ደዕዋህ ለሁሉም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥125 ወደ ጌታህ መንገድ በጥበብ እና በመልካም ግሳጼ ጥራ፡፡ ادْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ
"ደዕዋህ” دَعْوَة የሚለው ቃል “ደዓ” دَعَا ማለትም “ጠራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጥሪ” ማለት ነው። ይህ ጥሪ ወደ አሏህ ሲሆን ሰዎች አሏህን ብቻ እንዲያመልኩ እና በእርሱ ላይ ማንንምና ምንንም ነገር እንዳያጋሩ በማስተማር ወደ አሏህ መጣራት “ደዕዋህ” دَعْوَة ይባላል፦
16፥125 ወደ ጌታህ መንገድ በጥበብ እና በመልካም ግሳጼ ጥራ፡፡ ادْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ
ከዚህ ተነስተን ወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር"Wahid islamic apologetics society" የኢሥላምን መልእክት ዐበይት በሚባሉት ቋንቋዎች አዘጋጅቶላችኃል።
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በኦሮመኛ
https://tttttt.me/Wahidomar1
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በዐማርኛ https://tttttt.me/Wahidcom
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በትግሪኛ
https://tttttt.me/wahidtigriga
፨ወሒድ የሐይማኖት ንጽጽር በሲዳሞኛ
https://tttttt.me/wahidcomsidamo
፨ወሒድ የሐይማኖት ንጽጽር በጉራጌኛ
https://tttttt.me/wahidcomguragiga
፨ወሒድ የሐይማኖት ንጽይር በሃይዲይኛ
https://tttttt.me/wahidcomHaydega
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በአፋረኛ
https://tttttt.me/wahidcomafarega
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በሶማሌኛ
https://tttttt.me/wahidcomsomaliga
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በስልጤኛ
https://tttttt.me/wahidcomselitiy
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በሃላቢኛ
https://tttttt.me/wahidcomhelabega
✍ከወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥125 ወደ ጌታህ መንገድ በጥበብ እና በመልካም ግሳጼ ጥራ፡፡ ادْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ
"ደዕዋህ” دَعْوَة የሚለው ቃል “ደዓ” دَعَا ማለትም “ጠራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጥሪ” ማለት ነው። ይህ ጥሪ ወደ አሏህ ሲሆን ሰዎች አሏህን ብቻ እንዲያመልኩ እና በእርሱ ላይ ማንንምና ምንንም ነገር እንዳያጋሩ በማስተማር ወደ አሏህ መጣራት “ደዕዋህ” دَعْوَة ይባላል፦
16፥125 ወደ ጌታህ መንገድ በጥበብ እና በመልካም ግሳጼ ጥራ፡፡ ادْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ
ከዚህ ተነስተን ወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር"Wahid islamic apologetics society" የኢሥላምን መልእክት ዐበይት በሚባሉት ቋንቋዎች አዘጋጅቶላችኃል።
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በኦሮመኛ
https://tttttt.me/Wahidomar1
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በዐማርኛ https://tttttt.me/Wahidcom
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በትግሪኛ
https://tttttt.me/wahidtigriga
፨ወሒድ የሐይማኖት ንጽጽር በሲዳሞኛ
https://tttttt.me/wahidcomsidamo
፨ወሒድ የሐይማኖት ንጽጽር በጉራጌኛ
https://tttttt.me/wahidcomguragiga
፨ወሒድ የሐይማኖት ንጽይር በሃይዲይኛ
https://tttttt.me/wahidcomHaydega
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በአፋረኛ
https://tttttt.me/wahidcomafarega
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በሶማሌኛ
https://tttttt.me/wahidcomsomaliga
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በስልጤኛ
https://tttttt.me/wahidcomselitiy
፨ወሒድ የሃይማኖት ንጽጽር በሃላቢኛ
https://tttttt.me/wahidcomhelabega
✍ከወሒድ ዕቅበተ ኢሥላም ማኅበር
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢብሊሥ መልአክ ነበርን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ! ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ! ወዲያውም ሰገዱ፥ ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
“ኢብሊሥ” إِبْلِيس የሚለው ቃል "በለሠ" بَلَسَ ማለትም "ተስፋ ቆረጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተስፋ የቆረጠ" ማለት ነው፥ "ኢብሊሥ” إِبْلِيس የሚለው ቃል 11 ጊዜ በ 11 ቦታ ከጂን ለሆነ ፍጡር የተሰጠ የግብር ስም ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ! ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ! ወዲያውም ሰገዱ፥ ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር። ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
"ከጂን ነበር" የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት "ጂኒ" جِنِّيّ የሚለው ቃል "ጀነ" جَنَّ ማለትም "ሰወረ" "ደበቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስውር" "ድብቅ" ማለት ነው፥ "ጂን" جِنّ ደግሞ የጂኒ ብዙ ቁጥር ነው። ኢብሊሥ ጥንተ ተፈጥሮው ከጂን ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፣ ጃን ከእሳት ነበልባል ተፈጥሯል፣ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል"፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
"ጃን" جَانّ ልክ እንደ "ሰው" ለጂኒዎች ጥቅላዊ ስም ነው፥ መላእክት እና ጃን "ወ" وَ ማለትም "እና" የሚል መስተጻምር መጠቀሙ በራሱ መላእክት እና ጂን ሁለት የተለያዩ ፍጥረታት እንደሆኑ ቁልጭ አርጎ ያሳያል። እዚህ ድረስ ከተግባባን "ኢብሊሥ መልአክ ነበር" ብለው ሚሽነሪዎች የሚሞግቱት በዚህ ጥቅስ ነው፦
17፥61 ለመላእክትም "ለአደም ስገዱ" ባልናቸው ጊዜ አስታውስ! ወዲያውም ሰገዱ፥ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ
፨ሲጀመር "ለ" የሚለው መስተዋድድ "መላእክት" በሚል መነሻ ቅጥያ ላይ መግባቱ አሏህ "ስገዱ" ያለው "ለመላእክት ብቻ" እንደሆነ ማስረጃ መሆን በፍጹም አይችልም። ይህንን በአንድ ተመሳሳይ ሙግት እንሞግት፦
7፥79 "ለ"-እነርሱም ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፣ "ለ"-እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፣ "ለ"-እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም፡፡ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا
ዐውዱ ላይ "እነርሱ" የተባሉት "ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፥ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው" የተባሉትን ነው፥ ቅሉ ግን "ለ" የሚለው መስተዋድድ "እነርሱ" በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መምጣቱ ልቦች፣ ዓይኖች፣ ጆሮዎች አሉዋቸው የተባሉት ዘንጊዎቹ እና የተሳሳቱት ብቻ ናቸው እንደማንል ሁሉ አሏህ "ስገዱ" ያለው ለመላእክት ብቻ ሳይሆን ለኢብሊሥም ጭምር ነው፦
7፥12 አላህ፦ «ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ» አለው፡፡قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ
አሏህ ያለው "ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" ሳይሆን "ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" ነው፥ "ባዘዝኩህ" የሚለው ኃይለ-ቃል አሏህ ለአደም "ስገድ" ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። "ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ" ማለቱ በራሱ እንዲሰግድ የታዘዙት መላእክት ብቻ አለመሆናቸውን ቁልጭ አርጎ ያሳያል፦
18፥50 ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ፡፡ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ! ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ! ወዲያውም ሰገዱ፥ ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
“ኢብሊሥ” إِبْلِيس የሚለው ቃል "በለሠ" بَلَسَ ማለትም "ተስፋ ቆረጠ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተስፋ የቆረጠ" ማለት ነው፥ "ኢብሊሥ” إِبْلِيس የሚለው ቃል 11 ጊዜ በ 11 ቦታ ከጂን ለሆነ ፍጡር የተሰጠ የግብር ስም ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ! ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ! ወዲያውም ሰገዱ፥ ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር። ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
"ከጂን ነበር" የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት "ጂኒ" جِنِّيّ የሚለው ቃል "ጀነ" جَنَّ ማለትም "ሰወረ" "ደበቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስውር" "ድብቅ" ማለት ነው፥ "ጂን" جِنّ ደግሞ የጂኒ ብዙ ቁጥር ነው። ኢብሊሥ ጥንተ ተፈጥሮው ከጂን ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፣ ጃን ከእሳት ነበልባል ተፈጥሯል፣ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል"፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
"ጃን" جَانّ ልክ እንደ "ሰው" ለጂኒዎች ጥቅላዊ ስም ነው፥ መላእክት እና ጃን "ወ" وَ ማለትም "እና" የሚል መስተጻምር መጠቀሙ በራሱ መላእክት እና ጂን ሁለት የተለያዩ ፍጥረታት እንደሆኑ ቁልጭ አርጎ ያሳያል። እዚህ ድረስ ከተግባባን "ኢብሊሥ መልአክ ነበር" ብለው ሚሽነሪዎች የሚሞግቱት በዚህ ጥቅስ ነው፦
17፥61 ለመላእክትም "ለአደም ስገዱ" ባልናቸው ጊዜ አስታውስ! ወዲያውም ሰገዱ፥ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ
፨ሲጀመር "ለ" የሚለው መስተዋድድ "መላእክት" በሚል መነሻ ቅጥያ ላይ መግባቱ አሏህ "ስገዱ" ያለው "ለመላእክት ብቻ" እንደሆነ ማስረጃ መሆን በፍጹም አይችልም። ይህንን በአንድ ተመሳሳይ ሙግት እንሞግት፦
7፥79 "ለ"-እነርሱም ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፣ "ለ"-እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፣ "ለ"-እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም፡፡ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا
ዐውዱ ላይ "እነርሱ" የተባሉት "ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፥ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው" የተባሉትን ነው፥ ቅሉ ግን "ለ" የሚለው መስተዋድድ "እነርሱ" በሚለው ቃል ላይ መነሻ ቅጥያ ሆኖ መምጣቱ ልቦች፣ ዓይኖች፣ ጆሮዎች አሉዋቸው የተባሉት ዘንጊዎቹ እና የተሳሳቱት ብቻ ናቸው እንደማንል ሁሉ አሏህ "ስገዱ" ያለው ለመላእክት ብቻ ሳይሆን ለኢብሊሥም ጭምር ነው፦
7፥12 አላህ፦ «ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ» አለው፡፡قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ
አሏህ ያለው "ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" ሳይሆን "ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ" ነው፥ "ባዘዝኩህ" የሚለው ኃይለ-ቃል አሏህ ለአደም "ስገድ" ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። "ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ" ማለቱ በራሱ እንዲሰግድ የታዘዙት መላእክት ብቻ አለመሆናቸውን ቁልጭ አርጎ ያሳያል፦
18፥50 ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ፡፡ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
፨ሲቀጥል "ለመላእክትም ለአደም ስገዱ! ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ! ወዲያውም ሰገዱ፥ ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር" በሚል አንቀጽ ውስጥ "ሲቀር" "በቀር" ለሚለው የገባው ቃል "ኢላ" إِلَّا ሲሆን ኢሥቲስናእ ነው። "ኢሥቲስናእ" اِسْتِثْنَاء የሚለው ቃል "ኢሥተስና" اِسْتَثْنَى ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "በስተቀረት"exception" ማለት ነው፥ ኢሥቲስናእ በሁለት ይከፈላል። አንዱ "ኢሥቲስናኡል ሙተሲል" اِسْتِثْنَاء الْمُتَّصِل ሲሆን "ሙተሲል" مُتَّصِل ማለት "የተያያዘ"attached" ማለት ነው፦
43፥67 ወዳጆች በዚያ ቀን ከፊላቸው ለከፊሉ ጠላት ነው፡፡ አላህን ፈሪዎች ብቻ "ሲቀሩ"፡፡ الْأَخِلَّاءُ يَوْمَئِذٍ بَعْضُهُمْ لِبَعْضٍ عَدُوٌّ إِلَّا الْمُتَّقِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢላ" إِلَّا የሚለው ኢሥቲስናኡል ሙተሲል ስለሆነ ተመሳሳይ ጥንተ ተፈጥሮን ያሳያል፥ ከፊላቸው ለከፊሉ ጠላት የሚሆነው እና አሏህን ፈሪዎች ጥንተ ተፈጥሯቸው ተመሳሳይ ነው። ተጨማሪ ይህንን ጥቅስ መመልከት ይቻላል፦
103፥2 ሰው ሁሉ በእርግጥ በከሳራ ውስጥ ነው፡፡ إِنَّ الْإِنسَانَ لَفِي خُسْرٍ
103፥3 እነዚያ ያመኑትና መልካሞችን የሠሩት፣ በእውነትም አደራ የተባባሉት፣ በመታገስም አደራ የተባባሉት ብቻ "ሲቀሩ"፡፡ إِلَّا الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَتَوَاصَوْا بِالْحَقِّ وَتَوَاصَوْا بِالصَّبْرِ
ሁለተኛው ደግሞ "ኢሥቲስናኡል ሙንቀጢዕ" اِسْتِثْنَاء الْمُنقَطِع ሲሆን "ሙንቀጢዕ" مُنقَطِع ማለት "ያልተያያዘ"detached" ማለት ነው፦
26፥77 «እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፥ ግን የዓለማት ጌታ "ሲቀር"»፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
ኢብራሂም "እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው" ያላቸው እና "ሲቀር" ያለው "የዓለማት ጌታ" ሁለት የተለያዩ ኑባሬዎች እንደሆኑ ሁሉ በተመሳሳይ የሰዋስው አወቃቀር "መላእክት" እና "ኢብሊሥ" ሁለት የተለያዩ ኑባሬዎች ናቸው። በተጨማሪ አንድ ጥቅስ እንመልከት፦
17፥67 በባሕሩም ውስጥ ጉዳት ባገኛችሁ ጊዜ የምትጠሩዋቸው ሁሉ ይጠፋሉ፥ እርሱ(አላህ) "ሲቀር"፡፡ وَإِذَا مَسَّكُمُ الضُّرُّ فِي الْبَحْرِ ضَلَّ مَن تَدْعُونَ إِلَّا إِيَّاهُ
ጣዖታዊያን በባሕሩም ውስጥ ጉዳት ባገኛቸው ጊዜ የሚጠሩዋቸው ጣዖታታት የሰው እጅ ሥራዎች ሲሆኑ ይጠፋሉ፥ አሏህ ግን ሕያው ፈጣሪ ስለሆነ አይጠፋም። ስለዚህ "በቀር" "በስተቀር" ስለተባለ ዐውዱ እና አጠቃላይ አሳቡ ሳይታይ "አንድ ምድብ ነው" ማለት ስህተት እንዳለው ከተረዳን ዘንዳ "በቀር" ስላለ ኢብሊሥን የመላእክት ጥንተ ተፈጥሮ ውስጥ ማካተት ስህተት ነው።
ኢብሊሥ ከጂን እንጂ ከመላእክት አለመሆኑ ሐሠን አል-በስሪይ እንደተናገረው በኢብኑ ጀሪር ተተርኳል፥ በኢሥናዱም ሶሒሕ ነው። ኢብኑ ከሲር በመቀጠል በተፍሢሩ ላይ አድ-ደሓክ፣ ሠዒድ ኢብኑ ጀቢር፣ ኢብኑ ኢሥሐቅ ወዘተ "ኢብሊሥ መልአክ ነበር" ያሉት ከኢሥራዒልያት ትርክት እንደሆነ ተናግሯል፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 18፥50
"ሐሠን አል-በስሪይ እንደተናገረው፦ "ኢብሊሥ ከመላእክት አይደለም፥ ለአንዲት ቅጽበት እንኳን አልነበረም። ልክ አደም"ዐ.ሠ." ለሰው ሥረ-መሠረት እንደሆነ ሁሉ ኢብሊሥም ለጂን ሥረ-መሠረት ነው"። ይህ በኢብኑ ጀሪር ተተርኳል፥ በኢሥናዱም ሶሒሕ ነው። قال الحسن البصري : ما كان إبليس من الملائكة طرفة عين قط ، وإنه لأصل الجن ، كما أن آدم ، عليه السلام ، أصل البشر . رواه ابن جرير بإسناد صحيح
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 18፥50
"በእርግጥ በዚህ ሪዋያህ ከቀደምቶቹ የተተረከው ዘገባ አብዛኛውን ከኢሥራኢልያት እንደሆነ ይጤናል"። وقد روي في هذا آثار كثيرة عن السلف ، وغالبها من الإسرائيليات التي تنقل لينظر فيها
፨ሢሰልስ መላእክት የተፈጠሩበት ንጥረ ነገር ብቻ ሳይሆን ባሕርያቸውም ይለያል፥ መላእክት ፆታ የላቸውም፦
43፥19 "መላእክትንም እነርሱ የአልረሕማን ባሮች የኾኑትን ሴቶች አደረጉ"፡፡ ሲፈጠሩ ነበሩን? መመስከራቸው በእርግጥ ትጻፋለች፡፡ ይጠየቃሉም፡፡ وَجَعَلُوا الْمَلَائِكَةَ الَّذِينَ هُمْ عِبَادُ الرَّحْمَـٰنِ إِنَاثًا ۚ أَشَهِدُوا خَلْقَهُمْ ۚ سَتُكْتَبُ شَهَادَتُهُمْ وَيُسْأَلُونَ
37፥150 ወይስ እኛ እነርሱ የተጣዱ ሆነው "መላእክትን ሴቶች አድርገን ፈጠርን? أَمْ خَلَقْنَا الْمَلَائِكَةَ إِنَاثًا وَهُمْ شَاهِدُونَ
ከመላእክት መካከል ሴቶች ቢኖሩ ኖሮ ቁሬሾች፦ "መላእክት ሴቶች ናቸው" ማለታቸውን አይቃወምም ነበር፥ አሏህ መላእክትን ሴቶች አድርጎ አልፈጠረም። ጂኒዎች ግን ጾታ አላቸው፥ ዝርያ ስላላቸው የሚራቡ ወንድ እና ሴት ናቸው፦
18፥50 "እርሱን እና ዘሮቹን እነርሱ ለእናንተ ጠላቶች ሲኾኑ ከእኔ ላይ ረዳቶች አድርጋችሁ ትይዛላችሁን? ለበዳዮች ልዋጭነቱ ከፋ! أَفَتَتَّخِذُونَهُ وَذُرِّيَّتَهُ أَوْلِيَاءَ مِن دُونِي وَهُمْ لَكُمْ عَدُوٌّ ۚ بِئْسَ لِلظَّالِمِينَ بَدَلًا
72፥6 እነሆም "ከሰዎች የኾኑ ወንዶች በጂኒ ወንዶች ይጠበቁ ነበሩ"፡፡ ኩራትንም ጨመሩዋቸው፡፡ وَأَنَّهُ كَانَ رِجَالٌ مِّنَ الْإِنسِ يَعُوذُونَ بِرِجَالٍ مِّنَ الْجِنِّ فَزَادُوهُمْ رَهَقًا
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 312
ዘይድ ኢብኑ አርቀም እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “ቆሻሻ ቦታዎች በሰይጣናት ይጎበኛሉ፥ ከእናንተም ወደዚያ ሲገባ፦ "አሏህ ሆይ! ከወንድ እና ከሴት ሰይጣናት በአንተ እጠበቃለው" ይበል። عَنْ زَيْدِ بْنِ أَرْقَمَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ هَذِهِ الْحُشُوشَ مُحْتَضَرَةٌ فَإِذَا دَخَلَ أَحَدُكُمْ فَلْيَقُلِ اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْخُبُثِ وَالْخَبَائِثِ ” .
43፥67 ወዳጆች በዚያ ቀን ከፊላቸው ለከፊሉ ጠላት ነው፡፡ አላህን ፈሪዎች ብቻ "ሲቀሩ"፡፡ الْأَخِلَّاءُ يَوْمَئِذٍ بَعْضُهُمْ لِبَعْضٍ عَدُوٌّ إِلَّا الْمُتَّقِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢላ" إِلَّا የሚለው ኢሥቲስናኡል ሙተሲል ስለሆነ ተመሳሳይ ጥንተ ተፈጥሮን ያሳያል፥ ከፊላቸው ለከፊሉ ጠላት የሚሆነው እና አሏህን ፈሪዎች ጥንተ ተፈጥሯቸው ተመሳሳይ ነው። ተጨማሪ ይህንን ጥቅስ መመልከት ይቻላል፦
103፥2 ሰው ሁሉ በእርግጥ በከሳራ ውስጥ ነው፡፡ إِنَّ الْإِنسَانَ لَفِي خُسْرٍ
103፥3 እነዚያ ያመኑትና መልካሞችን የሠሩት፣ በእውነትም አደራ የተባባሉት፣ በመታገስም አደራ የተባባሉት ብቻ "ሲቀሩ"፡፡ إِلَّا الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ وَتَوَاصَوْا بِالْحَقِّ وَتَوَاصَوْا بِالصَّبْرِ
ሁለተኛው ደግሞ "ኢሥቲስናኡል ሙንቀጢዕ" اِسْتِثْنَاء الْمُنقَطِع ሲሆን "ሙንቀጢዕ" مُنقَطِع ማለት "ያልተያያዘ"detached" ማለት ነው፦
26፥77 «እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፥ ግን የዓለማት ጌታ "ሲቀር"»፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
ኢብራሂም "እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው" ያላቸው እና "ሲቀር" ያለው "የዓለማት ጌታ" ሁለት የተለያዩ ኑባሬዎች እንደሆኑ ሁሉ በተመሳሳይ የሰዋስው አወቃቀር "መላእክት" እና "ኢብሊሥ" ሁለት የተለያዩ ኑባሬዎች ናቸው። በተጨማሪ አንድ ጥቅስ እንመልከት፦
17፥67 በባሕሩም ውስጥ ጉዳት ባገኛችሁ ጊዜ የምትጠሩዋቸው ሁሉ ይጠፋሉ፥ እርሱ(አላህ) "ሲቀር"፡፡ وَإِذَا مَسَّكُمُ الضُّرُّ فِي الْبَحْرِ ضَلَّ مَن تَدْعُونَ إِلَّا إِيَّاهُ
ጣዖታዊያን በባሕሩም ውስጥ ጉዳት ባገኛቸው ጊዜ የሚጠሩዋቸው ጣዖታታት የሰው እጅ ሥራዎች ሲሆኑ ይጠፋሉ፥ አሏህ ግን ሕያው ፈጣሪ ስለሆነ አይጠፋም። ስለዚህ "በቀር" "በስተቀር" ስለተባለ ዐውዱ እና አጠቃላይ አሳቡ ሳይታይ "አንድ ምድብ ነው" ማለት ስህተት እንዳለው ከተረዳን ዘንዳ "በቀር" ስላለ ኢብሊሥን የመላእክት ጥንተ ተፈጥሮ ውስጥ ማካተት ስህተት ነው።
ኢብሊሥ ከጂን እንጂ ከመላእክት አለመሆኑ ሐሠን አል-በስሪይ እንደተናገረው በኢብኑ ጀሪር ተተርኳል፥ በኢሥናዱም ሶሒሕ ነው። ኢብኑ ከሲር በመቀጠል በተፍሢሩ ላይ አድ-ደሓክ፣ ሠዒድ ኢብኑ ጀቢር፣ ኢብኑ ኢሥሐቅ ወዘተ "ኢብሊሥ መልአክ ነበር" ያሉት ከኢሥራዒልያት ትርክት እንደሆነ ተናግሯል፦
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 18፥50
"ሐሠን አል-በስሪይ እንደተናገረው፦ "ኢብሊሥ ከመላእክት አይደለም፥ ለአንዲት ቅጽበት እንኳን አልነበረም። ልክ አደም"ዐ.ሠ." ለሰው ሥረ-መሠረት እንደሆነ ሁሉ ኢብሊሥም ለጂን ሥረ-መሠረት ነው"። ይህ በኢብኑ ጀሪር ተተርኳል፥ በኢሥናዱም ሶሒሕ ነው። قال الحسن البصري : ما كان إبليس من الملائكة طرفة عين قط ، وإنه لأصل الجن ، كما أن آدم ، عليه السلام ، أصل البشر . رواه ابن جرير بإسناد صحيح
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 18፥50
"በእርግጥ በዚህ ሪዋያህ ከቀደምቶቹ የተተረከው ዘገባ አብዛኛውን ከኢሥራኢልያት እንደሆነ ይጤናል"። وقد روي في هذا آثار كثيرة عن السلف ، وغالبها من الإسرائيليات التي تنقل لينظر فيها
፨ሢሰልስ መላእክት የተፈጠሩበት ንጥረ ነገር ብቻ ሳይሆን ባሕርያቸውም ይለያል፥ መላእክት ፆታ የላቸውም፦
43፥19 "መላእክትንም እነርሱ የአልረሕማን ባሮች የኾኑትን ሴቶች አደረጉ"፡፡ ሲፈጠሩ ነበሩን? መመስከራቸው በእርግጥ ትጻፋለች፡፡ ይጠየቃሉም፡፡ وَجَعَلُوا الْمَلَائِكَةَ الَّذِينَ هُمْ عِبَادُ الرَّحْمَـٰنِ إِنَاثًا ۚ أَشَهِدُوا خَلْقَهُمْ ۚ سَتُكْتَبُ شَهَادَتُهُمْ وَيُسْأَلُونَ
37፥150 ወይስ እኛ እነርሱ የተጣዱ ሆነው "መላእክትን ሴቶች አድርገን ፈጠርን? أَمْ خَلَقْنَا الْمَلَائِكَةَ إِنَاثًا وَهُمْ شَاهِدُونَ
ከመላእክት መካከል ሴቶች ቢኖሩ ኖሮ ቁሬሾች፦ "መላእክት ሴቶች ናቸው" ማለታቸውን አይቃወምም ነበር፥ አሏህ መላእክትን ሴቶች አድርጎ አልፈጠረም። ጂኒዎች ግን ጾታ አላቸው፥ ዝርያ ስላላቸው የሚራቡ ወንድ እና ሴት ናቸው፦
18፥50 "እርሱን እና ዘሮቹን እነርሱ ለእናንተ ጠላቶች ሲኾኑ ከእኔ ላይ ረዳቶች አድርጋችሁ ትይዛላችሁን? ለበዳዮች ልዋጭነቱ ከፋ! أَفَتَتَّخِذُونَهُ وَذُرِّيَّتَهُ أَوْلِيَاءَ مِن دُونِي وَهُمْ لَكُمْ عَدُوٌّ ۚ بِئْسَ لِلظَّالِمِينَ بَدَلًا
72፥6 እነሆም "ከሰዎች የኾኑ ወንዶች በጂኒ ወንዶች ይጠበቁ ነበሩ"፡፡ ኩራትንም ጨመሩዋቸው፡፡ وَأَنَّهُ كَانَ رِجَالٌ مِّنَ الْإِنسِ يَعُوذُونَ بِرِجَالٍ مِّنَ الْجِنِّ فَزَادُوهُمْ رَهَقًا
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 312
ዘይድ ኢብኑ አርቀም እንደተረከው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ “ቆሻሻ ቦታዎች በሰይጣናት ይጎበኛሉ፥ ከእናንተም ወደዚያ ሲገባ፦ "አሏህ ሆይ! ከወንድ እና ከሴት ሰይጣናት በአንተ እጠበቃለው" ይበል። عَنْ زَيْدِ بْنِ أَرْقَمَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ هَذِهِ الْحُشُوشَ مُحْتَضَرَةٌ فَإِذَا دَخَلَ أَحَدُكُمْ فَلْيَقُلِ اللَّهُمَّ إِنِّي أَعُوذُ بِكَ مِنَ الْخُبُثِ وَالْخَبَائِثِ ” .
ኢብሊሥ ከጂን ስለሆነ አሏህን የማመጽ እና የመታዘዝ ነጻ ፈቃድ ስላለው በጌታው ላይ አምጾ ኮራ፥ መላእክት ግን የማመጽ እና የመታዘዝ ነጻ ፈቃድ ስለሌላቸው በባሕያቸው ውስጥ ኩራትና አመጽ የለም። አሏህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፥ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ፦
38፥74 ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር፡፡ "ኮራ"፤ ከከሓዲዎቹም ሆነ፡፡ إِلَّا إِبْلِيسَ اسْتَكْبَرَ وَكَانَ مِنَ الْكَافِرِينَ
16፥49 "እነርሱም አይኮሩም" وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ፡፡ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
፨ሲያረብብ መላእክት በአሏህ ላይ አምጸው የሚገቡበት ጀሀነም ሆነ ታዘው የሚገቡበት ጀነት የለም። ጂኒዎች ግን በምርጫቸው አምነው ጀነት ወይም ክደው ጀሀነም መግባት ይችላሉ፦
11፥119 የጌታህም ቃል፦ "ገሀነምን ከጂኒዎ እና ከሰዎች ሁሉ በእርግጥ እሞላታለሁ" በማለት ተፈጸመች። وَتَمَّتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
55፥45 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَان
55፥46 በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
ሱረቱር ረሕማን ዐውዱ ላይ ያሉት ሰው እና ጃን ናቸው፥ "ጌታችሁ" የሚለው ቃል "ረቢኩማ" رَبِّكُمَا ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና ሰውን እና ጃንን ያመለክታል። “ታስተባብላላችሁ” የሚለው ቃል “ቱከዚባኒ” تُكَذِّبَانِ ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና ሰውን እና ጃንን ያመለክታል፦
55፥14 ሰውን እንደ ሸክላ ከሚቅጨለጨል ደረቅ ጭቃ ፈጠረው፡፡ خَلَقَ الْإِنسَانَ مِن صَلْصَالٍ كَالْفَخَّارِ
55፥15 "ጃንንም ከእሳት ከኾነ ነበልባል ፈጠረው"፡፡ وَخَلَقَ الْجَانَّ مِن مَّارِجٍ مِّن نَّارٍ
የትንሳኤ ቀን ለሁለቱም የተቀጠረ ቀጠሮ ነው፥ የዚያን ቀን የተውበት በር ስለተዘጋ ሰው ሆነ ጂን ከኃጢኣቱ አሏህን ይቅርታ እንዲጠይቅ አይጠየቅም። ከዛ ይልቅ "የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልእክተኞች አልመጧችሁምን" በመባል ፍርድ ያገኛሉ፦
44፥40 የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
55፥39 በዚያም ቀን ሰው እና ጃን ከኃጢኣቱ ገና አይጠየቅም፡፡ فَيَوْمَئِذٍ لَّا يُسْأَلُ عَن ذَنبِهِ إِنسٌ وَلَا جَانٌّ
6፥130 የጂኒዎች እና የሰዎች ጭፍሮች ሆይ! አንቀጾቼን በእናንተ ላይ የሚተርኩ የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልእክተኞች አልመጧችሁምን? ይባላሉ፡፡ يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي وَيُنذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَـٰذَا
ለጂኒዎች ጀነት እና ጀሃነም እንዲሁ የትንሳኤ ቀን ቀጠሮ እንዳላቸው እና የተፈጠሩበት አላማ ካየን ዘንዳ በነጻ ምርጫቸው አምነው ሙሥሊም አልያም ክደው ኩፋር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 «እኛም ከእኛ ውስጥ ሙሥሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሠለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡» وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ስለዚህ "ኢብሊሥ መልአክ ነበር" የሚለው ትርክት ቁርኣን ላይ ሆነ ሐዲስ ላይ የለም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
38፥74 ኢብሊሥ ብቻ ሲቀር፡፡ "ኮራ"፤ ከከሓዲዎቹም ሆነ፡፡ إِلَّا إِبْلِيسَ اسْتَكْبَرَ وَكَانَ مِنَ الْكَافِرِينَ
16፥49 "እነርሱም አይኮሩም" وَهُمْ لَا يَسْتَكْبِرُونَ
21፥19 እርሱ ዘንድ ያሉትም መላእክት እርሱን ከመገዛት አይኮሩም፡፡ አይሰለቹምም፡፡ وَمَنْ عِندَهُ لَا يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِهِ وَلَا يَسْتَحْسِرُونَ
66፥6 አላህ ያዘዛቸውን ነገር በመጣስ አያምጹም፤ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ፡፡ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
፨ሲያረብብ መላእክት በአሏህ ላይ አምጸው የሚገቡበት ጀሀነም ሆነ ታዘው የሚገቡበት ጀነት የለም። ጂኒዎች ግን በምርጫቸው አምነው ጀነት ወይም ክደው ጀሀነም መግባት ይችላሉ፦
11፥119 የጌታህም ቃል፦ "ገሀነምን ከጂኒዎ እና ከሰዎች ሁሉ በእርግጥ እሞላታለሁ" በማለት ተፈጸመች። وَتَمَّتْ كَلِمَةُ رَبِّكَ لَأَمْلَأَنَّ جَهَنَّمَ مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ
55፥45 ከጌታችሁም ጸጋዎች በየትኛው ታስተባብላላችሁ? فَبِأَيِّ آلَاءِ رَبِّكُمَا تُكَذِّبَان
55፥46 በጌታውም ፊት መቆምን ለፈራ ሁለት ገነቶች አሉት፡፡ وَلِمَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ جَنَّتَانِ
ሱረቱር ረሕማን ዐውዱ ላይ ያሉት ሰው እና ጃን ናቸው፥ "ጌታችሁ" የሚለው ቃል "ረቢኩማ" رَبِّكُمَا ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና ሰውን እና ጃንን ያመለክታል። “ታስተባብላላችሁ” የሚለው ቃል “ቱከዚባኒ” تُكَذِّبَانِ ሲሆን ሁለተኛ መደብ ሙሰና ሰውን እና ጃንን ያመለክታል፦
55፥14 ሰውን እንደ ሸክላ ከሚቅጨለጨል ደረቅ ጭቃ ፈጠረው፡፡ خَلَقَ الْإِنسَانَ مِن صَلْصَالٍ كَالْفَخَّارِ
55፥15 "ጃንንም ከእሳት ከኾነ ነበልባል ፈጠረው"፡፡ وَخَلَقَ الْجَانَّ مِن مَّارِجٍ مِّن نَّارٍ
የትንሳኤ ቀን ለሁለቱም የተቀጠረ ቀጠሮ ነው፥ የዚያን ቀን የተውበት በር ስለተዘጋ ሰው ሆነ ጂን ከኃጢኣቱ አሏህን ይቅርታ እንዲጠይቅ አይጠየቅም። ከዛ ይልቅ "የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልእክተኞች አልመጧችሁምን" በመባል ፍርድ ያገኛሉ፦
44፥40 የመለያው ቀን ለሁሉም ቀጠሯቸው ነው፡፡ إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ مِيقَاتُهُمْ أَجْمَعِينَ
55፥39 በዚያም ቀን ሰው እና ጃን ከኃጢኣቱ ገና አይጠየቅም፡፡ فَيَوْمَئِذٍ لَّا يُسْأَلُ عَن ذَنبِهِ إِنسٌ وَلَا جَانٌّ
6፥130 የጂኒዎች እና የሰዎች ጭፍሮች ሆይ! አንቀጾቼን በእናንተ ላይ የሚተርኩ የዚህንም ቀናችሁን ቅጣት ማግኘትን የሚያስጠነቅቋችሁ ከእናንተው የኾኑ መልእክተኞች አልመጧችሁምን? ይባላሉ፡፡ يَا مَعْشَرَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ أَلَمْ يَأْتِكُمْ رُسُلٌ مِّنكُمْ يَقُصُّونَ عَلَيْكُمْ آيَاتِي وَيُنذِرُونَكُمْ لِقَاءَ يَوْمِكُمْ هَـٰذَا
ለጂኒዎች ጀነት እና ጀሃነም እንዲሁ የትንሳኤ ቀን ቀጠሮ እንዳላቸው እና የተፈጠሩበት አላማ ካየን ዘንዳ በነጻ ምርጫቸው አምነው ሙሥሊም አልያም ክደው ኩፋር የመሆን ምርጫ አላቸው፦
72፥14 «እኛም ከእኛ ውስጥ ሙሥሊሞች አሉ፡፡ ከእኛም ውስጥ በዳዮች አሉ፡፡ የሠለሙም ሰዎች እነዚያ ቅንን መንገድ መረጡ፡፡» وَأَنَّا مِنَّا الْمُسْلِمُونَ وَمِنَّا الْقَاسِطُونَ ۖ فَمَنْ أَسْلَمَ فَأُولَـٰئِكَ تَحَرَّوْا رَشَدًا
ስለዚህ "ኢብሊሥ መልአክ ነበር" የሚለው ትርክት ቁርኣን ላይ ሆነ ሐዲስ ላይ የለም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ከእኔ በፊት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥55 ከፊሉንም ነቢያት በከፊሉ ላይ በእርግጥ አበለጥን፡፡ وَلَقَدْ فَضَّلْنَا بَعْضَ النَّبِيِّينَ عَلَىٰ بَعْضٍ
"ፈድል" فَضْل የሚለው ቃል "ፈዶለ" فَضَّلَ ማለትም" ሰጠ" "ቸረ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ስጦታ" "ችሮታ" "ጸጋ"Bounty” ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ በሚያወርደው ፈድል ነቢያትን ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ አብልጧል፦
17፥55 ከፊሉንም ነቢያት በከፊሉ ላይ በእርግጥ አበለጥን፡፡ وَلَقَدْ فَضَّلْنَا بَعْضَ النَّبِيِّينَ عَلَىٰ بَعْضٍ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "አበለጥን" ለሚለው የገባ ቃል "ፈዶልና" فَضَّلْنَا መሆኑን ልብ ብለካልን? በተመሳሳይ በባይብል ነቢዩ ዮሐንስ እና ነቢዩ ኢየሱስ ሁለቱም ነቢይ ናቸው፦
ሉቃስ 1፥76 ደግሞም አንተ ሕፃን ሆይ፥ የልዑል "ነቢይ" ትባላለህ፥ መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሄዳለህና።
ማቴዎስ 21፥11 ሕዝቡም፦ "ይህ ከገሊላ ናዝሬት የመጣ "ነቢዩ" ኢየሱስ ነው" አሉ።
ነገር ግን ነቢዩ ዮሐንስ ከነቢዩ ኢየሱስ በደረጃ የሚያንስ እና ነቢዩ ኢየሱስ ከነቢዩ ዮሐንስ በደረጃ እንደሚልቅ ነቢዩ ዮሐንስ ተናግሯል፦
ዮሐንስ 1፥30 አንድ "ሰው" ከእኔ በኋላ ይመጣል፥ "ከእኔም በፊት ነበርና" ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል። οὗτός ἐστιν ὑπὲρ οὗ ἐγὼ εἶπον Ὀπίσω μου ἔρχεται ἀνὴρ ὃς ἔμπροσθέν μου γέγονεν, ὅτι πρῶτός μου ἦν.
"አነር" ἀνὴρ ማለት "ወንድ ሰው" ማለት ሲሆን የፆታ መደቡ ወንድ ነው፥ ይህ ወንድ የተራክቦ ማድረጊያ በስምንተኛው ቀን የተገረዘ ሰው ነው። ይህ ሰው ማኅፀን ውስጥ ተፈጥሮ እና የተለያየ እድገት አርጎ የመጣ ሲሆን ከዮሐንስ በደረጃ የከበረ ነው፥ በክብር ስለሚበልጥ "ከእኔም በፊት ነበር" በማለት ዮሐንስ ስለ ኢየሱስ ተናግሯል። ቅሉ ግን ዮሐንስ "አንድ ሰው" ያለው ሰው ኢየሱስ ከዮሐንስ በፊት በሰውነት አልነበረም፥ ነገር ግን በክብር መላቅን አመላካች ነው። ለምሳሌ፦ ምናሴ የኤፍሬፍ ታላቅ ወንድም ነው፥ በዕድሜ ምናሴ የዮሴፍ የበኵር ልጅ ሆኖ ኤፍሬምን ይቀድመዋል፦
ዘፍጥረት 41፥51-52 ዮሴፍም የበኵር ልጁን ስም ምናሴ ብሎ ጠራው፥ እንዲህ ሲል፦ "አምላክ መከራዬን ሁሉ የአባቴንም ቤት አስረሳኝ፤ የሁለተኛውንም ስም ኤፍሬም ብሎ ጠራው፥ እንዲህ ሲል፦ "አምላክ በመከራዬ አገር አፈራኝ"።
ነገር ግን ዮሴፍ ኤፍሬምንም ከምናሴ "በፊት" አደረገው፥ ያ ማለት ኤፍሬም ከምናሴ በፊት በአካል ደረጃ ነበረ ማለት ሳይሆን በክብር እና በደረጃ ከምናሴ ይበልጣል ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 48፥20 ኤፍሬምንም ከምናሴ "በፊት" አደረገው።
ሰፕቱአጀንት፦ καὶ ἔθηκε τὸν ᾿Εφραΐμ ἔμπροσθεν τοῦ Μανασσῆ.
ማሶሬት፦ וַיָּ֥שֶׂם אֶת־אֶפְרַ֖יִם לִפְנֵ֥י מְנַשֶּֽׁה׃
"ሊፕነ" לִפְנֵ֥י ማለት "በፊት" ማለት ነው። ኤፍሬም ምናሴን በደረጃ እና በክብር ስለበለጠው ምናሴ ከኤፍሬም "በፊት" እንደሆነ ከተነገረ በተመሳሳይም ነቢዩ ኢየሱስ ከነቢዩ ዮሐንስ በክብር ስለበለጠ "ከእኔ በፊት" በማለት ተናግሯል፥ ጉዳዩ የክብር እንጂ የዕድሜ ስላልሆነ እዛው ዐውድ ላይ "ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል" በማለት ተናግሯል። "እኔ" የሚለው ባለቤት ተውላጠ ስም ማንነትን የሚያሳይ ሲሆን ከኢየሱስ ማንነት መፈጠር በፊት የመጡ ሐሰተኛ ነቢያት መምጣታቸውን ኢየሱስ መናገሩ በራሱ የኢየሱስ ማንነት ከዮሐንስ በኃላ የተፈጠረ መሆኑን ቁልጭ አርጎ ያሳያል፦
ዮሐንስ 10፥8 "ከ-"እኔ በፊት" የመጡ ሁሉ ሌቦች እና ወንበዴዎች ናቸው። πάντες ὅσοι ἦλθον πρὸ ἐμοῦ κλέπται εἰσὶν καὶ λῃσταί·
"ከ-"እኔ በፊት" የሚለው ይሰመርበት! "በፊት" የሚለው መስተዋድድ "እኔ" ከሚለው ህልውና አስቀድሞ በኑባሬ ቀድመው የመጡ ፍጡራን እንዳሉ አመላካች ነው። ኢየሱስ ከድንግል ማርያም ከመፈጠሩ በፊት ቴዎዳስ እና የገሊላው ይሁዳ ሐሰተኛ ነቢያት ሆነው ተነስተው ነበር፦
የሐዋርያት ሥራ 5፥36 ከዚህ ወራት አስቀድሞ ቴዎዳስ፦ "እኔ ታላቅ ነኝ" ብሎ ተነሥቶ ነበርና፥ አራት መቶ የሚያህሉ ሰዎችም ከእርሱ ጋር ተባበሩ፤ እርሱም ጠፋ የሰሙትም ሁሉ ተበተኑ እንደ ምናምንም ሆኑ።
የሐዋርያት ሥራ 5፥37 ከዚህ በኋላ ሰዎች በተጻፉበት ዘመን የገሊላው ይሁዳ ተነሣ ብዙ ሰዎችንም አሸፍቶ አስከተለ፤ እርሱም ጠፋ የሰሙትም ሁሉ ተበታተኑ።
በታሪክ ቴዎዳስ ከኢየሱስ ልደት አርባ አራት ዓመት በፊት "መሢሕ ነኝ" ብሎ ተነስቶ ብዙ ተከታዮችን አፍርቶ ነበር። ከእርሱ በኃላ ሰዎች የተጻፉበት ዘመን ከኢየሱስ ልደት ስድስት ዓመት ቀደም ብሎ የተካሄደ ሲሆን በዚያን ጊዜ የገሊላው ይሁዳ "መሢሕ ነኝ" ብሎ የተነሳው ኢየሱስ ከመፈጠሩ በፊት ነው።
ኢየሱስ "ከ-እኔ በፊት" ሲል "እኔ" የሚለው "እኔነቱን" ወደ ህልውና ከመምጣቱ በፊት ቴዎዳስ እና የገሊላው ይሁዳ በህልውና ይቀድሙት ነበር ማለት ነው። ህልውናው ጅማሮ እና መነሾ ያለው ኢየሱስ ከዮሐንስ በፊት በአካል አልነበረም፥ ከዚያ ይልቅ ዮሐንስ ኢየሱስን በአካል በስድስት ወር ይበልጠዋል።
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
17፥55 ከፊሉንም ነቢያት በከፊሉ ላይ በእርግጥ አበለጥን፡፡ وَلَقَدْ فَضَّلْنَا بَعْضَ النَّبِيِّينَ عَلَىٰ بَعْضٍ
"ፈድል" فَضْل የሚለው ቃል "ፈዶለ" فَضَّلَ ማለትም" ሰጠ" "ቸረ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ስጦታ" "ችሮታ" "ጸጋ"Bounty” ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህ በሚያወርደው ፈድል ነቢያትን ከፊላቸውን በከፊሉ ላይ አብልጧል፦
17፥55 ከፊሉንም ነቢያት በከፊሉ ላይ በእርግጥ አበለጥን፡፡ وَلَقَدْ فَضَّلْنَا بَعْضَ النَّبِيِّينَ عَلَىٰ بَعْضٍ
እነዚህ አናቅጽ ላይ "አበለጥን" ለሚለው የገባ ቃል "ፈዶልና" فَضَّلْنَا መሆኑን ልብ ብለካልን? በተመሳሳይ በባይብል ነቢዩ ዮሐንስ እና ነቢዩ ኢየሱስ ሁለቱም ነቢይ ናቸው፦
ሉቃስ 1፥76 ደግሞም አንተ ሕፃን ሆይ፥ የልዑል "ነቢይ" ትባላለህ፥ መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሄዳለህና።
ማቴዎስ 21፥11 ሕዝቡም፦ "ይህ ከገሊላ ናዝሬት የመጣ "ነቢዩ" ኢየሱስ ነው" አሉ።
ነገር ግን ነቢዩ ዮሐንስ ከነቢዩ ኢየሱስ በደረጃ የሚያንስ እና ነቢዩ ኢየሱስ ከነቢዩ ዮሐንስ በደረጃ እንደሚልቅ ነቢዩ ዮሐንስ ተናግሯል፦
ዮሐንስ 1፥30 አንድ "ሰው" ከእኔ በኋላ ይመጣል፥ "ከእኔም በፊት ነበርና" ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል። οὗτός ἐστιν ὑπὲρ οὗ ἐγὼ εἶπον Ὀπίσω μου ἔρχεται ἀνὴρ ὃς ἔμπροσθέν μου γέγονεν, ὅτι πρῶτός μου ἦν.
"አነር" ἀνὴρ ማለት "ወንድ ሰው" ማለት ሲሆን የፆታ መደቡ ወንድ ነው፥ ይህ ወንድ የተራክቦ ማድረጊያ በስምንተኛው ቀን የተገረዘ ሰው ነው። ይህ ሰው ማኅፀን ውስጥ ተፈጥሮ እና የተለያየ እድገት አርጎ የመጣ ሲሆን ከዮሐንስ በደረጃ የከበረ ነው፥ በክብር ስለሚበልጥ "ከእኔም በፊት ነበር" በማለት ዮሐንስ ስለ ኢየሱስ ተናግሯል። ቅሉ ግን ዮሐንስ "አንድ ሰው" ያለው ሰው ኢየሱስ ከዮሐንስ በፊት በሰውነት አልነበረም፥ ነገር ግን በክብር መላቅን አመላካች ነው። ለምሳሌ፦ ምናሴ የኤፍሬፍ ታላቅ ወንድም ነው፥ በዕድሜ ምናሴ የዮሴፍ የበኵር ልጅ ሆኖ ኤፍሬምን ይቀድመዋል፦
ዘፍጥረት 41፥51-52 ዮሴፍም የበኵር ልጁን ስም ምናሴ ብሎ ጠራው፥ እንዲህ ሲል፦ "አምላክ መከራዬን ሁሉ የአባቴንም ቤት አስረሳኝ፤ የሁለተኛውንም ስም ኤፍሬም ብሎ ጠራው፥ እንዲህ ሲል፦ "አምላክ በመከራዬ አገር አፈራኝ"።
ነገር ግን ዮሴፍ ኤፍሬምንም ከምናሴ "በፊት" አደረገው፥ ያ ማለት ኤፍሬም ከምናሴ በፊት በአካል ደረጃ ነበረ ማለት ሳይሆን በክብር እና በደረጃ ከምናሴ ይበልጣል ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 48፥20 ኤፍሬምንም ከምናሴ "በፊት" አደረገው።
ሰፕቱአጀንት፦ καὶ ἔθηκε τὸν ᾿Εφραΐμ ἔμπροσθεν τοῦ Μανασσῆ.
ማሶሬት፦ וַיָּ֥שֶׂם אֶת־אֶפְרַ֖יִם לִפְנֵ֥י מְנַשֶּֽׁה׃
"ሊፕነ" לִפְנֵ֥י ማለት "በፊት" ማለት ነው። ኤፍሬም ምናሴን በደረጃ እና በክብር ስለበለጠው ምናሴ ከኤፍሬም "በፊት" እንደሆነ ከተነገረ በተመሳሳይም ነቢዩ ኢየሱስ ከነቢዩ ዮሐንስ በክብር ስለበለጠ "ከእኔ በፊት" በማለት ተናግሯል፥ ጉዳዩ የክብር እንጂ የዕድሜ ስላልሆነ እዛው ዐውድ ላይ "ከእኔ ይልቅ የከበረ ሆኖአል" በማለት ተናግሯል። "እኔ" የሚለው ባለቤት ተውላጠ ስም ማንነትን የሚያሳይ ሲሆን ከኢየሱስ ማንነት መፈጠር በፊት የመጡ ሐሰተኛ ነቢያት መምጣታቸውን ኢየሱስ መናገሩ በራሱ የኢየሱስ ማንነት ከዮሐንስ በኃላ የተፈጠረ መሆኑን ቁልጭ አርጎ ያሳያል፦
ዮሐንስ 10፥8 "ከ-"እኔ በፊት" የመጡ ሁሉ ሌቦች እና ወንበዴዎች ናቸው። πάντες ὅσοι ἦλθον πρὸ ἐμοῦ κλέπται εἰσὶν καὶ λῃσταί·
"ከ-"እኔ በፊት" የሚለው ይሰመርበት! "በፊት" የሚለው መስተዋድድ "እኔ" ከሚለው ህልውና አስቀድሞ በኑባሬ ቀድመው የመጡ ፍጡራን እንዳሉ አመላካች ነው። ኢየሱስ ከድንግል ማርያም ከመፈጠሩ በፊት ቴዎዳስ እና የገሊላው ይሁዳ ሐሰተኛ ነቢያት ሆነው ተነስተው ነበር፦
የሐዋርያት ሥራ 5፥36 ከዚህ ወራት አስቀድሞ ቴዎዳስ፦ "እኔ ታላቅ ነኝ" ብሎ ተነሥቶ ነበርና፥ አራት መቶ የሚያህሉ ሰዎችም ከእርሱ ጋር ተባበሩ፤ እርሱም ጠፋ የሰሙትም ሁሉ ተበተኑ እንደ ምናምንም ሆኑ።
የሐዋርያት ሥራ 5፥37 ከዚህ በኋላ ሰዎች በተጻፉበት ዘመን የገሊላው ይሁዳ ተነሣ ብዙ ሰዎችንም አሸፍቶ አስከተለ፤ እርሱም ጠፋ የሰሙትም ሁሉ ተበታተኑ።
በታሪክ ቴዎዳስ ከኢየሱስ ልደት አርባ አራት ዓመት በፊት "መሢሕ ነኝ" ብሎ ተነስቶ ብዙ ተከታዮችን አፍርቶ ነበር። ከእርሱ በኃላ ሰዎች የተጻፉበት ዘመን ከኢየሱስ ልደት ስድስት ዓመት ቀደም ብሎ የተካሄደ ሲሆን በዚያን ጊዜ የገሊላው ይሁዳ "መሢሕ ነኝ" ብሎ የተነሳው ኢየሱስ ከመፈጠሩ በፊት ነው።
ኢየሱስ "ከ-እኔ በፊት" ሲል "እኔ" የሚለው "እኔነቱን" ወደ ህልውና ከመምጣቱ በፊት ቴዎዳስ እና የገሊላው ይሁዳ በህልውና ይቀድሙት ነበር ማለት ነው። ህልውናው ጅማሮ እና መነሾ ያለው ኢየሱስ ከዮሐንስ በፊት በአካል አልነበረም፥ ከዚያ ይልቅ ዮሐንስ ኢየሱስን በአካል በስድስት ወር ይበልጠዋል።
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አሥ ሠላሙ ዐለይኩም ያ ጀመዓህ!
ሰዎችን ሸሃዳህ አስይዛችሁ ሥታሠልሙ የሚያሳይ ቪድዮ ሚድያ ላይ ማውጣቱ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል። የሠለሙት ልጆች በዒልም፣ በኢማን፣ በሒክማህ ሳይጠነክሩ ማውጣት አግባብ አይደለም። ከቤተሰባቸው ድብደባ፣ ኩርፊያ እና ነቆራ ሲደርስባቸው ወይ ወደነበሩበት ኩርፍ ይመለሳሉ አሊያም ከቤት ወጥተው ጎዳና ላይ ይወጣሉ። ዞር ብላችሁ ላታያዋቸው ነገር ሚድያችሁን ለማሞቅ ስትሉ የሰውን ሕይወት አታበላሹ! ዲኑል ኢሥላምን መቀበል እና አለመቀበል የጀነት እና የእሳት ጉዳይ ነውና አሏህን ፈርተን ከዚህ ድርጊት እንቆጠብ።
ወጀዛኩሙሏህ ኸይራ
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ሰዎችን ሸሃዳህ አስይዛችሁ ሥታሠልሙ የሚያሳይ ቪድዮ ሚድያ ላይ ማውጣቱ ከጥቅሙ ጉዳቱ ያመዝናል። የሠለሙት ልጆች በዒልም፣ በኢማን፣ በሒክማህ ሳይጠነክሩ ማውጣት አግባብ አይደለም። ከቤተሰባቸው ድብደባ፣ ኩርፊያ እና ነቆራ ሲደርስባቸው ወይ ወደነበሩበት ኩርፍ ይመለሳሉ አሊያም ከቤት ወጥተው ጎዳና ላይ ይወጣሉ። ዞር ብላችሁ ላታያዋቸው ነገር ሚድያችሁን ለማሞቅ ስትሉ የሰውን ሕይወት አታበላሹ! ዲኑል ኢሥላምን መቀበል እና አለመቀበል የጀነት እና የእሳት ጉዳይ ነውና አሏህን ፈርተን ከዚህ ድርጊት እንቆጠብ።
ወጀዛኩሙሏህ ኸይራ
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
መሥጂድ ማፍረስ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥114 የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለ እና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለእነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ أَن يُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ وَسَعَىٰ فِي خَرَابِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ مَا كَانَ لَهُمْ أَن يَدْخُلُوهَا إِلَّا خَائِفِينَ ۚ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
የአክሱም መንግሥት ንጉሥ ካሌብ እስከ የመን ድረስ ይገዛ ነበር፥ በጃሂሊያህ ጊዜ የካሌብ ጦር መሪ አብረሃህ አል አሽረም ነበረ። በ 570 ድኅረ ልደት "አብረሃህ አል አሽረም" أَبْرَهَة ٱلْأَشْرَم እና ጭፍሮቹ የአሏህን ቤት ለማፍረስ በዝሆን ጋልበው ወደ መካ መጡ፥ አሏህም እነዚህን የዝሆን ባለቤቶችን ተንኮል በጥፋት ውስጥ ከንቱ አደረገ፦
105፥1 በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን? أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَابِ الْفِيلِ
105፥2 ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ ከንቱ አላደረገምን? أَلَمْ يَجْعَلْ كَيْدَهُمْ فِي تَضْلِيلٍ
አምላካችን አሏህ በእነርሱም ላይ ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ ማለትም በሸክላ”brick” የሚወረውሩባቸው መንጎች የኾኑን አዕዋፍን በመላክ ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፦
105፥3 “በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን አዕዋፍን ላከ”፡፡ وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْرًا أَبَابِيلَ
105፥4 “ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን አዕዋፍ”፡፡ تَرْمِيهِم بِحِجَارَةٍ مِّن سِجِّيلٍ
105፥5 “ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው”፡፡ فَجَعَلَهُمْ كَعَصْفٍ مَّأْكُولٍ
ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ቁረይሾች ጊዜ ሲቆጥሩ እራሱ “ዓሙል ፊል” عامُ الْفِيل ማለትም “የዝሆን ዓመት” እያሉ ነበር። ታላቁን የአሏህ ቤት መሥጂድ ለማፍረስ የቋመጠው የካሌብ ጦር መሪ አብረሃህ አል አሽረም ከሐበሻህ ምድር እንደነበር ልብ አድርግ! “አሏህ” “አሏህ” የሚል ሲጠፋ እና ቁርኣን ከሰዎች ልብ ሲወሰድ ከሐበሻህ የሚመጣ ሰው ዙ አሥ-ሡወይቀተይን የአሏህን ቤት ከዕባህን ያፈርሳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 82
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ከሐበሻህ የሆነ ዙ አሥ-ሡወይቀተይን ከዕባህን ያፈርሳል”። أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ يُخَرِّبُ الْكَعْبَةَ ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ مِنَ الْحَبَشَةِ ”
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 73
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ከሐበሻህ የሆነ ዙ አሥ-ሡወይቀተይን የአሏህ ዐዘ ወጀልን ቤት ያፈርሳል”። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ مِنَ الْحَبَشَةِ يُخَرِّبُ بَيْتَ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ ”
“ዙ አሥ-ሡወይቀተይን” ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ ማለት “ባለ ሁለት ትንሽ ቅልጥም” ወይም “ባለ ሁለት አጭር ቅልጥም” ማለት ነው፥ በተንኮል የአሏህን ቤት አፍርሶ የከዕባን ሀብት ለማውጣት የሚፈልግ ይህ ሰው ነው።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥114 የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለ እና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለእነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ أَن يُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ وَسَعَىٰ فِي خَرَابِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ مَا كَانَ لَهُمْ أَن يَدْخُلُوهَا إِلَّا خَائِفِينَ ۚ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
የአክሱም መንግሥት ንጉሥ ካሌብ እስከ የመን ድረስ ይገዛ ነበር፥ በጃሂሊያህ ጊዜ የካሌብ ጦር መሪ አብረሃህ አል አሽረም ነበረ። በ 570 ድኅረ ልደት "አብረሃህ አል አሽረም" أَبْرَهَة ٱلْأَشْرَم እና ጭፍሮቹ የአሏህን ቤት ለማፍረስ በዝሆን ጋልበው ወደ መካ መጡ፥ አሏህም እነዚህን የዝሆን ባለቤቶችን ተንኮል በጥፋት ውስጥ ከንቱ አደረገ፦
105፥1 በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን? أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِأَصْحَابِ الْفِيلِ
105፥2 ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ ከንቱ አላደረገምን? أَلَمْ يَجْعَلْ كَيْدَهُمْ فِي تَضْلِيلٍ
አምላካችን አሏህ በእነርሱም ላይ ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ ማለትም በሸክላ”brick” የሚወረውሩባቸው መንጎች የኾኑን አዕዋፍን በመላክ ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፦
105፥3 “በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን አዕዋፍን ላከ”፡፡ وَأَرْسَلَ عَلَيْهِمْ طَيْرًا أَبَابِيلَ
105፥4 “ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን አዕዋፍ”፡፡ تَرْمِيهِم بِحِجَارَةٍ مِّن سِجِّيلٍ
105፥5 “ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው”፡፡ فَجَعَلَهُمْ كَعَصْفٍ مَّأْكُولٍ
ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ቁረይሾች ጊዜ ሲቆጥሩ እራሱ “ዓሙል ፊል” عامُ الْفِيل ማለትም “የዝሆን ዓመት” እያሉ ነበር። ታላቁን የአሏህ ቤት መሥጂድ ለማፍረስ የቋመጠው የካሌብ ጦር መሪ አብረሃህ አል አሽረም ከሐበሻህ ምድር እንደነበር ልብ አድርግ! “አሏህ” “አሏህ” የሚል ሲጠፋ እና ቁርኣን ከሰዎች ልብ ሲወሰድ ከሐበሻህ የሚመጣ ሰው ዙ አሥ-ሡወይቀተይን የአሏህን ቤት ከዕባህን ያፈርሳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 25, ሐዲስ 82
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ከሐበሻህ የሆነ ዙ አሥ-ሡወይቀተይን ከዕባህን ያፈርሳል”። أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ يُخَرِّبُ الْكَعْبَةَ ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ مِنَ الْحَبَشَةِ ”
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 73
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ከሐበሻህ የሆነ ዙ አሥ-ሡወይቀተይን የአሏህ ዐዘ ወጀልን ቤት ያፈርሳል”። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ مِنَ الْحَبَشَةِ يُخَرِّبُ بَيْتَ اللَّهِ عَزَّ وَجَلَّ ”
“ዙ አሥ-ሡወይቀተይን” ذُو السُّوَيْقَتَيْنِ ማለት “ባለ ሁለት ትንሽ ቅልጥም” ወይም “ባለ ሁለት አጭር ቅልጥም” ማለት ነው፥ በተንኮል የአሏህን ቤት አፍርሶ የከዕባን ሀብት ለማውጣት የሚፈልግ ይህ ሰው ነው።
ሐበሻውያንን የሸገር ከተማ አስተዳደር በሸገር ከተማ የአሏህ ቤት የሆኑትን መሣጂድ ማፍረሳቸው ልዩ ትርጉም አለው፥ ወደፊት ለሚመጣው "ዙ አሥ-ሡወይቀተይን" መንገድ እየጠረጉለት ነው። በምድር ላይ ያሉት መስጊዶች ሁሉ የአሏህ ብቻ ናቸው፥ በውስጣቸው ከአሏህ ጋር አንድንም አንገዛም። ስሙ በውስጧ እንዲወሳ ባዘዘው ቤቶች ውስጥ እናወድሰዋለን፥ በውስጧ በጧትና በማታ ለእርሱ እናጠራለን። መስጊዶች በውስጣቸው የአሏህ ስሙ እንዳይወሳ የሚከለክሉ እና መስጊዶች በማፈራረስ እንዳይገነባ ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው። ለእነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፦
2፥114 የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለ እና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለእነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ أَن يُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ وَسَعَىٰ فِي خَرَابِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ مَا كَانَ لَهُمْ أَن يَدْخُلُوهَا إِلَّا خَائِفِينَ ۚ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
መሥጂድ ሲያፈራርሱ እጃችሁን አጣምራችሁ እዩ አልተባለም። ነገር ግን ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቅዶልናል፦
22፥39 ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
አንቀጹ ይቀጥልና ሲበደሉ ፍትሕ የሚያስተካክሉ አካላት ከሌሉ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖች፣ ምኩራቦች እና በውስጣቸው የአሏህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶች ይፈርሳሉ ይለናል፦
22፥40 ለእነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ከማለታቸው በስተቀር ያለ አግባብ ከአገራቸው የተባረሩ ለሆኑት ተፈቀደ፡፡ ”አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ ባልነበረ ኖሮ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም "በተፈረሱ" ነበር፡፡ አላህም ሃይማኖቱን የሚረዳውን ሰው በእርግጥ ይረዳዋል፡፡ አላህ ብርቱ አሸናፊ ነውና፡፡ الَّذِينَ أُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِم بِغَيْرِ حَقٍّ إِلَّا أَن يَقُولُوا رَبُّنَا اللَّهُ ۗ وَلَوْلَا دَفْعُ اللَّهِ النَّاسَ بَعْضَهُم بِبَعْضٍ لَّهُدِّمَتْ صَوَامِعُ وَبِيَعٌ وَصَلَوَاتٌ وَمَسَاجِدُ يُذْكَرُ فِيهَا اسْمُ اللَّهِ كَثِيرًا ۗ وَلَيَنصُرَنَّ اللَّهُ مَن يَنصُرُهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ
ስለዚህ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችን፣ ምኩራቦችን እና መስጊዶችን ማፍረስ ወሰን ማለፍ ነው። “አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ” የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት! አንደኛው በሌላኛ ፍትሕ ለማስከበር መገፍተሩ ማለትም መጋደል ከሌለ ወሰን አላፊዎች ምድሩቱን ያበላሻሉ፦
2፥190 እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
"በአላህ መንገድ ተጋደሉ" የሚለው ይሰመርበት! በአሏህ መንገድ ለአሏህ ብሎ ጅሁድ ማድረግ ከዘውግ፣ ከብሔር፣ ከፓለቲካ የጸዳ እና ከስሜታዊነት የጸዳ ነው። ስለዚህ የሸገር ከተማ አስተዳደር አርፎ ካልተቀመጠ በመላው ሙሥሊም ተደራጅቶ መጋደል አለበት! ለዚህ ጅሁድ በነሲብ፣ በስሜት፣ በጭፍን ሳይሆን በሐልዮ፣ በአርምሞ፣ በነቢብ እና በገቢር ምክክር ያስፈልጋል። መሣጂድን የሚያፈርሱትን አሏህ ቡዲንያ ላይ ቅጣታቸውን ያሳየን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
2፥114 የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለ እና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለእነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ أَن يُذْكَرَ فِيهَا اسْمُهُ وَسَعَىٰ فِي خَرَابِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ مَا كَانَ لَهُمْ أَن يَدْخُلُوهَا إِلَّا خَائِفِينَ ۚ لَهُمْ فِي الدُّنْيَا خِزْيٌ وَلَهُمْ فِي الْآخِرَةِ عَذَابٌ عَظِيمٌ
መሥጂድ ሲያፈራርሱ እጃችሁን አጣምራችሁ እዩ አልተባለም። ነገር ግን ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቅዶልናል፦
22፥39 ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፡፡ አላህም እነርሱን በመርዳት ላይ በእርግጥ ቻይ ነው፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
አንቀጹ ይቀጥልና ሲበደሉ ፍትሕ የሚያስተካክሉ አካላት ከሌሉ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖች፣ ምኩራቦች እና በውስጣቸው የአሏህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶች ይፈርሳሉ ይለናል፦
22፥40 ለእነዚያ «ጌታችን አላህ ነው» ከማለታቸው በስተቀር ያለ አግባብ ከአገራቸው የተባረሩ ለሆኑት ተፈቀደ፡፡ ”አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ ባልነበረ ኖሮ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችም፣ ምኩራቦችም እና በውስጣቸው የአላህ ስም በብዛት የሚወሳባቸው መስጊዶችም "በተፈረሱ" ነበር፡፡ አላህም ሃይማኖቱን የሚረዳውን ሰው በእርግጥ ይረዳዋል፡፡ አላህ ብርቱ አሸናፊ ነውና፡፡ الَّذِينَ أُخْرِجُوا مِن دِيَارِهِم بِغَيْرِ حَقٍّ إِلَّا أَن يَقُولُوا رَبُّنَا اللَّهُ ۗ وَلَوْلَا دَفْعُ اللَّهِ النَّاسَ بَعْضَهُم بِبَعْضٍ لَّهُدِّمَتْ صَوَامِعُ وَبِيَعٌ وَصَلَوَاتٌ وَمَسَاجِدُ يُذْكَرُ فِيهَا اسْمُ اللَّهِ كَثِيرًا ۗ وَلَيَنصُرَنَّ اللَّهُ مَن يَنصُرُهُ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ
ስለዚህ ገዳማት፣ ቤተክርስቲያኖችን፣ ምኩራቦችን እና መስጊዶችን ማፍረስ ወሰን ማለፍ ነው። “አላህ ሰዎችን ከፊላቸውን በከፊሉ መገፍተሩ” የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት! አንደኛው በሌላኛ ፍትሕ ለማስከበር መገፍተሩ ማለትም መጋደል ከሌለ ወሰን አላፊዎች ምድሩቱን ያበላሻሉ፦
2፥190 እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
"በአላህ መንገድ ተጋደሉ" የሚለው ይሰመርበት! በአሏህ መንገድ ለአሏህ ብሎ ጅሁድ ማድረግ ከዘውግ፣ ከብሔር፣ ከፓለቲካ የጸዳ እና ከስሜታዊነት የጸዳ ነው። ስለዚህ የሸገር ከተማ አስተዳደር አርፎ ካልተቀመጠ በመላው ሙሥሊም ተደራጅቶ መጋደል አለበት! ለዚህ ጅሁድ በነሲብ፣ በስሜት፣ በጭፍን ሳይሆን በሐልዮ፣ በአርምሞ፣ በነቢብ እና በገቢር ምክክር ያስፈልጋል። መሣጂድን የሚያፈርሱትን አሏህ ቡዲንያ ላይ ቅጣታቸውን ያሳየን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
መሥጂድ ማፍረስ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ 2፥114 የአላህንም መስጊዶች በውስጣቸው ስሙ እንዳይወሳ ከከለከለ እና እርሷንም በማበላሸት ከሮጠ ሰው ይበልጥ በዳይ ማነው? እነዚያ ፈሪዎች ኾነው እንጂ ለእነርሱ በቅርቢቱ ዓለም ውርደት አላቸው፡፡ ለእነርሱም በመጨረሻይቱ አገር ታላቅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّن مَّنَعَ مَسَاجِدَ اللَّهِ…
ይህንን መጣጥፍ በአፋን ኦሮሞ ለምትፈልጉ ይህንን ሊንክ ተጫኑት፦ https://tttttt.me/Wahidomar1/57
አሏህ አስገኚ ነው!
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው፣ አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት፡፡ هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
በግዕዝ "አስማት" ማለት "ስም" ለሚለው ብዜት ሲሆን "ስሞች" ግን "ስም" ለሚለው ጸያፍ ርቢ ነው፥ ይህንን በአውንታዊ ከተረዳን ዘንዳ አምላካችን አሏህ በቁርኣን የተገለጹ ዘጠና ዘጠኝ ባሕርያቱን የሚገልጹ የተዋቡ አስማት አሉት። ከስሞቹ አንዱ "አል ባሪእ" ነው፥ "አል ባሪእ" الْبَارِئ የሚለው ቃል "በረአ" بَرَأَ ማለትም "ተገኘ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "አስገኚው" ማለት ነው፦
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው፣ "አስገኚው"፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት፡፡ هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አስገኚው" ለሚለው የገባው ቃል "አል ባሪእ" الْبَارِئ ነው፥ አምላካችን አሏህ ፍጥረትን ካለመኖር ወደ መኖር በማስገኘቱ "አስገኚ" ተብሏል። "ተገኚ" ደግሞ "መብሩዕ" مَبْرُوء ሲሆን "ተፈጣሪ" ነው፥ አሏህ አስገኚ ሲሆን ፍጡር ደግሞ "ተገኚ" ነው። "በሪያህ" بَرِيَّة ማለት "ግኝት" ማለት ነው፦
98፥7 እነዚያ ያመኑት እና መልካሞችንም የሠሩት እነዚያ እነርሱ ከ"ፍጥረት" ሁሉ በላጭ ናቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ أُولَـٰئِكَ هُمْ خَيْرُ الْبَرِيَّةِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ፍጥረት" ለሚለው የገባው ቃል "አል በሪያህ" الْبَرِيَّة ሲሆን "ግኝት" ማለት ነው።
"ረብ" رَبّ የሚለው ቃል "ረበ" رَبَّ ማለትም "ጌተ" "ተንከባከበ" "አሳደገ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ጌታ" "ተንከባካቢ" "አሳዳጊ" ማለት ነው፦
17፥24 ለሁለቱም ከእዝነትህ የመዋረድን ክንፍ ዝቅ አድርግላቸው፡፡ «ጌታዬ ሆይ! በትንሽነቴ "እንዳሳደጉኝ" እዘንልላቸውም» በል፡፡ وَاخْفِضْ لَهُمَا جَنَاحَ الذُّلِّ مِنَ الرَّحْمَةِ وَقُل رَّبِّ ارْحَمْهُمَا كَمَا رَبَّيَانِي صَغِيرًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "እዳሳደጉኝ" ለሚለው የግሥ መደብ የገባው ቃል "ረበያኒ" رَبَّيَانِي ሲሆን ስንፈለቅቀው ሥርወ ቃሉ "ረበ" رَبَّ ነው፦
26፥18 ፈርዖንም አለ «ልጅ ኾነህ በእኛ ውስጥ "አላሳደግንህምን"? በእኛ ውስጥም ከዕድሜህ ብዙ ዓመታትን አልተቀመጥክምን? قَالَ أَلَمْ نُرَبِّكَ فِينَا وَلِيدًا وَلَبِثْتَ فِينَا مِنْ عُمُرِكَ سِنِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ለም" لَمْ የሚለው ሐርፉን ነፍይ ሲነሳ "አሳደግንህ" ለሚለው የገባው ቃል "ኑረባከ" نُرَبِّكَ እንደሆነ ከተግባባን 17፥24 ዐውዱ ላይ በሙሰና "ለሁማ" لَهُمَا የተባሉት ወላጆች ናቸው፦
17፥23 ጌታህም እንዲህ ሲል አዘዘ፡- እርሱን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ "በወላጆቻችሁም" መልካምን ሥሩ፡፡ وَقَضَىٰ رَبُّكَ أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا إِيَّاهُ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا
ወንድ ወላጅ "ዋሊድ" وَالِد ሲባል፣ ሴት ወላጅ "ዋሊዳህ" وَالِدَة ስትባት፣ ሁለቱም በሙሰና ደግሞ "ዋሊደይኒ" وَالِدَيْنِ ይባላሉ፥ ከሁለቱ የሚገኘው ልጅ ደግሞ "ወለድ" وَلَد ይባላል። ወላጆች በሌላ ተለዋዋጭ ቃል "አበዋን" أَبَوَان ይባላሉ፦
12፥100 "ወላጆቹንም" በዙፋኑ ላይ አወጣቸው፡፡ وَرَفَعَ أَبَوَيْهِ عَلَى الْعَرْشِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ወላጆቹ" ለሚለው የገባው ቃል "አበወይሂ" أَبَوَيْهِ ሲሆን መደቡ "አብ" أَب ነው፥ "ኡም" أُمّ የሚለው ቃል "አመ" أَمَّ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "እናት" ማለት ብቻ ሳይሆን "ማዕከል" "ምንጭ" "መሠረት" ማለትም ነው፦
6፥92 የከተሞችን እናት እና በዙሪያዋ ያሉትን ሰዎች ልታስጠነቅቅበት አወረድነው፡፡ وَلِتُنذِرَ أُمَّ الْقُرَىٰ وَمَنْ حَوْلَهَا
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው፣ አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት፡፡ هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
በግዕዝ "አስማት" ማለት "ስም" ለሚለው ብዜት ሲሆን "ስሞች" ግን "ስም" ለሚለው ጸያፍ ርቢ ነው፥ ይህንን በአውንታዊ ከተረዳን ዘንዳ አምላካችን አሏህ በቁርኣን የተገለጹ ዘጠና ዘጠኝ ባሕርያቱን የሚገልጹ የተዋቡ አስማት አሉት። ከስሞቹ አንዱ "አል ባሪእ" ነው፥ "አል ባሪእ" الْبَارِئ የሚለው ቃል "በረአ" بَرَأَ ማለትም "ተገኘ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "አስገኚው" ማለት ነው፦
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው፣ "አስገኚው"፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት፡፡ هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
እዚህ አንቀጽ ላይ "አስገኚው" ለሚለው የገባው ቃል "አል ባሪእ" الْبَارِئ ነው፥ አምላካችን አሏህ ፍጥረትን ካለመኖር ወደ መኖር በማስገኘቱ "አስገኚ" ተብሏል። "ተገኚ" ደግሞ "መብሩዕ" مَبْرُوء ሲሆን "ተፈጣሪ" ነው፥ አሏህ አስገኚ ሲሆን ፍጡር ደግሞ "ተገኚ" ነው። "በሪያህ" بَرِيَّة ማለት "ግኝት" ማለት ነው፦
98፥7 እነዚያ ያመኑት እና መልካሞችንም የሠሩት እነዚያ እነርሱ ከ"ፍጥረት" ሁሉ በላጭ ናቸው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ أُولَـٰئِكَ هُمْ خَيْرُ الْبَرِيَّةِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ፍጥረት" ለሚለው የገባው ቃል "አል በሪያህ" الْبَرِيَّة ሲሆን "ግኝት" ማለት ነው።
"ረብ" رَبّ የሚለው ቃል "ረበ" رَبَّ ማለትም "ጌተ" "ተንከባከበ" "አሳደገ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ጌታ" "ተንከባካቢ" "አሳዳጊ" ማለት ነው፦
17፥24 ለሁለቱም ከእዝነትህ የመዋረድን ክንፍ ዝቅ አድርግላቸው፡፡ «ጌታዬ ሆይ! በትንሽነቴ "እንዳሳደጉኝ" እዘንልላቸውም» በል፡፡ وَاخْفِضْ لَهُمَا جَنَاحَ الذُّلِّ مِنَ الرَّحْمَةِ وَقُل رَّبِّ ارْحَمْهُمَا كَمَا رَبَّيَانِي صَغِيرًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "እዳሳደጉኝ" ለሚለው የግሥ መደብ የገባው ቃል "ረበያኒ" رَبَّيَانِي ሲሆን ስንፈለቅቀው ሥርወ ቃሉ "ረበ" رَبَّ ነው፦
26፥18 ፈርዖንም አለ «ልጅ ኾነህ በእኛ ውስጥ "አላሳደግንህምን"? በእኛ ውስጥም ከዕድሜህ ብዙ ዓመታትን አልተቀመጥክምን? قَالَ أَلَمْ نُرَبِّكَ فِينَا وَلِيدًا وَلَبِثْتَ فِينَا مِنْ عُمُرِكَ سِنِينَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ለም" لَمْ የሚለው ሐርፉን ነፍይ ሲነሳ "አሳደግንህ" ለሚለው የገባው ቃል "ኑረባከ" نُرَبِّكَ እንደሆነ ከተግባባን 17፥24 ዐውዱ ላይ በሙሰና "ለሁማ" لَهُمَا የተባሉት ወላጆች ናቸው፦
17፥23 ጌታህም እንዲህ ሲል አዘዘ፡- እርሱን እንጂ ሌላን አትገዙ፡፡ "በወላጆቻችሁም" መልካምን ሥሩ፡፡ وَقَضَىٰ رَبُّكَ أَلَّا تَعْبُدُوا إِلَّا إِيَّاهُ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا
ወንድ ወላጅ "ዋሊድ" وَالِد ሲባል፣ ሴት ወላጅ "ዋሊዳህ" وَالِدَة ስትባት፣ ሁለቱም በሙሰና ደግሞ "ዋሊደይኒ" وَالِدَيْنِ ይባላሉ፥ ከሁለቱ የሚገኘው ልጅ ደግሞ "ወለድ" وَلَد ይባላል። ወላጆች በሌላ ተለዋዋጭ ቃል "አበዋን" أَبَوَان ይባላሉ፦
12፥100 "ወላጆቹንም" በዙፋኑ ላይ አወጣቸው፡፡ وَرَفَعَ أَبَوَيْهِ عَلَى الْعَرْشِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ወላጆቹ" ለሚለው የገባው ቃል "አበወይሂ" أَبَوَيْهِ ሲሆን መደቡ "አብ" أَب ነው፥ "ኡም" أُمّ የሚለው ቃል "አመ" أَمَّ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "እናት" ማለት ብቻ ሳይሆን "ማዕከል" "ምንጭ" "መሠረት" ማለትም ነው፦
6፥92 የከተሞችን እናት እና በዙሪያዋ ያሉትን ሰዎች ልታስጠነቅቅበት አወረድነው፡፡ وَلِتُنذِرَ أُمَّ الْقُرَىٰ وَمَنْ حَوْلَهَا
እዚህ አንቀጽ ላይ መካህ "ኡም" أُمّ ተብላለች፥ ወላጅ ስለሆነች ሳይሆን ለዓለማችን ማዕከት ስለሆነች ነው። እንቀጥል፦
3፥7 እርሱ ያ በአንተ ላይ መጽሐፉን ያወረደ ነው፡፡ ከእርሱ ግልጽ የኾኑ አንቀጾች አልሉ፡፡ እነሱ የመጽሐፉ "መሠረት" ነው፡፡ هُوَ الَّذِي أَنزَلَ عَلَيْكَ الْكِتَابَ مِنْهُ آيَاتٌ مُّحْكَمَاتٌ هُنَّ أُمُّ الْكِتَابِ
እዚህ አንቀጽ ላይ አያቱል ሙሕከማት "ኡም" أُمّ ተብለዋል፥ በሌላ አንቀጽ ደግሞ ለሕወል መሕፉዝ "ኡም" أُمّ ተብሏል፦
13፥39 የመጽሐፉ "መሠረት" እርሱ ዘንድ ነው፡፡ وَعِندَهُ أُمُّ الْكِتَابِ
43፥4 እርሱም በመጽሐፉ "እናት" ውስጥ እኛ ዘንድ በእርግጥ ከፍተኛ ጥበብ የተመላ ነው፡፡ وَإِنَّهُ فِي أُمِّ الْكِتَابِ لَدَيْنَا لَعَلِيٌّ حَكِيمٌ
ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ደግሞ በሐዲስ ላይ ሰባት የተደጋገሙ አናቅጽ የያዘችው ሡረቱል ፋቲሓህ "ኡም" أُمّ እንደሆነች ነግረውናል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3415
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "አል ሐምዱሊሏህ የቁርኣን "እናት"፣ የመጽሐፉ "እናት" እና ሰባት የተደጋገሙ ናት። عَنِ ابْنِ أَبِي ذِئْبٍ، عَنِ الْمَقْبُرِيِّ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْحَمْدُ لِلَّهِ أُمُّ الْقُرْآنِ وَأُمُّ الْكِتَابِ وَالسَّبْعُ الْمَثَانِي
መካህ፣ አያቱል ሙሕከማት፣ ለሕወል መሕፉዝ እና ሡረቱል ፋቲሓህ "ኡም" أُمّ የተባሉት "ማዕከል" "መሠረት" "ምንጭ" ለማለት መዕነዊይ እንጂ "ወላጅ" ለማለት ሐሣሢይ አይደለም፥ "መዕነዊይ" مَعْنَوِيّ ማለት "ፍካሬአዊ"allegorical" ማለት ሲሆን "ሐሣሢይ حَسَّاسِيّ ማለት ደግሞ "እማሬአዊ"literal" ማለት ነው።
አምላካችን አሏህ ሙሣፊርን "ኢብኑሥ ሠቢል" اِبْن السَّبِيل ይላቸዋል፥ "ኢብን" اِبْن ማለት "ልጅ" ማለት ነው፦
2፥215 ምንን ለማንም እንደሚለግሱ ይጠይቁካል፥ “ከመልካም ነገር የምትለግሱት ለወላጆች፣ ለቅርብ ዘመዶች፣ ለየቲሞችም፣ ለድሆችም እና "ለመንገደኞች" ነው” በላቸው፡፡ يَسْأَلُونَكَ مَاذَا يُنفِقُونَ ۖ قُلْ مَا أَنفَقْتُم مِّنْ خَيْرٍ فَلِلْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መንገደኞች" ለሚለው የገባው ቃል "ኢብኑሥ ሠቢል" اِبْن السَّبِيل ሲሆን "የመንገድ ልጅ" ማለት ነው፥ መንገደኛ በመንገድ ሥር መሆኑን ለማሳየት የመጣ መዕነዊይ እንጂ ሐሣሢይ አይደለም። "ኢብን" اِبْن ሥርወ ቃሉ "በና"بَنَى ሲሆን "በና"بَنَى ማለት "ገነባ" ማለት ነው፦
66፥11 «ጌታዬ ሆይ! አንተ ዘንድ በገነት ውስጥ ለእኔ ቤትን "ገንባልኝ"፡፡ ከፈርዖን እና ከሥራውም አድነኝ፡፡ ከበደለኞቹ ሕዝቦችም አድነኝ» ባለች ጊዜ፡፡ إِذْ قَالَتْ رَبِّ ابْنِ لِي عِندَكَ بَيْتًا فِي الْجَنَّةِ وَنَجِّنِي مِن فِرْعَوْنَ وَعَمَلِهِ وَنَجِّنِي مِنَ الْقَوْمِ الظَّالِمِينَ
የፈርዖን ሚስት "ገንባ" ላለችበት የገባው ግሥ "ኢብኒ" ابْنِ ነው፥ አሏህ ሰማይን እንደፈጠረ እሙን ቢሆንም "ገነባናት" ለሚለው የገባው ቃል "በነይና-ሃ" بَنَيْنَاهَا ነው፦
56፥47 ሰማይንም በኀይል ገነባናት፡፡ وَالسَّمَاءَ بَنَيْنَاهَا بِأَيْدٍ
ስለዚህ "ኢብን" اِبْن መዕነዊይ በሆነ አገላለጽ ሊመጣ ይችላል። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ በባይብል "አብ" ማለት ምን ማለት እንደሆነ በክፍል ሁለት ኢንሻላህ እንመለከታለን!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
3፥7 እርሱ ያ በአንተ ላይ መጽሐፉን ያወረደ ነው፡፡ ከእርሱ ግልጽ የኾኑ አንቀጾች አልሉ፡፡ እነሱ የመጽሐፉ "መሠረት" ነው፡፡ هُوَ الَّذِي أَنزَلَ عَلَيْكَ الْكِتَابَ مِنْهُ آيَاتٌ مُّحْكَمَاتٌ هُنَّ أُمُّ الْكِتَابِ
እዚህ አንቀጽ ላይ አያቱል ሙሕከማት "ኡም" أُمّ ተብለዋል፥ በሌላ አንቀጽ ደግሞ ለሕወል መሕፉዝ "ኡም" أُمّ ተብሏል፦
13፥39 የመጽሐፉ "መሠረት" እርሱ ዘንድ ነው፡፡ وَعِندَهُ أُمُّ الْكِتَابِ
43፥4 እርሱም በመጽሐፉ "እናት" ውስጥ እኛ ዘንድ በእርግጥ ከፍተኛ ጥበብ የተመላ ነው፡፡ وَإِنَّهُ فِي أُمِّ الْكِتَابِ لَدَيْنَا لَعَلِيٌّ حَكِيمٌ
ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ደግሞ በሐዲስ ላይ ሰባት የተደጋገሙ አናቅጽ የያዘችው ሡረቱል ፋቲሓህ "ኡም" أُمّ እንደሆነች ነግረውናል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3415
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "አል ሐምዱሊሏህ የቁርኣን "እናት"፣ የመጽሐፉ "እናት" እና ሰባት የተደጋገሙ ናት። عَنِ ابْنِ أَبِي ذِئْبٍ، عَنِ الْمَقْبُرِيِّ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْحَمْدُ لِلَّهِ أُمُّ الْقُرْآنِ وَأُمُّ الْكِتَابِ وَالسَّبْعُ الْمَثَانِي
መካህ፣ አያቱል ሙሕከማት፣ ለሕወል መሕፉዝ እና ሡረቱል ፋቲሓህ "ኡም" أُمّ የተባሉት "ማዕከል" "መሠረት" "ምንጭ" ለማለት መዕነዊይ እንጂ "ወላጅ" ለማለት ሐሣሢይ አይደለም፥ "መዕነዊይ" مَعْنَوِيّ ማለት "ፍካሬአዊ"allegorical" ማለት ሲሆን "ሐሣሢይ حَسَّاسِيّ ማለት ደግሞ "እማሬአዊ"literal" ማለት ነው።
አምላካችን አሏህ ሙሣፊርን "ኢብኑሥ ሠቢል" اِبْن السَّبِيل ይላቸዋል፥ "ኢብን" اِبْن ማለት "ልጅ" ማለት ነው፦
2፥215 ምንን ለማንም እንደሚለግሱ ይጠይቁካል፥ “ከመልካም ነገር የምትለግሱት ለወላጆች፣ ለቅርብ ዘመዶች፣ ለየቲሞችም፣ ለድሆችም እና "ለመንገደኞች" ነው” በላቸው፡፡ يَسْأَلُونَكَ مَاذَا يُنفِقُونَ ۖ قُلْ مَا أَنفَقْتُم مِّنْ خَيْرٍ فَلِلْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መንገደኞች" ለሚለው የገባው ቃል "ኢብኑሥ ሠቢል" اِبْن السَّبِيل ሲሆን "የመንገድ ልጅ" ማለት ነው፥ መንገደኛ በመንገድ ሥር መሆኑን ለማሳየት የመጣ መዕነዊይ እንጂ ሐሣሢይ አይደለም። "ኢብን" اِبْن ሥርወ ቃሉ "በና"بَنَى ሲሆን "በና"بَنَى ማለት "ገነባ" ማለት ነው፦
66፥11 «ጌታዬ ሆይ! አንተ ዘንድ በገነት ውስጥ ለእኔ ቤትን "ገንባልኝ"፡፡ ከፈርዖን እና ከሥራውም አድነኝ፡፡ ከበደለኞቹ ሕዝቦችም አድነኝ» ባለች ጊዜ፡፡ إِذْ قَالَتْ رَبِّ ابْنِ لِي عِندَكَ بَيْتًا فِي الْجَنَّةِ وَنَجِّنِي مِن فِرْعَوْنَ وَعَمَلِهِ وَنَجِّنِي مِنَ الْقَوْمِ الظَّالِمِينَ
የፈርዖን ሚስት "ገንባ" ላለችበት የገባው ግሥ "ኢብኒ" ابْنِ ነው፥ አሏህ ሰማይን እንደፈጠረ እሙን ቢሆንም "ገነባናት" ለሚለው የገባው ቃል "በነይና-ሃ" بَنَيْنَاهَا ነው፦
56፥47 ሰማይንም በኀይል ገነባናት፡፡ وَالسَّمَاءَ بَنَيْنَاهَا بِأَيْدٍ
ስለዚህ "ኢብን" اِبْن መዕነዊይ በሆነ አገላለጽ ሊመጣ ይችላል። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ በባይብል "አብ" ማለት ምን ማለት እንደሆነ በክፍል ሁለት ኢንሻላህ እንመለከታለን!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አሏህ አስገኚ ነው!
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው፣ አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት፡፡ هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
በዐረቢኛ "አብ" أَب ማለት "ባለቤት" በሚል ይመጣል፥ ለምሳሌ፦ የዐብዱል ሙጧሊብ ልጅ ዐብዱል ዑዛ በቁርኣን "አቢ ለሀብ" أَبِي لَهَب ተብሏል፦
111፥1 የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ፥ እርሱም ከሰረ፡፡ تَبَّتْ يَدَا أَبِي لَهَبٍ وَتَبَّ
"አቢ" أَبِي የሚለው ኢሥሙል መጅሩር "አብ" أَب የሚለውን መደብ አመላካች ነው፥ "ለሀብ" لَهَب ማለት "መንቀልቀል" ማለት ነው። "መንቀልቀል" የተባለው እሳት ጀሀነም ውስጥ ነው፦
111፥3 የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡ سَيَصْلَىٰ نَارًا ذَاتَ لَهَبٍ
77፥31 አጠላይ ያልኾነ ከእሳቱም ላንቃ የማያድን ወደ ኾነው አዝግሙ፡፡ لَّا ظَلِيلٍ وَلَا يُغْنِي مِنَ اللَّهَبِ
በጥቅሉ "አቢ ለሀብ" أَبِي لَهَب ማለት "የመንቀልቀል ባለቤት" ማለት ነው ነው፥ "አብ" أَب እዚህ ዐውድ ላይ ወላጅ "አባት" ማለት ሳይሆን "ባለቤት" ማለት ነው።
አምላካችን አሏህ አስገኚ፣ ዓለማትን የሚያስተናብር ጌታ፣ የንግሥና እና የፍርዱ ቀን ባለቤት መሆኑን በግልጽ እና በማያሻማ መልኩ በቁርኣን ተቀምጧል።
በባይብል ደግሞ "አብ" אָב የሚለው የዕብራይስጥ ቃል "አስገኚ" ለሚለው ቃል ሥነ-ዘይቤአዊ አገላለጽ"analogical expression" ሆኖ መጥቷል፦
ዘዳግም 32፥6 የገዛህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህ እና የመሠረተህ እርሱ ነው። הֲלוֹא־ הוּא֙ אָבִ֣יךָ קָּנֶ֔ךָ ה֥וּא עָֽשְׂךָ֖ וַֽיְכֹנְנֶֽךָ׃
አንዱ አምላክ ስለ ፈጠረ እና ስለ መሠረተ "አብ" אָב መባሉ በእማሬአዊ "ወላዲ" ሳይሆን በፍካሬአዊ "አስገኚ" ማለት ነው። አምላክ "አባት" መባሉ "ባለቤት" መባልን ያሳያል፥ ለምሳሌ የዮሐንስ የማዕረግ ስም "አቡ ቀለምሲስ" ሲሆን "የራእይ ባለቤት" ማለት ሲሆን "አባ ወራ" እራሱ "ባለቤት" ማለት ነው። የዝናብ ባለቤት አምላክ ሲሆን ለዝናብ አባት ተብሏል፦
ኢዮብ 38፥28 በውኑ ለዝናብ "አባት" አለውን ወይስ የጠልን ነጠብጣብ "የወለደ" ማን ነው? הֲיֵשׁ־לַמָּטָ֥ר אָ֑ב אֹ֥ו מִי־הֹ֝ולִ֗יד אֶגְלֵי־טָֽל׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "አባት" ተብሎ በዕብራይስጡ የገባ ቃል "አብ" אָ֑ב መሆኑን ልብ አድርግ! "አባት" ሲባል "ባለቤት" "አስገኚ" "ምንጭ" በሚል ቀመር ከተረዳን ዘንዳ የኢየሱስ "አባት" ሲባል የኢየሱስ "አስገኚ" በሚል እንረዳለን፦
ቆላስይስ 1፥3 የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን አባት አምላክን ሁልጊዜ እናመሰግናለን። Εὐχαριστοῦμεν τῷ Θεῷ Πατρὶ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ.
አንዱ አምላክ የኢየሱስ "አባት" ነው ሲባል የኢየሱስ "አስገኚ" በሚል ተቀጽሎ እንደመጣ በቀላሉ እንረዳለን። አንዱ አምላክ ሁሉንም አማንያን ስለሚያስተናብር "አንድ አባት" ተብሏል፦
ሚልክያስ 2፥10 ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን? አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን? הֲלֹ֨וא אָ֤ב אֶחָד֙ לְכֻלָּ֔נוּ הֲלֹ֛וא אֵ֥ל אֶֽחָ֖ד בְּרָאָ֑נוּ
ዮሐንስ 8፥41 አንድ አባት አለን፥ እርሱም አምላክ ነው። ἕνα Πατέρα ἔχομεν τὸν Θεόν.
ኤፌሶን 4፥6 አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ። εἷς Θεὸς καὶ Πατὴρ πάντων,
እኛ እያንዳንዳችን ወላጅ አባት አለን፥ ወላጃችንን "አባት" ብለን እንጠራለን፥ ኢየሱስ "አንዱ የሰማዩን አምላክ እንጂ "ማንንም "አባት" ብላችሁ አትጥሩ" ሲለን "አባት" የሚለው ካለመኖር ወደ መኖር ያስገኘ "አስገኚ" ብቻ አመላካች ነው፦
ማቴዎስ 23፥9 "አባታችሁ አንዱ እርሱም የሰማዩ ነውና" በምድር ላይ ማንንም፦ "አባት" ብላችሁ አትጥሩ። καὶ πατέρα μὴ καλέσητε ὑμῶν ἐπὶ τῆς γῆς· εἷς γάρ ἐστιν ὑμῶν ὁ Πατὴρ ὁ οὐράνιος.
"አባት" ለአንዱ አምላክ ሲቀጸል በራሱ "አስገኚ" "አስተናባሪ" "ተንከባካቢ" ማለት እንጂ "የባሕርይ አባት" ማለት አይደለም። ለምሳሌ፦ አምላክ "እሳት" ተብሏል፦
ዕብራውያን 12፥29 አምላካችን በእውነት የሚያጠፋ "እሳት" ነው።
ዘዳግም 4፥24 አምላክህ ያህዌህ የሚበላ እሳት እና ቀናተኛ አምላክ ነው።
"እሳት" ማለት "ቁጠኛ" "ቀጪ" የሚለውን ለመግለጽ የመጣ ፍካሬአዊ አነጋገር መሆኑን ከተረዳን ዘንዳ በተመሳሳይም "አባት" ማለት "አስገኚ" "አስተናባሪ" "ተንከባካቢ" "ባለቤት" በሚል እንረዳለን። አምላክ "ድንጋይ" ተብሏል፦
ዘዳግም 32፥4 እርሱ "ዓለት" ነው። הַצּוּר֙
"ዓለት" ማለት "ድንጋይ" ማለት ነው፥ "ድንጋይ" ማለት "መሸሸጊያ" "አንባ" የሚለውን ለመግለጽ የመጣ ፍካሬአዊ አነጋገር መሆኑን ከተረዳን ዘንዳ በተመሳሳይም "አባት" ማለት "አስገኚ" "አስተናባሪ" "ተንከባካቢ" "ባለቤት" በሚል እንረዳለን።
በ 325 ድኅረ ልደት የተከናወነው የኒቂያ ጉባኤ፦ "ከአምላክ የተገኘ አምላክ" በማለት አሏህን ወላዲ መሢሑን ተወላዲ በማድረግ ለአሏህ ቁራጭን አደረጉለት፦
43፥15 ከባሮቹም ለእርሱ ቁራጭን ልጅ አደረጉለት፡፡ ሰው በእርግጥ ግልጽ ከሓዲ ነው፡፡ وَجَعَلُوا لَهُ مِنْ عِبَادِهِ جُزْءًا ۚ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ مُّبِينٌ
አሏህ አንድ ነው፥ እርሱ ከማንነቱ እና ከምንነቱ ማንንም አልወለደም። ከእርሱ ማንነት እና ምንነት የተወለደ ማንም የለም፥ ከእርሱ የተወለደ ማንም አምላክ የለም፦
112፥1 በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ
112፥3 አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
23፥91 አላህ ምንም ልጅን አልወለደም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ
“ወለድ” وَلَد የሚለው ቃል “ወለደ” وَلَدَ ማለትም “ወለደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ወልድ” ወይም “ልጅ” ማለት ነው። "ከአምላክ አካል አካልን ወስዶ እና ከባሕርይው ባሕርይን ወስዶ፥ አብን መስሎ እና አህሎ መገኘት ወይም መወለድ" የሚለውን እሳቤ ቁርኣን ስለማይቀበል ወደዚያ የሚጠጋ "አባት" የሚለውን ስያሜ ለአሏህ አይጠቀምም። እኛ ሙሥሊሞችም አንጠቀምም፥ ከዚያ ይልቅ "አብ" የሚለው ትርጉሙ "አስገኚ" ወይም "አስተናባሪ" "ተንከባካቢ" አሊያም "ባለቤት" የሚል ፍቺ ካለው በቁርኣን በግልጽ አሏህ "አስገኚ" የተባለበትን "አል ባሪእ" الْبَارِئ እና "አስተናባሪ" "ተንከባካቢ" የተባለበትን "አር ረብ" الْرَبّ እንዲሁ "ባለቤት" የሚለውን "አል ማሊክ" الْمَالِك እንጠቀማለን።
አምላካችን አሏህ በተውሒድ ሙዋሒድ አርጎ ያጽናን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
59፥24 እርሱ አላህ ፈጣሪው፣ አስገኚው፣ ቅርጽን አሳማሪው ነው፡፡ ለእርሱ መልካሞች ስሞች አሉት፡፡ هُوَ اللَّهُ الْخَالِقُ الْبَارِئُ الْمُصَوِّرُ ۖ لَهُ الْأَسْمَاءُ الْحُسْنَىٰ
በዐረቢኛ "አብ" أَب ማለት "ባለቤት" በሚል ይመጣል፥ ለምሳሌ፦ የዐብዱል ሙጧሊብ ልጅ ዐብዱል ዑዛ በቁርኣን "አቢ ለሀብ" أَبِي لَهَب ተብሏል፦
111፥1 የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ፥ እርሱም ከሰረ፡፡ تَبَّتْ يَدَا أَبِي لَهَبٍ وَتَبَّ
"አቢ" أَبِي የሚለው ኢሥሙል መጅሩር "አብ" أَب የሚለውን መደብ አመላካች ነው፥ "ለሀብ" لَهَب ማለት "መንቀልቀል" ማለት ነው። "መንቀልቀል" የተባለው እሳት ጀሀነም ውስጥ ነው፦
111፥3 የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡ سَيَصْلَىٰ نَارًا ذَاتَ لَهَبٍ
77፥31 አጠላይ ያልኾነ ከእሳቱም ላንቃ የማያድን ወደ ኾነው አዝግሙ፡፡ لَّا ظَلِيلٍ وَلَا يُغْنِي مِنَ اللَّهَبِ
በጥቅሉ "አቢ ለሀብ" أَبِي لَهَب ማለት "የመንቀልቀል ባለቤት" ማለት ነው ነው፥ "አብ" أَب እዚህ ዐውድ ላይ ወላጅ "አባት" ማለት ሳይሆን "ባለቤት" ማለት ነው።
አምላካችን አሏህ አስገኚ፣ ዓለማትን የሚያስተናብር ጌታ፣ የንግሥና እና የፍርዱ ቀን ባለቤት መሆኑን በግልጽ እና በማያሻማ መልኩ በቁርኣን ተቀምጧል።
በባይብል ደግሞ "አብ" אָב የሚለው የዕብራይስጥ ቃል "አስገኚ" ለሚለው ቃል ሥነ-ዘይቤአዊ አገላለጽ"analogical expression" ሆኖ መጥቷል፦
ዘዳግም 32፥6 የገዛህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህ እና የመሠረተህ እርሱ ነው። הֲלוֹא־ הוּא֙ אָבִ֣יךָ קָּנֶ֔ךָ ה֥וּא עָֽשְׂךָ֖ וַֽיְכֹנְנֶֽךָ׃
አንዱ አምላክ ስለ ፈጠረ እና ስለ መሠረተ "አብ" אָב መባሉ በእማሬአዊ "ወላዲ" ሳይሆን በፍካሬአዊ "አስገኚ" ማለት ነው። አምላክ "አባት" መባሉ "ባለቤት" መባልን ያሳያል፥ ለምሳሌ የዮሐንስ የማዕረግ ስም "አቡ ቀለምሲስ" ሲሆን "የራእይ ባለቤት" ማለት ሲሆን "አባ ወራ" እራሱ "ባለቤት" ማለት ነው። የዝናብ ባለቤት አምላክ ሲሆን ለዝናብ አባት ተብሏል፦
ኢዮብ 38፥28 በውኑ ለዝናብ "አባት" አለውን ወይስ የጠልን ነጠብጣብ "የወለደ" ማን ነው? הֲיֵשׁ־לַמָּטָ֥ר אָ֑ב אֹ֥ו מִי־הֹ֝ולִ֗יד אֶגְלֵי־טָֽל׃
እዚህ አንቀጽ ላይ "አባት" ተብሎ በዕብራይስጡ የገባ ቃል "አብ" אָ֑ב መሆኑን ልብ አድርግ! "አባት" ሲባል "ባለቤት" "አስገኚ" "ምንጭ" በሚል ቀመር ከተረዳን ዘንዳ የኢየሱስ "አባት" ሲባል የኢየሱስ "አስገኚ" በሚል እንረዳለን፦
ቆላስይስ 1፥3 የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን አባት አምላክን ሁልጊዜ እናመሰግናለን። Εὐχαριστοῦμεν τῷ Θεῷ Πατρὶ τοῦ Κυρίου ἡμῶν Ἰησοῦ Χριστοῦ.
አንዱ አምላክ የኢየሱስ "አባት" ነው ሲባል የኢየሱስ "አስገኚ" በሚል ተቀጽሎ እንደመጣ በቀላሉ እንረዳለን። አንዱ አምላክ ሁሉንም አማንያን ስለሚያስተናብር "አንድ አባት" ተብሏል፦
ሚልክያስ 2፥10 ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን? አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን? הֲלֹ֨וא אָ֤ב אֶחָד֙ לְכֻלָּ֔נוּ הֲלֹ֛וא אֵ֥ל אֶֽחָ֖ד בְּרָאָ֑נוּ
ዮሐንስ 8፥41 አንድ አባት አለን፥ እርሱም አምላክ ነው። ἕνα Πατέρα ἔχομεν τὸν Θεόν.
ኤፌሶን 4፥6 አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ። εἷς Θεὸς καὶ Πατὴρ πάντων,
እኛ እያንዳንዳችን ወላጅ አባት አለን፥ ወላጃችንን "አባት" ብለን እንጠራለን፥ ኢየሱስ "አንዱ የሰማዩን አምላክ እንጂ "ማንንም "አባት" ብላችሁ አትጥሩ" ሲለን "አባት" የሚለው ካለመኖር ወደ መኖር ያስገኘ "አስገኚ" ብቻ አመላካች ነው፦
ማቴዎስ 23፥9 "አባታችሁ አንዱ እርሱም የሰማዩ ነውና" በምድር ላይ ማንንም፦ "አባት" ብላችሁ አትጥሩ። καὶ πατέρα μὴ καλέσητε ὑμῶν ἐπὶ τῆς γῆς· εἷς γάρ ἐστιν ὑμῶν ὁ Πατὴρ ὁ οὐράνιος.
"አባት" ለአንዱ አምላክ ሲቀጸል በራሱ "አስገኚ" "አስተናባሪ" "ተንከባካቢ" ማለት እንጂ "የባሕርይ አባት" ማለት አይደለም። ለምሳሌ፦ አምላክ "እሳት" ተብሏል፦
ዕብራውያን 12፥29 አምላካችን በእውነት የሚያጠፋ "እሳት" ነው።
ዘዳግም 4፥24 አምላክህ ያህዌህ የሚበላ እሳት እና ቀናተኛ አምላክ ነው።
"እሳት" ማለት "ቁጠኛ" "ቀጪ" የሚለውን ለመግለጽ የመጣ ፍካሬአዊ አነጋገር መሆኑን ከተረዳን ዘንዳ በተመሳሳይም "አባት" ማለት "አስገኚ" "አስተናባሪ" "ተንከባካቢ" "ባለቤት" በሚል እንረዳለን። አምላክ "ድንጋይ" ተብሏል፦
ዘዳግም 32፥4 እርሱ "ዓለት" ነው። הַצּוּר֙
"ዓለት" ማለት "ድንጋይ" ማለት ነው፥ "ድንጋይ" ማለት "መሸሸጊያ" "አንባ" የሚለውን ለመግለጽ የመጣ ፍካሬአዊ አነጋገር መሆኑን ከተረዳን ዘንዳ በተመሳሳይም "አባት" ማለት "አስገኚ" "አስተናባሪ" "ተንከባካቢ" "ባለቤት" በሚል እንረዳለን።
በ 325 ድኅረ ልደት የተከናወነው የኒቂያ ጉባኤ፦ "ከአምላክ የተገኘ አምላክ" በማለት አሏህን ወላዲ መሢሑን ተወላዲ በማድረግ ለአሏህ ቁራጭን አደረጉለት፦
43፥15 ከባሮቹም ለእርሱ ቁራጭን ልጅ አደረጉለት፡፡ ሰው በእርግጥ ግልጽ ከሓዲ ነው፡፡ وَجَعَلُوا لَهُ مِنْ عِبَادِهِ جُزْءًا ۚ إِنَّ الْإِنسَانَ لَكَفُورٌ مُّبِينٌ
አሏህ አንድ ነው፥ እርሱ ከማንነቱ እና ከምንነቱ ማንንም አልወለደም። ከእርሱ ማንነት እና ምንነት የተወለደ ማንም የለም፥ ከእርሱ የተወለደ ማንም አምላክ የለም፦
112፥1 በል «እርሱ አላህ አንድ ነው፡፡ قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ
112፥3 አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
23፥91 አላህ ምንም ልጅን አልወለደም፡፡ ከእርሱም ጋር አንድም አምላክ የለም፡፡ مَا اتَّخَذَ اللَّهُ مِن وَلَدٍ وَمَا كَانَ مَعَهُ مِنْ إِلَـٰهٍ
“ወለድ” وَلَد የሚለው ቃል “ወለደ” وَلَدَ ማለትም “ወለደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ወልድ” ወይም “ልጅ” ማለት ነው። "ከአምላክ አካል አካልን ወስዶ እና ከባሕርይው ባሕርይን ወስዶ፥ አብን መስሎ እና አህሎ መገኘት ወይም መወለድ" የሚለውን እሳቤ ቁርኣን ስለማይቀበል ወደዚያ የሚጠጋ "አባት" የሚለውን ስያሜ ለአሏህ አይጠቀምም። እኛ ሙሥሊሞችም አንጠቀምም፥ ከዚያ ይልቅ "አብ" የሚለው ትርጉሙ "አስገኚ" ወይም "አስተናባሪ" "ተንከባካቢ" አሊያም "ባለቤት" የሚል ፍቺ ካለው በቁርኣን በግልጽ አሏህ "አስገኚ" የተባለበትን "አል ባሪእ" الْبَارِئ እና "አስተናባሪ" "ተንከባካቢ" የተባለበትን "አር ረብ" الْرَبّ እንዲሁ "ባለቤት" የሚለውን "አል ማሊክ" الْمَالِك እንጠቀማለን።
አምላካችን አሏህ በተውሒድ ሙዋሒድ አርጎ ያጽናን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ነቢዩ ያዕቁብ በትግሪኛ ያንብቡ፦ https://tttttt.me/wahidtigriga/22
አጥፍቶ ጠፊ
ፕሮቴስታንት በአውሮፓ የተሸመነበት ድርና ማግ እንደሆነ ሁሉ የተዋረደበት ማቅ፣ የተገነዘበት በፍታ፣ የተከፈነበት ግምዣ ነው። አውሮፓ የካቶሊክ አገር በነበረበት ሰዓት ፕሮቴስታንት በሚሽነሪነት እና በጦርነት ተስፋፍቶ ካቶሊክን አዳክሞ ሃይማኖታዊ መንግሥት ሆኖ ነበር። ቅሉ ግን እራሱ ፕሮቴስታንት ውስጥ የኢአማኒነት ዝገት ተፈጥሮ ዛሬ አውሮፓ ከመቶ 65% በፈጣሪ የማያምን ሕዝብ ሆኗል።
ፕሮቴስታንት አጥፍቶ ጠፊ ነው። ፕሮቴስታንት በአገራችንም በኢኮኖሚ እና በፓለቲካ በልጽጎ ኦርቶዶክስን እና ሙሥሊሙን እየቦረቦረ ያለ የኢሉሚናቲ ሕዋስ ነው።
ሥልጣን ላይ ያለው የፕሮቴስታንት መንግሥት ጉልበተኛ ሆኖ በሙሥሊሙ እና በኦርቶዶክሱ የውስጥ ጉዳይ እየገባ እና ቤተ እምነትን እያፈራረሰ ሲለውም ምእመናንን እየገደለ ሕዝቡን እያስለቀሰ ነው። የተበዳይ ጸሎት ደግሞ መሬት ጠብ አይልም፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 36
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሦስት ልመናዎች ያለጥርጥር ተቀባነት አላቸው፥ እነርሱም፦ የተበዳይ ልመና፣ የመንገደኛ ልመና እና ወላጅ ለልጁ የሚያደርገው ልመና ናቸው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " ثَلاَثُ دَعَوَاتٍ يُسْتَجَابُ لَهُنَّ لاَ شَكَّ فِيهِنَّ دَعْوَةُ الْمَظْلُومِ وَدَعْوَةُ الْمُسَافِرِ وَدَعْوَةُ الْوَالِدِ لِوَلَدِهِ "
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 229
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሦስት ሰዎች ልመናቸው ተመላሽ አሆንም፥ እነርሱም፦ "እስኪያፈጥር ድረስ ያለ ፆመኛ፣ ፍትሐዊ መሪ እና የተበዳይ ልመና ናቸው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " ثَلاَثَةٌ لاَ تُرَدُّ دَعْوَتُهُمُ الصَّائِمُ حَتَّى يُفْطِرَ وَالإِمَامُ الْعَادِلُ وَدَعْوَةُ الْمَظْلُومِ "
ይህ ፈሣድን በኢትዮጵያ ምድር የሚያስፋፋው የኢሉሚናቲ ሕዋስ በዘረኝነት እና በኢኮኖሚ ምእመናንን አዳክሞ ለማጥፋት ቆርጦ የተነሳ ነው። ነቃ እንበል!
ሙሥሊሙስ በደልን እና ጭቆናን የሚሸከምበት ጫንቃ የለውም። ከታሪክ እንደተማርነው ኢንሻላህ ይህ ሥርዓት ጉልበተኛ ሆኖ አይቀጥልም። አሏህ የተበዳዮችን እንባ የሚታበስበትን ዘመን ያምጣልን! አሚን።
ወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
https://tttttt.me/Wahidcom
ፕሮቴስታንት በአውሮፓ የተሸመነበት ድርና ማግ እንደሆነ ሁሉ የተዋረደበት ማቅ፣ የተገነዘበት በፍታ፣ የተከፈነበት ግምዣ ነው። አውሮፓ የካቶሊክ አገር በነበረበት ሰዓት ፕሮቴስታንት በሚሽነሪነት እና በጦርነት ተስፋፍቶ ካቶሊክን አዳክሞ ሃይማኖታዊ መንግሥት ሆኖ ነበር። ቅሉ ግን እራሱ ፕሮቴስታንት ውስጥ የኢአማኒነት ዝገት ተፈጥሮ ዛሬ አውሮፓ ከመቶ 65% በፈጣሪ የማያምን ሕዝብ ሆኗል።
ፕሮቴስታንት አጥፍቶ ጠፊ ነው። ፕሮቴስታንት በአገራችንም በኢኮኖሚ እና በፓለቲካ በልጽጎ ኦርቶዶክስን እና ሙሥሊሙን እየቦረቦረ ያለ የኢሉሚናቲ ሕዋስ ነው።
ሥልጣን ላይ ያለው የፕሮቴስታንት መንግሥት ጉልበተኛ ሆኖ በሙሥሊሙ እና በኦርቶዶክሱ የውስጥ ጉዳይ እየገባ እና ቤተ እምነትን እያፈራረሰ ሲለውም ምእመናንን እየገደለ ሕዝቡን እያስለቀሰ ነው። የተበዳይ ጸሎት ደግሞ መሬት ጠብ አይልም፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 36
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሦስት ልመናዎች ያለጥርጥር ተቀባነት አላቸው፥ እነርሱም፦ የተበዳይ ልመና፣ የመንገደኛ ልመና እና ወላጅ ለልጁ የሚያደርገው ልመና ናቸው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " ثَلاَثُ دَعَوَاتٍ يُسْتَجَابُ لَهُنَّ لاَ شَكَّ فِيهِنَّ دَعْوَةُ الْمَظْلُومِ وَدَعْوَةُ الْمُسَافِرِ وَدَعْوَةُ الْوَالِدِ لِوَلَدِهِ "
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 229
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሦስት ሰዎች ልመናቸው ተመላሽ አሆንም፥ እነርሱም፦ "እስኪያፈጥር ድረስ ያለ ፆመኛ፣ ፍትሐዊ መሪ እና የተበዳይ ልመና ናቸው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " ثَلاَثَةٌ لاَ تُرَدُّ دَعْوَتُهُمُ الصَّائِمُ حَتَّى يُفْطِرَ وَالإِمَامُ الْعَادِلُ وَدَعْوَةُ الْمَظْلُومِ "
ይህ ፈሣድን በኢትዮጵያ ምድር የሚያስፋፋው የኢሉሚናቲ ሕዋስ በዘረኝነት እና በኢኮኖሚ ምእመናንን አዳክሞ ለማጥፋት ቆርጦ የተነሳ ነው። ነቃ እንበል!
ሙሥሊሙስ በደልን እና ጭቆናን የሚሸከምበት ጫንቃ የለውም። ከታሪክ እንደተማርነው ኢንሻላህ ይህ ሥርዓት ጉልበተኛ ሆኖ አይቀጥልም። አሏህ የተበዳዮችን እንባ የሚታበስበትን ዘመን ያምጣልን! አሚን።
ወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም
https://tttttt.me/Wahidcom
ስለ ማርያም በጉራጊኛ ያንብቡ፦ https://tttttt.me/wahidcomguragiga/11
በሥመላህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
96፥1 አንብብ በዚያ ሁሉን "በ-"ፈጠረው ጌታህ ስም"፡፡ اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ
ቁርኣን ሲጀምር የሚነበበው ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም ነው፥ ከአንድ ሡራህ በስተቀር እያንዳንዱ ሡራህ ሲጀምር “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው” በሚል ነው። አንድ ሡራህ ከሌላው ሡራህ የሚለየው “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው” በሚል ቃል ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 398
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ "ነቢዩ”ﷺ” ሁለት ሡራዎች አይለያዩ በመካከላቸው “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው” የሚለው ቃል ወደ እርሳቸው ቢወርድላቸው እንጂ"። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم لاَ يَعْرِفُ فَصْلَ السُّورَةِ حَتَّى تُنَزَّلَ عَلَيْهِ { بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ }
አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነቢያችን”ﷺ” “ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” ብሎ አዟቸዋል፦
18፥27 ከጌታህም መጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ وَاتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن كِتَابِ رَبِّكَ
29፥45 ከመጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ اتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِنَ الْكِتَابِ
96፥1 አንብብ በዚያ ሁሉን "በ-"ፈጠረው ጌታህ ስም"፡፡ اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ
"አንብብ በዚያ ሁሉን "በ-"ፈጠረው ጌታህ ስም" የሚለው ይሰመርበት! "በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው" የሚለው ቃል እኛ ሁሉን "በ-"ፈጠረው ጌታህ ስም እንድናነበው የወረደው ነው፥ "በሥመላህ" بَسْمَلَة የሚለው ቃል “በሥመለ” بَسْمَلَ ማለትም “ጠራ” ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን “የአላህን ስም መጥራት” ማለት ነው። ይህም ተዝኪራህ "በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው" የሚል ነው፦
1፥1 በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡ بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
ሡረቱል ፋቲሓህ ሰባት አናቅጽ የያዘች እንደሆነች በቁርኣን እና በሐዲስ ተገልጿል፦
15፥87 ከሚደጋገሙ የኾኑን ሰባትን እና ታላቁንም ቁርኣን በእርግጥ ሰጠንህ፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَاكَ سَبْعًا مِّنَ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنَ الْعَظِيمَ
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3415
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "አል ሐምዱሊሏህ የቁርኣን "እናት"፣ የመጽሐፉ "እናት" እና ሰባት የተደጋገሙ ናት። عَنِ ابْنِ أَبِي ذِئْبٍ، عَنِ الْمَقْبُرِيِّ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْحَمْدُ لِلَّهِ أُمُّ الْقُرْآنِ وَأُمُّ الْكِتَابِ وَالسَّبْعُ الْمَثَانِي
"ሡረቱል ፋቲሓህ ሰባት አንቀጽ ያላት በሥመላህን ጨምሮ ነው ወይስ ሳይጨምር " ለሚለው ጥያቄ መልሱ የሐፍሥ ቂርኣህ በሥመላህን የመጀመሪያው አንቀጽ አርጎ በዚህ መልኩ ያስቀምጧል፦
1፥1 "በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
1፥2 ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው። الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
1፥3 እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ። الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
1፥4 የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
1፥5 አንተን ብቻ እናመልካለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን፡፡ إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ
1፥6 ቀጥተኛውን መንገድ ምራን፡፡ اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
1፥7 የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን፥ በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውን እና ያልተሳሳቱትን ሰዎች መንገድ ምራን" በሉ፡፡ صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
96፥1 አንብብ በዚያ ሁሉን "በ-"ፈጠረው ጌታህ ስም"፡፡ اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ
ቁርኣን ሲጀምር የሚነበበው ሁሉን በፈጠረው ጌታህ ስም ነው፥ ከአንድ ሡራህ በስተቀር እያንዳንዱ ሡራህ ሲጀምር “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው” በሚል ነው። አንድ ሡራህ ከሌላው ሡራህ የሚለየው “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው” በሚል ቃል ነው፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 398
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ "ነቢዩ”ﷺ” ሁለት ሡራዎች አይለያዩ በመካከላቸው “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው” የሚለው ቃል ወደ እርሳቸው ቢወርድላቸው እንጂ"። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ كَانَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم لاَ يَعْرِفُ فَصْلَ السُّورَةِ حَتَّى تُنَزَّلَ عَلَيْهِ { بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ }
አምላካችን አላህ በጂብሪል ለነቢያችን”ﷺ” “ኢቅራ” اقْرَأْ ማለትም “አንብብ” ብሎ አዟቸዋል፦
18፥27 ከጌታህም መጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ وَاتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن كِتَابِ رَبِّكَ
29፥45 ከመጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ اتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِنَ الْكِتَابِ
96፥1 አንብብ በዚያ ሁሉን "በ-"ፈጠረው ጌታህ ስም"፡፡ اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ
"አንብብ በዚያ ሁሉን "በ-"ፈጠረው ጌታህ ስም" የሚለው ይሰመርበት! "በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው" የሚለው ቃል እኛ ሁሉን "በ-"ፈጠረው ጌታህ ስም እንድናነበው የወረደው ነው፥ "በሥመላህ" بَسْمَلَة የሚለው ቃል “በሥመለ” بَسْمَلَ ማለትም “ጠራ” ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን “የአላህን ስም መጥራት” ማለት ነው። ይህም ተዝኪራህ "በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው" የሚል ነው፦
1፥1 በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡ بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيم
ሡረቱል ፋቲሓህ ሰባት አናቅጽ የያዘች እንደሆነች በቁርኣን እና በሐዲስ ተገልጿል፦
15፥87 ከሚደጋገሙ የኾኑን ሰባትን እና ታላቁንም ቁርኣን በእርግጥ ሰጠንህ፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَاكَ سَبْعًا مِّنَ الْمَثَانِي وَالْقُرْآنَ الْعَظِيمَ
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3415
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "አል ሐምዱሊሏህ የቁርኣን "እናት"፣ የመጽሐፉ "እናት" እና ሰባት የተደጋገሙ ናት። عَنِ ابْنِ أَبِي ذِئْبٍ، عَنِ الْمَقْبُرِيِّ، عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْحَمْدُ لِلَّهِ أُمُّ الْقُرْآنِ وَأُمُّ الْكِتَابِ وَالسَّبْعُ الْمَثَانِي
"ሡረቱል ፋቲሓህ ሰባት አንቀጽ ያላት በሥመላህን ጨምሮ ነው ወይስ ሳይጨምር " ለሚለው ጥያቄ መልሱ የሐፍሥ ቂርኣህ በሥመላህን የመጀመሪያው አንቀጽ አርጎ በዚህ መልኩ ያስቀምጧል፦
1፥1 "በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
1፥2 ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው። الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
1፥3 እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ። الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
1፥4 የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
1፥5 አንተን ብቻ እናመልካለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን፡፡ إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ
1፥6 ቀጥተኛውን መንገድ ምራን፡፡ اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
1፥7 የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን፥ በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውን እና ያልተሳሳቱትን ሰዎች መንገድ ምራን" በሉ፡፡ صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ
የወርሽ ቂርኣህ በሥመላህን መግቢያ አርጎ ተሕሚድን የመጀመሪያው አንቀጽ አርጎ በዚህ መልኩ ያስቀምጧል፦
"በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
1፥1 ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው። الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
1፥2 እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ። الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
1፥3 የፍርዱ ቀን ንጉሥ ለኾነው፡፡ مَلِكِ يَوْمِ الدِّينِ
1፥4 አንተን ብቻ እናመልካለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን፡፡ إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ
1፥5 ቀጥተኛውን መንገድ ምራን፡፡ اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
1፥6 የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን። صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ
1፥7 በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውን እና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ምራን" በሉ፡፡ غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ
በሥመላህ የቁርኣን ክፍል ነው፥ በአንዱ ቂርኣህ በአንቀጽ መልኩ መቀመጡ እና በሌላው ቂርኣህ በአንቀጽ መልኩ አለመቀመጡ ከተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" የመጣ የአነባነብ ስልት"mode of recitation" ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ጂብሪል ለእኔ በአንድ ሐርፍ አቀራር ይቀራልኝ ነበር፥ ከዚያም እኔ በሌላ ሐርፍ እንዲያስቀራኝ ጠየኩት። በተደጋጋሚ ስጠይቀው በሰባት አሕሩፍ በመቅራት ጨመረልኝ። أَنَّ ابْنَ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ حَدَّثَهُ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ أَقْرَأَنِي جِبْرِيلُ عَلَى حَرْفٍ فَرَاجَعْتُهُ، فَلَمْ أَزَلْ أَسْتَزِيدُهُ وَيَزِيدُنِي حَتَّى انْتَهَى إِلَى سَبْعَةِ أَحْرُفٍ ”.
የሐፍሥ ሪዋያህ፣ የወርሽ ሪዋያህ፣ የቃሉን ሪዋያህ፣ የዱሪ ሪዋያህ ወዘተ ሲባል ከአሏህ በጂብሪል ለተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" የተወረደ ግልጠተ መለኮት እንጂ ሰዎች የፈጠሩት ልዩነት አይደለም። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ በስመላህ የቁርኣን ክፍል ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 4 ሐዲስ 56
አነሥ እንደተረከው፦ "በመካከላችን የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ሆነው ነበርና ተኙ፥ ከዚያም በፈገግታ እራሳቸውን አነሱ። እኛም፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! ለምን ፈገግ አሉ? አልን፥ እርሳቸውም፦ "ሡራህ ወደ እኔ ተወርዶልኛል" አሉ። እርሳቸው፦ "በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡
እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ፣
ስለዚህ ለጌታህ ስገድ፤ በስሙ ሰዋም፣
ጠይህ እርሱ በእርግጥ የተቆረጠው ነው" የሚለውን ቀሩ"። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ بَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ذَاتَ يَوْمٍ بَيْنَ أَظْهُرِنَا إِذْ أَغْفَى إِغْفَاءَةً ثُمَّ رَفَعَ رَأْسَهُ مُتَبَسِّمًا فَقُلْنَا مَا أَضْحَكَكَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " أُنْزِلَتْ عَلَىَّ آنِفًا سُورَةٌ " . فَقَرَأَ " بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ { إِنَّا أَعْطَيْنَاكَ الْكَوْثَرَ فَصَلِّ لِرَبِّكَ وَانْحَرْ إِنَّ شَانِئَكَ هُوَ الأَبْتَرُ} "
አያችሁ በሥመላህ የቁርኣን ክፍል ነው። በስመላህ ያለ አንቀጽ መቀመጥ እንደሚችል ደግሞ ይህ ሐዲስ ያሳያል፦
ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 131
አቢ ሁረይራህ”ረ. ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “እስከሚያስምር ድረስ ለሚቀራው ወዳጁ የሚያማልድ ሠላሳ አናቅጽ የያዘ ሡራህ በቁርኣን ውስጥ አለ፥ እርሱም፦ “ያ ንግሥና በእጁ የኾነው አምላክ የተባረከ(ተመሰገነ) ይሁን” የሚለው ሡራህ ነው”። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” إِنَّ سُورَةً فِي الْقُرْآنِ ثَلاَثُونَ آيَةً شَفَعَتْ لِصَاحِبِهَا حَتَّى غُفِرَ لَهُ {تَبَارَكَ الَّذِي بِيَدِهِ الْمُلْكُ} ”
ሠላሳ አናቅጽ የያዘ ሡራህ ሡረቱል ሙልክ ሠላሳ የተባለው በስመላህን ሳያካትት ነው። ስለዚህ ሡረቱል ፋቲሓህ ላይ በሥመላህ በአንቀጽ መምጣት እና አለመምጣት ኢሥቲሥናዕ ሆኖ በተለያየ ሪዋያህ መምጣቱ ምንም የትርጉም ልዩነት አያመጣምና እዛ ሰፈር አቧራ ከማስነሳት ይልቅ በመታቀብ "ተሰተሩ" እንላለን። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
1፥1 ምስጋና ለአላህ ይገባው የዓለማት ጌታ ለኾነው። الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
1፥2 እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ። الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
1፥3 የፍርዱ ቀን ንጉሥ ለኾነው፡፡ مَلِكِ يَوْمِ الدِّينِ
1፥4 አንተን ብቻ እናመልካለን፤ አንተንም ብቻ እርዳታን እንለምናለን፡፡ إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ
1፥5 ቀጥተኛውን መንገድ ምራን፡፡ اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
1፥6 የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን። صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ
1፥7 በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውን እና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ምራን" በሉ፡፡ غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ
በሥመላህ የቁርኣን ክፍል ነው፥ በአንዱ ቂርኣህ በአንቀጽ መልኩ መቀመጡ እና በሌላው ቂርኣህ በአንቀጽ መልኩ አለመቀመጡ ከተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" የመጣ የአነባነብ ስልት"mode of recitation" ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 66, ሐዲስ 13
ኢብኑ ዐባሥ”ረ.ዐ.” እንደተረከው የአሏህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ "ጂብሪል ለእኔ በአንድ ሐርፍ አቀራር ይቀራልኝ ነበር፥ ከዚያም እኔ በሌላ ሐርፍ እንዲያስቀራኝ ጠየኩት። በተደጋጋሚ ስጠይቀው በሰባት አሕሩፍ በመቅራት ጨመረልኝ። أَنَّ ابْنَ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ حَدَّثَهُ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ أَقْرَأَنِي جِبْرِيلُ عَلَى حَرْفٍ فَرَاجَعْتُهُ، فَلَمْ أَزَلْ أَسْتَزِيدُهُ وَيَزِيدُنِي حَتَّى انْتَهَى إِلَى سَبْعَةِ أَحْرُفٍ ”.
የሐፍሥ ሪዋያህ፣ የወርሽ ሪዋያህ፣ የቃሉን ሪዋያህ፣ የዱሪ ሪዋያህ ወዘተ ሲባል ከአሏህ በጂብሪል ለተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" የተወረደ ግልጠተ መለኮት እንጂ ሰዎች የፈጠሩት ልዩነት አይደለም። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ በስመላህ የቁርኣን ክፍል ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 4 ሐዲስ 56
አነሥ እንደተረከው፦ "በመካከላችን የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ሆነው ነበርና ተኙ፥ ከዚያም በፈገግታ እራሳቸውን አነሱ። እኛም፦ "የአሏህ መልእክተኛ ሆይ! ለምን ፈገግ አሉ? አልን፥ እርሳቸውም፦ "ሡራህ ወደ እኔ ተወርዶልኛል" አሉ። እርሳቸው፦ "በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በኾነው፡፡
እኛ በጣም ብዙ በጎ ነገሮችን ሰጠንህ፣
ስለዚህ ለጌታህ ስገድ፤ በስሙ ሰዋም፣
ጠይህ እርሱ በእርግጥ የተቆረጠው ነው" የሚለውን ቀሩ"። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ بَيْنَا رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ذَاتَ يَوْمٍ بَيْنَ أَظْهُرِنَا إِذْ أَغْفَى إِغْفَاءَةً ثُمَّ رَفَعَ رَأْسَهُ مُتَبَسِّمًا فَقُلْنَا مَا أَضْحَكَكَ يَا رَسُولَ اللَّهِ قَالَ " أُنْزِلَتْ عَلَىَّ آنِفًا سُورَةٌ " . فَقَرَأَ " بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ { إِنَّا أَعْطَيْنَاكَ الْكَوْثَرَ فَصَلِّ لِرَبِّكَ وَانْحَرْ إِنَّ شَانِئَكَ هُوَ الأَبْتَرُ} "
አያችሁ በሥመላህ የቁርኣን ክፍል ነው። በስመላህ ያለ አንቀጽ መቀመጥ እንደሚችል ደግሞ ይህ ሐዲስ ያሳያል፦
ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 131
አቢ ሁረይራህ”ረ. ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “እስከሚያስምር ድረስ ለሚቀራው ወዳጁ የሚያማልድ ሠላሳ አናቅጽ የያዘ ሡራህ በቁርኣን ውስጥ አለ፥ እርሱም፦ “ያ ንግሥና በእጁ የኾነው አምላክ የተባረከ(ተመሰገነ) ይሁን” የሚለው ሡራህ ነው”። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ ” إِنَّ سُورَةً فِي الْقُرْآنِ ثَلاَثُونَ آيَةً شَفَعَتْ لِصَاحِبِهَا حَتَّى غُفِرَ لَهُ {تَبَارَكَ الَّذِي بِيَدِهِ الْمُلْكُ} ”
ሠላሳ አናቅጽ የያዘ ሡራህ ሡረቱል ሙልክ ሠላሳ የተባለው በስመላህን ሳያካትት ነው። ስለዚህ ሡረቱል ፋቲሓህ ላይ በሥመላህ በአንቀጽ መምጣት እና አለመምጣት ኢሥቲሥናዕ ሆኖ በተለያየ ሪዋያህ መምጣቱ ምንም የትርጉም ልዩነት አያመጣምና እዛ ሰፈር አቧራ ከማስነሳት ይልቅ በመታቀብ "ተሰተሩ" እንላለን። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቀጥተኛው መንገድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
36፥4 "በቀጥታም መንገድ ላይ ነህ"፡፡ عَلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ
"ሲሯጥ" صِرَٰط ማለት በመነሻ እና በመዳረሻ መካከል ያለ "መንገድ" ማለት ሲሆን እዚህ ዐውድ ላይ "መንገድ" እያልን የምንጦምረው እማሬአዊ የሆነውን የአስፋት መንገድ ሳይሆን ወደ ጀነት የሚያደርሰውን ፍካሬአዊ የሆነውን መንገድ ነው። አምላካችን አሏህን በብቸኝነት ማምለክ ወደ ጀነት የሚያደርስ "ቀጥተኛው መንገድ" ነው፦
36፥61 "አምልኩኝ! ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው" በማለትም አላዘዝኩምን? وَأَنِ ٱعْبُدُونِى ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
"ይህ" የሚለው አመልካች ተውላጠ ስም "አምልኩኝ" የሚለውን ቃል አመላካች ነው። ዒሣም በተልኮው አሏህን በብቸኝነት ማምለክ "ቀጥተኛ መንገድ" እንደሆነ አበክሮ እና አዘክሮ ነግሮናል፦
3፥51 አላህ ጌታዬ እና ጌታችሁ ነዉ፥ ስለዚህ "አምልኩት! ይህ "ቀጥተኛ መንገድ" ነዉ" አላቸዉ። إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
እዚህም አንቀጽ ላይ "ይህ" የሚለው አመልካች ተውላጠ ስም "አምልኩት" የሚለውን ቃል አመላካች ነው። ይህ አንዱን አምላክ በብቸንነት ማምለክ ለኢብራሂም የተገለጠ የኢብራሂም መንገድ ነው፥ አምላካችን አሏህ የኢብራሂምን መንገድ መርቶናል፦
6፥161 «እኔ ጌታዬ ወደ "ቀጥተኛው መንገድ" ትክክለኛን ሃይማኖት ወደ እውነት አዘንባይ ሲኾን የአብርሃምን መንገድ መራኝ፡፡ እርሱም ከአጋሪዎቹ አልነበረም» በል፡፡ قُلْ إِنَّنِى هَدَىٰنِى رَبِّىٓ إِلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ دِينًۭا قِيَمًۭا مِّلَّةَ إِبْرَٰهِيمَ حَنِيفًۭا ۚ وَمَا كَانَ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
አሁንም "ቀጥተኛው መንገድ" የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት! አንድ ሙሥሊም በቀጥተኛው መንገድ ላይ ስለሆነ አምላካችን አሏህ፦ "በቀጥታም መንገድ ላይ ነህ" ብሏል፦
36፥4 "በቀጥታም መንገድ ላይ ነህ"፡፡ عَلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ
43፥43 ያንንም ወደ አንተ የተወረደልህን አጥብቀህ ያዝ! አንተ "በቀጥተኛው መንገድ ላይ ነህና"።فَاسْتَمْسِكْ بِالَّذِي أُوحِيَ إِلَيْكَ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
አንድ ሙሥሊም ቁርኣንን አጥብቆ ከያዘ በቀጥተኛው መንገድ ነው። ከላይ በቁና ጥቅስ እንደተጠቀሰው ሙሥሊም በቀጥተኛ መንገድ ስለሆነ እና ይህም ቀጥተኛ መንገድ አሏህን በብቸኝነት ማምለክ እንደሆነ ተረድቶ አንድ ዳዒ ሰዎችን ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይጣራል፦
23፥73 አንተም ወደ "ቀጥተኛው መንገድ" በእርግጥ ትጠራቸዋለህ። وَإِنَّكَ لَتَدْعُوهُمْ إِلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ
16፥125 "ወደ ጌታህ መንገድ" በጥበብ እና በመልካም ግሳጼ ጥራ፡፡ ادْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ
አንድ ሙሥሊም በቀጥተኛ መንገድ ላይ ባይሆን ኖሮ ወደ ቀጥተኛ መንገድ መጥራቱ ትርጉም አልባ ይሆን ነበር። ቅሉ እና ጥቅሉ ግን ሙሥሊም በቀጥተኛ መንገድ ነው።
ይህንን ከተረዳን ዘንዳ ታዲያ ለምንድን ነው "ቀጥተኛውን መንገድ ምራን" የምንለው? ይህንን ለመረዳት ይህንን ምሳሌ አጢኑት! ለምሳሌ፦ እኔ ፒያሳ መሄድ ፈልጌ የፒያሳን መንገድ መነሻውን ከጦ ሃይሎች ሰፈር አንድ ሰው ከመራኝ በኃላ መንገዱ በጉዞ ልደታ ጋር ስደርስ ወይም ብሔራዊ ጋር ስደርስ መንገድ እንዳልስት እስከመጨረሻው ምሪት ያስፈልገኛል፥ በተመሳሳይ ይህ ቀጥተኛ መንገድ መነሻውን አሏህ ከመራን በኃላ በጉዞ ላይ እያለን ከመንገዱ እንዳንወጣ ምሪት እስከመጨረሻው ለማግኘት አሏህን በቀን 17 ጊዜ ሶላት ላይ ስንቆም በሱረቱል ፋቲሓህ ላይ "ቀጥተኛውን መንገድ ምራን" እንድንል ነግሮናል፦
1፥6 "ቀጥተኛውን መንገድ ምራን። ٱهْدِنَا ٱلصِّرَٰطَ ٱلْمُسْتَقِيمَ
ምክንያቱም ከአይሁዳውያን ብዙኃኑ ከቀጥተኛው መንገድ ወጥተው አሏህ ተቆጥቷቸዋል፥ ከክርስቲያኖች ብዙኃኑ ከቀጥተኛው መንገድ ወጥተው ተሳስተዋል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚይ መጽሐፍ 47 ሐዲስ 3212
ዐዲይ ኢብኑ ሓቲም እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ "አይሁዳውያን የተቆጣባቸው ናቸው፥ ክርስቲያኖች የተሳቱተት ናቸው"። عَنْ عَدِيِّ بْنِ حَاتِمٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْيَهُودُ مَغْضُوبٌ عَلَيْهِمْ وَالنَّصَارَى ضُلاَّلٌ ” .
ነገር ግን በጽናት ከአይሁዳውያን ጥቂት ያልተቆጣቸው እንዲሁ ከክርስቲያኖች ጥቂት ያልተሳሳቱ ሙዋሒዲን ነበሩ፥ እኛም ሳንጸና ከመንገዱ እንዳንስት የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋለላቸውን መንገድ ምራን ብለን እንቀራለን፦
1፥7 የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን፣ በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውን እና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ምራን"በሉ። صِرَٰطَ ٱلَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ ٱلْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا ٱلضَّآلِّينَ
አምላካችን አሏህ ሰዎችን ወደ ቀጥተኛው መንገድ የምንጠራ ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
36፥4 "በቀጥታም መንገድ ላይ ነህ"፡፡ عَلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ
"ሲሯጥ" صِرَٰط ማለት በመነሻ እና በመዳረሻ መካከል ያለ "መንገድ" ማለት ሲሆን እዚህ ዐውድ ላይ "መንገድ" እያልን የምንጦምረው እማሬአዊ የሆነውን የአስፋት መንገድ ሳይሆን ወደ ጀነት የሚያደርሰውን ፍካሬአዊ የሆነውን መንገድ ነው። አምላካችን አሏህን በብቸኝነት ማምለክ ወደ ጀነት የሚያደርስ "ቀጥተኛው መንገድ" ነው፦
36፥61 "አምልኩኝ! ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው" በማለትም አላዘዝኩምን? وَأَنِ ٱعْبُدُونِى ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
"ይህ" የሚለው አመልካች ተውላጠ ስም "አምልኩኝ" የሚለውን ቃል አመላካች ነው። ዒሣም በተልኮው አሏህን በብቸኝነት ማምለክ "ቀጥተኛ መንገድ" እንደሆነ አበክሮ እና አዘክሮ ነግሮናል፦
3፥51 አላህ ጌታዬ እና ጌታችሁ ነዉ፥ ስለዚህ "አምልኩት! ይህ "ቀጥተኛ መንገድ" ነዉ" አላቸዉ። إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
እዚህም አንቀጽ ላይ "ይህ" የሚለው አመልካች ተውላጠ ስም "አምልኩት" የሚለውን ቃል አመላካች ነው። ይህ አንዱን አምላክ በብቸንነት ማምለክ ለኢብራሂም የተገለጠ የኢብራሂም መንገድ ነው፥ አምላካችን አሏህ የኢብራሂምን መንገድ መርቶናል፦
6፥161 «እኔ ጌታዬ ወደ "ቀጥተኛው መንገድ" ትክክለኛን ሃይማኖት ወደ እውነት አዘንባይ ሲኾን የአብርሃምን መንገድ መራኝ፡፡ እርሱም ከአጋሪዎቹ አልነበረም» በል፡፡ قُلْ إِنَّنِى هَدَىٰنِى رَبِّىٓ إِلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ دِينًۭا قِيَمًۭا مِّلَّةَ إِبْرَٰهِيمَ حَنِيفًۭا ۚ وَمَا كَانَ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
አሁንም "ቀጥተኛው መንገድ" የሚለው ኃይለ ቃል ይሰመርበት! አንድ ሙሥሊም በቀጥተኛው መንገድ ላይ ስለሆነ አምላካችን አሏህ፦ "በቀጥታም መንገድ ላይ ነህ" ብሏል፦
36፥4 "በቀጥታም መንገድ ላይ ነህ"፡፡ عَلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ
43፥43 ያንንም ወደ አንተ የተወረደልህን አጥብቀህ ያዝ! አንተ "በቀጥተኛው መንገድ ላይ ነህና"።فَاسْتَمْسِكْ بِالَّذِي أُوحِيَ إِلَيْكَ ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ صِرَاطٍ مُّسْتَقِيمٍ
አንድ ሙሥሊም ቁርኣንን አጥብቆ ከያዘ በቀጥተኛው መንገድ ነው። ከላይ በቁና ጥቅስ እንደተጠቀሰው ሙሥሊም በቀጥተኛ መንገድ ስለሆነ እና ይህም ቀጥተኛ መንገድ አሏህን በብቸኝነት ማምለክ እንደሆነ ተረድቶ አንድ ዳዒ ሰዎችን ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይጣራል፦
23፥73 አንተም ወደ "ቀጥተኛው መንገድ" በእርግጥ ትጠራቸዋለህ። وَإِنَّكَ لَتَدْعُوهُمْ إِلَىٰ صِرَٰطٍۢ مُّسْتَقِيمٍۢ
16፥125 "ወደ ጌታህ መንገድ" በጥበብ እና በመልካም ግሳጼ ጥራ፡፡ ادْعُ إِلَىٰ سَبِيلِ رَبِّكَ بِالْحِكْمَةِ وَالْمَوْعِظَةِ الْحَسَنَةِ
አንድ ሙሥሊም በቀጥተኛ መንገድ ላይ ባይሆን ኖሮ ወደ ቀጥተኛ መንገድ መጥራቱ ትርጉም አልባ ይሆን ነበር። ቅሉ እና ጥቅሉ ግን ሙሥሊም በቀጥተኛ መንገድ ነው።
ይህንን ከተረዳን ዘንዳ ታዲያ ለምንድን ነው "ቀጥተኛውን መንገድ ምራን" የምንለው? ይህንን ለመረዳት ይህንን ምሳሌ አጢኑት! ለምሳሌ፦ እኔ ፒያሳ መሄድ ፈልጌ የፒያሳን መንገድ መነሻውን ከጦ ሃይሎች ሰፈር አንድ ሰው ከመራኝ በኃላ መንገዱ በጉዞ ልደታ ጋር ስደርስ ወይም ብሔራዊ ጋር ስደርስ መንገድ እንዳልስት እስከመጨረሻው ምሪት ያስፈልገኛል፥ በተመሳሳይ ይህ ቀጥተኛ መንገድ መነሻውን አሏህ ከመራን በኃላ በጉዞ ላይ እያለን ከመንገዱ እንዳንወጣ ምሪት እስከመጨረሻው ለማግኘት አሏህን በቀን 17 ጊዜ ሶላት ላይ ስንቆም በሱረቱል ፋቲሓህ ላይ "ቀጥተኛውን መንገድ ምራን" እንድንል ነግሮናል፦
1፥6 "ቀጥተኛውን መንገድ ምራን። ٱهْدِنَا ٱلصِّرَٰطَ ٱلْمُسْتَقِيمَ
ምክንያቱም ከአይሁዳውያን ብዙኃኑ ከቀጥተኛው መንገድ ወጥተው አሏህ ተቆጥቷቸዋል፥ ከክርስቲያኖች ብዙኃኑ ከቀጥተኛው መንገድ ወጥተው ተሳስተዋል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚይ መጽሐፍ 47 ሐዲስ 3212
ዐዲይ ኢብኑ ሓቲም እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ "አይሁዳውያን የተቆጣባቸው ናቸው፥ ክርስቲያኖች የተሳቱተት ናቸው"። عَنْ عَدِيِّ بْنِ حَاتِمٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْيَهُودُ مَغْضُوبٌ عَلَيْهِمْ وَالنَّصَارَى ضُلاَّلٌ ” .
ነገር ግን በጽናት ከአይሁዳውያን ጥቂት ያልተቆጣቸው እንዲሁ ከክርስቲያኖች ጥቂት ያልተሳሳቱ ሙዋሒዲን ነበሩ፥ እኛም ሳንጸና ከመንገዱ እንዳንስት የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋለላቸውን መንገድ ምራን ብለን እንቀራለን፦
1፥7 የእነዚያን በእነርሱ ላይ በጎ የዋልክላቸውን፣ በእነርሱ ላይ ያልተቆጣህባቸውን እና ያልተሳሳቱትንም ሰዎች መንገድ ምራን"በሉ። صِرَٰطَ ٱلَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ غَيْرِ ٱلْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا ٱلضَّآلِّينَ
አምላካችን አሏህ ሰዎችን ወደ ቀጥተኛው መንገድ የምንጠራ ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ንጽጽር በስልጢኛ ለምትፈልጉ ይህንን ሊንክ ያስፈንጥሩ፦ https://tttttt.me/wahidcomselitiy
የውሻ ልጋግ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
7፥176 ብጤውም ብታባርረው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ ወይም ብትተወው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ እንደ ኾነ ውሻ ነው፡፡ فَمَثَلُهُ كَمَثَلِ الْكَلْبِ إِن تَحْمِلْ عَلَيْهِ يَلْهَثْ أَوْ تَتْرُكْهُ يَلْهَث
"ልጋግ" ማለት "ላጭ" ማለት ሲሆን ከውሻ አፍ የሚወጣው ልጋግ ሰውን የሚጎዱ ጀርሞችን ስለያዘ ነጃሣህ ነው፥ "ነጃሣህ" نَجَاسَة የሚለው ቃል "ነጀሠ" نَجُسَ ማለትም "አረከሰ" "አቆሸሸ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ርኩስ" "ቆሻሻ" ማለት ነው። የውሻ ልጋግ ስለሚነጅሥ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" በቅዱስ ንግግራቸው፦ "ከእናንተ አንዳችሁ ከዕቃው ውስጥ ውሻ ከጠጣ ዕቃውን ሰባት ጊዜ ይጠበው" ያሉን፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1 ሐዲስ 98
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ከእናንተ አንዳችሁ ከዕቃው ውስጥ ውሻ ከጠጣ ዕቃውን ሰባት ጊዜ ይጠበው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ " إِذَا شَرِبَ الْكَلْبُ فِي إِنَاءِ أَحَدِكُمْ فَلْيَغْسِلْهُ سَبْعَ مَرَّاتٍ " .
ከታች የለቀኩላችሁ ሁለት ቪድዮ የውሻ ልጋግ እና ከጸጉሩ የሚወጣው ነገር ምን ያህል እንደሚነጅሥ የምርምር ጥናቱ ያሳያል።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
7፥176 ብጤውም ብታባርረው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ ወይም ብትተወው ምላሱን አውጥቶ የሚያለከልክ እንደ ኾነ ውሻ ነው፡፡ فَمَثَلُهُ كَمَثَلِ الْكَلْبِ إِن تَحْمِلْ عَلَيْهِ يَلْهَثْ أَوْ تَتْرُكْهُ يَلْهَث
"ልጋግ" ማለት "ላጭ" ማለት ሲሆን ከውሻ አፍ የሚወጣው ልጋግ ሰውን የሚጎዱ ጀርሞችን ስለያዘ ነጃሣህ ነው፥ "ነጃሣህ" نَجَاسَة የሚለው ቃል "ነጀሠ" نَجُسَ ማለትም "አረከሰ" "አቆሸሸ" ከሚል ሥርወ ቃል የመጣ ሲሆን "ርኩስ" "ቆሻሻ" ማለት ነው። የውሻ ልጋግ ስለሚነጅሥ ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" በቅዱስ ንግግራቸው፦ "ከእናንተ አንዳችሁ ከዕቃው ውስጥ ውሻ ከጠጣ ዕቃውን ሰባት ጊዜ ይጠበው" ያሉን፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1 ሐዲስ 98
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ "የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ከእናንተ አንዳችሁ ከዕቃው ውስጥ ውሻ ከጠጣ ዕቃውን ሰባት ጊዜ ይጠበው"። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ قَالَ " إِذَا شَرِبَ الْكَلْبُ فِي إِنَاءِ أَحَدِكُمْ فَلْيَغْسِلْهُ سَبْعَ مَرَّاتٍ " .
ከታች የለቀኩላችሁ ሁለት ቪድዮ የውሻ ልጋግ እና ከጸጉሩ የሚወጣው ነገር ምን ያህል እንደሚነጅሥ የምርምር ጥናቱ ያሳያል።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም