንፋስን እፍ”” አለበት ሰውም ሕያው ነፍስ ሆነ። NIV
ዘካርያስ 12፥1 ስለ እስራኤል የተነገረ የእግዚአብሔር ቃል ሸክም ይህ ነው። ሰማያትን የዘረጋ፥ ምድርንም የመሠረተ፥ “”የሰውንም መንፈስ በውስጡ የሠራ”” እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦
ይህም መንፈስ ከአምላክ እንደተሰጠ በሞት ጊዜ ወደ አምላክ ይመለሳል፦
መክብብ 12፥7 አፈርም ወደ ነበረበት ምድር ሳይመለስ፥ “መንፈስም” ר֫וּחַ ወደ ሰጠው ወደ እግዚአብሔር ሳይመለስ ፈጣሪህን አስብ። NIV
ይህ የሰው መንፈስ የእግዚአብሔር መብራት ነው፦
ምሳሌ 20፥27 የሰው መንፈስ የእግዚአብሔር መብራት ነው የሆዱን ጕርጆች ሁሉ የሚመረምር።
ሌላው መላእክት መንፈስ ናቸው፦
መዝሙር 104፥4 “መላእክቱን መንፈስ የሚያደርግ”፥ አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል።
ራእ 4፥5 ከዙፋኑም መብረቅና ድምፅ ነጐድጓድም ይወጣል፤ በዙፋኑም ፊት ሰባት የእሳት መብራቶች ይበሩ ነበር፥ እነርሱም ሰባቱ “”የእግዚአብሔር መናፍስት”” ናቸው።
ራእ 5፥6 ሰባትም ቀንዶችና ሰባት ዓይኖች ነበሩት እነርሱም ወደ ምድር ሁሉ የተላኩ “የእግዚአብሔር መናፍስት” ናቸው።
“ቄስ” በብዜት “ቄሶች” ለማለት “ቀሳውስት” እንደሚባል፣ “አምላክ” በብዜት “አምላኮች” ለማለት “አማልክት” እንደሚባል ሁሉ “መንፈስ” በብዜት “መንፈሶች” ለማለት “መናፍስት” ይባላል፤ እነዚህም ሰባት የእግዚአብሔር መንፈሶች ሰባቱም የእግዚአብሔር መላእክት ናቸው፦
ራእ 16፥1 #ለሰባቱም መላእክት”። ሄዳችሁ የእግዚአብሔርን ቁጣ ጽዋዎች በምድር ውስጥ አፍስሱ የሚል ታላቅ ድምፅ ከመቅደሱ ሰማሁ።
ራእ 8፥2 በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን #ሰባቱን መላእክት” አየሁ፥ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው።
ሌላው “እግዚአብሔር መንፈስ ነው” ማለት “ሥጋና አጥንት የለውም” ማለት ነው እንጂ መንፈስ ማለት የማይታይ ረቂቅ ማለት ብቻ አይደለም፦
ዮሐንስ 4:24 “እግዚአብሔር መንፈስ ነው”፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።
ሉቃስ 24:39 እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ “መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና” እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው።
ምክንያቱም እግዚአብሔር በዚህ ዓለም ሆነ በትንሳኤ ቀን እንደሚታይ ስለሚናገር፦
ዘጸአት 24:10 የእስራኤልንም አምላክ “”አዩ””፤ “ከእግሩም” በታች እንደ ሰማይ መልክ የሚያበራ እንደ ብሩህ ሰንፔር ድንጋይ የሚመስል ወለል ነበረ።
ማቴዎስ 18፥10 ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን እንዳትንቁ ተጠንቀቁ፤ መላእክቶቻቸው በሰማያት ዘወትር በሰማያት ያለውን “”የአባቴን ፊት ያያሉ”” እላችኋለሁና።
ኢዮብ 19፥ 26-27 ይህ ቁርበቴም ከጠፋ በኋላ፥ በዚያን ጊዜ ከሥጋዬ ተለይቼ “”እግዚአብሔርን እንዳይ”” አውቃለሁ። እኔ ራሴ አየዋለሁ፥ “”ዓይኖቼም ይመለከቱታል””፥
ራእይ 22፥3 ከእንግዲህም ወዲህ መርገም ከቶ አይሆንም። የእግዚአብሔርና የበጉም ዙፋን በእርስዋ ውስጥ ይሆናል፥ ባሪያዎቹም ያመልኩታል፥ “”ፊቱንም ያያሉ””፥
ሲጀመር “እግዚአብሔር መንፈስ ነው” የሚለው ቃል ኢየሱስ ይናገረው አይናገረው እርግጠኛ አይደለንም። ምክንያቱም አራቱ ወንጌላት ላይ አሉ የሚባሉት የኢየሱስ ንግግር ከመቶ 82% የኢየሱስ አይደለም የሚል የአዲስ ኪዳን ምሁር የዶክተር ሄርማን ሙግት ስላለም ጭምር።
ሲቀጥል “እግዚአብሔር መንፈስ ነው” ማለት ሥጋና አጥንት የለውም” ነው፤ ለምሳሌ አምላክ እሳት ነው ተብሏል፦
ዘዳግም 4፥24 አምላክህ እግዚአብሔር “የሚበላ እሳት” ቀናተኛም አምላክ ነውና።
ዕብራውያን 12:29 አምላካችን በእውነት የሚያጠፋ እሳት ነውና።
ዘዳግም 9፥3 አምላክህም እግዚአብሔር “እንደሚበላ እሳት” ሆኖ በፊትህ እንዲያልፍ ዛሬ እወቅ፤ እርሱ ያጠፋቸዋል፥
እግዚአብሔር “እንደሚበላ እሳት” ስለሚያጠፋ እሳት ተባለ እንጂ ነበልባል የሆነ ኦክሲዴሽን ማለት እንዳልሆነ ሁሉ መንፈስ ነው ማለት ልክ እንደ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውም ማለት እንጂ ንጥረ-ነገር የሆነ መንፈስ ነው ማለት አይደለም።
ሲሰልስ መንፈስ በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ መናገሩ እና መላኩ መንፈስ እርሱ ከእግዚአብሔር ይለያል፦
1ኛ ነገሥት 22፥20-23 እግዚአብሔርም፦ ወጥቶ በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ አክዓብን የሚያሳስት ማን ነው? አለ። አንዱም እንዲህ ያለ ነገር፥ ሌላውም እንዲያ የለ ነገር ተናገረ። መንፈስም ወጣ “”በእግዚአብሔርም ፊት ቆሞ””፦ እኔ አሳስተዋለሁ አለ። እግዚአብሔርም፦ በምን? አለው እርሱም፦ ወጥቼ በነቢያቶቹ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ እሆናለሁ አለ። እግዚአብሔርም፦ ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ፥ ይሆንልሃልም ውጣ፥ እንዲሁም አድርግ አለ። አሁንም፦ እነሆ፥ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሐሰተኛ መንፈስ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሃል።
2ኛ ነገሥት 19፥7 እነሆ፥ በላዩ “”መንፈስን እሰድዳለሁ””፥ ወሬንም ይሰማል፥ ወደ ምድሩም ይመለሳል፤ በምድሩም በሰይፍ እንዲወድቅ አደርገዋለሁ በሉት አላቸው።
መደምደሚያ
መንፈስ ከጌታችን “ነገር” ነው፦
17:85 ከሩሕም ይጠይቁሃል፤ ሩሕ *ከ* ጌታዬ ነገር مِنْ أَمْرِ رَبِّي ነው፤ ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም፤ በላቸው።
መንፈስ ከነገር አንዱ ከሆነ ነገር ሁሉ ፍጡር ነው፦
39:62 አላህ “የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው”፤ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው።
40:62 ይሃችሁ፣ ጌታችሁ አላህ ነው፤ “የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው”፤ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ ታዲያ ከእምነት ወዴት ትመለሳላችሁ?።
6:102 ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ “ነገርን ሁሉ ፈጣሪ” ነው፡፡ ስለዚህ አምልኩት፤ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡
ስለዚህ አላህ ነገር ሳይሆን የነገር ፈጣሪ ስለሆነ ፍጡር የሆኑትን አካል እና መንፈስ ነገር ስለሆኑ አላህ አካል እና መንፈስ አይደለም። አላህ መንፈስ ነው ወይስ አካል ነው? ብሎ መሞገት መደዴነት ነው፤ አላህ መለኮት ነው፤ መለኮታዊ ማንነትና ምንነት አለው፤ ማንና ምንድን እንደሆነ ቁርአን ላይ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ ተቀምጧል፤ ለመጣጥፉ እርዝመት ይቅርታ እጠይቃለው።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሙስሊም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢውን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፡፡ እናንተም *”ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ”* ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
መግቢያ
“ሙሥሊም” مُسْلِم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” “ሁሉ ነገሩን ሰጠ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “አቢድ” عَابِدُ ማለትም “አምላኪ” አሊያም “ቃኒት” قَانِتِ ማለትም “ታዛዥ” ማለት ነው፤ አላህ ለኢብራሂም “አሥሊም” أَسْلِمْ ማለትም “ታዘዝ” ብሎ ሲለው እርሱም ለዓለማት ጌታ “አሥለምቱ” أَسْلَمْتُ ማለትም “ታዘዝኩ” አለ፦
2፥131 ጌታው ለእርሱ *”ታዘዝ”* ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ *”ታዘዝኩ”* አለ፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
22፥34 *አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱም ብቻ ታዘዙ*፡፡ ለአላህ ተዋራጆችንም አብስራቸው፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا ۗ وَبَشِّرِ الْمُخْبِتِينَ
39፥54 «ቅጣቱም ወደእናንተ ከመምጣቱና ከዚያም የማትርረዱ ከመኾናችሁ በፊት ወደ ጌታችሁ በመጸጸት ተመለሱ፡፡ *ለእርሱም ታዘዙ*፡፡ وَأَنِيبُوا إِلَىٰ رَبِّكُمْ وَأَسْلِمُوا لَهُ مِن قَبْلِ أَن يَأْتِيَكُمُ الْعَذَابُ ثُمَّ لَا تُنصَرُونَ
“ታዘዙ” ለሚለው ቃል የመጣው “አሥሊሙ” أَسْلِمُوا ሲሆን “ሙስሊም” ማለት አንዱን አምላክ የሚታዘዝ ታዛዥ ማለት ነው። ስለዚህ ሙስሊም ማለት የዓለማቱን ጌታ አንዱን አምላክ በብቸኝነት የሚያመልክና የሚታዘዝ ማለት ነው። “ኢሥላም” إِسْلَٰم ደግሞ ሃይማኖቱ ሲሆን “ሢልም” سِّلْم ማለትም “መታዘዝ” ወይም “መገዛት” ማለት ነው፦
2፥208 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም *”በመታዘዝ”* ውስጥ ግቡ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱدْخُلُوا۟ فِى ٱلسِّلْمِ كَآفَّةًۭ
ይህ “መታዘዝ” ደግሞ በዲን ይመጣል፤ “ዲን” دِين ማለት “ሃይማኖት” “ፍትህ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርህ” ማለት ነው፤ አላህ ዘንድ ያለው ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ተቀባይ የለውም፤ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት *“ኢስላም”* ብቻ ነው፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
3፥85 *”ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም”*፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ ٱلْإِسْلَٰمِ دِينًۭا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
“ሠለም” سَلَم ማለት ደግሞ “ታዛዥነት” በሚል መጥቷል፦
16፥87 አጋሪዎቹ በዚያ ቀንም *ታዛዥነታቸውን* ወደ አላህ ያቀርባሉ፡፡ ይቀጣጥፉት የነበሩትም ሁሉ ከእነርሱ ይጠፋቸዋል፡፡ وَأَلْقَوْا إِلَى اللَّهِ يَوْمَئِذٍ السَّلَمَ ۖ وَضَلَّ عَنْهُم مَّا كَانُوا يَفْتَرُون
ታዲያ “ሙስሊም” ማለት አንዱን አምላክ በብቸኝነት ማምለክ ከሆነ እስልምና የተጀመረው መቼ ነው? አንዳንድ ስለ እስልምና እሳቤው የሌላቸው ሰዎች በነብያችን”ﷺ” የተጀመረ ይመስላቸዋል፤ ነገር ግን እውነታው እስልምና ነብያችን”ﷺ” ከመላካቸው በፊት የነበሩት ሰዎች፣ ጂንዎች እና መላእክትም ሙስሊም ናቸው፤ እንዲህ ሲባል እንደው እውርና ድንብር የሆነ ፀለምተኛ ሙግት ሳይሆን ከቋንቋ ሙግት እና ከአምላካችን ከአላህ ንግግር ተነስቼ ነው፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
“መላእክት”
በሰማያት ያሉት መላእክት ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የታዘዙ ናቸው፦
3፥83 በሰማያትና በምድር *”ያሉት ሁሉ”* በውድም በግድም ለእርሱ *”የታዘዙ”* ወደርሱም የሚመለሱ ሲኾኑ ከሓዲዎች ከአላህ ሃይማኖት ሌላን ይፈልጋሉን? أَفَغَيْرَ دِينِ ٱللَّهِ يَبْغُونَ وَلَهُۥٓ أَسْلَمَ مَن فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ طَوْعًۭا وَكَرْهًۭا وَإِلَيْهِ يُرْجَعُونَ
“የታዘዙ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “አስለመ” أَسْلَمَ ሲሆን “ሙስሊም” مُسْلِم የሚለው ቃል የመጣበት ስርወ-ግንድ ነው፣ ስለዚህ በሰማያት ያሉት መላእክት ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የታዘዙ ሲሆኑ እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፤ አይሰለቹም፦
21:19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት *”እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፤ አይሰለቹም”*፡፡ وَلَهُۥ مَن فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُۥ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِۦ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
ይህ እስልምና ውስጡ ሡጁድ ያቀፈ ሲሆን ይህም ሡጁድ “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ማለትም “የአምልኮ ስግደት” ነው፦
16:49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *”መላእክትም ይሰግዳሉ፤ እነርሱም አይኮሩም”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَمَا فِى ٱلْأَرْضِ مِن دَآبَّةٍۢ وَٱلْمَلَٰٓئِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
16፥50 ጌታቸውን ከበላያቸው ሲኾን ይፈሩታል፡፡ *”የታዘዙትንም”* ሁሉ ይሠራሉ፡፡ يَخَافُونَ رَبَّهُم مِّن فَوْقِهِمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ ۩
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት እርሱን *“ከማምለክ” አይኮሩም፤ ያወድሱታልም፤ “ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ”* ። إِنَّ ٱلَّذِينَ عِندَ رَبِّكَ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِۦ وَيُسَبِّحُونَهُۥ وَلَهُۥ يَسْجُدُونَ ۩
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢውን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፡፡ እናንተም *”ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ”* ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
መግቢያ
“ሙሥሊም” مُسْلِم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” “ሁሉ ነገሩን ሰጠ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “አቢድ” عَابِدُ ማለትም “አምላኪ” አሊያም “ቃኒት” قَانِتِ ማለትም “ታዛዥ” ማለት ነው፤ አላህ ለኢብራሂም “አሥሊም” أَسْلِمْ ማለትም “ታዘዝ” ብሎ ሲለው እርሱም ለዓለማት ጌታ “አሥለምቱ” أَسْلَمْتُ ማለትም “ታዘዝኩ” አለ፦
2፥131 ጌታው ለእርሱ *”ታዘዝ”* ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ *”ታዘዝኩ”* አለ፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
22፥34 *አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱም ብቻ ታዘዙ*፡፡ ለአላህ ተዋራጆችንም አብስራቸው፡፡ فَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَلَهُ أَسْلِمُوا ۗ وَبَشِّرِ الْمُخْبِتِينَ
39፥54 «ቅጣቱም ወደእናንተ ከመምጣቱና ከዚያም የማትርረዱ ከመኾናችሁ በፊት ወደ ጌታችሁ በመጸጸት ተመለሱ፡፡ *ለእርሱም ታዘዙ*፡፡ وَأَنِيبُوا إِلَىٰ رَبِّكُمْ وَأَسْلِمُوا لَهُ مِن قَبْلِ أَن يَأْتِيَكُمُ الْعَذَابُ ثُمَّ لَا تُنصَرُونَ
“ታዘዙ” ለሚለው ቃል የመጣው “አሥሊሙ” أَسْلِمُوا ሲሆን “ሙስሊም” ማለት አንዱን አምላክ የሚታዘዝ ታዛዥ ማለት ነው። ስለዚህ ሙስሊም ማለት የዓለማቱን ጌታ አንዱን አምላክ በብቸኝነት የሚያመልክና የሚታዘዝ ማለት ነው። “ኢሥላም” إِسْلَٰم ደግሞ ሃይማኖቱ ሲሆን “ሢልም” سِّلْم ማለትም “መታዘዝ” ወይም “መገዛት” ማለት ነው፦
2፥208 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ሁላችሁም *”በመታዘዝ”* ውስጥ ግቡ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱدْخُلُوا۟ فِى ٱلسِّلْمِ كَآفَّةًۭ
ይህ “መታዘዝ” ደግሞ በዲን ይመጣል፤ “ዲን” دِين ማለት “ሃይማኖት” “ፍትህ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርህ” ማለት ነው፤ አላህ ዘንድ ያለው ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ተቀባይ የለውም፤ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት *“ኢስላም”* ብቻ ነው፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
3፥85 *”ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም”*፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ ٱلْإِسْلَٰمِ دِينًۭا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
“ሠለም” سَلَم ማለት ደግሞ “ታዛዥነት” በሚል መጥቷል፦
16፥87 አጋሪዎቹ በዚያ ቀንም *ታዛዥነታቸውን* ወደ አላህ ያቀርባሉ፡፡ ይቀጣጥፉት የነበሩትም ሁሉ ከእነርሱ ይጠፋቸዋል፡፡ وَأَلْقَوْا إِلَى اللَّهِ يَوْمَئِذٍ السَّلَمَ ۖ وَضَلَّ عَنْهُم مَّا كَانُوا يَفْتَرُون
ታዲያ “ሙስሊም” ማለት አንዱን አምላክ በብቸኝነት ማምለክ ከሆነ እስልምና የተጀመረው መቼ ነው? አንዳንድ ስለ እስልምና እሳቤው የሌላቸው ሰዎች በነብያችን”ﷺ” የተጀመረ ይመስላቸዋል፤ ነገር ግን እውነታው እስልምና ነብያችን”ﷺ” ከመላካቸው በፊት የነበሩት ሰዎች፣ ጂንዎች እና መላእክትም ሙስሊም ናቸው፤ እንዲህ ሲባል እንደው እውርና ድንብር የሆነ ፀለምተኛ ሙግት ሳይሆን ከቋንቋ ሙግት እና ከአምላካችን ከአላህ ንግግር ተነስቼ ነው፤ ይህንን ነጥብ በነጥብ እናያለን፦
ነጥብ አንድ
“መላእክት”
በሰማያት ያሉት መላእክት ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የታዘዙ ናቸው፦
3፥83 በሰማያትና በምድር *”ያሉት ሁሉ”* በውድም በግድም ለእርሱ *”የታዘዙ”* ወደርሱም የሚመለሱ ሲኾኑ ከሓዲዎች ከአላህ ሃይማኖት ሌላን ይፈልጋሉን? أَفَغَيْرَ دِينِ ٱللَّهِ يَبْغُونَ وَلَهُۥٓ أَسْلَمَ مَن فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ طَوْعًۭا وَكَرْهًۭا وَإِلَيْهِ يُرْجَعُونَ
“የታዘዙ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “አስለመ” أَسْلَمَ ሲሆን “ሙስሊም” مُسْلِم የሚለው ቃል የመጣበት ስርወ-ግንድ ነው፣ ስለዚህ በሰማያት ያሉት መላእክት ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የታዘዙ ሲሆኑ እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፤ አይሰለቹም፦
21:19 በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉም የእርሱ ነው፡፡ እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት *”እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፤ አይሰለቹም”*፡፡ وَلَهُۥ مَن فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۚ وَمَنْ عِندَهُۥ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِۦ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
ይህ እስልምና ውስጡ ሡጁድ ያቀፈ ሲሆን ይህም ሡጁድ “ሡጁዱል ዒባዳ” سُّجُود العبادة ማለትም “የአምልኮ ስግደት” ነው፦
16:49 ለአላህም በሰማያት ያለው ከተንቀሳቃሽም በምድር ያለው ሁሉ፣ *”መላእክትም ይሰግዳሉ፤ እነርሱም አይኮሩም”*፡፡ وَلِلَّهِ يَسْجُدُ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَمَا فِى ٱلْأَرْضِ مِن دَآبَّةٍۢ وَٱلْمَلَٰٓئِكَةُ وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
16፥50 ጌታቸውን ከበላያቸው ሲኾን ይፈሩታል፡፡ *”የታዘዙትንም”* ሁሉ ይሠራሉ፡፡ يَخَافُونَ رَبَّهُم مِّن فَوْقِهِمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ ۩
7፥206 እነዚያ እጌታህ ዘንድ ያሉት መላእክት እርሱን *“ከማምለክ” አይኮሩም፤ ያወድሱታልም፤ “ለእርሱም ብቻ ይሰግዳሉ”* ። إِنَّ ٱلَّذِينَ عِندَ رَبِّكَ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِۦ وَيُسَبِّحُونَهُۥ وَلَهُۥ يَسْجُدُونَ ۩
ነጥብ ሁለት
“ጅኒ”
“ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፤ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው፤ ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፦
15:27 *”ጃንንም”* ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው፡፡ وَٱلْجَآنَّ خَلَقْنَٰهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ ٱلسَّمُومِ
2:21 እናንተ ሰዎች ሆይ! የፈጠራችሁን እነዚያንም ከእናንተ በፊት *”የነበሩትን”* የፈጠረውን ጌታችሁን አምልኩ፤ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ ٱعْبُدُوا۟ رَبَّكُمُ ٱلَّذِى خَلَقَكُمْ وَٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
26:184 «ያንንም የፈጠራችሁን *”የቀድሞዎቹንም ፍጡሮች”* የፈጠረውን ፍሩ፡፡» وَٱتَّقُوا۟ ٱلَّذِى خَلَقَكُمْ وَٱلْجِبِلَّةَ ٱلْأَوَّلِينَ
ጂኒዎች እንደ ሰው ነፃ ፈቃድ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፤ እንደ ሰው አላህ ሊያመልኩ የተፈጠሩት ፍጡሮች ናቸው፤ ከእነርሱ መካከል በነጻ ፈቃዳቸው በአላህ ላይ የሚያሻርኩ በደለኞች አሉ፤ አላህን በብቸኝነት የሚያመልኩ ሙስሊሞች አሉ፦
51:56 *″ጂን”* እና ሰውን *”ሊያመልኩኝ”* እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም። وَمَا خَلَقْتُ ٱلْجِنَّ وَٱلْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
72፥14 «እኛም ከእኛ ውስጥ *”ሙስሊሞች አሉ”*፡፡ ከእኛም ውስጥ *”በዳዮች አሉ”*፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡» وَأَنَّا مِنَّا ٱلْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا ٱلْقَٰسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُو۟لَٰٓئِكَ تَحَرَّوْا۟ رَشَدًۭا
ነጥብ ሶስት
“ሰዎች”
ሰው ሲፈጠር የሚፈጠርበት አላማ አንዱን አምላክ አላህን በብቸኝነት እንዲያመልክ ብቻ ነው፤ አላህ ሰዎችን የፈጠረበት ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፦
51:56 ጂን እና *”ሰውን ሊያመልኩኝ”* እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም። وَمَا خَلَقْتُ ٱلْجِنَّ وَٱلْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
30፥30 ወደ እውነት ተዘንባይ ኾነህም ፊትህን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡ የአላህን ፍጥረት ያችን *”አላህ ሰዎችን በእርስዋ ላይ የፈጠረባትን ሃይማኖት ያዟት”*፡፡ فَأَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًۭا ۚ فِطْرَتَ ٱللَّهِ ٱلَّتِى فَطَرَ ٱلنَّاسَ عَلَيْهَا ۚ لَا تَبْدِيلَ لِخَلْقِ ٱللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ ٱلدِّينُ ٱلْقَيِّمُ وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ ٱلنَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
3፥19 አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት *“ኢስላም”* ብቻ ነው፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
ኢስላም የተፈጥሮ ሀይማኖት፤ አላህ ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን ባወጣ ጊዜ «ጌታችሁ አይደለሁምን?» በማለት ጥያቄ ያቀርባል፤ እኛም «ጌታችን ነህ መሰከርን» እንላለን፦
7:172 ጌታህም ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው *ዘሮቻቸውን ባወጣ”* እና «ጌታችሁ አይደለሁምን» ሲል በነፍሶቻቸው ላይ *”ባስመሰከራቸው”* ጊዜ የኾነውን አስታውስ፡፡ *«ጌታችን ነህ መሰከርን»* አሉ፡፡ «በትንሣኤ ቀን ከዚህ ኪዳን ዘንጊዎች ነበርን እንዳትሉ፡፡» وَإِذْ أَخَذَ رَبُّكَ مِنۢ بَنِىٓ ءَادَمَ مِن ظُهُورِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَأَشْهَدَهُمْ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَلَسْتُ بِرَبِّكُمْ ۖ قَالُوا۟ بَلَىٰ ۛ شَهِدْنَآ ۛ أَن تَقُولُوا۟ يَوْمَ ٱلْقِيَٰمَةِ إِنَّا كُنَّا عَنْ هَٰذَا غَٰفِلِينَ
አላህ ስንፈጠር በማስመስከር ቃል ያስገባን እርሱ ብቻ ጌታ ሆኖ እንድናመልከው ነው፤ ይህ አምልኮ ኢስላም ይባላል፤ እኛም ሙስሊሞች ነን፤ “ጌታችን ነህ መሰከርን” ብለናል፤ አላህ የሰውን ዘር የፈጠረው ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከሆነ ተስፈንጣሪ ውሃ “Spurt of water” ሲሆን፤ ይህም ውሃ ሲመን”semen” ነው፦
32:7-8 ያ የፈጠረውን ነገር ሁሉ ያሳመረው፣ የሰውንም ፍጥረት ከጭቃ የጀመረው፥ ነው፤ ከዚያም *“ዘሮቹን፣ ከተጣለለ ከደካማ ውሃ”* ያደረገ፣ ነው።
86:5 ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት። ከተስፈንጣሪ ውሃ ተፈጠረ። *”ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከሆነ ውሃ”*።
ይህ ተስፈንጣሪ ውሃ የፍትወት ጠብታ”sperm-drop” ሆኖ ከሴት የእንቁላል ህዋስ ጋር ሲገናኝ ሰው ይፈጠራል፦
53:45-46 እርሱም ሁለቱን ዓይነቶች ወንድና ሴትን ፈጠረ። *”ከፍትወት ጠብታ በማኅፀን ውስጥ በምትፈስስ ጊዜ”*፤
56:57-59 እኛ ፈጠርናችሁ፤ አታምኑምን? *”በማኅፀኖች የምታፈሱትን አያችሁትን”*? እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹ ነን።
እንግዲህ የሰው ልጅ ሙስሊም ሆኖ የሚፈጠረው በዚህ ጊዜ ነው፤ ነብያችንም”ﷺ” ኢስላም የተፈጥሮ ሃይማኖት መሆኑን እንዲህ ያስረዱናል፦
ኢማም ሙስሊም መፅሐፍ 040, ቁጥር 6853
ከአቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *“ማንም የሚወለድ ሰው “በፊጥራ”(በኢስላም) ላይ ሆኖ እንጂ አይወለድም”*፤ ወላጆቹ ግን አይሁዳዊ ያደርጉታል፣ ወይም ክርስቲያን ያደርጉታል ወይም ዞሮስተርያን ያደርጉታል እንጂ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، قَالَ: قَالَ النَّبِيُّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: «كُلُّ مَوْلُودٍ يُولَدُ عَلَى الفِطْرَةِ، فَأَبَوَاهُ يُهَوِّدَانِهِ، أَوْ يُنَصِّرَانِهِ، أَوْ يُمَجِّسَانِهِ….» رواه البخاري ومسلم وغيرهما.፤
ሙስሊም ሲፈጠር የሚጠመቅበት የሃይማኖት ጥምቀት ኢስላም ነው፣ ይህ ጥምቀት በ 40 ቀን ወይም በ 80 ቀን አሊያም ለአቅመ አዳም እና ለአቅመ ሔዋን ስንደሪስ የምንጠመቀው ሳይሆን የተፈጥሮ ጥምቀት ነው፣ አጥማቂውን ቄስ አሊያም ፓስተር ሳይሆን አላህ ነው፦
2:138َ የአላህን *”የተፈጥሮ ጥምቀት”* ያዙ፡፡ በማጥመቅም ከአላህ ይበልጥ ያማረ ማነው? ማንም የለም፤ እኛም *”ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን”* በሉ። صِبْغَةَ اللَّـهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّـهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُون ፡፡
“ጅኒ”
“ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፤ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው፤ ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፦
15:27 *”ጃንንም”* ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው፡፡ وَٱلْجَآنَّ خَلَقْنَٰهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ ٱلسَّمُومِ
2:21 እናንተ ሰዎች ሆይ! የፈጠራችሁን እነዚያንም ከእናንተ በፊት *”የነበሩትን”* የፈጠረውን ጌታችሁን አምልኩ፤ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ ٱعْبُدُوا۟ رَبَّكُمُ ٱلَّذِى خَلَقَكُمْ وَٱلَّذِينَ مِن قَبْلِكُمْ لَعَلَّكُمْ تَتَّقُونَ
26:184 «ያንንም የፈጠራችሁን *”የቀድሞዎቹንም ፍጡሮች”* የፈጠረውን ፍሩ፡፡» وَٱتَّقُوا۟ ٱلَّذِى خَلَقَكُمْ وَٱلْجِبِلَّةَ ٱلْأَوَّلِينَ
ጂኒዎች እንደ ሰው ነፃ ፈቃድ ያላቸው ፍጡሮች ናቸው፤ እንደ ሰው አላህ ሊያመልኩ የተፈጠሩት ፍጡሮች ናቸው፤ ከእነርሱ መካከል በነጻ ፈቃዳቸው በአላህ ላይ የሚያሻርኩ በደለኞች አሉ፤ አላህን በብቸኝነት የሚያመልኩ ሙስሊሞች አሉ፦
51:56 *″ጂን”* እና ሰውን *”ሊያመልኩኝ”* እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም። وَمَا خَلَقْتُ ٱلْجِنَّ وَٱلْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
72፥14 «እኛም ከእኛ ውስጥ *”ሙስሊሞች አሉ”*፡፡ ከእኛም ውስጥ *”በዳዮች አሉ”*፡፡ የሰለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡» وَأَنَّا مِنَّا ٱلْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا ٱلْقَٰسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُو۟لَٰٓئِكَ تَحَرَّوْا۟ رَشَدًۭا
ነጥብ ሶስት
“ሰዎች”
ሰው ሲፈጠር የሚፈጠርበት አላማ አንዱን አምላክ አላህን በብቸኝነት እንዲያመልክ ብቻ ነው፤ አላህ ሰዎችን የፈጠረበት ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፦
51:56 ጂን እና *”ሰውን ሊያመልኩኝ”* እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም። وَمَا خَلَقْتُ ٱلْجِنَّ وَٱلْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
30፥30 ወደ እውነት ተዘንባይ ኾነህም ፊትህን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡ የአላህን ፍጥረት ያችን *”አላህ ሰዎችን በእርስዋ ላይ የፈጠረባትን ሃይማኖት ያዟት”*፡፡ فَأَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًۭا ۚ فِطْرَتَ ٱللَّهِ ٱلَّتِى فَطَرَ ٱلنَّاسَ عَلَيْهَا ۚ لَا تَبْدِيلَ لِخَلْقِ ٱللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ ٱلدِّينُ ٱلْقَيِّمُ وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ ٱلنَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
3፥19 አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት *“ኢስላም”* ብቻ ነው፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
ኢስላም የተፈጥሮ ሀይማኖት፤ አላህ ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን ባወጣ ጊዜ «ጌታችሁ አይደለሁምን?» በማለት ጥያቄ ያቀርባል፤ እኛም «ጌታችን ነህ መሰከርን» እንላለን፦
7:172 ጌታህም ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው *ዘሮቻቸውን ባወጣ”* እና «ጌታችሁ አይደለሁምን» ሲል በነፍሶቻቸው ላይ *”ባስመሰከራቸው”* ጊዜ የኾነውን አስታውስ፡፡ *«ጌታችን ነህ መሰከርን»* አሉ፡፡ «በትንሣኤ ቀን ከዚህ ኪዳን ዘንጊዎች ነበርን እንዳትሉ፡፡» وَإِذْ أَخَذَ رَبُّكَ مِنۢ بَنِىٓ ءَادَمَ مِن ظُهُورِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَأَشْهَدَهُمْ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَلَسْتُ بِرَبِّكُمْ ۖ قَالُوا۟ بَلَىٰ ۛ شَهِدْنَآ ۛ أَن تَقُولُوا۟ يَوْمَ ٱلْقِيَٰمَةِ إِنَّا كُنَّا عَنْ هَٰذَا غَٰفِلِينَ
አላህ ስንፈጠር በማስመስከር ቃል ያስገባን እርሱ ብቻ ጌታ ሆኖ እንድናመልከው ነው፤ ይህ አምልኮ ኢስላም ይባላል፤ እኛም ሙስሊሞች ነን፤ “ጌታችን ነህ መሰከርን” ብለናል፤ አላህ የሰውን ዘር የፈጠረው ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከሆነ ተስፈንጣሪ ውሃ “Spurt of water” ሲሆን፤ ይህም ውሃ ሲመን”semen” ነው፦
32:7-8 ያ የፈጠረውን ነገር ሁሉ ያሳመረው፣ የሰውንም ፍጥረት ከጭቃ የጀመረው፥ ነው፤ ከዚያም *“ዘሮቹን፣ ከተጣለለ ከደካማ ውሃ”* ያደረገ፣ ነው።
86:5 ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት። ከተስፈንጣሪ ውሃ ተፈጠረ። *”ከጀርባ እና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከሆነ ውሃ”*።
ይህ ተስፈንጣሪ ውሃ የፍትወት ጠብታ”sperm-drop” ሆኖ ከሴት የእንቁላል ህዋስ ጋር ሲገናኝ ሰው ይፈጠራል፦
53:45-46 እርሱም ሁለቱን ዓይነቶች ወንድና ሴትን ፈጠረ። *”ከፍትወት ጠብታ በማኅፀን ውስጥ በምትፈስስ ጊዜ”*፤
56:57-59 እኛ ፈጠርናችሁ፤ አታምኑምን? *”በማኅፀኖች የምታፈሱትን አያችሁትን”*? እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹ ነን።
እንግዲህ የሰው ልጅ ሙስሊም ሆኖ የሚፈጠረው በዚህ ጊዜ ነው፤ ነብያችንም”ﷺ” ኢስላም የተፈጥሮ ሃይማኖት መሆኑን እንዲህ ያስረዱናል፦
ኢማም ሙስሊም መፅሐፍ 040, ቁጥር 6853
ከአቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- *“ማንም የሚወለድ ሰው “በፊጥራ”(በኢስላም) ላይ ሆኖ እንጂ አይወለድም”*፤ ወላጆቹ ግን አይሁዳዊ ያደርጉታል፣ ወይም ክርስቲያን ያደርጉታል ወይም ዞሮስተርያን ያደርጉታል እንጂ عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، قَالَ: قَالَ النَّبِيُّ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: «كُلُّ مَوْلُودٍ يُولَدُ عَلَى الفِطْرَةِ، فَأَبَوَاهُ يُهَوِّدَانِهِ، أَوْ يُنَصِّرَانِهِ، أَوْ يُمَجِّسَانِهِ….» رواه البخاري ومسلم وغيرهما.፤
ሙስሊም ሲፈጠር የሚጠመቅበት የሃይማኖት ጥምቀት ኢስላም ነው፣ ይህ ጥምቀት በ 40 ቀን ወይም በ 80 ቀን አሊያም ለአቅመ አዳም እና ለአቅመ ሔዋን ስንደሪስ የምንጠመቀው ሳይሆን የተፈጥሮ ጥምቀት ነው፣ አጥማቂውን ቄስ አሊያም ፓስተር ሳይሆን አላህ ነው፦
2:138َ የአላህን *”የተፈጥሮ ጥምቀት”* ያዙ፡፡ በማጥመቅም ከአላህ ይበልጥ ያማረ ማነው? ማንም የለም፤ እኛም *”ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን”* በሉ። صِبْغَةَ اللَّـهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّـهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُون ፡፡
መደምደሚያ
እምላካችን አላህ ሰዎች ወደ ኢስላም እንዲመጡ ነብያት ልኳል፤ ሙስሊሞች ሳንሆን እንዳንሞት ነግሮናል፦
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢውን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፡፡ እናንተም *”ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ”* ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
ከሞትን በኃላ ግን በትንሣኤ ቀን ሙስሊሞች በሆንን ብሎ መቆጨት እርባና የለውምና እናንተ ከሃድያን ሆይ በተውበት ወደ አላህ ተመለሱ፦
15፥2 እነዚያ የካዱት በትንሣኤ ቀን *”ሙስሊሞች በኾኑ ኖሩ በብዛት ይመኛሉ”*፡፡ رُّبَمَا يَوَدُّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ لَوْ كَانُوا۟ مُسْلِمِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
እምላካችን አላህ ሰዎች ወደ ኢስላም እንዲመጡ ነብያት ልኳል፤ ሙስሊሞች ሳንሆን እንዳንሞት ነግሮናል፦
3፥102 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢውን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፡፡ እናንተም *”ሙስሊሞች ኾናችሁ እንጅ አትሙቱ”* ፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
ከሞትን በኃላ ግን በትንሣኤ ቀን ሙስሊሞች በሆንን ብሎ መቆጨት እርባና የለውምና እናንተ ከሃድያን ሆይ በተውበት ወደ አላህ ተመለሱ፦
15፥2 እነዚያ የካዱት በትንሣኤ ቀን *”ሙስሊሞች በኾኑ ኖሩ በብዛት ይመኛሉ”*፡፡ رُّبَمَا يَوَدُّ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ لَوْ كَانُوا۟ مُسْلِمِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢስላም እና ነብያት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
መግቢያ
የኢስላምን መሰረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ “ላ-ኢላሀ ኢልለሏህ” لا اله الاّ الله ነው፣ የነብያት ዐቂዳህ አስኳሉ “ላ-ኢላሀ ኢልለሏህ” ነው፤ አላህ ጥንት ለነበሩት ነቢያቱ ወሕይ የሚያወርድላቸው የነበረው “ላ ኢላሃ ኢልላ አና” لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا ማለትም “ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፦
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ *”ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም”* ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
ወደ ሰዎች ሲልካቸውም “ማ ለኩም ሚን ኢላሂ ገይሩሁ” مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ ማለትም “ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም” ብለው እንዲናገሩ ነው፦
23:32 በውስጣቸውም ከእነርሱ የኾነን መልክተኛ አላህን አምልኩ *”ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም”* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ አትጠነቀቁምን በማለት ላክን፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤ አላቸው፦ወገኖቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፤ ለእናንተ *ከእርሱ በቀር ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ፤
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን አምልኩ *ከእርሱ ሌላ በቀር ምንም አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ ፤
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ ፦ሕዝቦቼ ሆይ አላህን አምልኩ፤ *ከእርሱ በቀር ሌላ ለናንተ አምላክ፣ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ ፤
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፤ *ከእርሱ በቀር ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ፤
ለናሙና ያክል ከላይ ያሉትን ጠቀስን እንጂ አላህ በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ እርሱን እንዲያመልኩ እና ጣዖትንም እንዲርቁ መልክተኛን በእርግጥ ልኳል፤ ከእነርሱ አላህ ለእኛ አስፈላጊ ያላቸውን በነብያችን”ﷺ” ላይ የተረካቸው አሉ፤ ከእነርሱም ለእኛ አስፈላጊ ያልሆኑትን በነብያችን”ﷺ” ላይ ያልተረካቸው አሉ፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ *”አላህን አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ”*፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِى كُلِّ أُمَّةٍۢ رَّسُولًا أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ وَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلطَّٰغُوتَ
40:78 *”ከአንተ በፊትም መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል፤ ከእነርሱ በአንተ ላይ የተረክንልህ አለ፤ ከእነርሱም በአንተ ላይ ያልተረክነው አለ”*፤ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلًۭا مِّن قَبْلِكَ مِنْهُم مَّن قَصَصْنَا عَلَيْكَ وَمِنْهُم مَّن لَّمْ نَقْصُصْ عَلَيْكَ
እነዚህ ነብያት አምላካችን አላህ ወሕይ የሚያወርድላቸው ጭብጥ ይህ እስልምና ነው፤ እስቲ እነዚህ ነብያት በተናጥል እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“አደም”
አላህ ወደ አደም ወህይ አውርዷል፤ አደምም ከእርሱ ቃላት ተቀብሏል፦
20:115 ወደ አደምም ከዚህ በፊት *“ኪዳንን በእርግጥ አወረድን”*፤ ረሳም፡፡ ለእርሱም ቆራጥነትን አላገኘንለትም وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ فَنَسِىَ وَلَمْ نَجِدْ لَهُۥ عَزْمًۭا ፡፡
2:37 አደምም *“ከጌታው ቃላትን ተቀበለ”*፡፡ በርሱ ላይም ጌታው ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና فَتَلَقَّىٰٓ ءَادَمُ مِن رَّبِّهِۦ كَلِمَٰتٍۢ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ ፡፡
ወደ ነብያት የሚወርደው የኢስላም አስኳሉ የሆነው “ላ ኢላሃ ኢልለሏህ” ከሆነ ነብያችንም”ﷺ” በግልፅና በማያሻማ አደም የመጀመሪያው ነብይ መሆኑን ነግረውናል፦
ሙስነድ አህመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1781
አቡ ዘር ነብዩን የአላህ ነብይ”ﷺ” ሆይ የመጀመሪያው ነብይ ማን ነው? ብሎ ጠየቃቸው፤ ነብዩም አደም”አ.ሰ.” ነው አሉ፤ እርሱም፦ እርሱ ነብይ ነበረ? ብሎ ጠየቀ፤ ነብዩም፦ አዎ አላህ በእጁ የፈጠረውና ሩህ የነፋበት ነበር፤ አሉት قال : قلت : يا نبي الله ! فأي الأنبياء كان أول ? قال : آدم عليه السلام . قال : قلت : يا نبي الله ! أو نبي كان آدم ? قال : نعم , نبي مكلم , خلقه الله بيده , ثم نفخ فيه من روحه ።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
መግቢያ
የኢስላምን መሰረትና ውቅር፣ ዋልታና ማገር፣ ጥልቀትና ስፋት፣ ድርና ማግ “ላ-ኢላሀ ኢልለሏህ” لا اله الاّ الله ነው፣ የነብያት ዐቂዳህ አስኳሉ “ላ-ኢላሀ ኢልለሏህ” ነው፤ አላህ ጥንት ለነበሩት ነቢያቱ ወሕይ የሚያወርድላቸው የነበረው “ላ ኢላሃ ኢልላ አና” لَا إِلَٰهَ إِلَّا أَنَا ማለትም “ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፦
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ *”ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ”* በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ *”ከኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ ፍሩኝም”* ማለትን አስታውቁ በማለት ያወርዳል፡፡ يُنَزِّلُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةَ بِٱلرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِۦ عَلَىٰ مَن يَشَآءُ مِنْ عِبَادِهِۦٓ أَنْ أَنذِرُوٓا۟ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱتَّقُونِ
ወደ ሰዎች ሲልካቸውም “ማ ለኩም ሚን ኢላሂ ገይሩሁ” مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ ማለትም “ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም” ብለው እንዲናገሩ ነው፦
23:32 በውስጣቸውም ከእነርሱ የኾነን መልክተኛ አላህን አምልኩ *”ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የላችሁም”* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ አትጠነቀቁምን በማለት ላክን፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤ አላቸው፦ወገኖቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፤ ለእናንተ *ከእርሱ በቀር ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ፤
11:50 ወደ ዓድም ወንድማቸውን ሁድን ላክን አላቸው ፦ ወገኖቼ ሆይ አላህን አምልኩ *ከእርሱ ሌላ በቀር ምንም አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ ፤
11:61 ወደ ሠሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፤ ፦ሕዝቦቼ ሆይ አላህን አምልኩ፤ *ከእርሱ በቀር ሌላ ለናንተ አምላክ፣ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ ፤
11:84 ወደ መድየንም ወንድማችውን ሹዐይብን፣ ላክን፤ አላቸው ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፤ *ከእርሱ በቀር ሌላ ለናንተ አምላክ የላችሁም* مَا لَكُمْ مِنْ إِلَٰهٍ غَيْرُهُ፤
ለናሙና ያክል ከላይ ያሉትን ጠቀስን እንጂ አላህ በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ እርሱን እንዲያመልኩ እና ጣዖትንም እንዲርቁ መልክተኛን በእርግጥ ልኳል፤ ከእነርሱ አላህ ለእኛ አስፈላጊ ያላቸውን በነብያችን”ﷺ” ላይ የተረካቸው አሉ፤ ከእነርሱም ለእኛ አስፈላጊ ያልሆኑትን በነብያችን”ﷺ” ላይ ያልተረካቸው አሉ፦
16:36 በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ *”አላህን አምልኩ፤ ጣዖትንም ራቁ”*፤ በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል፤ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِى كُلِّ أُمَّةٍۢ رَّسُولًا أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ وَٱجْتَنِبُوا۟ ٱلطَّٰغُوتَ
40:78 *”ከአንተ በፊትም መልክተኞችን በእርግጥ ልከናል፤ ከእነርሱ በአንተ ላይ የተረክንልህ አለ፤ ከእነርሱም በአንተ ላይ ያልተረክነው አለ”*፤ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلًۭا مِّن قَبْلِكَ مِنْهُم مَّن قَصَصْنَا عَلَيْكَ وَمِنْهُم مَّن لَّمْ نَقْصُصْ عَلَيْكَ
እነዚህ ነብያት አምላካችን አላህ ወሕይ የሚያወርድላቸው ጭብጥ ይህ እስልምና ነው፤ እስቲ እነዚህ ነብያት በተናጥል እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“አደም”
አላህ ወደ አደም ወህይ አውርዷል፤ አደምም ከእርሱ ቃላት ተቀብሏል፦
20:115 ወደ አደምም ከዚህ በፊት *“ኪዳንን በእርግጥ አወረድን”*፤ ረሳም፡፡ ለእርሱም ቆራጥነትን አላገኘንለትም وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ فَنَسِىَ وَلَمْ نَجِدْ لَهُۥ عَزْمًۭا ፡፡
2:37 አደምም *“ከጌታው ቃላትን ተቀበለ”*፡፡ በርሱ ላይም ጌታው ጸጸትን በመቀበል ተመለሰለት፤ እነሆ እርሱ ጸጸትን ተቀባይ አዛኝ ነውና فَتَلَقَّىٰٓ ءَادَمُ مِن رَّبِّهِۦ كَلِمَٰتٍۢ فَتَابَ عَلَيْهِ ۚ إِنَّهُۥ هُوَ ٱلتَّوَّابُ ٱلرَّحِيمُ ፡፡
ወደ ነብያት የሚወርደው የኢስላም አስኳሉ የሆነው “ላ ኢላሃ ኢልለሏህ” ከሆነ ነብያችንም”ﷺ” በግልፅና በማያሻማ አደም የመጀመሪያው ነብይ መሆኑን ነግረውናል፦
ሙስነድ አህመድ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 1781
አቡ ዘር ነብዩን የአላህ ነብይ”ﷺ” ሆይ የመጀመሪያው ነብይ ማን ነው? ብሎ ጠየቃቸው፤ ነብዩም አደም”አ.ሰ.” ነው አሉ፤ እርሱም፦ እርሱ ነብይ ነበረ? ብሎ ጠየቀ፤ ነብዩም፦ አዎ አላህ በእጁ የፈጠረውና ሩህ የነፋበት ነበር፤ አሉት قال : قلت : يا نبي الله ! فأي الأنبياء كان أول ? قال : آدم عليه السلام . قال : قلت : يا نبي الله ! أو نبي كان آدم ? قال : نعم , نبي مكلم , خلقه الله بيده , ثم نفخ فيه من روحه ።
ነጥብ ሁለት
“ኑሕ”
የኑሕ ጥሪ “ወገኖቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፤ ለእናንተ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም” ማለት ነበረ፦
23:23 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ ወዲያውም «ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፡፡ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ አትጠነቀቁምን» አላቸው፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤ አላቸው፦ ወገኖቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፤ ለእናንተ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እኔ በናንተ ላይ የከባድ ቀንን ቅጣት እፈራላችኋለሁ።
ልብ አድርግ የኑሕ የመልእክቱ ጭብጥ ከአንዱ አምላክ ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ የለምና አምልኩት የሚል ነው፤ ይህንን አንድ አምላክ በብቸኝነት ስለሚያመልክ “ከሙስሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ” ብሏል፦
10፥72 “ብትሸሹም አትጎዱኝም ፣ከምንዳም ምንንም አለምናችሁም፡፡ምንዳዬም በአላህ ላይ እንጂ በሌላ አይደለም፣ *”ከሙስሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ”* فَإِن تَوَلَّيْتُمْ فَمَا سَأَلْتُكُم مِّنْ أَجْرٍ ۖ إِنْ أَجْرِىَ إِلَّا عَلَى ٱللَّهِ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ ٱلْمُسْلِمِينَ
ነጥብ ሶስት
“ኢብራሂም”
የዐረቦች አባታቸው ኢብራሂም ሲሆን የኢብራሂምን ሃይማኖት ደግሞ ኢስላም ነው፤ አላህ ከነብያችን”ﷺ” በፊት “ታዛዦች” ብሎ ሰይሟቸዋል፦
22:78 በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፤ እርሱ መርጧችኃል፤ በእናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፤ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፤ እርሱ *”ከዚህ በፊት ሙስሊሞች”* ብሎ ሰይሟችኋል፤ وَجَٰهِدُوا۟ فِى ٱللَّهِ حَقَّ جِهَادِهِۦ ۚ هُوَ ٱجْتَبَىٰكُمْ وَمَا جَعَلَ عَلَيْكُمْ فِى ٱلدِّينِ مِنْ حَرَجٍۢ ۚ مِّلَّةَ أَبِيكُمْ إِبْرَٰهِيمَ ۚ هُوَ سَمَّىٰكُمُ ٱلْمُسْلِمِينَ مِن قَبْلُ
“ከዚህ በፊት” የሚለው አገናዛቢ መስተዋድድ “ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን የአደም ጊዜ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አላህ ወደ አደም ወሕይ ሲያወርድ “ሙስሊም” ብሎ ተጣራ፦
20፥115 ወደ አደምም *”ከዚህ በፊት”* ኪዳንን በእርግጥ አወረድን፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ
“ሙስሊም” مُسْلِم “ታዛዥ” ማለት ነው፤ አላህ ለኢብራሂም “አስሊም” أَسْلِمْ “ታዘዝ” ብሎ ሲለው እርሱም ለዓለማት ጌታ “አስለምቱ” أَسْلَمْتُ “ታዘዝኩ” አለ፦
2፥131 ጌታው ለእርሱ *”ታዘዝ”* ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ *”ታዘዝኩ”* አለ፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ስለዚህ ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ ሙስሊም ነበረ፤ ይሁዲነት ከተውራት መውረድ በኃላ እንዲሁ ክርስትና ከኢንጅል መውረድ በኃላ የመጡ ስያሜዎች ናቸው፤ ተውራትና ኢንጂልም ደግሞ ከእርሱ በኋላ እንጅ በፊት አልተወረዱም፦
3:67 ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ *”ሙስሊም ነበረ”*፤ ከአጋሪዋችም አልነበረም። مَا كَانَ إِبْرَٰهِيمُ يَهُودِيًّۭا وَلَا نَصْرَانِيًّۭا وَلَٰكِن كَانَ حَنِيفًۭا مُّسْلِمًۭا وَمَا كَانَ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
3፥65 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በኢብራሂም ለምን ትከራከራላችሁ? ተውራትና ኢንጂልም ከእርሱ በኋላ እንጅ አልተወረዱም፡፡ ልብ አታደርጉምን በላቸው፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تُحَآجُّونَ فِىٓ إِبْرَٰهِيمَ وَمَآ أُنزِلَتِ ٱلتَّوْرَىٰةُ وَٱلْإِنجِيلُ إِلَّا مِنۢ بَعْدِهِۦٓ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ነጥብ አራት
“ያዕቁብ”
ያዕቁብም ልጆቹን እናንተ “ሙስሊሞች” ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው፤ እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም “ታዛዦች” አሉ፦
2:132 በእርሷም በሕግጋቲቱ ኢብራሂም ልጆቹን አዘዘ፡፡ ያዕቁብም እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ፡፡ «ልጆቼ ሆይ! አላህ ለእናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ *”ሙስሊሞች”* ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው፡፡ وَوَصَّىٰ بِهَآ إِبْرَٰهِـۧمُ بَنِيهِ وَيَعْقُوبُ يَٰبَنِىَّ إِنَّ ٱللَّهَ ٱصْطَفَىٰ لَكُمُ ٱلدِّينَ فَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
2:133 ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከኔ በኋላ ማንን ትገዛላችሁ? ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም *”ታዛዦች”* ኾነን እናመልካለን አሉ፡፡ أَمْ كُنتُمْ شُهَدَآءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ ٱلْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِنۢ بَعْدِى قَالُوا۟ نَعْبُدُ إِلَٰهَكَ وَإِلَٰهَ ءَابَآئِكَ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ إِلَٰهًۭا وَٰحِدًۭا وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ነጥብ አምስት
“ሙሳ”
ሙሳም ለሕዝቦቹ “ታዛዦች” እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ አለ፤ “ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمِين እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፦
10:84 ሙሳም አለ፡- «ሕዝቦቼ ሆይ! በአላህ አምናችሁ እንደ ሆነ በርሱ ላይ ተጠጉ፡፡ *”ታዛዦች”* እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ፡፡» وَقَالَ مُوسَىٰ يَٰقَوْمِ إِن كُنتُمْ ءَامَنتُم بِٱللَّهِ فَعَلَيْهِ تَوَكَّلُوٓا۟ إِن كُنتُم مُّسْلِمِينَ
“ኑሕ”
የኑሕ ጥሪ “ወገኖቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፤ ለእናንተ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም” ማለት ነበረ፦
23:23 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ ወዲያውም «ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፡፡ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ አትጠነቀቁምን» አላቸው፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤ አላቸው፦ ወገኖቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፤ ለእናንተ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እኔ በናንተ ላይ የከባድ ቀንን ቅጣት እፈራላችኋለሁ።
ልብ አድርግ የኑሕ የመልእክቱ ጭብጥ ከአንዱ አምላክ ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ የለምና አምልኩት የሚል ነው፤ ይህንን አንድ አምላክ በብቸኝነት ስለሚያመልክ “ከሙስሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ” ብሏል፦
10፥72 “ብትሸሹም አትጎዱኝም ፣ከምንዳም ምንንም አለምናችሁም፡፡ምንዳዬም በአላህ ላይ እንጂ በሌላ አይደለም፣ *”ከሙስሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ”* فَإِن تَوَلَّيْتُمْ فَمَا سَأَلْتُكُم مِّنْ أَجْرٍ ۖ إِنْ أَجْرِىَ إِلَّا عَلَى ٱللَّهِ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ ٱلْمُسْلِمِينَ
ነጥብ ሶስት
“ኢብራሂም”
የዐረቦች አባታቸው ኢብራሂም ሲሆን የኢብራሂምን ሃይማኖት ደግሞ ኢስላም ነው፤ አላህ ከነብያችን”ﷺ” በፊት “ታዛዦች” ብሎ ሰይሟቸዋል፦
22:78 በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፤ እርሱ መርጧችኃል፤ በእናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፤ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፤ እርሱ *”ከዚህ በፊት ሙስሊሞች”* ብሎ ሰይሟችኋል፤ وَجَٰهِدُوا۟ فِى ٱللَّهِ حَقَّ جِهَادِهِۦ ۚ هُوَ ٱجْتَبَىٰكُمْ وَمَا جَعَلَ عَلَيْكُمْ فِى ٱلدِّينِ مِنْ حَرَجٍۢ ۚ مِّلَّةَ أَبِيكُمْ إِبْرَٰهِيمَ ۚ هُوَ سَمَّىٰكُمُ ٱلْمُسْلِمِينَ مِن قَبْلُ
“ከዚህ በፊት” የሚለው አገናዛቢ መስተዋድድ “ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን የአደም ጊዜ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አላህ ወደ አደም ወሕይ ሲያወርድ “ሙስሊም” ብሎ ተጣራ፦
20፥115 ወደ አደምም *”ከዚህ በፊት”* ኪዳንን በእርግጥ አወረድን፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ
“ሙስሊም” مُسْلِم “ታዛዥ” ማለት ነው፤ አላህ ለኢብራሂም “አስሊም” أَسْلِمْ “ታዘዝ” ብሎ ሲለው እርሱም ለዓለማት ጌታ “አስለምቱ” أَسْلَمْتُ “ታዘዝኩ” አለ፦
2፥131 ጌታው ለእርሱ *”ታዘዝ”* ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ *”ታዘዝኩ”* አለ፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ስለዚህ ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ ሙስሊም ነበረ፤ ይሁዲነት ከተውራት መውረድ በኃላ እንዲሁ ክርስትና ከኢንጅል መውረድ በኃላ የመጡ ስያሜዎች ናቸው፤ ተውራትና ኢንጂልም ደግሞ ከእርሱ በኋላ እንጅ በፊት አልተወረዱም፦
3:67 ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ *”ሙስሊም ነበረ”*፤ ከአጋሪዋችም አልነበረም። مَا كَانَ إِبْرَٰهِيمُ يَهُودِيًّۭا وَلَا نَصْرَانِيًّۭا وَلَٰكِن كَانَ حَنِيفًۭا مُّسْلِمًۭا وَمَا كَانَ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
3፥65 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በኢብራሂም ለምን ትከራከራላችሁ? ተውራትና ኢንጂልም ከእርሱ በኋላ እንጅ አልተወረዱም፡፡ ልብ አታደርጉምን በላቸው፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تُحَآجُّونَ فِىٓ إِبْرَٰهِيمَ وَمَآ أُنزِلَتِ ٱلتَّوْرَىٰةُ وَٱلْإِنجِيلُ إِلَّا مِنۢ بَعْدِهِۦٓ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ነጥብ አራት
“ያዕቁብ”
ያዕቁብም ልጆቹን እናንተ “ሙስሊሞች” ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው፤ እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም “ታዛዦች” አሉ፦
2:132 በእርሷም በሕግጋቲቱ ኢብራሂም ልጆቹን አዘዘ፡፡ ያዕቁብም እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ፡፡ «ልጆቼ ሆይ! አላህ ለእናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ *”ሙስሊሞች”* ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው፡፡ وَوَصَّىٰ بِهَآ إِبْرَٰهِـۧمُ بَنِيهِ وَيَعْقُوبُ يَٰبَنِىَّ إِنَّ ٱللَّهَ ٱصْطَفَىٰ لَكُمُ ٱلدِّينَ فَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
2:133 ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከኔ በኋላ ማንን ትገዛላችሁ? ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም *”ታዛዦች”* ኾነን እናመልካለን አሉ፡፡ أَمْ كُنتُمْ شُهَدَآءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ ٱلْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِنۢ بَعْدِى قَالُوا۟ نَعْبُدُ إِلَٰهَكَ وَإِلَٰهَ ءَابَآئِكَ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ إِلَٰهًۭا وَٰحِدًۭا وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ነጥብ አምስት
“ሙሳ”
ሙሳም ለሕዝቦቹ “ታዛዦች” እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ አለ፤ “ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمِين እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፦
10:84 ሙሳም አለ፡- «ሕዝቦቼ ሆይ! በአላህ አምናችሁ እንደ ሆነ በርሱ ላይ ተጠጉ፡፡ *”ታዛዦች”* እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ፡፡» وَقَالَ مُوسَىٰ يَٰقَوْمِ إِن كُنتُمْ ءَامَنتُم بِٱللَّهِ فَعَلَيْهِ تَوَكَّلُوٓا۟ إِن كُنتُم مُّسْلِمِينَ
ነጥብ ስድስት
“ዒሳ”
ዒሳ የትምህርቱ ጭብጥ፦ “አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት” የሚል ነው፤ አምላካችን አላህም ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
3፥51 *”አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት”* ፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
5፥72 እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ፤ እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ ٱلَّذِينَ قَالُوٓا۟ إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلْمَسِيحُ ٱبْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ ٱلْمَسِيحُ يَٰبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُۥ مَن يُشْرِكْ بِٱللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ ٱلْجَنَّةَ وَمَأْوَىٰهُ ٱلنَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّٰلِمِينَ مِنْ أَنصَارٍۢ
19፥36 ዒሳ አለ፦ *”አላህም ጌታዬ ጌታችሁም ነውና ተገዙት”* ፡፡ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው፡፡» وَإِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
የዒሳ ሐዋርያትም ይህንን ቃል አምነው ሙስሊሞች መሆናቸውን አስመስክረዋል፦
5:111 ወደ ሐዋርያትም በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ በማለት ባዘዝኩ ጊዜ አስታውስ፤ አመንን፣ እኛም *”ሙስሊሞች”* መሆናችንን መስክር አሉ።وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى ٱلْحَوَارِيِّـۧنَ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِى وَبِرَسُولِى قَالُوٓا۟ ءَامَنَّا وَٱشْهَدْ بِأَنَّنَا مُسْلِمُونَ
3:52 ዒሳ ከነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ ፡-ወደ አላህ ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት ፡ -እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ *”ታዛዦች”* መሆናችንን፥ መስክር፥ አሉ። فَلَمَّآ أَحَسَّ عِيسَىٰ مِنْهُمُ ٱلْكُفْرَ قَالَ مَنْ أَنصَارِىٓ إِلَى ٱللَّهِ ۖ قَالَ ٱلْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ ٱللَّهِ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَٱشْهَدْ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
ነጥብ ሰባት
“ነብያችን”
አምላካችን አላህ በነብያችን”ﷺ” ለእኛ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን፣ ኢብራሂምን፣ ሙሳንና ዒሳንም ያዘዘበትን ሃይማኖትን በትክክል አቋቋሙ ብሏል፤ ይህም ሃይማኖት ኢስላም ነው፦
42:13 ለእናንተ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን ያዘዘበትን ደነገገላችሁ፤ ያንንም በእርሱ ኢብራሂምን፣ ሙሳንና ዒሳንም *”ያዘዘበትን ሃይማኖትን”* በትክክል አቋቋሙ፣ በእርሱ አትለያዩ ማለትን ደነገግን። شَرَعَ لَكُم مِّنَ ٱلدِّينِ مَا وَصَّىٰ بِهِۦ نُوحًۭا وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ وَمَا وَصَّيْنَا بِهِۦٓ إِبْرَٰهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَىٰٓ ۖ أَنْ أَقِيمُوا۟ ٱلدِّينَ وَلَا تَتَفَرَّقُوا۟
አላህ ለራሱ “ታዛዦች” ነን በሉ ብሏል፤ “ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمِين እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፦
2፥136 «በአላህ እና ወደኛ በተወረደው ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ *”ታዛዦች”* ነን» በሉ፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም፣ በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ በተወረደው፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ *”ታዛዦች”* ነን» በል፡፡ قُلْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
29:46 ሲቀር *”በሉም”* ፦ በዚያ ወደ እኛ በተወረደው፣ ወደ እናንተም በተወረደው አመንን፤ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፤ እኛም *”ለእርሱ ታዛዦች”* ነን። وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
“ዒሳ”
ዒሳ የትምህርቱ ጭብጥ፦ “አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት” የሚል ነው፤ አምላካችን አላህም ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
3፥51 *”አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት”* ፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
5፥72 እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ፤ እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ ٱلَّذِينَ قَالُوٓا۟ إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلْمَسِيحُ ٱبْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ ٱلْمَسِيحُ يَٰبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُۥ مَن يُشْرِكْ بِٱللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ ٱلْجَنَّةَ وَمَأْوَىٰهُ ٱلنَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّٰلِمِينَ مِنْ أَنصَارٍۢ
19፥36 ዒሳ አለ፦ *”አላህም ጌታዬ ጌታችሁም ነውና ተገዙት”* ፡፡ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው፡፡» وَإِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
የዒሳ ሐዋርያትም ይህንን ቃል አምነው ሙስሊሞች መሆናቸውን አስመስክረዋል፦
5:111 ወደ ሐዋርያትም በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ በማለት ባዘዝኩ ጊዜ አስታውስ፤ አመንን፣ እኛም *”ሙስሊሞች”* መሆናችንን መስክር አሉ።وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى ٱلْحَوَارِيِّـۧنَ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِى وَبِرَسُولِى قَالُوٓا۟ ءَامَنَّا وَٱشْهَدْ بِأَنَّنَا مُسْلِمُونَ
3:52 ዒሳ ከነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ ፡-ወደ አላህ ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት ፡ -እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ *”ታዛዦች”* መሆናችንን፥ መስክር፥ አሉ። فَلَمَّآ أَحَسَّ عِيسَىٰ مِنْهُمُ ٱلْكُفْرَ قَالَ مَنْ أَنصَارِىٓ إِلَى ٱللَّهِ ۖ قَالَ ٱلْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ ٱللَّهِ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَٱشْهَدْ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
ነጥብ ሰባት
“ነብያችን”
አምላካችን አላህ በነብያችን”ﷺ” ለእኛ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን፣ ኢብራሂምን፣ ሙሳንና ዒሳንም ያዘዘበትን ሃይማኖትን በትክክል አቋቋሙ ብሏል፤ ይህም ሃይማኖት ኢስላም ነው፦
42:13 ለእናንተ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን ያዘዘበትን ደነገገላችሁ፤ ያንንም በእርሱ ኢብራሂምን፣ ሙሳንና ዒሳንም *”ያዘዘበትን ሃይማኖትን”* በትክክል አቋቋሙ፣ በእርሱ አትለያዩ ማለትን ደነገግን። شَرَعَ لَكُم مِّنَ ٱلدِّينِ مَا وَصَّىٰ بِهِۦ نُوحًۭا وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ وَمَا وَصَّيْنَا بِهِۦٓ إِبْرَٰهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَىٰٓ ۖ أَنْ أَقِيمُوا۟ ٱلدِّينَ وَلَا تَتَفَرَّقُوا۟
አላህ ለራሱ “ታዛዦች” ነን በሉ ብሏል፤ “ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمِين እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፦
2፥136 «በአላህ እና ወደኛ በተወረደው ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ *”ታዛዦች”* ነን» በሉ፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም፣ በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ በተወረደው፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ *”ታዛዦች”* ነን» በል፡፡ قُلْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
29:46 ሲቀር *”በሉም”* ፦ በዚያ ወደ እኛ በተወረደው፣ ወደ እናንተም በተወረደው አመንን፤ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፤ እኛም *”ለእርሱ ታዛዦች”* ነን። وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
መደምደሚያ
ታዲያ ከላይ የተዘረዘሩት ነብያት አስተምህሮቻቸው ኢስላም እነርሱ ሙስሊም ከተባሉ ለምንድን ነው አላህ ነብያችንን”ﷺ” “እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ በል” ያላቸው? ይህንን ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እስቲ እንየው፦
6፥163 «ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም *የሙስሊሞች መጀመሪያ* ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
39፥11-12 በል «እኔ አላህን ሃይማኖትን ለርሱ ያጠራሁ ኾኜ እንድግገዛው ታዘዝኩ፡፡ *የሙስሊሞችም መጀመሪያ* እንድኾን ታዘዝኩ፡፡» وَأُمِرْتُ لِأَنْ أَكُونَ أَوَّلَ ٱلْمُسْلِمِينَ
“መጀመሪያ” የሚለው የአረቢኛ ቃል “አወል” أَوَّل ሲሆን በሁለት ይከፈላል፦ አንደኛው “አወሉል ሙብተዳ” ሲሆን አወሉል ሙብተዳ ማለት መጀመሪያነት “መርፉዕ” مرفوع ማለትም “ባለቤት ሙያ”nominative case” ሆኖ ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ማለትም “ፍጹማዊ መጀመሪያ”Absolute first” ይባላል። ሁለተኛው “አወሉል ዘርፉል ዘመን” ሲሆን መጀመሪያነት “መንሱብ” منصوب “ተሳቢ ሙያ”accusative case” ሆኖ ሲመጣ “ቀሪብ” قريب ማለትም “አንጻራዊ መጀመሪያ”Relative first” ይባላል። ይህ የሥነ-ሰዋስውና የቋንቋ ሙግት ታሳቢና ዋቢ አድርገን የነብያችን”ﷺ” የሙስሊሞች መጀመሪያ መሆን በአንጻራዊ መጀመሪያ ደረጃ የተቀመጠ እንጂ በፍጹማዊ መጀመሪያ ደረጃ የተቀመጠ አይደለም። ይህን ሙግት ከተረዳን ነብያችን”ﷺ” የመጀመሪያው ሙስሊም ሳይሆኑ የሙስሊሞች መጀመሪያ ናቸው፣ አላህ በሁለተኛ መደብ “እናንተ” ሙስሊሞች እያለ የሚያነጋግረው የነብያችንን”ﷺ” ኡማ ነው፦
3:102 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢዉን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፤ *እናንተም ሙስሊሞች* ሆናችሁ እንጅ አትሙቱ። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
ታዲያ አንጻራዊነት ከምን አኳያ? ካልን የቁርአን ትእዛዝ ተቀብሎ የታዘዘ ከኡማው መጀመሪያው እሳቸው ናቸው፦
6:14 «እኔ *መጀመሪያ ትእዛዝን* ከተቀበለ ሰው ልኾን *ታዘዝኩ*፡፡ ከአጋሪዎችም ፈጽሞ አትኹን ተብያለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّىٓ أُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ أَوَّلَ مَنْ أَسْلَمَ ۖ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
“ትእዛዝን ከተቀበለ” የሚለው ይሰመርበት፣ ይህም ትእዛዝ በእሳቸው ላይ የተወረደው ቁርአን ነው፦
65:5 ይህ *”የአላህ ትእዛዝ ነው”*። ወደ *እናንተም* አወረደው፤ ذَٰلِكَ أَمْرُ ٱللَّهِ أَنزَلَهُۥٓ إِلَيْكُمْ
42:15 በላቸውም፦ ከመጽሐፍ አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ፤ በመካከላችሁም ላስተካክል *”ታዘዝኩ”*፤ وَقُلْ ءَامَنتُ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ مِن كِتَٰبٍۢ ۖ وَأُمِرْتُ لِأَعْدِلَ بَيْنَكُمُ
ከሐዲ የሙስሊም ተቃራኒ ሆኖ አገልግሏል፣ የሙስሊም መጀመሪያ በኣንጻራዊነት ደረጃ እንደተጠቀመ ሁሉ የከሐዲ መጀመሪያ በኣንጻራዊነት ደረጃ ተቀምጧል፦
68:35 *ሙስሊሞቹን እንደ ከሐዲዎች* እናደርጋለን?
2:41 ከእናንተ ጋር ያለውን መጽሐፍ የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩትም ቁርኣን እመኑ፡፡ በእርሱም *”የመጀመሪያ ከሓዲ”* አትሁኑ፡፡ وَءَامِنُوا۟ بِمَآ أَنزَلْتُ مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُمْ وَلَا تَكُونُوٓا۟ أَوَّلَ كَافِرٍۭ بِهِۦ
በእርሱ የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ የሚለው ይሰመርበት፣ በቁርአን ማመን የመጀመሪያው ታዛዥ ነብያችን”ﷺ” እንደሆኑ ሁሉ በቁርአን የመጀመሪያው ከሓዲ እነርሱ ናቸው፤ እኔ የሞባይል የመጀመሪያው ተጠቃሚ ነኝ ብል፤ መጀመሪያነት ከምን አንጻር? ከቤተሰብ? ከከተማ? ከአገር ወይስ ከዓለም? ይህ ቅድሚያ መጠየቅ አለበት፤ ስለ መጀመሪያነት ብዙ ናሙናዎችን መጥቀስ ይቻላል፤ ሙሳ፦ የምእምናን መጀመሪያ ነኝ ብሏል፤ ያ ማለት የሙሳ መጀመሪያነት በአንጻራዊነት ደረጃ እንጂ ከእርሱ በፊት አማኝ አልነበረም ማለት አይደለም፤ የፈርኦን ደጋሚዎች፦ የምእምናን መጀመሪያ ነን ብለዋል፤ ያ ማለት የፈርኦን ደጋሚዎች መጀመሪያነት በአንጻራዊነት ደረጃ እንጂ ከእነርሱ በፊት አማኝ አልነበረም ማለት አይደለም፦
7፥143 «ጥራት ይገባህ፡፡ ወዳንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም *የምእምናን መጀመሪያ* ነኝ» አለ፡፡ قَالَ سُبْحَٰنَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُؤْمِنِينَ
26፥51 «እኛ *የምእምናን መጀመሪያ* በመኾናችን ጌታችን ኀጢአቶቻችንን ለእኛ ሊምር እንከጅላለን፡፡» إِنَّا نَطْمَعُ أَن يَغْفِرَ لَنَا رَبُّنَا خَطَٰيَٰنَآ أَن كُنَّآ أَوَّلَ ٱلْمُؤْمِنِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ታዲያ ከላይ የተዘረዘሩት ነብያት አስተምህሮቻቸው ኢስላም እነርሱ ሙስሊም ከተባሉ ለምንድን ነው አላህ ነብያችንን”ﷺ” “እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ በል” ያላቸው? ይህንን ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እስቲ እንየው፦
6፥163 «ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም *የሙስሊሞች መጀመሪያ* ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
39፥11-12 በል «እኔ አላህን ሃይማኖትን ለርሱ ያጠራሁ ኾኜ እንድግገዛው ታዘዝኩ፡፡ *የሙስሊሞችም መጀመሪያ* እንድኾን ታዘዝኩ፡፡» وَأُمِرْتُ لِأَنْ أَكُونَ أَوَّلَ ٱلْمُسْلِمِينَ
“መጀመሪያ” የሚለው የአረቢኛ ቃል “አወል” أَوَّل ሲሆን በሁለት ይከፈላል፦ አንደኛው “አወሉል ሙብተዳ” ሲሆን አወሉል ሙብተዳ ማለት መጀመሪያነት “መርፉዕ” مرفوع ማለትም “ባለቤት ሙያ”nominative case” ሆኖ ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ማለትም “ፍጹማዊ መጀመሪያ”Absolute first” ይባላል። ሁለተኛው “አወሉል ዘርፉል ዘመን” ሲሆን መጀመሪያነት “መንሱብ” منصوب “ተሳቢ ሙያ”accusative case” ሆኖ ሲመጣ “ቀሪብ” قريب ማለትም “አንጻራዊ መጀመሪያ”Relative first” ይባላል። ይህ የሥነ-ሰዋስውና የቋንቋ ሙግት ታሳቢና ዋቢ አድርገን የነብያችን”ﷺ” የሙስሊሞች መጀመሪያ መሆን በአንጻራዊ መጀመሪያ ደረጃ የተቀመጠ እንጂ በፍጹማዊ መጀመሪያ ደረጃ የተቀመጠ አይደለም። ይህን ሙግት ከተረዳን ነብያችን”ﷺ” የመጀመሪያው ሙስሊም ሳይሆኑ የሙስሊሞች መጀመሪያ ናቸው፣ አላህ በሁለተኛ መደብ “እናንተ” ሙስሊሞች እያለ የሚያነጋግረው የነብያችንን”ﷺ” ኡማ ነው፦
3:102 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢዉን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፤ *እናንተም ሙስሊሞች* ሆናችሁ እንጅ አትሙቱ። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
ታዲያ አንጻራዊነት ከምን አኳያ? ካልን የቁርአን ትእዛዝ ተቀብሎ የታዘዘ ከኡማው መጀመሪያው እሳቸው ናቸው፦
6:14 «እኔ *መጀመሪያ ትእዛዝን* ከተቀበለ ሰው ልኾን *ታዘዝኩ*፡፡ ከአጋሪዎችም ፈጽሞ አትኹን ተብያለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّىٓ أُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ أَوَّلَ مَنْ أَسْلَمَ ۖ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
“ትእዛዝን ከተቀበለ” የሚለው ይሰመርበት፣ ይህም ትእዛዝ በእሳቸው ላይ የተወረደው ቁርአን ነው፦
65:5 ይህ *”የአላህ ትእዛዝ ነው”*። ወደ *እናንተም* አወረደው፤ ذَٰلِكَ أَمْرُ ٱللَّهِ أَنزَلَهُۥٓ إِلَيْكُمْ
42:15 በላቸውም፦ ከመጽሐፍ አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ፤ በመካከላችሁም ላስተካክል *”ታዘዝኩ”*፤ وَقُلْ ءَامَنتُ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ مِن كِتَٰبٍۢ ۖ وَأُمِرْتُ لِأَعْدِلَ بَيْنَكُمُ
ከሐዲ የሙስሊም ተቃራኒ ሆኖ አገልግሏል፣ የሙስሊም መጀመሪያ በኣንጻራዊነት ደረጃ እንደተጠቀመ ሁሉ የከሐዲ መጀመሪያ በኣንጻራዊነት ደረጃ ተቀምጧል፦
68:35 *ሙስሊሞቹን እንደ ከሐዲዎች* እናደርጋለን?
2:41 ከእናንተ ጋር ያለውን መጽሐፍ የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩትም ቁርኣን እመኑ፡፡ በእርሱም *”የመጀመሪያ ከሓዲ”* አትሁኑ፡፡ وَءَامِنُوا۟ بِمَآ أَنزَلْتُ مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُمْ وَلَا تَكُونُوٓا۟ أَوَّلَ كَافِرٍۭ بِهِۦ
በእርሱ የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ የሚለው ይሰመርበት፣ በቁርአን ማመን የመጀመሪያው ታዛዥ ነብያችን”ﷺ” እንደሆኑ ሁሉ በቁርአን የመጀመሪያው ከሓዲ እነርሱ ናቸው፤ እኔ የሞባይል የመጀመሪያው ተጠቃሚ ነኝ ብል፤ መጀመሪያነት ከምን አንጻር? ከቤተሰብ? ከከተማ? ከአገር ወይስ ከዓለም? ይህ ቅድሚያ መጠየቅ አለበት፤ ስለ መጀመሪያነት ብዙ ናሙናዎችን መጥቀስ ይቻላል፤ ሙሳ፦ የምእምናን መጀመሪያ ነኝ ብሏል፤ ያ ማለት የሙሳ መጀመሪያነት በአንጻራዊነት ደረጃ እንጂ ከእርሱ በፊት አማኝ አልነበረም ማለት አይደለም፤ የፈርኦን ደጋሚዎች፦ የምእምናን መጀመሪያ ነን ብለዋል፤ ያ ማለት የፈርኦን ደጋሚዎች መጀመሪያነት በአንጻራዊነት ደረጃ እንጂ ከእነርሱ በፊት አማኝ አልነበረም ማለት አይደለም፦
7፥143 «ጥራት ይገባህ፡፡ ወዳንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም *የምእምናን መጀመሪያ* ነኝ» አለ፡፡ قَالَ سُبْحَٰنَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُؤْمِنِينَ
26፥51 «እኛ *የምእምናን መጀመሪያ* በመኾናችን ጌታችን ኀጢአቶቻችንን ለእኛ ሊምር እንከጅላለን፡፡» إِنَّا نَطْمَعُ أَن يَغْفِرَ لَنَا رَبُّنَا خَطَٰيَٰنَآ أَن كُنَّآ أَوَّلَ ٱلْمُؤْمِنِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የሚሽነሪዎችን ደባ እና ሴራ የሚያጋልጥ ቻናል ይፈልጋሉ? እግዲያውስ ወደዚህ ቻናል ይቀላቀሉ፦
join us @answering
join us @answering
ድብርትና መድኃኒቱ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
16፥97 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ በጎን የሰራ “”መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን””፡፡ ይሠሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን፡፡
“ስሜት”emotion” ማለት ፍቅር እና ጥላቻ ወይም ደስታ እና ሃዘን ናቸው፤ “ውሳኔ” ደግሞ በስሜት ውስጥ ከተወሰነ ትርፉ ፀፀት ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰዎች ወደ ጥፋት የምንገባው በስሜት
ነው፤ ነገር ግን ከስሜት ወጥተን በምክንያታዊ እውቀት ስንወስን ፅናት ይኖረናል፤ “ምክንያታዊነት”Rationality” መሰረቱ እውቀት ነው፤ እውቀት ሳይኖር መከተል እንደማይቻል አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ይነግረናል፦
17፥36 ለአንተም በእርሱ “”ዕውቀት”” የሌለህን ነገር “”አትከተል””፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና፡፡
ሰዎች ከድብርት ለመገላገል ብለው ያለ እውቀት የተለያዩ ድራግ፤ አልኮል፣ ጥንቆላ እና ወደዘመኑ የምዕራባውያን ውጤት ወደሆነ ወደ ፕሮቴስታንት ይገባሉ፤ ይህ ደግሞ እንጥል ከመቧጠጥ ምንም የተሻለ ነገር የለውም፤ ሳሩን እንጂ ገደሉን እንዳላየው በሬ ይሆናሉ። “ድብርት” ማለት ሰው በልቡ ላይ የሚኖሩት ትካዜ፣ ሃዘን፣ ፍርሃት፣ አለመርካት፣ አለመደሰት፣ አለመረጋጋት ነው፤ በኢማን መልካም ካደረግን አምላካችን አላህ ከእንደዚህ አይነት አሉታዊ ተፅዕኖ አውጥቶ መልካም ኑሮ እንደሚያኖረን ቃል ገብቶልናል፦
16፥97 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ በጎን የሰራ “”መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን””፡፡ ይሠሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን፡፡
ከድብርት ነፃ የምንወጣበትን መልካም ኑሮ የተለያዩ ማሳያዎችን በተናጥል እንመልከት፦
ማሳያ አንድ
“ቁርአን”
ድብርት፣ ጭንቀት፣ፍርሃት፣ሃዘን የመሳሰሉት አሉታዊ ነገሮች መቀመጫቸው ልብ ነው፤ በልብ ላለው ለዚህ በሽታ መድሃኑቱ ቁርአን መቅራት ነው፦
17:82 “”ከቁርአንም” ለምእመናን “”መድኀኒት”” እና እዝነት የሆነን “”እናወርዳለን””፤በዳዮችንም ከሳራን እንጂ ሌላን አይጨምርላቸውም።
10:57 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ግሳጼ “”በደረቶች”” ውስጥም ላለው በሽታ “”መድኃኒት”” ለምእምናንም ብርሃንና እዝነት በእርግጥ “መጣችላችሁ”፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
16፥97 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ በጎን የሰራ “”መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን””፡፡ ይሠሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን፡፡
“ስሜት”emotion” ማለት ፍቅር እና ጥላቻ ወይም ደስታ እና ሃዘን ናቸው፤ “ውሳኔ” ደግሞ በስሜት ውስጥ ከተወሰነ ትርፉ ፀፀት ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰዎች ወደ ጥፋት የምንገባው በስሜት
ነው፤ ነገር ግን ከስሜት ወጥተን በምክንያታዊ እውቀት ስንወስን ፅናት ይኖረናል፤ “ምክንያታዊነት”Rationality” መሰረቱ እውቀት ነው፤ እውቀት ሳይኖር መከተል እንደማይቻል አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ይነግረናል፦
17፥36 ለአንተም በእርሱ “”ዕውቀት”” የሌለህን ነገር “”አትከተል””፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና፡፡
ሰዎች ከድብርት ለመገላገል ብለው ያለ እውቀት የተለያዩ ድራግ፤ አልኮል፣ ጥንቆላ እና ወደዘመኑ የምዕራባውያን ውጤት ወደሆነ ወደ ፕሮቴስታንት ይገባሉ፤ ይህ ደግሞ እንጥል ከመቧጠጥ ምንም የተሻለ ነገር የለውም፤ ሳሩን እንጂ ገደሉን እንዳላየው በሬ ይሆናሉ። “ድብርት” ማለት ሰው በልቡ ላይ የሚኖሩት ትካዜ፣ ሃዘን፣ ፍርሃት፣ አለመርካት፣ አለመደሰት፣ አለመረጋጋት ነው፤ በኢማን መልካም ካደረግን አምላካችን አላህ ከእንደዚህ አይነት አሉታዊ ተፅዕኖ አውጥቶ መልካም ኑሮ እንደሚያኖረን ቃል ገብቶልናል፦
16፥97 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ በጎን የሰራ “”መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን””፡፡ ይሠሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን፡፡
ከድብርት ነፃ የምንወጣበትን መልካም ኑሮ የተለያዩ ማሳያዎችን በተናጥል እንመልከት፦
ማሳያ አንድ
“ቁርአን”
ድብርት፣ ጭንቀት፣ፍርሃት፣ሃዘን የመሳሰሉት አሉታዊ ነገሮች መቀመጫቸው ልብ ነው፤ በልብ ላለው ለዚህ በሽታ መድሃኑቱ ቁርአን መቅራት ነው፦
17:82 “”ከቁርአንም” ለምእመናን “”መድኀኒት”” እና እዝነት የሆነን “”እናወርዳለን””፤በዳዮችንም ከሳራን እንጂ ሌላን አይጨምርላቸውም።
10:57 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ግሳጼ “”በደረቶች”” ውስጥም ላለው በሽታ “”መድኃኒት”” ለምእምናንም ብርሃንና እዝነት በእርግጥ “መጣችላችሁ”፡፡
ማሳያ ሁለት
“ዚክር”
ቀልብ እንዲደርቅ ከሚያደርጉት አንዱ አላህ ከማውሳት መራቅ ነው፤ አላህ ማስታወስ ደግሞ ለልብ ድርቀት ማርጠቢያ መድሃኒት ነው፤ በእርግጥም አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፦
13.28 እነዚያ ያመኑ “”ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ”” ናቸው፤ ንቁ፥ “”አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ””።
ማሳያ ሶስት
“ኢማን”
ያለ እምነት የሚሰሩ መልካም ስራዎች ገለባ ናቸው፤ መልካም ስራ ፍሬ የሚኖረው በኢማን ነው፤ በኢማን መልካም ስራዎችን መስራት ፍርሃት እና ሃዘን አይኖርም የቀልብ ፀጥታም ይገኛል፦
6:48 “”ያመኑና መልካምን የሠሩ”” ሰዎችም በእነርሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
2:112 እርሱ በጎ ሠሪ ኾኖ ፊቱን ለአላህ የሰጠ ሰው ለርሱ በጌታው ዘንድ ምንዳው አለው፡፡ በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
6:82 “”እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ”” እነዚያ ለእነርሱ “”ጸጥታ”” አላቸው፡፡
ማሳያ አራት
“ተቅዋህ”
አላህን መፍራት ከክፉ ነገር መጠበቂያ ነው፤ ፍርሃት፣ ትካዜ፣ ሃዘን አይኖርም፦
46:13 እነዚያ ጌታችን አላህ ነው ያሉ ከዚያም ቀጥ ያሉ በእነርሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም እነርሱም “”አያዝኑም””
39:61እነዚያን “”የተጠነቀቁትን”” በማግኛቸው ስፍራ ሆነው አላህ ያድናቸዋል፤ “”ክፉ አይነካቸው”” እነርሱም “”አያዝኑም””።
7:35 የአዳም ልጆች ሆይ! ከናንተ ውስጥ በናንተ ላይ አንቀጾቼን የሚያነቡ መልክተኞች ቢመጧችሁ፣ ከናንተ ክህደትን “”የተጠነቀቁ”” እና በግጎንም የሰሩ በእርነሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነሱም “”አይተክዙም””።
ማሳያ አምስት
“ሰደቃ”
ልግስና በኢኽላስ ማለትም ለአላህ ውዴታ ተብሎ ከተሰጠ ፍርሃት እና ሃዘን አይኖርም፦
2:262 እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በአላህ መንገድ የሚለግሱ ከዚያም የሰጡትን ነገር መመጻደቅንና ማስከፋትን የማያስከትሉ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
2:274 እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በሌሊትና በቀን በድብቅም በግልጽም የሚለግሱ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፤ በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም እነርሱም “አያዝኑም””፡፡
ማሳያ ስድስት
“ሶላት”
ሶላት ሰው ከአምላኩ ከአላህ ጋር የሚገናኝበት ሲሆን ሶላት በኢማን፣ በኢኽላስ እና በኢቲባዕ ከተደረገች ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለች ሀዘንና ፍርሃትም ታስወግዳለች፦
2:277 እነዚያ ያመኑ፡፡ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፡፡ “”ሶላትንም ያስተካከሉ””፡፡ ዘካንም የሰጡ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
29.45 ከመጽሐፉ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፤ ሶላትንም ድንቡን ጠብቀህ ስገድ፤ “”ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና””፤
ማሳያ ሰባት
“ሙሐበቱላህ”
አላህን ማፍቀር ለሰላምና መረጋጋት ቁልፍ ነው፤ የአላህ ወዳጆች በእነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም፦
10:62 ንቁ! “”የአላህ ወዳጆች” በእነርሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
አላህ በምንናገረው፣ በምንሰማው እና ሰምተን ከምንተገብረው ተጠቃሚ ያድርገን፤ አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ዚክር”
ቀልብ እንዲደርቅ ከሚያደርጉት አንዱ አላህ ከማውሳት መራቅ ነው፤ አላህ ማስታወስ ደግሞ ለልብ ድርቀት ማርጠቢያ መድሃኒት ነው፤ በእርግጥም አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፦
13.28 እነዚያ ያመኑ “”ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ”” ናቸው፤ ንቁ፥ “”አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ””።
ማሳያ ሶስት
“ኢማን”
ያለ እምነት የሚሰሩ መልካም ስራዎች ገለባ ናቸው፤ መልካም ስራ ፍሬ የሚኖረው በኢማን ነው፤ በኢማን መልካም ስራዎችን መስራት ፍርሃት እና ሃዘን አይኖርም የቀልብ ፀጥታም ይገኛል፦
6:48 “”ያመኑና መልካምን የሠሩ”” ሰዎችም በእነርሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
2:112 እርሱ በጎ ሠሪ ኾኖ ፊቱን ለአላህ የሰጠ ሰው ለርሱ በጌታው ዘንድ ምንዳው አለው፡፡ በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
6:82 “”እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ”” እነዚያ ለእነርሱ “”ጸጥታ”” አላቸው፡፡
ማሳያ አራት
“ተቅዋህ”
አላህን መፍራት ከክፉ ነገር መጠበቂያ ነው፤ ፍርሃት፣ ትካዜ፣ ሃዘን አይኖርም፦
46:13 እነዚያ ጌታችን አላህ ነው ያሉ ከዚያም ቀጥ ያሉ በእነርሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም እነርሱም “”አያዝኑም””
39:61እነዚያን “”የተጠነቀቁትን”” በማግኛቸው ስፍራ ሆነው አላህ ያድናቸዋል፤ “”ክፉ አይነካቸው”” እነርሱም “”አያዝኑም””።
7:35 የአዳም ልጆች ሆይ! ከናንተ ውስጥ በናንተ ላይ አንቀጾቼን የሚያነቡ መልክተኞች ቢመጧችሁ፣ ከናንተ ክህደትን “”የተጠነቀቁ”” እና በግጎንም የሰሩ በእርነሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነሱም “”አይተክዙም””።
ማሳያ አምስት
“ሰደቃ”
ልግስና በኢኽላስ ማለትም ለአላህ ውዴታ ተብሎ ከተሰጠ ፍርሃት እና ሃዘን አይኖርም፦
2:262 እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በአላህ መንገድ የሚለግሱ ከዚያም የሰጡትን ነገር መመጻደቅንና ማስከፋትን የማያስከትሉ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
2:274 እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በሌሊትና በቀን በድብቅም በግልጽም የሚለግሱ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፤ በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም እነርሱም “አያዝኑም””፡፡
ማሳያ ስድስት
“ሶላት”
ሶላት ሰው ከአምላኩ ከአላህ ጋር የሚገናኝበት ሲሆን ሶላት በኢማን፣ በኢኽላስ እና በኢቲባዕ ከተደረገች ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለች ሀዘንና ፍርሃትም ታስወግዳለች፦
2:277 እነዚያ ያመኑ፡፡ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፡፡ “”ሶላትንም ያስተካከሉ””፡፡ ዘካንም የሰጡ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
29.45 ከመጽሐፉ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፤ ሶላትንም ድንቡን ጠብቀህ ስገድ፤ “”ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና””፤
ማሳያ ሰባት
“ሙሐበቱላህ”
አላህን ማፍቀር ለሰላምና መረጋጋት ቁልፍ ነው፤ የአላህ ወዳጆች በእነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም፦
10:62 ንቁ! “”የአላህ ወዳጆች” በእነርሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
አላህ በምንናገረው፣ በምንሰማው እና ሰምተን ከምንተገብረው ተጠቃሚ ያድርገን፤ አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የነቢያት ሃይማኖት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
3፥19 አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፡፡ إِنَّ الدِّينَ عِندَ اللَّهِ الْإِسْلَامُ
አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ “ሃይማኖት” ማለት “ሀይመነ” ማለትም “አመነ” ወይም “ታመነ” ከሚል የግዕዝ ግስ የረባ ሲሆን “ማመን” ወይም “መታመን” ማለት ነው።
“ዲን” دِين ማለት ደግሞ “ሃይማኖት” “ፍትህ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርህ” ማለት ነው፤ “ዲን” ደግሞ ሦስት ደረጃ አሉት፦ “ኢሥላም” إِسْلَٰم ፣ “ኢማን” إِيمَٰن እና “ኢሕሣን” إِحْسَٰن ናቸው፤ “ኢሥላም” ማለት “አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ” ሲሆን “ኢማን” ማለት ግን “እምነት” ማለት ነው፤ “ኢሕሣን” ማለት “አላህን እንደምታየው አርገህ ማምለክ፤ አሊያም አላህ እንደሚያይህ አርገህ ማምለክ ነው”፤ አንድ ሰው በኢስላም “ሙሥሊም” مُسْلِم ፣ በኢማን “ሙእሚን” مُؤْمِن ፣ በኢሕሣን ደግሞ “ሙሕሢን” مُحْسِن ይሆናል፤ አላህ ዘንድ ያለው ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ተቀባይ የለውም፤ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት *“ኢስላም”* ብቻ ነው፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
3፥85 *”ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም”*፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ ٱلْإِسْلَٰمِ دِينًۭا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
ነጥብ አንድ
“መልክተኞች”
አላህ መልክተኞቹን በግልጽ ማስረጃዎች ልኳል፤ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችን ወደ እነርሱ አውርዷል፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን”*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
ነብያችንም”ﷺ” ወደ መልክተኞቹ የተወረደውን ለሰዎች ሊገልጹ ቁርአን ወርዶላቸዋል፦
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
ነጥብ ሁለት
“ኢሥላም”
ኢሥላም ወደ ነብያት የተወረደው ጭብጥ ነው፤ “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “መታዘዝ”፣ “መገዛት”፣ “ማምለክ” ማለት ነው፤ አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ ኢሥላም ይባላል፤ የኢስላም አስኳሉ፦ “ላ ኢላሀ ኢላ አና” لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَ ማለትም “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፤ የዓለማቱ ጌታ ወደ መልእክተኞቹ የሚያወርደው፦ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ቃል ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም”፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት *ያወርዳል*፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” እና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ *የምናወርድለት* ቢኾን እንጅ *ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
አውዱ ላይ ስንመለከተው ለነቢያችን”ﷺ” የወረደው እና ከእርሳቸው በፊት የወረደው መገሰጫ ይህ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ቃል ነው፤ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ብጤ ማለትም “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፦
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነርሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
40፥43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ብጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፡፡ ጌታህ የምህረት ባለቤትና የአሳማሚ ቅጣት ባለቤት ነው፡፡ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
3፥19 አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፡፡ إِنَّ الدِّينَ عِندَ اللَّهِ الْإِسْلَامُ
አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ “ሃይማኖት” ማለት “ሀይመነ” ማለትም “አመነ” ወይም “ታመነ” ከሚል የግዕዝ ግስ የረባ ሲሆን “ማመን” ወይም “መታመን” ማለት ነው።
“ዲን” دِين ማለት ደግሞ “ሃይማኖት” “ፍትህ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርህ” ማለት ነው፤ “ዲን” ደግሞ ሦስት ደረጃ አሉት፦ “ኢሥላም” إِسْلَٰم ፣ “ኢማን” إِيمَٰن እና “ኢሕሣን” إِحْسَٰن ናቸው፤ “ኢሥላም” ማለት “አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ” ሲሆን “ኢማን” ማለት ግን “እምነት” ማለት ነው፤ “ኢሕሣን” ማለት “አላህን እንደምታየው አርገህ ማምለክ፤ አሊያም አላህ እንደሚያይህ አርገህ ማምለክ ነው”፤ አንድ ሰው በኢስላም “ሙሥሊም” مُسْلِم ፣ በኢማን “ሙእሚን” مُؤْمِن ፣ በኢሕሣን ደግሞ “ሙሕሢን” مُحْسِن ይሆናል፤ አላህ ዘንድ ያለው ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ተቀባይ የለውም፤ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት *“ኢስላም”* ብቻ ነው፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
3፥85 *”ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም”*፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ ٱلْإِسْلَٰمِ دِينًۭا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
ነጥብ አንድ
“መልክተኞች”
አላህ መልክተኞቹን በግልጽ ማስረጃዎች ልኳል፤ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችን ወደ እነርሱ አውርዷል፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን”*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
ነብያችንም”ﷺ” ወደ መልክተኞቹ የተወረደውን ለሰዎች ሊገልጹ ቁርአን ወርዶላቸዋል፦
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
ነጥብ ሁለት
“ኢሥላም”
ኢሥላም ወደ ነብያት የተወረደው ጭብጥ ነው፤ “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “መታዘዝ”፣ “መገዛት”፣ “ማምለክ” ማለት ነው፤ አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ ኢሥላም ይባላል፤ የኢስላም አስኳሉ፦ “ላ ኢላሀ ኢላ አና” لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَ ማለትም “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፤ የዓለማቱ ጌታ ወደ መልእክተኞቹ የሚያወርደው፦ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ቃል ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም”፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት *ያወርዳል*፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” እና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ *የምናወርድለት* ቢኾን እንጅ *ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
አውዱ ላይ ስንመለከተው ለነቢያችን”ﷺ” የወረደው እና ከእርሳቸው በፊት የወረደው መገሰጫ ይህ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ቃል ነው፤ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ብጤ ማለትም “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፦
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነርሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
40፥43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ብጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፡፡ ጌታህ የምህረት ባለቤትና የአሳማሚ ቅጣት ባለቤት ነው፡፡ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍ
ነጥብ ሦስት
“ወሕይ”
“ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሃ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው፤ ይህንን ወሕይ ወደ ነቢያት የሚያወርደው የዓርሹ ጌታ አላህ ነው፤ ይህንን ለማመልከት “አውሀይና” أَوْحَيْنَا “አወረድን” ብሎ ይናገራል፦
4፥163 እኛ ወደ ኑሕና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን* ወደ አንተም *አወረድን*፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም”፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት *ያወርዳል*፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمُونَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ለዚህ አንድ አምላክ ፍጹም መታዘዝ ኢስላም ይሰኛል፤ ወደ ነቢያት የሚያወርደው ወሕይ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፤ ይህ እሳቤ በባይብል የፈጣሪ መለኮታዊ ቃል ቅሪት እንዲህ ተቀምጧል፦
ዘዳግም 32፥39 አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ* እዩ፤
ኢሳይያስ 45፥6 *ከእኔም በቀር አምላክ የለም*፤ በፀሐይ መውጫና በምዕራብ ያሉ ከእኔ በቀር ማንም ሌላ እንደሌለ ያውቁ ዘንድ አስታጠቅሁህ፥ አንተ ግን አላወቅኸኝም እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ *ከእኔም ሌላ ማንም የለም*።
ኢሳይያስ 45፥18 ሰማያትን የፈጠረ እግዚአብሔር፥ እርሱም ምድርን የሠራና ያደረገ ያጸናትም፥ መኖሪያም ልትሆን እንጂ ለከንቱ እንድትሆን ያልፈጠራት አምላክ፥ እንዲህ ይላል፦ እኔ እግዚአብሔር ነኝ *ከእኔም በቀር ሌላ የለም*።
ኢሳይያስ 45፥21 ይናገሩ ይቅረቡም በአንድነትም ይማከሩ፤ ከጥንቱ ይህን ያሳየ ከቀድሞስ የተናገረ ማን ነው? ያሳየሁም የተናገርሁም እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን? ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤
ኢሳይያስ 45፥22 እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ *እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና* ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።
ሆሴዕ13፥4 እኔ ግን ከግብጽ ምድር ጀምሬ አምላክህ እግዚአብሔር ነኝ፤ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ አታውቅም*፥ ከእኔም በቀር ሌላ መድኃኒት የለም።
ኢዮኤል 2፥27 እኔም አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ* እንደሌለ ታውቃላችሁ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።
መደምደሚያ
ሚሽነሪዎች፦ “ኢስላም ከነብያችን”ﷺ” በፊት የለም” ብለው ለሰነዘሩት የተቃጣ ሴራና ደባ ከላይ የቀረቡት ነጥቦች በቂ ናቸው፤ ነብያት ሙሥሊም አይደሉም ማለት ሙሽሪክ ናቸው ብሎ ማለት ነው፤ ምክንያቱም ሙሥሊም ማለት በአንድ አምላክ ምንነትና ማንነት ላይ ማንንም ምንንም ሳጋሩ የሚያመልክ ማለት ነውና።
ስለዚህ ከነብያችን”ﷺ” በፊት ሁሉም ነቢያት ያስተማሩት ኢስላምን ነው። ይህ የተውሒድ ትምህርት በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች ውስጥ ያለችው ማስረጃ ሲሆን ወደ ነብያችን የተወረደ ነው፤ እርሱም በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው፦
20፥133 «ከጌታውም በኾነ ተዓምር አይመጣንምን?» አሉ *በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች ውስጥ ያለችው ማስረጃ አልመጣቻቸውምን*? وَقَالُوا لَوْلَا يَأْتِينَا بِآيَةٍ مِّن رَّبِّهِ ۚ أَوَلَمْ تَأْتِهِم بَيِّنَةُ مَا فِي الصُّحُفِ الْأُولَىٰ
26፥196 *እርሱም በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው*፡፡ وَإِنَّهُ لَفِي زُبُرِ الْأَوَّلِينَ
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
@Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ወሕይ”
“ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሃ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው፤ ይህንን ወሕይ ወደ ነቢያት የሚያወርደው የዓርሹ ጌታ አላህ ነው፤ ይህንን ለማመልከት “አውሀይና” أَوْحَيْنَا “አወረድን” ብሎ ይናገራል፦
4፥163 እኛ ወደ ኑሕና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን* ወደ አንተም *አወረድን*፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም”፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት *ያወርዳል*፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمُونَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ለዚህ አንድ አምላክ ፍጹም መታዘዝ ኢስላም ይሰኛል፤ ወደ ነቢያት የሚያወርደው ወሕይ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፤ ይህ እሳቤ በባይብል የፈጣሪ መለኮታዊ ቃል ቅሪት እንዲህ ተቀምጧል፦
ዘዳግም 32፥39 አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ* እዩ፤
ኢሳይያስ 45፥6 *ከእኔም በቀር አምላክ የለም*፤ በፀሐይ መውጫና በምዕራብ ያሉ ከእኔ በቀር ማንም ሌላ እንደሌለ ያውቁ ዘንድ አስታጠቅሁህ፥ አንተ ግን አላወቅኸኝም እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ *ከእኔም ሌላ ማንም የለም*።
ኢሳይያስ 45፥18 ሰማያትን የፈጠረ እግዚአብሔር፥ እርሱም ምድርን የሠራና ያደረገ ያጸናትም፥ መኖሪያም ልትሆን እንጂ ለከንቱ እንድትሆን ያልፈጠራት አምላክ፥ እንዲህ ይላል፦ እኔ እግዚአብሔር ነኝ *ከእኔም በቀር ሌላ የለም*።
ኢሳይያስ 45፥21 ይናገሩ ይቅረቡም በአንድነትም ይማከሩ፤ ከጥንቱ ይህን ያሳየ ከቀድሞስ የተናገረ ማን ነው? ያሳየሁም የተናገርሁም እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን? ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤
ኢሳይያስ 45፥22 እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ *እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና* ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።
ሆሴዕ13፥4 እኔ ግን ከግብጽ ምድር ጀምሬ አምላክህ እግዚአብሔር ነኝ፤ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ አታውቅም*፥ ከእኔም በቀር ሌላ መድኃኒት የለም።
ኢዮኤል 2፥27 እኔም አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ* እንደሌለ ታውቃላችሁ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።
መደምደሚያ
ሚሽነሪዎች፦ “ኢስላም ከነብያችን”ﷺ” በፊት የለም” ብለው ለሰነዘሩት የተቃጣ ሴራና ደባ ከላይ የቀረቡት ነጥቦች በቂ ናቸው፤ ነብያት ሙሥሊም አይደሉም ማለት ሙሽሪክ ናቸው ብሎ ማለት ነው፤ ምክንያቱም ሙሥሊም ማለት በአንድ አምላክ ምንነትና ማንነት ላይ ማንንም ምንንም ሳጋሩ የሚያመልክ ማለት ነውና።
ስለዚህ ከነብያችን”ﷺ” በፊት ሁሉም ነቢያት ያስተማሩት ኢስላምን ነው። ይህ የተውሒድ ትምህርት በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች ውስጥ ያለችው ማስረጃ ሲሆን ወደ ነብያችን የተወረደ ነው፤ እርሱም በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው፦
20፥133 «ከጌታውም በኾነ ተዓምር አይመጣንምን?» አሉ *በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች ውስጥ ያለችው ማስረጃ አልመጣቻቸውምን*? وَقَالُوا لَوْلَا يَأْتِينَا بِآيَةٍ مِّن رَّبِّهِ ۚ أَوَلَمْ تَأْتِهِم بَيِّنَةُ مَا فِي الصُّحُفِ الْأُولَىٰ
26፥196 *እርሱም በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው*፡፡ وَإِنَّهُ لَفِي زُبُرِ الْأَوَّلِينَ
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
@Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሃሩን ማን ነው?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
25፥35 *በእርግጥም ለሙሳ መጽሐፍን ሰጠነው፡፡ ከእርሱም ጋር ወንድሙን ሃሩንን ረዳት አደረግንለት*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَا مَعَهُ أَخَاهُ هَارُونَ وَزِيرًا
ሚሽነሪዎች፦ ቁርኣን ከባይብል ታሪክ ጋር ይጣረሳል" ብለው ሱሪ ባንገት ሊያስገቡ ሲቃጣቸው ይታያል፣ ከሚተቹበት መወዛገብ አንዱ፦ "ቁርአን የሙሴን ወንድ አሮንን የኢየሱስ እናት የማርያም ወንድም ያደርጋል" የሚል ግራጫ ውሸት ይዋሻሉ፥ ይለቃሉ። በኢስላም ላይ ስትቀጥፉ ህሊናን ከሚያሳድድ ጥያቄ አታመልጡም።
ታላቁ ኢትዮጵያዊ ባለቅኔው ሎሬትዬ ጸጋዬ ገብረ መድኅን፦ "የሰው ልጅ ከሁለት ነገር ይማራል፦ አንዱ “ሀ” ብሎ “በሳር” ሲሆን ሁለተኛው “ዋ” ብሎ “በአሳር” ነው" ይለናል። ሚሽነሪ ሃያሲ ሂስ ከመስጠት በፊት “ሀ” ብሎ “በሳር” ከቁርአን መማር አሊያም “ዋ” ብሎ “በአሳር” ተነግሮ ከማያልቅ ታፍሶ ከማይዘለቅ ከዲነል ኢስላም ዕውቀት መማር ነው። መዋተቱና መቃተቱን ትታችሁ ጓዛችሁን ሸክፋችሁ ለመማር ኑ። መቆዘም አያዋጣም። ይህ ነጥብ ምን ያህል እንደተወዛገባችሁ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እናያለን፣ "ሃሩን" هَارُونَ ማለት በአማርኛችን "አሮን" ተብሎ በቁርአን የተጠቀሱ ሁለት የተለያዩ ግለሰቦች አሉ፣ እነርሱም አንዱ የሙሴ ወንድም ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የኢየሱስ እናት የማርያም ወንድም፣ ይህን ነጥብ በነጥብ እንመልከተው፦
ነጥብ አንድ
"የሙሳ ወንድም ሃሩን"
ሙሳ አንደበተ ኮልታፋ እና ተብታባ ስለነበር ወንድሙ በእርሱ ፋንታ እንዲናገር ወደ አላህ ዱዓ አደረገ፦
20፥29 «ከቤተሰቦቼም ለእኔ ረዳትን አድርግልኝ፡፡ وَاجْعَل لِّي وَزِيرًا مِّنْ أَهْلِي
20፥30 *«ሃሩንን ወንድሜን*፡፡ هَارُونَ أَخِي
20፥32 *«በነገሬም አጋራው*፡፡ وَأَشْرِكْهُ فِي أَمْرِي
28፥34 *«ወንድሜም ሃሩን እርሱ ምላሱ ከእኔ የተባ ነው፡፡ እውነተኛነቴንም የሚያረጋግጥልኝ ረዳት ኾኖ ከእኔ ጋር ላከው፡፡ እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁና*፡፡» وَأَخِي هَارُونُ هُوَ أَفْصَحُ مِنِّي لِسَانًا فَأَرْسِلْهُ مَعِيَ رِدْءًا يُصَدِّقُنِي ۖ إِنِّي أَخَافُ أَن يُكَذِّبُونِ
ሙሳ መልእክተኛ ነው፤ ሃሩን ደግሞ ነቢይ ነው፤ ነገር ግን "በነገሬም አጋራው" ብሎ በጠየቀው መሰረት ተውራት የተባለውን ሪሳላ ስለተጋራ መልእክተኛ ተባለ፤ "ከእኔ ጋር ላከው" የሚለው ይሰመርበት፤ ለዛ ነው አላህ ተውራትን ለሙሳ እና ለሃሩን ሰጠናቸው ያለው፦
21፥48 *ለሙሳ እና ለሃሩንም እውነትንና ውሸትን የሚለይን ብርሃንንም ለጥንቁቆችም መገሰጫን በእርግጥ ሰጠናቸው*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ وَهَارُونَ الْفُرْقَانَ وَضِيَاءً وَذِكْرًا لِّلْمُتَّقِينَ
ሃሩን በራሱ መልእክተኛ አይደለም፤ ግን ነቢይ ሆኖ ሙሳን በመልእክቱ በማስተላለፍ ይረዳዋል፤ አላህ ወደ ሕዝባቸው በተዓምራታችንና በግልጽ አስረጅ ላካቸው፦
19፥53 *ከችሮታችንም ወንድሙን ሃሩንን ነቢይ አድርገን ሰጠነው*፡፡ وَوَهَبْنَا لَهُ مِن رَّحْمَتِنَا أَخَاهُ هَارُونَ نَبِيًّا
25፥35 *በእርግጥም ለሙሳ መጽሐፍን ሰጠነው፡፡ ከእርሱም ጋር ወንድሙን ሃሩንን ረዳት አደረግንለት*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَا مَعَهُ أَخَاهُ هَارُونَ وَزِيرًا
23፥45 *ከዚያም ሙሳንና ወንድሙን ሃሩንን በተዓምራታችንና በግልጽ አስረጅ ላክን*፡፡ ثُمَّ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ وَأَخَاهُ هَارُونَ بِآيَاتِنَا وَسُلْطَانٍ مُّبِينٍ
ስለ ነቢዩ ሃሩን በጥቅሉ ይህንን ይመስላል። የሙሳ እና የሃሩን እናት እና አባት አሊያም የቤተሰብ ዝርዝር ስም ሆነ ማንነት ቁርኣን ላይ አልተጠቀሰም።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
25፥35 *በእርግጥም ለሙሳ መጽሐፍን ሰጠነው፡፡ ከእርሱም ጋር ወንድሙን ሃሩንን ረዳት አደረግንለት*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَا مَعَهُ أَخَاهُ هَارُونَ وَزِيرًا
ሚሽነሪዎች፦ ቁርኣን ከባይብል ታሪክ ጋር ይጣረሳል" ብለው ሱሪ ባንገት ሊያስገቡ ሲቃጣቸው ይታያል፣ ከሚተቹበት መወዛገብ አንዱ፦ "ቁርአን የሙሴን ወንድ አሮንን የኢየሱስ እናት የማርያም ወንድም ያደርጋል" የሚል ግራጫ ውሸት ይዋሻሉ፥ ይለቃሉ። በኢስላም ላይ ስትቀጥፉ ህሊናን ከሚያሳድድ ጥያቄ አታመልጡም።
ታላቁ ኢትዮጵያዊ ባለቅኔው ሎሬትዬ ጸጋዬ ገብረ መድኅን፦ "የሰው ልጅ ከሁለት ነገር ይማራል፦ አንዱ “ሀ” ብሎ “በሳር” ሲሆን ሁለተኛው “ዋ” ብሎ “በአሳር” ነው" ይለናል። ሚሽነሪ ሃያሲ ሂስ ከመስጠት በፊት “ሀ” ብሎ “በሳር” ከቁርአን መማር አሊያም “ዋ” ብሎ “በአሳር” ተነግሮ ከማያልቅ ታፍሶ ከማይዘለቅ ከዲነል ኢስላም ዕውቀት መማር ነው። መዋተቱና መቃተቱን ትታችሁ ጓዛችሁን ሸክፋችሁ ለመማር ኑ። መቆዘም አያዋጣም። ይህ ነጥብ ምን ያህል እንደተወዛገባችሁ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እናያለን፣ "ሃሩን" هَارُونَ ማለት በአማርኛችን "አሮን" ተብሎ በቁርአን የተጠቀሱ ሁለት የተለያዩ ግለሰቦች አሉ፣ እነርሱም አንዱ የሙሴ ወንድም ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የኢየሱስ እናት የማርያም ወንድም፣ ይህን ነጥብ በነጥብ እንመልከተው፦
ነጥብ አንድ
"የሙሳ ወንድም ሃሩን"
ሙሳ አንደበተ ኮልታፋ እና ተብታባ ስለነበር ወንድሙ በእርሱ ፋንታ እንዲናገር ወደ አላህ ዱዓ አደረገ፦
20፥29 «ከቤተሰቦቼም ለእኔ ረዳትን አድርግልኝ፡፡ وَاجْعَل لِّي وَزِيرًا مِّنْ أَهْلِي
20፥30 *«ሃሩንን ወንድሜን*፡፡ هَارُونَ أَخِي
20፥32 *«በነገሬም አጋራው*፡፡ وَأَشْرِكْهُ فِي أَمْرِي
28፥34 *«ወንድሜም ሃሩን እርሱ ምላሱ ከእኔ የተባ ነው፡፡ እውነተኛነቴንም የሚያረጋግጥልኝ ረዳት ኾኖ ከእኔ ጋር ላከው፡፡ እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁና*፡፡» وَأَخِي هَارُونُ هُوَ أَفْصَحُ مِنِّي لِسَانًا فَأَرْسِلْهُ مَعِيَ رِدْءًا يُصَدِّقُنِي ۖ إِنِّي أَخَافُ أَن يُكَذِّبُونِ
ሙሳ መልእክተኛ ነው፤ ሃሩን ደግሞ ነቢይ ነው፤ ነገር ግን "በነገሬም አጋራው" ብሎ በጠየቀው መሰረት ተውራት የተባለውን ሪሳላ ስለተጋራ መልእክተኛ ተባለ፤ "ከእኔ ጋር ላከው" የሚለው ይሰመርበት፤ ለዛ ነው አላህ ተውራትን ለሙሳ እና ለሃሩን ሰጠናቸው ያለው፦
21፥48 *ለሙሳ እና ለሃሩንም እውነትንና ውሸትን የሚለይን ብርሃንንም ለጥንቁቆችም መገሰጫን በእርግጥ ሰጠናቸው*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ وَهَارُونَ الْفُرْقَانَ وَضِيَاءً وَذِكْرًا لِّلْمُتَّقِينَ
ሃሩን በራሱ መልእክተኛ አይደለም፤ ግን ነቢይ ሆኖ ሙሳን በመልእክቱ በማስተላለፍ ይረዳዋል፤ አላህ ወደ ሕዝባቸው በተዓምራታችንና በግልጽ አስረጅ ላካቸው፦
19፥53 *ከችሮታችንም ወንድሙን ሃሩንን ነቢይ አድርገን ሰጠነው*፡፡ وَوَهَبْنَا لَهُ مِن رَّحْمَتِنَا أَخَاهُ هَارُونَ نَبِيًّا
25፥35 *በእርግጥም ለሙሳ መጽሐፍን ሰጠነው፡፡ ከእርሱም ጋር ወንድሙን ሃሩንን ረዳት አደረግንለት*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَا مَعَهُ أَخَاهُ هَارُونَ وَزِيرًا
23፥45 *ከዚያም ሙሳንና ወንድሙን ሃሩንን በተዓምራታችንና በግልጽ አስረጅ ላክን*፡፡ ثُمَّ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ وَأَخَاهُ هَارُونَ بِآيَاتِنَا وَسُلْطَانٍ مُّبِينٍ
ስለ ነቢዩ ሃሩን በጥቅሉ ይህንን ይመስላል። የሙሳ እና የሃሩን እናት እና አባት አሊያም የቤተሰብ ዝርዝር ስም ሆነ ማንነት ቁርኣን ላይ አልተጠቀሰም።
ነጥብ ሁለት
"የሃሩን እኅት"
አምላካችን አላህ በዒሣ እናት በመርየም ዘመን የነበሩት የመርየም ዘመዶች የዒሣን እናት መርየምን "የሃሩን እኅት" እንዳሏት ተርኮልናል፦
19፥28 *«የሃሩን እኅት ሆይ! አባትሽ መጥፎ ሰው አልነበረም፡፡ እናትሽም አመንዝራ አልነበረችም» አሏት*፡፡ يَا أُخْتَ هَارُونَ مَا كَانَ أَبُوكِ امْرَأَ سَوْءٍ وَمَا كَانَتْ أُمُّكِ بَغِيًّا
"አሏት" የሚለው ይሰመርበት፤ ባዮቹ የመርየም ዘመዶች ቢሆኑም አላህ ይህንን ተርኮልናል። የኢሳን እናት መርየም የአባቷ ስም አፖክራፋ በሆነው በያዕቆብ ወንጌል ውስጥ "ኢያቂም" יְהוֹיָקִים በቁርኣን ደግሞ "ዒምራን" عمران ነው፤ የእናቷ ስም አፖክራፋ በሆነው በያዕቆብ ወንጌል ውስጥ "አና" חַנָּה በተፍሲር ደግሞ "ሐናህ" حنة ነው፣ ኢያቄም የማርያም አባት ስለመሆኑ ከቁርአን ማየት ይቻላል፦
3፥35 *የዒምራን ባለቤት (ሐና)* «ጌታዬ ሆይ! እኔ በሆዴ ውስጥ ያለውን ፅንስ ከሥራ ነጻ የተደረገ ሲኾን ለአንተ ተሳልኩ፡፡ ከእኔም ተቀበል አንተ ሰሚው ዐዋቂው ነህና» ባለች ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَتِ امْرَأَتُ عِمْرَانَ رَبِّ إِنِّي نَذَرْتُ لَكَ مَا فِي بَطْنِي مُحَرَّرًا فَتَقَبَّلْ مِنِّي ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
66፥12 *የዒምራንን ልጅ መርየምንም ያችን ብልቷን የጠበቀችውን ምሳሌ አደረገ*፡፡ በእርሱም ውስጥ ከመንፈሳችን ነፍፋን፡፡ በጌታዋ ቃላትና በመጻሕፍቱም አረጋገጠች፡፡ ከታዛዦቹም ነበረች፡፡ وَمَرْيَمَ ابْنَتَ عِمْرَانَ الَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهِ مِن رُّوحِنَا وَصَدَّقَتْ بِكَلِمَاتِ رَبِّهَا وَكُتُبِهِ وَكَانَتْ مِنَ الْقَانِتِين
ቁርኣን ላይ የመርየም እናት ስሟ ባይጠቀስም ማንነቷ ተገልጻል። ነገር ግን ባይብል ላይ የመርየም እናት እና አባት ስም ሆነ ማንነት አልተገለጸም።
ስለዚህ ከመነሻው በሌለ ነገር ሁለት የተለያዩ ታሪካትን አዛብቶ ግጭት መፍጠር አይቻልም፣ ታዲያ ዒሣ እናት የመርየም ወንድም ሃሩን ማነው? ስንል የስም ሞክሼ እንጂ እራሱ የሙሳ ወንድም አይደለም። ይህንን ከነብያችን"ﷺ" መረዳት ይቻላል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 38, ሐዲስ 13
አል-ሙጊራህ ኢብኑ ሹዕባ እንደተረከው፦ *"ወደ ነጅራን በመጣው ጊዜ የነጅራን ክርስቲያኖች፦"የሃሩን እኅት ሆይ! የሚል ቀርተክልናል፤ ሙሳ ከዒሣ ብዙ ጊዜ በፊት የነበረ ነው" ብለው ጠየቁኝ። እኔም ወደ አላህ መልእክተኛ"ﷺ" ስመለስ ስለዚህ ጉዳይ ጠየኳቸው፣ እሳቸውም አሉ፦ "የድሮ ሰዎች ከራሳቸው በፊት ከነበሩት የነቢያቶች ስሞች ከነቢያቱ ህልፈት በኋላ ይጠቀሙ ነበር*። عَنِ الْمُغِيرَةِ بْنِ شُعْبَةَ، قَالَ لَمَّا قَدِمْتُ نَجْرَانَ سَأَلُونِي فَقَالُوا إِنَّكُمْ تَقْرَءُونَ يَا أُخْتَ هَارُونَ وَمُوسَى قَبْلَ عِيسَى بِكَذَا وَكَذَا . فَلَمَّا قَدِمْتُ عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سَأَلْتُهُ عَنْ ذَلِكَ فَقَالَ " إِنَّهُمْ كَانُوا يُسَمُّونَ بِأَنْبِيَائِهِمْ وَالصَّالِحِينَ قَبْلَهُمْ
ከነቢያችን"ﷺ" ንግግር የምንረዳው የሙሳ ወንድም ሃሩን እና የዒሳ እናት የመርየም ወንድም ኃሩን የስም መመሳሰል እንጂ እራሱ የሙሳ ወንድም አይደለም። ሁለት የተለያዩ ግለሰቦች ናቸው፣ የእሳቸው ዘመድና ባልደረባም ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." ይህን አንቀጽ ሲፈስረው፦ "አሮን የማርያም ግማሽ ወንድምና የአባቷ ልጅ ነው" በማለት አስቀምጦታል።
ነጥብ ሦስት
"ኢኽዋህ"
“ኢኽዋህ” إِخْوَة ማለት “ወንድማማች እና እህትማማችነት" ማለት ነው፤ አማኞች ደግሞ ወንድም እና እህት ናቸው፦
49፥10 *ምእመናኖች ወንድማመቾች ናቸው*፡፡ በሁለት ወንድሞቻችሁም መካከል አስታርቁ፡፡ ይታዘንላችሁም ዘንድ አላህን ፍሩ፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ إِخْوَةٌ فَأَصْلِحُوا بَيْنَ أَخَوَيْكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
በነብያችን"ﷺ" ሐዲስ የሙሳ ወንድም እና የመርየም ወንድ ሁለት የስም ሞክሼ መሆኑ ተሰምሮበታል፤ ነገር ግን የሙሳ ወንድም እና የመርየም ወንድ አንድ ማንነት ናቸው ቢባል እንኳን አሁንም ችግር የለውም። ምክንያቱም አማኞች ደግሞ ወንድም እና እህት ናቸው በሚል ቀመርና ስሌት መረዳት ይቻላል።
በትውፊት መርየም የሌዊ ዘር ናት፤ ሃሩንም የሌዊ ዘር ነው፤ ስለዚህ ሁለቱም ወንድምና እህት መሆን ይችላሉ፤ "አኽ" أَخ ማለት "ወንድም" ማለት ሲሆን እና "ኡኽት" أُخْت ማለት ደግሞ "እኅት" ማለት ነው፤ ቃሉ የግድ አብራካዊ ወንድምና እህት ብቻ አያመለክትም። ምክንያቱም "ኡኽት" أُخْت የሚለው ቃል "ሚስል" مِثْل ማለትም "ቢጤ" በሚል ይመጣል፦
43፥48 ከተዓምርም አንዲትንም አናሳያቸውም እርሷ *ከብጤዋ* በጣም የበለጠች ብትኾን እንጅ፡፡ ከክህደታቸው ይመለሱም ዘንድ በቅጣት ያዝናቸው፡፡ وَمَا نُرِيهِم مِّنْ آيَةٍ إِلَّا هِيَ أَكْبَرُ مِنْ أُخْتِهَا ۖ وَأَخَذْنَاهُم بِالْعَذَابِ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ
7፥38 አንዲቱ ሕዝብ ወደ እሳት በገባች ቁጥር ያሳሳተቻትን *ብጤዋን* ትረግማለች፡፡ كُلَّمَا دَخَلَتْ أُمَّةٌ لَّعَنَتْ أُخْتَهَا
"ብጤዋ" ለሚለው የገባውን ቃል "ኡኽቲሃ" أُخْتِهَا አንዳንድ የኢንግሊሽ ትርጉም "እህትዋን"its sister" በማለት አስቀምጠውታል፦
43፥48 And We showed them not a sign except that it was greater than *its sister*, and We seized them with affliction that perhaps they might return [to faith]. Sahih International
ማጠቃለያ
ይህንን እንዲህ በእንዲህ ካየን ዘንዳ በዐረቢኛ “መርየም” مَرْيَم ፣ በዐረማይክ “ማርአም” ܡܪܝܡ ፣ በግሪክ “ማርያ” mαρία ሲሆን የስሙ መሰረት የዕብራይስጡ “ሚሪየም” מִרְיָם ነው፤ “ሚሪየም” מִרְיָם የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “መር” מר ማለት “ጠብታ” ማለት ሲሆን “የም” ים ደግሞ “ባህር” ማለት ነው፤ በጥቅሉ “ሚሪየም” מִרְיָם ማለት “የባህር ጠብታ” ማለት ነው።
በባይብል ማርያም በሚል ስም የሚጠሩ ሴቶች ስምንት ሲሆኑ እነርሱም፦
1ኛ. የሙሴ እህት፦ ዘጸአት 15፥21
2ኛ. የዕዝራ ልጅ፦ 1ኛ ዜና 4፥17
3ኛ. የኢየሱስ እናት፦ ማቴዎስ 1፥18
4ኛ. መቅደላዊት፦ ሉቃስ 8፥2
5ኛ. የአልዓዛር እህት፦ ዮሐንስ 11፥1
6ኛ. የቀለዮጳም ሚስት፦ ዮሐንስ 19፥25
7ኛ. የማርቆስ እናት፦ 12፥12 እና
8ኛ. የሮሜ ማርያም፦ ሮሜ 16፥6 ናቸው።
"የሃሩን እኅት"
አምላካችን አላህ በዒሣ እናት በመርየም ዘመን የነበሩት የመርየም ዘመዶች የዒሣን እናት መርየምን "የሃሩን እኅት" እንዳሏት ተርኮልናል፦
19፥28 *«የሃሩን እኅት ሆይ! አባትሽ መጥፎ ሰው አልነበረም፡፡ እናትሽም አመንዝራ አልነበረችም» አሏት*፡፡ يَا أُخْتَ هَارُونَ مَا كَانَ أَبُوكِ امْرَأَ سَوْءٍ وَمَا كَانَتْ أُمُّكِ بَغِيًّا
"አሏት" የሚለው ይሰመርበት፤ ባዮቹ የመርየም ዘመዶች ቢሆኑም አላህ ይህንን ተርኮልናል። የኢሳን እናት መርየም የአባቷ ስም አፖክራፋ በሆነው በያዕቆብ ወንጌል ውስጥ "ኢያቂም" יְהוֹיָקִים በቁርኣን ደግሞ "ዒምራን" عمران ነው፤ የእናቷ ስም አፖክራፋ በሆነው በያዕቆብ ወንጌል ውስጥ "አና" חַנָּה በተፍሲር ደግሞ "ሐናህ" حنة ነው፣ ኢያቄም የማርያም አባት ስለመሆኑ ከቁርአን ማየት ይቻላል፦
3፥35 *የዒምራን ባለቤት (ሐና)* «ጌታዬ ሆይ! እኔ በሆዴ ውስጥ ያለውን ፅንስ ከሥራ ነጻ የተደረገ ሲኾን ለአንተ ተሳልኩ፡፡ ከእኔም ተቀበል አንተ ሰሚው ዐዋቂው ነህና» ባለች ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَتِ امْرَأَتُ عِمْرَانَ رَبِّ إِنِّي نَذَرْتُ لَكَ مَا فِي بَطْنِي مُحَرَّرًا فَتَقَبَّلْ مِنِّي ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
66፥12 *የዒምራንን ልጅ መርየምንም ያችን ብልቷን የጠበቀችውን ምሳሌ አደረገ*፡፡ በእርሱም ውስጥ ከመንፈሳችን ነፍፋን፡፡ በጌታዋ ቃላትና በመጻሕፍቱም አረጋገጠች፡፡ ከታዛዦቹም ነበረች፡፡ وَمَرْيَمَ ابْنَتَ عِمْرَانَ الَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهِ مِن رُّوحِنَا وَصَدَّقَتْ بِكَلِمَاتِ رَبِّهَا وَكُتُبِهِ وَكَانَتْ مِنَ الْقَانِتِين
ቁርኣን ላይ የመርየም እናት ስሟ ባይጠቀስም ማንነቷ ተገልጻል። ነገር ግን ባይብል ላይ የመርየም እናት እና አባት ስም ሆነ ማንነት አልተገለጸም።
ስለዚህ ከመነሻው በሌለ ነገር ሁለት የተለያዩ ታሪካትን አዛብቶ ግጭት መፍጠር አይቻልም፣ ታዲያ ዒሣ እናት የመርየም ወንድም ሃሩን ማነው? ስንል የስም ሞክሼ እንጂ እራሱ የሙሳ ወንድም አይደለም። ይህንን ከነብያችን"ﷺ" መረዳት ይቻላል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 38, ሐዲስ 13
አል-ሙጊራህ ኢብኑ ሹዕባ እንደተረከው፦ *"ወደ ነጅራን በመጣው ጊዜ የነጅራን ክርስቲያኖች፦"የሃሩን እኅት ሆይ! የሚል ቀርተክልናል፤ ሙሳ ከዒሣ ብዙ ጊዜ በፊት የነበረ ነው" ብለው ጠየቁኝ። እኔም ወደ አላህ መልእክተኛ"ﷺ" ስመለስ ስለዚህ ጉዳይ ጠየኳቸው፣ እሳቸውም አሉ፦ "የድሮ ሰዎች ከራሳቸው በፊት ከነበሩት የነቢያቶች ስሞች ከነቢያቱ ህልፈት በኋላ ይጠቀሙ ነበር*። عَنِ الْمُغِيرَةِ بْنِ شُعْبَةَ، قَالَ لَمَّا قَدِمْتُ نَجْرَانَ سَأَلُونِي فَقَالُوا إِنَّكُمْ تَقْرَءُونَ يَا أُخْتَ هَارُونَ وَمُوسَى قَبْلَ عِيسَى بِكَذَا وَكَذَا . فَلَمَّا قَدِمْتُ عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سَأَلْتُهُ عَنْ ذَلِكَ فَقَالَ " إِنَّهُمْ كَانُوا يُسَمُّونَ بِأَنْبِيَائِهِمْ وَالصَّالِحِينَ قَبْلَهُمْ
ከነቢያችን"ﷺ" ንግግር የምንረዳው የሙሳ ወንድም ሃሩን እና የዒሳ እናት የመርየም ወንድም ኃሩን የስም መመሳሰል እንጂ እራሱ የሙሳ ወንድም አይደለም። ሁለት የተለያዩ ግለሰቦች ናቸው፣ የእሳቸው ዘመድና ባልደረባም ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." ይህን አንቀጽ ሲፈስረው፦ "አሮን የማርያም ግማሽ ወንድምና የአባቷ ልጅ ነው" በማለት አስቀምጦታል።
ነጥብ ሦስት
"ኢኽዋህ"
“ኢኽዋህ” إِخْوَة ማለት “ወንድማማች እና እህትማማችነት" ማለት ነው፤ አማኞች ደግሞ ወንድም እና እህት ናቸው፦
49፥10 *ምእመናኖች ወንድማመቾች ናቸው*፡፡ በሁለት ወንድሞቻችሁም መካከል አስታርቁ፡፡ ይታዘንላችሁም ዘንድ አላህን ፍሩ፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ إِخْوَةٌ فَأَصْلِحُوا بَيْنَ أَخَوَيْكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
በነብያችን"ﷺ" ሐዲስ የሙሳ ወንድም እና የመርየም ወንድ ሁለት የስም ሞክሼ መሆኑ ተሰምሮበታል፤ ነገር ግን የሙሳ ወንድም እና የመርየም ወንድ አንድ ማንነት ናቸው ቢባል እንኳን አሁንም ችግር የለውም። ምክንያቱም አማኞች ደግሞ ወንድም እና እህት ናቸው በሚል ቀመርና ስሌት መረዳት ይቻላል።
በትውፊት መርየም የሌዊ ዘር ናት፤ ሃሩንም የሌዊ ዘር ነው፤ ስለዚህ ሁለቱም ወንድምና እህት መሆን ይችላሉ፤ "አኽ" أَخ ማለት "ወንድም" ማለት ሲሆን እና "ኡኽት" أُخْت ማለት ደግሞ "እኅት" ማለት ነው፤ ቃሉ የግድ አብራካዊ ወንድምና እህት ብቻ አያመለክትም። ምክንያቱም "ኡኽት" أُخْت የሚለው ቃል "ሚስል" مِثْل ማለትም "ቢጤ" በሚል ይመጣል፦
43፥48 ከተዓምርም አንዲትንም አናሳያቸውም እርሷ *ከብጤዋ* በጣም የበለጠች ብትኾን እንጅ፡፡ ከክህደታቸው ይመለሱም ዘንድ በቅጣት ያዝናቸው፡፡ وَمَا نُرِيهِم مِّنْ آيَةٍ إِلَّا هِيَ أَكْبَرُ مِنْ أُخْتِهَا ۖ وَأَخَذْنَاهُم بِالْعَذَابِ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ
7፥38 አንዲቱ ሕዝብ ወደ እሳት በገባች ቁጥር ያሳሳተቻትን *ብጤዋን* ትረግማለች፡፡ كُلَّمَا دَخَلَتْ أُمَّةٌ لَّعَنَتْ أُخْتَهَا
"ብጤዋ" ለሚለው የገባውን ቃል "ኡኽቲሃ" أُخْتِهَا አንዳንድ የኢንግሊሽ ትርጉም "እህትዋን"its sister" በማለት አስቀምጠውታል፦
43፥48 And We showed them not a sign except that it was greater than *its sister*, and We seized them with affliction that perhaps they might return [to faith]. Sahih International
ማጠቃለያ
ይህንን እንዲህ በእንዲህ ካየን ዘንዳ በዐረቢኛ “መርየም” مَرْيَم ፣ በዐረማይክ “ማርአም” ܡܪܝܡ ፣ በግሪክ “ማርያ” mαρία ሲሆን የስሙ መሰረት የዕብራይስጡ “ሚሪየም” מִרְיָם ነው፤ “ሚሪየም” מִרְיָם የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “መር” מר ማለት “ጠብታ” ማለት ሲሆን “የም” ים ደግሞ “ባህር” ማለት ነው፤ በጥቅሉ “ሚሪየም” מִרְיָם ማለት “የባህር ጠብታ” ማለት ነው።
በባይብል ማርያም በሚል ስም የሚጠሩ ሴቶች ስምንት ሲሆኑ እነርሱም፦
1ኛ. የሙሴ እህት፦ ዘጸአት 15፥21
2ኛ. የዕዝራ ልጅ፦ 1ኛ ዜና 4፥17
3ኛ. የኢየሱስ እናት፦ ማቴዎስ 1፥18
4ኛ. መቅደላዊት፦ ሉቃስ 8፥2
5ኛ. የአልዓዛር እህት፦ ዮሐንስ 11፥1
6ኛ. የቀለዮጳም ሚስት፦ ዮሐንስ 19፥25
7ኛ. የማርቆስ እናት፦ 12፥12 እና
8ኛ. የሮሜ ማርያም፦ ሮሜ 16፥6 ናቸው።
የኢየሱስ እናት መርየም ለእናቷ አንድና የስለት ልጅ ብትሆንም በአባቷ ግን ወንድምና እህት እንዳላት ነገረ-ማርያም"Marylogy" ይነግረናል፣ ባይብልም ማርያም እህት እንዳላት ይናገራል፦
ዮሐንስ 19፥25 ጭፍሮችም እንዲህ አደረጉ፦ ነገር ግን በኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ፥ *የእናቱም እኅት*፥ የቀለዮጳም ሚስት ማርያም፥ መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር።
በታሪክ፣ በፔንታተች ሆነ በታልሙድ መጻሕፍት የሙሴና የአሮን አባት "እንበረም" עַמְרָם ሲሆን እናታቸው ደግሞ "ዮከብድ" יוֹכֶ֤בֶד ናት፣ ይህን ከራሳችሁ መጽሐፍ ቅሪት ማየት ይቻላል፦
ዘጸአት 6፥20 *እንበረምም עַמְרָם የአጎቱን ልጅ ዮካብድን יוֹכֶ֤בֶד አገባ፥ “አሮንና ሙሴንም” ወለደችለት*፤
ነገር ግን የሙሴ እህት ማርያም እና የኢየሱስ እናት ማርያም ሁለት የተለያዩ ሴቶች ናቸው። ይህ በቀላለ እንድትረዱት አንድ ናሙና ከባይብል ልስጣችሁ፣ "የጌት ሰው ጎልያድን" የገደለው ማን ነው ዳዊት ወይስ ይሽቢብኖብ?
እዚህ አንቀጽ ላይ የጌት ሰው ጎልያድን ዳዊት እንደገደለው ይናገራል፦
1ኛ ሳሙኤል 17፥4 ከፍልስጥኤማውያንም ሰፈር *የጌት ሰው ጎልያድ*፥ ቁመቱም ስድስት ክንድ ከስንዝር የሆነ፥ ዋነኛ ጀግና መጣ።
1ኛ ሳሙኤል 17፥50 *ዳዊትም ፍልስጥኤማዊውን በወንጭፍና በድንጋይ አሸነፈው፥ ፍልስጥኤማዊውንም መትቶ ገደለ*፤ በዳዊትም እጅ ሰይፍ አልነበረም።
እዚህ አንቀጽ ላይ ደግሞ የጌት ሰው ጎልያድን ይሽቢብኖብ እንደገደለው ይናገራል፦
2ኛ ሳሙኤል 21፥19 ደግሞም በጎብ ላይ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ሰልፍ ነበረ፤ የቤተ ልሔማዊውም የየዓሬኦርጊም ልጅ ኤልያናን የጦሩ የቦ እንደ ሸማኔ መጠቅለያ የነበረውን *የጌት ሰው ጎልያድን* ገደለ።
አንዱን ክርስቲያን ተወያይ ይህን ጥያቄ ሳቀርብለት "ወሒድ ምን ነካህ ደህና ሰው አልነበርክም እንዴ? ዳዊት የገደለው ጎልያድ እና ይሽቢብኖብ የገደለው ጎልያድ እኮ በተለያየ ዘመን የኖሩ ሁለት ግለሰቦች ናቸው" አለኝ፣ እውነት ነው የአይሁድ ሆነ የክርስቲያን ስመ-ጥርና ዝነኛ ኮሜንታተሮች በተለያዩ ዘመን ይኖሩ የነበሩ ግን በአንድ ቦታ በጌት ይኖሩ የነበሩ ሰዎች መሆናቸውን አስቀምጠዋል፣ ታዲያ ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ነው ነገሩ፣ በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርም ይሉሃል እንደዚህ ነው።
ሲቀጥል ወንድምና እህት የግድ የአብራክ ክፋይ የሚለውን አያሲዝም። ሉጥ የኢብራሂም የወንሙ ልጅ ሲሆን ኢብራሂም ለሉጥ ደግሞ አጎት ነው፣ ነገር ግን ሉጥ ለኢብራሂም ወንድም ተብሏል፣ ያ ማለት የአንድ ቤተሰብ መሆንን ካሳየ የሙሳ ወንድም አሮንና መርየም የሌዊ ቤተሰብ ስለሆኑ ወንድም አሊያም እህት ቢባሉ ችግር የለውም፦
ዘፍጥረት14፥12 በሰዶም ይኖር የነበረውን *የአብራምን የወንድም ልጅ ሎጥን* ደግሞ ከብቱንም ወስደው ሄዱ።
ዘፍጥረት14፥14 አብራምም *ወንድሙ* እንደ ተማረከ በሰማ ጊዜ በቤቱ የተወለዱትን ሦስት መቶ አሥራ ስምንት ብላቴኖቹን አሰለፈ፥ ፍለጋቸውንም ተከትሎ እስከ ዳን ድረስ ሄደ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዮሐንስ 19፥25 ጭፍሮችም እንዲህ አደረጉ፦ ነገር ግን በኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ፥ *የእናቱም እኅት*፥ የቀለዮጳም ሚስት ማርያም፥ መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር።
በታሪክ፣ በፔንታተች ሆነ በታልሙድ መጻሕፍት የሙሴና የአሮን አባት "እንበረም" עַמְרָם ሲሆን እናታቸው ደግሞ "ዮከብድ" יוֹכֶ֤בֶד ናት፣ ይህን ከራሳችሁ መጽሐፍ ቅሪት ማየት ይቻላል፦
ዘጸአት 6፥20 *እንበረምም עַמְרָם የአጎቱን ልጅ ዮካብድን יוֹכֶ֤בֶד አገባ፥ “አሮንና ሙሴንም” ወለደችለት*፤
ነገር ግን የሙሴ እህት ማርያም እና የኢየሱስ እናት ማርያም ሁለት የተለያዩ ሴቶች ናቸው። ይህ በቀላለ እንድትረዱት አንድ ናሙና ከባይብል ልስጣችሁ፣ "የጌት ሰው ጎልያድን" የገደለው ማን ነው ዳዊት ወይስ ይሽቢብኖብ?
እዚህ አንቀጽ ላይ የጌት ሰው ጎልያድን ዳዊት እንደገደለው ይናገራል፦
1ኛ ሳሙኤል 17፥4 ከፍልስጥኤማውያንም ሰፈር *የጌት ሰው ጎልያድ*፥ ቁመቱም ስድስት ክንድ ከስንዝር የሆነ፥ ዋነኛ ጀግና መጣ።
1ኛ ሳሙኤል 17፥50 *ዳዊትም ፍልስጥኤማዊውን በወንጭፍና በድንጋይ አሸነፈው፥ ፍልስጥኤማዊውንም መትቶ ገደለ*፤ በዳዊትም እጅ ሰይፍ አልነበረም።
እዚህ አንቀጽ ላይ ደግሞ የጌት ሰው ጎልያድን ይሽቢብኖብ እንደገደለው ይናገራል፦
2ኛ ሳሙኤል 21፥19 ደግሞም በጎብ ላይ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ሰልፍ ነበረ፤ የቤተ ልሔማዊውም የየዓሬኦርጊም ልጅ ኤልያናን የጦሩ የቦ እንደ ሸማኔ መጠቅለያ የነበረውን *የጌት ሰው ጎልያድን* ገደለ።
አንዱን ክርስቲያን ተወያይ ይህን ጥያቄ ሳቀርብለት "ወሒድ ምን ነካህ ደህና ሰው አልነበርክም እንዴ? ዳዊት የገደለው ጎልያድ እና ይሽቢብኖብ የገደለው ጎልያድ እኮ በተለያየ ዘመን የኖሩ ሁለት ግለሰቦች ናቸው" አለኝ፣ እውነት ነው የአይሁድ ሆነ የክርስቲያን ስመ-ጥርና ዝነኛ ኮሜንታተሮች በተለያዩ ዘመን ይኖሩ የነበሩ ግን በአንድ ቦታ በጌት ይኖሩ የነበሩ ሰዎች መሆናቸውን አስቀምጠዋል፣ ታዲያ ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ነው ነገሩ፣ በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርም ይሉሃል እንደዚህ ነው።
ሲቀጥል ወንድምና እህት የግድ የአብራክ ክፋይ የሚለውን አያሲዝም። ሉጥ የኢብራሂም የወንሙ ልጅ ሲሆን ኢብራሂም ለሉጥ ደግሞ አጎት ነው፣ ነገር ግን ሉጥ ለኢብራሂም ወንድም ተብሏል፣ ያ ማለት የአንድ ቤተሰብ መሆንን ካሳየ የሙሳ ወንድም አሮንና መርየም የሌዊ ቤተሰብ ስለሆኑ ወንድም አሊያም እህት ቢባሉ ችግር የለውም፦
ዘፍጥረት14፥12 በሰዶም ይኖር የነበረውን *የአብራምን የወንድም ልጅ ሎጥን* ደግሞ ከብቱንም ወስደው ሄዱ።
ዘፍጥረት14፥14 አብራምም *ወንድሙ* እንደ ተማረከ በሰማ ጊዜ በቤቱ የተወለዱትን ሦስት መቶ አሥራ ስምንት ብላቴኖቹን አሰለፈ፥ ፍለጋቸውንም ተከትሎ እስከ ዳን ድረስ ሄደ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢልሃም እና ወሕይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
ሚሽነሪዎች በቁርአን ሴት ነብይ አለች እርሷም የሙሳ እናት ናት፤ ምክንያቱም ነብይ ማለት ወሕይ የሚወርድለት ማለት ነው ብለው ይሞግታሉ፦
28፥7 ወደ ሙሳም እናት፦ “አጥቢው፣ በእርሱም ላይ በፈራሽ ጊዜ በባሕሩ ውስጥ ጣይው አትፈሪም፣ አትዘኝም፣ እኛ ወደ አንቺ መላሾቹና ከመልክተኞቹም አድራጊዎቹ ነንና” ማለትን “አመለከትን” وَأَوْحَيْنَآ إِلَىٰٓ أُمِّ مُوسَىٰٓ፡፡
“አመለከትን” ተብሎ የተቀመጠው “አውሐይና” أَوْحَيْنَا ሲሆን ” ገለጥን” በሚል ይመጣል እንጂ ነብይነትን ብቻ ሁሌ ያሳያል ማለት አይደለም፤ ምክንያቱን ይህ ግስ “አውሓ” َأَوْحَىٰ በሚል ለምድርና ለንብ “አስታወቀ” በሚል መጥቷል፤ ታዲያ ንብ እና ምድር ነብያት ነበሩን?፦
99፥5 ጌታህ “ለእርሷ በማሳወቁ” أَوْحَىٰ لَهَا ምክንያት፡
16፥68 ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል “አስታወቀ” وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى ٱلنَّحْلِ ፦ “ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቤቶችን ያዢ””፡፡
አንድ ቃል ሁልጊዜ አንድ ትርጉም አለው ብሎ ማሰብ ቂልነት ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው ሃሳብና አረፍተ-ነገር ይወስነዋል፤ ለምሳሌ ሰይጣናትም ወደ ወዳጆቻቸው “ያሾከሹካሉ” ተብሏል፦
6፥121 በእርሱም ላይ የአላህ ስም ካልተጠራበት ነገር አትብሉ፡፡ እርሱም በእርግጥ አመጽ ነው፡፡ ሰይጣናትም ወደ ወዳጆቻቸው በክትን በመብላት ይከራከሯችሁ ዘንድ “ያሾከሹካሉ” لَيُوحُونَ ፤ “ብትታዘዙዋቸውም” እናንተ በእርግጥ “አጋሪዎች” ናችሁ፡፡
“ያሾከሹካሉ” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “ለዩሑነ” لَيُوحُونَ የሚለው ግስ “አውሃ” أَوْحَىٰٓ “ገለጠ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ማሳወቅ” በሚል ሊመጣ ይችላል፤ ስለዚህ ጥንቃቄ ይጠይቃል፤ ታዲያ ይህ የሙሳ እናት ጉዳይ ወሕይ ካልሆነ ምን ይባላል? ብሎ አንድ ሰው ቢጠይቅ “ኢልሃም” ይባላል ነው መልሳችን፤ እስቲ ስለ ወሕይ እና ኢልሃም ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ኢልሃም”
“ኢልሃም” إلهام ማለት አላህ ለሰዎች እና ለነገሮች የሚያሳውቀው ፍንጥቅታ”inspiration” ነው። ለምሳሌ፦ ለተራራ፣ ለሰማይና ምድር፣ ለጀሃነም፣ ለንብ፣ ለዙልቀርነይን፣ ለህዝቦች እና ለሙሳ እናት ተጠቃሾች ናቸው፦
ለተራራ
34:10 ለዳውድም ከኛ የሆነን ችሮታ በእርግጥ ሰጠነው፤አልንም፦ *ተራራዎች ሆይ*! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ፤ በራሪዎችንም ገራንለት፤ ብረትንም ለእርሱ አለዘብንለት።
ለሰማይና ምድር
41:11ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ሆና ሳለች አሰበ፤ ለእርሷም ለምድርም ወዳችሁም ሆነ ወይም ጠልታችሁ፣ *ኑ፤ አላቸው*። ታዛዦች ሆነን መጣን አሉ።
ለጀሃነም
50:30 ለገሀነም «*ሞላሽን?* የምንልበትንና ጭማሪ አለን? የምትልበትን ቀን» አስጠንቅቃቸው፡፡
ለንብ
16:68 ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል አሳወቀ፥ ከተራራዎች፥ ከዛፍም ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን *ያዢ*።
ለዙልቀርነይን
18:86 ወደ ፀሐይ መግቢያም በደረሰ ጊዜ ጥቁር ጭቃ ባላት ምንጭ ውስጥ ስትጠልቅ (አገኛት፤ ባጠገቧም ሕዝቦችን አገኘ፤ *ዙልቀርነይን ሆይ*! ወይም በመግደል ትቀጣለህ ወይም በነርሱ መልካም ነገርን መማረክን ትሠራለህ አልነው።
ለሙሳ እናት
28:7 ወደ ሙሳም እናት «አጥቢው፣ በርሱም ላይ በፈራሽ ጊዜ በባሕሩ ውስጥ ጣይው አትፈሪም፣ አትዘኝም፣ እኛ ወዳንቺ መላሾቹና ከመልክተኞቹም አድራጊዎቹ ነንና» ማለትን *አመለከትን*፡፡
ለህዝቦች
19፥11ከምኩራቡም በሕዝቦቹ ላይ ወጣ፡፡ በጧትና በማታ ጌታችሁን አወድሱ በማለትም ወደ እነርሱ “ጠቀሰ” فَأَوْحَىٰٓ إِلَيْهِمْ ፡፡
ይህ ለአንዳንድ ሷሊሂን እና ሷሊሃት በከራማህ የሚሰጥ ነው፤ “ከራመት كرامت ማለት “ድንቅ” ወይም “ታምር” ማለት ነው።
ነጥብ ሁለት
“ወሕይ”
“ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሐ” أَوْحَىٰٓ “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠት”Revelation” ማለት ነው፤ በግሪክ ደግሞ “አፖካሊፕስ” ἀποκάλυψις ነው፤ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መዝገበ-ቃላት ላይ “ቀለምሲስ” ወይም “አስተርእዮ” ይለዋል(ኪዳነ ወልድ ክፍሌ አሌፍ 198 ገፅ 198)። ወሕይ ለነብያት የሚወርድ የአላህ ቃል ነው፤ ይህንን ለማመልከት “አውሐይና” أَوْحَيْنَا “አወረድን” ብሎ ይናገራል፦
4:163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት #እንዳወረድን أَوْحَيْنَا ፣ ወደ አንተም #አወረድንأَوْحَيْنَا ፤ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሐቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም ወደ ዒሳም፣ ወደ አዮብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሀሩንና ወደ ሱለይማንም #አወረድን وَأَوْحَيْنَا ፤ ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነው።
ወህይ ነብያት ለሆኑ ሰዎች ብቻ የሚወርድ ነው፦
21፥7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ *የምናወርድላቸው* የኾነን *ሰዎችን* እንጂ ሌላን አላክንም፡፡ የማታውቁም ብትኾኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች ጠይቁ፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ إِلَّا رِجَالًۭا نُّوحِىٓ إِلَيْهِمْ ۖ فَسْـَٔلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلذِّكْرِ إِن كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ
ይህ ለነብያት በሙእጂዛ የሚሰጥ ነው፤ “ሙእጂዛ” مُعجِزة ማለት “እፁብ ታምር” ወይም “ምልክት” ማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
ሚሽነሪዎች በቁርአን ሴት ነብይ አለች እርሷም የሙሳ እናት ናት፤ ምክንያቱም ነብይ ማለት ወሕይ የሚወርድለት ማለት ነው ብለው ይሞግታሉ፦
28፥7 ወደ ሙሳም እናት፦ “አጥቢው፣ በእርሱም ላይ በፈራሽ ጊዜ በባሕሩ ውስጥ ጣይው አትፈሪም፣ አትዘኝም፣ እኛ ወደ አንቺ መላሾቹና ከመልክተኞቹም አድራጊዎቹ ነንና” ማለትን “አመለከትን” وَأَوْحَيْنَآ إِلَىٰٓ أُمِّ مُوسَىٰٓ፡፡
“አመለከትን” ተብሎ የተቀመጠው “አውሐይና” أَوْحَيْنَا ሲሆን ” ገለጥን” በሚል ይመጣል እንጂ ነብይነትን ብቻ ሁሌ ያሳያል ማለት አይደለም፤ ምክንያቱን ይህ ግስ “አውሓ” َأَوْحَىٰ በሚል ለምድርና ለንብ “አስታወቀ” በሚል መጥቷል፤ ታዲያ ንብ እና ምድር ነብያት ነበሩን?፦
99፥5 ጌታህ “ለእርሷ በማሳወቁ” أَوْحَىٰ لَهَا ምክንያት፡
16፥68 ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል “አስታወቀ” وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى ٱلنَّحْلِ ፦ “ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቤቶችን ያዢ””፡፡
አንድ ቃል ሁልጊዜ አንድ ትርጉም አለው ብሎ ማሰብ ቂልነት ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው ሃሳብና አረፍተ-ነገር ይወስነዋል፤ ለምሳሌ ሰይጣናትም ወደ ወዳጆቻቸው “ያሾከሹካሉ” ተብሏል፦
6፥121 በእርሱም ላይ የአላህ ስም ካልተጠራበት ነገር አትብሉ፡፡ እርሱም በእርግጥ አመጽ ነው፡፡ ሰይጣናትም ወደ ወዳጆቻቸው በክትን በመብላት ይከራከሯችሁ ዘንድ “ያሾከሹካሉ” لَيُوحُونَ ፤ “ብትታዘዙዋቸውም” እናንተ በእርግጥ “አጋሪዎች” ናችሁ፡፡
“ያሾከሹካሉ” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “ለዩሑነ” لَيُوحُونَ የሚለው ግስ “አውሃ” أَوْحَىٰٓ “ገለጠ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ማሳወቅ” በሚል ሊመጣ ይችላል፤ ስለዚህ ጥንቃቄ ይጠይቃል፤ ታዲያ ይህ የሙሳ እናት ጉዳይ ወሕይ ካልሆነ ምን ይባላል? ብሎ አንድ ሰው ቢጠይቅ “ኢልሃም” ይባላል ነው መልሳችን፤ እስቲ ስለ ወሕይ እና ኢልሃም ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ኢልሃም”
“ኢልሃም” إلهام ማለት አላህ ለሰዎች እና ለነገሮች የሚያሳውቀው ፍንጥቅታ”inspiration” ነው። ለምሳሌ፦ ለተራራ፣ ለሰማይና ምድር፣ ለጀሃነም፣ ለንብ፣ ለዙልቀርነይን፣ ለህዝቦች እና ለሙሳ እናት ተጠቃሾች ናቸው፦
ለተራራ
34:10 ለዳውድም ከኛ የሆነን ችሮታ በእርግጥ ሰጠነው፤አልንም፦ *ተራራዎች ሆይ*! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ፤ በራሪዎችንም ገራንለት፤ ብረትንም ለእርሱ አለዘብንለት።
ለሰማይና ምድር
41:11ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ሆና ሳለች አሰበ፤ ለእርሷም ለምድርም ወዳችሁም ሆነ ወይም ጠልታችሁ፣ *ኑ፤ አላቸው*። ታዛዦች ሆነን መጣን አሉ።
ለጀሃነም
50:30 ለገሀነም «*ሞላሽን?* የምንልበትንና ጭማሪ አለን? የምትልበትን ቀን» አስጠንቅቃቸው፡፡
ለንብ
16:68 ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል አሳወቀ፥ ከተራራዎች፥ ከዛፍም ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን *ያዢ*።
ለዙልቀርነይን
18:86 ወደ ፀሐይ መግቢያም በደረሰ ጊዜ ጥቁር ጭቃ ባላት ምንጭ ውስጥ ስትጠልቅ (አገኛት፤ ባጠገቧም ሕዝቦችን አገኘ፤ *ዙልቀርነይን ሆይ*! ወይም በመግደል ትቀጣለህ ወይም በነርሱ መልካም ነገርን መማረክን ትሠራለህ አልነው።
ለሙሳ እናት
28:7 ወደ ሙሳም እናት «አጥቢው፣ በርሱም ላይ በፈራሽ ጊዜ በባሕሩ ውስጥ ጣይው አትፈሪም፣ አትዘኝም፣ እኛ ወዳንቺ መላሾቹና ከመልክተኞቹም አድራጊዎቹ ነንና» ማለትን *አመለከትን*፡፡
ለህዝቦች
19፥11ከምኩራቡም በሕዝቦቹ ላይ ወጣ፡፡ በጧትና በማታ ጌታችሁን አወድሱ በማለትም ወደ እነርሱ “ጠቀሰ” فَأَوْحَىٰٓ إِلَيْهِمْ ፡፡
ይህ ለአንዳንድ ሷሊሂን እና ሷሊሃት በከራማህ የሚሰጥ ነው፤ “ከራመት كرامت ማለት “ድንቅ” ወይም “ታምር” ማለት ነው።
ነጥብ ሁለት
“ወሕይ”
“ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሐ” أَوْحَىٰٓ “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠት”Revelation” ማለት ነው፤ በግሪክ ደግሞ “አፖካሊፕስ” ἀποκάλυψις ነው፤ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መዝገበ-ቃላት ላይ “ቀለምሲስ” ወይም “አስተርእዮ” ይለዋል(ኪዳነ ወልድ ክፍሌ አሌፍ 198 ገፅ 198)። ወሕይ ለነብያት የሚወርድ የአላህ ቃል ነው፤ ይህንን ለማመልከት “አውሐይና” أَوْحَيْنَا “አወረድን” ብሎ ይናገራል፦
4:163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት #እንዳወረድን أَوْحَيْنَا ፣ ወደ አንተም #አወረድንأَوْحَيْنَا ፤ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሐቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም ወደ ዒሳም፣ ወደ አዮብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሀሩንና ወደ ሱለይማንም #አወረድን وَأَوْحَيْنَا ፤ ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነው።
ወህይ ነብያት ለሆኑ ሰዎች ብቻ የሚወርድ ነው፦
21፥7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ *የምናወርድላቸው* የኾነን *ሰዎችን* እንጂ ሌላን አላክንም፡፡ የማታውቁም ብትኾኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች ጠይቁ፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ إِلَّا رِجَالًۭا نُّوحِىٓ إِلَيْهِمْ ۖ فَسْـَٔلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلذِّكْرِ إِن كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ
ይህ ለነብያት በሙእጂዛ የሚሰጥ ነው፤ “ሙእጂዛ” مُعجِزة ማለት “እፁብ ታምር” ወይም “ምልክት” ማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አላህ የሁሉ ጌታ ነው
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መንደርደሪያ
ይህን አርስት ላነሳበት የቻልኩት ምክንያት ካፊሮች አላህ የካዕባ ብቻ ጌታ ነው የሚል ሙግት ስላጋጠመኝ እግረ መንገዴን ማስተማሪያ ይሆናል የሚል ጭብጥ ይዤ ነው፣ የምናመልከው አምላካችን የሁሉ ጌታ ነው፣ ያ ማለት በፈጠረው ፍጥረት ላይ ሁሉ ጌታ ነው፣ ጌትነቱ ወሰን የለውም
አላህ የሁሉ ጌታ ነው፦
6:164 በላቸው «እርሱ አላህ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን?
ነጥብ አንድ
አላህ የዓለማትም ጌታ ነዉ፦
7:104 ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው፤ የዓለማትም ጌታ አላህ ላቀ።
40:65 ምስጋና ለዓለማት ጌታ ለአላህ ይሁን፣ የምትሉ ሆናችሁ ተገዙት።
40:66 ለዓለማት ጌታም እንድግገዛ ታዝዣለሁ በላቸው።
6:71 «የአላህ መንገድ እርሱ ቀጥተኛው መንገድ ነው፡፡ ለዓለማት ጌታ ልንገዛም ታዘዝን» በላቸው፡፡
6:162 «ስግደቴ፣ መገዛቴም፣ ሕይወቴም፣ ሞቴም ለዓለማት ጌታ ለአላህ ነው» በል፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መንደርደሪያ
ይህን አርስት ላነሳበት የቻልኩት ምክንያት ካፊሮች አላህ የካዕባ ብቻ ጌታ ነው የሚል ሙግት ስላጋጠመኝ እግረ መንገዴን ማስተማሪያ ይሆናል የሚል ጭብጥ ይዤ ነው፣ የምናመልከው አምላካችን የሁሉ ጌታ ነው፣ ያ ማለት በፈጠረው ፍጥረት ላይ ሁሉ ጌታ ነው፣ ጌትነቱ ወሰን የለውም
አላህ የሁሉ ጌታ ነው፦
6:164 በላቸው «እርሱ አላህ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን?
ነጥብ አንድ
አላህ የዓለማትም ጌታ ነዉ፦
7:104 ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው፤ የዓለማትም ጌታ አላህ ላቀ።
40:65 ምስጋና ለዓለማት ጌታ ለአላህ ይሁን፣ የምትሉ ሆናችሁ ተገዙት።
40:66 ለዓለማት ጌታም እንድግገዛ ታዝዣለሁ በላቸው።
6:71 «የአላህ መንገድ እርሱ ቀጥተኛው መንገድ ነው፡፡ ለዓለማት ጌታ ልንገዛም ታዘዝን» በላቸው፡፡
6:162 «ስግደቴ፣ መገዛቴም፣ ሕይወቴም፣ ሞቴም ለዓለማት ጌታ ለአላህ ነው» በል፡፡