ዮሴፍ ወንድሞቹን እና አባታቸውን አካቶ "አምላካችሁ" ከማለት ይልቅ አምላካችሁ እና የአባታችሁ አምላክ" ማለቱ አንዱ አምላክ ለወንድሞቹ እና ለአባታቸው አምላክነቱ ለየቅል ካልሆነ እንግዲያውስ ኢየሱስ "ወደ አምላኬ እና ወደ አምላካችሁ" ማለቱ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ እና ለሐዋርያቱ አምላክነቱ ለየቅል አያረገውም። ኢየሱስ እኮ "አምላካችን" ብሏል፦
ኢሳይያስ 61፥1 "የ-"ጌታዬ" የያህዌህ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች የምሥራችን እሰብክ ዘንድ ያህዌህ ቀብቶኛልና። ר֛וּחַ אֲדֹנָ֥י יְהוִ֖ה עָלָ֑י יַ֡עַן מָשַׁח֩ יְהוָ֨ה אֹתִ֜י לְבַשֵּׂ֣ר עֲנָוִ֗ים
ኢሳይያስ 61፥2 የተወደደችውን የያህዌን ዓመት "አምላካችን" የሚበቀልበትን ቀን እናገር ዘንድ እና የሚያለቅሱትን ሁሉ አጽናና ዘንድ ልኮኛል። לִקְרֹ֤א שְׁנַת־רָצֹון֙ לַֽיהוָ֔ה וְיֹ֥ום נָקָ֖ם לֵאלֹהֵ֑ינוּ לְנַחֵ֖ם כָּל־אֲבֵלִֽים׃
በትንቢት መነጽር "አምላካችን" የሚለው ኢየሱስ ስለመሆኑ ሉቃስ 4፥17-20 ተመልከት! ኢየሱስ ካረገ በኃላ ሰማይ ላይ አንዱን አምላክ "አምላኬ" ብቻ ሳይሆን "አምላካችን" ብሎ ይናገራል፦
ራእይ 3፥2 ሥራህን "በ-"አምላኬ" ፊት ፍጹም ሆኖ አላገኘሁትምና የነቃህ ሁን። οὐ γὰρ εὕρηκά σου ἔργα πεπληρωμένα ἐνώπιον τοῦ Θεοῦ μου·
ራእይ 3፥12 ድል የነሣው በ-"አምላኬ" መቅደስ ዓምድ እንዲሆን አደርገዋለሁ፥ ወደ ፊትም ከዚያ ከቶ አይወጣም፤ የ-"አምላኬን" ስም እና የአምላኬን ከተማ ስም ማለትም ከሰማይ ከ-"አምላኬ" ዘንድ የምትወርደውን አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን፥ እንዲሁ አዲሱን ስሜን በእርሱ ላይ እጽፋለሁ። Ὁ νικῶν, ποιήσω αὐτὸν στῦλον ἐν τῷ ναῷ τοῦ Θεοῦ μου, καὶ ἔξω οὐ μὴ ἐξέλθῃ ἔτι, καὶ γράψω ἐπ’ αὐτὸν τὸ ὄνομα τοῦ Θεοῦ μου καὶ τὸ ὄνομα τῆς πόλεως τοῦ Θεοῦ μου, τῆς καινῆς Ἱερουσαλὴμ ἡ καταβαίνουσα ἐκ τοῦ οὐρανοῦ ἀπὸ τοῦ Θεοῦ μου, καὶ τὸ ὄνομά μου τὸ καινόν.
ራእይ 19፥5 ድምፅም እንዲህ ሲል ከዙፋኑ ወጣ፦ “ባሪያዎቹ ሁሉ እርሱንም የምትፈሩት ታናናሾችና ታላላቆች ሆይ! "አምላካችንን" አመስግኑ”። καὶ φωνὴ ἀπὸ τοῦ θρόνου ἐξῆλθεν λέγουσα Αἰνεῖτε τῷ Θεῷ ἡμῶν, πάντες οἱ δοῦλοι αὐτοῦ, οἱ φοβούμενοι αὐτόν, οἱ μικροὶ καὶ οἱ μεγάλοι.
"አምላካችን" የሚለው ቃል ይሰመርበት! ከዙፋኑ የወጣው "አምላካችን" የሚል ድምፅ በዙፋኑ መካከል ካለው ከኢየሱስ የወጣ ድምፅ ነው፦
ራእይ 7፥17 "በዙፋኑ መካከል ያለው" በጉ እረኛቸው ይሆናልና። ὅτι τὸ Ἀρνίον τὸ ἀνὰ μέσον τοῦ θρόνου ποιμανεῖ αὐτούς
የሥነ መለኮት ምሁር እና ተንታኝ ዮሐንስ ጊል "አምላካችን" የሚለው ኢየሱስ ስለመሆኑ ባብራሩበት የትርጓሜ መጽሐፍ እንዲህ ብለዋል፦
"ድምፅም እንዲህ ሲል ከዙፋኑ ወጣ" የሚለው በዙፋኑ ላይ ከተቀመጠው ከእግዚአብሔር አብ አይደለም፥ "አምላካችንን አመስግኑ" የሚለው ሐረግ በትክክለኛነት እና በአግባብነት በአብ ሊነገር አይችልም። ይልቁንም መካከለኛ ሆኖ ስለ አብ ለሕዝቡ፦ "አምላኬ እና አምላካችሁ፥ እና አባቴ እና አባታችሁ" ያለው በዙፋኑ መካከል ካለው በግ ከክርስቶስ ነው። Gill's Exposition of the Whole Bible Commentary, Revelation 19:5
"የባሕርይ አምላክ" ማለት "የሚመለክ አምላክ" ማለት ከሆነ እንግዲያውስ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ የባሕርይ አምላክ ስለሆነ ኢየሱስ አምላኪ ሰው ስለሆነ አምላኩን ያመልክ ነበረ፦
ዮሐንስ 4፥22 እናንተስ ማታውቁትን ታመልካላችሁ፥ እኛ መዳን ከአይሁድ ነውና የምናውቀውን "እናመልካለን"። ὑμεῖς προσκυνεῖτε ὃ οὐκ οἴδατε, ἡμεῖς προσκυνοῦμεν ὃ οἴδαμεν, ὅτι ἡ σωτηρία ἐκ τῶν Ἰουδαίων ἐστίν·
ዮሐንስ 4፥23 ነገር ግን በእውነት አምላኪዎች አብን በመንፈስ እና በእውነት "የሚያመልኩበት" ጊዜ ይመጣል፥ አሁንም ሆኖአል። "አብ ሊያመልኩት" እንደ እነዚህ ያሉትን ይፈልጋልና። ἀλλὰ ἔρχεται ὥρα καὶ νῦν ἐστιν, ὅτε οἱ ἀληθινοὶ προσκυνηταὶ προσκυνήσουσιν τῷ Πατρὶ ἐν πνεύματι καὶ ἀληθείᾳ· καὶ γὰρ ὁ Πατὴρ τοιούτους ζητεῖ τοὺς προσκυνοῦντας αὐτόν·
"እናመልካለን" የሚለው ይሰመርበት! የሚመለከውም ዐውዱ ላይ አብ ብቻ ነው። ኢንሻላህ ይቀጥላል......
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢሳይያስ 61፥1 "የ-"ጌታዬ" የያህዌህ መንፈስ በእኔ ላይ ነው፥ ለድሆች የምሥራችን እሰብክ ዘንድ ያህዌህ ቀብቶኛልና። ר֛וּחַ אֲדֹנָ֥י יְהוִ֖ה עָלָ֑י יַ֡עַן מָשַׁח֩ יְהוָ֨ה אֹתִ֜י לְבַשֵּׂ֣ר עֲנָוִ֗ים
ኢሳይያስ 61፥2 የተወደደችውን የያህዌን ዓመት "አምላካችን" የሚበቀልበትን ቀን እናገር ዘንድ እና የሚያለቅሱትን ሁሉ አጽናና ዘንድ ልኮኛል። לִקְרֹ֤א שְׁנַת־רָצֹון֙ לַֽיהוָ֔ה וְיֹ֥ום נָקָ֖ם לֵאלֹהֵ֑ינוּ לְנַחֵ֖ם כָּל־אֲבֵלִֽים׃
በትንቢት መነጽር "አምላካችን" የሚለው ኢየሱስ ስለመሆኑ ሉቃስ 4፥17-20 ተመልከት! ኢየሱስ ካረገ በኃላ ሰማይ ላይ አንዱን አምላክ "አምላኬ" ብቻ ሳይሆን "አምላካችን" ብሎ ይናገራል፦
ራእይ 3፥2 ሥራህን "በ-"አምላኬ" ፊት ፍጹም ሆኖ አላገኘሁትምና የነቃህ ሁን። οὐ γὰρ εὕρηκά σου ἔργα πεπληρωμένα ἐνώπιον τοῦ Θεοῦ μου·
ራእይ 3፥12 ድል የነሣው በ-"አምላኬ" መቅደስ ዓምድ እንዲሆን አደርገዋለሁ፥ ወደ ፊትም ከዚያ ከቶ አይወጣም፤ የ-"አምላኬን" ስም እና የአምላኬን ከተማ ስም ማለትም ከሰማይ ከ-"አምላኬ" ዘንድ የምትወርደውን አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን፥ እንዲሁ አዲሱን ስሜን በእርሱ ላይ እጽፋለሁ። Ὁ νικῶν, ποιήσω αὐτὸν στῦλον ἐν τῷ ναῷ τοῦ Θεοῦ μου, καὶ ἔξω οὐ μὴ ἐξέλθῃ ἔτι, καὶ γράψω ἐπ’ αὐτὸν τὸ ὄνομα τοῦ Θεοῦ μου καὶ τὸ ὄνομα τῆς πόλεως τοῦ Θεοῦ μου, τῆς καινῆς Ἱερουσαλὴμ ἡ καταβαίνουσα ἐκ τοῦ οὐρανοῦ ἀπὸ τοῦ Θεοῦ μου, καὶ τὸ ὄνομά μου τὸ καινόν.
ራእይ 19፥5 ድምፅም እንዲህ ሲል ከዙፋኑ ወጣ፦ “ባሪያዎቹ ሁሉ እርሱንም የምትፈሩት ታናናሾችና ታላላቆች ሆይ! "አምላካችንን" አመስግኑ”። καὶ φωνὴ ἀπὸ τοῦ θρόνου ἐξῆλθεν λέγουσα Αἰνεῖτε τῷ Θεῷ ἡμῶν, πάντες οἱ δοῦλοι αὐτοῦ, οἱ φοβούμενοι αὐτόν, οἱ μικροὶ καὶ οἱ μεγάλοι.
"አምላካችን" የሚለው ቃል ይሰመርበት! ከዙፋኑ የወጣው "አምላካችን" የሚል ድምፅ በዙፋኑ መካከል ካለው ከኢየሱስ የወጣ ድምፅ ነው፦
ራእይ 7፥17 "በዙፋኑ መካከል ያለው" በጉ እረኛቸው ይሆናልና። ὅτι τὸ Ἀρνίον τὸ ἀνὰ μέσον τοῦ θρόνου ποιμανεῖ αὐτούς
የሥነ መለኮት ምሁር እና ተንታኝ ዮሐንስ ጊል "አምላካችን" የሚለው ኢየሱስ ስለመሆኑ ባብራሩበት የትርጓሜ መጽሐፍ እንዲህ ብለዋል፦
"ድምፅም እንዲህ ሲል ከዙፋኑ ወጣ" የሚለው በዙፋኑ ላይ ከተቀመጠው ከእግዚአብሔር አብ አይደለም፥ "አምላካችንን አመስግኑ" የሚለው ሐረግ በትክክለኛነት እና በአግባብነት በአብ ሊነገር አይችልም። ይልቁንም መካከለኛ ሆኖ ስለ አብ ለሕዝቡ፦ "አምላኬ እና አምላካችሁ፥ እና አባቴ እና አባታችሁ" ያለው በዙፋኑ መካከል ካለው በግ ከክርስቶስ ነው። Gill's Exposition of the Whole Bible Commentary, Revelation 19:5
"የባሕርይ አምላክ" ማለት "የሚመለክ አምላክ" ማለት ከሆነ እንግዲያውስ አንዱ አምላክ ለኢየሱስ የባሕርይ አምላክ ስለሆነ ኢየሱስ አምላኪ ሰው ስለሆነ አምላኩን ያመልክ ነበረ፦
ዮሐንስ 4፥22 እናንተስ ማታውቁትን ታመልካላችሁ፥ እኛ መዳን ከአይሁድ ነውና የምናውቀውን "እናመልካለን"። ὑμεῖς προσκυνεῖτε ὃ οὐκ οἴδατε, ἡμεῖς προσκυνοῦμεν ὃ οἴδαμεν, ὅτι ἡ σωτηρία ἐκ τῶν Ἰουδαίων ἐστίν·
ዮሐንስ 4፥23 ነገር ግን በእውነት አምላኪዎች አብን በመንፈስ እና በእውነት "የሚያመልኩበት" ጊዜ ይመጣል፥ አሁንም ሆኖአል። "አብ ሊያመልኩት" እንደ እነዚህ ያሉትን ይፈልጋልና። ἀλλὰ ἔρχεται ὥρα καὶ νῦν ἐστιν, ὅτε οἱ ἀληθινοὶ προσκυνηταὶ προσκυνήσουσιν τῷ Πατρὶ ἐν πνεύματι καὶ ἀληθείᾳ· καὶ γὰρ ὁ Πατὴρ τοιούτους ζητεῖ τοὺς προσκυνοῦντας αὐτόν·
"እናመልካለን" የሚለው ይሰመርበት! የሚመለከውም ዐውዱ ላይ አብ ብቻ ነው። ኢንሻላህ ይቀጥላል......
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የኢየሱስ አምላክ
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥172 አል-መሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
"አምላክ" በሚለው መድረሻ ቃል ላይ "ህ" የነበረውን ሳድስ "የአንተ" የሚል በውስጠ ታዋቂ አገናዛቢ ዘርፍ ስላለ "የ-"አንተ አምላክ" የሚል ትርጉም ይይዛል፥ አንዱ አምላክ የኢየሱስ ሙሉ አንተነት አምላክ ስለሆነ ነቢዩ ዳዊት በሁለተኛ መደብ "አምላክህ" በማለት ይናገራል፦
መዝሙር 45፥7 ስለዚህ ከባልንጀሮችህ ይልቅ፡
አምላክ አምላክህ የደስታ ዘይትን ቀባህ። ׀ מְשָׁחֲךָ֡ אֱלֹהִ֣ים אֱ֭לֹהֶיךָ שֶׁ֥מֶן שָׂשֹׂ֗ון מֵֽחֲבֵרֶֽיךָ׃
ዕብራውያን 1፥9 አምላክ አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ። ἔχρισέν σε, ὁ Θεός, ὁ Θεός σου ἔλαιον ἀγαλλιάσεως παρὰ τοὺς μετόχους σου.
ነቢዩ ዳዊት በሁለተኛ መደብ "አምላክህ" እንዳለ ሁሉ ነቢዩ ሚልኪያስ ደግሞ በሦስተኛ መደብ "አምላኩ" በማለት ያህዌህ የኢየሱስ አምላክ መሆኑን ተናግሯል፦
ሚክያስ 5፥4 እርሱም ይቆማል፥ በያህዌህም ኃይል "በአምላኩ" በያህዌህ ስም" ግርማ መንጋውን ይጠብቃል። וְעָמַ֗ד וְרָעָה֙ בְּעֹ֣ז יְהוָ֔ה בִּגְאֹ֕ון שֵׁ֖ם יְהוָ֣ה אֱלֹהָ֑יו וְיָשָׁ֕בוּ
ዮሐንስ 17፥12 ከእነርሱ ጋር በዓለም ሳለሁ የሰጠኸኝን "በስምህ" እኔ እጠብቃቸው ነበር። ὅτε ἤμην μετ’ αὐτῶν, ἐγὼ ἐτήρουν αὐτοὺς ἐν τῷ ὀνόματί σου ᾧ δέδωκάς μοι,
ነቢያት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው እንደተናገሩት ሁሉ ሐዋርያት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው በሦስተኛ መደብ "አምላኩ" እና "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" በማለት ተናግረዋል፦
ራእይ 1፥6 መንግሥትም "ለ-አምላኩ" እና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኃይል ይሁን! አሜን። καὶ ἐποίησεν ἡμᾶς βασιλείαν, ἱερεῖς τῷ Θεῷ καὶ Πατρὶ αὐτοῦ, αὐτῷ ἡ δόξα καὶ τὸ κράτος εἰς τοὺς αἰῶνας τῶν αἰώνων· ἀμήν.
1ኛ ጴጥሮስ 1፥3 የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት ይባረክ። Εὐλογητὸς ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
"አባት" ማለት ለአንዱ አምላክ "አስገኚ" ማለት ከሆነ "አምላክ" ማለት ለአንዱ አምላክ "የሚመለክ" ማለት ከሆነ እንግዲያውስ ኢየሱስ ያስገኘው አስገኚ እና የሚያመልከው አምላክ አለው። ጳውሎስም "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" በማለት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው ተናግሯል፦
2ኛ ቆሮንቶስ 1፥3 የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት ይባረክ። Εὐλογητὸς ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
2ኛ ቆሮንቶስ 11፥31 ለዘላለም የተባረከ የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት እንዳልዋሽ ያውቃል። ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου Ἰησοῦ οἶδεν, ὁ ὢν εὐλογητὸς εἰς τοὺς αἰῶνας, ὅτι οὐ ψεύδομαι.
ኤፌሶን 1፥3 የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት ይባረክ። Εὐλογητὸς ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
"ሆ ቴዎስ ቱ ኩሪዩ ሄሞን" ὁ Θεὸς τοῦ Κυρίου ἡμῶν ማለት "የጌታችን አምላክ"the God of our Lord" ማለት ሲሆን ይህ ጌታ የተደገው ሰው ለጌትነቱ አምላክ አለ፦
ኤፌሶን 1፥17 የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ..። ἵνα ὁ Θεὸς τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
ኢየሱስ "አምላኬ" የሚለው ነቢያት እና ሐዋርያት "አምላክህ" "አምላኩ" "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" የሚሉት አብን ብቻ እና ብቻ ነው፥ ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ የኢየሱስ አምላክ አለመሆናቸው በራሱ አንድ አምላክ አብ ብቻ እንደሆነ በቂ ማሳያ ነው። ኢየሱስ የራሱን አምላክነት የት አስቀምጦ ነው አብን ብቻ "አምላኬ" የሚለው? መንፈስ ቅዱስንስ እረስቶት ነው "አምላኬ" ያላለው? ማቴዎስ 26፥39 ላይ "በፊቱ ወደቀ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ በገጹ" ይለዋል፦
ማቴዎስ 26፥39 ወተአተተ ሕቀ እምኔሆሙ ወ-"ሰገደ በገጹ" ወጸለየ ወይቤ፦ “አቡየ፡ እመሰ ይትከሀል ይኅልፍ እምኔየ ዝንቱ ጽዋዕ፡ ወባሕቱ ፈቃደ ዚኣከ ይኩን፡ ወአኮ ፈቃደ ዚኣየ።”
"ሰገደ" በግዕዝ አላልታችሁ "ገ" ፊደልን ስታነቡት በዐማርኛ "ሰገደ" አጥብቃችሁ "ገ" ፊደልን ስታነቡት ማለት ነው፥ አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የማቴዎስ ወንጌል 26፥39 አንድምታ
"ከዚያ ጥቂት እልፍ ብሎ ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ"።
ግንባሩን ምድር አስነክቶ ከሰገደ አምላኪ እንጂ ተመላኪ መሆን የለበትም። በተመሳሳይ ማርቆስ 14፥35 ላይ "በምድርም ወድቆ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ ውስተ ምድር" ይለዋል፦
ማርቆስ 14፥35 ወእምዝ ተአተተ ሕቀ ወ-"ሰገደ" ውስተ ምድር ወጸለየ፦ "ከመ ትኅልፍ እምኔሁ ይእቲ ሰዓት ለእመ ይትከሀል"።
አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የማርቆስ ወንጌል 14፥35 አንድምታ
"ከዚህም በኃላ ወደ ፊት እልፍ ብሎ ከምድር ሰገደና ጸለየ"።
ከምድር ከሰገደ ሰጋጅ እንጂ ተሰጋጅ መሆን የለበትም። በተመሳሳይ ሉቃል 22፥41 ላይ "በምድርም ወድቆ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ ውስተ ምድር" ይለዋል፦
ሉቃል 22፥41"ወተአተተ እምኔሆሙ መጠነ ምውጋረ እብን ወሰገደ ወጸለየ"።
አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የሉቃስ ወንጌል 22፥41 አንድምታ
"የድንጋይ ውርወራ ያህል ማለት ድንጋይ ወርውሮ እስኪደርስበት ድረስ ከእርሳቸው እልፍ ብሎ ሰገደ ጸለየ"።
በዲኑል ኢሥላም "መዕቡድ" مَعْبُود ማለት "ተመላኪ" ማለት ሲሆን "ዓቢድ" عَابِد ማለት ደግሞ "አምላኪ" ማለት ነው፥ በተመላኪ እና በአምላኪ መካከል ያለው ሥርዓት "ዒባዳህ" عِبَادَة ደግሞ "አምልኮ" ማለት ነው። ለአሏህ አምልኮን የሚያቀርብ "ባሪያ" በቁርኣን "ዐብድ" عَبْد ይባላል፥ ዒሣ አሏህን በብቸኝነት ስለሚያመልክ "ዐብዱሏህ" عَبْدُ اللَّه ማለትም "የአሏህ አምላኪ" "የአሏህ ባሪያ" ተብሏል፦
4፥172 አል-መሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
አል-መሢሕ አሏህን ከማምለክ ፈጽሞ የማይጸየፍ ከሆነ እንግዲያውስ የኢየሱስን አምላክ አሏህ በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
4፥172 አል-መሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
"አምላክ" በሚለው መድረሻ ቃል ላይ "ህ" የነበረውን ሳድስ "የአንተ" የሚል በውስጠ ታዋቂ አገናዛቢ ዘርፍ ስላለ "የ-"አንተ አምላክ" የሚል ትርጉም ይይዛል፥ አንዱ አምላክ የኢየሱስ ሙሉ አንተነት አምላክ ስለሆነ ነቢዩ ዳዊት በሁለተኛ መደብ "አምላክህ" በማለት ይናገራል፦
መዝሙር 45፥7 ስለዚህ ከባልንጀሮችህ ይልቅ፡
አምላክ አምላክህ የደስታ ዘይትን ቀባህ። ׀ מְשָׁחֲךָ֡ אֱלֹהִ֣ים אֱ֭לֹהֶיךָ שֶׁ֥מֶן שָׂשֹׂ֗ון מֵֽחֲבֵרֶֽיךָ׃
ዕብራውያን 1፥9 አምላክ አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ። ἔχρισέν σε, ὁ Θεός, ὁ Θεός σου ἔλαιον ἀγαλλιάσεως παρὰ τοὺς μετόχους σου.
ነቢዩ ዳዊት በሁለተኛ መደብ "አምላክህ" እንዳለ ሁሉ ነቢዩ ሚልኪያስ ደግሞ በሦስተኛ መደብ "አምላኩ" በማለት ያህዌህ የኢየሱስ አምላክ መሆኑን ተናግሯል፦
ሚክያስ 5፥4 እርሱም ይቆማል፥ በያህዌህም ኃይል "በአምላኩ" በያህዌህ ስም" ግርማ መንጋውን ይጠብቃል። וְעָמַ֗ד וְרָעָה֙ בְּעֹ֣ז יְהוָ֔ה בִּגְאֹ֕ון שֵׁ֖ם יְהוָ֣ה אֱלֹהָ֑יו וְיָשָׁ֕בוּ
ዮሐንስ 17፥12 ከእነርሱ ጋር በዓለም ሳለሁ የሰጠኸኝን "በስምህ" እኔ እጠብቃቸው ነበር። ὅτε ἤμην μετ’ αὐτῶν, ἐγὼ ἐτήρουν αὐτοὺς ἐν τῷ ὀνόματί σου ᾧ δέδωκάς μοι,
ነቢያት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው እንደተናገሩት ሁሉ ሐዋርያት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው በሦስተኛ መደብ "አምላኩ" እና "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" በማለት ተናግረዋል፦
ራእይ 1፥6 መንግሥትም "ለ-አምላኩ" እና ለአባቱም ካህናት እንድንሆን ላደረገ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ክብርና ኃይል ይሁን! አሜን። καὶ ἐποίησεν ἡμᾶς βασιλείαν, ἱερεῖς τῷ Θεῷ καὶ Πατρὶ αὐτοῦ, αὐτῷ ἡ δόξα καὶ τὸ κράτος εἰς τοὺς αἰῶνας τῶν αἰώνων· ἀμήν.
1ኛ ጴጥሮስ 1፥3 የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት ይባረክ። Εὐλογητὸς ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
"አባት" ማለት ለአንዱ አምላክ "አስገኚ" ማለት ከሆነ "አምላክ" ማለት ለአንዱ አምላክ "የሚመለክ" ማለት ከሆነ እንግዲያውስ ኢየሱስ ያስገኘው አስገኚ እና የሚያመልከው አምላክ አለው። ጳውሎስም "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" በማለት ኢየሱስ አምላክ እንዳለው ተናግሯል፦
2ኛ ቆሮንቶስ 1፥3 የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት ይባረክ። Εὐλογητὸς ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
2ኛ ቆሮንቶስ 11፥31 ለዘላለም የተባረከ የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት እንዳልዋሽ ያውቃል። ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου Ἰησοῦ οἶδεν, ὁ ὢν εὐλογητὸς εἰς τοὺς αἰῶνας, ὅτι οὐ ψεύδομαι.
ኤፌሶን 1፥3 የጌታችን "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" እና አባት ይባረክ። Εὐλογητὸς ὁ Θεὸς καὶ Πατὴρ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
"ሆ ቴዎስ ቱ ኩሪዩ ሄሞን" ὁ Θεὸς τοῦ Κυρίου ἡμῶν ማለት "የጌታችን አምላክ"the God of our Lord" ማለት ሲሆን ይህ ጌታ የተደገው ሰው ለጌትነቱ አምላክ አለ፦
ኤፌሶን 1፥17 የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ..። ἵνα ὁ Θεὸς τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ,
ኢየሱስ "አምላኬ" የሚለው ነቢያት እና ሐዋርያት "አምላክህ" "አምላኩ" "የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ" የሚሉት አብን ብቻ እና ብቻ ነው፥ ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ የኢየሱስ አምላክ አለመሆናቸው በራሱ አንድ አምላክ አብ ብቻ እንደሆነ በቂ ማሳያ ነው። ኢየሱስ የራሱን አምላክነት የት አስቀምጦ ነው አብን ብቻ "አምላኬ" የሚለው? መንፈስ ቅዱስንስ እረስቶት ነው "አምላኬ" ያላለው? ማቴዎስ 26፥39 ላይ "በፊቱ ወደቀ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ በገጹ" ይለዋል፦
ማቴዎስ 26፥39 ወተአተተ ሕቀ እምኔሆሙ ወ-"ሰገደ በገጹ" ወጸለየ ወይቤ፦ “አቡየ፡ እመሰ ይትከሀል ይኅልፍ እምኔየ ዝንቱ ጽዋዕ፡ ወባሕቱ ፈቃደ ዚኣከ ይኩን፡ ወአኮ ፈቃደ ዚኣየ።”
"ሰገደ" በግዕዝ አላልታችሁ "ገ" ፊደልን ስታነቡት በዐማርኛ "ሰገደ" አጥብቃችሁ "ገ" ፊደልን ስታነቡት ማለት ነው፥ አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የማቴዎስ ወንጌል 26፥39 አንድምታ
"ከዚያ ጥቂት እልፍ ብሎ ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ"።
ግንባሩን ምድር አስነክቶ ከሰገደ አምላኪ እንጂ ተመላኪ መሆን የለበትም። በተመሳሳይ ማርቆስ 14፥35 ላይ "በምድርም ወድቆ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ ውስተ ምድር" ይለዋል፦
ማርቆስ 14፥35 ወእምዝ ተአተተ ሕቀ ወ-"ሰገደ" ውስተ ምድር ወጸለየ፦ "ከመ ትኅልፍ እምኔሁ ይእቲ ሰዓት ለእመ ይትከሀል"።
አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የማርቆስ ወንጌል 14፥35 አንድምታ
"ከዚህም በኃላ ወደ ፊት እልፍ ብሎ ከምድር ሰገደና ጸለየ"።
ከምድር ከሰገደ ሰጋጅ እንጂ ተሰጋጅ መሆን የለበትም። በተመሳሳይ ሉቃል 22፥41 ላይ "በምድርም ወድቆ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ ውስተ ምድር" ይለዋል፦
ሉቃል 22፥41"ወተአተተ እምኔሆሙ መጠነ ምውጋረ እብን ወሰገደ ወጸለየ"።
አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የሉቃስ ወንጌል 22፥41 አንድምታ
"የድንጋይ ውርወራ ያህል ማለት ድንጋይ ወርውሮ እስኪደርስበት ድረስ ከእርሳቸው እልፍ ብሎ ሰገደ ጸለየ"።
በዲኑል ኢሥላም "መዕቡድ" مَعْبُود ማለት "ተመላኪ" ማለት ሲሆን "ዓቢድ" عَابِد ማለት ደግሞ "አምላኪ" ማለት ነው፥ በተመላኪ እና በአምላኪ መካከል ያለው ሥርዓት "ዒባዳህ" عِبَادَة ደግሞ "አምልኮ" ማለት ነው። ለአሏህ አምልኮን የሚያቀርብ "ባሪያ" በቁርኣን "ዐብድ" عَبْد ይባላል፥ ዒሣ አሏህን በብቸኝነት ስለሚያመልክ "ዐብዱሏህ" عَبْدُ اللَّه ማለትም "የአሏህ አምላኪ" "የአሏህ ባሪያ" ተብሏል፦
4፥172 አል-መሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
አል-መሢሕ አሏህን ከማምለክ ፈጽሞ የማይጸየፍ ከሆነ እንግዲያውስ የኢየሱስን አምላክ አሏህ በብቸኝነት እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ኢየሱስ አብ ነውን? በሚል ትምህርት ተለቋል። አሐዳውያን(only Jesus) "ኢየሱስ አብ ነው" ለሚለው ትምህርታቸው እንዲሁ ሥላሴአውያን "ኢየሱስ አምላክ ነው" ለሚል ትምህርታቸው ዮሐንስ 10፥30 ዮሐንስ 14፥7-9 ዮሐንስ 8፥24-25 ይጠቅሳሉ፥ በእርግጥ ኢየሱስ አብ ወይም አምላክ ሳይሆን የአብ መልእክተኛ ነው። ያንን ስሙር ምንጨታዊ እና ርቱዕ በሆነ ሙግት ሞግተናል። ትምህርቱን በጥሞና እና በቅጡ ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/8NR7KHeUUKM?si=Oi83KilHzueKoX5n
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ገና
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
19፥25 «የዘምባባይቱንም ግንድ ወደ አንቺ ወዝውዣት በአንቺ ላይ የበሰለን የተምር እሸት ታረግፍልሻለችና» አላት፡፡ وَهُزِّي إِلَيْكِ بِجِذْعِ النَّخْلَةِ تُسَاقِطْ عَلَيْكِ رُطَبًا جَنِيًّا
ጠበቅ አርገን "ገና" ብለን የምንጠቀመው ቃል "ጌና" γέννᾰ ከሚል የግሪክ ኮይኔ ቃል የተገኘ ሲሆን "ልደት" ማለት ነው፦
ማቴዎስ 1፥18 የኢየሱስ ክርስቶስም "ልደት እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች። Τοῦ δὲ Ἰησοῦ Χριστοῦ ἡ γένεσις οὕτως ἦν. μνηστευθείσης τῆς μητρὸς αὐτοῦ Μαρίας τῷ Ἰωσήφ, πρὶν ἢ συνελθεῖν αὐτοὺς εὑρέθη ἐν γαστρὶ ἔχουσα ἐκ πνεύματος ἁγίου.
እዚህ አንቀጽ ላይ "ልደት" ለሚለው የገባው ቃል "ጌኔሲስ" γένεσις ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ጊኖማይ" γίνομαι ማለትም "የሆነ" ማለት ነው፥ ኢየሱስ ያለ ወንድ ዘር ከማርያም የማኅፀን ፍሬ የሆነ ተአምር ነው። ማርያም የወለደችው ሆዷ ውስጥ የተፀነሰ ፅንስ ነው፥ "ፅንስ" ደግሞ ተፈጥሮ በተለያየ ሂደት የሚያድግ ውላጤ ነው፦
ሉቃስ 1፥31 እነሆም ትፀንሻለሽ፥ "ወንድ" ልጅም ትወልጃለሽ። ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ። καὶ ἰδοὺ συλλήμψῃ ἐν γαστρὶ καὶ τέξῃ υἱόν, καὶ καλέσεις τὸ ὄνομα αὐτοῦ Ἰησοῦν.
"ወንድ" የሥጋ መደብ የሆነ ፆታ እንደሆነ ልብ አድርግ!
፨ከመነሻው ማርያም መለኮትን አልፀነሰችም አልወለደችና "አምላክ ተወለደ" ለሚሉት "እንኳን አደረሳችሁ" ማለት ሐራም ነው።
፨ሲቀጥል "የኢየሱስን ልደት አክብሩ" የሚል ሽታው ባይብል ላይም አንድም ጥቅስ የለም፥ ከሐዋርያት ጀምሮ እስከ ሦስተኛው ክፍለ ዘመን ድረስ ልደቱን ያከበረ አንድም ሰው በታሪክ ላይ የለም፦
"ጥንታዊ ክርስትያኖች የኢየሱስን መወለጃ ቀን በዓል አርገው አያከብሩም፡፡ ይህም የሆነው የማንንም ሰው የልደትን ቀን ማክበር ጣዖታዊ ሥርዓት በመሆኑ ነው"።
World Book Encyclopedia, Volume 3. 1966, pp. 416
ስለዚህ "ሰው ተወለደ" ለሚሉት ደግሞ "እንኳን አደረሳችሁ" ማለት ቢድዓህ ነው።
፨ሢሰልስ ኢየሱስ የተወለደው በጥቅምት ወር እንጂ በታኅሣሥ ወር አይደለም። የዕብራውያን የመጀመሪያ ወር ኒሳን ሲሆን ይህም በጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር የሚያርፈው ሚያዢያ ላይ ነው፥ ይህን ከተረዳን ዘካርያስ ካህን ሲሆን የክህነት ምድቡ ከአብያ ክፍል እንደሆነ እና በተራው ሊያጥን እንደነበር እንረዳለን፦
ሉቃስ 1፣5 በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን "ከአብያ ክፍል" የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ።
ዘካርያስ እንደ ካህናት ሥርዓት ወደ ጌታ ቤተ መቅደስ ገብቶ በአብያ ክፍል ዕጣ ለማጠን ሲገባ መልአኩ ገብርኤል አናገረው። በዕብራውያን በዓመት ሃያ አራት የክህነት ምድብ አለ፥ በአንድ ወር ውስጥ ሁለት ክፍል ሲኖር በአሥራ ሁለት ደግሞ ሃያ አራት ምድብ አለ። ይህን ከተረዳን አባያ ከሃያ አራቱ ምድብ ስምንተኛው ምድር አራተኛው ወር ነው፦
1ኛ ዜና መዋዕል 24፥10 ሰባተኛው ለአቆስ፥ ስምንተኛው "ለአብያ"፥።
የመጀመሪያው ወር ኒሳን ማለትም ሚያዥያ ከሆነ አራተኛው ወር ደግሞ ተሙዝ በጎርጎሮሳውያን ሃምሌ ይሆናል፥ መልአኩ ወደ ዘካሪያስ የመጣው በሃምሌ ወር ከሆነ ወደ ማርያም ደግሞ የመጣው ከዘካርያስ ጋር ከመጣበት በስድስተኛው ወር ነው። ይህም ስድስተኛ ወር ጥር ነው፦
ሉቃስ 1፥26 በስድስተኛውም ወር መልአኩ ገብርኤል ናዝሬት ወደምትባል ወደ ገሊላ ከተማ፥ ከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ፥ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ።
እንግዲህ ገብርኤል በጥር ከመጣ ኢየሱስ ፅንሱ የሚጀምረው በጥር ነው። ከጥር ወር የፅንሱ ጊዜ ዘጠኝ ወር ስንቆጥር ጥቅምት ይሆናል፥ ኢየሱስ የተወለደው በጥቅምት ይሆናል ማለት ነው። ከባይብል አንጻር "ኢየሱስ የተወለደው በታኅሣሥ ወር ነው" የሚለው ትርክት ምንጭ አልባ እና ሠነድ አልባ ነው፥ ታኅሣሥ እኮ ለዕብራውያን ብርድ ነው ከቤት አይወጡም። ኢየሱስ ሲወለድ ግን የበልግ ወራት ሆኖ እረኞች በሜዳ ያድሩ ነበር፦
ሉቃስ 2፥8 በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ።
ስለዚህ ኢየሱስ የተወለደው ክረምት ላይ ሳይሆን የበልግ ወራት ላይ ነው፥ ይህንን አምላካችን አሏህ በተከበረ ንግግሩ እንዲህ ይተርክልናል፦
19፥23 ምጡም ወደ ዘንባባይቱ ግንድ አስጠጋት፡፡ «ዋ ምኞቴ! ምነው ከዚህ በፊት በሞትኩ፡፡ ተረስቼም የቀረሁ በሆንኩ» አለች፡፡ فَأَجَاءَهَا الْمَخَاضُ إِلَىٰ جِذْعِ النَّخْلَةِ قَالَتْ يَا لَيْتَنِي مِتُّ قَبْلَ هَـٰذَا وَكُنتُ نَسْيًا مَّنسِيًّا
19፥25 «የዘምባባይቱንም ግንድ ወደ አንቺ ወዝውዣት በአንቺ ላይ የበሰለን የተምር እሸት ታረግፍልሻለችና» አላት፡፡ وَهُزِّي إِلَيْكِ بِجِذْعِ النَّخْلَةِ تُسَاقِطْ عَلَيْكِ رُطَبًا جَنِيًّا
በእስራኤል የዘምባባ ተምር ፍሬ የሚያፈራው በበልግ ወራት መሆኑ ቁርኣኑ ሆነ የሉቃስ ትረካ የነገሩን እውነት "በዕብራውያን ከክረምት ታኅሣሥ 25 ወይም 29 ተወለደ" የሚለውን ተረት ድባቅ ያስገባዋል።
፨ሲያረብብ ታኅሣሥ 25 "ሚጥራስ"Mithras" እና "ተሙዝ"Tammuz" የተባሉ ጣዖታት የተወለዱበት ሲሆን የገና የበዓሉ አከባበር ደግሞ ሳተርን ለተባለው ጣዖት ከሚከበርበት "ሳቱርናሊያ"Saturnalia" ከሚባል የክረምት ክብረ በዓል የተቀዳ ነው።
ይህንን በዓል በቅጡ እና በአግባብ ሳታውቁ የምታከብሩ ክርስቲያኖች እና የምታከባብሩ ሙሥሊሞች ይህንን መልእክት ከሰማችሁ ጀምሮ ሑጃህ ቆሞባችኃልና በንስሓ ወደ አሏህ ተመለሱ! በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ብዙዎችን ያሳሳቱትን ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ፦
5፥77 እላንተ የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ከእውነት ሌላ የሆነን ማለፍ ወሰንን አትለፉ፥ በፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ብዙዎችን ያሳሳቱትን ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ" በላቸው። قُلْ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ غَيْرَ ٱلْحَقِّ وَلَا تَتَّبِعُوٓا۟ أَهْوَآءَ قَوْمٍۢ قَدْ ضَلُّوا۟ مِن قَبْلُ وَأَضَلُّوا۟ كَثِيرًۭا وَضَلُّوا۟ عَن سَوَآءِ ٱلسَّبِيلِ ።
አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
19፥25 «የዘምባባይቱንም ግንድ ወደ አንቺ ወዝውዣት በአንቺ ላይ የበሰለን የተምር እሸት ታረግፍልሻለችና» አላት፡፡ وَهُزِّي إِلَيْكِ بِجِذْعِ النَّخْلَةِ تُسَاقِطْ عَلَيْكِ رُطَبًا جَنِيًّا
ጠበቅ አርገን "ገና" ብለን የምንጠቀመው ቃል "ጌና" γέννᾰ ከሚል የግሪክ ኮይኔ ቃል የተገኘ ሲሆን "ልደት" ማለት ነው፦
ማቴዎስ 1፥18 የኢየሱስ ክርስቶስም "ልደት እንዲህ ነበረ። እናቱ ማርያም ለዮሴፍ በታጨች ጊዜ ሳይገናኙ ከመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች። Τοῦ δὲ Ἰησοῦ Χριστοῦ ἡ γένεσις οὕτως ἦν. μνηστευθείσης τῆς μητρὸς αὐτοῦ Μαρίας τῷ Ἰωσήφ, πρὶν ἢ συνελθεῖν αὐτοὺς εὑρέθη ἐν γαστρὶ ἔχουσα ἐκ πνεύματος ἁγίου.
እዚህ አንቀጽ ላይ "ልደት" ለሚለው የገባው ቃል "ጌኔሲስ" γένεσις ሲሆን ሥርወ ቃሉ "ጊኖማይ" γίνομαι ማለትም "የሆነ" ማለት ነው፥ ኢየሱስ ያለ ወንድ ዘር ከማርያም የማኅፀን ፍሬ የሆነ ተአምር ነው። ማርያም የወለደችው ሆዷ ውስጥ የተፀነሰ ፅንስ ነው፥ "ፅንስ" ደግሞ ተፈጥሮ በተለያየ ሂደት የሚያድግ ውላጤ ነው፦
ሉቃስ 1፥31 እነሆም ትፀንሻለሽ፥ "ወንድ" ልጅም ትወልጃለሽ። ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ። καὶ ἰδοὺ συλλήμψῃ ἐν γαστρὶ καὶ τέξῃ υἱόν, καὶ καλέσεις τὸ ὄνομα αὐτοῦ Ἰησοῦν.
"ወንድ" የሥጋ መደብ የሆነ ፆታ እንደሆነ ልብ አድርግ!
፨ከመነሻው ማርያም መለኮትን አልፀነሰችም አልወለደችና "አምላክ ተወለደ" ለሚሉት "እንኳን አደረሳችሁ" ማለት ሐራም ነው።
፨ሲቀጥል "የኢየሱስን ልደት አክብሩ" የሚል ሽታው ባይብል ላይም አንድም ጥቅስ የለም፥ ከሐዋርያት ጀምሮ እስከ ሦስተኛው ክፍለ ዘመን ድረስ ልደቱን ያከበረ አንድም ሰው በታሪክ ላይ የለም፦
"ጥንታዊ ክርስትያኖች የኢየሱስን መወለጃ ቀን በዓል አርገው አያከብሩም፡፡ ይህም የሆነው የማንንም ሰው የልደትን ቀን ማክበር ጣዖታዊ ሥርዓት በመሆኑ ነው"።
World Book Encyclopedia, Volume 3. 1966, pp. 416
ስለዚህ "ሰው ተወለደ" ለሚሉት ደግሞ "እንኳን አደረሳችሁ" ማለት ቢድዓህ ነው።
፨ሢሰልስ ኢየሱስ የተወለደው በጥቅምት ወር እንጂ በታኅሣሥ ወር አይደለም። የዕብራውያን የመጀመሪያ ወር ኒሳን ሲሆን ይህም በጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር የሚያርፈው ሚያዢያ ላይ ነው፥ ይህን ከተረዳን ዘካርያስ ካህን ሲሆን የክህነት ምድቡ ከአብያ ክፍል እንደሆነ እና በተራው ሊያጥን እንደነበር እንረዳለን፦
ሉቃስ 1፣5 በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን "ከአብያ ክፍል" የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ።
ዘካርያስ እንደ ካህናት ሥርዓት ወደ ጌታ ቤተ መቅደስ ገብቶ በአብያ ክፍል ዕጣ ለማጠን ሲገባ መልአኩ ገብርኤል አናገረው። በዕብራውያን በዓመት ሃያ አራት የክህነት ምድብ አለ፥ በአንድ ወር ውስጥ ሁለት ክፍል ሲኖር በአሥራ ሁለት ደግሞ ሃያ አራት ምድብ አለ። ይህን ከተረዳን አባያ ከሃያ አራቱ ምድብ ስምንተኛው ምድር አራተኛው ወር ነው፦
1ኛ ዜና መዋዕል 24፥10 ሰባተኛው ለአቆስ፥ ስምንተኛው "ለአብያ"፥።
የመጀመሪያው ወር ኒሳን ማለትም ሚያዥያ ከሆነ አራተኛው ወር ደግሞ ተሙዝ በጎርጎሮሳውያን ሃምሌ ይሆናል፥ መልአኩ ወደ ዘካሪያስ የመጣው በሃምሌ ወር ከሆነ ወደ ማርያም ደግሞ የመጣው ከዘካርያስ ጋር ከመጣበት በስድስተኛው ወር ነው። ይህም ስድስተኛ ወር ጥር ነው፦
ሉቃስ 1፥26 በስድስተኛውም ወር መልአኩ ገብርኤል ናዝሬት ወደምትባል ወደ ገሊላ ከተማ፥ ከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ፥ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ።
እንግዲህ ገብርኤል በጥር ከመጣ ኢየሱስ ፅንሱ የሚጀምረው በጥር ነው። ከጥር ወር የፅንሱ ጊዜ ዘጠኝ ወር ስንቆጥር ጥቅምት ይሆናል፥ ኢየሱስ የተወለደው በጥቅምት ይሆናል ማለት ነው። ከባይብል አንጻር "ኢየሱስ የተወለደው በታኅሣሥ ወር ነው" የሚለው ትርክት ምንጭ አልባ እና ሠነድ አልባ ነው፥ ታኅሣሥ እኮ ለዕብራውያን ብርድ ነው ከቤት አይወጡም። ኢየሱስ ሲወለድ ግን የበልግ ወራት ሆኖ እረኞች በሜዳ ያድሩ ነበር፦
ሉቃስ 2፥8 በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ።
ስለዚህ ኢየሱስ የተወለደው ክረምት ላይ ሳይሆን የበልግ ወራት ላይ ነው፥ ይህንን አምላካችን አሏህ በተከበረ ንግግሩ እንዲህ ይተርክልናል፦
19፥23 ምጡም ወደ ዘንባባይቱ ግንድ አስጠጋት፡፡ «ዋ ምኞቴ! ምነው ከዚህ በፊት በሞትኩ፡፡ ተረስቼም የቀረሁ በሆንኩ» አለች፡፡ فَأَجَاءَهَا الْمَخَاضُ إِلَىٰ جِذْعِ النَّخْلَةِ قَالَتْ يَا لَيْتَنِي مِتُّ قَبْلَ هَـٰذَا وَكُنتُ نَسْيًا مَّنسِيًّا
19፥25 «የዘምባባይቱንም ግንድ ወደ አንቺ ወዝውዣት በአንቺ ላይ የበሰለን የተምር እሸት ታረግፍልሻለችና» አላት፡፡ وَهُزِّي إِلَيْكِ بِجِذْعِ النَّخْلَةِ تُسَاقِطْ عَلَيْكِ رُطَبًا جَنِيًّا
በእስራኤል የዘምባባ ተምር ፍሬ የሚያፈራው በበልግ ወራት መሆኑ ቁርኣኑ ሆነ የሉቃስ ትረካ የነገሩን እውነት "በዕብራውያን ከክረምት ታኅሣሥ 25 ወይም 29 ተወለደ" የሚለውን ተረት ድባቅ ያስገባዋል።
፨ሲያረብብ ታኅሣሥ 25 "ሚጥራስ"Mithras" እና "ተሙዝ"Tammuz" የተባሉ ጣዖታት የተወለዱበት ሲሆን የገና የበዓሉ አከባበር ደግሞ ሳተርን ለተባለው ጣዖት ከሚከበርበት "ሳቱርናሊያ"Saturnalia" ከሚባል የክረምት ክብረ በዓል የተቀዳ ነው።
ይህንን በዓል በቅጡ እና በአግባብ ሳታውቁ የምታከብሩ ክርስቲያኖች እና የምታከባብሩ ሙሥሊሞች ይህንን መልእክት ከሰማችሁ ጀምሮ ሑጃህ ቆሞባችኃልና በንስሓ ወደ አሏህ ተመለሱ! በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ብዙዎችን ያሳሳቱትን ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ፦
5፥77 እላንተ የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ከእውነት ሌላ የሆነን ማለፍ ወሰንን አትለፉ፥ በፊትም በእርግጥ የተሳሳቱትን እና ብዙዎችን ያሳሳቱትን ከቀጥተኛው መንገድም የተሳሳቱን ሕዝቦች ከንቱ ዝንባሌዎች አትከተሉ" በላቸው። قُلْ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ غَيْرَ ٱلْحَقِّ وَلَا تَتَّبِعُوٓا۟ أَهْوَآءَ قَوْمٍۢ قَدْ ضَلُّوا۟ مِن قَبْلُ وَأَضَلُّوا۟ كَثِيرًۭا وَضَلُّوا۟ عَن سَوَآءِ ٱلسَّبِيلِ ።
አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ነገረ ክርስቶስ
በ 22 አርስት የተሰደረ እና የተሰነደ የነገረ ክርስቶስ ትምህርት በዩቱብ ቀርቦላችኃል።
1.ኢየሱስ
https://youtu.be/7oao4CB_JSk?si=xVJ0fBzyFaLxArPy
2. መሢሕ
https://youtu.be/spmyxipCR4Q?si=jZkwcwxgUVUt6O2T
3. ክርስቶስ በሥጋ መጣ
https://youtu.be/UPieN1R7068?si=vP6i4HbWctl-1kS0
4. ኢየሱስ ፍጡር ነው ክፍል አንድ
https://youtu.be/2mkPHlb65nA?si=49jhq03m9qTUhgxx
5. ኢየሱስ ፍጡር ነው ክፍል ሁለት
https://youtu.be/E2Ogz55Ac_w?si=t4Y07Tu_tUy_6TF7
6. ኢየሱስ ምንም አልፈጠረም
https://youtu.be/-9NqwdlObIQ?si=Ydxke7vjbklD2aXX
7. ኢየሱስ ሰው ነው
https://youtu.be/zTW15As7PF0?si=ZysuaNINs4cE4pba
8. ኢየሱስ የባሕርይ አምላክ አይደለም
https://youtu.be/Tw755dMvIcw?si=pYUZuy21592lyuhk
9. ኢየሱስ አምላኪ ነው
https://youtu.be/O1JmxxKVTCg?si=WTE9_je_u3b-IA8H
10. ኢየሱስ አይመለክም
https://youtu.be/Ra-k_2-cjQk?si=S6PRqNj5RCaLq8eB
11. ኢየሱስ ነቢይ ነው
https://youtu.be/2NYQEMTXpT8?si=n1LgN9jV0NKNJYfy
12. ኢየሱስ መለኮት አይደለም
https://youtu.be/RQr8ButaUJc?si=MUcjr_kdppMl3cc7
13. ኢየሱስ የተስፋ ቃል ነው
https://youtu.be/MNx0y7xV18Y?si=N7cV2VMqtuMVVke9
14. ኢየሱስ ቅድመ ህልውና የለውም ክፍል አንድ
https://youtu.be/UY98XH1DKP8?si=Cc1o1KJt8IzY1b84
15. ኢየሱስ ቅድመ ህልውና የለውም ክፍል ሁለት
https://youtu.be/ThIlPF3mQLY?si=6tzD1qoJSv4x2eZT
16. ኢየሱስ የባሕርይ ልጅ አይደለም ክፍል አንድ
https://youtu.be/ZPc7TFGPKmo?si=-sR1eqs7vphJT-do
17. ኢየሱስ የባሕርይ ልጅ አይደለም ክፍል ሁለት
https://youtu.be/ZPc7TFGPKmo?si=bhgj1G3o8HyS0kQn
18. እውነተኛ እና ታላቁ አምላክ ማን ነው?
https://youtu.be/Vt47C4OlcDg?si=9sTa_NdJWncm80Hr
19. ቶማስ ጌታዬ እና አምላክ ያለው ማንን ነው?
https://youtu.be/VGGpF97HKw4?si=pQ06jj1RU5L6Au-0
20. አማኑኤል ማን ነው?
https://youtu.be/q6SrruB5yIA?si=ES2faR_ZfcIz6yeM
21. ኢየሱስ የባሕርይ ጌታ ነውን?
https://youtu.be/WJxh4gMa3BU?si=M6LV0vx4bEMiFjr1
22. ኢየሱስ አብ ነውን?
https://youtu.be/8NR7KHeUUKM?si=4Ug06orXCx9uiZvr
በ 22 አርስት የተሰደረ እና የተሰነደ የነገረ ክርስቶስ ትምህርት በዩቱብ ቀርቦላችኃል።
1.ኢየሱስ
https://youtu.be/7oao4CB_JSk?si=xVJ0fBzyFaLxArPy
2. መሢሕ
https://youtu.be/spmyxipCR4Q?si=jZkwcwxgUVUt6O2T
3. ክርስቶስ በሥጋ መጣ
https://youtu.be/UPieN1R7068?si=vP6i4HbWctl-1kS0
4. ኢየሱስ ፍጡር ነው ክፍል አንድ
https://youtu.be/2mkPHlb65nA?si=49jhq03m9qTUhgxx
5. ኢየሱስ ፍጡር ነው ክፍል ሁለት
https://youtu.be/E2Ogz55Ac_w?si=t4Y07Tu_tUy_6TF7
6. ኢየሱስ ምንም አልፈጠረም
https://youtu.be/-9NqwdlObIQ?si=Ydxke7vjbklD2aXX
7. ኢየሱስ ሰው ነው
https://youtu.be/zTW15As7PF0?si=ZysuaNINs4cE4pba
8. ኢየሱስ የባሕርይ አምላክ አይደለም
https://youtu.be/Tw755dMvIcw?si=pYUZuy21592lyuhk
9. ኢየሱስ አምላኪ ነው
https://youtu.be/O1JmxxKVTCg?si=WTE9_je_u3b-IA8H
10. ኢየሱስ አይመለክም
https://youtu.be/Ra-k_2-cjQk?si=S6PRqNj5RCaLq8eB
11. ኢየሱስ ነቢይ ነው
https://youtu.be/2NYQEMTXpT8?si=n1LgN9jV0NKNJYfy
12. ኢየሱስ መለኮት አይደለም
https://youtu.be/RQr8ButaUJc?si=MUcjr_kdppMl3cc7
13. ኢየሱስ የተስፋ ቃል ነው
https://youtu.be/MNx0y7xV18Y?si=N7cV2VMqtuMVVke9
14. ኢየሱስ ቅድመ ህልውና የለውም ክፍል አንድ
https://youtu.be/UY98XH1DKP8?si=Cc1o1KJt8IzY1b84
15. ኢየሱስ ቅድመ ህልውና የለውም ክፍል ሁለት
https://youtu.be/ThIlPF3mQLY?si=6tzD1qoJSv4x2eZT
16. ኢየሱስ የባሕርይ ልጅ አይደለም ክፍል አንድ
https://youtu.be/ZPc7TFGPKmo?si=-sR1eqs7vphJT-do
17. ኢየሱስ የባሕርይ ልጅ አይደለም ክፍል ሁለት
https://youtu.be/ZPc7TFGPKmo?si=bhgj1G3o8HyS0kQn
18. እውነተኛ እና ታላቁ አምላክ ማን ነው?
https://youtu.be/Vt47C4OlcDg?si=9sTa_NdJWncm80Hr
19. ቶማስ ጌታዬ እና አምላክ ያለው ማንን ነው?
https://youtu.be/VGGpF97HKw4?si=pQ06jj1RU5L6Au-0
20. አማኑኤል ማን ነው?
https://youtu.be/q6SrruB5yIA?si=ES2faR_ZfcIz6yeM
21. ኢየሱስ የባሕርይ ጌታ ነውን?
https://youtu.be/WJxh4gMa3BU?si=M6LV0vx4bEMiFjr1
22. ኢየሱስ አብ ነውን?
https://youtu.be/8NR7KHeUUKM?si=4Ug06orXCx9uiZvr
ውላጤ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥6 አሏህ ከዓለማት በእርግጥ ተብቃቂ ነውና፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَغَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ
"ውላጤ" ማለት "መለወጥ" "መለዋወጥ" ማለት ሲሆን አንድ ፅንስ በማኅፀን ውስጥ የተለያየ ዕድገት ለማምጣት መለዋወጥ ይኖርበታል፥ ኢየሱስ ፅንስ የነበረ ሲሆን ከፅንስ ወደ ውልደት ከውልደት ወደ እድገት ተለዋዋጭ ነበረ፦
ሉቃስ 2፥52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብ፣ በቁመት እና በሞገስ በአምላክ እና በሰዎች ፊት "ያድግ ነበር"። Καὶ Ἰησοῦς προέκοπτεν ἐν τῇ σοφίᾳ καὶ ἡλικίᾳ καὶ χάριτι παρὰ Θεῷ καὶ ἀνθρώποις.
"ያድግ ነበር" የሚለው ይሰመርበት! ኢየሱስ ተለዋዋጭ ስለነበር እእምሮው በጥበብ፣ አካሉ በቁመት፣ መንፈሱ በሞገስ ያድግ ነበረ፥ እድገት መለወጥ እና መለዋወጥ ነው። ኢየሱስ የሚለወጥ እና የሚለዋወጥ ከሆነ ከኢየሱስ በተቃራኒ አንዱ አምላክ የማይለወጥ እና የማይለዋወጥ ነው፦
ሚልክያስ 3፥6 እኔ ያህዌህ አልለወጥም። כִּ֛י אֲנִ֥י יְהוָ֖ה לֹ֣א שָׁנִ֑יתִי
ኢየሱስ የሚለዋወጥ ከሆነ አንዱ አምላክ የማይለዋወጥ ከሆነ የሚለወጠው ኢየሱስ የማይለወጠውን አንዱን አምላክ በምን ዓይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል? አምላካችን አሏህ ስለ እርሱ ኑባሬ በሦስተኛ መደብ ሲናገር፦ "አሏህ ከዓለማት በእርግጥ ተብቃቂ ነው" በማለት በእርሱ ባሕይር ላይ መለዋወጥ እንደሌለበት ይናገራል፦
29፥6 አሏህ ከዓለማት በእርግጥ ተብቃቂ ነውና፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَغَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ
"አል-ገኒይ" الْغَنِيّ ማለት "የማይለዋወጥ"the Immutable" ማለት ነው፥ ፈጣሪን ፍጥረቱ በጊዜ በቦታ ሳይወስኑት ከፍጥረት የተብቃቃ ነው። አንዱ አምላክ አሏህ የሁሉ ነገር መንስኤ"cause" ስለሆነ በእርሱ ባሕርይ ያለው "ነው-ነት"Being" የሚባል ባሕርይ ብቻ ነው፥ ፍጡራን ግን የእርሱ ውጤት"effect" ስለሆኑ በእነርሱ ባሕርይ "ሆነ-ነት"Becoming" የሚባል ባሕርይ አላቸው።
በ 451 ድኅረ ልደት በንጉሥ መርቅያኖስ ሊቀ መንበርነት የኬልቄዶን ጉባኤ ላይ 130 ኤጲጵ ቆጶሳት ከመላው ዓለም ተሰብስበው የቆስጠንጢኒያ ኤጲስ ቆጶስ የነበረውን አውጣኬ ያነሳውን ሙግት ለመታደም መጡ፥ "አውጣኬ"Eutyches" ከ 380 እስከ 456 ድኅረ ልደት ይኖር የነበረ ሲሆን "አውጣኬ፦ "የትስብእት ባሕርይ በመለኮት ባሕርይ በመዋጥ ኢየሱስ አንድ ልሙጥ ባሕርይ ብቻ አለው፥ መለኮት ሥጋን በመዋጥ ሥጋን ለወጠው" በማለት ሙግቱን አቀረበ። "ፊሲስ" φύσις ማለት "ባሕርይ"nature" ማለት ሲሆን "ሞኖስ" μόνος ማለት ደግሞ "ብቻ" ማለት ነው፥ ይህ "ውላጤ" የሚባለው የአውጣኬ እሳቤ "ሞኖ ፊሲስ" μόνο φύσις ይባላል። የኬልቄዶን ጉባኤ የእርሱን ሙግት በማውገዝ፦ "ኢየሱስ ከሰው ጋር እና ከአብ ጋር "በባሕርይ የተስተካከለ"consubstantial" ሲሆን በአንድ አካል ሁለት ባሕርይ አለው" በማለት አጸደቀ፥ "ዲያ" δυο ማለት "ምንታዌ" ወይም "ሁለት" ማለት ሲሆን ይህ የጉባኤው ውሳኔ "ዲያ ፊሲስ" δυο φύσις ይባላል።
ሥጋ በመለኮት ተለወጠ ከሚለው ከአውጣኬ ትምህርት በተቃራኒው መለኮት በሥጋ ተለወጠ የሚል የውላጤ ትምህርት በዘመናችን ጥቂት ፕሮቴስታንት ውስጥ ተሰራፍቶ የሚገኝ የኬኖሲስ ትምህርት ነው፥ "ኬኖሲስ" κένωσις የሚለው የግሪክ ኮይኔ ቃል "ኬኖ" κενόω ማለትም "ባዶ አደረገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ከንቱነት" "ባዶነት"emptiness" ማለት ነው፦
ፊልጵስዩስ 2፥7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን "ባዶ አደረገ"። ἀλλὰ ἑαυτὸν ἐκένωσεν μορφὴν δούλου λαβών, ἐν ὁμοιώματι ἀνθρώπων γενόμενος· καὶ σχήματι εὑρεθεὶς ὡς ἄνθρωπος
እዚህ አንቀጽ ላይ "ባዶ አደረገ" ለሚለው የገባው የግሥ መደብ "ኤኬኖሴን" ἐκένωσεν ሲሆን ሥርወ-ቃሉ "ኬኖ" κενόω ነው፥ "ባዶ አደረገ" የሚለውን አንዳንድ የፕሮቴስታንት አንጃ እና ጎጥ፦ "አምላክነቱን ትቶ መጣ" በሚል ይረዱታል። አምላክነት የሆነ ቦታ አስቀምጠህ የምትመጣበት ጃኬት አይደለም፥ መጨመር እና መጉደል የፍጡር እንጂ የመለኮት ባሕርይ አይደለም። "አምላክነቱን ዝግ"mute" አርጎ አልተጠቀመበትም" የሚል ኬኖሲስ የመጀመሪያው ኬኖሲስ ሲሆን ሁለተኛው ኬኖሲስ ደግሞ "አምላክነቱን ትቶ በመምጣት ሰው ብቻ ነው" የሚል ትምህርት ነው፦
ዮሐንስ 1፥14 ቃልም ሥጋ ሆነ። Καὶ ὁ Λόγος σὰρξ ἐγένετο
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥6 አሏህ ከዓለማት በእርግጥ ተብቃቂ ነውና፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَغَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ
"ውላጤ" ማለት "መለወጥ" "መለዋወጥ" ማለት ሲሆን አንድ ፅንስ በማኅፀን ውስጥ የተለያየ ዕድገት ለማምጣት መለዋወጥ ይኖርበታል፥ ኢየሱስ ፅንስ የነበረ ሲሆን ከፅንስ ወደ ውልደት ከውልደት ወደ እድገት ተለዋዋጭ ነበረ፦
ሉቃስ 2፥52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብ፣ በቁመት እና በሞገስ በአምላክ እና በሰዎች ፊት "ያድግ ነበር"። Καὶ Ἰησοῦς προέκοπτεν ἐν τῇ σοφίᾳ καὶ ἡλικίᾳ καὶ χάριτι παρὰ Θεῷ καὶ ἀνθρώποις.
"ያድግ ነበር" የሚለው ይሰመርበት! ኢየሱስ ተለዋዋጭ ስለነበር እእምሮው በጥበብ፣ አካሉ በቁመት፣ መንፈሱ በሞገስ ያድግ ነበረ፥ እድገት መለወጥ እና መለዋወጥ ነው። ኢየሱስ የሚለወጥ እና የሚለዋወጥ ከሆነ ከኢየሱስ በተቃራኒ አንዱ አምላክ የማይለወጥ እና የማይለዋወጥ ነው፦
ሚልክያስ 3፥6 እኔ ያህዌህ አልለወጥም። כִּ֛י אֲנִ֥י יְהוָ֖ה לֹ֣א שָׁנִ֑יתִי
ኢየሱስ የሚለዋወጥ ከሆነ አንዱ አምላክ የማይለዋወጥ ከሆነ የሚለወጠው ኢየሱስ የማይለወጠውን አንዱን አምላክ በምን ዓይነት መልኩ እንዴት አድርጎ ሊሆን ይችላል? አምላካችን አሏህ ስለ እርሱ ኑባሬ በሦስተኛ መደብ ሲናገር፦ "አሏህ ከዓለማት በእርግጥ ተብቃቂ ነው" በማለት በእርሱ ባሕይር ላይ መለዋወጥ እንደሌለበት ይናገራል፦
29፥6 አሏህ ከዓለማት በእርግጥ ተብቃቂ ነውና፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَغَنِيٌّ عَنِ الْعَالَمِينَ
"አል-ገኒይ" الْغَنِيّ ማለት "የማይለዋወጥ"the Immutable" ማለት ነው፥ ፈጣሪን ፍጥረቱ በጊዜ በቦታ ሳይወስኑት ከፍጥረት የተብቃቃ ነው። አንዱ አምላክ አሏህ የሁሉ ነገር መንስኤ"cause" ስለሆነ በእርሱ ባሕርይ ያለው "ነው-ነት"Being" የሚባል ባሕርይ ብቻ ነው፥ ፍጡራን ግን የእርሱ ውጤት"effect" ስለሆኑ በእነርሱ ባሕርይ "ሆነ-ነት"Becoming" የሚባል ባሕርይ አላቸው።
በ 451 ድኅረ ልደት በንጉሥ መርቅያኖስ ሊቀ መንበርነት የኬልቄዶን ጉባኤ ላይ 130 ኤጲጵ ቆጶሳት ከመላው ዓለም ተሰብስበው የቆስጠንጢኒያ ኤጲስ ቆጶስ የነበረውን አውጣኬ ያነሳውን ሙግት ለመታደም መጡ፥ "አውጣኬ"Eutyches" ከ 380 እስከ 456 ድኅረ ልደት ይኖር የነበረ ሲሆን "አውጣኬ፦ "የትስብእት ባሕርይ በመለኮት ባሕርይ በመዋጥ ኢየሱስ አንድ ልሙጥ ባሕርይ ብቻ አለው፥ መለኮት ሥጋን በመዋጥ ሥጋን ለወጠው" በማለት ሙግቱን አቀረበ። "ፊሲስ" φύσις ማለት "ባሕርይ"nature" ማለት ሲሆን "ሞኖስ" μόνος ማለት ደግሞ "ብቻ" ማለት ነው፥ ይህ "ውላጤ" የሚባለው የአውጣኬ እሳቤ "ሞኖ ፊሲስ" μόνο φύσις ይባላል። የኬልቄዶን ጉባኤ የእርሱን ሙግት በማውገዝ፦ "ኢየሱስ ከሰው ጋር እና ከአብ ጋር "በባሕርይ የተስተካከለ"consubstantial" ሲሆን በአንድ አካል ሁለት ባሕርይ አለው" በማለት አጸደቀ፥ "ዲያ" δυο ማለት "ምንታዌ" ወይም "ሁለት" ማለት ሲሆን ይህ የጉባኤው ውሳኔ "ዲያ ፊሲስ" δυο φύσις ይባላል።
ሥጋ በመለኮት ተለወጠ ከሚለው ከአውጣኬ ትምህርት በተቃራኒው መለኮት በሥጋ ተለወጠ የሚል የውላጤ ትምህርት በዘመናችን ጥቂት ፕሮቴስታንት ውስጥ ተሰራፍቶ የሚገኝ የኬኖሲስ ትምህርት ነው፥ "ኬኖሲስ" κένωσις የሚለው የግሪክ ኮይኔ ቃል "ኬኖ" κενόω ማለትም "ባዶ አደረገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ከንቱነት" "ባዶነት"emptiness" ማለት ነው፦
ፊልጵስዩስ 2፥7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን "ባዶ አደረገ"። ἀλλὰ ἑαυτὸν ἐκένωσεν μορφὴν δούλου λαβών, ἐν ὁμοιώματι ἀνθρώπων γενόμενος· καὶ σχήματι εὑρεθεὶς ὡς ἄνθρωπος
እዚህ አንቀጽ ላይ "ባዶ አደረገ" ለሚለው የገባው የግሥ መደብ "ኤኬኖሴን" ἐκένωσεν ሲሆን ሥርወ-ቃሉ "ኬኖ" κενόω ነው፥ "ባዶ አደረገ" የሚለውን አንዳንድ የፕሮቴስታንት አንጃ እና ጎጥ፦ "አምላክነቱን ትቶ መጣ" በሚል ይረዱታል። አምላክነት የሆነ ቦታ አስቀምጠህ የምትመጣበት ጃኬት አይደለም፥ መጨመር እና መጉደል የፍጡር እንጂ የመለኮት ባሕርይ አይደለም። "አምላክነቱን ዝግ"mute" አርጎ አልተጠቀመበትም" የሚል ኬኖሲስ የመጀመሪያው ኬኖሲስ ሲሆን ሁለተኛው ኬኖሲስ ደግሞ "አምላክነቱን ትቶ በመምጣት ሰው ብቻ ነው" የሚል ትምህርት ነው፦
ዮሐንስ 1፥14 ቃልም ሥጋ ሆነ። Καὶ ὁ Λόγος σὰρξ ἐγένετο
እዚህም አንቀጽ ላይ "ሆነ" ለሚለው የግስ መደብ የተጠቀመት ቃል "ኤጌኔቶ" ἐγένετο ሲሆን "ሆነ" ያልሆነበትን ወደ መሆን ስለሆነ "ተለወጠ" የሚል እምነት አላቸው፦
ዘጸአት 4፥2 ጌታም፦ “ይህች በእጅህ ያለችው ምንድር ናት?” አለው። እርሱም፦ “በትር ናት፡” አለ። εἶπε δὲ αὐτῷ Κύριος· τί τοῦτό ἐστι τὸ ἐν τῇ χειρί σου; ὁ δὲ εἶπε· ῥάβδος.
ዘጸአት 4፥3 “ወደ መሬት ጣላት፡” አለው፤ እርሱም በመሬት ጣላት፥ እባብም ሆነች፤ ሙሴም ከእርሷ ሸሸ። καὶ εἶπε· ρίψον αὐτὴν ἐπὶ τὴν γῆν. καὶ ἔρριψεν αὐτὴν ἐπὶ τὴν γῆν, καὶ ἐγένετο ὄφις· καὶ ἔφυγε Μωυσῆς ἀπ᾿ αὐτοῦ.
"ካይ ኤግኔቶ ኦፊስ" καὶ ἐγένετο ὄφις·ማለት "እባብም ሆነች" ማለት ሲሆን "ሆነ" ማለት "ተለወጠ" በሚል ተለዋዋጭ ቃል መጥቷል፦
ዘጸአት 7፥15 እባብም ሆና "የተለወጠችውን" በትር በእጅህ ትወስዳለህ። καὶ τὴν ράβδον τὴν στραφεῖσαν εἰς ὄφιν λήψῃ ἐν τῇ χειρί σου.
"የተለወጠችውን" የሚለው ቃል ይሰመርበት! "ይህ ወደ ሥጋ የተለወጠው ቃል ወደ አምላክነት ከትንሳኤ በኃላ ወይም ከዕርገት ተመልሷል" የሚል ትምህርታቸው "ሚጠት" ይባላል፥ "ሚጠት" ማለት "መመለስ" ማለት ነው። "ቃል ሥጋ ሆነ" ማለት "ቃል ሥጋ ለበሰ" ማለት ቢሆን ኖሮ "በትር እባብ ሆነ" ማለት "በትር እባብ ለበሰ" ማለት ይሆን ነበር፥ ቅሉ እና ጥቅሉ ግን "ቃል ሥጋ ሆነ" ማለት "ከጥንት ሲነገር የነበረው ቃል ሰው በመሆን ተፈጸመ" ማለት ነው። ለምሳሌ፦ ለኢዩ፦ "ልጆችህ እስከ አራት ትውልድ ድረስ በእስራኤል ዙፋን ላይ ይቀመጣሉ" ተብሎ የተነገረው የአምላክ ቃል ጊዜው ሲደርስ ሆኗል፦
2ኛ ነገሥት 15፥12 ለኢዩ፦ "ልጆችህ እስከ አራት ትውልድ ድረስ በእስራኤል ዙፋን ላይ ይቀመጣሉ" ተብሎ የተነገረው የጌታ ቃል ይህ ነበረ፥ እርሱም "ሆነ"። ὁ λόγος Κυρίου, ὃν ἐλάλησε πρὸς ᾿Ιοὺ λέγων· υἱοὶ τέταρτοι καθήσονταί σοι ἐπὶ θρόνου ᾿Ισραήλ· καὶ ἐγένετο οὕτως.
በግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ "ካይ ኤጌኔቶ አውቶስ" καὶ ἐγένετο οὕτως ማለትም "እርሱም ሆነ" ተብሎ ተቀምጧል፥ "እርሱ" ተብሎ የተቀመጠው ተውላጠ ስም "የጌታ ቃል" የሚለውን ባለቤት ተክቶ የመጣ ነው። "ልጆችህ እስከ አራት ትውልድ ድረስ በእስራኤል ዙፋን ላይ ይቀመጣሉ" የሚለው የአምላክ ቃል ጊዜው ሲደርስ "ሆነ" እንደተባለው ሁሉ "የምድር አሕዛብ ሁሉም በዘርህ ይባረካሉ" ተብሎ የተነገረው ቃል ጊዜው ሲደርስ ሥጋ ማለትም ሰው "ሆነ" ማለት ነው፦
ሕዝቅኤል 12፥28 ስለዚህ በላቸው፦ አዶናይ ያህዌህ እንዲህ ይላል፦ "የምናገረው ቃል ይፈጸማል" እንጂ ከቃሌ ሁሉ ደግሞ የሚዘገይ የለም፥ ይላል አዶናይ ያህዌህ። לָכֵ֞ן אֱמֹ֣ר אֲלֵיהֶ֗ם כֹּ֤ה אָמַר֙ אֲדֹנָ֣י יְהוִ֔ה לֹא־תִמָּשֵׁ֥ךְ עֹ֖וד כָּל־דְּבָרָ֑י אֲשֶׁ֨ר אֲדַבֵּ֤ר דָּבָר֙ וְיֵ֣עָשֶׂ֔ה נְאֻ֖ם אֲדֹנָ֥י יְהוִֽה׃ ס
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቃል" ለሚለው የገባው ቃል "ደበር" דָבָר ሲሆን ግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ "ሎጎስ" λόγος ይለዋል። ይህም "የምናገረው ቃል" ስለሚል የሚናገረው ቃል ፍጻሜውን በማግኘት ሥጋ ሆነ፥ "ቃል ሥጋ ሆነ" ማለት ምን ማለት እንደሆነ በዚህ መልክ እና ልክ ተረድተነዋል። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘጸአት 4፥2 ጌታም፦ “ይህች በእጅህ ያለችው ምንድር ናት?” አለው። እርሱም፦ “በትር ናት፡” አለ። εἶπε δὲ αὐτῷ Κύριος· τί τοῦτό ἐστι τὸ ἐν τῇ χειρί σου; ὁ δὲ εἶπε· ῥάβδος.
ዘጸአት 4፥3 “ወደ መሬት ጣላት፡” አለው፤ እርሱም በመሬት ጣላት፥ እባብም ሆነች፤ ሙሴም ከእርሷ ሸሸ። καὶ εἶπε· ρίψον αὐτὴν ἐπὶ τὴν γῆν. καὶ ἔρριψεν αὐτὴν ἐπὶ τὴν γῆν, καὶ ἐγένετο ὄφις· καὶ ἔφυγε Μωυσῆς ἀπ᾿ αὐτοῦ.
"ካይ ኤግኔቶ ኦፊስ" καὶ ἐγένετο ὄφις·ማለት "እባብም ሆነች" ማለት ሲሆን "ሆነ" ማለት "ተለወጠ" በሚል ተለዋዋጭ ቃል መጥቷል፦
ዘጸአት 7፥15 እባብም ሆና "የተለወጠችውን" በትር በእጅህ ትወስዳለህ። καὶ τὴν ράβδον τὴν στραφεῖσαν εἰς ὄφιν λήψῃ ἐν τῇ χειρί σου.
"የተለወጠችውን" የሚለው ቃል ይሰመርበት! "ይህ ወደ ሥጋ የተለወጠው ቃል ወደ አምላክነት ከትንሳኤ በኃላ ወይም ከዕርገት ተመልሷል" የሚል ትምህርታቸው "ሚጠት" ይባላል፥ "ሚጠት" ማለት "መመለስ" ማለት ነው። "ቃል ሥጋ ሆነ" ማለት "ቃል ሥጋ ለበሰ" ማለት ቢሆን ኖሮ "በትር እባብ ሆነ" ማለት "በትር እባብ ለበሰ" ማለት ይሆን ነበር፥ ቅሉ እና ጥቅሉ ግን "ቃል ሥጋ ሆነ" ማለት "ከጥንት ሲነገር የነበረው ቃል ሰው በመሆን ተፈጸመ" ማለት ነው። ለምሳሌ፦ ለኢዩ፦ "ልጆችህ እስከ አራት ትውልድ ድረስ በእስራኤል ዙፋን ላይ ይቀመጣሉ" ተብሎ የተነገረው የአምላክ ቃል ጊዜው ሲደርስ ሆኗል፦
2ኛ ነገሥት 15፥12 ለኢዩ፦ "ልጆችህ እስከ አራት ትውልድ ድረስ በእስራኤል ዙፋን ላይ ይቀመጣሉ" ተብሎ የተነገረው የጌታ ቃል ይህ ነበረ፥ እርሱም "ሆነ"። ὁ λόγος Κυρίου, ὃν ἐλάλησε πρὸς ᾿Ιοὺ λέγων· υἱοὶ τέταρτοι καθήσονταί σοι ἐπὶ θρόνου ᾿Ισραήλ· καὶ ἐγένετο οὕτως.
በግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ "ካይ ኤጌኔቶ አውቶስ" καὶ ἐγένετο οὕτως ማለትም "እርሱም ሆነ" ተብሎ ተቀምጧል፥ "እርሱ" ተብሎ የተቀመጠው ተውላጠ ስም "የጌታ ቃል" የሚለውን ባለቤት ተክቶ የመጣ ነው። "ልጆችህ እስከ አራት ትውልድ ድረስ በእስራኤል ዙፋን ላይ ይቀመጣሉ" የሚለው የአምላክ ቃል ጊዜው ሲደርስ "ሆነ" እንደተባለው ሁሉ "የምድር አሕዛብ ሁሉም በዘርህ ይባረካሉ" ተብሎ የተነገረው ቃል ጊዜው ሲደርስ ሥጋ ማለትም ሰው "ሆነ" ማለት ነው፦
ሕዝቅኤል 12፥28 ስለዚህ በላቸው፦ አዶናይ ያህዌህ እንዲህ ይላል፦ "የምናገረው ቃል ይፈጸማል" እንጂ ከቃሌ ሁሉ ደግሞ የሚዘገይ የለም፥ ይላል አዶናይ ያህዌህ። לָכֵ֞ן אֱמֹ֣ר אֲלֵיהֶ֗ם כֹּ֤ה אָמַר֙ אֲדֹנָ֣י יְהוִ֔ה לֹא־תִמָּשֵׁ֥ךְ עֹ֖וד כָּל־דְּבָרָ֑י אֲשֶׁ֨ר אֲדַבֵּ֤ר דָּבָר֙ וְיֵ֣עָשֶׂ֔ה נְאֻ֖ם אֲדֹנָ֥י יְהוִֽה׃ ס
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቃል" ለሚለው የገባው ቃል "ደበር" דָבָר ሲሆን ግሪክ ሰፕቱአጀንት ላይ "ሎጎስ" λόγος ይለዋል። ይህም "የምናገረው ቃል" ስለሚል የሚናገረው ቃል ፍጻሜውን በማግኘት ሥጋ ሆነ፥ "ቃል ሥጋ ሆነ" ማለት ምን ማለት እንደሆነ በዚህ መልክ እና ልክ ተረድተነዋል። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ምንታዌ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥17 እነዚያ አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
"ምንታዌ" ማለት "ሁለት" "ሁለትነት" ማለት ሲሆን በ451 ድኅረ ልደት በኬልቄዶን የጸደቀው "ዲያ ፊሲስ" δυο φύσις ትምህርት ነው፥ "ዲያ" δυο ማለት "ምንታዌ" "ሁለት" ማለት ሲሆን "ፊሲስ" φύσις ማለት ደግሞ "ባሕርይ"nature" ማለት ነው። በጥቅሉ "ዲያ ፊሲስ" δυο φύσις ማለት "ሁለት ባሕርይ" ማለት ሲሆን የኬልቄዶን ጉባኤ የአውጣኬን ትምህርት በማውገዝ፦ "ኢየሱስ ከሰው ጋር እና ከአብ ጋር "በባሕርይ የተስተካከለ"consubstantial" በአንድ አካል ያለ ውላጤ፣ ያለ ሚጠት፣ ያለ ትድምት፣ ያለ ቱሳሔ፣ ያለ ቡዓዴ ሁለት ባሕርይ አለው" የሚል እሳቤ ነበር።
፨ "ውላጤ" ማለት "መለወጥ" ማለት ሲሆን "ሥጋ ወደ መለኮት ተለወጠ" ወይም "መለኮት ወደ ሰውነት ተለወጠ" የሚል እሳቤ ነው።
፨ "ሚጠት" ማለት "መመለስ" ሲሆን "ሥጋ ከትንሳኤ ወይም ወደ ከእርገት በኃላ ወደ መለኮት ተመለሰ" የሚል እሳቤ ነው።
፨ "ቱሳሔ" ማለት "ቅልቅል" ማለት ሲሆን "ልክ እንደ ውኃ እና ማር ብርዝ አሊያም እንደ ወተት እና ቡና ማኪያቶ ጣዕም እና መልክ በመቀላቀል ተዋሐደ" የሚል እሳቤ ነው።
፨ "ትድምት" ማለት "መደመር" ወይም "መደረብ" ማለት ሲሆን "ልክ ልብስ በአካል እንደሚደረብ እና እንደሚለበስ መለኮት መለኮትን ሳይለቅ ሥጋ ጨመረ፣ ደረበ፣ ለበሰ" "ደመረ" የሚል እሳቤ ነው።
፨ "ኅድረድ" ማለት "ማደር" ማለት ማለት ሲሆን "ልክ ቤተመቅደስ አምላክ እንደሚያድር መለኮት ሥጋ ላይ አደረበት ወይም ልክ ውኃ በማድጋ፣ ሰይፍ በሰገባ፣ መጽሐፍ በተደጎሰ ማኅደር፣ ጽላት በታቦት እንደሚያድሩ መለኮት ሥጋ ላይ አደረበት የሚል እሳቤ ነው።
፨ "ቡዓዴ" ማለት "መለየት" ማለት ሲሆን "ልክ ብረት ብረትትነቱን ሳይለቅ ከእንጨት ጋር በብሎን ተለያይቶ እንደሚተሳሰር መለኮት ከሥጋ ጋር ተለያይቶ በአንድ አካል ተሳሰረ" የሚል እሳቤ ነው።
ይህንን የሁለት ባሕርይ እሳቤ የሚያራምዱት ካቶሊክ፣ የምሥራቅ ኦርቶዶክ እና ፕሮቴስንታንት ናቸው፥ ይህ ሁሉ ውዝግብ ግን በባይብል ላይ የለም። ከዚያ ይልቅ አምላክ እና ሰው ሁለት ለየቅል ባሕርዮት ሲሆኑ በአንድ ማንነት"person" አይኖሩም፥ ባሕርይ አንድ ሳይሆን አካል"person" አንድ አይሆንም፦
ኢሳይያስ 31፥3 ግብጻውያን ሰዎች እንጂ አምላክ አይደሉም። וּמִצְרַ֤יִם אָדָם֙ וְֽלֹא־אֵ֔ל
ሕዝቅኤል 28፥2 ነገር ግን ልብህን እንደ አምላክ ልብ ብታደርግም አንተ ሰው ነህ እንጂ አምላክ አይደለህም። וְאַתָּ֤ה אָדָם֙ וְֽלֹא־אֵ֔ל וַתִּתֵּ֥ן לִבְּךָ֖ כְּלֵ֥ב אֱלֹהִֽים׃
"አምላክ" መለኮታዊ ኑባሬ ከሆነ "ሰው" ሰዋዊ ኑባሬ ከሆነ ሰው እና አምላክ ሁለት ለየቅል ማንነት እና ምንነት ናቸው፦
ሆሴዕ 11፥9 እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁምና። כִּ֣י אֵ֤ל אָֽנֹכִי֙ וְלֹא־אִ֔ישׁ
"እኔ" እያለ የሚናገር አንድ ነጠላ ማንነት በምንነቱ ሰውነት ስለሌለበት "እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁምና" በማለት እንቅጩን ፍርጥ አርጎ ይናገራል። አምላክ በማንነት አንድ ስለሆነ አንድ አምላክ አለ፥ ሰው ግን በማንነት ብዙ ስለሆነ ብዙ ሰዎች አሉ፦
1ኛ ቆሮንቶስ 8፥4 ከአንዱም በቀር ማንም አምላክ እንደሌለ እናውቃለን። καὶ ὅτι οὐδεὶς Θεὸς εἰ μὴ εἷς.
1 ጢሞቴዎስ 2፥5 አንድ አምላክ አለና፥ በአምላክ እና በሰዎች መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። εἷς γὰρ Θεός, εἷς καὶ μεσίτης Θεοῦ καὶ ἀνθρώπων, ἄνθρωπος Χριστὸς Ἰησοῦς,
በአንድ አምላክ እና በሰዎች መካከል ያለው መካከለኛ ከአንዱ አምላክ እየሰማ የሚያስተላልፍ ሰው ነበር፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥22 ከአምላክ ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ። ἄνδρα ἀποδεδειγμένον ἀπὸ τοῦ Θεοῦ εἰς ὑμᾶς.
ዮሐንስ 8፥40 ነገር ግን አሁን ከአምላክ የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ። νῦν δὲ ζητεῖτέ με ἀποκτεῖναι, ἄνθρωπον ὃς τὴν ἀλήθειαν ὑμῖν λελάληκα, ἣν ἤκουσα παρὰ τοῦ Θεοῦ·
እዚህ አንቀጽ ላይ ላኪ "አምላክ" ባለቤት ተላኪ "ሰው" ተሳቢ መሆኑ እና በባለቤት እና በተሳቢ መካከል "የሰማሁት" የሚል ተሻጋሪ ግሥ መሆኑ በራሱ አምላክ እና ሰው ሁለት የተለያዩ ማንነቶች መሆናቸውን ቁልጭ አርጎ ያሳያል፥ ከዚያም ባሻገር አምላክ በኑባሬ ከሰው በምንነት ስለሚለያይ አምላክ የተባለው ላኪ እና ሰው የተባለው ተላኪ ሁለት የተለያዩ ምንነቶች መሆናቸውን ፍንትው አርጎ ያሳያል። ስለዚህ መሢሑ ሰው፣ ነቢይ፣ መልእክተኛ ሆኖ ሳለ አምላክ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፦
5፥17 እነዚያ አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥17 እነዚያ አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
"ምንታዌ" ማለት "ሁለት" "ሁለትነት" ማለት ሲሆን በ451 ድኅረ ልደት በኬልቄዶን የጸደቀው "ዲያ ፊሲስ" δυο φύσις ትምህርት ነው፥ "ዲያ" δυο ማለት "ምንታዌ" "ሁለት" ማለት ሲሆን "ፊሲስ" φύσις ማለት ደግሞ "ባሕርይ"nature" ማለት ነው። በጥቅሉ "ዲያ ፊሲስ" δυο φύσις ማለት "ሁለት ባሕርይ" ማለት ሲሆን የኬልቄዶን ጉባኤ የአውጣኬን ትምህርት በማውገዝ፦ "ኢየሱስ ከሰው ጋር እና ከአብ ጋር "በባሕርይ የተስተካከለ"consubstantial" በአንድ አካል ያለ ውላጤ፣ ያለ ሚጠት፣ ያለ ትድምት፣ ያለ ቱሳሔ፣ ያለ ቡዓዴ ሁለት ባሕርይ አለው" የሚል እሳቤ ነበር።
፨ "ውላጤ" ማለት "መለወጥ" ማለት ሲሆን "ሥጋ ወደ መለኮት ተለወጠ" ወይም "መለኮት ወደ ሰውነት ተለወጠ" የሚል እሳቤ ነው።
፨ "ሚጠት" ማለት "መመለስ" ሲሆን "ሥጋ ከትንሳኤ ወይም ወደ ከእርገት በኃላ ወደ መለኮት ተመለሰ" የሚል እሳቤ ነው።
፨ "ቱሳሔ" ማለት "ቅልቅል" ማለት ሲሆን "ልክ እንደ ውኃ እና ማር ብርዝ አሊያም እንደ ወተት እና ቡና ማኪያቶ ጣዕም እና መልክ በመቀላቀል ተዋሐደ" የሚል እሳቤ ነው።
፨ "ትድምት" ማለት "መደመር" ወይም "መደረብ" ማለት ሲሆን "ልክ ልብስ በአካል እንደሚደረብ እና እንደሚለበስ መለኮት መለኮትን ሳይለቅ ሥጋ ጨመረ፣ ደረበ፣ ለበሰ" "ደመረ" የሚል እሳቤ ነው።
፨ "ኅድረድ" ማለት "ማደር" ማለት ማለት ሲሆን "ልክ ቤተመቅደስ አምላክ እንደሚያድር መለኮት ሥጋ ላይ አደረበት ወይም ልክ ውኃ በማድጋ፣ ሰይፍ በሰገባ፣ መጽሐፍ በተደጎሰ ማኅደር፣ ጽላት በታቦት እንደሚያድሩ መለኮት ሥጋ ላይ አደረበት የሚል እሳቤ ነው።
፨ "ቡዓዴ" ማለት "መለየት" ማለት ሲሆን "ልክ ብረት ብረትትነቱን ሳይለቅ ከእንጨት ጋር በብሎን ተለያይቶ እንደሚተሳሰር መለኮት ከሥጋ ጋር ተለያይቶ በአንድ አካል ተሳሰረ" የሚል እሳቤ ነው።
ይህንን የሁለት ባሕርይ እሳቤ የሚያራምዱት ካቶሊክ፣ የምሥራቅ ኦርቶዶክ እና ፕሮቴስንታንት ናቸው፥ ይህ ሁሉ ውዝግብ ግን በባይብል ላይ የለም። ከዚያ ይልቅ አምላክ እና ሰው ሁለት ለየቅል ባሕርዮት ሲሆኑ በአንድ ማንነት"person" አይኖሩም፥ ባሕርይ አንድ ሳይሆን አካል"person" አንድ አይሆንም፦
ኢሳይያስ 31፥3 ግብጻውያን ሰዎች እንጂ አምላክ አይደሉም። וּמִצְרַ֤יִם אָדָם֙ וְֽלֹא־אֵ֔ל
ሕዝቅኤል 28፥2 ነገር ግን ልብህን እንደ አምላክ ልብ ብታደርግም አንተ ሰው ነህ እንጂ አምላክ አይደለህም። וְאַתָּ֤ה אָדָם֙ וְֽלֹא־אֵ֔ל וַתִּתֵּ֥ן לִבְּךָ֖ כְּלֵ֥ב אֱלֹהִֽים׃
"አምላክ" መለኮታዊ ኑባሬ ከሆነ "ሰው" ሰዋዊ ኑባሬ ከሆነ ሰው እና አምላክ ሁለት ለየቅል ማንነት እና ምንነት ናቸው፦
ሆሴዕ 11፥9 እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁምና። כִּ֣י אֵ֤ל אָֽנֹכִי֙ וְלֹא־אִ֔ישׁ
"እኔ" እያለ የሚናገር አንድ ነጠላ ማንነት በምንነቱ ሰውነት ስለሌለበት "እኔ አምላክ ነኝ እንጂ ሰው አይደለሁምና" በማለት እንቅጩን ፍርጥ አርጎ ይናገራል። አምላክ በማንነት አንድ ስለሆነ አንድ አምላክ አለ፥ ሰው ግን በማንነት ብዙ ስለሆነ ብዙ ሰዎች አሉ፦
1ኛ ቆሮንቶስ 8፥4 ከአንዱም በቀር ማንም አምላክ እንደሌለ እናውቃለን። καὶ ὅτι οὐδεὶς Θεὸς εἰ μὴ εἷς.
1 ጢሞቴዎስ 2፥5 አንድ አምላክ አለና፥ በአምላክ እና በሰዎች መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። εἷς γὰρ Θεός, εἷς καὶ μεσίτης Θεοῦ καὶ ἀνθρώπων, ἄνθρωπος Χριστὸς Ἰησοῦς,
በአንድ አምላክ እና በሰዎች መካከል ያለው መካከለኛ ከአንዱ አምላክ እየሰማ የሚያስተላልፍ ሰው ነበር፦
የሐዋርያት ሥራ 2፥22 ከአምላክ ዘንድ ለእናንተ የተገለጠ ሰው ነበረ። ἄνδρα ἀποδεδειγμένον ἀπὸ τοῦ Θεοῦ εἰς ὑμᾶς.
ዮሐንስ 8፥40 ነገር ግን አሁን ከአምላክ የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ። νῦν δὲ ζητεῖτέ με ἀποκτεῖναι, ἄνθρωπον ὃς τὴν ἀλήθειαν ὑμῖν λελάληκα, ἣν ἤκουσα παρὰ τοῦ Θεοῦ·
እዚህ አንቀጽ ላይ ላኪ "አምላክ" ባለቤት ተላኪ "ሰው" ተሳቢ መሆኑ እና በባለቤት እና በተሳቢ መካከል "የሰማሁት" የሚል ተሻጋሪ ግሥ መሆኑ በራሱ አምላክ እና ሰው ሁለት የተለያዩ ማንነቶች መሆናቸውን ቁልጭ አርጎ ያሳያል፥ ከዚያም ባሻገር አምላክ በኑባሬ ከሰው በምንነት ስለሚለያይ አምላክ የተባለው ላኪ እና ሰው የተባለው ተላኪ ሁለት የተለያዩ ምንነቶች መሆናቸውን ፍንትው አርጎ ያሳያል። ስለዚህ መሢሑ ሰው፣ ነቢይ፣ መልእክተኛ ሆኖ ሳለ አምላክ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፦
5፥17 እነዚያ አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሢሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ
አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"የሥላሴ ትምህርት መግቢያ" በሚል ትምህርት ተለቋል። "ሥላሴ" የሚለው ቃል “ሠለሰ” ከሚል ሥርወ ቃል የተገኘ ሲሆን "ሦስትነት"threeness" ማለት ነው፥ “ሥሉስ” ማለትም “ሥስት”three" ማለት ሲሆን ሥላሴ ደግሞ የሥሉስ ግሣዊ ስም ነው። "አምላክ በስም፣ በአካል፣ በግብር ሥስት ነው"Triune God" የሚል ትምህርት "ነገረ ሥላሴ"triadology" ይባላል። ትምህርቱን በጥሞና እና በቅጡ ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/jTGV0vTyhhE?si=q67nge-dteIAAUcr
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
በአፋሪኛ ደርሥ ተለቋል። ፦ https://tttttt.me/wahidcomafarega/15
ተዋሕዶ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥72 እነሆ በአሏህ የሚያጋራው ሰው አሏህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፥ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
አንድ እናት ልጅ ስትወልድ "ምን ወለደች" ብለን ስንጠይቅ "ወንድ" ወይም "ሴት" ስንል ወንድ እና ሴት ምንነት ነው፥ "ፊሲስ" φύσις ማለት "ባሕርይ"nature" ማለት ሲሆን ወንድ ወይም ሴት ምንነት ስለሆነ ባሕርይ ነው፦
ሮሜ 1፥26 ሴቶቻቸውም ለባሕርያቸው የሚገባውን ሥራ ለባሕርያቸው በማይገባው ለወጡ። αἵ τε γὰρ θήλειαι αὐτῶν μετήλλαξαν τὴν φυσικὴν χρῆσιν εἰς τὴν παρὰ φύσιν,
ሮሜ 1፥27 እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውን ሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በርሳቸው በፍትወታቸው ተቃጠሉ። ὁμοίως τε καὶ οἱ ἄρσενες ἀφέντες τὴν φυσικὴν χρῆσιν τῆς θηλείας ἐξεκαύθησαν ἐν τῇ ὀρέξει αὐτῶν εἰς ἀλλήλους,
እዚህ ጥቅስ ላይ "ባሕርይ" ለሚለው የገባው ቃል "ፊሲከን" φυσικὴν ሲሆን "ፊሲስ" φύσις ለሚለው ገላጭ ቅጽል ነው፥ ወንድነት እና ሴትነት ሁለት የተለያዩ ባሕርዮት ሲሆኑ በመገናዘብ፣ በተዐቅቦ፣ በመጠባበቅ አንድ ይሆናሉ፦
ማቴዎስ 19፥5 አለም፦ "ስለዚህ ሰው አባቱን እና እናቱን ይተዋል፥ ከሚስቱም ጋር ይተባበራል። ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ" የሚለውን ቃል አላነበባችሁምን? καὶ εἶπεν Ἕνεκα τούτου καταλείψει ἄνθρωπος τὸν πατέρα καὶ τὴν μητέρα καὶ κολληθήσεται τῇ γυναικὶ αὐτοῦ, καὶ ἔσονται οἱ δύο εἰς σάρκα μίαν;
እዚህ አንቀጽ ላይ "አንድ" ለሚለው የገባው ቃል "ሚያን" μίαν ሲሆን "ሚያ" μία ለሚለው ገላጭ ቅጽል ነው፥ ባል የወንድነት ባሕርይውን ሳይለቅ እንዲሁ ሚስት የሴትነት ባሕርይዋን ሳትለቅ ያለመቀላቀል እና ያለመደባለቅ አንድ ሥጋ በመሆን ይገናዘባሉ፦
1ኛ ቆሮንቶስ 7፥4 ሚስት በገዛ ሥጋዋ ላይ ሥልጣን የላትም፥ ሥልጣን ለባልዋ ነው እንጂ። እንዲሁም ደግሞ ባል በገዛ ሥጋው ላይ ሥልጣን የለውም፥ ሥልጣን ለሚስቱ ነው እንጂ። ἡ γυνὴ τοῦ ἰδίου σώματος οὐκ ἐξουσιάζει ἀλλὰ ὁ ἀνήρ· ὁμοίως δὲ καὶ ὁ ἀνὴρ τοῦ ἰδίου σώματος οὐκ ἐξουσιάζει ἀλλὰ ἡ γυνή.
ግን ይህ ለአንድ ባሕርይ ትምህርት ምሳሌ መሆን አይችልም። ምክንያቱም ወንድ ሴት እንዲሁ ሴት ወንድ አይደለም፥ ሴት ወንድ አትሆንም እንዲሁ ወንድ ሴት አይሆንም። ሴት እና ወንድ አንድ ከሆኑ በኃላ ሁለት አካላት"person" እና ሁለት ባሕርያት እንጂ አንድ አካል አንድ ባሕርይ አይደሉም፥ ስለዚህ ባይብል ላይ ያለው "ሚያ ፊሲስ" μία φύσις ለተዋሕዶ እሳቤ ናሙና መሆን አይችልም። በ451 ድኅረ ልደት በኬልቄዶን የተወገዘው የእስክንድርያው ኤጲስ ቆጶስ የዲዮስቆርዮስ እሳቤ "ሚአ ፊሲስ" μία φύσις ሲባል ትርጉሙ "አንድ ባሕርይ" ማለት ነው፥ "ተዋሕዶ" የሚለው የግዕዝ ቃል "አንድ" ማለት እንጂ "ቱሳሔ" ማለትም "ቅልቅል" "ድብልቅ" "ውሕደት" ማለት አይደለም። ትስብእት እና መለኮት በመገናዘብ፣ በተዐቅቦ፣ በመጠባበቅ አንድ ባሕርይ የሚባለው ትምህርት "ተዋሕዶ" ይባላል።
፨ "ትስብእት" የሚለው የግዕዝ ቃል "ተሰብአ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሰውነት" ማለት ነው፥ የስም መደቡ ደግሞ "ሰብእ" ማለትም "ሰው" ነው።
፨ "መለኮት" የሚለው የግዕዝ ቃል "መለከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አምላክነት" ማለት ነው፥ የስም መደቡ ደግሞ "አምላክ" ነው።
ተዋሕዶ አሳቡ "መለኮት በትስብእት ፍጡር፣ ሰው፣ አምላኪ ሆነ፥ ትስብእት በመለኮት ፈጣሪ፣ አምላክ፣ ተመላኪ ሆነ" የሚል ነው፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 78 ቁጥር 31
"ዳግመኛ የጌታችን የክርስቶስ "ሥጋ አምላክ እንደሆነ" እንናገራለን"።
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 112 ቁጥር 31
"ፈጣሪ ከእኛ ባሕረይ ከተገኘች በእውነት ድንግል ከምትሆን ከማርያም ፍጡር ሆነ"
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 61 ቁጥር 23
"ሰው አምላክ ሆነ"
ዮሐንስ 2፥14 አንድምታ፦ "አምላክ ሰው ሆነ፥ ሰው አምላክ ሆነ" እያሉ ርደቱን እና ዕርገቱን ለመንገር።
"ሥጋ አምላክ እንደሆነ" "ፈጣሪ ፍጡር ሆነ" "አምላክ ሰው ሆነ" "ሰው አምላክ ሆነ" የተባሉት ቃላት ይሰመርበት! የመለኮት ገንዘብ ለትስብእት የትስብእት ገንዘብ ለመለኮት ስለሚነገር በሚል ፈሊጥ "መለኮት በትስብእት ፍጡር፣ ሰው፣ አምላኪ ነው፥ ትስብእት በመለኮት ፈጣሪ፣ አምላክ፣ ተመላኪ ነው" የሚል ይህን የዲዮስቆርዮስ ስብጥር ትምህርት የሚያራምዱ ጽብሓውያን ክርስቲያን"oriental Christian" የግብፅ፣ የአርመንያ፣ የሕንድ፣ የኢትዮጵያ አብያተ ክርስቲያናት ናቸው።
፨ ፈጣሪ ለፍጡር አምላክነቱን እና አምልኮቱን ካጋራ ትልቁ ሺርክ ነውና እራሱ አሻራኪ ይሆናል፣
፨"ፈጣሪ ከፍጡር ጋር አንድ ነው እና አንድ ሆነ፥ ፍጡር ከፈጣሪ ጋር አንድ ነው እና አንድ ሆነ" ማለት ትልቁ ሺርክ ነው፣
፨ "ፍጡር ከፈጣሪ ጋር ተስተካከ እና ተቆራኘ፥ ፈጣሪ ከፍጡር ጋር ጋር ተስተካከ እና ተቆራኘ" ማለት ትልቁ ሺርክ ነው።
እውነት ነው! "ፈጣሪን ፍጡር ነው፥ ፍጡር ፈጣሪ ነው" ያሉ በእርግጥ ካዱ፥ መሢሑ ኢየሱስ ያስተማረው፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬን እና ጌታችሁን አሏህን አምልኩ» የሚል ነው። እነሆ! በአሏህ የሚያጋራ ሰው አሏህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፦
5፥72 እነዚያ «አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አል መሢሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ አል መሢሕም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬን እና ጌታችሁን አሏህን አምልኩ፡፡» እነሆ! በአሏህ የሚያጋራ ሰው አሏህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ الْمَسِيحُ يَا بَنِي إِسْرَائِيلَ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
ሙሽሪክ መኖሪያውም እሳት ናት፥ የአሏህን የአምልኮ ገንዘብ ለፍጡር ማጋራት በአሏህ ሐቅ ላይ የሚፈጸም ታላቅ በደል ነውና ለበዳዮችም ከእሳት ቅጣት የሚያስጥላቸው ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
5፥72 እነሆ በአሏህ የሚያጋራው ሰው አሏህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፥ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
አንድ እናት ልጅ ስትወልድ "ምን ወለደች" ብለን ስንጠይቅ "ወንድ" ወይም "ሴት" ስንል ወንድ እና ሴት ምንነት ነው፥ "ፊሲስ" φύσις ማለት "ባሕርይ"nature" ማለት ሲሆን ወንድ ወይም ሴት ምንነት ስለሆነ ባሕርይ ነው፦
ሮሜ 1፥26 ሴቶቻቸውም ለባሕርያቸው የሚገባውን ሥራ ለባሕርያቸው በማይገባው ለወጡ። αἵ τε γὰρ θήλειαι αὐτῶν μετήλλαξαν τὴν φυσικὴν χρῆσιν εἰς τὴν παρὰ φύσιν,
ሮሜ 1፥27 እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውን ሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በርሳቸው በፍትወታቸው ተቃጠሉ። ὁμοίως τε καὶ οἱ ἄρσενες ἀφέντες τὴν φυσικὴν χρῆσιν τῆς θηλείας ἐξεκαύθησαν ἐν τῇ ὀρέξει αὐτῶν εἰς ἀλλήλους,
እዚህ ጥቅስ ላይ "ባሕርይ" ለሚለው የገባው ቃል "ፊሲከን" φυσικὴν ሲሆን "ፊሲስ" φύσις ለሚለው ገላጭ ቅጽል ነው፥ ወንድነት እና ሴትነት ሁለት የተለያዩ ባሕርዮት ሲሆኑ በመገናዘብ፣ በተዐቅቦ፣ በመጠባበቅ አንድ ይሆናሉ፦
ማቴዎስ 19፥5 አለም፦ "ስለዚህ ሰው አባቱን እና እናቱን ይተዋል፥ ከሚስቱም ጋር ይተባበራል። ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ" የሚለውን ቃል አላነበባችሁምን? καὶ εἶπεν Ἕνεκα τούτου καταλείψει ἄνθρωπος τὸν πατέρα καὶ τὴν μητέρα καὶ κολληθήσεται τῇ γυναικὶ αὐτοῦ, καὶ ἔσονται οἱ δύο εἰς σάρκα μίαν;
እዚህ አንቀጽ ላይ "አንድ" ለሚለው የገባው ቃል "ሚያን" μίαν ሲሆን "ሚያ" μία ለሚለው ገላጭ ቅጽል ነው፥ ባል የወንድነት ባሕርይውን ሳይለቅ እንዲሁ ሚስት የሴትነት ባሕርይዋን ሳትለቅ ያለመቀላቀል እና ያለመደባለቅ አንድ ሥጋ በመሆን ይገናዘባሉ፦
1ኛ ቆሮንቶስ 7፥4 ሚስት በገዛ ሥጋዋ ላይ ሥልጣን የላትም፥ ሥልጣን ለባልዋ ነው እንጂ። እንዲሁም ደግሞ ባል በገዛ ሥጋው ላይ ሥልጣን የለውም፥ ሥልጣን ለሚስቱ ነው እንጂ። ἡ γυνὴ τοῦ ἰδίου σώματος οὐκ ἐξουσιάζει ἀλλὰ ὁ ἀνήρ· ὁμοίως δὲ καὶ ὁ ἀνὴρ τοῦ ἰδίου σώματος οὐκ ἐξουσιάζει ἀλλὰ ἡ γυνή.
ግን ይህ ለአንድ ባሕርይ ትምህርት ምሳሌ መሆን አይችልም። ምክንያቱም ወንድ ሴት እንዲሁ ሴት ወንድ አይደለም፥ ሴት ወንድ አትሆንም እንዲሁ ወንድ ሴት አይሆንም። ሴት እና ወንድ አንድ ከሆኑ በኃላ ሁለት አካላት"person" እና ሁለት ባሕርያት እንጂ አንድ አካል አንድ ባሕርይ አይደሉም፥ ስለዚህ ባይብል ላይ ያለው "ሚያ ፊሲስ" μία φύσις ለተዋሕዶ እሳቤ ናሙና መሆን አይችልም። በ451 ድኅረ ልደት በኬልቄዶን የተወገዘው የእስክንድርያው ኤጲስ ቆጶስ የዲዮስቆርዮስ እሳቤ "ሚአ ፊሲስ" μία φύσις ሲባል ትርጉሙ "አንድ ባሕርይ" ማለት ነው፥ "ተዋሕዶ" የሚለው የግዕዝ ቃል "አንድ" ማለት እንጂ "ቱሳሔ" ማለትም "ቅልቅል" "ድብልቅ" "ውሕደት" ማለት አይደለም። ትስብእት እና መለኮት በመገናዘብ፣ በተዐቅቦ፣ በመጠባበቅ አንድ ባሕርይ የሚባለው ትምህርት "ተዋሕዶ" ይባላል።
፨ "ትስብእት" የሚለው የግዕዝ ቃል "ተሰብአ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ሰውነት" ማለት ነው፥ የስም መደቡ ደግሞ "ሰብእ" ማለትም "ሰው" ነው።
፨ "መለኮት" የሚለው የግዕዝ ቃል "መለከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አምላክነት" ማለት ነው፥ የስም መደቡ ደግሞ "አምላክ" ነው።
ተዋሕዶ አሳቡ "መለኮት በትስብእት ፍጡር፣ ሰው፣ አምላኪ ሆነ፥ ትስብእት በመለኮት ፈጣሪ፣ አምላክ፣ ተመላኪ ሆነ" የሚል ነው፦
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 78 ቁጥር 31
"ዳግመኛ የጌታችን የክርስቶስ "ሥጋ አምላክ እንደሆነ" እንናገራለን"።
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 112 ቁጥር 31
"ፈጣሪ ከእኛ ባሕረይ ከተገኘች በእውነት ድንግል ከምትሆን ከማርያም ፍጡር ሆነ"
ሃይማኖተ አበው ምዕራፍ 61 ቁጥር 23
"ሰው አምላክ ሆነ"
ዮሐንስ 2፥14 አንድምታ፦ "አምላክ ሰው ሆነ፥ ሰው አምላክ ሆነ" እያሉ ርደቱን እና ዕርገቱን ለመንገር።
"ሥጋ አምላክ እንደሆነ" "ፈጣሪ ፍጡር ሆነ" "አምላክ ሰው ሆነ" "ሰው አምላክ ሆነ" የተባሉት ቃላት ይሰመርበት! የመለኮት ገንዘብ ለትስብእት የትስብእት ገንዘብ ለመለኮት ስለሚነገር በሚል ፈሊጥ "መለኮት በትስብእት ፍጡር፣ ሰው፣ አምላኪ ነው፥ ትስብእት በመለኮት ፈጣሪ፣ አምላክ፣ ተመላኪ ነው" የሚል ይህን የዲዮስቆርዮስ ስብጥር ትምህርት የሚያራምዱ ጽብሓውያን ክርስቲያን"oriental Christian" የግብፅ፣ የአርመንያ፣ የሕንድ፣ የኢትዮጵያ አብያተ ክርስቲያናት ናቸው።
፨ ፈጣሪ ለፍጡር አምላክነቱን እና አምልኮቱን ካጋራ ትልቁ ሺርክ ነውና እራሱ አሻራኪ ይሆናል፣
፨"ፈጣሪ ከፍጡር ጋር አንድ ነው እና አንድ ሆነ፥ ፍጡር ከፈጣሪ ጋር አንድ ነው እና አንድ ሆነ" ማለት ትልቁ ሺርክ ነው፣
፨ "ፍጡር ከፈጣሪ ጋር ተስተካከ እና ተቆራኘ፥ ፈጣሪ ከፍጡር ጋር ጋር ተስተካከ እና ተቆራኘ" ማለት ትልቁ ሺርክ ነው።
እውነት ነው! "ፈጣሪን ፍጡር ነው፥ ፍጡር ፈጣሪ ነው" ያሉ በእርግጥ ካዱ፥ መሢሑ ኢየሱስ ያስተማረው፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬን እና ጌታችሁን አሏህን አምልኩ» የሚል ነው። እነሆ! በአሏህ የሚያጋራ ሰው አሏህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፦
5፥72 እነዚያ «አሏህ እርሱ የመርየም ልጅ አል መሢሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ አል መሢሕም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! ጌታዬን እና ጌታችሁን አሏህን አምልኩ፡፡» እነሆ! በአሏህ የሚያጋራ ሰው አሏህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ الْمَسِيحُ يَا بَنِي إِسْرَائِيلَ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
ሙሽሪክ መኖሪያውም እሳት ናት፥ የአሏህን የአምልኮ ገንዘብ ለፍጡር ማጋራት በአሏህ ሐቅ ላይ የሚፈጸም ታላቅ በደል ነውና ለበዳዮችም ከእሳት ቅጣት የሚያስጥላቸው ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢየሱስ አምላኪ ነው!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥172 አልመሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
ኢየሱስ በምድር ሲመላለስ በጸሎት ብርቱ ስለነበር ሌሊቱን ሙሉ ወደ አምላክ ሲጸልይ ያድር ነበር፥ “ወደ” የሚለው መስተዋድድ ጸላዩን ኢየሱስ ከሚጸለይለት አምላክ ለይቶ ያስቀምጠዋል፦
ሉቃስ 6፥12 በነዚህም ወራት ይጸልይ ዘንድ ወደ ተራራ ወጣ፥ ሌሊቱንም ሁሉ “ወደ” አምላክ ሲጸልይ አደረ። Ἐγένετο δὲ ἐν ταῖς ἡμέραις ταύταις ἐξελθεῖν αὐτὸν εἰς τὸ ὄρος προσεύξασθαι, καὶ ἦν διανυκτερεύων ἐν τῇ προσευχῇ τοῦ Θεοῦ.
ዮሐንስ 11፥22 "አሁንም ከአምላክ የምትለምነውን ሁሉ አምላክ እንዲሰጥህ አውቃለሁ" አለችው። καὶ νῦν οἶδα ὅτι ὅσα ἂν αἰτήσῃ τὸν Θεὸν δώσει σοι ὁ Θεός.
"ከአምላክ የምትለምነውን ሁሉ አምላክ እንዲሰጥህ አውቃለሁ" የሚለው ይሰመርበት! ኢየሱስ እራሱ አንዱን አምላክ ጠይቆ መልስ የሚጠብቅ ለማኝ ነበር፥ ወደ አምላኩ የሚጸልየው ጸሎት በኢማን ነውና ሁልጊዜም ጸሎቱ ቅቡል ነው፦
ዮሐንስ 11፥41 ኢየሱስም ዓይኖቹን ወደ ላይ አንሥቶ እንዲህ አለ።፦ “አባት ሆይ፥ "ስለ ሰማኸኝ" አመሰግንሃለሁ። "ሁልጊዜም እንድትሰማኝ አወቅሁ። ὁ δὲ Ἰησοῦς ἦρεν τοὺς ὀφθαλμοὺς ἄνω καὶ εἶπεν Πάτερ, εὐχαριστῶ σοι ὅτι ἤκουσάς μου. ἐγὼ δὲ ᾔδειν ὅτι πάντοτέ μου ἀκούεις·
"ስለ ሰማኸኝ አመሰግንሃለሁ" "ሁልጊዜም እንድትሰማኝ አወቅሁ" የሚለው ኃይለ ቃል ጠይቆ መልስ የሚጠብቅ መሆኑን ቁልጭ አርጎ ያሳያል፥ ኢየሱስ አምላክን ይፈራ ስለነበር ጸሎቱ ምላሽ ያገኛል፦
ዕብራውያን 5፥7 አምላክን ስለ መፍራቱ ተሰማለት። καὶ εἰσακουσθεὶς ἀπὸ τῆς εὐλαβείας,
"አምላክን መፍራት" ማለት "አምላክ በልቤ የማስበውን ያውቃል፣ በአንደበቴ የምናገረውን ይሰማል፣ በድርጊቱ የምሠራውን ያያል" ብለህ ክፉ ሥራ ከማሰብ፣ ከመናገር፣ ከመሥራት የምትቆጠበው እና መልካም ሥራ ከማሰብ፣ ከመናገር፣ ከመሥራት የማትቦዝነው ነው። ኢየሱስ አምላክን በመፍራቱ ደስተኛ ነበር፦
ኢሳይያስ 11፥3 ያህዌን በመፍራት ደስታውን ያያል። וַהֲרִיחֹ֖ו בְּיִרְאַ֣ת יְהוָ֑ה
"ይፈሩኛል" የሚለው "ያምልኩኛል" በሚል ተለዋዋጭ ቃል ከመጣ አምላክን መፍራት አምልኮ ነው። ኢሳይያስ 29፥13 እና ማቴዎስ 15፥9 ተመልከት!
ጸሎት እና አምላክን መፍራት አምልኮ መሆኑን ካየን ዘንዳ በተጨማሪ ኢየሱስ ይጦም ነበር፦
ማቴዎስ 4፥2 አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም "ከጦመ በኋላ ተራበ። καὶ νηστεύσας ἡμέρας τεσσεράκοντα καὶ τεσσεράκοντα νύκτας ὕστερον ἐπείνασεν.
ጦም ተቅዋእ ለመቀበል የሚደረግ መተናነስ ነው። ኢየሱስ አምላክን በማወቅ እና በመስገድ ያመልከው ነበር፦
ዮሐንስ 4፥22 እናንተስ ማታውቁትን ታመልካላችሁ፥ እኛ መዳን ከአይሁድ ነውና የምናውቀውን "እናመልካለን"። ὑμεῖς προσκυνεῖτε ὃ οὐκ οἴδατε, ἡμεῖς προσκυνοῦμεν ὃ οἴδαμεν, ὅτι ἡ σωτηρία ἐκ τῶν Ἰουδαίων ἐστίν·
ዮሐንስ 4፥23 ነገር ግን በእውነት አምላኪዎች አብን በመንፈስ እና በእውነት "የሚያመልኩበት" ጊዜ ይመጣል፥ አሁንም ሆኖአል። "አብ ሊያመልኩት" እንደ እነዚህ ያሉትን ይፈልጋልና። ἀλλὰ ἔρχεται ὥρα καὶ νῦν ἐστιν, ὅτε οἱ ἀληθινοὶ προσκυνηταὶ προσκυνήσουσιν τῷ Πατρὶ ἐν πνεύματι καὶ ἀληθείᾳ· καὶ γὰρ ὁ Πατὴρ τοιούτους ζητεῖ τοὺς προσκυνοῦντας αὐτόν·
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥172 አልመሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
ኢየሱስ በምድር ሲመላለስ በጸሎት ብርቱ ስለነበር ሌሊቱን ሙሉ ወደ አምላክ ሲጸልይ ያድር ነበር፥ “ወደ” የሚለው መስተዋድድ ጸላዩን ኢየሱስ ከሚጸለይለት አምላክ ለይቶ ያስቀምጠዋል፦
ሉቃስ 6፥12 በነዚህም ወራት ይጸልይ ዘንድ ወደ ተራራ ወጣ፥ ሌሊቱንም ሁሉ “ወደ” አምላክ ሲጸልይ አደረ። Ἐγένετο δὲ ἐν ταῖς ἡμέραις ταύταις ἐξελθεῖν αὐτὸν εἰς τὸ ὄρος προσεύξασθαι, καὶ ἦν διανυκτερεύων ἐν τῇ προσευχῇ τοῦ Θεοῦ.
ዮሐንስ 11፥22 "አሁንም ከአምላክ የምትለምነውን ሁሉ አምላክ እንዲሰጥህ አውቃለሁ" አለችው። καὶ νῦν οἶδα ὅτι ὅσα ἂν αἰτήσῃ τὸν Θεὸν δώσει σοι ὁ Θεός.
"ከአምላክ የምትለምነውን ሁሉ አምላክ እንዲሰጥህ አውቃለሁ" የሚለው ይሰመርበት! ኢየሱስ እራሱ አንዱን አምላክ ጠይቆ መልስ የሚጠብቅ ለማኝ ነበር፥ ወደ አምላኩ የሚጸልየው ጸሎት በኢማን ነውና ሁልጊዜም ጸሎቱ ቅቡል ነው፦
ዮሐንስ 11፥41 ኢየሱስም ዓይኖቹን ወደ ላይ አንሥቶ እንዲህ አለ።፦ “አባት ሆይ፥ "ስለ ሰማኸኝ" አመሰግንሃለሁ። "ሁልጊዜም እንድትሰማኝ አወቅሁ። ὁ δὲ Ἰησοῦς ἦρεν τοὺς ὀφθαλμοὺς ἄνω καὶ εἶπεν Πάτερ, εὐχαριστῶ σοι ὅτι ἤκουσάς μου. ἐγὼ δὲ ᾔδειν ὅτι πάντοτέ μου ἀκούεις·
"ስለ ሰማኸኝ አመሰግንሃለሁ" "ሁልጊዜም እንድትሰማኝ አወቅሁ" የሚለው ኃይለ ቃል ጠይቆ መልስ የሚጠብቅ መሆኑን ቁልጭ አርጎ ያሳያል፥ ኢየሱስ አምላክን ይፈራ ስለነበር ጸሎቱ ምላሽ ያገኛል፦
ዕብራውያን 5፥7 አምላክን ስለ መፍራቱ ተሰማለት። καὶ εἰσακουσθεὶς ἀπὸ τῆς εὐλαβείας,
"አምላክን መፍራት" ማለት "አምላክ በልቤ የማስበውን ያውቃል፣ በአንደበቴ የምናገረውን ይሰማል፣ በድርጊቱ የምሠራውን ያያል" ብለህ ክፉ ሥራ ከማሰብ፣ ከመናገር፣ ከመሥራት የምትቆጠበው እና መልካም ሥራ ከማሰብ፣ ከመናገር፣ ከመሥራት የማትቦዝነው ነው። ኢየሱስ አምላክን በመፍራቱ ደስተኛ ነበር፦
ኢሳይያስ 11፥3 ያህዌን በመፍራት ደስታውን ያያል። וַהֲרִיחֹ֖ו בְּיִרְאַ֣ת יְהוָ֑ה
"ይፈሩኛል" የሚለው "ያምልኩኛል" በሚል ተለዋዋጭ ቃል ከመጣ አምላክን መፍራት አምልኮ ነው። ኢሳይያስ 29፥13 እና ማቴዎስ 15፥9 ተመልከት!
ጸሎት እና አምላክን መፍራት አምልኮ መሆኑን ካየን ዘንዳ በተጨማሪ ኢየሱስ ይጦም ነበር፦
ማቴዎስ 4፥2 አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም "ከጦመ በኋላ ተራበ። καὶ νηστεύσας ἡμέρας τεσσεράκοντα καὶ τεσσεράκοντα νύκτας ὕστερον ἐπείνασεν.
ጦም ተቅዋእ ለመቀበል የሚደረግ መተናነስ ነው። ኢየሱስ አምላክን በማወቅ እና በመስገድ ያመልከው ነበር፦
ዮሐንስ 4፥22 እናንተስ ማታውቁትን ታመልካላችሁ፥ እኛ መዳን ከአይሁድ ነውና የምናውቀውን "እናመልካለን"። ὑμεῖς προσκυνεῖτε ὃ οὐκ οἴδατε, ἡμεῖς προσκυνοῦμεν ὃ οἴδαμεν, ὅτι ἡ σωτηρία ἐκ τῶν Ἰουδαίων ἐστίν·
ዮሐንስ 4፥23 ነገር ግን በእውነት አምላኪዎች አብን በመንፈስ እና በእውነት "የሚያመልኩበት" ጊዜ ይመጣል፥ አሁንም ሆኖአል። "አብ ሊያመልኩት" እንደ እነዚህ ያሉትን ይፈልጋልና። ἀλλὰ ἔρχεται ὥρα καὶ νῦν ἐστιν, ὅτε οἱ ἀληθινοὶ προσκυνηταὶ προσκυνήσουσιν τῷ Πατρὶ ἐν πνεύματι καὶ ἀληθείᾳ· καὶ γὰρ ὁ Πατὴρ τοιούτους ζητεῖ τοὺς προσκυνοῦντας αὐτόν·
"እናመልካለን" የሚለው ይሰመርበት! የሚመለከውም ዐውዱ ላይ አብ ብቻ ነው። የእስክንድርያው ቄርሎስ ዮሐንስ 2፥22 በፈሠረው ተፍሢሩ ላይ፦
"ስለዚህም ሰው ሆኖ አምልኳል"therefore He worshippeth as man"
በማለት እንቅጩን ፍርጥ አርጎ አምላኪ መሆኑን ተናግሯል። የሚያመልከው ልክ እንደ እኛ ሡጁድ በግባሩ በመደፋት ነው። ማቴዎስ 26፥39 ላይ "በፊቱ ወደቀ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ በገጹ" ይለዋል፦
ማቴዎስ 26፥39 ወተአተተ ሕቀ እምኔሆሙ ወ-"ሰገደ በገጹ" ወጸለየ ወይቤ፦ “አቡየ፡ እመሰ ይትከሀል ይኅልፍ እምኔየ ዝንቱ ጽዋዕ፡ ወባሕቱ ፈቃደ ዚኣከ ይኩን፡ ወአኮ ፈቃደ ዚኣየ።”
"ሰገደ" በግዕዝ አላልታችሁ "ገ" ፊደልን ስታነቡት በዐማርኛ "ሰገደ" አጥብቃችሁ "ገ" ፊደልን ስታነቡት ማለት ነው፥ አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የማቴዎስ ወንጌል 26፥39 አንድምታ
"ከዚያ ጥቂት እልፍ ብሎ ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ"።
ግንባሩን ምድር አስነክቶ ከሰገደ አምላኪ እንጂ ተመላኪ መሆን የለበትም። በተመሳሳይ ማርቆስ 14፥35 እና ሉቃል 22፥41 ግዕዙን እና አንድምታውን ተመልከት! ከምድር ከሰገደ ሰጋጅ እንጂ ተሰጋጅ መሆን የለበትም። ርኩዕ በማድረግ ሸብረክ እና ብርክክ ብሎ ማጎንበሱ ለአንድ አምላክ የሚቀርብ መጎባደድ፣ ማሸርገድ፣ ማጎብደድ ነው፥ ይህ በውጥን የሚቀርብ አምልኮ ነው። "ተሥቢሕ" تَسْبِيح ማለት "ተስብሖት" ማለት ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፥ "ስብሐት" ማለት "ምስጋና" "መዝሙር" ማለት ሲሆን ኢየሱስ ከሐዋርያቱ ጋር ተሰብሖት አቅርቧል፦
ማቴዎስ 26፥30 ወሰቢሖሙ ወፅኡ ውስተ ደብረ ዘይት።
ትርጉሙ "መዝሙርም ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ወጡ" ሲሆን ይህም ስብሐት አንድምታው፦ "አቡነ ዘበሰማያት" እንደሆነ ይናገራል፥ ኢየሱስ ከሐዋሪያቱ ጋር እንዲህ ሲል ዘምሯል፦
ዕብራውያን 2፥12 አየድዖሙ ስመከ ለአኀውየ ወበማእከለ ማኅበር እሴብሐከ።
ትርጉም "ስምህን ለወንድሞቼ እነግራቸዋለሁ በማኅበርም መካከል በዜማ አመሰግንሃለሁ" ሲሆን "በዜማ አመሰግንሃለሁ" ለሚለው የገባው ቃል "እሴብሐከ" ነው፥ ተሥቢሕ አምልኮ ከሆነ እንግዲያውስ ከወንድሞቹ ከሐዋርያት ጋር "አባታችን ሆይ" የሚለውን ጸሎት ጸልየዋል፦
ማቴዎስ 6፥9 እንግዲህ እናንተስ እንዲህ ጸልዩ፦
"በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ፥ ስምህ ይቀደስ"።
አምላክ ኢየሱስን "ባሪያዬ" ካለው ኢየሱስ አምላክን "ጌታዬ" "አምላኬ" "አምላካችም" እያለ ከጸለየ፣ ከጦመ፣ ከፈራው፣ ከሰገደ ከዚህ በላይ አምልኮ የለም። መጾሙ፣ መጸለዩ፣ መለመኑ፣ አምላክን መፍራቱ፣ መስገዱ በፍጹም ሁለተንተናው አምላኩን እመለከው እንጂ ለማስመሰል ድራማ፣ ቲያትር፣ ተውኔት እየተወነ እና ቁማር እየቆመረ አልነበረም፥ አጠናብረው ለመሸወድ ከመሞከር ይልቅ እውነታውን መቀበል ያሻል፦
ማቴዎስ 4፥9 "ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ" አለው። καὶ εἶπεν αὐτῷ Ταῦτά σοι πάντα δώσω, ἐὰν πεσὼν προσκυνήσῃς μοι.
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ "ሂድ! አንተ ሰይጣን "ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ" ተብሎ ተጽፎአልና" አለው። τότε λέγει αὐτῷ ὁ Ἰησοῦς Ὕπαγε, Σατανᾶ· γέγραπται γάρ Κύριον τὸν θεόν σου προσκυνήσεις καὶ αὐτῷ μόνῳ λατρεύσεις.
ኢየሱስ ሰጋጅ ፍጡር ባይሆን ኖሮ ሰይጣን "ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ" ይለው ነበርን? ኢየሱስስ "እኔ የሚሰገድልኝ ተሰጋጅ ነኝ" ከማለት ይልቅ "ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ" ተብሎ ተጽፎአልና ማለቱስ "እኔ የምስገደው ለጌታ አምላኬ ነው" የሚል ጭብጥ አያሲዝምን? "መክረም እስከ መስከረም" በሚል አገሪኛ ብሒል ከሙግት ለማምለጥ ከሚደረግ ጊዜአዊ ሙግት ይልቅ የዘለቀ እና የላቀ ሙግት መሞገት ይሻላል፥ አዲስ ሙግት ሲመጣ ከማጥናት ይልቅ ሳትበሉ ማግሳታችሁ ሁሌ ይገርመኛል። ለማንኛውም ኢየሱስ አምላኪ ሲሆን ፈጣሪው ደግሞ ተመላኪ ነው።
"መዕቡድ" مَعْبُود ማለት "ተመላኪ" ማለት ሲሆን "ዓቢድ" عَابِد ማለት ደግሞ "አምላኪ" ማለት ነው፥ በተመላኪ እና በአምላኪ መካከል ያለው ሥርዓት "ዒባዳህ" عِبَادَة ነው። ለአሏህ አምልኮን የሚያቀርብ "ባሪያ" በቁርኣን "ዐብድ" عَبْد ይባላል፥ ዒሣ አሏህን በብቸኝነት ስለሚያመልክ "ዐብዱሏህ" عَبْدُ اللَّه ማለትም "የአሏህ አምላኪ" "የአሏህ ባሪያ" ተብሏል፦
4፥172 አልመሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
ክርስቲያኖች ሆይ! ኢየሱስ የሚያመልከውን አንዱን አምላክ አሏህን እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። የኢየሱስ አምላክ አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ስለዚህም ሰው ሆኖ አምልኳል"therefore He worshippeth as man"
በማለት እንቅጩን ፍርጥ አርጎ አምላኪ መሆኑን ተናግሯል። የሚያመልከው ልክ እንደ እኛ ሡጁድ በግባሩ በመደፋት ነው። ማቴዎስ 26፥39 ላይ "በፊቱ ወደቀ" የሚለውን ግዕዙ "ሰገደ በገጹ" ይለዋል፦
ማቴዎስ 26፥39 ወተአተተ ሕቀ እምኔሆሙ ወ-"ሰገደ በገጹ" ወጸለየ ወይቤ፦ “አቡየ፡ እመሰ ይትከሀል ይኅልፍ እምኔየ ዝንቱ ጽዋዕ፡ ወባሕቱ ፈቃደ ዚኣከ ይኩን፡ ወአኮ ፈቃደ ዚኣየ።”
"ሰገደ" በግዕዝ አላልታችሁ "ገ" ፊደልን ስታነቡት በዐማርኛ "ሰገደ" አጥብቃችሁ "ገ" ፊደልን ስታነቡት ማለት ነው፥ አንድምታውም፦ "ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ" ይለናል፦
የማቴዎስ ወንጌል 26፥39 አንድምታ
"ከዚያ ጥቂት እልፍ ብሎ ግንባሩን ምድር አስነክቶ ሰገደ"።
ግንባሩን ምድር አስነክቶ ከሰገደ አምላኪ እንጂ ተመላኪ መሆን የለበትም። በተመሳሳይ ማርቆስ 14፥35 እና ሉቃል 22፥41 ግዕዙን እና አንድምታውን ተመልከት! ከምድር ከሰገደ ሰጋጅ እንጂ ተሰጋጅ መሆን የለበትም። ርኩዕ በማድረግ ሸብረክ እና ብርክክ ብሎ ማጎንበሱ ለአንድ አምላክ የሚቀርብ መጎባደድ፣ ማሸርገድ፣ ማጎብደድ ነው፥ ይህ በውጥን የሚቀርብ አምልኮ ነው። "ተሥቢሕ" تَسْبِيح ማለት "ተስብሖት" ማለት ሲሆን የአምልኮ ክፍል ነው፥ "ስብሐት" ማለት "ምስጋና" "መዝሙር" ማለት ሲሆን ኢየሱስ ከሐዋርያቱ ጋር ተሰብሖት አቅርቧል፦
ማቴዎስ 26፥30 ወሰቢሖሙ ወፅኡ ውስተ ደብረ ዘይት።
ትርጉሙ "መዝሙርም ከዘመሩ በኋላ ወደ ደብረ ዘይት ወጡ" ሲሆን ይህም ስብሐት አንድምታው፦ "አቡነ ዘበሰማያት" እንደሆነ ይናገራል፥ ኢየሱስ ከሐዋሪያቱ ጋር እንዲህ ሲል ዘምሯል፦
ዕብራውያን 2፥12 አየድዖሙ ስመከ ለአኀውየ ወበማእከለ ማኅበር እሴብሐከ።
ትርጉም "ስምህን ለወንድሞቼ እነግራቸዋለሁ በማኅበርም መካከል በዜማ አመሰግንሃለሁ" ሲሆን "በዜማ አመሰግንሃለሁ" ለሚለው የገባው ቃል "እሴብሐከ" ነው፥ ተሥቢሕ አምልኮ ከሆነ እንግዲያውስ ከወንድሞቹ ከሐዋርያት ጋር "አባታችን ሆይ" የሚለውን ጸሎት ጸልየዋል፦
ማቴዎስ 6፥9 እንግዲህ እናንተስ እንዲህ ጸልዩ፦
"በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ፥ ስምህ ይቀደስ"።
አምላክ ኢየሱስን "ባሪያዬ" ካለው ኢየሱስ አምላክን "ጌታዬ" "አምላኬ" "አምላካችም" እያለ ከጸለየ፣ ከጦመ፣ ከፈራው፣ ከሰገደ ከዚህ በላይ አምልኮ የለም። መጾሙ፣ መጸለዩ፣ መለመኑ፣ አምላክን መፍራቱ፣ መስገዱ በፍጹም ሁለተንተናው አምላኩን እመለከው እንጂ ለማስመሰል ድራማ፣ ቲያትር፣ ተውኔት እየተወነ እና ቁማር እየቆመረ አልነበረም፥ አጠናብረው ለመሸወድ ከመሞከር ይልቅ እውነታውን መቀበል ያሻል፦
ማቴዎስ 4፥9 "ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ" አለው። καὶ εἶπεν αὐτῷ Ταῦτά σοι πάντα δώσω, ἐὰν πεσὼν προσκυνήσῃς μοι.
ማቴዎስ 4፥10 ያን ጊዜ ኢየሱስ፦ "ሂድ! አንተ ሰይጣን "ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ" ተብሎ ተጽፎአልና" አለው። τότε λέγει αὐτῷ ὁ Ἰησοῦς Ὕπαγε, Σατανᾶ· γέγραπται γάρ Κύριον τὸν θεόν σου προσκυνήσεις καὶ αὐτῷ μόνῳ λατρεύσεις.
ኢየሱስ ሰጋጅ ፍጡር ባይሆን ኖሮ ሰይጣን "ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ" ይለው ነበርን? ኢየሱስስ "እኔ የሚሰገድልኝ ተሰጋጅ ነኝ" ከማለት ይልቅ "ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ" ተብሎ ተጽፎአልና ማለቱስ "እኔ የምስገደው ለጌታ አምላኬ ነው" የሚል ጭብጥ አያሲዝምን? "መክረም እስከ መስከረም" በሚል አገሪኛ ብሒል ከሙግት ለማምለጥ ከሚደረግ ጊዜአዊ ሙግት ይልቅ የዘለቀ እና የላቀ ሙግት መሞገት ይሻላል፥ አዲስ ሙግት ሲመጣ ከማጥናት ይልቅ ሳትበሉ ማግሳታችሁ ሁሌ ይገርመኛል። ለማንኛውም ኢየሱስ አምላኪ ሲሆን ፈጣሪው ደግሞ ተመላኪ ነው።
"መዕቡድ" مَعْبُود ማለት "ተመላኪ" ማለት ሲሆን "ዓቢድ" عَابِد ማለት ደግሞ "አምላኪ" ማለት ነው፥ በተመላኪ እና በአምላኪ መካከል ያለው ሥርዓት "ዒባዳህ" عِبَادَة ነው። ለአሏህ አምልኮን የሚያቀርብ "ባሪያ" በቁርኣን "ዐብድ" عَبْد ይባላል፥ ዒሣ አሏህን በብቸኝነት ስለሚያመልክ "ዐብዱሏህ" عَبْدُ اللَّه ማለትም "የአሏህ አምላኪ" "የአሏህ ባሪያ" ተብሏል፦
4፥172 አልመሢሕ ለአሏህ ባሪያ ከመኾን ፈጽሞ አይጠየፍም፡፡ لَّن يَسْتَنكِفَ الْمَسِيحُ أَن يَكُونَ عَبْدًا لِّلَّهِ
ክርስቲያኖች ሆይ! ኢየሱስ የሚያመልከውን አንዱን አምላክ አሏህን እንድታመልኩ ጥሪያችን ነው። የኢየሱስ አምላክ አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"አሐዱ አምላክ" በሚል ትምህርት ተለቋል። “አሐዱ” ማለት “አንድ”one" ማለት ሲሆን "አሐዱ አምላክ" ማለት "አንድ አምላክ" ማለት ነው። ትምህርቱን በጥሞና እና በቅጡ ያድምጡና ያስደምጡ፦ https://youtu.be/n_udDT19JKw?si=hcuRn6zz-EtfEOou
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
ሌሎቻችሁ ሼር አርጉት!
የአሏህ ጥምቀት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥138 የአሏህን መንክር ያዙ! በመንከርም ከአሏህ ይበልጥ ያማረ ማነው? "እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን" በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
"ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ማለት "ከአሏህ በስተቀር በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም" ማለት ነው፥ "ላ ኢላሀ" لَا إِلَـٰهَ በመባል ነፍይ ሲሆን በጣዖት መካዳችን ሲሆን "ኢለል ሏህ" إِلَّا اللّٰه ደግሞ ኢስባት ሲሆን በአሏህ ማመናችን ነው፥ ይህ ጠንካራ ገመድ ነው፦
2፥256 በጣዖትም "የሚክድ" እና በአሏህ "የሚያምን" ሰው ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዘለበት" ለሚለው የገባው ቃል "ዑርዋህ" عُرْوَة ሲሆን "ገመድ" "ዘለበት" ማለት ነው፥ ሁለተናውን ለአሏህ በመታዘዝ እና በመገዛት የሰጠ ሰው "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለውን ጠንካራን ገመድ በእርግጥ ጨበጠ፦
31፥22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን ወደ አሏህ የሚሰጥም ሰው ጠንካራን ገመድ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አሏህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُورِ
"የሚሰጥ" ለሚለው የገባው ቃል "ዩሥሊም" يُسْلِمْ እንደሆነ ልብ አድርግ! "ኢሥተምሠከ" اسْتَمْسَكَ ማለት "ጨበጠ" "ያዘ" ማለት ሲሆን ይህ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለው ጠንካራ የአሏህ ገመድ ምእመናንን በጸጋ ወንድማማቾች የሚያስተሳስር እና ከእሳት ጉድጓድ አፋፍም የሚያድን ስለሆነ "የአሏህን ገመድ ሁላችሁም ያዙ" ተብለናል፦
3፥103 የአሏህን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአሏህን ጸጋ አስታውሱ! በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا
3፥103 በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፥ ከእርስዋም አዳናችሁ፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አሏህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
"ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለው ጠንካራ የአሏህ ገመድ አሏህ ሰዎችን በእርስዋ ላይ የፈጠረባትን ሃይማኖት ኢሥላም ናት፦
30፥30 ወደ እውነት ተዘንባይ ኾነህም ፊትህን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡ የአሏህን ፍጥረት ያችን አሏህ ሰዎችን በእርስዋ ላይ የፈጠረባትን ሃይማኖት ያዟት፡፡ فَأَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًۭا ۚ فِطْرَتَ ٱللَّهِ ٱلَّتِى فَطَرَ ٱلنَّاسَ عَلَيْهَا ۚ لَا تَبْدِيلَ لِخَلْقِ ٱللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ ٱلدِّينُ ٱلْقَيِّمُ وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ ٱلنَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
"ያዙ" የሚለው ይሰመርበት! ማንም ተወላጅ የሚወለደው በአል-ፊጥራ በዲኑል ኢሥላም ላይ ሆኖ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መፅሐፍ 23, ሐዲስ 138
ከአቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተላለፈው ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- "ማንም ተወላጅ የሚወለደው በአል-ፊጥራ ላይ ሆኖ ነው። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ كُلُّ مَوْلُودٍ يُولَدُ عَلَى الْفِطْرَةِ،
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 46, ሐዲስ 38
አቢ ሙዓዊያህ እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ "ማንም የሚወለድ ሰው በአንደበቱ(የኩፍር ቃል) እስከሚል ድረስ በአል-ፊጥራህ ላይ ሆኖ እንጂ አይወለድም። عَنْ أَبِي مُعَاوِيَةَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " إِلاَّ عَلَى هَذِهِ الْمِلَّةِ حَتَّى يُبَيِّنَ عَنْهُ لِسَانُهُ " .
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥138 የአሏህን መንክር ያዙ! በመንከርም ከአሏህ ይበልጥ ያማረ ማነው? "እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን" በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
"ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ማለት "ከአሏህ በስተቀር በሐቅ የሚመለክ አምላክ የለም" ማለት ነው፥ "ላ ኢላሀ" لَا إِلَـٰهَ በመባል ነፍይ ሲሆን በጣዖት መካዳችን ሲሆን "ኢለል ሏህ" إِلَّا اللّٰه ደግሞ ኢስባት ሲሆን በአሏህ ማመናችን ነው፥ ይህ ጠንካራ ገመድ ነው፦
2፥256 በጣዖትም "የሚክድ" እና በአሏህ "የሚያምን" ሰው ለእርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ፡፡ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዘለበት" ለሚለው የገባው ቃል "ዑርዋህ" عُرْوَة ሲሆን "ገመድ" "ዘለበት" ማለት ነው፥ ሁለተናውን ለአሏህ በመታዘዝ እና በመገዛት የሰጠ ሰው "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለውን ጠንካራን ገመድ በእርግጥ ጨበጠ፦
31፥22 እርሱ መልካም ሠሪ ሆኖ ፊቱን ወደ አሏህ የሚሰጥም ሰው ጠንካራን ገመድ በእርግጥ ጨበጠ፡፡ የነገሩም ሁሉ ፍጻሜ ወደ አሏህ ነው፡፡ وَمَن يُسْلِمْ وَجْهَهُ إِلَى اللَّهِ وَهُوَ مُحْسِنٌ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ ۗ وَإِلَى اللَّهِ عَاقِبَةُ الْأُمُورِ
"የሚሰጥ" ለሚለው የገባው ቃል "ዩሥሊም" يُسْلِمْ እንደሆነ ልብ አድርግ! "ኢሥተምሠከ" اسْتَمْسَكَ ማለት "ጨበጠ" "ያዘ" ማለት ሲሆን ይህ "ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለው ጠንካራ የአሏህ ገመድ ምእመናንን በጸጋ ወንድማማቾች የሚያስተሳስር እና ከእሳት ጉድጓድ አፋፍም የሚያድን ስለሆነ "የአሏህን ገመድ ሁላችሁም ያዙ" ተብለናል፦
3፥103 የአሏህን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአሏህን ጸጋ አስታውሱ! በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا
3፥103 በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፥ ከእርስዋም አዳናችሁ፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አሏህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
"ላ ኢላሀ ኢለል ሏህ" لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه የሚለው ጠንካራ የአሏህ ገመድ አሏህ ሰዎችን በእርስዋ ላይ የፈጠረባትን ሃይማኖት ኢሥላም ናት፦
30፥30 ወደ እውነት ተዘንባይ ኾነህም ፊትህን ለሃይማኖት ቀጥ አድርግ፡፡ የአሏህን ፍጥረት ያችን አሏህ ሰዎችን በእርስዋ ላይ የፈጠረባትን ሃይማኖት ያዟት፡፡ فَأَقِمْ وَجْهَكَ لِلدِّينِ حَنِيفًۭا ۚ فِطْرَتَ ٱللَّهِ ٱلَّتِى فَطَرَ ٱلنَّاسَ عَلَيْهَا ۚ لَا تَبْدِيلَ لِخَلْقِ ٱللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ ٱلدِّينُ ٱلْقَيِّمُ وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ ٱلنَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ
"ያዙ" የሚለው ይሰመርበት! ማንም ተወላጅ የሚወለደው በአል-ፊጥራ በዲኑል ኢሥላም ላይ ሆኖ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መፅሐፍ 23, ሐዲስ 138
ከአቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተላለፈው ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፡- "ማንም ተወላጅ የሚወለደው በአል-ፊጥራ ላይ ሆኖ ነው። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ كُلُّ مَوْلُودٍ يُولَدُ عَلَى الْفِطْرَةِ،
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 46, ሐዲስ 38
አቢ ሙዓዊያህ እንደተረከው፦ ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ "ማንም የሚወለድ ሰው በአንደበቱ(የኩፍር ቃል) እስከሚል ድረስ በአል-ፊጥራህ ላይ ሆኖ እንጂ አይወለድም። عَنْ أَبِي مُعَاوِيَةَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " إِلاَّ عَلَى هَذِهِ الْمِلَّةِ حَتَّى يُبَيِّنَ عَنْهُ لِسَانُهُ " .
አምላካችን አሏህ በዚህ በተፈጥሮ ጥምቀት ስንፈጠር ያጠምቀናል፥ በማጥመቅም ከአሏህ ይበልጥ ያማረ ማነው? ማንም የለም፦
2፥138 የአሏህን መንክር ያዙ! በመንከርም ከአሏህ ይበልጥ ያማረ ማነው? "እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን" በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
"ሲብጋህ" صِبْغَة የሚለው ቃል "ሶበገ" صَبَغَ ማለትም "ነከረ" "አጠመቀ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መንክር" "ጥምቀት" ማለት ነው፥ "ሶብግ" صَبْغማለት "መንከሪያ" "ማጥመቂያ" ማለት ሲሆን ይህም አሏህ ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን ባወጣና፦ «ጌታችሁ አይደለሁምን?» ሲል በራሳቸው ላይ የሚያስመሰክረው ምስክርነት ነው፥ እነርሱም፦ «ጌታችን ነህ መሰከርን» አሉ፦
7፥172 ጌታህም ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን ባወጣና፦ «ጌታችሁ አይደለሁምን?» ሲል በራሳቸው ላይ ባስመሰከራቸው ጊዜ የኾነውን አስታውስ! «ጌታችን ነህ መሰከርን» አሉ፡፡ «በትንሣኤ ቀን ከዚህ ኪዳን ዘንጊዎች ነበርን" እንዳትሉ፡፡» وَإِذْ أَخَذَ رَبُّكَ مِن بَنِي آدَمَ مِن ظُهُورِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَأَشْهَدَهُمْ عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ أَلَسْتُ بِرَبِّكُمْ ۖ قَالُوا بَلَىٰ ۛ شَهِدْنَا ۛ أَن تَقُولُوا يَوْمَ الْقِيَامَةِ إِنَّا كُنَّا عَنْ هَـٰذَا غَافِلِينَ
ሰው በተፈጥሮው የአምልኮ ፍላጎት እና ዝንባሌ ያለው ፍጡር የሆነው በዚህ ምክንያት ነው፥ ሰው በፊጥራህ ጊዜ "ጌታችን ነህ መሰከርን" ማለታቸው በታኅታይ ሕሊና"subconscious" የተቀመጠ ሲሆን በትንሳኤ ቀን ይህ ውስጣችን ያለው ምሥጢር ይገለጻል፦
100፥10 "በልቦች ውስጥ ያለውም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ እንዴት እንደሚኾን፡፡ وَحُصِّلَ مَا فِي الصُّدُورِ
86፥9 "ምሥጢሮች በሚገለጡበት ቀን"፡፡ يَوْمَ تُبْلَى السَّرَائِرُ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 9
አነሥ እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "አሏህም በትንሹ ቅጣት ለሚቀበል ለእሳት ሰው፦ "በምድር ላይ ሀሉም ነገር ከነበረክ፥ ራስክን ከዚህ ነጻ ለማውጣት ይቻለሃልን? ይለዋል፥ እርሱም፦ "አዎ" ይላል። ከዚያም አሏህ፦ "ከዚህ ያነሰ ነገር በአደም ጀርባ በነበርክበት ጊዜ በእኔ እንዳታሻርክ ጠይቄህ ነበር፥ ነገር ግን አንተ አሻረክ" ይለዋል። عَنْ أَنَسٍ، يَرْفَعُهُ “ أَنَّ اللَّهَ، يَقُولُ لأَهْوَنِ أَهْلِ النَّارِ عَذَابًا لَوْ أَنَّ لَكَ مَا فِي الأَرْضِ مِنْ شَىْءٍ كُنْتَ تَفْتَدِي بِهِ قَالَ نَعَمْ. قَالَ فَقَدْ سَأَلْتُكَ مَا هُوَ أَهْوَنُ مِنْ هَذَا وَأَنْتَ فِي صُلْبِ آدَمَ أَنْ لاَ تُشْرِكَ بِي. فَأَبَيْتَ إِلاَّ الشِّرْكَ ”.
አምላካችን አሏህ የእርሱን የተፈጥሮ ጥምቀት በጽናት እንድንይዝ ይርዳን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
2፥138 የአሏህን መንክር ያዙ! በመንከርም ከአሏህ ይበልጥ ያማረ ማነው? "እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን" በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
"ሲብጋህ" صِبْغَة የሚለው ቃል "ሶበገ" صَبَغَ ማለትም "ነከረ" "አጠመቀ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መንክር" "ጥምቀት" ማለት ነው፥ "ሶብግ" صَبْغማለት "መንከሪያ" "ማጥመቂያ" ማለት ሲሆን ይህም አሏህ ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን ባወጣና፦ «ጌታችሁ አይደለሁምን?» ሲል በራሳቸው ላይ የሚያስመሰክረው ምስክርነት ነው፥ እነርሱም፦ «ጌታችን ነህ መሰከርን» አሉ፦
7፥172 ጌታህም ከአደም ልጆች ከጀርቦቻቸው ዘሮቻቸውን ባወጣና፦ «ጌታችሁ አይደለሁምን?» ሲል በራሳቸው ላይ ባስመሰከራቸው ጊዜ የኾነውን አስታውስ! «ጌታችን ነህ መሰከርን» አሉ፡፡ «በትንሣኤ ቀን ከዚህ ኪዳን ዘንጊዎች ነበርን" እንዳትሉ፡፡» وَإِذْ أَخَذَ رَبُّكَ مِن بَنِي آدَمَ مِن ظُهُورِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَأَشْهَدَهُمْ عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ أَلَسْتُ بِرَبِّكُمْ ۖ قَالُوا بَلَىٰ ۛ شَهِدْنَا ۛ أَن تَقُولُوا يَوْمَ الْقِيَامَةِ إِنَّا كُنَّا عَنْ هَـٰذَا غَافِلِينَ
ሰው በተፈጥሮው የአምልኮ ፍላጎት እና ዝንባሌ ያለው ፍጡር የሆነው በዚህ ምክንያት ነው፥ ሰው በፊጥራህ ጊዜ "ጌታችን ነህ መሰከርን" ማለታቸው በታኅታይ ሕሊና"subconscious" የተቀመጠ ሲሆን በትንሳኤ ቀን ይህ ውስጣችን ያለው ምሥጢር ይገለጻል፦
100፥10 "በልቦች ውስጥ ያለውም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ እንዴት እንደሚኾን፡፡ وَحُصِّلَ مَا فِي الصُّدُورِ
86፥9 "ምሥጢሮች በሚገለጡበት ቀን"፡፡ يَوْمَ تُبْلَى السَّرَائِرُ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 60, ሐዲስ 9
አነሥ እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "አሏህም በትንሹ ቅጣት ለሚቀበል ለእሳት ሰው፦ "በምድር ላይ ሀሉም ነገር ከነበረክ፥ ራስክን ከዚህ ነጻ ለማውጣት ይቻለሃልን? ይለዋል፥ እርሱም፦ "አዎ" ይላል። ከዚያም አሏህ፦ "ከዚህ ያነሰ ነገር በአደም ጀርባ በነበርክበት ጊዜ በእኔ እንዳታሻርክ ጠይቄህ ነበር፥ ነገር ግን አንተ አሻረክ" ይለዋል። عَنْ أَنَسٍ، يَرْفَعُهُ “ أَنَّ اللَّهَ، يَقُولُ لأَهْوَنِ أَهْلِ النَّارِ عَذَابًا لَوْ أَنَّ لَكَ مَا فِي الأَرْضِ مِنْ شَىْءٍ كُنْتَ تَفْتَدِي بِهِ قَالَ نَعَمْ. قَالَ فَقَدْ سَأَلْتُكَ مَا هُوَ أَهْوَنُ مِنْ هَذَا وَأَنْتَ فِي صُلْبِ آدَمَ أَنْ لاَ تُشْرِكَ بِي. فَأَبَيْتَ إِلاَّ الشِّرْكَ ”.
አምላካችን አሏህ የእርሱን የተፈጥሮ ጥምቀት በጽናት እንድንይዝ ይርዳን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፍካሬአዊ ጥምቀት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥138 የአሏህን መንክር ያዙ! በመንከርም ከአሏህ ይበልጥ ያማረ ማነው? "እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን" በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
"ሙሥተሪዎን" μῠστήρῐον ማለት "ምሥጢር"sacrament" ማለት ሲሆን በካቶሊክ፣ በምሥራቅ ኦርቶዶክስ እና በኦሬንታል ኦርቶዶክስ ሰባቱ ምሥጢራት"seven sacraments" የሚባሉት፦
1. ንስሓ"penance"
2. ጥምቀት"baptism"
3. ቁርባን"eucharist"
4. ሜሮን"confirmation"
5. ክህነት"priesthood"
6. ተክሊል"matrimony"
7. ቀንዲል"unction" ናቸው።
የሕፃናት ጥምቀት"pedobaptism" እና የዐዋቂ ጥምቀት"credobaptism" የሚቀበሉ ካቶሊክ፣ የምሥራቅ ኦርቶዶክስ፣ የኦሬንታል ኦርቶዶክስ፣ ሉተራን፣ ሜቶዲስት ናቸው።
፨ "ጥምቀት የዐዋቂ ብቻ ወይስ ሕፃናትን ይጨምራል"
፨ "ጥምቀት ከገሃነም ቅጣት ያድናል ወይስ አያድንም"
፨ "ጥምቀት በሥላሴ ስም ወይስ በኢየሱስ ስም"
፨ "ጥምቀት በማስጠም"immersion" ወይስ በመርጨት"aspersion" አሊያም በማፍሰስ"affusion"
የሚል ውዝግብ በክርስቲያኖች መካከል አለ።
የውኃ ጥምቀት እማሬአዊ ጥምቀት ሲሆን የመከራ፣ የመንፈስ ቅዱስ እና የእሳት ጥምቀት ደግሞ ፍካሬአዊ ጥምቀት ነው፥ "ባፕቲዝማ" βάπτισμα የሚለው ቃል "ባፕቲዞ" βᾰπτῐζω ማለትም "ነከረ" "አጠለቀ" "አጠመቀ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መንክር" "ጥልቀት" "ጥምቀት" ማለት ነው፥ ፍካሬአዊ ጥምቀት "በሆነ ነገር ተጽዕኖ ሥር መሆን" ለማመልከት ይመጣል፦
ሉቃስ 12፥50 ነገር ግን "የምጠመቃት ጥምቀት" አለችኝ፥ እስክትፈጸምም ድረስ እንዴትት እጨነቃለሁ? βάπτισμα δὲ ἔχω βαπτισθῆναι, καὶ πῶς συνέχομαι ἕως ὅτου τελεσθῇ.
ኢየሱስ በመጥምቁ ዮሐንስ እጅ በውኃ ጥምቀት ከተጠመቀ በኃላ "የምጠመቃት ጥምቀት አለችኝ" ሲል ይህ ይህ ጥምቀት የውኃ ጥምቀት ሳይሆን የመከራ ጥምቀት ነው፥ ስለዚህ ጥምቀት ማለት በውኃ በማስጠም፣ በመርጨት፣ በማፍሰስ ብቻ ሳይሆን በሆነ ነገር ተጽዕኖ ሥር መሆን ለማመልከት መጥቷል፦
ሉቃስ 3፥16 እርሱ በመንፈስ ቅዱስ እና በእሳት ያጠምቃችኋል። αὐτὸς ὑμᾶς βαπτίσει ἐν Πνεύματι Ἁγίῳ καὶ πυρί·
የመንፈስ ቅዱስ እና የእሳት ጥምቀት በመንፈስ ቅዱስ እና በመንፈስ ቅዱስ ልምምድ ተጽዕኖ ሥር መሆን የሚያመልከት ከሆነ እንግዲያውስ የአሏህ ጥምቀት ልክ እንደ የመከራ ጥምቀት፣ ልክ እንደ የመንፈስ ቅዱስ እና የእሳት ጥምቀት በተፈጥሮ ተጽዕኖ ሥር መሆን ስለሆነ ፍካሬአዊ እንጂ እንደ ውኃ ጥምቀት እማሬአዊ አይደለም፦
2፥138 የአሏህን መንክር ያዙ! በመንከርም ከአሏህ ይበልጥ ያማረ ማነው? "እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን" በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
"ሲብጋህ" صِبْغَة የሚለው ቃል "ሶበገ" صَبَغَ ማለትም "ነከረ" "አጠመቀ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መንክር" "ጥምቀት" ማለት ነው፥ የአሏህ ጥምቀት የተፈጥሮ ጥምቀት ነው። "የአሏህ የተፈጥሮ ጥምቀት" ስንል ግራ የገባችሁ ክርስቲያኖች ከላይ ካለው ረገድ ተረዱት! አልምጥ እና አልግጥ ከመሆን ይልቅ ለደርዛዊ ሥነ መለኮት ሙግት ተፍ ተፍ እና ጉድ ጉድ ማለታችሁን ወደነዋልና "ይበል" "ይሁን" የሚያስብል ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! እኛንም በተፈጥሮ ጥምቀት ጸንተው ከሚሞቱ ሙሥሊም ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥138 የአሏህን መንክር ያዙ! በመንከርም ከአሏህ ይበልጥ ያማረ ማነው? "እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን" በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
"ሙሥተሪዎን" μῠστήρῐον ማለት "ምሥጢር"sacrament" ማለት ሲሆን በካቶሊክ፣ በምሥራቅ ኦርቶዶክስ እና በኦሬንታል ኦርቶዶክስ ሰባቱ ምሥጢራት"seven sacraments" የሚባሉት፦
1. ንስሓ"penance"
2. ጥምቀት"baptism"
3. ቁርባን"eucharist"
4. ሜሮን"confirmation"
5. ክህነት"priesthood"
6. ተክሊል"matrimony"
7. ቀንዲል"unction" ናቸው።
የሕፃናት ጥምቀት"pedobaptism" እና የዐዋቂ ጥምቀት"credobaptism" የሚቀበሉ ካቶሊክ፣ የምሥራቅ ኦርቶዶክስ፣ የኦሬንታል ኦርቶዶክስ፣ ሉተራን፣ ሜቶዲስት ናቸው።
፨ "ጥምቀት የዐዋቂ ብቻ ወይስ ሕፃናትን ይጨምራል"
፨ "ጥምቀት ከገሃነም ቅጣት ያድናል ወይስ አያድንም"
፨ "ጥምቀት በሥላሴ ስም ወይስ በኢየሱስ ስም"
፨ "ጥምቀት በማስጠም"immersion" ወይስ በመርጨት"aspersion" አሊያም በማፍሰስ"affusion"
የሚል ውዝግብ በክርስቲያኖች መካከል አለ።
የውኃ ጥምቀት እማሬአዊ ጥምቀት ሲሆን የመከራ፣ የመንፈስ ቅዱስ እና የእሳት ጥምቀት ደግሞ ፍካሬአዊ ጥምቀት ነው፥ "ባፕቲዝማ" βάπτισμα የሚለው ቃል "ባፕቲዞ" βᾰπτῐζω ማለትም "ነከረ" "አጠለቀ" "አጠመቀ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መንክር" "ጥልቀት" "ጥምቀት" ማለት ነው፥ ፍካሬአዊ ጥምቀት "በሆነ ነገር ተጽዕኖ ሥር መሆን" ለማመልከት ይመጣል፦
ሉቃስ 12፥50 ነገር ግን "የምጠመቃት ጥምቀት" አለችኝ፥ እስክትፈጸምም ድረስ እንዴትት እጨነቃለሁ? βάπτισμα δὲ ἔχω βαπτισθῆναι, καὶ πῶς συνέχομαι ἕως ὅτου τελεσθῇ.
ኢየሱስ በመጥምቁ ዮሐንስ እጅ በውኃ ጥምቀት ከተጠመቀ በኃላ "የምጠመቃት ጥምቀት አለችኝ" ሲል ይህ ይህ ጥምቀት የውኃ ጥምቀት ሳይሆን የመከራ ጥምቀት ነው፥ ስለዚህ ጥምቀት ማለት በውኃ በማስጠም፣ በመርጨት፣ በማፍሰስ ብቻ ሳይሆን በሆነ ነገር ተጽዕኖ ሥር መሆን ለማመልከት መጥቷል፦
ሉቃስ 3፥16 እርሱ በመንፈስ ቅዱስ እና በእሳት ያጠምቃችኋል። αὐτὸς ὑμᾶς βαπτίσει ἐν Πνεύματι Ἁγίῳ καὶ πυρί·
የመንፈስ ቅዱስ እና የእሳት ጥምቀት በመንፈስ ቅዱስ እና በመንፈስ ቅዱስ ልምምድ ተጽዕኖ ሥር መሆን የሚያመልከት ከሆነ እንግዲያውስ የአሏህ ጥምቀት ልክ እንደ የመከራ ጥምቀት፣ ልክ እንደ የመንፈስ ቅዱስ እና የእሳት ጥምቀት በተፈጥሮ ተጽዕኖ ሥር መሆን ስለሆነ ፍካሬአዊ እንጂ እንደ ውኃ ጥምቀት እማሬአዊ አይደለም፦
2፥138 የአሏህን መንክር ያዙ! በመንከርም ከአሏህ ይበልጥ ያማረ ማነው? "እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን" በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
"ሲብጋህ" صِبْغَة የሚለው ቃል "ሶበገ" صَبَغَ ማለትም "ነከረ" "አጠመቀ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መንክር" "ጥምቀት" ማለት ነው፥ የአሏህ ጥምቀት የተፈጥሮ ጥምቀት ነው። "የአሏህ የተፈጥሮ ጥምቀት" ስንል ግራ የገባችሁ ክርስቲያኖች ከላይ ካለው ረገድ ተረዱት! አልምጥ እና አልግጥ ከመሆን ይልቅ ለደርዛዊ ሥነ መለኮት ሙግት ተፍ ተፍ እና ጉድ ጉድ ማለታችሁን ወደነዋልና "ይበል" "ይሁን" የሚያስብል ነው። አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! እኛንም በተፈጥሮ ጥምቀት ጸንተው ከሚሞቱ ሙሥሊም ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ተዋሕዶ በጉራጊኛ ተለቋል። አንብቡ፦ https://tttttt.me/wahidcomguragiga/34
የውኃ ጥምቀት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥138 የአሏህን መንክር ያዙ! በመንከርም ከአሏህ ይበልጥ ያማረ ማነው? "እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን" በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
"ባፕቲዝማ" βάπτισμα የሚለው ቃል "ባፕቲዞ" βᾰπτῐζω ማለትም "ነከረ" "አጠለቀ" "አጠመቀ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መንክር" "ጥልቀት" "ጥምቀት" ማለት ነው፦
ማርቆስ 1፥4 ዮሐንስ በምድረ በዳ እያጠመቀ የንስሐንም ጥምቀት ለኃጢአት ስርየት እየሰበከ መጣ። ἐγένετο Ἰωάνης ὁ βαπτίζων ἐν τῇ ἐρήμῳ κηρύσσων βάπτισμα μετανοίας εἰς ἄφεσιν ἁμαρτιῶν.
ዮሐንስ የሚያጠምቀው ጥምቀት የንስሐ ጥምቀት ለኃጢአት ስርየት ሲሆን ሰዎች ኃጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር፦
ማርቆስ 1፥5 ኃጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር።
ኢየሱስም የንስሐ ጥምቀት ለኃጢአት ስርየት ከዮሐንስ በዮርዳኖስ ወንዝ ተጠመቀ፥ ሲጠመቅ ጸሎት ይጸልይ ነበር፦
ማርቆስ 1፥9 በዚያ ወራትም ኢየሱስ ከገሊላ ናዝሬት መጥቶ ከዮሐንስ በዮርዳኖስ ወንዝ ተጠመቀ።
ሉቃስ 3፥21 ሕዝቡም ሁሉ ከተጠመቁ በኋላ ኢየሱስ ደግሞ ተጠመቀ። ሲጸልይም ሰማይ ተከፈተ።
የተጠመቀበት ምክንያት ጽድቅን ሁሉ ለመፈጸም ነው፥ ጽድቅ አምላክ ያዘዘው ትእዛዝ መታዘዝ ሲሆን ዓመፃ ደግሞ አምላክ የከለከለውን ማድረግ ነው። ኢየሱስ ጽድቅን በወደድ እና ዓመፃን በመጥላት የአምላኩን ትእዛዝ ለመጠበቅ እና ለማድረግ ተጠመቀ፦
ማቴዎስ 3፥15 "ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና"
ዕብራውያን 1፥9 "ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ"
ዮሐንስ 14፥31 "አብም እንዳዘዘኝ እንዲሁ አደርጋለሁ"
ዮሐንስ 15፥10 "እኔ የአባቴን ትእዛዝ እንደ ጠበቅሁ"
ኢየሱስ የተጠመቀው የውኃ ጥምቀት ብሉይ ኪዳን ላይ ያለ ጥምቀት ነው። የብሉይ ኪዳን ሰዎች የውኃ ጥምቀት ለኃጢአት ስርየት ይጠመቁ ነበር፥ ይህንን የውኃ ጥምቀት የዕብራውያን ጸሐፊ ጥምቀት ይለዋል፦
ዘኍልቍ 8፥7 ታነጻቸው ዘንድ እንዲህ ታደርግላቸዋለህ፤ ኃጢአትን የሚያነጻውን ውኃ እርጫቸው።
ዕብራውያን 9፥10 እስከ መታደስ ዘመን ድረስ ስለ ምግብ፣ ስለ መጠጥ፣ ስለ ልዩ ልዩ "መታጠብ" የሚሆኑ የሥጋ ሥርዓቶች ብቻ ናቸውና። μόνον ἐπὶ βρώμασιν καὶ πόμασιν καὶ διαφόροις βαπτισμοῖς, δικαιώματα σαρκὸς μέχρι καιροῦ διορθώσεως ἐπικείμενα.
እዚህ አንቀጽ ላይ "መታጠብ" ለሚለው የገባው ቃል "ባፕቲዝሞስ" βαπτισμός ሲሆን "ጥምቀት" ማለት ነው፦
ዕብራውያን 6፥2 እርሱም ከሞተ ሥራ ንስሐ፣ በአምላክ እምነት፥ ስለ ጥምቀቶች፣ እጆችንም ስለ መጫን፣ ስለ ሙታንም ትንሣኤ እና ስለ ዘላለም ፍርድም ትምህርት ነው።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ጥምቀቶች" ለሚለው የገባው ቃል "ባፕቲዝሞን" βαπτισμῶν ሲሆን ይህ የውኃ ጥምቀት እስከ መታደስ ዘመን ድረስ ማለትም ኢየሱስ እስኪመጣ ድረስ የነበረ የብሉይ ሕግ ነው፥ ክርስቶስ ሲመጣ ግን ስለ የውኃ ጥምቀት ምንም አላስተማረም። ቅሉ ግን እንደተናገረ አስመስለው አስዋሽተውታል፦
ማርቆስ 16፥16 ያመነ የተጠመቀም ይድናል፥ ያላመነ ግን ይፈረድበታል።
የሚገርመው የማርቆስ ወንጌል የጥንት ዐበይት የግሪክ ዕደ ክታባት ኮዴክስ ቫቲካነስ እና ኮዴክስ ሲናቲከስ የሚጨርሰው ማርቆስ 16፥8 ላይ ነው፥ New International Version፦ "ከ 9-20 ያሉትን አናቅጽ ጥንታውያን እደ ክታባት እና ሌሎች የጥንት ምስክሮች የላቸውም"The earliest manuscripts and some other ancient witnesses do not have verses 9–20" በማለት ሐቁን ሳይሸሽግ ተናግሯል። አብዛኞቹ የአዲስ ኪዳን ምሁራን ከ 9-20 ያሉት የማርቆስ የመጀመሪያ ጽሑፎች ክፍል እንዳልነበሩ ነገር ግን በኋላ የተጨመሩ እንደሆነ ይስማማሉ። ኢየሱስ "የውኃ ጥምቀት አጥምቁ" ብሎ አላዘዘም። ቅሉ ግን እንደተናገረ አስመስለው አስዋሽተውታል፦
ማቴዎስ 28፥19 “እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው።
"በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው" የሚለው በግሪክ ዕደ ክታባት ላይ የተጨመረ ሲሆን ማቴዎስ በጻፈው በመጀመርያው በዕብራይስጥ የተቀመጠው ቃል ግን "አሕዛብን ሁሉ በስሜ ደቀ መዛሙርት አድርጉ" የሚል ነበር፥ ይህንን አሽቀንጥረው ስለጣሉት የሚያሳዝነው ይህ ንግግር ጠፍቷል። በዚህ ዙሪያ ከዚህ ቀደም የጻፍኩት መጣጥፍ ስላለ እንድትመለከቱት በትህትና እጠይቃለው፦ https://tttttt.me/Wahidcom/3585
ስናጠቃልልለው ውስብስብ እና ውዝግብ የሌለበትን የአሏህን የተፈጥሮ ጥምቀት እንድትይዙ ጥሪያችን ነው፦
2፥138 የአሏህን መንክር ያዙ! በመንከርም ከአሏህ ይበልጥ ያማረ ማነው? "እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን" በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! እኛንም በተፈጥሮ ጥምቀት ጸንተው ከሚሞቱ ሙሥሊም ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥138 የአሏህን መንክር ያዙ! በመንከርም ከአሏህ ይበልጥ ያማረ ማነው? "እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን" በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
"ባፕቲዝማ" βάπτισμα የሚለው ቃል "ባፕቲዞ" βᾰπτῐζω ማለትም "ነከረ" "አጠለቀ" "አጠመቀ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "መንክር" "ጥልቀት" "ጥምቀት" ማለት ነው፦
ማርቆስ 1፥4 ዮሐንስ በምድረ በዳ እያጠመቀ የንስሐንም ጥምቀት ለኃጢአት ስርየት እየሰበከ መጣ። ἐγένετο Ἰωάνης ὁ βαπτίζων ἐν τῇ ἐρήμῳ κηρύσσων βάπτισμα μετανοίας εἰς ἄφεσιν ἁμαρτιῶν.
ዮሐንስ የሚያጠምቀው ጥምቀት የንስሐ ጥምቀት ለኃጢአት ስርየት ሲሆን ሰዎች ኃጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር፦
ማርቆስ 1፥5 ኃጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር።
ኢየሱስም የንስሐ ጥምቀት ለኃጢአት ስርየት ከዮሐንስ በዮርዳኖስ ወንዝ ተጠመቀ፥ ሲጠመቅ ጸሎት ይጸልይ ነበር፦
ማርቆስ 1፥9 በዚያ ወራትም ኢየሱስ ከገሊላ ናዝሬት መጥቶ ከዮሐንስ በዮርዳኖስ ወንዝ ተጠመቀ።
ሉቃስ 3፥21 ሕዝቡም ሁሉ ከተጠመቁ በኋላ ኢየሱስ ደግሞ ተጠመቀ። ሲጸልይም ሰማይ ተከፈተ።
የተጠመቀበት ምክንያት ጽድቅን ሁሉ ለመፈጸም ነው፥ ጽድቅ አምላክ ያዘዘው ትእዛዝ መታዘዝ ሲሆን ዓመፃ ደግሞ አምላክ የከለከለውን ማድረግ ነው። ኢየሱስ ጽድቅን በወደድ እና ዓመፃን በመጥላት የአምላኩን ትእዛዝ ለመጠበቅ እና ለማድረግ ተጠመቀ፦
ማቴዎስ 3፥15 "ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና"
ዕብራውያን 1፥9 "ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ"
ዮሐንስ 14፥31 "አብም እንዳዘዘኝ እንዲሁ አደርጋለሁ"
ዮሐንስ 15፥10 "እኔ የአባቴን ትእዛዝ እንደ ጠበቅሁ"
ኢየሱስ የተጠመቀው የውኃ ጥምቀት ብሉይ ኪዳን ላይ ያለ ጥምቀት ነው። የብሉይ ኪዳን ሰዎች የውኃ ጥምቀት ለኃጢአት ስርየት ይጠመቁ ነበር፥ ይህንን የውኃ ጥምቀት የዕብራውያን ጸሐፊ ጥምቀት ይለዋል፦
ዘኍልቍ 8፥7 ታነጻቸው ዘንድ እንዲህ ታደርግላቸዋለህ፤ ኃጢአትን የሚያነጻውን ውኃ እርጫቸው።
ዕብራውያን 9፥10 እስከ መታደስ ዘመን ድረስ ስለ ምግብ፣ ስለ መጠጥ፣ ስለ ልዩ ልዩ "መታጠብ" የሚሆኑ የሥጋ ሥርዓቶች ብቻ ናቸውና። μόνον ἐπὶ βρώμασιν καὶ πόμασιν καὶ διαφόροις βαπτισμοῖς, δικαιώματα σαρκὸς μέχρι καιροῦ διορθώσεως ἐπικείμενα.
እዚህ አንቀጽ ላይ "መታጠብ" ለሚለው የገባው ቃል "ባፕቲዝሞስ" βαπτισμός ሲሆን "ጥምቀት" ማለት ነው፦
ዕብራውያን 6፥2 እርሱም ከሞተ ሥራ ንስሐ፣ በአምላክ እምነት፥ ስለ ጥምቀቶች፣ እጆችንም ስለ መጫን፣ ስለ ሙታንም ትንሣኤ እና ስለ ዘላለም ፍርድም ትምህርት ነው።
እዚህ አንቀጽ ላይ "ጥምቀቶች" ለሚለው የገባው ቃል "ባፕቲዝሞን" βαπτισμῶν ሲሆን ይህ የውኃ ጥምቀት እስከ መታደስ ዘመን ድረስ ማለትም ኢየሱስ እስኪመጣ ድረስ የነበረ የብሉይ ሕግ ነው፥ ክርስቶስ ሲመጣ ግን ስለ የውኃ ጥምቀት ምንም አላስተማረም። ቅሉ ግን እንደተናገረ አስመስለው አስዋሽተውታል፦
ማርቆስ 16፥16 ያመነ የተጠመቀም ይድናል፥ ያላመነ ግን ይፈረድበታል።
የሚገርመው የማርቆስ ወንጌል የጥንት ዐበይት የግሪክ ዕደ ክታባት ኮዴክስ ቫቲካነስ እና ኮዴክስ ሲናቲከስ የሚጨርሰው ማርቆስ 16፥8 ላይ ነው፥ New International Version፦ "ከ 9-20 ያሉትን አናቅጽ ጥንታውያን እደ ክታባት እና ሌሎች የጥንት ምስክሮች የላቸውም"The earliest manuscripts and some other ancient witnesses do not have verses 9–20" በማለት ሐቁን ሳይሸሽግ ተናግሯል። አብዛኞቹ የአዲስ ኪዳን ምሁራን ከ 9-20 ያሉት የማርቆስ የመጀመሪያ ጽሑፎች ክፍል እንዳልነበሩ ነገር ግን በኋላ የተጨመሩ እንደሆነ ይስማማሉ። ኢየሱስ "የውኃ ጥምቀት አጥምቁ" ብሎ አላዘዘም። ቅሉ ግን እንደተናገረ አስመስለው አስዋሽተውታል፦
ማቴዎስ 28፥19 “እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው።
"በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው" የሚለው በግሪክ ዕደ ክታባት ላይ የተጨመረ ሲሆን ማቴዎስ በጻፈው በመጀመርያው በዕብራይስጥ የተቀመጠው ቃል ግን "አሕዛብን ሁሉ በስሜ ደቀ መዛሙርት አድርጉ" የሚል ነበር፥ ይህንን አሽቀንጥረው ስለጣሉት የሚያሳዝነው ይህ ንግግር ጠፍቷል። በዚህ ዙሪያ ከዚህ ቀደም የጻፍኩት መጣጥፍ ስላለ እንድትመለከቱት በትህትና እጠይቃለው፦ https://tttttt.me/Wahidcom/3585
ስናጠቃልልለው ውስብስብ እና ውዝግብ የሌለበትን የአሏህን የተፈጥሮ ጥምቀት እንድትይዙ ጥሪያችን ነው፦
2፥138 የአሏህን መንክር ያዙ! በመንከርም ከአሏህ ይበልጥ ያማረ ማነው? "እኛም ለእርሱ ብቻ ተገዢዎች ነን" በሉ፡፡ صِبْغَةَ اللَّهِ ۖ وَمَنْ أَحْسَنُ مِنَ اللَّهِ صِبْغَةً ۖ وَنَحْنُ لَهُ عَابِدُونَ
አምላካችን አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! እኛንም በተፈጥሮ ጥምቀት ጸንተው ከሚሞቱ ሙሥሊም ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም