ኢልቲፋት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
11፥1 አሊፍ ላም ራ! ይህ ቁርኣን አንቀጾቹ በጥንካሬ የተሰካኩ ከዚያም የተዘረዘሩ የሆነ መጽሐፍ ነው፡፡ ጥበበኛ ውስጠ ዐዋቂ ከሆነው ዘንድ የተወረደ ነው፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أُحْكِمَتْ آيَاتُهُ ثُمَّ فُصِّلَتْ مِن لَّدُنْ حَكِيمٍ خَبِيرٍ
የቁርኣንን ሑሩፉል ሙረከባት በዓረፍተ ነገር በማዋቀር ረገድ “ነሕው” نَحْو ጉልኅ ሚና ሲኖረው “በላጋህ” بَلَاغَة ደግሞ የቁርኣንን ሑሩፉል ሙረከባት የዓረፍተ ነገሩን መልእክት በመግለጽ ጉልኅ ሚና አለው፥ “በላጋህ” بَلَاغَة ማለት “የንግግር ስልት”rhetoric” ማለት ነው። ቅዱስ ቁርኣን አንቀጾቹ በጥንካሬ የተሰካኩ ከዚያም የተዘረዘሩ የሆነ መጽሐፍ ነው፥ ጥበበኛ ውስጠ ዐዋቂ ከሆነው አሏህ ዘንድ የተወረደ ነው፦
11፥1 አሊፍ ላም ራ! ይህ ቁርኣን አንቀጾቹ በጥንካሬ የተሰካኩ ከዚያም የተዘረዘሩ የሆነ መጽሐፍ ነው፡፡ ጥበበኛ ውስጠ ዐዋቂ ከሆነው ዘንድ የተወረደ ነው፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أُحْكِمَتْ آيَاتُهُ ثُمَّ فُصِّلَتْ مِن لَّدُنْ حَكِيمٍ خَبِيرٍ
በበላጋህ ደርሥ ውስጥ ኢልቲፋት የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል። "ኢልቲፋት" اِلتِفَت የሚለው ቃል "ለፈተ" لَفَتَ ማለትም "ዞረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መዞር" ማለት ነው፥ በቁርኣን ውስጥ ያሉት ሰዋሰዋዊ ዙረት"grammatical shift" በጥቅሉ "ኢልቲፋት" اِلتِفَت ይባላሉ። አምላካችን አሏህ ሰዋሰዋዊ ዙረት የሚጠቀመው የቁርኣንን መልእክት ትኩረት እንድንሰጥ እና በቃላቱ እንድናሰላስል ነው፥ ለምሳሌ በሙተከለም ደረጃ ከሙፍረድ አነጋገር ወደ ተዐዚም አነጋገር ይዞራል፦
70፥40 በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፡፡ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِرَبِّ الْمَشَارِقِ وَالْمَغَارِبِ إِنَّا لَقَادِرُونَ
"እምላለው" በሚል ነጠላ ንግግር ጀምሮ "እኛ" በሚል የግነት እኛነት ይዞራል፥ በተመሳሳይ "አርሠልና" أَرْسَلْنَا በሚል ተዐዚም አነጋገር ጀምሮ "አና" أَنَا በሚል ሙፍረድ አነጋገር ይዞራል፦
21፥25 ከአንተ በፊትም፦ "እነሆ ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ" በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
በተጨማሪም በሦስተኛ መደብ "አርሠለ" أَرْسَلَ ብሎ ተናግሮ በሦስተኛ መደብ የሚናገርለት ማንነት እራሱ እንደሆነ ለማሳየት በመጀመርያ መደብ "ሡቅና" سُقْنَا በማለት ያዞረዋል፦
35፥9 አላህም ያ ነፋሶችን የላከ ነው፥ ደመናዎችንም ትቀሰቅሳለች፤ ወደ ሙት አገርም እንነዳዋለን፡፡ وَاللَّهُ الَّذِي أَرْسَلَ الرِّيَاحَ فَتُثِيرُ سَحَابًا فَسُقْنَاهُ إِلَىٰ بَلَدٍ مَّيِّتٍ
እንዲሁ በመጀመሪያ መደብ "ቁልና" قُلْنَا ብሎ ተናግሮ በመጀመሪያ መደብ የሚናገርለት ማንነት እራሱ እንደሆነ ለማሳየት በሦስተኛ መደብ "አሏህ" اللَّهُ በማለት ያዞረዋል፦
2፥73 «በድኑን በከፊሏም ምቱት» አልን፥ እንደዚሁ አላህ ሙታንን ያስነሳል፤ ታውቁም ዘንድ ታምራቶችን ያሳያችኋል፡፡ فَقُلْنَا اضْرِبُوهُ بِبَعْضِهَا ۚ كَذَٰلِكَ يُحْيِي اللَّهُ الْمَوْتَىٰ وَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
አምላካችን አሏህ ነቢያችንን"ﷺ" "በል" በሚል ትእዛዛዊ ቃል ሲልካቸው፦ "እኔ ወደ እናንተ ወደ ሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ" በሚል በመጀመሪያ መደብ እንዲናገሩ በተናገረበት አንቀጽ ላይ "የማይጽፍ የማያነብ ነቢይ በኾነው መልክተኛው እመኑ" በማለት በሦስተኛ መደብ ያዞረዋል፦
7፥158 በላቸው፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ ወደ ሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፡፡ እርሱም ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ የኾነ ነው፡፡ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ያደርጋል፡፡ ይገድላልም፡፡ በአላህ እና በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነቢይ በኾነው መልክተኛው እመኑ፡፡ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት፡፡» قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ يُحْيِي وَيُمِيتُ ۖ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
እንደዚህ የማዞር ሰዋስው በባይብል ውስጥም በጥቂቱ አለ፥ ለምሳሌ ያህዌህ በመጀመሪያ መደብ፦ "ያህዌህ አምላክህ እኔ ነኝ" ካለ በኃላ እራሱን በሦስተኛ መደብ፦ "የያህዌህን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ! ያህዌህ ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና" ብሎ ይናገራል፦
ዘጸአት 20፥2 ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ ያህዌህ አምላክህ እኔ ነኝ።
ዘጸአት 20፥7 የያህዌህን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ! ያህዌህ ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና።
ያዕቆብ በመጀመሪያ መደብ፦ "እንድነግራችሁ" ካለ በኃላ እራሱን በሦስተኛ መደብ፦ "አባታችሁ እስራኤልንም አድምጡ" ብሎ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 49፥1 ያዕቆብም ልጆቹን ጠርቶ እንዲህ አለ፦ "በኋለኛው ዘመን የሚያገኛችሁን እንድነግራችሁ ተሰብሰቡ።
ዘፍጥረት 49፥2 እናንት የያዕቆብ ልጆች ተሰብሰቡ፥ ስሙም፤ አባታችሁ እስራኤልንም አድምጡ።
ኢየሱስ በመጀመሪያ መደብ፦ "በሰው ፊት የሚመሰክርልኝ" ካለ በኃላ እራሱን በሦስተኛ መደብ፦ "የሰው ልጅ ደግሞ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ይመሰክርለታል" ብሎ ይናገራል፦
ሉቃስ 12፥8 እላችሁማለሁ በሰው ፊት የሚመሰክርልኝ ሁሉ፥ የሰው ልጅ ደግሞ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ይመሰክርለታል።
ትልም እና ሕልም ለይተው የማያውቁ ሚሽነሪዎች ቁርኣንን የጦስ ዶሮ ለማድረግ ከመቸኮል መጽሐፋቸውን በቅጡ ቢያነቡ መልካም ነው፥ እንዲህ ሲነጻጸር "የእናቴ መቀነት አደናቀፈኝ" ማለታቸው አይቀሬ ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
11፥1 አሊፍ ላም ራ! ይህ ቁርኣን አንቀጾቹ በጥንካሬ የተሰካኩ ከዚያም የተዘረዘሩ የሆነ መጽሐፍ ነው፡፡ ጥበበኛ ውስጠ ዐዋቂ ከሆነው ዘንድ የተወረደ ነው፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أُحْكِمَتْ آيَاتُهُ ثُمَّ فُصِّلَتْ مِن لَّدُنْ حَكِيمٍ خَبِيرٍ
የቁርኣንን ሑሩፉል ሙረከባት በዓረፍተ ነገር በማዋቀር ረገድ “ነሕው” نَحْو ጉልኅ ሚና ሲኖረው “በላጋህ” بَلَاغَة ደግሞ የቁርኣንን ሑሩፉል ሙረከባት የዓረፍተ ነገሩን መልእክት በመግለጽ ጉልኅ ሚና አለው፥ “በላጋህ” بَلَاغَة ማለት “የንግግር ስልት”rhetoric” ማለት ነው። ቅዱስ ቁርኣን አንቀጾቹ በጥንካሬ የተሰካኩ ከዚያም የተዘረዘሩ የሆነ መጽሐፍ ነው፥ ጥበበኛ ውስጠ ዐዋቂ ከሆነው አሏህ ዘንድ የተወረደ ነው፦
11፥1 አሊፍ ላም ራ! ይህ ቁርኣን አንቀጾቹ በጥንካሬ የተሰካኩ ከዚያም የተዘረዘሩ የሆነ መጽሐፍ ነው፡፡ ጥበበኛ ውስጠ ዐዋቂ ከሆነው ዘንድ የተወረደ ነው፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أُحْكِمَتْ آيَاتُهُ ثُمَّ فُصِّلَتْ مِن لَّدُنْ حَكِيمٍ خَبِيرٍ
በበላጋህ ደርሥ ውስጥ ኢልቲፋት የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል። "ኢልቲፋት" اِلتِفَت የሚለው ቃል "ለፈተ" لَفَتَ ማለትም "ዞረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መዞር" ማለት ነው፥ በቁርኣን ውስጥ ያሉት ሰዋሰዋዊ ዙረት"grammatical shift" በጥቅሉ "ኢልቲፋት" اِلتِفَت ይባላሉ። አምላካችን አሏህ ሰዋሰዋዊ ዙረት የሚጠቀመው የቁርኣንን መልእክት ትኩረት እንድንሰጥ እና በቃላቱ እንድናሰላስል ነው፥ ለምሳሌ በሙተከለም ደረጃ ከሙፍረድ አነጋገር ወደ ተዐዚም አነጋገር ይዞራል፦
70፥40 በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፡፡ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን፡፡ فَلَا أُقْسِمُ بِرَبِّ الْمَشَارِقِ وَالْمَغَارِبِ إِنَّا لَقَادِرُونَ
"እምላለው" በሚል ነጠላ ንግግር ጀምሮ "እኛ" በሚል የግነት እኛነት ይዞራል፥ በተመሳሳይ "አርሠልና" أَرْسَلْنَا በሚል ተዐዚም አነጋገር ጀምሮ "አና" أَنَا በሚል ሙፍረድ አነጋገር ይዞራል፦
21፥25 ከአንተ በፊትም፦ "እነሆ ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ" በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢኾን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
በተጨማሪም በሦስተኛ መደብ "አርሠለ" أَرْسَلَ ብሎ ተናግሮ በሦስተኛ መደብ የሚናገርለት ማንነት እራሱ እንደሆነ ለማሳየት በመጀመርያ መደብ "ሡቅና" سُقْنَا በማለት ያዞረዋል፦
35፥9 አላህም ያ ነፋሶችን የላከ ነው፥ ደመናዎችንም ትቀሰቅሳለች፤ ወደ ሙት አገርም እንነዳዋለን፡፡ وَاللَّهُ الَّذِي أَرْسَلَ الرِّيَاحَ فَتُثِيرُ سَحَابًا فَسُقْنَاهُ إِلَىٰ بَلَدٍ مَّيِّتٍ
እንዲሁ በመጀመሪያ መደብ "ቁልና" قُلْنَا ብሎ ተናግሮ በመጀመሪያ መደብ የሚናገርለት ማንነት እራሱ እንደሆነ ለማሳየት በሦስተኛ መደብ "አሏህ" اللَّهُ በማለት ያዞረዋል፦
2፥73 «በድኑን በከፊሏም ምቱት» አልን፥ እንደዚሁ አላህ ሙታንን ያስነሳል፤ ታውቁም ዘንድ ታምራቶችን ያሳያችኋል፡፡ فَقُلْنَا اضْرِبُوهُ بِبَعْضِهَا ۚ كَذَٰلِكَ يُحْيِي اللَّهُ الْمَوْتَىٰ وَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَعْقِلُونَ
አምላካችን አሏህ ነቢያችንን"ﷺ" "በል" በሚል ትእዛዛዊ ቃል ሲልካቸው፦ "እኔ ወደ እናንተ ወደ ሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ" በሚል በመጀመሪያ መደብ እንዲናገሩ በተናገረበት አንቀጽ ላይ "የማይጽፍ የማያነብ ነቢይ በኾነው መልክተኛው እመኑ" በማለት በሦስተኛ መደብ ያዞረዋል፦
7፥158 በላቸው፡- «እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ወደ እናንተ ወደ ሁላችሁም የአላህ መልክተኛ ነኝ፡፡ እርሱም ያ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ የኾነ ነው፡፡ እርሱ እንጂ ሌላ አምላክ የለም፡፡ ሕያው ያደርጋል፡፡ ይገድላልም፡፡ በአላህ እና በዚያም በአላህና በቃላቶቹ በሚያምነው የማይጽፍ የማያነብ ነቢይ በኾነው መልክተኛው እመኑ፡፡ ቅንንም መንገድ ትመሩ ዘንድ ተከተሉት፡፡» قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ جَمِيعًا الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ يُحْيِي وَيُمِيتُ ۖ فَآمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ النَّبِيِّ الْأُمِّيِّ الَّذِي يُؤْمِنُ بِاللَّهِ وَكَلِمَاتِهِ وَاتَّبِعُوهُ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
እንደዚህ የማዞር ሰዋስው በባይብል ውስጥም በጥቂቱ አለ፥ ለምሳሌ ያህዌህ በመጀመሪያ መደብ፦ "ያህዌህ አምላክህ እኔ ነኝ" ካለ በኃላ እራሱን በሦስተኛ መደብ፦ "የያህዌህን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ! ያህዌህ ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና" ብሎ ይናገራል፦
ዘጸአት 20፥2 ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወጣሁህ ያህዌህ አምላክህ እኔ ነኝ።
ዘጸአት 20፥7 የያህዌህን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ! ያህዌህ ስሙን በከንቱ የሚጠራውን ከበደል አያነጻውምና።
ያዕቆብ በመጀመሪያ መደብ፦ "እንድነግራችሁ" ካለ በኃላ እራሱን በሦስተኛ መደብ፦ "አባታችሁ እስራኤልንም አድምጡ" ብሎ ይናገራል፦
ዘፍጥረት 49፥1 ያዕቆብም ልጆቹን ጠርቶ እንዲህ አለ፦ "በኋለኛው ዘመን የሚያገኛችሁን እንድነግራችሁ ተሰብሰቡ።
ዘፍጥረት 49፥2 እናንት የያዕቆብ ልጆች ተሰብሰቡ፥ ስሙም፤ አባታችሁ እስራኤልንም አድምጡ።
ኢየሱስ በመጀመሪያ መደብ፦ "በሰው ፊት የሚመሰክርልኝ" ካለ በኃላ እራሱን በሦስተኛ መደብ፦ "የሰው ልጅ ደግሞ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ይመሰክርለታል" ብሎ ይናገራል፦
ሉቃስ 12፥8 እላችሁማለሁ በሰው ፊት የሚመሰክርልኝ ሁሉ፥ የሰው ልጅ ደግሞ በእግዚአብሔር መላእክት ፊት ይመሰክርለታል።
ትልም እና ሕልም ለይተው የማያውቁ ሚሽነሪዎች ቁርኣንን የጦስ ዶሮ ለማድረግ ከመቸኮል መጽሐፋቸውን በቅጡ ቢያነቡ መልካም ነው፥ እንዲህ ሲነጻጸር "የእናቴ መቀነት አደናቀፈኝ" ማለታቸው አይቀሬ ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የነቢያችን"ﷺ" ሐያእ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
68፥5 *"አንተም በታላቅ ጠባይ ላይ ነህ"*፡፡ وَإِنَّكَ لَعَلَىٰ خُلُقٍ عَظِيمٍ
"ሐያእ" حَيَاء ማለት "ጨዋነት" "እፍረት" "ዓይነ-አፋርነት" ማለት ነው፤ ሐያእ የኢማን አንዱ ቅርንጫፍ ነው፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 59
አቢ ሁራይራ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ኢማን ከሰባ በላይ ቅርንጫፎች አሉት፤ ሐያእ የኢማን ቅርንጫፍ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الإِيمَانُ بِضْعٌ وَسَبْعُونَ شُعْبَةً وَالْحَيَاءُ شُعْبَةٌ مِنَ الإِيمَانِ
ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ዓይነ-አፋ ነበሩ፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 6, ሐዲስ 20
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"የአንሷር ሴት ለነብዩ"ﷺ" "ከሐይድ መጨረስ በኃላ እንዴት ነው የምንተጣጠበው? ብላ ጠየቀች፤ እርሳቸውም፦ "ሽቶዋማ ቁራጭ ጨርቅ ከመስክ ጋር ውሰጂና ሦስት ጊዜ ሃፍረተ-ስጋን መታጠብ ነው" አሏት። ከዚያም ነቢዩ"ﷺ" አፍረው ፊታቸውን መለሱ፤ ስለዚህ እኔ ወደ እኔ አመጣኃትና ነብዩ"ﷺ" ምን እንዳሉ አስረዳኃት"*። عَنْ عَائِشَةَ، أَنَّ امْرَأَةً، مِنَ الأَنْصَارِ قَالَتْ لِلنَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم كَيْفَ أَغْتَسِلُ مِنَ الْمَحِيضِ قَالَ " خُذِي فِرْصَةً مُمَسَّكَةً، فَتَوَضَّئِي ثَلاَثًا ". ثُمَّ إِنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم اسْتَحْيَا فَأَعْرَضَ بِوَجْهِهِ أَوْ قَالَ " تَوَضَّئِي بِهَا " فَأَخَذْتُهَا فَجَذَبْتُهَا فَأَخْبَرْتُهَا بِمَا يُرِيدُ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم.
ነቢያችን"ﷺ" ይህ ታላቅ ሥነ-ምግባር ሐያእ ያላቸው ነቢይ እና በሐያአቸውም ተከታዮቻቸው መልካም መከተል አላቸው፦
68፥5 *"አንተም በታላቅ ጠባይ ላይ ነህ"*፡፡ وَإِنَّكَ لَعَلَىٰ خُلُقٍ عَظِيمٍ
33፥21 ለእናንተ አላህንና የመጨረሻውን ቀን የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ *በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አላችሁ*፡፡ لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
”ጠባይ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ኹሉቅ” خُلُق ሲሆን “አኽላቅ” أخلاق ማለት ደግሞ ሥነ-ምግባር”ethics” ማለት ነው። ብልግና የሚመጣው ከኩፍር አሊያም ከኢማን መቀነስ ነው። ይህንን ነጥብ በግርድፉና በሌጣው ካየን ዘንዳ በማህበራዊ ሚድያ ላይ ነቢያችንን"ﷺ" ባለጌ ለማስባል የሚጠቀስ ሐዲስ አለ፤ እዚህ ሐዲስ ላይ ነቢያችን"ﷺ" "የእናትህን ሐፍረተ-ስጋ ላስ" ወይም "የአባትህን ሐፍረተ-ስጋ ጥባ" ብለዋል ተብሎ እልም ያለ ቅጥፈት ሲቀጠፍ እናያለን፤ ለቃላቱ ይቅርታ እጠይቃለው፤ ግን መልስ መሰጠት አለበት፤ እነርሱ እንደውም ለስብእና በማይመጥን መልኩ በብልግና ቃላት ነበር ያስቀመጡት፤ ለማንኛውም ሐዲሱን እስቲ እንመልከት፦
አል-አደቡል ሙፍረድ መጽሐፍ 41, ሐዲስ 12
ዑተያህ ኢብኑ ደምራህ እንደተረከው፦ "አንድ ሰው ከአባቴ ጋር ሌላው ሰው በዘመነ-ጃህሊያህ ሰዎች እርስ በእርሳቸው በሚወቃቀሱበት ወቀሰው፤ አባቴም አስቆጨው እና በኩኒያ አልጠራውም፤ ባልደረቦቹም አባቴን ሲመለከቱት፤ እርሱም፦ "ይህንን አልተቀበላችሁም መሰለኝ፤ በዚህ እኔ አክብሮት የለኝም። ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"ማንም ሰው ሰዎችን በዘመነ-ጃህሊያህ ሰዎች እርስ በእርሳቸው በሚወቃቀሱበት ከወቀሰ አስቆጩት፤ በኩኒያ አትጥሩት"*። عَنْ عُتَيِّ بْنِ ضَمْرَةَ قَالَ: رَأَيْتُ عِنْدَ أُبَيٍّ رَجُلاً تَعَزَّى بِعَزَاءِ الْجَاهِلِيَّةِ، فَأَعَضَّهُ أُبَيٌّ وَلَمْ يُكْنِهِ، فَنَظَرَ إِلَيْهِ أَصْحَابُهُ، قَالَ: كَأَنَّكُمْ أَنْكَرْتُمُوهُ؟ فَقَالَ: إِنِّي لاَ أَهَابُ فِي هَذَا أَحَدًا أَبَدًا، إِنِّي سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ: مَنْ تَعَزَّى بِعَزَاءِ الْجَاهِلِيَّةِ فَأَعِضُّوهُ وَلا تَكْنُوهُ.
"ኩኒያህ" كنية ማለት በበኩር ልጅ አባት ወይም እናት መጠራት ነው፤ ለምሳሌ ሰሚራህ ከማለት ይልቅ በማዕረግ "ኡሙ ኢኽላስ" ወይም ወሒድ ከማለት ይልቅ በማዕረግ "አቡ ኢኽላስ" በማለት መጥራት ነው፦
አል-አደቡል ሙፍረድ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 26
አቢ ሁራይራ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ስሜን(ሙሐመድ) ተጠቀሙ፤ ግን የኩንያህ ስሜን አትጠቀሙ፤ እኔ አቡ ቃሢም ነኝ"*። سَمِعْتُ أَبَا هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ: تَسَمُّوا بِاسْمِي، وَلاَ تُكَنُّوا بِكُنْيَتِي، فَإِنِّي أَنَا أَبُو الْقَاسِم
ነቢያችን"ﷺ" "ቃሢም" የሚባል ልጅ የበኩር ልጅ ነበራቸው፤ በእርሱ "አቡ ቃሢም" ይባላሉ።
እንግዲህ ዛሬ በማህበራዊ ሚድያ ልክ በዘመነ-ጃህሊያህ ሰዎች እርስ በእርሳቸው በሚወቃቀሱበት በዘረኝነት ወቀሳ የሚወቃቀሰውን ሰው ነው "በኩንያ ስም አትጥሩት" ያሉት እንጂ እንኳን "ላስ" "ጥባ" ይቅርና ስለ አባት ሆነ እናት ሐፍረተ-ስጋ ሽታው የለውም። "ኩንየቲይ" كُنْيَتِي እና "ተክኑ" تَكْنُو የግስ መደብ ሲሆን የስም መደቡ "ኩኒያህ" كنية ነው። ውሸት ሲደጋገም እውነት ይመስላል እንጂ እውነት አይደለም። በዋትሳፕ፣ በቴሌ ግራም እና በፌስ ቡክ የሚራገበው ቅጥፈት በእውነት ፊት መቆም አይችልም፦
17፥18 በልም፦ *"እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና"*፡፡ وَقُلْ جَاءَ الْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَاطِلُ ۚ إِنَّ الْبَاطِلَ كَانَ زَهُوقًا
34፥49 *«እውነቱ መጣ፡፡ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም ተወገደ»* በላቸው፡፡ قُلْ جَاءَ الْحَقُّ وَمَا يُبْدِئُ الْبَاطِلُ وَمَا يُعِيدُ
21፥18 *በእርግጥ እውነትን በውሸት ላይ እንጥላለን፡፡ አንጎሉን ያፈርሰዋልም፡፡ ወዲያውም እርሱ ጠፊ ነው*፡፡ ለእናንተም ከዚያ ከምትመጥኑት ነገር ብርቱ ቅጣት አላችሁ፡፡ بَلْ نَقْذِفُ بِالْحَقِّ عَلَى الْبَاطِلِ فَيَدْمَغُهُ فَإِذَا هُوَ زَاهِقٌ ۚ وَلَكُمُ الْوَيْلُ مِمَّا تَصِفُونَ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
68፥5 *"አንተም በታላቅ ጠባይ ላይ ነህ"*፡፡ وَإِنَّكَ لَعَلَىٰ خُلُقٍ عَظِيمٍ
"ሐያእ" حَيَاء ማለት "ጨዋነት" "እፍረት" "ዓይነ-አፋርነት" ማለት ነው፤ ሐያእ የኢማን አንዱ ቅርንጫፍ ነው፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 59
አቢ ሁራይራ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ኢማን ከሰባ በላይ ቅርንጫፎች አሉት፤ ሐያእ የኢማን ቅርንጫፍ ነው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " الإِيمَانُ بِضْعٌ وَسَبْعُونَ شُعْبَةً وَالْحَيَاءُ شُعْبَةٌ مِنَ الإِيمَانِ
ተወዳጁ ነቢያችን"ﷺ" ዓይነ-አፋ ነበሩ፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 6, ሐዲስ 20
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"የአንሷር ሴት ለነብዩ"ﷺ" "ከሐይድ መጨረስ በኃላ እንዴት ነው የምንተጣጠበው? ብላ ጠየቀች፤ እርሳቸውም፦ "ሽቶዋማ ቁራጭ ጨርቅ ከመስክ ጋር ውሰጂና ሦስት ጊዜ ሃፍረተ-ስጋን መታጠብ ነው" አሏት። ከዚያም ነቢዩ"ﷺ" አፍረው ፊታቸውን መለሱ፤ ስለዚህ እኔ ወደ እኔ አመጣኃትና ነብዩ"ﷺ" ምን እንዳሉ አስረዳኃት"*። عَنْ عَائِشَةَ، أَنَّ امْرَأَةً، مِنَ الأَنْصَارِ قَالَتْ لِلنَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم كَيْفَ أَغْتَسِلُ مِنَ الْمَحِيضِ قَالَ " خُذِي فِرْصَةً مُمَسَّكَةً، فَتَوَضَّئِي ثَلاَثًا ". ثُمَّ إِنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم اسْتَحْيَا فَأَعْرَضَ بِوَجْهِهِ أَوْ قَالَ " تَوَضَّئِي بِهَا " فَأَخَذْتُهَا فَجَذَبْتُهَا فَأَخْبَرْتُهَا بِمَا يُرِيدُ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم.
ነቢያችን"ﷺ" ይህ ታላቅ ሥነ-ምግባር ሐያእ ያላቸው ነቢይ እና በሐያአቸውም ተከታዮቻቸው መልካም መከተል አላቸው፦
68፥5 *"አንተም በታላቅ ጠባይ ላይ ነህ"*፡፡ وَإِنَّكَ لَعَلَىٰ خُلُقٍ عَظِيمٍ
33፥21 ለእናንተ አላህንና የመጨረሻውን ቀን የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ *በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አላችሁ*፡፡ لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
”ጠባይ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ኹሉቅ” خُلُق ሲሆን “አኽላቅ” أخلاق ማለት ደግሞ ሥነ-ምግባር”ethics” ማለት ነው። ብልግና የሚመጣው ከኩፍር አሊያም ከኢማን መቀነስ ነው። ይህንን ነጥብ በግርድፉና በሌጣው ካየን ዘንዳ በማህበራዊ ሚድያ ላይ ነቢያችንን"ﷺ" ባለጌ ለማስባል የሚጠቀስ ሐዲስ አለ፤ እዚህ ሐዲስ ላይ ነቢያችን"ﷺ" "የእናትህን ሐፍረተ-ስጋ ላስ" ወይም "የአባትህን ሐፍረተ-ስጋ ጥባ" ብለዋል ተብሎ እልም ያለ ቅጥፈት ሲቀጠፍ እናያለን፤ ለቃላቱ ይቅርታ እጠይቃለው፤ ግን መልስ መሰጠት አለበት፤ እነርሱ እንደውም ለስብእና በማይመጥን መልኩ በብልግና ቃላት ነበር ያስቀመጡት፤ ለማንኛውም ሐዲሱን እስቲ እንመልከት፦
አል-አደቡል ሙፍረድ መጽሐፍ 41, ሐዲስ 12
ዑተያህ ኢብኑ ደምራህ እንደተረከው፦ "አንድ ሰው ከአባቴ ጋር ሌላው ሰው በዘመነ-ጃህሊያህ ሰዎች እርስ በእርሳቸው በሚወቃቀሱበት ወቀሰው፤ አባቴም አስቆጨው እና በኩኒያ አልጠራውም፤ ባልደረቦቹም አባቴን ሲመለከቱት፤ እርሱም፦ "ይህንን አልተቀበላችሁም መሰለኝ፤ በዚህ እኔ አክብሮት የለኝም። ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"ማንም ሰው ሰዎችን በዘመነ-ጃህሊያህ ሰዎች እርስ በእርሳቸው በሚወቃቀሱበት ከወቀሰ አስቆጩት፤ በኩኒያ አትጥሩት"*። عَنْ عُتَيِّ بْنِ ضَمْرَةَ قَالَ: رَأَيْتُ عِنْدَ أُبَيٍّ رَجُلاً تَعَزَّى بِعَزَاءِ الْجَاهِلِيَّةِ، فَأَعَضَّهُ أُبَيٌّ وَلَمْ يُكْنِهِ، فَنَظَرَ إِلَيْهِ أَصْحَابُهُ، قَالَ: كَأَنَّكُمْ أَنْكَرْتُمُوهُ؟ فَقَالَ: إِنِّي لاَ أَهَابُ فِي هَذَا أَحَدًا أَبَدًا، إِنِّي سَمِعْتُ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ: مَنْ تَعَزَّى بِعَزَاءِ الْجَاهِلِيَّةِ فَأَعِضُّوهُ وَلا تَكْنُوهُ.
"ኩኒያህ" كنية ማለት በበኩር ልጅ አባት ወይም እናት መጠራት ነው፤ ለምሳሌ ሰሚራህ ከማለት ይልቅ በማዕረግ "ኡሙ ኢኽላስ" ወይም ወሒድ ከማለት ይልቅ በማዕረግ "አቡ ኢኽላስ" በማለት መጥራት ነው፦
አል-አደቡል ሙፍረድ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 26
አቢ ሁራይራ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነብዩም"ﷺ" አሉ፦ *"ስሜን(ሙሐመድ) ተጠቀሙ፤ ግን የኩንያህ ስሜን አትጠቀሙ፤ እኔ አቡ ቃሢም ነኝ"*። سَمِعْتُ أَبَا هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ: تَسَمُّوا بِاسْمِي، وَلاَ تُكَنُّوا بِكُنْيَتِي، فَإِنِّي أَنَا أَبُو الْقَاسِم
ነቢያችን"ﷺ" "ቃሢም" የሚባል ልጅ የበኩር ልጅ ነበራቸው፤ በእርሱ "አቡ ቃሢም" ይባላሉ።
እንግዲህ ዛሬ በማህበራዊ ሚድያ ልክ በዘመነ-ጃህሊያህ ሰዎች እርስ በእርሳቸው በሚወቃቀሱበት በዘረኝነት ወቀሳ የሚወቃቀሰውን ሰው ነው "በኩንያ ስም አትጥሩት" ያሉት እንጂ እንኳን "ላስ" "ጥባ" ይቅርና ስለ አባት ሆነ እናት ሐፍረተ-ስጋ ሽታው የለውም። "ኩንየቲይ" كُنْيَتِي እና "ተክኑ" تَكْنُو የግስ መደብ ሲሆን የስም መደቡ "ኩኒያህ" كنية ነው። ውሸት ሲደጋገም እውነት ይመስላል እንጂ እውነት አይደለም። በዋትሳፕ፣ በቴሌ ግራም እና በፌስ ቡክ የሚራገበው ቅጥፈት በእውነት ፊት መቆም አይችልም፦
17፥18 በልም፦ *"እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና"*፡፡ وَقُلْ جَاءَ الْحَقُّ وَزَهَقَ الْبَاطِلُ ۚ إِنَّ الْبَاطِلَ كَانَ زَهُوقًا
34፥49 *«እውነቱ መጣ፡፡ ውሸትም መነሻም መድረሻም የለውም ተወገደ»* በላቸው፡፡ قُلْ جَاءَ الْحَقُّ وَمَا يُبْدِئُ الْبَاطِلُ وَمَا يُعِيدُ
21፥18 *በእርግጥ እውነትን በውሸት ላይ እንጥላለን፡፡ አንጎሉን ያፈርሰዋልም፡፡ ወዲያውም እርሱ ጠፊ ነው*፡፡ ለእናንተም ከዚያ ከምትመጥኑት ነገር ብርቱ ቅጣት አላችሁ፡፡ بَلْ نَقْذِفُ بِالْحَقِّ عَلَى الْبَاطِلِ فَيَدْمَغُهُ فَإِذَا هُوَ زَاهِقٌ ۚ وَلَكُمُ الْوَيْلُ مِمَّا تَصِفُونَ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ብዙ ሚስት በኢሥላም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥3 ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስት፣ አራት አራት አግቡ፡፡ አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው፡፡ مِّنَ النِّسَاءِ مَثْنَىٰ وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ ۖ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تَعْدِلُوا فَوَاحِدَةً أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَلَّا تَعُولُوا
"ኒካሕ" نِكَاح የሚለው ቃል “ነከሐ” نَكَحَ ማለትም “አገባ” ወይም “ተዳራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጋብቻ” ወይም “ትዳር” ማለት ነው፥ በኢሥላም ሐላል ጋብቻ በተቃራኒ ፆታ"hetero sexual" መካከል ያለ እንጂ በተመሳሳይ ፆታ"homo sexual" መካከል ያለው ጋብቻ ሐራም ነው። የሥነ-ጋብቻ ጥናት"matrimony" እንደሚያትተው የጋብቻን ሒደት በሁለት ይከፍለዋል፥ እርሱም አንድ ወንድ ለአንድ ሴት አንዲት ሴት ለአንድ ወንድ ጋብቻ"monogamy" እና አንድ ወንድ ለብዙ ሴት አንዲት ሴት ለብዙ ወንድ ጋብቻ"polygamy” ነው። ፓሎጋሚ እራሱ ለሁለት ይከፈላል፥ እርሱም አንድ ወንድ ለብዙ ሴት ጋብቻ"polyandry" እና አንዲት ሴት ለብዙ ወንድ ጋብቻ"polygyny” ነው። በኢሥላም አንድ ወንድ በፍትሕ እኩል ማስተዳደር ከቻለ ሁለት ወይም ሦስት አሊያም አራት ማግባት ይችላል፦
4፥3 ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስት፣ አራት አራት አግቡ። አለማስተካከልን ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው፡፡ مِّنَ النِّسَاءِ مَثْنَىٰ وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ ۖ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تَعْدِلُوا فَوَاحِدَةً أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَلَّا تَعُولُوا
"ማስተካከል" ለሚለው የገባው የግስ መደብ "ተዕዲሉ" تَعْدِلُوا ሲሆን የስም መደቡ "ዐድል" عَدْل ነው፥ "ዐድል" عَدْل ማለት "ፍትሕ" ማለት ሲሆን አንድ ተባዕት በፍትሕ ሁለት ወይም ሦስት አሊያም አራት እንስታትን እኩል ሐቃቸውን መጠበቅ እስከቻለ ድረስ ይችላል። ካልቻለ ግን ከጥብቆች ምእምናት አንዲቷን ወይም ያንን ማድረግ ዐቅም ከሌለው እጆች ንብረት ካደረጓቸው ከምእምናት ማግባት ይችላል፦
4፥25 ከእናንተም ውስጥ ጥብቆች ምእምናት የኾኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእምናት ወጣቶቻችሁ ያግባ፡፡ وَمَن لَّمْ يَسْتَطِعْ مِنكُمْ طَوْلًا أَن يَنكِحَ الْمُحْصَنَاتِ الْمُؤْمِنَاتِ فَمِن مَّا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُم مِّن فَتَيَاتِكُمُ الْمُؤْمِنَاتِ
ነቢያችን"ﷺ" ከአራት በላይ ያገቡበት ምክንያት አንደኛ እርሳቸው ያገቡት "ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስት፣ አራት አራት አግቡ" የሚለው ከመውረዱ በፊት ነው። ሁለተኛ "ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስት፣ አራት አራት" የሚለው ቃል "ኢሥቲስናእ" اِسْتِثْنَاء ማለትም “ፍትቅታ”exceptional” ሆኖ የመጣ ነው፦
35፥1 ምስጋና ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ፣ መላእክትን ባለ ሁለት ሁለት፣ ሶስት ሶስት፣ አራት አራት ክንፎች የኾኑ መልክተኞች አድራጊ ለኾነው አላህ ይገባው፡፡ በፍጥረቱ ውስጥ የሚሻውን ይጨምራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ الْحَمْدُ لِلَّهِ فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ جَاعِلِ الْمَلَائِكَةِ رُسُلًا أُولِي أَجْنِحَةٍ مَّثْنَىٰ وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ ۚ يَزِيدُ فِي الْخَلْقِ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
መላእክትን ባለ ሁለት ሁለት፣ ሶስት ሶስት፣ አራት አራት ክንፎች ናቸው ማለት ኢሥቲስናእ ነው፥ ምክንያቱም አሏህ "በፍጥረቱ ውስጥ የሚሻውን ይጨምራል" ስለሚል ከአራት ክንፎች በላይ ጂብሪልን ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 332
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ “ከጌታው ታምራቶች ታላላቆቹን በእርግጥ አየ” ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ያለው ሆኖ አይተውታል”። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ { لَقَدْ رَأَى مِنْ آيَاتِ رَبِّهِ الْكُبْرَى} قَالَ رَأَى جِبْرِيلَ فِي صُورَتِهِ لَهُ سِتُّمِائَةِ جَنَاحٍ .
በተመሳሳይ መልኩ የነቢያችን"ﷺ" ከአራት በላይ ማግባት አሏህ ያሻው ስለሆነ ነው።
"አሏሁ አዕለም" اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥3 ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስት፣ አራት አራት አግቡ፡፡ አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው፡፡ مِّنَ النِّسَاءِ مَثْنَىٰ وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ ۖ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تَعْدِلُوا فَوَاحِدَةً أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَلَّا تَعُولُوا
"ኒካሕ" نِكَاح የሚለው ቃል “ነከሐ” نَكَحَ ማለትም “አገባ” ወይም “ተዳራ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ጋብቻ” ወይም “ትዳር” ማለት ነው፥ በኢሥላም ሐላል ጋብቻ በተቃራኒ ፆታ"hetero sexual" መካከል ያለ እንጂ በተመሳሳይ ፆታ"homo sexual" መካከል ያለው ጋብቻ ሐራም ነው። የሥነ-ጋብቻ ጥናት"matrimony" እንደሚያትተው የጋብቻን ሒደት በሁለት ይከፍለዋል፥ እርሱም አንድ ወንድ ለአንድ ሴት አንዲት ሴት ለአንድ ወንድ ጋብቻ"monogamy" እና አንድ ወንድ ለብዙ ሴት አንዲት ሴት ለብዙ ወንድ ጋብቻ"polygamy” ነው። ፓሎጋሚ እራሱ ለሁለት ይከፈላል፥ እርሱም አንድ ወንድ ለብዙ ሴት ጋብቻ"polyandry" እና አንዲት ሴት ለብዙ ወንድ ጋብቻ"polygyny” ነው። በኢሥላም አንድ ወንድ በፍትሕ እኩል ማስተዳደር ከቻለ ሁለት ወይም ሦስት አሊያም አራት ማግባት ይችላል፦
4፥3 ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስት፣ አራት አራት አግቡ። አለማስተካከልን ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው፡፡ مِّنَ النِّسَاءِ مَثْنَىٰ وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ ۖ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تَعْدِلُوا فَوَاحِدَةً أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَلَّا تَعُولُوا
"ማስተካከል" ለሚለው የገባው የግስ መደብ "ተዕዲሉ" تَعْدِلُوا ሲሆን የስም መደቡ "ዐድል" عَدْل ነው፥ "ዐድል" عَدْل ማለት "ፍትሕ" ማለት ሲሆን አንድ ተባዕት በፍትሕ ሁለት ወይም ሦስት አሊያም አራት እንስታትን እኩል ሐቃቸውን መጠበቅ እስከቻለ ድረስ ይችላል። ካልቻለ ግን ከጥብቆች ምእምናት አንዲቷን ወይም ያንን ማድረግ ዐቅም ከሌለው እጆች ንብረት ካደረጓቸው ከምእምናት ማግባት ይችላል፦
4፥25 ከእናንተም ውስጥ ጥብቆች ምእምናት የኾኑትን ለማግባት ሀብትን ያልቻለ ሰው እጆቻችሁ ንብረት ካደረጓቸው ከምእምናት ወጣቶቻችሁ ያግባ፡፡ وَمَن لَّمْ يَسْتَطِعْ مِنكُمْ طَوْلًا أَن يَنكِحَ الْمُحْصَنَاتِ الْمُؤْمِنَاتِ فَمِن مَّا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُم مِّن فَتَيَاتِكُمُ الْمُؤْمِنَاتِ
ነቢያችን"ﷺ" ከአራት በላይ ያገቡበት ምክንያት አንደኛ እርሳቸው ያገቡት "ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስት፣ አራት አራት አግቡ" የሚለው ከመውረዱ በፊት ነው። ሁለተኛ "ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስት፣ አራት አራት" የሚለው ቃል "ኢሥቲስናእ" اِسْتِثْنَاء ማለትም “ፍትቅታ”exceptional” ሆኖ የመጣ ነው፦
35፥1 ምስጋና ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ፣ መላእክትን ባለ ሁለት ሁለት፣ ሶስት ሶስት፣ አራት አራት ክንፎች የኾኑ መልክተኞች አድራጊ ለኾነው አላህ ይገባው፡፡ በፍጥረቱ ውስጥ የሚሻውን ይጨምራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና፡፡ الْحَمْدُ لِلَّهِ فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ جَاعِلِ الْمَلَائِكَةِ رُسُلًا أُولِي أَجْنِحَةٍ مَّثْنَىٰ وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ ۚ يَزِيدُ فِي الْخَلْقِ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
መላእክትን ባለ ሁለት ሁለት፣ ሶስት ሶስት፣ አራት አራት ክንፎች ናቸው ማለት ኢሥቲስናእ ነው፥ ምክንያቱም አሏህ "በፍጥረቱ ውስጥ የሚሻውን ይጨምራል" ስለሚል ከአራት ክንፎች በላይ ጂብሪልን ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ነው፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 332
ዐብደሏህ እንደተረከው፦ “ከጌታው ታምራቶች ታላላቆቹን በእርግጥ አየ” ጂብሪልን በተፈጥሮ ቅርፁ ባለ ስድስት መቶ ክንፍ ያለው ሆኖ አይተውታል”። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ { لَقَدْ رَأَى مِنْ آيَاتِ رَبِّهِ الْكُبْرَى} قَالَ رَأَى جِبْرِيلَ فِي صُورَتِهِ لَهُ سِتُّمِائَةِ جَنَاحٍ .
በተመሳሳይ መልኩ የነቢያችን"ﷺ" ከአራት በላይ ማግባት አሏህ ያሻው ስለሆነ ነው።
"አሏሁ አዕለም" اَللّٰهُ أَعْلَم
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ብዙ ሚስት በባይብል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥3 ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስት፣ አራት አራት አግቡ፡፡ አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው፡፡ مِّنَ النِّسَاءِ مَثْنَىٰ وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ ۖ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تَعْدِلُوا فَوَاحِدَةً أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَلَّا تَعُولُوا
ባይብል ላይ "አንድ ብቻ አግቡ" የሚል መመሪያ የለም፥ ከዚያም ባሻገር ከአንድ በላይ ማግባት የተከለከለበት አንድ ጥቅስ የለም፥ ከዚያ ይልቅ ከአንድ በላይ ያገቡ የአምላክ ባሮች ብዙ ሰዎች በቁና ናቸው። ለናሙና ያክል፦
1. ያዕቆብ
ዘፍጥረት 31፥17 ያዕቆብም ተነሣ፥ ልጆቹንና “ሚስቶቹንም” በግመሎች ላይ አስቀመጠ።
2. ጌዴዎን
መሣፍንት 8፥30 ለጌዴዎንም “ብዙ ሚስቶች” ነበሩትና ከወገቡ የወጡ ሰባ ልጆች ነበሩት።
3. ሕልቃና
1ኛ ሳሙኤል 1፥2 ሕልቃና ሁለትም ሚስቶች ነበሩት፤ የአንዲቱ ስም ሐና የሁለተኛይቱም ስም ፍናና ነበረ።
4. ዳዊት
1ኛ ሳሙኤል 25፥43 ዳዊትም ደግሞ ኢይዝራኤላዊቱን አኪናሆምን ወሰደ፤ "ሁለቱም ሚስቶች" ሆኑለት።
1ኛ ዜና መዋዕል 14፥3 ዳዊትም በኢየሩሳሌም “ሚስቶችን” ጨምሮ ሌሎችን ወንዶችንና ሴቶችን ልጆች ወለደ።
5. ሰሎሞን
1ኛ ነገሥት 11፥3 ለእርሱም ወይዛዝር የሆኑ "ሰባት መቶ ሚስቶች" ሦስት መቶም ቁባቶች ነበሩት።
6. አሽሑር
1ኛ ዜና መዋዕል 4፥5 ለቴቁሔም አባት ለአሽሑር ሔላና ነዕራ የተባሉ "ሁለት ሚስቶች" ነበሩት።
"አይ ከላይ የተዘረዘሩት ሰዎች ብዙ አገቡ እንጂ ፈጣሪ ብዙ እንዲያገቡ አልፈቀደላቸውም" ከተባለ ፈጣሪ አለመከልከሉ በራሱ መፍቀዱን ያሳያል። ሲቀጥል አንድ ሰው ሁለት ሚስቶች ካሉት እንዴት መንከባከብ እንዳለበት የተናገረው ፈቅዶ ነው፦
ዘዳግም 21፥15 ለአንድ ሰው አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ”ሁለት ሚስቶች” ቢኖሩት፥
ፈጣሪ ከአንድ በላይ ማግባት ቢከለክል ኖሮ አንድ ሰው ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት ምን ዓይነት እንክብካቤ ማድረግ እንዳለበት ሕግ ያወጣ ነበርን? ፈጣሪ ከአንድ በላይ ማግባት ቢከለክል ኖሮ ለዳዊት ለዛውን የሰውን ሚስቶችን ይሰጠው ነበርን? ፈጣሪ የዳዊት ጌታ ተብሌ የተጠቀሰውን የሳኦን ሚስቶች ሰቶት ነበር፥ ከዚያ የበለጠም ካስፈለገ እንደሚጨምርለት ቃል ገብቶለታል፦
2ኛ ሳሙኤል 12፥8 "የጌታህንም "ሚስቶች" በብብትህ ጣልሁልህ፤ የእስራኤልንና የይሁዳን ቤት ሰጠሁህ፤ ይህም አንሶ ቢሆን ኖሮ ከዚህ የበለጠ እጨምርልህ ነበር።
ፈጣሪ ለዳዊት የሳኦን ሚስቶች ካልበቃው ሊጨምርለት እንደሚችል መናገሩ በራሱ ከአንድ በላይ ማግባት ሐላል መሆኑን ቁልጭ አርጎ ያሳያል።
የአዲስ ኪዳን ነብይ ኢየሱስ ነው፥ ኢየሱስ፦ "ከአንድ በላይ ማግባት ክልክል ነው" አላለም። እርሱ በብሉይ የነበረውን ሕግ አልሻረም።
ሌላው እራሳቸውን የሚያስጠጉበት ጳውሎስ ነው፥ ሲጀመር ጳውሎስ ነብይ አይደለም። ሲቀጥል የሚናገረው በሞኝነት እንጂ ጌታ አዞት አይደለም፥ ንግግሩ የራሱ እንጂ የጌታ አይደለም፦
1ኛ ቆሮ 7፥12 ሌሎችንም እኔ እላለሁ፥ ጌታም አይደለም።
2ኛ ቆሮ 11፥17 እንደዚህ ታምኜ ስመካ “የምናገረው፥ በሞኝነት እንጂ ጌታ እንዳዘዘኝ አልናገርም”።
ሢሰልስ ጳውሎስ፦ ለእያንዳንዱ ለራሱ ሚስት ትኑረው ወይም ለእያንዳንዲቱ ባል ይኑራት" አለ እንጂ ለእያንዳንዱ ለራሱ አንዲት ሚስት ትኑረው አሊያም ለእያንዳንዲቱ ለራሷ አንድ ባል ይኑራት አላለም፦
1ኛ ቆሮ 7፥2 ነገር ግን ስለ ዝሙት ጠንቅ ለእያንዳንዱ ለራሱ ሚስት ትኑረው ለእያንዳንዲቱ ደግሞ ለራስዋ ባል ይኑራት።
ለእያንዳንድህ እና ለእያንዳንሽ ብር እሰጣችኃለው ማለት የብሩ መጠን ስላልተገለጸ አንድ ብር ብቻ ተብሎ እንደማይተረጎም ሁሉ ባል እና ሚስት መባሉ የቁጥሩን መጠን በፍጹም አያሳይም፦
መዝሙር 62፥12 አንተ "ለእያንዳንዱ" እንደ ሥራው ፍዳውን ትሰጣለህና።
ሮሜ 2፥6 እርሱ "ለእያንዳንዱ" እንደ ሥራው ያስረክበዋል።
"እያንዳንድ"every" የሚለውን ቃል "አንድ"one" ብሎ መረዳት የተንሸዋረረ መረዳት ነው። "ከአንድ በላይ ማግባት ክልክል ነው" ያሉት ምዕራባውያን እንጂ ባይብል አይደለም። ምዕራባውያን ከአንድ በላይ ማግባት ቢከለክሉም ከአንድ በላይ ዝሙት ማድረግ የአንድ ሰው መብቱ እና ነፃነቱ ነው የሚል መርሕ አላቸው፥ ምዕራባውያን በ 17ኛው ክፍለ-ዘመን ሰው እንዲዋለድ እና እንዲባዛ ስላልፈለጉ እንጂ የመጡበትን ዳራ የክርስትናን መሠረት አድርገው አይደለም። ለዛ ነው ግብረ-ሰዶም እንዲስፋፋ የተፈለገው፥ ይህንን እንደ ሥልጣኔ የምዕራቧ ቤተክርስቲያን ግብረ-ሰዶም ታጋባለች። ምዕራባውያን ከአንድ በላይ ዝሙት ሲፈቅዱ ኢሥላም ደግሞ ከአንድ በላይ በሐላል ኒካሕ ማድረግ ይፈቅዳል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥3 ከሴቶች ለእናንተ የተዋበላችሁን ሁለት ሁለት፣ ሦስት ሦስት፣ አራት አራት አግቡ፡፡ አለማስተካከልንም ብትፈሩ አንዲትን ብቻ ወይም እጆቻችሁ ንብረት ያደረጉትን ያዙ፡፡ ይህ ወደ አለመበደል በጣም የቀረበ ነው፡፡ مِّنَ النِّسَاءِ مَثْنَىٰ وَثُلَاثَ وَرُبَاعَ ۖ فَإِنْ خِفْتُمْ أَلَّا تَعْدِلُوا فَوَاحِدَةً أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۚ ذَٰلِكَ أَدْنَىٰ أَلَّا تَعُولُوا
ባይብል ላይ "አንድ ብቻ አግቡ" የሚል መመሪያ የለም፥ ከዚያም ባሻገር ከአንድ በላይ ማግባት የተከለከለበት አንድ ጥቅስ የለም፥ ከዚያ ይልቅ ከአንድ በላይ ያገቡ የአምላክ ባሮች ብዙ ሰዎች በቁና ናቸው። ለናሙና ያክል፦
1. ያዕቆብ
ዘፍጥረት 31፥17 ያዕቆብም ተነሣ፥ ልጆቹንና “ሚስቶቹንም” በግመሎች ላይ አስቀመጠ።
2. ጌዴዎን
መሣፍንት 8፥30 ለጌዴዎንም “ብዙ ሚስቶች” ነበሩትና ከወገቡ የወጡ ሰባ ልጆች ነበሩት።
3. ሕልቃና
1ኛ ሳሙኤል 1፥2 ሕልቃና ሁለትም ሚስቶች ነበሩት፤ የአንዲቱ ስም ሐና የሁለተኛይቱም ስም ፍናና ነበረ።
4. ዳዊት
1ኛ ሳሙኤል 25፥43 ዳዊትም ደግሞ ኢይዝራኤላዊቱን አኪናሆምን ወሰደ፤ "ሁለቱም ሚስቶች" ሆኑለት።
1ኛ ዜና መዋዕል 14፥3 ዳዊትም በኢየሩሳሌም “ሚስቶችን” ጨምሮ ሌሎችን ወንዶችንና ሴቶችን ልጆች ወለደ።
5. ሰሎሞን
1ኛ ነገሥት 11፥3 ለእርሱም ወይዛዝር የሆኑ "ሰባት መቶ ሚስቶች" ሦስት መቶም ቁባቶች ነበሩት።
6. አሽሑር
1ኛ ዜና መዋዕል 4፥5 ለቴቁሔም አባት ለአሽሑር ሔላና ነዕራ የተባሉ "ሁለት ሚስቶች" ነበሩት።
"አይ ከላይ የተዘረዘሩት ሰዎች ብዙ አገቡ እንጂ ፈጣሪ ብዙ እንዲያገቡ አልፈቀደላቸውም" ከተባለ ፈጣሪ አለመከልከሉ በራሱ መፍቀዱን ያሳያል። ሲቀጥል አንድ ሰው ሁለት ሚስቶች ካሉት እንዴት መንከባከብ እንዳለበት የተናገረው ፈቅዶ ነው፦
ዘዳግም 21፥15 ለአንድ ሰው አንዲቱ የተወደደች አንዲቱም የተጠላች ”ሁለት ሚስቶች” ቢኖሩት፥
ፈጣሪ ከአንድ በላይ ማግባት ቢከለክል ኖሮ አንድ ሰው ሁለት ሚስቶች ቢኖሩት ምን ዓይነት እንክብካቤ ማድረግ እንዳለበት ሕግ ያወጣ ነበርን? ፈጣሪ ከአንድ በላይ ማግባት ቢከለክል ኖሮ ለዳዊት ለዛውን የሰውን ሚስቶችን ይሰጠው ነበርን? ፈጣሪ የዳዊት ጌታ ተብሌ የተጠቀሰውን የሳኦን ሚስቶች ሰቶት ነበር፥ ከዚያ የበለጠም ካስፈለገ እንደሚጨምርለት ቃል ገብቶለታል፦
2ኛ ሳሙኤል 12፥8 "የጌታህንም "ሚስቶች" በብብትህ ጣልሁልህ፤ የእስራኤልንና የይሁዳን ቤት ሰጠሁህ፤ ይህም አንሶ ቢሆን ኖሮ ከዚህ የበለጠ እጨምርልህ ነበር።
ፈጣሪ ለዳዊት የሳኦን ሚስቶች ካልበቃው ሊጨምርለት እንደሚችል መናገሩ በራሱ ከአንድ በላይ ማግባት ሐላል መሆኑን ቁልጭ አርጎ ያሳያል።
የአዲስ ኪዳን ነብይ ኢየሱስ ነው፥ ኢየሱስ፦ "ከአንድ በላይ ማግባት ክልክል ነው" አላለም። እርሱ በብሉይ የነበረውን ሕግ አልሻረም።
ሌላው እራሳቸውን የሚያስጠጉበት ጳውሎስ ነው፥ ሲጀመር ጳውሎስ ነብይ አይደለም። ሲቀጥል የሚናገረው በሞኝነት እንጂ ጌታ አዞት አይደለም፥ ንግግሩ የራሱ እንጂ የጌታ አይደለም፦
1ኛ ቆሮ 7፥12 ሌሎችንም እኔ እላለሁ፥ ጌታም አይደለም።
2ኛ ቆሮ 11፥17 እንደዚህ ታምኜ ስመካ “የምናገረው፥ በሞኝነት እንጂ ጌታ እንዳዘዘኝ አልናገርም”።
ሢሰልስ ጳውሎስ፦ ለእያንዳንዱ ለራሱ ሚስት ትኑረው ወይም ለእያንዳንዲቱ ባል ይኑራት" አለ እንጂ ለእያንዳንዱ ለራሱ አንዲት ሚስት ትኑረው አሊያም ለእያንዳንዲቱ ለራሷ አንድ ባል ይኑራት አላለም፦
1ኛ ቆሮ 7፥2 ነገር ግን ስለ ዝሙት ጠንቅ ለእያንዳንዱ ለራሱ ሚስት ትኑረው ለእያንዳንዲቱ ደግሞ ለራስዋ ባል ይኑራት።
ለእያንዳንድህ እና ለእያንዳንሽ ብር እሰጣችኃለው ማለት የብሩ መጠን ስላልተገለጸ አንድ ብር ብቻ ተብሎ እንደማይተረጎም ሁሉ ባል እና ሚስት መባሉ የቁጥሩን መጠን በፍጹም አያሳይም፦
መዝሙር 62፥12 አንተ "ለእያንዳንዱ" እንደ ሥራው ፍዳውን ትሰጣለህና።
ሮሜ 2፥6 እርሱ "ለእያንዳንዱ" እንደ ሥራው ያስረክበዋል።
"እያንዳንድ"every" የሚለውን ቃል "አንድ"one" ብሎ መረዳት የተንሸዋረረ መረዳት ነው። "ከአንድ በላይ ማግባት ክልክል ነው" ያሉት ምዕራባውያን እንጂ ባይብል አይደለም። ምዕራባውያን ከአንድ በላይ ማግባት ቢከለክሉም ከአንድ በላይ ዝሙት ማድረግ የአንድ ሰው መብቱ እና ነፃነቱ ነው የሚል መርሕ አላቸው፥ ምዕራባውያን በ 17ኛው ክፍለ-ዘመን ሰው እንዲዋለድ እና እንዲባዛ ስላልፈለጉ እንጂ የመጡበትን ዳራ የክርስትናን መሠረት አድርገው አይደለም። ለዛ ነው ግብረ-ሰዶም እንዲስፋፋ የተፈለገው፥ ይህንን እንደ ሥልጣኔ የምዕራቧ ቤተክርስቲያን ግብረ-ሰዶም ታጋባለች። ምዕራባውያን ከአንድ በላይ ዝሙት ሲፈቅዱ ኢሥላም ደግሞ ከአንድ በላይ በሐላል ኒካሕ ማድረግ ይፈቅዳል። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሸረሪት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥41 የእነዚያ ከአላህ ሌላ ረዳቶችን የያዙ ሰዎች ምሳሌ ቤትን እንደ ሠራች ሸረሪት ብጤ ነው፡፡ ከቤቶችም ሁሉ በጣም ደካማው የሸረሪት ቤት ነው፡፡ ቢያውቁ ኖሮ አማልክት አድርገው አይግገዟቸውም ነበር፡፡ مَثَلُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ أَوْلِيَاءَ كَمَثَلِ الْعَنكَبُوتِ اتَّخَذَتْ بَيْتًا ۖ وَإِنَّ أَوْهَنَ الْبُيُوتِ لَبَيْتُ الْعَنكَبُوتِ ۖ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
ከሦስቱ ሡራዎች ከሡረቱል ፋቲሓህ፣ ከሡረቱል አንቢያእ እና ከሡረቱል ኢኽላስ በስተቀር እያንዳንዱ ሡራህ የተሰየመው በውስጡ በያዘው ይዘት እና ጭብጥ ነው፥ የሡራዎችን ቅድመ-ተከተል እና ስም ተወዳጁ ነቢያችን”ﷺ” በተናገሩት መሠረት የተቀመጠ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3366
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ ”ለዑስማን ኢብኑ ዐፋን፦ “ሡረቱል አንፋልን ከመቶ በታች የሆነችበት፣ ሡረቱል በራኣህ(ተውባህ) ከመቶ በላይ የሆነችበት፣ በመካከላቸውም “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው” የሚለው ያልተጻፈበት(ሱረቱል በራኣህ) እና ባለ ሰባት አናቅጽ(ሡረቱል ፋቲሓህ) የሆችበት ምክንያታችሁ ምንድን ነው? አልኩኝ። ዑስማን እንዲህ ብሎ መለሰ፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አንዳች የቁርኣን ክፍል በሚወርድላቸው ጊዜ ከጸሐፊዎቹ አንዱን በመጥራት፦ “ይህንን አንቀጽ እንዲህ ተብሎ በሚጠራው ሡራህ ውስጥ አስቀምጡት” ይሉ ነበር። አሁንም በድጋሚ የተወሰኑ የቁርኣን አንቀጾች ሲወርድላቸው፦ “እነዚህን አንቀጾች እንዲህ ተብሎ በሚጠራው ሡራህ ውስጥ አስቀምጡት” ይሉ ነበር”። حَدَّثَنَا ابْنُ عَبَّاسٍ، قَالَ قُلْتُ لِعُثْمَانَ بْنِ عَفَّانَ مَا حَمَلَكُمْ أَنْ عَمَدْتُمْ، إِلَى الأَنْفَالِ وَهِيَ مِنَ الْمَثَانِي وَإِلَى بَرَاءَةَ وَهِيَ مِنَ الْمِئِينَ فَقَرَنْتُمْ بَيْنَهُمَا وَلَمْ تَكْتُبُوا بَيْنَهُمَا سَطْرَ بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ وَوَضَعْتُمُوهُمَا فِي السَّبْعِ الطُّوَلِ مَا حَمَلَكُمْ عَلَى ذَلِكَ فَقَالَ عُثْمَانُ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِمَّا يَأْتِي عَلَيْهِ الزَّمَانُ وَهُوَ تَنْزِلُ عَلَيْهِ السُّوَرُ ذَوَاتُ الْعَدَدِ فَكَانَ إِذَا نَزَلَ عَلَيْهِ الشَّىْءُ دَعَا بَعْضَ مَنْ كَانَ يَكْتُبُ فَيَقُولُ ضَعُوا هَؤُلاَءِ الآيَاتِ فِي السُّورَةِ الَّتِي يُذْكَرُ فِيهَا كَذَا وَكَذَا وَإِذَا نَزَلَتْ عَلَيْهِ الآيَةُ فَيَقُولُ ضَعُوا هَذِهِ الآيَةَ فِي السُّورَةِ الَّتِي يُذْكَرُ فِيهَا كَذَا
ስማቸው በውስጣቸው ከያዙ ሡራዎች አንዱ ሡረቱል አንከቡት ነው፥ ስለ አንከቡት ትንሽ እንበል። ጋጥመ-ብዙ"Arthropoda" የእንስሳ ክፍለ-ስፍን"phylum" ሲሆን ሸረሪት ክፍለ ምድቡ ከጋጥመ-ብዙ ነው። "አንከብ" عَنْكَب ማለት "ወንድ ሸረሪት" ማለት ሲሆን "አንከባህ" عَنْكَبَة ደግሞ "ሴት ሸረሪት" ማለት ነው፥ "ዐንከቡት" عَنكَبُوت የሚለው ቃል ደግሞ ለሁለቱም ፆታ ያገለግላል። ድርን በማድራት ቤት የምትሠራው ግን ሴቷ ሸረሪት ናት፦
29፥41 የእነዚያ ከአላህ ሌላ ረዳቶችን የያዙ ሰዎች ምሳሌ ቤትን እንደ ሠራች ሸረሪት ብጤ ነው፡፡ مَثَلُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ أَوْلِيَاءَ كَمَثَلِ الْعَنكَبُوتِ اتَّخَذَتْ بَيْتًا
እዚህ አንቀጽ ላይ በድሯ ቤት የምትሠራዋ ሴት ሸረሪት እንደሆነች ለማመልከት የገባው ቃል በሙዘከር "ኢተኸዘ" اتَّخَذَ ሳይሆን በሙአነስ "ኢተኸዘት" اتَّخَذَتْ ነው፥ አምላካችን አሏህ ግን ሁሉም ዐዋቂ ስለሆነ በቁርኣኑ ነግሮናል። የሥነ-ሕይወት ጥናት እንደሚያትተው የሸረሪት ሐር"silk" ተፈጥሯዊ ፕሮቲን ሲሆን የምትፈትለው ሴቷ ሸረሪት መሆኗ የታወቀው በ1984 ድኅረ-ልደት ነው፥ የሸረሪት ሐር እየተጠላለፈ "ድር"web" ይሆንና እራሷን መከላከያ፣ መሸሸጊያ፣ መጠለያ ይሆናል። "ቤተ-ሰብእ" ማለት "የሰዎች ቤት" ማለት ነው፥ "ቤት" የሚለው ጣሪያ እና ግድግዳውን ብቻ ሳይሆን ስብስቡን ያመለክታል። እሩቅ ሳንሄድ፦ "እዚህ ቤት" ስንል ከውስጥ "አቤት" ወይም "እመት" የሚሉን "ቤት" የተባለው ፍካሬአዊ እንጂ እማሬአዊ እንዳልሆነ እሙን እና ቅቡል ነው፥ በቁርኣን "ቤተ-ሰብእ" የሚለው ቃል "አህለል በይት" أَهْلَ الْبَيْت ነው፦
33፥33 *"የነቢዩ ቤተሰቦች ሆይ! አላህ የሚሻው ከእናንተ ላይ እርክሰትን ሊያስወግድ እና ማጥራትንም ሊያጠራችሁ ብቻ ነው"*፡፡ إِنَّمَا يُرِيدُ اللَّهُ لِيُذْهِبَ عَنكُمُ الرِّجْسَ أَهْلَ الْبَيْتِ وَيُطَهِّرَكُمْ تَطْهِيرًا
"እመ-ቤት" ማለት "የቤት እናት" ማለት ሲሆን እዚህ ዐውድ ላይ "ቤት" የሚለው ጣራ እና ግድግዳ ማለት አይደለም፥ አንድ ሰው ትዳሩ ሲበተን "ቤቱ ፈረሰ" ይባል የለ እንዴ? እዚህ ድረስ ከተግባባን አምላካችን አሏህ ሸረሪት ለመከላከል፣ ለመሸሸግ እና ለመጠለል የምታደራውን ድሯን "በይት" بَيْت ማለቱ የሚደንቅ ነው። ከቤቶችም ሁሉ በጣም ደካማው ሸረሪት በድሯ ያደራችው ቤት ነው፦
29፥41 ከቤቶችም ሁሉ በጣም ደካማው የሸረሪት ቤት ነው፡፡ وَإِنَّ أَوْهَنَ الْبُيُوتِ لَبَيْتُ الْعَنكَبُوتِ
የሸረሪት ድር ዝናብ ሆነ ሙቀት መቋቋም የማይችል ደካማ ቤት ነው፥ እነዚያ ከአሏህ ሌላ ጣዖታትን ረዳቶችን አድርገው የያዙ ሰዎች ልክ እንደሸረሪት ቤት እጅግ በጣም ደካማ ናቸው። ይህንን ቢያውቁ ኖሮ አማልክት አድርገው አይግገዟቸውም ነበር፦
29፥41 የእነዚያ ከአላህ ሌላ ረዳቶችን የያዙ ሰዎች ምሳሌ ቤትን እንደ ሠራች ሸረሪት ብጤ ነው፡፡ ከቤቶችም ሁሉ በጣም ደካማው የሸረሪት ቤት ነው፡፡ ቢያውቁ ኖሮ አማልክት አድርገው አይግገዟቸውም ነበር፡፡ مَثَلُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ أَوْلِيَاءَ كَمَثَلِ الْعَنكَبُوتِ اتَّخَذَتْ بَيْتًا ۖ وَإِنَّ أَوْهَنَ الْبُيُوتِ لَبَيْتُ الْعَنكَبُوتِ ۖ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
አምላካችን አሏህ ይህንን ቡሩክ መጽሐፍ ያወረደው የአእምሮዎች ባለቤቶች አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ ነው፦
38፥29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ቡሩክ መጽሐፍ ነው፥ የአእምሮዎች ባለቤቶች አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ አወረድነው፡፡ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَابِ
አሏህ የቁርኣንን አንቀጽ አስተንትነው ከሚገሰጹት ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥41 የእነዚያ ከአላህ ሌላ ረዳቶችን የያዙ ሰዎች ምሳሌ ቤትን እንደ ሠራች ሸረሪት ብጤ ነው፡፡ ከቤቶችም ሁሉ በጣም ደካማው የሸረሪት ቤት ነው፡፡ ቢያውቁ ኖሮ አማልክት አድርገው አይግገዟቸውም ነበር፡፡ مَثَلُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ أَوْلِيَاءَ كَمَثَلِ الْعَنكَبُوتِ اتَّخَذَتْ بَيْتًا ۖ وَإِنَّ أَوْهَنَ الْبُيُوتِ لَبَيْتُ الْعَنكَبُوتِ ۖ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
ከሦስቱ ሡራዎች ከሡረቱል ፋቲሓህ፣ ከሡረቱል አንቢያእ እና ከሡረቱል ኢኽላስ በስተቀር እያንዳንዱ ሡራህ የተሰየመው በውስጡ በያዘው ይዘት እና ጭብጥ ነው፥ የሡራዎችን ቅድመ-ተከተል እና ስም ተወዳጁ ነቢያችን”ﷺ” በተናገሩት መሠረት የተቀመጠ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 47, ሐዲስ 3366
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ ”ለዑስማን ኢብኑ ዐፋን፦ “ሡረቱል አንፋልን ከመቶ በታች የሆነችበት፣ ሡረቱል በራኣህ(ተውባህ) ከመቶ በላይ የሆነችበት፣ በመካከላቸውም “በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው” የሚለው ያልተጻፈበት(ሱረቱል በራኣህ) እና ባለ ሰባት አናቅጽ(ሡረቱል ፋቲሓህ) የሆችበት ምክንያታችሁ ምንድን ነው? አልኩኝ። ዑስማን እንዲህ ብሎ መለሰ፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” አንዳች የቁርኣን ክፍል በሚወርድላቸው ጊዜ ከጸሐፊዎቹ አንዱን በመጥራት፦ “ይህንን አንቀጽ እንዲህ ተብሎ በሚጠራው ሡራህ ውስጥ አስቀምጡት” ይሉ ነበር። አሁንም በድጋሚ የተወሰኑ የቁርኣን አንቀጾች ሲወርድላቸው፦ “እነዚህን አንቀጾች እንዲህ ተብሎ በሚጠራው ሡራህ ውስጥ አስቀምጡት” ይሉ ነበር”። حَدَّثَنَا ابْنُ عَبَّاسٍ، قَالَ قُلْتُ لِعُثْمَانَ بْنِ عَفَّانَ مَا حَمَلَكُمْ أَنْ عَمَدْتُمْ، إِلَى الأَنْفَالِ وَهِيَ مِنَ الْمَثَانِي وَإِلَى بَرَاءَةَ وَهِيَ مِنَ الْمِئِينَ فَقَرَنْتُمْ بَيْنَهُمَا وَلَمْ تَكْتُبُوا بَيْنَهُمَا سَطْرَ بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ وَوَضَعْتُمُوهُمَا فِي السَّبْعِ الطُّوَلِ مَا حَمَلَكُمْ عَلَى ذَلِكَ فَقَالَ عُثْمَانُ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم مِمَّا يَأْتِي عَلَيْهِ الزَّمَانُ وَهُوَ تَنْزِلُ عَلَيْهِ السُّوَرُ ذَوَاتُ الْعَدَدِ فَكَانَ إِذَا نَزَلَ عَلَيْهِ الشَّىْءُ دَعَا بَعْضَ مَنْ كَانَ يَكْتُبُ فَيَقُولُ ضَعُوا هَؤُلاَءِ الآيَاتِ فِي السُّورَةِ الَّتِي يُذْكَرُ فِيهَا كَذَا وَكَذَا وَإِذَا نَزَلَتْ عَلَيْهِ الآيَةُ فَيَقُولُ ضَعُوا هَذِهِ الآيَةَ فِي السُّورَةِ الَّتِي يُذْكَرُ فِيهَا كَذَا
ስማቸው በውስጣቸው ከያዙ ሡራዎች አንዱ ሡረቱል አንከቡት ነው፥ ስለ አንከቡት ትንሽ እንበል። ጋጥመ-ብዙ"Arthropoda" የእንስሳ ክፍለ-ስፍን"phylum" ሲሆን ሸረሪት ክፍለ ምድቡ ከጋጥመ-ብዙ ነው። "አንከብ" عَنْكَب ማለት "ወንድ ሸረሪት" ማለት ሲሆን "አንከባህ" عَنْكَبَة ደግሞ "ሴት ሸረሪት" ማለት ነው፥ "ዐንከቡት" عَنكَبُوت የሚለው ቃል ደግሞ ለሁለቱም ፆታ ያገለግላል። ድርን በማድራት ቤት የምትሠራው ግን ሴቷ ሸረሪት ናት፦
29፥41 የእነዚያ ከአላህ ሌላ ረዳቶችን የያዙ ሰዎች ምሳሌ ቤትን እንደ ሠራች ሸረሪት ብጤ ነው፡፡ مَثَلُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ أَوْلِيَاءَ كَمَثَلِ الْعَنكَبُوتِ اتَّخَذَتْ بَيْتًا
እዚህ አንቀጽ ላይ በድሯ ቤት የምትሠራዋ ሴት ሸረሪት እንደሆነች ለማመልከት የገባው ቃል በሙዘከር "ኢተኸዘ" اتَّخَذَ ሳይሆን በሙአነስ "ኢተኸዘት" اتَّخَذَتْ ነው፥ አምላካችን አሏህ ግን ሁሉም ዐዋቂ ስለሆነ በቁርኣኑ ነግሮናል። የሥነ-ሕይወት ጥናት እንደሚያትተው የሸረሪት ሐር"silk" ተፈጥሯዊ ፕሮቲን ሲሆን የምትፈትለው ሴቷ ሸረሪት መሆኗ የታወቀው በ1984 ድኅረ-ልደት ነው፥ የሸረሪት ሐር እየተጠላለፈ "ድር"web" ይሆንና እራሷን መከላከያ፣ መሸሸጊያ፣ መጠለያ ይሆናል። "ቤተ-ሰብእ" ማለት "የሰዎች ቤት" ማለት ነው፥ "ቤት" የሚለው ጣሪያ እና ግድግዳውን ብቻ ሳይሆን ስብስቡን ያመለክታል። እሩቅ ሳንሄድ፦ "እዚህ ቤት" ስንል ከውስጥ "አቤት" ወይም "እመት" የሚሉን "ቤት" የተባለው ፍካሬአዊ እንጂ እማሬአዊ እንዳልሆነ እሙን እና ቅቡል ነው፥ በቁርኣን "ቤተ-ሰብእ" የሚለው ቃል "አህለል በይት" أَهْلَ الْبَيْت ነው፦
33፥33 *"የነቢዩ ቤተሰቦች ሆይ! አላህ የሚሻው ከእናንተ ላይ እርክሰትን ሊያስወግድ እና ማጥራትንም ሊያጠራችሁ ብቻ ነው"*፡፡ إِنَّمَا يُرِيدُ اللَّهُ لِيُذْهِبَ عَنكُمُ الرِّجْسَ أَهْلَ الْبَيْتِ وَيُطَهِّرَكُمْ تَطْهِيرًا
"እመ-ቤት" ማለት "የቤት እናት" ማለት ሲሆን እዚህ ዐውድ ላይ "ቤት" የሚለው ጣራ እና ግድግዳ ማለት አይደለም፥ አንድ ሰው ትዳሩ ሲበተን "ቤቱ ፈረሰ" ይባል የለ እንዴ? እዚህ ድረስ ከተግባባን አምላካችን አሏህ ሸረሪት ለመከላከል፣ ለመሸሸግ እና ለመጠለል የምታደራውን ድሯን "በይት" بَيْت ማለቱ የሚደንቅ ነው። ከቤቶችም ሁሉ በጣም ደካማው ሸረሪት በድሯ ያደራችው ቤት ነው፦
29፥41 ከቤቶችም ሁሉ በጣም ደካማው የሸረሪት ቤት ነው፡፡ وَإِنَّ أَوْهَنَ الْبُيُوتِ لَبَيْتُ الْعَنكَبُوتِ
የሸረሪት ድር ዝናብ ሆነ ሙቀት መቋቋም የማይችል ደካማ ቤት ነው፥ እነዚያ ከአሏህ ሌላ ጣዖታትን ረዳቶችን አድርገው የያዙ ሰዎች ልክ እንደሸረሪት ቤት እጅግ በጣም ደካማ ናቸው። ይህንን ቢያውቁ ኖሮ አማልክት አድርገው አይግገዟቸውም ነበር፦
29፥41 የእነዚያ ከአላህ ሌላ ረዳቶችን የያዙ ሰዎች ምሳሌ ቤትን እንደ ሠራች ሸረሪት ብጤ ነው፡፡ ከቤቶችም ሁሉ በጣም ደካማው የሸረሪት ቤት ነው፡፡ ቢያውቁ ኖሮ አማልክት አድርገው አይግገዟቸውም ነበር፡፡ مَثَلُ الَّذِينَ اتَّخَذُوا مِن دُونِ اللَّهِ أَوْلِيَاءَ كَمَثَلِ الْعَنكَبُوتِ اتَّخَذَتْ بَيْتًا ۖ وَإِنَّ أَوْهَنَ الْبُيُوتِ لَبَيْتُ الْعَنكَبُوتِ ۖ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
አምላካችን አሏህ ይህንን ቡሩክ መጽሐፍ ያወረደው የአእምሮዎች ባለቤቶች አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ ነው፦
38፥29 ይህ ወደ አንተ ያወረድነው ቡሩክ መጽሐፍ ነው፥ የአእምሮዎች ባለቤቶች አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑ እና እንዲገሰጹ አወረድነው፡፡ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ مُبَارَكٌ لِّيَدَّبَّرُوا آيَاتِهِ وَلِيَتَذَكَّرَ أُولُو الْأَلْبَابِ
አሏህ የቁርኣንን አንቀጽ አስተንትነው ከሚገሰጹት ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የዓኢሻህ"ረ.ዐ." ትዳር
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
61፥8 *"የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ሊያጠፉ ይሻሉ፡፡ አላህም ከሓዲዎቹ ቢጠሉም እንኳ ብርሃኑን ገላጭ ነው"*፡፡ يُرِيدُونَ لِيُطْفِئُوا نُورَ اللَّهِ بِأَفْوَاهِهِمْ وَاللَّهُ مُتِمُّ نُورِهِ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُونَ
አንዲት እንስት ወጣት ናት፥ በሙሥሊሞች ዘንድ በአውንታዊ መልኩ በኢሥላም ታሪክ ላይ አሻራዋን ካስተቀመጡ እና ጉልህ ሚና ከተጫወቱት ሰዎች አንዷ ናት። ይህቺ ወጣት ከነቢያችን"ﷺ" ሰምታ ስለ ነቢያችን"ﷺ" ሕይወትና አኗኗር፣ ስለ ውርስ፣ ስለ ጋብቻ፣ ስለ መጨረሻው ዘመን ትምህርት ወዘተ 2,210 የሚደርሱ ሐዲሳትን ተርካለች፥ ቁርኣን የምእመናት እናቶች ከሚላቸው አንዷ ናት፦
33፥6 *"ነቢዩ በምእምናን ከራሳቸው ይበልጥ ተገቢ ነው፥ ሚስቶቹም እናቶቻቸው ናቸው"*፡፡ النَّبِيُّ أَوْلَىٰ بِالْمُؤْمِنِينَ مِنْ أَنفُسِهِمْ ۖ وَأَزْوَاجُهُ أُمَّهَاتُهُمْ
ይህችም ወጣት ሴት "ኡመል ሙእሚኒን" أُمِّ الْمُؤْمِنِين ማለትም "የምእመናን እናት" በሚል ማዕረግ የምትጠራ ዓኢሻህ"ረ.ዐ." ናት፥ በአንድ ወቅት ዝሙት ሠርታለች ተብላ የሐሰት ክስ ቀርቦባት አምላካችን አሏህ ሡረቱ አን-ኑር 24፥11-20 ያለውን አንቀጽ ስለ ንጽህናዋ አውርዷል፦
24፥15 *"በምላሶቻችሁ በምትቅበባሉት ጊዜ ለእናንተም በእርሱ ዕውቀት በሌላችሁ ነገር በአፎቻችሁ በተናገራችሁና እርሱ አላህ ዘንድ ከባድ ኀጢአት ኾኖ ሳለ ቀላል አድርጋችሁ ባሰባችሁት ጊዜ ከባድ ቅጣት በነካችሁ ነበር*፡፡ إِذْ تَلَقَّوْنَهُ بِأَلْسِنَتِكُمْ وَتَقُولُونَ بِأَفْوَاهِكُم مَّا لَيْسَ لَكُم بِهِ عِلْمٌ وَتَحْسَبُونَهُ هَيِّنًا وَهُوَ عِندَ اللَّهِ عَظِيمٌ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 447
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "ነቢዩም"ﷺ"፦ *"ዓኢሻህ ሆይ አብሽሪ! አሏህ ስለ ንጽህናሽ ወሕይ አውርዷል፥ ከዚያም ለእርሷ የቁርኣኑን አንቀጽ ቀሩላት። ወላጆቿም፦ "የአሏህ መልእክተኛን"ﷺ" ግንባር ሳሚ!" አሏት፥ እርሷም፦ "ለእናንተ ሳይሆን ለአሏህ ምስጋና ይሁን!" አለች"*። أَنَّ عَائِشَةَ، رضى الله عنها قَالَتْ ثُمَّ قَالَ تَعْنِي النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم " أَبْشِرِي يَا عَائِشَةُ فَإِنَّ اللَّهَ قَدْ أَنْزَلَ عُذْرَكِ " . وَقَرَأَ عَلَيْهَا الْقُرْآنَ فَقَالَ أَبَوَاىَ قُومِي فَقَبِّلِي رَأْسَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم . فَقَالَتْ أَحْمَدُ اللَّهَ لاَ إِيَّاكُمَا .
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 64, ሐዲስ 188
አቢ ኢብኑ መለይካህ እንደተረከው፦ *"ዓኢሻህ፦ "በምላሶቻችሁ በምትቅበባሉት ጊዜ" የሚለውን አንቀጽ ትቀራ ነበር፥ "አል-ወልቅ" ቅጥፈት ነው" ትል ነበር። አቢ ኢብኑ መለይካህም፦ "ይህን አንቀጽ ስለ እርሷ እንደሚናገር ከማንም ይልቅ ታውቅ ነበር" አለ"*። حَدَّثَنِي يَحْيَى، حَدَّثَنَا وَكِيعٌ، عَنْ نَافِعِ بْنِ عُمَرَ، عَنِ ابْنِ أَبِي مُلَيْكَةَ، عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ كَانَتْ تَقْرَأُ {إِذْ تَلِقُونَهُ بِأَلْسِنَتِكُمْ} وَتَقُولُ الْوَلْقُ الْكَذِبُ. قَالَ ابْنُ أَبِي مُلَيْكَةَ وَكَانَتْ أَعْلَمَ مِنْ غَيْرِهَا بِذَلِكَ لأَنَّهُ نَزَلَ فِيهَا.
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." አባቷ አቡበከር አስ-ሲዲቅ እናቷ ኡሙ ሩማን ሲሆኑ የነቢያችን"ﷺ" ባልደረቦች ናቸው፥ ዓኢሻህ ለነቢያችን"ﷺ" ሚስት እንድትሆን ለቤተሰቦቿ አሳቡን ያመጣችው የነቢያችን"ﷺ" ሴት ባልደረባ የነበረችው ኸውላህ ቢንት ሐኪም"ረ.ዐ." ናት። ቅሉ ግን ዓኢሻህ ለነቢያችን"ﷺ" ሚስት እንደምትሆን ነቢያችን"ﷺ" በሕልማቸው ሁለት ጊዜ አይተዋታል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 67, ሐዲስ 16
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በሕልሜ ሁለት ጊዜ አይቼሻለው፥ አንድ ሰው(ጂብሪል) በሐር ጨርቅ ተሸክሞሽ፦ "ይህቺ የአንተ ሚስት ናት" አለኝ። ስገልጥ እነሆ አንቺ ነበርሽ። እኔም ዓኢሻህ ለራሴ፦ "ይህ ሕልም ከአሏህ ከሆነ ይፈጸማል" አልኩኝ"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أُرِيتُكِ فِي الْمَنَامِ مَرَّتَيْنِ، إِذَا رَجُلٌ يَحْمِلُكِ فِي سَرَقَةِ حَرِيرٍ فَيَقُولُ هَذِهِ امْرَأَتُكَ، فَأَكْشِفُهَا فَإِذَا هِيَ أَنْتِ، فَأَقُولُ إِنْ يَكُنْ هَذَا مِنْ عِنْدِ اللَّهِ يُمْضِهِ
ዓኢሻህ ለነቢያችን"ﷺ" የተዳረችው በስድስት ዓመቷ ሲሆን ለዐቅመ-ሐዋህ እስክትደርስ ድረስ ለሦስት ዓመት ከተጠበቀ በኃላ በዘጠኝ ዓመቷ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ቤት ገብታለች፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 82
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ሲያገቡኝ የስድስት ዓመት እንስት ነበርኩኝ፥ የዘጠኝ ዓመት እንስት ስሆን ወደ ቤቱ ገባሁኝ"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ تَزَوَّجَنِي النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم وَأَنَا بِنْتُ سِتِّ سِنِينَ وَبَنَى بِي وَأَنَا بِنْتُ تِسْعِ سِنِينَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 67, ሐዲስ 69
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ሲያገቧ የስድስት ዓመት ነበረች፥ የዘጠኝ ዓመት እንስት ሲሆናት ደረሱባት"*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم تَزَوَّجَهَا وَهْىَ بِنْتُ سِتِّ سِنِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
61፥8 *"የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ሊያጠፉ ይሻሉ፡፡ አላህም ከሓዲዎቹ ቢጠሉም እንኳ ብርሃኑን ገላጭ ነው"*፡፡ يُرِيدُونَ لِيُطْفِئُوا نُورَ اللَّهِ بِأَفْوَاهِهِمْ وَاللَّهُ مُتِمُّ نُورِهِ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُونَ
አንዲት እንስት ወጣት ናት፥ በሙሥሊሞች ዘንድ በአውንታዊ መልኩ በኢሥላም ታሪክ ላይ አሻራዋን ካስተቀመጡ እና ጉልህ ሚና ከተጫወቱት ሰዎች አንዷ ናት። ይህቺ ወጣት ከነቢያችን"ﷺ" ሰምታ ስለ ነቢያችን"ﷺ" ሕይወትና አኗኗር፣ ስለ ውርስ፣ ስለ ጋብቻ፣ ስለ መጨረሻው ዘመን ትምህርት ወዘተ 2,210 የሚደርሱ ሐዲሳትን ተርካለች፥ ቁርኣን የምእመናት እናቶች ከሚላቸው አንዷ ናት፦
33፥6 *"ነቢዩ በምእምናን ከራሳቸው ይበልጥ ተገቢ ነው፥ ሚስቶቹም እናቶቻቸው ናቸው"*፡፡ النَّبِيُّ أَوْلَىٰ بِالْمُؤْمِنِينَ مِنْ أَنفُسِهِمْ ۖ وَأَزْوَاجُهُ أُمَّهَاتُهُمْ
ይህችም ወጣት ሴት "ኡመል ሙእሚኒን" أُمِّ الْمُؤْمِنِين ማለትም "የምእመናን እናት" በሚል ማዕረግ የምትጠራ ዓኢሻህ"ረ.ዐ." ናት፥ በአንድ ወቅት ዝሙት ሠርታለች ተብላ የሐሰት ክስ ቀርቦባት አምላካችን አሏህ ሡረቱ አን-ኑር 24፥11-20 ያለውን አንቀጽ ስለ ንጽህናዋ አውርዷል፦
24፥15 *"በምላሶቻችሁ በምትቅበባሉት ጊዜ ለእናንተም በእርሱ ዕውቀት በሌላችሁ ነገር በአፎቻችሁ በተናገራችሁና እርሱ አላህ ዘንድ ከባድ ኀጢአት ኾኖ ሳለ ቀላል አድርጋችሁ ባሰባችሁት ጊዜ ከባድ ቅጣት በነካችሁ ነበር*፡፡ إِذْ تَلَقَّوْنَهُ بِأَلْسِنَتِكُمْ وَتَقُولُونَ بِأَفْوَاهِكُم مَّا لَيْسَ لَكُم بِهِ عِلْمٌ وَتَحْسَبُونَهُ هَيِّنًا وَهُوَ عِندَ اللَّهِ عَظِيمٌ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 447
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ "ነቢዩም"ﷺ"፦ *"ዓኢሻህ ሆይ አብሽሪ! አሏህ ስለ ንጽህናሽ ወሕይ አውርዷል፥ ከዚያም ለእርሷ የቁርኣኑን አንቀጽ ቀሩላት። ወላጆቿም፦ "የአሏህ መልእክተኛን"ﷺ" ግንባር ሳሚ!" አሏት፥ እርሷም፦ "ለእናንተ ሳይሆን ለአሏህ ምስጋና ይሁን!" አለች"*። أَنَّ عَائِشَةَ، رضى الله عنها قَالَتْ ثُمَّ قَالَ تَعْنِي النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم " أَبْشِرِي يَا عَائِشَةُ فَإِنَّ اللَّهَ قَدْ أَنْزَلَ عُذْرَكِ " . وَقَرَأَ عَلَيْهَا الْقُرْآنَ فَقَالَ أَبَوَاىَ قُومِي فَقَبِّلِي رَأْسَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم . فَقَالَتْ أَحْمَدُ اللَّهَ لاَ إِيَّاكُمَا .
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 64, ሐዲስ 188
አቢ ኢብኑ መለይካህ እንደተረከው፦ *"ዓኢሻህ፦ "በምላሶቻችሁ በምትቅበባሉት ጊዜ" የሚለውን አንቀጽ ትቀራ ነበር፥ "አል-ወልቅ" ቅጥፈት ነው" ትል ነበር። አቢ ኢብኑ መለይካህም፦ "ይህን አንቀጽ ስለ እርሷ እንደሚናገር ከማንም ይልቅ ታውቅ ነበር" አለ"*። حَدَّثَنِي يَحْيَى، حَدَّثَنَا وَكِيعٌ، عَنْ نَافِعِ بْنِ عُمَرَ، عَنِ ابْنِ أَبِي مُلَيْكَةَ، عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ كَانَتْ تَقْرَأُ {إِذْ تَلِقُونَهُ بِأَلْسِنَتِكُمْ} وَتَقُولُ الْوَلْقُ الْكَذِبُ. قَالَ ابْنُ أَبِي مُلَيْكَةَ وَكَانَتْ أَعْلَمَ مِنْ غَيْرِهَا بِذَلِكَ لأَنَّهُ نَزَلَ فِيهَا.
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." አባቷ አቡበከር አስ-ሲዲቅ እናቷ ኡሙ ሩማን ሲሆኑ የነቢያችን"ﷺ" ባልደረቦች ናቸው፥ ዓኢሻህ ለነቢያችን"ﷺ" ሚስት እንድትሆን ለቤተሰቦቿ አሳቡን ያመጣችው የነቢያችን"ﷺ" ሴት ባልደረባ የነበረችው ኸውላህ ቢንት ሐኪም"ረ.ዐ." ናት። ቅሉ ግን ዓኢሻህ ለነቢያችን"ﷺ" ሚስት እንደምትሆን ነቢያችን"ﷺ" በሕልማቸው ሁለት ጊዜ አይተዋታል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 67, ሐዲስ 16
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"በሕልሜ ሁለት ጊዜ አይቼሻለው፥ አንድ ሰው(ጂብሪል) በሐር ጨርቅ ተሸክሞሽ፦ "ይህቺ የአንተ ሚስት ናት" አለኝ። ስገልጥ እነሆ አንቺ ነበርሽ። እኔም ዓኢሻህ ለራሴ፦ "ይህ ሕልም ከአሏህ ከሆነ ይፈጸማል" አልኩኝ"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم " أُرِيتُكِ فِي الْمَنَامِ مَرَّتَيْنِ، إِذَا رَجُلٌ يَحْمِلُكِ فِي سَرَقَةِ حَرِيرٍ فَيَقُولُ هَذِهِ امْرَأَتُكَ، فَأَكْشِفُهَا فَإِذَا هِيَ أَنْتِ، فَأَقُولُ إِنْ يَكُنْ هَذَا مِنْ عِنْدِ اللَّهِ يُمْضِهِ
ዓኢሻህ ለነቢያችን"ﷺ" የተዳረችው በስድስት ዓመቷ ሲሆን ለዐቅመ-ሐዋህ እስክትደርስ ድረስ ለሦስት ዓመት ከተጠበቀ በኃላ በዘጠኝ ዓመቷ ወደ ነቢያችን"ﷺ" ቤት ገብታለች፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 82
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ሲያገቡኝ የስድስት ዓመት እንስት ነበርኩኝ፥ የዘጠኝ ዓመት እንስት ስሆን ወደ ቤቱ ገባሁኝ"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ تَزَوَّجَنِي النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم وَأَنَا بِنْتُ سِتِّ سِنِينَ وَبَنَى بِي وَأَنَا بِنْتُ تِسْعِ سِنِينَ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 67, ሐዲስ 69
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"ነቢዩ"ﷺ" ሲያገቧ የስድስት ዓመት ነበረች፥ የዘጠኝ ዓመት እንስት ሲሆናት ደረሱባት"*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم تَزَوَّجَهَا وَهْىَ بِنْتُ سِتِّ سِنِينَ
ሥነ-ጋብቻ ጥናትMatrimony" እንደሚያትተው አንዲት እንስት ለዐቅመ-ሐዋህ ለመድረስ ከሚታዩ ምልክቶች አንዱ ሐይድ ማየት ነው። "ሐይድ" حَيْض ማለት "የወር አበባ" ማለት ነው፥ የወር አበባ ላይ ያለች ሴት ደግሞ "ሓኢድ" حَائِض ትባላለች። አንዲት እንስት የወር አበባ ልታይበት የምትችለው አማካኝ ዕድሜ ከ 12-13 ሲሆን እንደየ እንስቷ ሁኔታ ከ 12 በታች እስከ 9 ቶሎ ሊመጣ አሊያም ከ 13 በላይ እስከ 16 ሊዘገይ ይችላል። በኢሥላማዊ መዛግብትም አጥ-ጦበሪን ጨምሮ እንደተዘገበው የአንዲት እንስት የወር አበባ የምታየበት ትንሹ እድሜ ዘጠኝ መሆኑ እንዲህ ተዘግቧል፦
አልካፊ ፊ ፊቅህ ኢብነ ሀንበል፣ ጥራዝ 1፣ ገጽ 74፣ ሸርህ አል– ዑምዳ፣ ጥራዝ 1፣ ገጽ 480
*"ትንሹ የሴት ልጅ የወር አበባ የምታይበት እድሜ ዘጠኝ ዓመት ነው"*።
የጋብቻ ጊዜ በጥንታዊ ጊዜ፣ በዘመናዊ ጊዜ፣ በድኅረ-ዘመናዊ ጊዜ ከትውልድ ወደ ትውልድ፥ ከባህል ወደ ባህል ይለያያል። ኢንሳይክሎፒዲያ ብሪታኒካ እንዲህ ይላል፦
*“ለጋብቻ ትንሹ የዕድሜ ገደብ በፊት 12 ዓመት አልያም ከዚያም ያነሰ የነበረው ሲሻሻል እና ከፍ ሲል ቆይቶ በአብዛኛው አገሮች አሁን በ15 እና በ21 ዕድሜ መካከል ሆኗል"*፡፡ Encyclopedia Britannica 2006 page 171.
የጋብቻ ጥናት ምሁር ብራውን ዮናታን፦ *"አብዛኛው የጋብቻ ምሁራን ዓኢሻህ በዘጠኝ ዓመቷ ለዐቅመ-ሔዋን ደርሳለች ብለዋል"*።
Brown, Jonathan (2014). Misquoting Muhammad: The Challenge and Choices of Interpreting the Prophet's Legacy. Oneworld Publications. pp. 143–4.
ጋብቻ ማለት በሁለት ተቃራኒ መካከል ያለ ስምምነት ነው፥ አንድ ተባእት አንዲትን እንስት አስገድዶ ማግባት ሐላል አይደለም። ነቢያችንም”ﷺ” ዓኢሻን ሊደርሱባት ሲሉ ፈቃደኝነቷን ጠይቀዋታል፦
4፥19 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! *”ሴቶችን ያስገደዳችሁ ኾናችሁ ልትወርሱ ለእናንተ አይፈቀድም”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا يَحِلُّ لَكُمْ أَن تَرِثُوا النِّسَاءَ كَرْهًا
አል-ሙሥተድረክ አል-ሐኪም ጥራዝ 4 ገጽ 11
ሰዒድ ኢብን ከሲር ከአባቱ አባቱ ከዓኢሻህ "ረ. ዐ." እንዳስተላለፈው፦ *የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ለአዒሻ እንዲህ አሏት፦ *“በዱንያህ ሆነ በአኺራ የእኔ ባለቤት መሆንን አትፈልጊምን? እርሷም፦ “ወሏሂ እፈልጋለሁ እንጂ” አለች፡፡ እርሳቸውም፦ "አንቺ በዱንያህ ሆነ በአኺራም የእኔ ባለቤቴ ነሽ" አሏት"*፡፡ عن سَعِيدُ بْنُ كَثِيرٍ عَنْ أَبِيهِ ، قَالَ حَدَّثَتْنَا عَائِشَةُ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهَا أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قال لعائشة -رضي الله عنها-: «أَمَا تَرْضَيْنَ أَنْ تَكُونِي زَوْجَتِي فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ؟» قُلْتُ: بَلَى وَاللَّهِ، قَالَ: «فَأَنْتِ زَوْجَتِي فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ».
ሚሽነሪዎች ዓኢሻህ ለነቢያችን"ﷺ" መዳሯ የሚያንገበግባቸው፣ ልወቅልሽ እና ልቆርቆርልሽ የሚሏት አስብቶ አራጅ እና ቅቤ አንጓች ሆነው እንጂ ለእርሷ አስበው አይደለም። እርሷ ጋብቻውን ወዳ እና ፈቅዳ የገባችበት ጉዳይ ነው፥ ለነቢያችን"ﷺ" ልዩ ፍቅር የነበራት ሴት ነበረች፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 63, ሐዲስ 43
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"በማንም ሴት እንደ ኸዲጃህ ቅናት ተሰምቶኝ ዐያውቅም፥ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ብዙ ጊዜ ያነሷት ነበር። እኔን ያገቡኝ እርሷ በሞተች በሦስት ዓመቷ ነው፥ ከጌታቸው ዐዘ ወጀል ወይንም ከጂብሪል"ዐ.ሠ." እርሷ በጀነት ጨፌ ሥርፋ እንዳላት ይበሰሩ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ مَا غِرْتُ عَلَى امْرَأَةٍ مَا غِرْتُ عَلَى خَدِيجَةَ، مِنْ كَثْرَةِ ذِكْرِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم إِيَّاهَا. قَالَتْ وَتَزَوَّجَنِي بَعْدَهَا بِثَلاَثِ سِنِينَ، وَأَمَرَهُ رَبُّهُ عَزَّ وَجَلَّ أَوْ جِبْرِيلُ ـ عَلَيْهِ السَّلاَمُ ـ أَنْ يُبَشِّرَهَا بِبَيْتٍ فِي الْجَنَّةِ مِنْ قَصَبٍ.
በሞተችው ሚስታቸው በኸዲጃህ የምትቀናው ፍቅር ካልሆነ ምንድን ነው? ዓኢሻህ ከነቢያችን"ﷺ" ጋር የነበራትን መስተጋብር ለምእመናን ጋብቻ አርአያ እንዲሆነ ብዙ ጊዜ ታነሳለች። ለምሳሌ አንዲት እንስት ከባሏ ጋር ከተራክቦ በኃላ በአንድ ገንዳ ውስጥ መታጠብ እንደሚችሉ ለማስተማር እርሷ ከባለቤቷ ከነቢያችን"ﷺ" ጋር ከተራክቦ በኃላ በአንድ ገንዳ ትታጠብ እንደነበር ትናገራለች፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 3
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"እኔ እና ነቢዩ"ﷺ" አል-ፈረቅ በሚባል አንድ ገንዳ እየቀዳን እንታጠብ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كُنْتُ أَغْتَسِلُ أَنَا وَالنَّبِيُّ، صلى الله عليه وسلم مِنْ إِنَاءٍ وَاحِدٍ مِنْ قَدَحٍ يُقَالُ لَهُ الْفَرَقُ.
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 16
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"እኔ እና ነቢዩ"ﷺ" ከጀናባህ በኃላ በአንድ ገንዳ እንታጠብ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كُنْتُ أَغْتَسِلُ أَنَا وَالنَّبِيُّ، صلى الله عليه وسلم مِنْ إِنَاءٍ وَاحِدٍ مِنْ جَنَابَةٍ.
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 14
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"እኔ እና ነቢዩ"ﷺ" በአንድ ገንዳ እየቀዳን እንታጠብ ነበር፥ እጆቻችንን በገንዳ ውስጥ ይተካኩ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كُنْتُ أَغْتَسِلُ أَنَا وَالنَّبِيُّ، صلى الله عليه وسلم مِنْ إِنَاءٍ وَاحِدٍ تَخْتَلِفُ أَيْدِينَا فِيهِ.
አልካፊ ፊ ፊቅህ ኢብነ ሀንበል፣ ጥራዝ 1፣ ገጽ 74፣ ሸርህ አል– ዑምዳ፣ ጥራዝ 1፣ ገጽ 480
*"ትንሹ የሴት ልጅ የወር አበባ የምታይበት እድሜ ዘጠኝ ዓመት ነው"*።
የጋብቻ ጊዜ በጥንታዊ ጊዜ፣ በዘመናዊ ጊዜ፣ በድኅረ-ዘመናዊ ጊዜ ከትውልድ ወደ ትውልድ፥ ከባህል ወደ ባህል ይለያያል። ኢንሳይክሎፒዲያ ብሪታኒካ እንዲህ ይላል፦
*“ለጋብቻ ትንሹ የዕድሜ ገደብ በፊት 12 ዓመት አልያም ከዚያም ያነሰ የነበረው ሲሻሻል እና ከፍ ሲል ቆይቶ በአብዛኛው አገሮች አሁን በ15 እና በ21 ዕድሜ መካከል ሆኗል"*፡፡ Encyclopedia Britannica 2006 page 171.
የጋብቻ ጥናት ምሁር ብራውን ዮናታን፦ *"አብዛኛው የጋብቻ ምሁራን ዓኢሻህ በዘጠኝ ዓመቷ ለዐቅመ-ሔዋን ደርሳለች ብለዋል"*።
Brown, Jonathan (2014). Misquoting Muhammad: The Challenge and Choices of Interpreting the Prophet's Legacy. Oneworld Publications. pp. 143–4.
ጋብቻ ማለት በሁለት ተቃራኒ መካከል ያለ ስምምነት ነው፥ አንድ ተባእት አንዲትን እንስት አስገድዶ ማግባት ሐላል አይደለም። ነቢያችንም”ﷺ” ዓኢሻን ሊደርሱባት ሲሉ ፈቃደኝነቷን ጠይቀዋታል፦
4፥19 እናንተ ያመናችሁ ሰዎች ሆይ! *”ሴቶችን ያስገደዳችሁ ኾናችሁ ልትወርሱ ለእናንተ አይፈቀድም”*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا يَحِلُّ لَكُمْ أَن تَرِثُوا النِّسَاءَ كَرْهًا
አል-ሙሥተድረክ አል-ሐኪም ጥራዝ 4 ገጽ 11
ሰዒድ ኢብን ከሲር ከአባቱ አባቱ ከዓኢሻህ "ረ. ዐ." እንዳስተላለፈው፦ *የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ለአዒሻ እንዲህ አሏት፦ *“በዱንያህ ሆነ በአኺራ የእኔ ባለቤት መሆንን አትፈልጊምን? እርሷም፦ “ወሏሂ እፈልጋለሁ እንጂ” አለች፡፡ እርሳቸውም፦ "አንቺ በዱንያህ ሆነ በአኺራም የእኔ ባለቤቴ ነሽ" አሏት"*፡፡ عن سَعِيدُ بْنُ كَثِيرٍ عَنْ أَبِيهِ ، قَالَ حَدَّثَتْنَا عَائِشَةُ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهَا أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قال لعائشة -رضي الله عنها-: «أَمَا تَرْضَيْنَ أَنْ تَكُونِي زَوْجَتِي فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ؟» قُلْتُ: بَلَى وَاللَّهِ، قَالَ: «فَأَنْتِ زَوْجَتِي فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ».
ሚሽነሪዎች ዓኢሻህ ለነቢያችን"ﷺ" መዳሯ የሚያንገበግባቸው፣ ልወቅልሽ እና ልቆርቆርልሽ የሚሏት አስብቶ አራጅ እና ቅቤ አንጓች ሆነው እንጂ ለእርሷ አስበው አይደለም። እርሷ ጋብቻውን ወዳ እና ፈቅዳ የገባችበት ጉዳይ ነው፥ ለነቢያችን"ﷺ" ልዩ ፍቅር የነበራት ሴት ነበረች፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 63, ሐዲስ 43
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"በማንም ሴት እንደ ኸዲጃህ ቅናት ተሰምቶኝ ዐያውቅም፥ የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" ብዙ ጊዜ ያነሷት ነበር። እኔን ያገቡኝ እርሷ በሞተች በሦስት ዓመቷ ነው፥ ከጌታቸው ዐዘ ወጀል ወይንም ከጂብሪል"ዐ.ሠ." እርሷ በጀነት ጨፌ ሥርፋ እንዳላት ይበሰሩ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ مَا غِرْتُ عَلَى امْرَأَةٍ مَا غِرْتُ عَلَى خَدِيجَةَ، مِنْ كَثْرَةِ ذِكْرِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم إِيَّاهَا. قَالَتْ وَتَزَوَّجَنِي بَعْدَهَا بِثَلاَثِ سِنِينَ، وَأَمَرَهُ رَبُّهُ عَزَّ وَجَلَّ أَوْ جِبْرِيلُ ـ عَلَيْهِ السَّلاَمُ ـ أَنْ يُبَشِّرَهَا بِبَيْتٍ فِي الْجَنَّةِ مِنْ قَصَبٍ.
በሞተችው ሚስታቸው በኸዲጃህ የምትቀናው ፍቅር ካልሆነ ምንድን ነው? ዓኢሻህ ከነቢያችን"ﷺ" ጋር የነበራትን መስተጋብር ለምእመናን ጋብቻ አርአያ እንዲሆነ ብዙ ጊዜ ታነሳለች። ለምሳሌ አንዲት እንስት ከባሏ ጋር ከተራክቦ በኃላ በአንድ ገንዳ ውስጥ መታጠብ እንደሚችሉ ለማስተማር እርሷ ከባለቤቷ ከነቢያችን"ﷺ" ጋር ከተራክቦ በኃላ በአንድ ገንዳ ትታጠብ እንደነበር ትናገራለች፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 3
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"እኔ እና ነቢዩ"ﷺ" አል-ፈረቅ በሚባል አንድ ገንዳ እየቀዳን እንታጠብ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كُنْتُ أَغْتَسِلُ أَنَا وَالنَّبِيُّ، صلى الله عليه وسلم مِنْ إِنَاءٍ وَاحِدٍ مِنْ قَدَحٍ يُقَالُ لَهُ الْفَرَقُ.
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 16
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"እኔ እና ነቢዩ"ﷺ" ከጀናባህ በኃላ በአንድ ገንዳ እንታጠብ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كُنْتُ أَغْتَسِلُ أَنَا وَالنَّبِيُّ، صلى الله عليه وسلم مِنْ إِنَاءٍ وَاحِدٍ مِنْ جَنَابَةٍ.
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 5, ሐዲስ 14
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"እኔ እና ነቢዩ"ﷺ" በአንድ ገንዳ እየቀዳን እንታጠብ ነበር፥ እጆቻችንን በገንዳ ውስጥ ይተካኩ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كُنْتُ أَغْتَسِلُ أَنَا وَالنَّبِيُّ، صلى الله عليه وسلم مِنْ إِنَاءٍ وَاحِدٍ تَخْتَلِفُ أَيْدِينَا فِيهِ.
አንዲት እንስት ከባሏ ጋር በወር አበባዋ ጊዜ መነካካት፣ መብላት እና መጠጣት ወዘተ እንደምትችል ለማስተማር እርሷ ከነቢያችን"ﷺ" ጋር በወር አበባዋ ጊዜ ትነካካ፣ ትበላ እና ትጠጣ ወዘተ እንደነበር ትናገራለች፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 6, ሐዲስ 4
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"ነቢዩ”ﷺ” እኔ የወር አበባ ላይ እያለሁኝ ጭኔ ላይ ተደግፈው ቁርኣን ይቀሩ ነበር"*። أَنَّ عَائِشَةَ حَدَّثَتْهَا أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَتَّكِئُ فِي حَجْرِي وَأَنَا حَائِضٌ، ثُمَّ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ.
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 3, ሐዲስ 10
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"የወር አበባ ላይ ሆኜ የአሏህን መልእክተኛ"ﷺ" ጠጉር አጥብ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كُنْتُ أَغْسِلُ رَأْسَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَأَنَا حَائِضٌ
ሡነን ነሣኢ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 279
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"የወር አበባ ላይ ሆኜ የአሏህን መልእክተኛ"ﷺ" ጠጉር አበጥር ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، - رضى الله عنها - قَالَتْ كُنْتُ أُرَجِّلُ رَأْسَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَأَنَا حَائِضٌ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 686
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"እኔ በወር አበባ ጊዜ አጥንት እግጥ ነበር፥ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ስጋውን ከእኔ ይወስዱና አፌ ያረፈበት ቦታ ላይ አፋቸው በማሳረፍ ይግጡ ነበር። እንደዚሁም የወር አበባ ላይ እያለሁ በእቃ ስጠጣ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እቃውን ይወስዱና አፌ ያረፈበት ቦታ ላይ አፋቸውን በማሳረፍ ይጠጡ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كُنْتُ أَتَعَرَّقُ الْعَظْمَ وَأَنَا حَائِضٌ، فَيَأْخُذُهُ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فَيَضَعُ فَمَهُ حَيْثُ كَانَ فَمِي وَأَشْرَبُ مِنَ الإِنَاءِ فَيَأْخُذُهُ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فَيَضَعُ فَمَهُ حَيْثُ كَانَ فَمِي وَأَنَا حَائِضٌ .
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 675
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ለእኔ፦ *"ከመሥጂድ ሰሌኑን አምጪልኝ" አሉኝ፥ እርሷም፦ "በወር አበባ ላይ ነኝ" አልኩኝ" አለች። እርሳቸውም፦ "የወር አበባሽ እኮ በእጅሽ ውስጥ አይደለም" አሉ"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ لِي رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " نَاوِلِينِي الْخُمْرَةَ مِنَ الْمَسْجِدِ " . فَقُلْتُ إِنِّي حَائِضٌ . فَقَالَ " لَيْسَتْ حَيْضَتُكِ فِي يَدِكِ
አንዲት እንስት ከባሏ ጋር በፆም ጊዜ ከተራክቦ በስተቀር መነካካት፣ መሳሳም እና አብሮ መተኛት ወዘተ እንደምትችል ለማስተማር እርሷ ከነቢያችን"ﷺ" ጋር በፆም ጊዜ ትነካካ፣ ትሳሳም ወዘተ እንደነበር ትናገራለች፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 13, ሐዲስ 89
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"በፆም ወር ውስጥ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ይስሟት ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، - رضى الله عنها - قَالَتْ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يُقَبِّلُ فِي شَهْرِ الصَّوْمِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 79
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ፆመኛ እያሉ ከሚስታቸውን አንዷን(ዓኢሻህን) ይስሙ ነበር፥ ከዚያም ደስ ይላት ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، - رضى الله عنها - قَالَتْ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يُقَبِّلُ إِحْدَى نِسَائِهِ وَهُوَ صَائِمٌ . ثُمَّ تَضْحَكُ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 13, ሐዲስ 83
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ፆመኛ እያሉ ሚስታቸውን ይስሙ ነበር፥ ከእናንተ ይልቅ እሳቸው ስሜታቸውን ይቆጣጠሩ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، - رضى الله عنها أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَانَ يُقَبِّلُ وَهُوَ صَائِمٌ وَكَانَ أَمْلَكَكُمْ لإِرْبِهِ
"ስሜታቸውን ይቆጣጠሩ ነበር" የሚለው ኃይለ-ቃል በፆም ጊዜ ተራክቦ ማድረግ ክልክል መሆኑን ለማሳየት ነው። አንዲት እንስት ከባሏ ጋር የጨዋታ ጊዜ ሊኖራት እንደምትችል ለማስተማር እርሷ ከነቢያችን"ﷺ" ጋር የጨዋታ ጊዜ እንደነበራት ትናገራለች፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 102
አቢ ሠለማህ ከዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደዘገበው፦ "ዓኢሻህ ከነቢዩ"ﷺ" ጋር በጉዞ ላይ ሳለች እንዲህም አለች፦ *"ከነቢዩ"ﷺ" ጋር ሩጫ ተወዳደሩኝ እኔም አሸነፍኳቸው፥ ያሸነፍኳቸው ሳልወፍር በፊት ነበር፡፡ ከወፈርኩ በኃላ ግን ተወዳደርኳቸው አሸነፉኝ። እንዲህም አሉኝ፦ "ብድር መለስኩኝ"*። وَعَنْ أَبِي سَلَمَةَ، عَنْ عَائِشَةَ، رَضِيَ اللَّهُ عَنْهَا أَنَّهَا كَانَتْ مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي سَفَرٍ قَالَتْ فَسَابَقْتُهُ فَسَبَقْتُهُ عَلَى رِجْلَىَّ فَلَمَّا حَمَلْتُ اللَّحْمَ سَابَقْتُهُ فَسَبَقَنِي فَقَالَ " هَذِهِ بِتِلْكَ السَّبْقَةِ " .
እውነት ሚሽነሪዎች እንደሚሉት ዓኢሻህ በነቢያችን"ﷺ" የሥነ-ልቦና እና የተክለ-ሰውነት ጥቃት ደርሶባት ቢሆን ከላይ ያለውን የፍቅር፣ የመተሳሰብ፣ የመግባባት ጊዜ ለአማንያን ይጠቅማል ብላ ትተርክ ነበርን? ነቢያችን"ﷺ" ነቢይ ሆነው በተነሱበት ጊዜ የነበሩ የኢሥላም ጠላት ነቢያችንን"ﷺ"፦ "ጠንቋይ፣ ደጋሚ፣ መተተኛ፣ ዕብድ" ወዘተ ሲሉ በዓኢሻህ እና በእሳቸው መካከል የነበረውን ጋብቻ ለምን አልተቹም? እርሷ ስለ ጋብቻዋ በአሉታዊ መልኩ አንድም ቀን አምርራና አማራ የማታውቀውን ሚሽነሪዎች ዙሪያ ገቡን ሳያዩ ኢሥላምን ለማጠልሸት እና ሙሥሊሙን ለማብሸቅ "አስገድዶ መድፈር" የሚሉት የአእምሮ ስንኩላን ስለሆኑ ነው። ብዙ ጊዜ በጥላቻ የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ሊያጠፉ ይሻሉ፥ ነገር ግን አላህም ብርሃኑን ገላጭ ነው፦
61፥8 *"የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ሊያጠፉ ይሻሉ፡፡ አላህም ከሓዲዎቹ ቢጠሉም እንኳ ብርሃኑን ገላጭ ነው"*፡፡ يُرِيدُونَ لِيُطْفِئُوا نُورَ اللَّهِ بِأَفْوَاهِهِمْ وَاللَّهُ مُتِمُّ نُورِهِ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُونَ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 6, ሐዲስ 4
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"ነቢዩ”ﷺ” እኔ የወር አበባ ላይ እያለሁኝ ጭኔ ላይ ተደግፈው ቁርኣን ይቀሩ ነበር"*። أَنَّ عَائِشَةَ حَدَّثَتْهَا أَنَّ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم كَانَ يَتَّكِئُ فِي حَجْرِي وَأَنَا حَائِضٌ، ثُمَّ يَقْرَأُ الْقُرْآنَ.
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 3, ሐዲስ 10
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"የወር አበባ ላይ ሆኜ የአሏህን መልእክተኛ"ﷺ" ጠጉር አጥብ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كُنْتُ أَغْسِلُ رَأْسَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَأَنَا حَائِضٌ
ሡነን ነሣኢ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 279
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"የወር አበባ ላይ ሆኜ የአሏህን መልእክተኛ"ﷺ" ጠጉር አበጥር ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، - رضى الله عنها - قَالَتْ كُنْتُ أُرَجِّلُ رَأْسَ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَأَنَا حَائِضٌ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 686
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ *"እኔ በወር አበባ ጊዜ አጥንት እግጥ ነበር፥ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ስጋውን ከእኔ ይወስዱና አፌ ያረፈበት ቦታ ላይ አፋቸው በማሳረፍ ይግጡ ነበር። እንደዚሁም የወር አበባ ላይ እያለሁ በእቃ ስጠጣ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እቃውን ይወስዱና አፌ ያረፈበት ቦታ ላይ አፋቸውን በማሳረፍ ይጠጡ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ كُنْتُ أَتَعَرَّقُ الْعَظْمَ وَأَنَا حَائِضٌ، فَيَأْخُذُهُ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فَيَضَعُ فَمَهُ حَيْثُ كَانَ فَمِي وَأَشْرَبُ مِنَ الإِنَاءِ فَيَأْخُذُهُ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ فَيَضَعُ فَمَهُ حَيْثُ كَانَ فَمِي وَأَنَا حَائِضٌ .
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 675
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ "የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ለእኔ፦ *"ከመሥጂድ ሰሌኑን አምጪልኝ" አሉኝ፥ እርሷም፦ "በወር አበባ ላይ ነኝ" አልኩኝ" አለች። እርሳቸውም፦ "የወር አበባሽ እኮ በእጅሽ ውስጥ አይደለም" አሉ"*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ لِي رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " نَاوِلِينِي الْخُمْرَةَ مِنَ الْمَسْجِدِ " . فَقُلْتُ إِنِّي حَائِضٌ . فَقَالَ " لَيْسَتْ حَيْضَتُكِ فِي يَدِكِ
አንዲት እንስት ከባሏ ጋር በፆም ጊዜ ከተራክቦ በስተቀር መነካካት፣ መሳሳም እና አብሮ መተኛት ወዘተ እንደምትችል ለማስተማር እርሷ ከነቢያችን"ﷺ" ጋር በፆም ጊዜ ትነካካ፣ ትሳሳም ወዘተ እንደነበር ትናገራለች፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 13, ሐዲስ 89
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"በፆም ወር ውስጥ የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ይስሟት ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، - رضى الله عنها - قَالَتْ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يُقَبِّلُ فِي شَهْرِ الصَّوْمِ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 16, ሐዲስ 79
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ፆመኛ እያሉ ከሚስታቸውን አንዷን(ዓኢሻህን) ይስሙ ነበር፥ ከዚያም ደስ ይላት ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، - رضى الله عنها - قَالَتْ كَانَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يُقَبِّلُ إِحْدَى نِسَائِهِ وَهُوَ صَائِمٌ . ثُمَّ تَضْحَكُ
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 13, ሐዲስ 83
ዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደተረከችው፦ *"የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" ፆመኛ እያሉ ሚስታቸውን ይስሙ ነበር፥ ከእናንተ ይልቅ እሳቸው ስሜታቸውን ይቆጣጠሩ ነበር"*። عَنْ عَائِشَةَ، - رضى الله عنها أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم كَانَ يُقَبِّلُ وَهُوَ صَائِمٌ وَكَانَ أَمْلَكَكُمْ لإِرْبِهِ
"ስሜታቸውን ይቆጣጠሩ ነበር" የሚለው ኃይለ-ቃል በፆም ጊዜ ተራክቦ ማድረግ ክልክል መሆኑን ለማሳየት ነው። አንዲት እንስት ከባሏ ጋር የጨዋታ ጊዜ ሊኖራት እንደምትችል ለማስተማር እርሷ ከነቢያችን"ﷺ" ጋር የጨዋታ ጊዜ እንደነበራት ትናገራለች፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 15, ሐዲስ 102
አቢ ሠለማህ ከዓኢሻህ"ረ.ዐ." እንደዘገበው፦ "ዓኢሻህ ከነቢዩ"ﷺ" ጋር በጉዞ ላይ ሳለች እንዲህም አለች፦ *"ከነቢዩ"ﷺ" ጋር ሩጫ ተወዳደሩኝ እኔም አሸነፍኳቸው፥ ያሸነፍኳቸው ሳልወፍር በፊት ነበር፡፡ ከወፈርኩ በኃላ ግን ተወዳደርኳቸው አሸነፉኝ። እንዲህም አሉኝ፦ "ብድር መለስኩኝ"*። وَعَنْ أَبِي سَلَمَةَ، عَنْ عَائِشَةَ، رَضِيَ اللَّهُ عَنْهَا أَنَّهَا كَانَتْ مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي سَفَرٍ قَالَتْ فَسَابَقْتُهُ فَسَبَقْتُهُ عَلَى رِجْلَىَّ فَلَمَّا حَمَلْتُ اللَّحْمَ سَابَقْتُهُ فَسَبَقَنِي فَقَالَ " هَذِهِ بِتِلْكَ السَّبْقَةِ " .
እውነት ሚሽነሪዎች እንደሚሉት ዓኢሻህ በነቢያችን"ﷺ" የሥነ-ልቦና እና የተክለ-ሰውነት ጥቃት ደርሶባት ቢሆን ከላይ ያለውን የፍቅር፣ የመተሳሰብ፣ የመግባባት ጊዜ ለአማንያን ይጠቅማል ብላ ትተርክ ነበርን? ነቢያችን"ﷺ" ነቢይ ሆነው በተነሱበት ጊዜ የነበሩ የኢሥላም ጠላት ነቢያችንን"ﷺ"፦ "ጠንቋይ፣ ደጋሚ፣ መተተኛ፣ ዕብድ" ወዘተ ሲሉ በዓኢሻህ እና በእሳቸው መካከል የነበረውን ጋብቻ ለምን አልተቹም? እርሷ ስለ ጋብቻዋ በአሉታዊ መልኩ አንድም ቀን አምርራና አማራ የማታውቀውን ሚሽነሪዎች ዙሪያ ገቡን ሳያዩ ኢሥላምን ለማጠልሸት እና ሙሥሊሙን ለማብሸቅ "አስገድዶ መድፈር" የሚሉት የአእምሮ ስንኩላን ስለሆኑ ነው። ብዙ ጊዜ በጥላቻ የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ሊያጠፉ ይሻሉ፥ ነገር ግን አላህም ብርሃኑን ገላጭ ነው፦
61፥8 *"የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ሊያጠፉ ይሻሉ፡፡ አላህም ከሓዲዎቹ ቢጠሉም እንኳ ብርሃኑን ገላጭ ነው"*፡፡ يُرِيدُونَ لِيُطْفِئُوا نُورَ اللَّهِ بِأَفْوَاهِهِمْ وَاللَّهُ مُتِمُّ نُورِهِ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُونَ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እኚህ ሰው ማን ናቸው?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
15፥95 *"ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንልሃል"*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَاكَ الْمُسْتَهْزِئِينَ
ከሊቅ እስከ ደቂቅ፣ ከሕፃን እስከ አዋቂ፣ ወጣትም ሆነ አዛውንት ስለ እሳቸው ሲወራ "ጆሮ ዳባ ልበስ" የሚል የለም። ሁሉ ስለ እሳቸው ሲወራ አዳሜ ሆነ ሔዋኔ ጆሮውን አስግጎ ይሰማል፥ ከሁሉም ከሁሉም የሚገርመው ደግሞ የሚጠሏቸው ሳይቀር እንኳን ቢሆን ስለ እሳቸው ለመስማት እና ስለ እሳቸው ለማወቅ ይፈልጋሉ። ዝም ብለህ ሰው የተሰበሰበበት መሀል ገብተህ እና ድምጽክን ከፍ አድርገህ፦ "እከሌ" ብለህ ወይም "እከሊት" ብለህ ብትጣራ ፊቱን እና ትኩረቱን ወደ አንተ የሚያዞረው የጠራከውን ስም ባለቤት ብቻ ነው፥ ከሌለም ደግሞ ማንም ፊት እና ትኩረት የሚሰጥክ አይኖርም። ነገር ግን ሰው የተሰበሰበበት ስፍራ ሄደህ የእሳቸውን ስም ጠርተህ ንግግር ብትጀምር ሁሉም ፊቱን እና ትኩረቱን ወደ አንተ ያደርጋል፥ ትኩረት የማይሰጥህ የለም ቢባል ማጋነን እና ማበል አይሆንም። ስለ እሳቸው ለማወቅ የማይሰለፍ አይኖርም፥ እኚህ ሰው፦
1ኛ. የእልፍ አእላፋት መጻሕፍት ርዕስ በመሆን ብዙ ጸሐፊያን የከተቡላቸው ናቸው፣
2ኛ. በሁሉም ልብ ውስጥ በአሉታዊ ሆነ በአንታዊ በሁለት ወገን እንደተሳለ ሰይፍ ሰርስረው የገቡ ናቸው፣
3ኛ. አስተምህሮታቸው የተሟላ መንፈሳዊ፣ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ የሕይወት ዘይቤ በመሆኑ የዓለማችን ተግዳሮት ነው የተባለላቸው ናቸው፣
4ኛ. "የዓለማችን ቁጥር አንድ አውንታዊ እና አሉታዊ ተጽዕኖ አሳዳሪ" ተብለዋል፥ ለሕሩያን አውንታ ተጽዕኖ እንዲሁ ለእኵያን አሉታዊ ተጽዕኖ አሳዳሪ ናቸው፣
5ኛ. ስለ እርሳቸው ማንነት የገባው ሰው፦ "ሕይወትህን መስዋዕት አርግ" ቢባል ያለ አንዳች ማቅማማት ሕይወቱን እስከ ሞት የሚያደርግላቸው ናቸው።
6ኛ. በታሪክ ውስጥ እሳቸውን ለማነወር፣ ለማበሻቀጥ፣ ለማብጠልጠል ብዙ ጦማሪያን ጦምረዋል፣ ብዙ ኃያሲያን ኃይሰዋል፤ ብዙ ተቺዎች ተችተዋል፣ ብዙ ተሳላቂዎች ተሳልቀዋል። ቅሉ ግን የጦማሪያን ጦማር፣ የኃያሲያን ኂስ፣ የተቺዎች ትችት፣ የተሳላቂዎች ስላቅ ከሟቾች ጋር ሲያልፍ የእሳቸው ስም እና የሰዎችን ሕይወት የቀየሩበት መጽሐፍ እስካሁን አለ የተባለላቸው ናቸው።
እኚህ ሰው ማን ናቸው? አዎ! የዓለማቱ ጌታ የአሏህ መልእክተኛ እና የነቢያት መደምደሚያ ነቢዩ ሙሐመድ"ﷺ" ናቸው። በእርሳቸው ላይ የወረደው ሐቅ ለሰዎች የሚጠቅም ስለሆነ በምድር 1400 ዓመት ቆይቷል፥ ባጢል ቢሆን ኖሮ በእንጭጩ ኮረፋት ሆኖ ተግበስብሶ ይጠፋ ነበር፦
13፥17 *"እንደዚሁ አላህ ለእውነት እና ለውሸት ምሳሌን ያደርጋል። ኮረፋቱማ ግብስብስ ኾኖ ይጠፋል፥ ለሰዎች የሚጠቅመውማ በምድር ላይ ይቆያል፡፡ እንደዚሁ አላህ ምሳሌዎችን ይገልፃል"*፡፡ كَذَٰلِكَ يَضْرِبُ اللَّهُ الْحَقَّ وَالْبَاطِلَ ۚ فَأَمَّا الزَّبَدُ فَيَذْهَبُ جُفَاءً ۖ وَأَمَّا مَا يَنفَعُ النَّاسَ فَيَمْكُثُ فِي الْأَرْضِ ۚ كَذَٰلِكَ يَضْرِبُ اللَّهُ الْأَمْثَالَ
ሐዋ. ሥራ 5፥38-39 አሁንም እላችኋለሁ፦ ከእነዚህ ሰዎች ተለዩ ተዉአቸውም! *ይህ አሳብ ወይም ይህ ሥራ ከሰው እንደ ሆነ ይጠፋልና፥ ከእግዚአብሔር እንደ ሆነ ግን ታጠፉአቸው ዘንድ አይቻላችሁም። በእርግጥ ከእግዚአብሔር ጋር ስትጣሉ ምናልባት እንዳትገኙ"*።
ገማሊያ እንደተናገረው ይህ የነቢያችን"ﷺ" እሳቦት ከሰው ከሆነ ይጠፋ ነበር፥ ግን የነቢያችን"ﷺ" ግልጠተ-መለኮት ከፈጣሪ ስለሆነ ገና በእንጭጭነቱ የመካህ ቁሬይሾች፣ የመዲና በኑ ቁሬይዛህ፣ የሮሙ ባዛንታይን በዕውቀት መሞገት ሲያቅታቸው በጉልበት ሊጠፉት ሞክረው አልተሳካላቸው። ከርሞም ሆነ ዘንድሮም እሳቸው ላይ ለሚሳለቁን ተሳላቂዎች አሏህ በቅቶላቸዋል፥ በእርሳቸው ላይ የወረደውን የአሏህን ብርሃን በአፎቻቸው ለማጥፋት ቢፈልጉ እና ቢጠሉም አሏህ ብርሃኑን ገላጭ ነው፦
15፥95 *"ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንልሃል"*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَاكَ الْمُسْتَهْزِئِينَ
61፥8 *"የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ሊያጠፉ ይሻሉ፥ ከሓዲዎቹ ቢጠሉም እንኳ አላህ ብርሃኑን ገላጭ ነው"*፡፡ يُرِيدُونَ لِيُطْفِئُوا نُورَ اللَّهِ بِأَفْوَاهِهِمْ وَاللَّهُ مُتِمُّ نُورِهِ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُونَ
ይህንን ብርሃን ለማጥፋት እፍ ባሉ ቁጥር እያነደዱት መሆኑን ይዘነጋሉ፥ ኢሥላም በፍጥነት መጠነ-ሰፊ የእድገት መርሓ-ግብር እየታየበት ያለው በምዕራባውያን መሆኑ እፍ ባሉ ቁጥር የሚያነዱበት ውጤት ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
“ፊዳከ አቢ ወኡሚ ያ ረሡሉሏህ” فِدَاكَ أَبِي وَأُمِّي يَا رَسُول اللَّه
ስማቸው ሲነሳ ሶላዋት እናውርድ!
صلى الله عليه وآله وسلم
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
15፥95 *"ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንልሃል"*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَاكَ الْمُسْتَهْزِئِينَ
ከሊቅ እስከ ደቂቅ፣ ከሕፃን እስከ አዋቂ፣ ወጣትም ሆነ አዛውንት ስለ እሳቸው ሲወራ "ጆሮ ዳባ ልበስ" የሚል የለም። ሁሉ ስለ እሳቸው ሲወራ አዳሜ ሆነ ሔዋኔ ጆሮውን አስግጎ ይሰማል፥ ከሁሉም ከሁሉም የሚገርመው ደግሞ የሚጠሏቸው ሳይቀር እንኳን ቢሆን ስለ እሳቸው ለመስማት እና ስለ እሳቸው ለማወቅ ይፈልጋሉ። ዝም ብለህ ሰው የተሰበሰበበት መሀል ገብተህ እና ድምጽክን ከፍ አድርገህ፦ "እከሌ" ብለህ ወይም "እከሊት" ብለህ ብትጣራ ፊቱን እና ትኩረቱን ወደ አንተ የሚያዞረው የጠራከውን ስም ባለቤት ብቻ ነው፥ ከሌለም ደግሞ ማንም ፊት እና ትኩረት የሚሰጥክ አይኖርም። ነገር ግን ሰው የተሰበሰበበት ስፍራ ሄደህ የእሳቸውን ስም ጠርተህ ንግግር ብትጀምር ሁሉም ፊቱን እና ትኩረቱን ወደ አንተ ያደርጋል፥ ትኩረት የማይሰጥህ የለም ቢባል ማጋነን እና ማበል አይሆንም። ስለ እሳቸው ለማወቅ የማይሰለፍ አይኖርም፥ እኚህ ሰው፦
1ኛ. የእልፍ አእላፋት መጻሕፍት ርዕስ በመሆን ብዙ ጸሐፊያን የከተቡላቸው ናቸው፣
2ኛ. በሁሉም ልብ ውስጥ በአሉታዊ ሆነ በአንታዊ በሁለት ወገን እንደተሳለ ሰይፍ ሰርስረው የገቡ ናቸው፣
3ኛ. አስተምህሮታቸው የተሟላ መንፈሳዊ፣ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ የሕይወት ዘይቤ በመሆኑ የዓለማችን ተግዳሮት ነው የተባለላቸው ናቸው፣
4ኛ. "የዓለማችን ቁጥር አንድ አውንታዊ እና አሉታዊ ተጽዕኖ አሳዳሪ" ተብለዋል፥ ለሕሩያን አውንታ ተጽዕኖ እንዲሁ ለእኵያን አሉታዊ ተጽዕኖ አሳዳሪ ናቸው፣
5ኛ. ስለ እርሳቸው ማንነት የገባው ሰው፦ "ሕይወትህን መስዋዕት አርግ" ቢባል ያለ አንዳች ማቅማማት ሕይወቱን እስከ ሞት የሚያደርግላቸው ናቸው።
6ኛ. በታሪክ ውስጥ እሳቸውን ለማነወር፣ ለማበሻቀጥ፣ ለማብጠልጠል ብዙ ጦማሪያን ጦምረዋል፣ ብዙ ኃያሲያን ኃይሰዋል፤ ብዙ ተቺዎች ተችተዋል፣ ብዙ ተሳላቂዎች ተሳልቀዋል። ቅሉ ግን የጦማሪያን ጦማር፣ የኃያሲያን ኂስ፣ የተቺዎች ትችት፣ የተሳላቂዎች ስላቅ ከሟቾች ጋር ሲያልፍ የእሳቸው ስም እና የሰዎችን ሕይወት የቀየሩበት መጽሐፍ እስካሁን አለ የተባለላቸው ናቸው።
እኚህ ሰው ማን ናቸው? አዎ! የዓለማቱ ጌታ የአሏህ መልእክተኛ እና የነቢያት መደምደሚያ ነቢዩ ሙሐመድ"ﷺ" ናቸው። በእርሳቸው ላይ የወረደው ሐቅ ለሰዎች የሚጠቅም ስለሆነ በምድር 1400 ዓመት ቆይቷል፥ ባጢል ቢሆን ኖሮ በእንጭጩ ኮረፋት ሆኖ ተግበስብሶ ይጠፋ ነበር፦
13፥17 *"እንደዚሁ አላህ ለእውነት እና ለውሸት ምሳሌን ያደርጋል። ኮረፋቱማ ግብስብስ ኾኖ ይጠፋል፥ ለሰዎች የሚጠቅመውማ በምድር ላይ ይቆያል፡፡ እንደዚሁ አላህ ምሳሌዎችን ይገልፃል"*፡፡ كَذَٰلِكَ يَضْرِبُ اللَّهُ الْحَقَّ وَالْبَاطِلَ ۚ فَأَمَّا الزَّبَدُ فَيَذْهَبُ جُفَاءً ۖ وَأَمَّا مَا يَنفَعُ النَّاسَ فَيَمْكُثُ فِي الْأَرْضِ ۚ كَذَٰلِكَ يَضْرِبُ اللَّهُ الْأَمْثَالَ
ሐዋ. ሥራ 5፥38-39 አሁንም እላችኋለሁ፦ ከእነዚህ ሰዎች ተለዩ ተዉአቸውም! *ይህ አሳብ ወይም ይህ ሥራ ከሰው እንደ ሆነ ይጠፋልና፥ ከእግዚአብሔር እንደ ሆነ ግን ታጠፉአቸው ዘንድ አይቻላችሁም። በእርግጥ ከእግዚአብሔር ጋር ስትጣሉ ምናልባት እንዳትገኙ"*።
ገማሊያ እንደተናገረው ይህ የነቢያችን"ﷺ" እሳቦት ከሰው ከሆነ ይጠፋ ነበር፥ ግን የነቢያችን"ﷺ" ግልጠተ-መለኮት ከፈጣሪ ስለሆነ ገና በእንጭጭነቱ የመካህ ቁሬይሾች፣ የመዲና በኑ ቁሬይዛህ፣ የሮሙ ባዛንታይን በዕውቀት መሞገት ሲያቅታቸው በጉልበት ሊጠፉት ሞክረው አልተሳካላቸው። ከርሞም ሆነ ዘንድሮም እሳቸው ላይ ለሚሳለቁን ተሳላቂዎች አሏህ በቅቶላቸዋል፥ በእርሳቸው ላይ የወረደውን የአሏህን ብርሃን በአፎቻቸው ለማጥፋት ቢፈልጉ እና ቢጠሉም አሏህ ብርሃኑን ገላጭ ነው፦
15፥95 *"ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንልሃል"*፡፡ إِنَّا كَفَيْنَاكَ الْمُسْتَهْزِئِينَ
61፥8 *"የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ሊያጠፉ ይሻሉ፥ ከሓዲዎቹ ቢጠሉም እንኳ አላህ ብርሃኑን ገላጭ ነው"*፡፡ يُرِيدُونَ لِيُطْفِئُوا نُورَ اللَّهِ بِأَفْوَاهِهِمْ وَاللَّهُ مُتِمُّ نُورِهِ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُونَ
ይህንን ብርሃን ለማጥፋት እፍ ባሉ ቁጥር እያነደዱት መሆኑን ይዘነጋሉ፥ ኢሥላም በፍጥነት መጠነ-ሰፊ የእድገት መርሓ-ግብር እየታየበት ያለው በምዕራባውያን መሆኑ እፍ ባሉ ቁጥር የሚያነዱበት ውጤት ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።
“ፊዳከ አቢ ወኡሚ ያ ረሡሉሏህ” فِدَاكَ أَبِي وَأُمِّي يَا رَسُول اللَّه
ስማቸው ሲነሳ ሶላዋት እናውርድ!
صلى الله عليه وآله وسلم
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሁሉን ቻይ አምላክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥284 አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
አንድ አምላክነት ያለው ማንነት በራሱ ሁሉን ነገር ማድረግ ይችላል። ለምሳሌ አምላካችን አሏህ ሁሉን ነገር በማድረግ ቻይ ነው፦
2፥284 አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
በባይብልም ቢሆን የኢየሱስ ፈጣሪ እና አምላክ፦ "በውኑ እኔን የሚያቅተኝ ነገር አለን?" በማለት ይጠይቃል፥ መልሱ ለፈጣሪ የሚሳነው ምንም ነገር የለም፦
ኤርሚያስ 32፥28 በውኑ እኔን የሚያቅተኝ ነገር አለን?
ዘፍጥረት 18፥14 በውኑ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለን?
ሉቃስ 1፥37 ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።
ኢዮብ 42፥2 ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ እንደ ሆንህ፥ አሳብህም ይከለከል ዘንድ ከቶ እንደማይቻል አወቅሁ።
ቅሉ ግን ኢየሱስ አብ ሲያደርግ እያየ የሚያደርግ እንጂ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፦
ዮሐንስ 5፥19-20 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ፥ እንዲህም አላቸው፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ አብ ሲያደርግ ያየውን ነው እንጂ ወልድ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፥ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና። አብ ወልድን ይወዳልና፥ የሚያደርገውንም ሁሉ ያሳየዋል፤ እናንተም ትደነቁ ዘንድ ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል።
"ያ" የሚለውን የሩቅ አመልካችን ተውላጠ ስም አብ ለኢየሱስ ለማሳየት የሚያደርገውን ሥራ ያመላክታል፥ "ይህን" የሚለው የቅርብ አመልካችን ተውላጠ ስም "ያ" የሚለውን ተክቶ የመጣ ሲሆን አብ ለወልድ እንዲያደርግ የሚያሳየውን ሥራ ያመላክታል። አንድ አምላክነት ያለው ማንነት ምን መሥራት እንዳለበት ሌላ ማንነት እንዴት ያሳየዋል? ኢየሱስ የሚያደርገውን ሁሉ አብ እያሳየው ብቻ ነው፥ "ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል" ሲል የሚሠራውን ሥራ ፈጣሪ እያሳየው ያደርጋል ማለት ነው። ወልድ ምን ምን ማድረግ እንዳለበት አብ ያሳየዋል ማለት ወልድ ሙታንን እንዲያስነሳ፣ ለምጻም እንዲያነጻ፣ ሽባ እንዲተረትር መመሪያ፣ ሥልጣን እና ኃይል ይሰጠዋል ማለት ነው፥ ለምሳሌ ፈሪሳውያን በሰይጧን ዘንድ ያዩት ያደርጋሉ ማለት ሰይጧን መመሪያ እየሰጣቸው ያደርጋሉ ማለት እንደሆነ ሁሉ ኢየሱስም በአብ ዘንድ ያየውን ያደርጋል ማለት አብ መመሪያ እየሰጠው ያደርጋል ማለት ነው፦
ዮሐንስ 8፥38 እኔ በአባቴ ዘንድ ያየሁትን እናገራለሁ፤ እናንተም ደግሞ በአባታችሁ ዘንድ ያያችሁትን ታደርጋላችሁ።
ኢየሱስ ተአምር እንዲሠራ የጌታ ኃይል ሆኖሎት እንጂ ከራሱ አንዳች ሊያደርግ አይቻለውም። ኢየሱስ ከራሱ ምንም ማድረግ ካልቻለ ሁሉን ቻይ አምላክ አይደለም፦
ሉቃስ 5፥17 እርሱም እንዲፈውስ የጌታ ኃይል ሆነለት።
ዮሐንስ 5፥30 እኔ "ከ"-"ራሴ" አንዳች ላደርግ አይቻለኝም።
"እኔ" የሚለው ባለቤት "እኔነትን" እንጂ ስጋን አያሳይም፥ ስጋ ብቻውን ማንነት ስላልሆነ "እኔ" አይልም። ነገር ግን ኢየሱስ ከምንነቱ ምንም ማድረግ ስለማይችል "ራሴ" የሚል ድርብ ተውላጠ ስም ይጠቀማል። ጭራሽ ኢየሱስ የሚያደርገው ሥራ በፈጣሪ ስም ሲሆን እርሱ ነቢይ ስለመሆኑ የሚመሰክር ነው፦
ዮሐንስ 10፥25 እኔ በአባቴ ስም የማደርገው ሥራ ስለ እኔ ይመሰክራል።
ዮሐንስ 5፥36 አብ ልፈጽመው የሰጠኝ ሥራ ይህ የማደርገው ሥራ አብ እንደ ላከኝ ስለ እኔ ይመሰክራልና።
ኢየሱስ የሚያደርገው ሥራ ሁሉ መልእክተኛ ስለመሆኑ ምስክር እንዲሆን በስጦታ ያገኘው ስለሆነ "አብ ልፈጽመው የሰጠኝ ሥራ" በማለት እንቅጩን ፍርጥ አድርጎ ይናገራል፦
ዮሐንስ 17፥4 እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤
"የሰጠኸኝን ሥራ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ኢየሱስ ሲያደርግ የነበረውን ሥራ ሙት ማስነሳት፣ ሽባ መተርተር፣ ዕውር ማብራት ወዘተ በእርሱ የሚያምን ሰው ሊያደርገው ይችላል፥ እረ ኢየሱስ ካደረገው በላይ የሚበልጥ ያደርጋል፦
ዮሐንስ 14፥13 እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል፥ ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል።
እውነት ኢየሱስ ሁሉን ቻይ አምላክ ቢሆን ኖሮ ሁሉን የሚችል አምላክ ሊያደርግ የሚችለውን ሰው ሊያደርግ ይችላልን? ከሁሉን የሚችል አምላክ በላይ የሚበልጥ ሥራ ሊሠራ ይችላልን? ስለዚህ ኢየሱስ የሚያደርገው ሥራ የአምላክነት ሥራ ሳይሆን በጸጋ እና በስጦታ እንዲሥራ የታዘዘው ሥራ ነው፥ ከፈጣሪ እያየ የሚሠራ ማንነት እራሱ ፈጣሪ ከሆነ አንዱ የሚያሳይ ሁለተኛው እያየ የሚኮርጅ ሁለት ፈጣሪ ይሆን ነበር። ነገር ግን ኢየሱስ ከራሱ ምንም ማድረግ የማይችል ፍጡር ብቻ ነው።
ክርስቲያኖች ሆይ! የኢየሱስን ፈጣሪ እና አምላክ አንዱን አምላክ እንድታመልኩ ወደ ኢሥላም እንጠራችኃለን። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥284 አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
አንድ አምላክነት ያለው ማንነት በራሱ ሁሉን ነገር ማድረግ ይችላል። ለምሳሌ አምላካችን አሏህ ሁሉን ነገር በማድረግ ቻይ ነው፦
2፥284 አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው፡፡ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
በባይብልም ቢሆን የኢየሱስ ፈጣሪ እና አምላክ፦ "በውኑ እኔን የሚያቅተኝ ነገር አለን?" በማለት ይጠይቃል፥ መልሱ ለፈጣሪ የሚሳነው ምንም ነገር የለም፦
ኤርሚያስ 32፥28 በውኑ እኔን የሚያቅተኝ ነገር አለን?
ዘፍጥረት 18፥14 በውኑ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር አለን?
ሉቃስ 1፥37 ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።
ኢዮብ 42፥2 ሁሉን ታደርግ ዘንድ ቻይ እንደ ሆንህ፥ አሳብህም ይከለከል ዘንድ ከቶ እንደማይቻል አወቅሁ።
ቅሉ ግን ኢየሱስ አብ ሲያደርግ እያየ የሚያደርግ እንጂ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፦
ዮሐንስ 5፥19-20 ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ፥ እንዲህም አላቸው፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ አብ ሲያደርግ ያየውን ነው እንጂ ወልድ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፥ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና። አብ ወልድን ይወዳልና፥ የሚያደርገውንም ሁሉ ያሳየዋል፤ እናንተም ትደነቁ ዘንድ ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል።
"ያ" የሚለውን የሩቅ አመልካችን ተውላጠ ስም አብ ለኢየሱስ ለማሳየት የሚያደርገውን ሥራ ያመላክታል፥ "ይህን" የሚለው የቅርብ አመልካችን ተውላጠ ስም "ያ" የሚለውን ተክቶ የመጣ ሲሆን አብ ለወልድ እንዲያደርግ የሚያሳየውን ሥራ ያመላክታል። አንድ አምላክነት ያለው ማንነት ምን መሥራት እንዳለበት ሌላ ማንነት እንዴት ያሳየዋል? ኢየሱስ የሚያደርገውን ሁሉ አብ እያሳየው ብቻ ነው፥ "ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል" ሲል የሚሠራውን ሥራ ፈጣሪ እያሳየው ያደርጋል ማለት ነው። ወልድ ምን ምን ማድረግ እንዳለበት አብ ያሳየዋል ማለት ወልድ ሙታንን እንዲያስነሳ፣ ለምጻም እንዲያነጻ፣ ሽባ እንዲተረትር መመሪያ፣ ሥልጣን እና ኃይል ይሰጠዋል ማለት ነው፥ ለምሳሌ ፈሪሳውያን በሰይጧን ዘንድ ያዩት ያደርጋሉ ማለት ሰይጧን መመሪያ እየሰጣቸው ያደርጋሉ ማለት እንደሆነ ሁሉ ኢየሱስም በአብ ዘንድ ያየውን ያደርጋል ማለት አብ መመሪያ እየሰጠው ያደርጋል ማለት ነው፦
ዮሐንስ 8፥38 እኔ በአባቴ ዘንድ ያየሁትን እናገራለሁ፤ እናንተም ደግሞ በአባታችሁ ዘንድ ያያችሁትን ታደርጋላችሁ።
ኢየሱስ ተአምር እንዲሠራ የጌታ ኃይል ሆኖሎት እንጂ ከራሱ አንዳች ሊያደርግ አይቻለውም። ኢየሱስ ከራሱ ምንም ማድረግ ካልቻለ ሁሉን ቻይ አምላክ አይደለም፦
ሉቃስ 5፥17 እርሱም እንዲፈውስ የጌታ ኃይል ሆነለት።
ዮሐንስ 5፥30 እኔ "ከ"-"ራሴ" አንዳች ላደርግ አይቻለኝም።
"እኔ" የሚለው ባለቤት "እኔነትን" እንጂ ስጋን አያሳይም፥ ስጋ ብቻውን ማንነት ስላልሆነ "እኔ" አይልም። ነገር ግን ኢየሱስ ከምንነቱ ምንም ማድረግ ስለማይችል "ራሴ" የሚል ድርብ ተውላጠ ስም ይጠቀማል። ጭራሽ ኢየሱስ የሚያደርገው ሥራ በፈጣሪ ስም ሲሆን እርሱ ነቢይ ስለመሆኑ የሚመሰክር ነው፦
ዮሐንስ 10፥25 እኔ በአባቴ ስም የማደርገው ሥራ ስለ እኔ ይመሰክራል።
ዮሐንስ 5፥36 አብ ልፈጽመው የሰጠኝ ሥራ ይህ የማደርገው ሥራ አብ እንደ ላከኝ ስለ እኔ ይመሰክራልና።
ኢየሱስ የሚያደርገው ሥራ ሁሉ መልእክተኛ ስለመሆኑ ምስክር እንዲሆን በስጦታ ያገኘው ስለሆነ "አብ ልፈጽመው የሰጠኝ ሥራ" በማለት እንቅጩን ፍርጥ አድርጎ ይናገራል፦
ዮሐንስ 17፥4 እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤
"የሰጠኸኝን ሥራ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። ኢየሱስ ሲያደርግ የነበረውን ሥራ ሙት ማስነሳት፣ ሽባ መተርተር፣ ዕውር ማብራት ወዘተ በእርሱ የሚያምን ሰው ሊያደርገው ይችላል፥ እረ ኢየሱስ ካደረገው በላይ የሚበልጥ ያደርጋል፦
ዮሐንስ 14፥13 እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል፥ ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል።
እውነት ኢየሱስ ሁሉን ቻይ አምላክ ቢሆን ኖሮ ሁሉን የሚችል አምላክ ሊያደርግ የሚችለውን ሰው ሊያደርግ ይችላልን? ከሁሉን የሚችል አምላክ በላይ የሚበልጥ ሥራ ሊሠራ ይችላልን? ስለዚህ ኢየሱስ የሚያደርገው ሥራ የአምላክነት ሥራ ሳይሆን በጸጋ እና በስጦታ እንዲሥራ የታዘዘው ሥራ ነው፥ ከፈጣሪ እያየ የሚሠራ ማንነት እራሱ ፈጣሪ ከሆነ አንዱ የሚያሳይ ሁለተኛው እያየ የሚኮርጅ ሁለት ፈጣሪ ይሆን ነበር። ነገር ግን ኢየሱስ ከራሱ ምንም ማድረግ የማይችል ፍጡር ብቻ ነው።
ክርስቲያኖች ሆይ! የኢየሱስን ፈጣሪ እና አምላክ አንዱን አምላክ እንድታመልኩ ወደ ኢሥላም እንጠራችኃለን። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ወልድ ዋሕድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥35 ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“ሞኖ-ጌኔስ” μονογενὴς የሚለው ቃል የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ “ሞኖስ” μόνος ማለት “ብቸኛ” ማለት ሲሆን “ጌኑስ” γένος ማለት ደግሞ “የተወለደ” ማለት ነው። በጥቅሉ “ብቸኛ የተወለደ”the only begotten” ማለት ነው፥ በግዕዙ ባይብል ደግሞ "ወልድ ዋሕድ" ይለዋል፦
ዮሐንስ 1፥18 ለእግዚአብሔርሰ አልቦ ዘእርዮ ግሙራ፥ አላ ወልድ ዋሕድ ዘሀሎ ውስተ ሕፅነ አቡሁ ውእቱ ነገረነ።
መቼም ቢሆን እግዚአብሔር ያየው ማንም የለም፥ አሁን ላይ በአባቱ እቅፍ(በአብ ቀኝ) ያለ ወልድ ዋሕድ ነገረን፥ በተመሳሳይ ኮዴክስ አሌክሳንድሪነስ "ሞኖ ጌኔስ ሂዮስ" μονογενὴς υἱός ማለትም "ብቸኛ የተወለደ ልጅ"the only begotten son” ብሎ አስቀምጦታል፦
ዮሐንስ 1፥18 መቼም ቢሆን አምላክን ያየው አንድ ስንኳ የለም፥ በአባቱ እቅፍ ያለ ብቸኛ የተወለደ ልጅ ተረከው። Θεὸν οὐδεὶς ἑώρακεν πώποτε· μονογενὴς υἱός ὁ ὢν εἰς τὸν κόλπον τοῦ Πατρὸς, ἐκεῖνος ἐξηγήσατο.
"ሂዮስ" υἱός ማለት "ልጅ" ማለት ነው። ከዚህ በተቃራኒው ኮዴክስ ቫቲካነስ "ሞኖ ጌኔስ ቴኦስ" μονογενὴς υἱός ማለትም "ብቸኛ የተወለደ አምላክ"the only begotten God” ብሎ አስቀምጦታል፦
ዮሐንስ 1፥18 መቼም ቢሆን አምላክን ያየው አንድ ስንኳ የለም፥ በአባቱ እቅፍ ያለ ብቸኛ የተወለደ አምላክ ተረከው። Θεὸν οὐδεὶς ἑώρακεν πώποτε· μονογενὴς Θεὸς ὁ ὢν εἰς τὸν κόλπον τοῦ Πατρὸς, ἐκεῖνος ἐξηγήσατο.
፨ሲጀመር "ቴኦስ" Θεὸς ማለት "አምላክ" ማለት ሲሆን "የማይታየውን አምላክን የተወለደ አምላክ ተረከው" ከተባለ ሁለት አምላክ ይሆናል።
፨ሲቀጥል ሁለት የሚጋጩ የግሪኩ እደ ክታባት መኖራቸው በራሱ ከሁለቱ አንዱ እንጂ ሁለቱም ትክክል ሊሆኑ አይችልም።
፨ሢሰልስ ዮሐንስ ተናገረ ቢባል እንኳን ከአጠቃላዩ የዮሐንስ መልእክት አንጻር ሚዛን የሚደፋው "ሞኖ ጌኔስ ሂዮስ" μονογενὴς υἱός የሚለው እንደሆነ በአራት ጥቅስ ማየት ይቻላል፦
ዮሐንስ 3፥16 አምላክ ብቸኛ የተወለደ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። Οὕτως γὰρ ἠγάπησεν ὁ Θεὸς τὸν κόσμον, ὥστε τὸν Υἱὸν τὸν μονογενῆ ἔδωκεν,
ዮሐንስ 3፥18 በማያምን ግን በአምላክ ብቸኛ የተወለደ ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል። μὴ πιστεύων ἤδη κέκριται, ὅτι μὴ πεπίστευκεν εἰς τὸ ὄνομα τοῦ μονογενοῦς Υἱοῦ τοῦ Θεοῦ.
1ኛ ዮሐንስ 4፥9 አምላክ ብቸኛ የተወለደ ልጁን ወደ ዓለም ልኮታልና። ὅτι τὸν Υἱὸν αὐτοῦ τὸν μονογενῆ ἀπέσταλκεν ὁ Θεὸς εἰς τὸν κόσμον
፨ሲያረብብ ከኮዴክስ ቫቲካነስ በፊት የነበሩት አበው የሐንስ 1፥18 በትክክሉ "ብቸኛ የተወለደ ልጅ" የሚለው እንዳስቀመጡት ብዙ ጥራዞች ስለሚያረጋግጡ "ብቸኛ የተወለደ አምላክ" የሚለውን ሐረግ ፉርሽ ያረገዋል።
አንደኛ በትውፊት የዮሐንስ ደቀመዝሙር የነበረ ተብሎ የሚታመነው እና ሐዋርያዊ አበው ከሚባሉት መካከል አንደኛው አግናጢዮስ ዘአንጾኪያ በ 108 ድኅረ ልደት ስለ ዮሐንስ 1፥18 ሲናገር እንዲህ ይላል፦ "እርሱ ብቸኛ የተወለደው ልጅ ነው"። Epistle of Ignatius to the Philippians Commentary on john 1፥18
ሁለተኛ የስሜርኖስ ፓሊካርፖስ ደቀመዝሙር የነበረ ተብሎ የሚታመነው ሄራኒዮስ በ 130 ድኅረ ልደት ስለ ዮሐንስ 1፥18 ሲናገር እንዲህ ይላል፦ "የአምላክ ብቸኛ የተወለደ ልጅ ካልሆነ በስተቀር በማንኛውም ጊዜ አምላክን ያየው የለም"። The writing of Irenaeus page 195
ሦስተኛ የሮሙ ሒፖልተስ በ 222 ድኅረ ልደት ስለ ዮሐንስ 1፥18 ሲናገር እንዲህ ይላል፦
"ዮሐንስ ደግሞ፦ "ማንም አምላክን ከቶ አላየውም፥ በአባቱ እቅፍ ያለ ብቸኛ የተወለደ ልጅ ተረከው" አለ። Hippolytus Against Noetus chapter 5
አራተኛ የአሌክሳንድሪያው እለእስክንድሮስ በ 250 ድኅረ ልደት ስለ ዮሐንስ 1፥18 ሲናገር እንዲህ ይላል፦ "ወንጌላዊው ዮሐንስ ስለ እርሱ ሲጽፍ፦ "በአብ እቅፍ ውስጥ ያለ ብቸኛ የተወለደ ልጅ" ሲል ያሳያል"። Alexander of Alexandria on John 1:18 Catena Bible & Commentaries.
ከእነዚህ ትውፊት"tradition" የምንረዳው ሚዛን የሚደፋውን "ብቸኛ የተወለደው ልጅ" የሚለውን እንጂ "ብቸኛ የተወለደው አምላክ" የሚለውን በፍጹም አይደለም፥ በታሪክ እንደምናየው ኢየሱስን አምላክ ለማድረግ በመበረዝ የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥35 ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“ሞኖ-ጌኔስ” μονογενὴς የሚለው ቃል የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ “ሞኖስ” μόνος ማለት “ብቸኛ” ማለት ሲሆን “ጌኑስ” γένος ማለት ደግሞ “የተወለደ” ማለት ነው። በጥቅሉ “ብቸኛ የተወለደ”the only begotten” ማለት ነው፥ በግዕዙ ባይብል ደግሞ "ወልድ ዋሕድ" ይለዋል፦
ዮሐንስ 1፥18 ለእግዚአብሔርሰ አልቦ ዘእርዮ ግሙራ፥ አላ ወልድ ዋሕድ ዘሀሎ ውስተ ሕፅነ አቡሁ ውእቱ ነገረነ።
መቼም ቢሆን እግዚአብሔር ያየው ማንም የለም፥ አሁን ላይ በአባቱ እቅፍ(በአብ ቀኝ) ያለ ወልድ ዋሕድ ነገረን፥ በተመሳሳይ ኮዴክስ አሌክሳንድሪነስ "ሞኖ ጌኔስ ሂዮስ" μονογενὴς υἱός ማለትም "ብቸኛ የተወለደ ልጅ"the only begotten son” ብሎ አስቀምጦታል፦
ዮሐንስ 1፥18 መቼም ቢሆን አምላክን ያየው አንድ ስንኳ የለም፥ በአባቱ እቅፍ ያለ ብቸኛ የተወለደ ልጅ ተረከው። Θεὸν οὐδεὶς ἑώρακεν πώποτε· μονογενὴς υἱός ὁ ὢν εἰς τὸν κόλπον τοῦ Πατρὸς, ἐκεῖνος ἐξηγήσατο.
"ሂዮስ" υἱός ማለት "ልጅ" ማለት ነው። ከዚህ በተቃራኒው ኮዴክስ ቫቲካነስ "ሞኖ ጌኔስ ቴኦስ" μονογενὴς υἱός ማለትም "ብቸኛ የተወለደ አምላክ"the only begotten God” ብሎ አስቀምጦታል፦
ዮሐንስ 1፥18 መቼም ቢሆን አምላክን ያየው አንድ ስንኳ የለም፥ በአባቱ እቅፍ ያለ ብቸኛ የተወለደ አምላክ ተረከው። Θεὸν οὐδεὶς ἑώρακεν πώποτε· μονογενὴς Θεὸς ὁ ὢν εἰς τὸν κόλπον τοῦ Πατρὸς, ἐκεῖνος ἐξηγήσατο.
፨ሲጀመር "ቴኦስ" Θεὸς ማለት "አምላክ" ማለት ሲሆን "የማይታየውን አምላክን የተወለደ አምላክ ተረከው" ከተባለ ሁለት አምላክ ይሆናል።
፨ሲቀጥል ሁለት የሚጋጩ የግሪኩ እደ ክታባት መኖራቸው በራሱ ከሁለቱ አንዱ እንጂ ሁለቱም ትክክል ሊሆኑ አይችልም።
፨ሢሰልስ ዮሐንስ ተናገረ ቢባል እንኳን ከአጠቃላዩ የዮሐንስ መልእክት አንጻር ሚዛን የሚደፋው "ሞኖ ጌኔስ ሂዮስ" μονογενὴς υἱός የሚለው እንደሆነ በአራት ጥቅስ ማየት ይቻላል፦
ዮሐንስ 3፥16 አምላክ ብቸኛ የተወለደ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። Οὕτως γὰρ ἠγάπησεν ὁ Θεὸς τὸν κόσμον, ὥστε τὸν Υἱὸν τὸν μονογενῆ ἔδωκεν,
ዮሐንስ 3፥18 በማያምን ግን በአምላክ ብቸኛ የተወለደ ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል። μὴ πιστεύων ἤδη κέκριται, ὅτι μὴ πεπίστευκεν εἰς τὸ ὄνομα τοῦ μονογενοῦς Υἱοῦ τοῦ Θεοῦ.
1ኛ ዮሐንስ 4፥9 አምላክ ብቸኛ የተወለደ ልጁን ወደ ዓለም ልኮታልና። ὅτι τὸν Υἱὸν αὐτοῦ τὸν μονογενῆ ἀπέσταλκεν ὁ Θεὸς εἰς τὸν κόσμον
፨ሲያረብብ ከኮዴክስ ቫቲካነስ በፊት የነበሩት አበው የሐንስ 1፥18 በትክክሉ "ብቸኛ የተወለደ ልጅ" የሚለው እንዳስቀመጡት ብዙ ጥራዞች ስለሚያረጋግጡ "ብቸኛ የተወለደ አምላክ" የሚለውን ሐረግ ፉርሽ ያረገዋል።
አንደኛ በትውፊት የዮሐንስ ደቀመዝሙር የነበረ ተብሎ የሚታመነው እና ሐዋርያዊ አበው ከሚባሉት መካከል አንደኛው አግናጢዮስ ዘአንጾኪያ በ 108 ድኅረ ልደት ስለ ዮሐንስ 1፥18 ሲናገር እንዲህ ይላል፦ "እርሱ ብቸኛ የተወለደው ልጅ ነው"። Epistle of Ignatius to the Philippians Commentary on john 1፥18
ሁለተኛ የስሜርኖስ ፓሊካርፖስ ደቀመዝሙር የነበረ ተብሎ የሚታመነው ሄራኒዮስ በ 130 ድኅረ ልደት ስለ ዮሐንስ 1፥18 ሲናገር እንዲህ ይላል፦ "የአምላክ ብቸኛ የተወለደ ልጅ ካልሆነ በስተቀር በማንኛውም ጊዜ አምላክን ያየው የለም"። The writing of Irenaeus page 195
ሦስተኛ የሮሙ ሒፖልተስ በ 222 ድኅረ ልደት ስለ ዮሐንስ 1፥18 ሲናገር እንዲህ ይላል፦
"ዮሐንስ ደግሞ፦ "ማንም አምላክን ከቶ አላየውም፥ በአባቱ እቅፍ ያለ ብቸኛ የተወለደ ልጅ ተረከው" አለ። Hippolytus Against Noetus chapter 5
አራተኛ የአሌክሳንድሪያው እለእስክንድሮስ በ 250 ድኅረ ልደት ስለ ዮሐንስ 1፥18 ሲናገር እንዲህ ይላል፦ "ወንጌላዊው ዮሐንስ ስለ እርሱ ሲጽፍ፦ "በአብ እቅፍ ውስጥ ያለ ብቸኛ የተወለደ ልጅ" ሲል ያሳያል"። Alexander of Alexandria on John 1:18 Catena Bible & Commentaries.
ከእነዚህ ትውፊት"tradition" የምንረዳው ሚዛን የሚደፋውን "ብቸኛ የተወለደው ልጅ" የሚለውን እንጂ "ብቸኛ የተወለደው አምላክ" የሚለውን በፍጹም አይደለም፥ በታሪክ እንደምናየው ኢየሱስን አምላክ ለማድረግ በመበረዝ የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም።
እዚህ ድረስ ከተግባባን ዘንዳ ፈጣሪ ፆታ የሌለው ረቂቅ እና ምጡቅ ማንነት ስለሆነ የመውለድ እና የመወለድ ባሕርይ የለውም፥ "መወለድ" በፍካሬአዊ አነጋገር "መፈጠር" የሚለውን ለማመልከት የመጣ ነው፦
መዝሙር 90፥2 ተራሮች "ሳይወለዱ" ምድርም ዓለምም ሳይሠሩ፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ አንተ ነህ። "πρὸ τοῦ ὄρη γενηθῆναι καὶ πλασθῆναι τὴν γῆν καὶ τὴν οἰκουμένην, καὶ ἀπὸ τοῦ αἰῶνος καὶ ἕως τοῦ αἰῶνος σὺ εἶ"
"ሳይወለዱ" ማለት "ሳይፈጠሩ" ማለት ከሆነ እንግዲያውስ "የተወለደ" ማለት "የተፈጠረ" ማለት ነው፥ ኢየሱስ በድንግል ማርያም ማኅፀን ውስጥ ያለ አባት የተፈጠረ ብቸኛ ሰው ነው፦
ምሳሌ 8፥25 ወዘንበለ አድባር ይተከሉ፥ ወእምቅድመ አውግር "ወለደኒ"።
ትርጉም፦
ምሳሌ 8፥25 ተራሮች ገና ሳይመሠረቱ፥ ከኮረብቶች በፊት "ወለደኝ"።
በግዕዝ "ወለደኒ" ማለት "ወለደኝ" ማለት ሲሆን "ወለደኒ" ወይም "ወለደኝ" ማለት "ፈጠረኒ" ወይም "ፈጠረኝ" ማለት እንደሆነ አንድምታው እና ሃይማኖተ-አበው እንቅጩን ፍርጥ አርገው ነግረውናል፦
ምሳሌ 8፥25 አንድምታ፦ "ወለደኒ" ስለ ስጋ "ፈጠረኝ" አልሁ።
ሃይማኖተ-አበው ዘባስልዮስ ምዕራፍ 32 ቁጥር 18
ግዕዙ፦
"ወለደኒ" ይተረጎም በወልደ እግዚአብሔር ወብሂለ "ፈጠረኒ" በእንተ ትስብእቱ።
ትርጉም፦
"ወለደኝ" ማለት የእግዚአብሔር ልጅ ስለመሆኑ "ፈጠረኝ" ማለት ሰው ስለ መሆኑ ይተረጎማል።
"ወለደኝ" ማለት "ፈጠረኝ" ማለት ከሆነ "ብቸኛ የተወለደ" ማለት "ብቸኛ የተፈጠረ" ማለት ነው። ኢየሱስ "ሞኖ-ጌኔስ" μονογενὴς ነው ሲባል "ፕሮቶ-ቶኮስ" πρωτότοκος ነው ማለት ነው፦
ዕብራውያን 1፥6 ደግሞም "በኵርን" ወደ ዓለም ሲያገባ። ὅταν δὲ πάλιν εἰσαγάγῃ τὸν πρωτότοκον εἰς τὴν οἰκουμένην,
"ፕሮቶ-ቶኮስ" πρωτότοκος የሚለው ቃል የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ “ፕሮቶስ” πρῶτος ማለት “መጀመሪያ” ማለት ሲሆን “ቲክቶ” τίκτω ማለት ደግሞ “የተወለደ” ማለት ነው። በጥቅሉ “መጀመሪያ የተወለደ”the first born” ማለት ነው፥ በግዕዙ ባይብል ደግሞ "በኵር" ይለዋል። "በኵር" እና "አንድያ" ተለዋዋጭ ቃል ናቸው፦
ዘካርያስ 12፥10 ሰውም "ለአንድያ ልጁ" እንደሚያለቅስ ያለቅሱለታል፥ ሰውም "ለበኵር ልጁ" እንደሚያዝን በመራራ ኀዘን ያዝኑለታል። וְתַ֣חֲנוּנִ֔ים וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י אֵ֣ת אֲשֶׁר־ דָּקָ֑רוּ וְסָפְד֣וּ עָלָ֗יו כְּמִסְפֵּד֙ עַל־ הַיָּחִ֔יד וְהָמֵ֥ר עָלָ֖יו כְּהָמֵ֥ר עַֽל־ הַבְּכֹֽור׃
ኢየሱስ በፍካሬአዊ አነጋገር ከአምላክ መጀመሪያ የተወለደ ሲሆን እርሱ መሢሕ መሆኑን የሚያምኑ ሁሉ ልክ እንደ እርሱ ከአምላክ ተወልደዋል፥ እሩቅ ሳንሄድ "መወለድ" ለአዲስ ፍጥረት ፍካሪያዊ ትርጉም ይዟል፦
1 ዮሐንስ 5፥1 ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከአምላክ ተወልዶአል። Πᾶς ὁ πιστεύων ὅτι Ἰησοῦς ἐστιν ὁ Χριστὸς ἐκ τοῦ Θεοῦ γεγέννηται,
"ተወልዶአል" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ጌጌኔታ" γεγέννηται ሲሆን “ጌኑስ” γένος ደግሞ ገላጭ ስም ነው፥ ሁለቱም የረቡበት ሥርወ-ቃል "ጊኖማ" γίνομαι ነው። ኢየሱስ መሢሕ መሆኑን የሚያምን ሁሉ አዲስ ፍጥረት መሆኑን የሚያሳይ እንጂ ሰው ከሰው የአብራክ ክፋይ በመሆን ከአካል አካልን ከባሕርይ ባሕርይን ወስዶ እንደሚወለደው አይደለም፥ ከመነሻው ፈጣሪ የመራቢያ እና የመባዢያ አብራክ የለውም፦
112፥3 አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
በ 325 ድኅረ ልደት የኒቂያ ጉባኤ ግን ኢየሱስን፦ "አብን አህሎ እና መስሎ ከአብ ባሕርይ ባሕርይን ወስዶ፤ ከአካሉ አካልን ወስዶ ተገኘ ወይም ከአምላክ የተገኘ አምላክ" ካላችሁ እንግዲያውስ ይህንን እሳቤ አይደለም ቁርኣን ባይብላችሁም አይደግፋችሁም፥ በዚህ ስሌት ለአሏህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፥ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፦
19፥35 ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
መዝሙር 90፥2 ተራሮች "ሳይወለዱ" ምድርም ዓለምም ሳይሠሩ፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ አንተ ነህ። "πρὸ τοῦ ὄρη γενηθῆναι καὶ πλασθῆναι τὴν γῆν καὶ τὴν οἰκουμένην, καὶ ἀπὸ τοῦ αἰῶνος καὶ ἕως τοῦ αἰῶνος σὺ εἶ"
"ሳይወለዱ" ማለት "ሳይፈጠሩ" ማለት ከሆነ እንግዲያውስ "የተወለደ" ማለት "የተፈጠረ" ማለት ነው፥ ኢየሱስ በድንግል ማርያም ማኅፀን ውስጥ ያለ አባት የተፈጠረ ብቸኛ ሰው ነው፦
ምሳሌ 8፥25 ወዘንበለ አድባር ይተከሉ፥ ወእምቅድመ አውግር "ወለደኒ"።
ትርጉም፦
ምሳሌ 8፥25 ተራሮች ገና ሳይመሠረቱ፥ ከኮረብቶች በፊት "ወለደኝ"።
በግዕዝ "ወለደኒ" ማለት "ወለደኝ" ማለት ሲሆን "ወለደኒ" ወይም "ወለደኝ" ማለት "ፈጠረኒ" ወይም "ፈጠረኝ" ማለት እንደሆነ አንድምታው እና ሃይማኖተ-አበው እንቅጩን ፍርጥ አርገው ነግረውናል፦
ምሳሌ 8፥25 አንድምታ፦ "ወለደኒ" ስለ ስጋ "ፈጠረኝ" አልሁ።
ሃይማኖተ-አበው ዘባስልዮስ ምዕራፍ 32 ቁጥር 18
ግዕዙ፦
"ወለደኒ" ይተረጎም በወልደ እግዚአብሔር ወብሂለ "ፈጠረኒ" በእንተ ትስብእቱ።
ትርጉም፦
"ወለደኝ" ማለት የእግዚአብሔር ልጅ ስለመሆኑ "ፈጠረኝ" ማለት ሰው ስለ መሆኑ ይተረጎማል።
"ወለደኝ" ማለት "ፈጠረኝ" ማለት ከሆነ "ብቸኛ የተወለደ" ማለት "ብቸኛ የተፈጠረ" ማለት ነው። ኢየሱስ "ሞኖ-ጌኔስ" μονογενὴς ነው ሲባል "ፕሮቶ-ቶኮስ" πρωτότοκος ነው ማለት ነው፦
ዕብራውያን 1፥6 ደግሞም "በኵርን" ወደ ዓለም ሲያገባ። ὅταν δὲ πάλιν εἰσαγάγῃ τὸν πρωτότοκον εἰς τὴν οἰκουμένην,
"ፕሮቶ-ቶኮስ" πρωτότοκος የሚለው ቃል የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ “ፕሮቶስ” πρῶτος ማለት “መጀመሪያ” ማለት ሲሆን “ቲክቶ” τίκτω ማለት ደግሞ “የተወለደ” ማለት ነው። በጥቅሉ “መጀመሪያ የተወለደ”the first born” ማለት ነው፥ በግዕዙ ባይብል ደግሞ "በኵር" ይለዋል። "በኵር" እና "አንድያ" ተለዋዋጭ ቃል ናቸው፦
ዘካርያስ 12፥10 ሰውም "ለአንድያ ልጁ" እንደሚያለቅስ ያለቅሱለታል፥ ሰውም "ለበኵር ልጁ" እንደሚያዝን በመራራ ኀዘን ያዝኑለታል። וְתַ֣חֲנוּנִ֔ים וְהִבִּ֥יטוּ אֵלַ֖י אֵ֣ת אֲשֶׁר־ דָּקָ֑רוּ וְסָפְד֣וּ עָלָ֗יו כְּמִסְפֵּד֙ עַל־ הַיָּחִ֔יד וְהָמֵ֥ר עָלָ֖יו כְּהָמֵ֥ר עַֽל־ הַבְּכֹֽור׃
ኢየሱስ በፍካሬአዊ አነጋገር ከአምላክ መጀመሪያ የተወለደ ሲሆን እርሱ መሢሕ መሆኑን የሚያምኑ ሁሉ ልክ እንደ እርሱ ከአምላክ ተወልደዋል፥ እሩቅ ሳንሄድ "መወለድ" ለአዲስ ፍጥረት ፍካሪያዊ ትርጉም ይዟል፦
1 ዮሐንስ 5፥1 ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከአምላክ ተወልዶአል። Πᾶς ὁ πιστεύων ὅτι Ἰησοῦς ἐστιν ὁ Χριστὸς ἐκ τοῦ Θεοῦ γεγέννηται,
"ተወልዶአል" ለሚለው የግስ መደብ የገባው ቃል "ጌጌኔታ" γεγέννηται ሲሆን “ጌኑስ” γένος ደግሞ ገላጭ ስም ነው፥ ሁለቱም የረቡበት ሥርወ-ቃል "ጊኖማ" γίνομαι ነው። ኢየሱስ መሢሕ መሆኑን የሚያምን ሁሉ አዲስ ፍጥረት መሆኑን የሚያሳይ እንጂ ሰው ከሰው የአብራክ ክፋይ በመሆን ከአካል አካልን ከባሕርይ ባሕርይን ወስዶ እንደሚወለደው አይደለም፥ ከመነሻው ፈጣሪ የመራቢያ እና የመባዢያ አብራክ የለውም፦
112፥3 አልወለደም፤ አልተወለደምም፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
በ 325 ድኅረ ልደት የኒቂያ ጉባኤ ግን ኢየሱስን፦ "አብን አህሎ እና መስሎ ከአብ ባሕርይ ባሕርይን ወስዶ፤ ከአካሉ አካልን ወስዶ ተገኘ ወይም ከአምላክ የተገኘ አምላክ" ካላችሁ እንግዲያውስ ይህንን እሳቤ አይደለም ቁርኣን ባይብላችሁም አይደግፋችሁም፥ በዚህ ስሌት ለአሏህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፥ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፦
19፥35 ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ይህንን የሚናገር ቁርኣን ነው" ትሉ ይሆናል፦
ዘሌዋውያን 24፥16 የእግዚአብሔርንም ስም የሚሰድብ ፈጽሞ "ይገደል"።
ዘጸአት 21፥17 አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ ፈጽሞ "ይገደል"።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ዘሌዋውያን 24፥16 የእግዚአብሔርንም ስም የሚሰድብ ፈጽሞ "ይገደል"።
ዘጸአት 21፥17 አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ ፈጽሞ "ይገደል"።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
የዘመናችን ነሺዳህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
31፥6 ከሰዎችም ያለ ዕውቀት ሆኖ ከአላህ መንገድ ሊያሳስትና ማላገጫ አድርጎ ሊይዛት አታላይ ወሬን የሚገዛ አለ፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አዋራጅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَشْتَرِي لَهْوَ الْحَدِيثِ لِيُضِلَّ عَن سَبِيلِ اللَّهِ بِغَيْرِ عِلْمٍ وَيَتَّخِذَهَا هُزُوًا ۚ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ عَذَابٌ مُّهِينٌ
የዘመናችን ነሺዳህ በሙዚቃ እና በመሳሪያ የታጀቡ እንጉርጉሮ ነው፥ ዘፈን ሙዚቃ፣ የሙዚቃ መሳሪያ እና እንጉርጉሮ የታጀበት ስለሆነ ከሸይጧን ነው፦
31፥6 ከሰዎችም ያለ ዕውቀት ሆኖ ከአላህ መንገድ ሊያሳስትና ማላገጫ አድርጎ ሊይዛት ”አታላይ ወሬን የሚገዛ አለ”፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አዋራጅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَشْتَرِي لَهْوَ الْحَدِيثِ لِيُضِلَّ عَن سَبِيلِ اللَّهِ بِغَيْرِ عِلْمٍ وَيَتَّخِذَهَا هُزُوًا ۚ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ عَذَابٌ مُّهِينٌ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 31፥6
“ኢብኑ መሥዑድ እንደተናገረው፦ *”ከሰዎችም ከአላህ መንገድ ሊያሳስት ማላገጫ አድርጎ ሊይዛት አታላይ ወሬን የሚገዛ አለ” የሚለው ወሏሂ እርሱ “ዘፈን” ነው”*። كما قال ابن مسعود في قوله تعالى : ( ومن الناس من يشتري لهو الحديث ) قال : هو – والله – الغناء .
“ለህወል ሐዲስ” لَهْوَ الْحَدِيث ማለትም “አታላይ ወሬ” ማለት ሲሆን “ጊናእ” ነው፥ “ጊናእ” غِنَاء የሚለው ቃል “ገና” غَنَّى ማለትም “ዘፈነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ዘፈን” ማለት ነው። አምላካችን አላህ ኢብሊሥ የሚከተሉትን በድምጹ እንደሚያታልላቸው ተናግሯል። ይህም ድምጹ መደበሪያ፣ ዘፈን፣ ላግጣ እና ስላቅ ነው፦
17፥64 *ከእነርሱ የቻልከውንም ሰው በድምጽህ አታል*፡፡ وَاسْتَفْزِزْ مَنِ اسْتَطَعْتَ مِنْهُم بِصَوْتِكَ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 17፥64
*”ከእነርሱ የቻልከውንም ሰው በድምጽህ አታል” የተባለው እርሱ ዘፈን ነው፥ ሙጃሒድም አለ፦ “ድምጽ የተባለው መደበሪያ፣ ዘፈን፣ ላግጣና ስላቅ ነው”*። واستفزز من استطعت منهم بصوتك قيل هو الغناء قال مجاهد باللهو والغناء أي استخفهم بذلك
"ሐላል” حَلَال ማለት “የተፈቀደ” ማለት ሲሆን “ሐራም” حَرَام ማለት “የተከለከለ” ማለት ነው። ዝሙት እና አስካሪ መጠጥ ሐራም እንደሆነ ሁሉ ሙዚቃም ከዝሙት እና ከአስካሪ መጠጥ ጋር ተያይዞ ክልክል መሆኑ በነቢያችን”ﷺ” ሐዲስ ተነግሯል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 74, ሐዲስ 16
አቡ ዐሚር ወይም አቡ ማሊኩል አሽዐሪይ እንደተረከው፦ “ወሏሂ አልዋሸውም! ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቷል፦ *”ከኡመቴ ውስጥ ጥቂት ሰዎች ለራሳቸው ዝሙትን፣ ሐር ልብስን፣ አስካሪ መጠጥን እና የሙዚቃ መሣሪያ ሐላል የሚያደርጉ ይሆናሉ”*። قَالَ حَدَّثَنِي أَبُو عَامِرٍ ـ أَوْ أَبُو مَالِكٍ ـ الأَشْعَرِيُّ وَاللَّهِ مَا كَذَبَنِي سَمِعَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ لَيَكُونَنَّ مِنْ أُمَّتِي أَقْوَامٌ يَسْتَحِلُّونَ الْحِرَ وَالْحَرِيرَ وَالْخَمْرَ وَالْمَعَازِفَ
የዘመናችን ነሺዳህ ከፕሮቴስታንት መዝሙር የተኮረጀ ፈሣድ ነው፥ ትተን የመጣነው የጴንጤ እምነት ትዝ ያስብሉኛል። ዜማው፣ የሙዚቃ መሣሪያው እና ጭፈራው ምንም ልዩነት የለውም፥ ከዚህ ፈሣድ እራሳችንን መጠበቅ አለብን። አሏህ በሙዚቃ መሣሪያ የሚነሽዱትን ሰዎች ሂዳያህ ይስጣቸው! አሚን።
"ይህ ፈሣድ መጋለጥ አለበት፥ ለሌሎች ሠበቡል ሂዳያህ ይሆናል" ካላችሁ እንግዲያውስ ሼር ማድረግ ግድ ይላል።
✍ከዐቃቤ አሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
31፥6 ከሰዎችም ያለ ዕውቀት ሆኖ ከአላህ መንገድ ሊያሳስትና ማላገጫ አድርጎ ሊይዛት አታላይ ወሬን የሚገዛ አለ፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አዋራጅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَشْتَرِي لَهْوَ الْحَدِيثِ لِيُضِلَّ عَن سَبِيلِ اللَّهِ بِغَيْرِ عِلْمٍ وَيَتَّخِذَهَا هُزُوًا ۚ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ عَذَابٌ مُّهِينٌ
የዘመናችን ነሺዳህ በሙዚቃ እና በመሳሪያ የታጀቡ እንጉርጉሮ ነው፥ ዘፈን ሙዚቃ፣ የሙዚቃ መሳሪያ እና እንጉርጉሮ የታጀበት ስለሆነ ከሸይጧን ነው፦
31፥6 ከሰዎችም ያለ ዕውቀት ሆኖ ከአላህ መንገድ ሊያሳስትና ማላገጫ አድርጎ ሊይዛት ”አታላይ ወሬን የሚገዛ አለ”፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አዋራጅ ቅጣት አላቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَشْتَرِي لَهْوَ الْحَدِيثِ لِيُضِلَّ عَن سَبِيلِ اللَّهِ بِغَيْرِ عِلْمٍ وَيَتَّخِذَهَا هُزُوًا ۚ أُولَـٰئِكَ لَهُمْ عَذَابٌ مُّهِينٌ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 31፥6
“ኢብኑ መሥዑድ እንደተናገረው፦ *”ከሰዎችም ከአላህ መንገድ ሊያሳስት ማላገጫ አድርጎ ሊይዛት አታላይ ወሬን የሚገዛ አለ” የሚለው ወሏሂ እርሱ “ዘፈን” ነው”*። كما قال ابن مسعود في قوله تعالى : ( ومن الناس من يشتري لهو الحديث ) قال : هو – والله – الغناء .
“ለህወል ሐዲስ” لَهْوَ الْحَدِيث ማለትም “አታላይ ወሬ” ማለት ሲሆን “ጊናእ” ነው፥ “ጊናእ” غِنَاء የሚለው ቃል “ገና” غَنَّى ማለትም “ዘፈነ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ዘፈን” ማለት ነው። አምላካችን አላህ ኢብሊሥ የሚከተሉትን በድምጹ እንደሚያታልላቸው ተናግሯል። ይህም ድምጹ መደበሪያ፣ ዘፈን፣ ላግጣ እና ስላቅ ነው፦
17፥64 *ከእነርሱ የቻልከውንም ሰው በድምጽህ አታል*፡፡ وَاسْتَفْزِزْ مَنِ اسْتَطَعْتَ مِنْهُم بِصَوْتِكَ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 17፥64
*”ከእነርሱ የቻልከውንም ሰው በድምጽህ አታል” የተባለው እርሱ ዘፈን ነው፥ ሙጃሒድም አለ፦ “ድምጽ የተባለው መደበሪያ፣ ዘፈን፣ ላግጣና ስላቅ ነው”*። واستفزز من استطعت منهم بصوتك قيل هو الغناء قال مجاهد باللهو والغناء أي استخفهم بذلك
"ሐላል” حَلَال ማለት “የተፈቀደ” ማለት ሲሆን “ሐራም” حَرَام ማለት “የተከለከለ” ማለት ነው። ዝሙት እና አስካሪ መጠጥ ሐራም እንደሆነ ሁሉ ሙዚቃም ከዝሙት እና ከአስካሪ መጠጥ ጋር ተያይዞ ክልክል መሆኑ በነቢያችን”ﷺ” ሐዲስ ተነግሯል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 74, ሐዲስ 16
አቡ ዐሚር ወይም አቡ ማሊኩል አሽዐሪይ እንደተረከው፦ “ወሏሂ አልዋሸውም! ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ ሲሉ ሰምቷል፦ *”ከኡመቴ ውስጥ ጥቂት ሰዎች ለራሳቸው ዝሙትን፣ ሐር ልብስን፣ አስካሪ መጠጥን እና የሙዚቃ መሣሪያ ሐላል የሚያደርጉ ይሆናሉ”*። قَالَ حَدَّثَنِي أَبُو عَامِرٍ ـ أَوْ أَبُو مَالِكٍ ـ الأَشْعَرِيُّ وَاللَّهِ مَا كَذَبَنِي سَمِعَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ “ لَيَكُونَنَّ مِنْ أُمَّتِي أَقْوَامٌ يَسْتَحِلُّونَ الْحِرَ وَالْحَرِيرَ وَالْخَمْرَ وَالْمَعَازِفَ
የዘመናችን ነሺዳህ ከፕሮቴስታንት መዝሙር የተኮረጀ ፈሣድ ነው፥ ትተን የመጣነው የጴንጤ እምነት ትዝ ያስብሉኛል። ዜማው፣ የሙዚቃ መሣሪያው እና ጭፈራው ምንም ልዩነት የለውም፥ ከዚህ ፈሣድ እራሳችንን መጠበቅ አለብን። አሏህ በሙዚቃ መሣሪያ የሚነሽዱትን ሰዎች ሂዳያህ ይስጣቸው! አሚን።
"ይህ ፈሣድ መጋለጥ አለበት፥ ለሌሎች ሠበቡል ሂዳያህ ይሆናል" ካላችሁ እንግዲያውስ ሼር ማድረግ ግድ ይላል።
✍ከዐቃቤ አሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ይገደል!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥33 ”ያቺንም አላህ እርም ያረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ”፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
“ዘንብ” ذَنب ማለት “ኃጢአት” ማለት ነው፥ በሥነ-ኃጢአት ጥናት”hamartiology” ውስጥ “ኃጢአት” ማለት “አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር አለማድረግ፥ የከለከለውን ክፉ ነገር ማድረግ” ማለት ነው። ኃጢአት “ከባኢሩ አዝ-ዘንብ” كَبَائِر الْذَنب እና “ሶጋኢሩ አዝ-ዘንብ” صَغَائِر الْذَنب ተብለው ለሁለት ይከፈላሉ፥ “ከባኢር” كَبَائِر ማለት “ዐብይ” “ታላቅ” ማለት ሲሆን “ሶጋኢር” صَغَائِر ማለት ደግሞ “ንዑስ” “ትንሽ” ማለት ነው። ከዐበይት ኃጢአቶች መካከል አንዱ ነፍስን ያለ ሕግ መግደል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 83, ሐዲስ 53
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምሪው እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ ”ዐበይት ኃጢአቶች በአሏህ ላይ ማሻረክ፣ ወላጆችን አለማክበር፣ ነፍስን መግደል እና የውሸት መሓላ ናቸው”። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْكَبَائِرُ الإِشْرَاكُ بِاللَّهِ، وَعُقُوقُ الْوَالِدَيْنِ، وَقَتْلُ النَّفْسِ، وَالْيَمِينُ الْغَمُوسُ ”.
“ቀትሉ አን-ነፍሥ” قَتْلُ النَّفْس የሚለው ቃል ይሰመርበት! አምላካችን አሏህ ነፍስን መግደል ሐራም አርጓል፦
17፥33 ”ያቺንም አላህ እርም ያረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ”፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
“እርም ያረጋት” ለሚለው የገባው ቃል “ሐረመ” حَرَّمَ መሆኑ ልብ አድርግ! “ሐራም” حَرَام የሚለው ቃል እራሱ “ሐረመ” حَرَّمَ ማለትም “ከለከለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የተከለከለ” ማለት ነው። "ሕግ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሐቅ" حَقِّ ሲሆን በሐቅ፣ በእውነት፣ በፍትሕ ነፍስ ሊገደል ይችላል። ለምሳሌ በባይብል የአምላክን ስም የሰደበ እንዲገደል ወፍራም ትእዛዝ አለ፦
ዘሌዋውያን 24፥16 የእግዚአብሔርንም ስም የሚሰድብ ፈጽሞ "ይገደል"።
"ይገደል" ብሎ ትእዛዝ የሰጠው ሙሴ ሳይሆን የሙሴ አምላክ እንደሆነ ዐውደ ንባቡ ላይ፦ "እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው" የሚል ቃል አለ፦
ዘሌዋውያን 24፥1 "እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው"።
አንድ ሰው ከአንዱ አምላክ ውጪ ሌላ ማንነትን "እናምልክ" ብሎ ቢያስተምርህ ፈጽመህ "ግደለው" የሚል መመሪያ አለ፦
ዘዳግም 13፥6-9 የእናትህ ልጅ ወንድምህ ወይም ወንድ ልጅህ ወይም ሴት ልጅህ ወይም በብብትህ ያለች ሚስትህ ወይም እንደ ነፍስህ ያለ ወዳጅህ በስውር፦ ና፥ ሄደን ከምድር ዳር ጀምሮ እስከ ምድር ዳር ድረስ ወደ አንተ የቀረቡት ከአንተም የራቁት አንተን ከብበውህ ያሉ አሕዛብ ከሚያመልኩአቸው አማልክት፥ አንተም አባቶችህም የማታውቋቸውን ሌሎች አማልክት "እናምልክ" ብሎ ቢያስትህ፥ እሺ አትበለው፥ አትስማውም፤ ዓይንህም አይራራለት፥ እትማረውም፥ አትሸሽገውም፤ ነገር ግን ፈጽመህ "ግደለው"፤ እርሱን ለመግደል በፊት የአንተ እጅ፥ ከዚያም በኋላ የሕዝቡ ሁሉ እጅ በላዩ ትሁን።
አስመላኪው ብቻ ሳይሆን ከአንዱ አምላክ ውጪ ለሌላ ማንነትን የሚሠዋ ይገደላል፥ እንዲሁ የእስራኤልንም አምላክ የማይፈልግ ይገደል ዘንድ መሐላ አለ፦
ዘጸአት 22፥20 ከእግዚአብሔር በቀር ለአንዳች አምላክ የሚሠዋ ፈጽሞ "ይጥፋ"።
ዘዳግም 17፥3 ሄዶም ሌሎች አማልክትን ያመለከ፥ እኔ ላላዘዝኋቸው ለፀሐይና ለጨረቃ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ የሰገደ ቢገኝ፥
ዘዳግም 17፥5 ይህን ክፉ ነገር የሠሩትን ያን ወንድ ወይም ያችን ሴት ወደ በርህ ታመጣቸዋለህ፥ እስኪሞቱም ድረስ በድንጋይ ትወግራቸዋለህ።
2 ዜና 15፥13 የእስራኤልንም አምላክ እግዚአብሔርን የማይፈልግ፥ ታናሽ ወይም ታላቅ፥ ወንድ ወይም ሴት ቢሆን፥ ይገደል ዘንድ ማሉ።
የጥንቆላ አምልኮ ከአንድ አምላክ ውጪ ስለሆነ "ጠንቋዮች ፈጽመው ይገደሉ" የሚል ትእዛዝ አለ፦
ዘሌዋውያን 20፥27 ሰው ወይም ሴት መናፍስትን ቢጠሩ ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው ይገደሉ፤ በድንጋይ ይውገሩአቸው፤ ደማቸው በላያቸው ነው።
በተጨማሪም አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ "ይገደል" ተብሏል፦
ዘጸአት 21፥17 አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ ፈጽሞ "ይገደል"።
ማናቸውም ሰው ከእንስሳ ጋር ተራክቦ ቢያደርግ "ይገደል" ተብሏል፦
ዘሌዋውያን 20፥15 ማናቸውም ሰው ከእንስሳ ጋር ቢገናኝ ፈጽሞ "ይገደል"፥ እንስሳይቱንም ግደሉአት።
ግብረ ሰዶም የሚያደርጉ "ይገደሉ" ተብሏል፦
ዘሌዋውያን 20፥13 ማናቸውም ሰው ከሴት ጋር እንደሚተኛ ከወንድ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ጸያፍ ነገር አድርገዋል፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በላያቸው ነው።
ከላይ "ይገደል" ወይም "ይገደሉ" የሚለው ፈጣሪ እንደሆነ ልብ አድርግ! በአዲስ ኪዳንም ቢሆን እነዚህ ሕግጋት አልተሻሩም፦
ማቴዎስ 5፥17-18 እኔ ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም። እውነት እላችኋለሁ፥ ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም፥ ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ።
ሰማይ እና ምድር እስኪያልፍ ድረስ ከሕግ አንዲት አትሻርም። የፈጣሪን ሕግ የማይረባ እና ደካማ ብሎ በመንቀፍ "ተሽራለች" ያለው ጳውሎስ ነው፦
ዕብራውያን 7፥18 ስለዚህም የምትደክም የማትጠቅምም ስለሆነች የቀደመች ትእዛዝ "ተሽራለች"።
የጳውሎስ ትክክለኛ ስሙ "ሳውል" ሲሆን በኃላ ላይ ለራሱ ያወጣው ስም "ጳውሎስ" ነው፥ "ጳውሎስ" ማለት ትርጉሙ "ታናሽ" ማለት ነው። እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም ተሽሯል ብሎ የሚያስተምር ሳውል በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ "ታናሽ" ነው፦
ማቴዎስ 5፥19 እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም እንዲሁ የሚያስተምር ማንም ሰው በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ "ታናሽ" ይባላል።
ስለዚህ የተቆላበት እያለ የተጋፈበትን መጠየቅ አግባብ አይደለም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥33 ”ያቺንም አላህ እርም ያረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ”፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
“ዘንብ” ذَنب ማለት “ኃጢአት” ማለት ነው፥ በሥነ-ኃጢአት ጥናት”hamartiology” ውስጥ “ኃጢአት” ማለት “አሏህ ያዘዘውን መልካም ነገር አለማድረግ፥ የከለከለውን ክፉ ነገር ማድረግ” ማለት ነው። ኃጢአት “ከባኢሩ አዝ-ዘንብ” كَبَائِر الْذَنب እና “ሶጋኢሩ አዝ-ዘንብ” صَغَائِر الْذَنب ተብለው ለሁለት ይከፈላሉ፥ “ከባኢር” كَبَائِر ማለት “ዐብይ” “ታላቅ” ማለት ሲሆን “ሶጋኢር” صَغَائِر ማለት ደግሞ “ንዑስ” “ትንሽ” ማለት ነው። ከዐበይት ኃጢአቶች መካከል አንዱ ነፍስን ያለ ሕግ መግደል ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 83, ሐዲስ 53
ዐብደሏህ ኢብኑ ዐምሪው እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ ”ዐበይት ኃጢአቶች በአሏህ ላይ ማሻረክ፣ ወላጆችን አለማክበር፣ ነፍስን መግደል እና የውሸት መሓላ ናቸው”። عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ الْكَبَائِرُ الإِشْرَاكُ بِاللَّهِ، وَعُقُوقُ الْوَالِدَيْنِ، وَقَتْلُ النَّفْسِ، وَالْيَمِينُ الْغَمُوسُ ”.
“ቀትሉ አን-ነፍሥ” قَتْلُ النَّفْس የሚለው ቃል ይሰመርበት! አምላካችን አሏህ ነፍስን መግደል ሐራም አርጓል፦
17፥33 ”ያቺንም አላህ እርም ያረጋትን ነፍስ ያለ ሕግ አትግደሉ”፡፡ وَلَا تَقْتُلُوا النَّفْسَ الَّتِي حَرَّمَ اللَّهُ إِلَّا بِالْحَقِّ
“እርም ያረጋት” ለሚለው የገባው ቃል “ሐረመ” حَرَّمَ መሆኑ ልብ አድርግ! “ሐራም” حَرَام የሚለው ቃል እራሱ “ሐረመ” حَرَّمَ ማለትም “ከለከለ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “የተከለከለ” ማለት ነው። "ሕግ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ሐቅ" حَقِّ ሲሆን በሐቅ፣ በእውነት፣ በፍትሕ ነፍስ ሊገደል ይችላል። ለምሳሌ በባይብል የአምላክን ስም የሰደበ እንዲገደል ወፍራም ትእዛዝ አለ፦
ዘሌዋውያን 24፥16 የእግዚአብሔርንም ስም የሚሰድብ ፈጽሞ "ይገደል"።
"ይገደል" ብሎ ትእዛዝ የሰጠው ሙሴ ሳይሆን የሙሴ አምላክ እንደሆነ ዐውደ ንባቡ ላይ፦ "እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው" የሚል ቃል አለ፦
ዘሌዋውያን 24፥1 "እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው"።
አንድ ሰው ከአንዱ አምላክ ውጪ ሌላ ማንነትን "እናምልክ" ብሎ ቢያስተምርህ ፈጽመህ "ግደለው" የሚል መመሪያ አለ፦
ዘዳግም 13፥6-9 የእናትህ ልጅ ወንድምህ ወይም ወንድ ልጅህ ወይም ሴት ልጅህ ወይም በብብትህ ያለች ሚስትህ ወይም እንደ ነፍስህ ያለ ወዳጅህ በስውር፦ ና፥ ሄደን ከምድር ዳር ጀምሮ እስከ ምድር ዳር ድረስ ወደ አንተ የቀረቡት ከአንተም የራቁት አንተን ከብበውህ ያሉ አሕዛብ ከሚያመልኩአቸው አማልክት፥ አንተም አባቶችህም የማታውቋቸውን ሌሎች አማልክት "እናምልክ" ብሎ ቢያስትህ፥ እሺ አትበለው፥ አትስማውም፤ ዓይንህም አይራራለት፥ እትማረውም፥ አትሸሽገውም፤ ነገር ግን ፈጽመህ "ግደለው"፤ እርሱን ለመግደል በፊት የአንተ እጅ፥ ከዚያም በኋላ የሕዝቡ ሁሉ እጅ በላዩ ትሁን።
አስመላኪው ብቻ ሳይሆን ከአንዱ አምላክ ውጪ ለሌላ ማንነትን የሚሠዋ ይገደላል፥ እንዲሁ የእስራኤልንም አምላክ የማይፈልግ ይገደል ዘንድ መሐላ አለ፦
ዘጸአት 22፥20 ከእግዚአብሔር በቀር ለአንዳች አምላክ የሚሠዋ ፈጽሞ "ይጥፋ"።
ዘዳግም 17፥3 ሄዶም ሌሎች አማልክትን ያመለከ፥ እኔ ላላዘዝኋቸው ለፀሐይና ለጨረቃ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ የሰገደ ቢገኝ፥
ዘዳግም 17፥5 ይህን ክፉ ነገር የሠሩትን ያን ወንድ ወይም ያችን ሴት ወደ በርህ ታመጣቸዋለህ፥ እስኪሞቱም ድረስ በድንጋይ ትወግራቸዋለህ።
2 ዜና 15፥13 የእስራኤልንም አምላክ እግዚአብሔርን የማይፈልግ፥ ታናሽ ወይም ታላቅ፥ ወንድ ወይም ሴት ቢሆን፥ ይገደል ዘንድ ማሉ።
የጥንቆላ አምልኮ ከአንድ አምላክ ውጪ ስለሆነ "ጠንቋዮች ፈጽመው ይገደሉ" የሚል ትእዛዝ አለ፦
ዘሌዋውያን 20፥27 ሰው ወይም ሴት መናፍስትን ቢጠሩ ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው ይገደሉ፤ በድንጋይ ይውገሩአቸው፤ ደማቸው በላያቸው ነው።
በተጨማሪም አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ "ይገደል" ተብሏል፦
ዘጸአት 21፥17 አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ ፈጽሞ "ይገደል"።
ማናቸውም ሰው ከእንስሳ ጋር ተራክቦ ቢያደርግ "ይገደል" ተብሏል፦
ዘሌዋውያን 20፥15 ማናቸውም ሰው ከእንስሳ ጋር ቢገናኝ ፈጽሞ "ይገደል"፥ እንስሳይቱንም ግደሉአት።
ግብረ ሰዶም የሚያደርጉ "ይገደሉ" ተብሏል፦
ዘሌዋውያን 20፥13 ማናቸውም ሰው ከሴት ጋር እንደሚተኛ ከወንድ ጋር ቢተኛ ሁለቱ ጸያፍ ነገር አድርገዋል፤ ፈጽመው ይገደሉ፤ ደማቸው በላያቸው ነው።
ከላይ "ይገደል" ወይም "ይገደሉ" የሚለው ፈጣሪ እንደሆነ ልብ አድርግ! በአዲስ ኪዳንም ቢሆን እነዚህ ሕግጋት አልተሻሩም፦
ማቴዎስ 5፥17-18 እኔ ሕግንና ነቢያትን ለመሻር የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ልፈጽም እንጂ ለመሻር አልመጣሁም። እውነት እላችኋለሁ፥ ሰማይና ምድር እስኪያልፍ ድረስ፥ ከሕግ አንዲት የውጣ ወይም አንዲት ነጥብ ከቶ አታልፍም፥ ሁሉ እስኪፈጸም ድረስ።
ሰማይ እና ምድር እስኪያልፍ ድረስ ከሕግ አንዲት አትሻርም። የፈጣሪን ሕግ የማይረባ እና ደካማ ብሎ በመንቀፍ "ተሽራለች" ያለው ጳውሎስ ነው፦
ዕብራውያን 7፥18 ስለዚህም የምትደክም የማትጠቅምም ስለሆነች የቀደመች ትእዛዝ "ተሽራለች"።
የጳውሎስ ትክክለኛ ስሙ "ሳውል" ሲሆን በኃላ ላይ ለራሱ ያወጣው ስም "ጳውሎስ" ነው፥ "ጳውሎስ" ማለት ትርጉሙ "ታናሽ" ማለት ነው። እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም ተሽሯል ብሎ የሚያስተምር ሳውል በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ "ታናሽ" ነው፦
ማቴዎስ 5፥19 እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም እንዲሁ የሚያስተምር ማንም ሰው በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ "ታናሽ" ይባላል።
ስለዚህ የተቆላበት እያለ የተጋፈበትን መጠየቅ አግባብ አይደለም። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሳጥናኤል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥162 «ሶላቴ፣ መስዋዕቴም፣ ሕይወቴም፣ ሞቴም ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ ነው» በል፡፡ قُلْ إِنَّ صَلَاتِي وَنُسُكِي وَمَحْيَايَ وَمَمَاتِي لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
"ሳጥናኤል" የሚለው የግዕዝ ቃል በዕብራይስጥ "አዛዝኤል" עֲזָאזֵל ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ "አዛዝ" עֲזָא ማለት "ጥንካሬ" ማለት ሲሆን "ኤል" זֵל ማለት አምላክ ማለት ነው። በጥቅሉ "አዛዝኤል" ማለት "አምላክ ጥንካርዬ ነው" ማለት ነው፥ ይህ ስም ዲያብሎስ ወይም ሰይጣን የሚባል ጂን ከመሰይጠኑ በፊት የነበረው ስም እንደሆን በአፈ ታሪክ ይነገራል። ይህ ጋኔን በመጽሐፈ ሄኖክ ላይ ከሃያ አንዱ አጋንንት አንዱ ሆኖ ተገልጿል፦
ሄኖክ 3፥10 በአዛዝኤል ሥራ እና ትምህርት ምድር ሁሉ ጠፋች፥ የሰውን ሁሉ ኃጢአት በእርሱ ጻፍበት አለው።
ሄኖክ 15፥7 "በአዛዝኤል" ይፈረድበታል፥ በወገኖችሁ ሁሉ እና በመላእክት ጌታ ስም ባላመኑ በሰራዊቱም ሁሉ ይፈረድባቸዋል።
ሄኖክ 19፥10-12 የእነዚያ የአጋንንት ስማቸው እንደዚህ ነው፦አለቃቸው ስማዝያ፣ ሁለተኛውም አርስጢኪፋ ነው፣ ሥስተኛውም አርሚን ነው፣ አራተኛውም ኮክብኤል ነው። አምስተኛውም ጡርኤል ነው፣ ስድስተኛውም ሩምያል ነው፣ ሰባተኛውም ዳንኤል ነው፣ ስምንተኛውም ምቃኤል ነው፣ ዘጠነኛውም በራቃኤል ነው፣ አስረኛውም “አዛዝኤል” ነው፣ አስራ አንደኛውም አርማሮስ ነው፣ አስራ ሁለተኛውም በጠርያል ነው።
አሮንም በሁለቱ ፍየሎች ላይ ዕጣ ይጥልባቸዋል፥ አንዱን ዕጣ ለያህዌህ ሌላውንም ዕጣ ለአዛዝኤል ይሆናል፦
ዘሌዋውያን 16፥8 አሮንም በሁለቱ ፍየሎች ላይ ዕጣ ይጥልባቸዋል፥ አንዱን ዕጣ ለያህዌህ ሌላውንም ዕጣ "ለአዛዝኤል"። וְנָתַן אַהֲרֹן עַל-שְׁנֵי הַשְּׂעִירִם, גֹּרָלוֹת–גּוֹרָל אֶחָד לַיהוָה, וְגוֹרָל אֶחָד לַעֲזָאזֵל.
ዐማርኛው ላይ "ሚለቀቅ" ብሎ ቢያስቀምጠውም ዕብራይስጡ ግን እንቅጩን ፍርጥ አርጎ "አዛዝኤል" עֲזָאזֵל ብሎ አስቀምጦታል። ዐረቢኛውም ባይብል ሳያቅማማ "ዐዛዚል" عَزَازِيل ብሎታል፥ እንዲሁ በእንግሊሹ Good News Translation በትክክሉ "Azazel" ብሎታል። ከሥነ አምክኖ አንጻር እስቲ እዩት! አንዱ ለፈጣሪ ሁለተኛው ለሳጥናኤል ፍየል ይገበራል? "ከያህዌህ በቀር ለአንዳች አምላክ የሚሠዋ ፈጽሞ ይጥፋ" ተብሏል እኮ፦
ዘጸአት 22፥20 ከያህዌህ በቀር ለአንዳች አምላክ የሚሠዋ ፈጽሞ ይጥፋ።
ከአንዱ አምላክ ውጪ ለሌላ ማንነትና ምንነት መስዋዕት መሰዋት ይህንን ያክል ከባድ ወንጀል ከሆነ እንግዲያውስ ለሳጥናኤል የፍየል መስዋዕት ይቀርባል የሚለውን የብርዘት ውጤት ትታችሁ ለዓለማቱ ጌታ ለአሏህ ብቻ እንድትሰዉ ጥሪያችንን እናቀርባለን። ሙሥሊም መስዋዕቱ ለፈጠረው ለዓለማቱ ጌታ ለአሏህ ብቻ ነው፦
6፥162 «ሶላቴ፣ መስዋዕቴም፣ ሕይወቴም፣ ሞቴም ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ ነው» በል፡፡ قُلْ إِنَّ صَلَاتِي وَنُسُكِي وَمَحْيَايَ وَمَمَاتِي لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥162 «ሶላቴ፣ መስዋዕቴም፣ ሕይወቴም፣ ሞቴም ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ ነው» በል፡፡ قُلْ إِنَّ صَلَاتِي وَنُسُكِي وَمَحْيَايَ وَمَمَاتِي لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
"ሳጥናኤል" የሚለው የግዕዝ ቃል በዕብራይስጥ "አዛዝኤል" עֲזָאזֵל ሲሆን የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ "አዛዝ" עֲזָא ማለት "ጥንካሬ" ማለት ሲሆን "ኤል" זֵל ማለት አምላክ ማለት ነው። በጥቅሉ "አዛዝኤል" ማለት "አምላክ ጥንካርዬ ነው" ማለት ነው፥ ይህ ስም ዲያብሎስ ወይም ሰይጣን የሚባል ጂን ከመሰይጠኑ በፊት የነበረው ስም እንደሆን በአፈ ታሪክ ይነገራል። ይህ ጋኔን በመጽሐፈ ሄኖክ ላይ ከሃያ አንዱ አጋንንት አንዱ ሆኖ ተገልጿል፦
ሄኖክ 3፥10 በአዛዝኤል ሥራ እና ትምህርት ምድር ሁሉ ጠፋች፥ የሰውን ሁሉ ኃጢአት በእርሱ ጻፍበት አለው።
ሄኖክ 15፥7 "በአዛዝኤል" ይፈረድበታል፥ በወገኖችሁ ሁሉ እና በመላእክት ጌታ ስም ባላመኑ በሰራዊቱም ሁሉ ይፈረድባቸዋል።
ሄኖክ 19፥10-12 የእነዚያ የአጋንንት ስማቸው እንደዚህ ነው፦አለቃቸው ስማዝያ፣ ሁለተኛውም አርስጢኪፋ ነው፣ ሥስተኛውም አርሚን ነው፣ አራተኛውም ኮክብኤል ነው። አምስተኛውም ጡርኤል ነው፣ ስድስተኛውም ሩምያል ነው፣ ሰባተኛውም ዳንኤል ነው፣ ስምንተኛውም ምቃኤል ነው፣ ዘጠነኛውም በራቃኤል ነው፣ አስረኛውም “አዛዝኤል” ነው፣ አስራ አንደኛውም አርማሮስ ነው፣ አስራ ሁለተኛውም በጠርያል ነው።
አሮንም በሁለቱ ፍየሎች ላይ ዕጣ ይጥልባቸዋል፥ አንዱን ዕጣ ለያህዌህ ሌላውንም ዕጣ ለአዛዝኤል ይሆናል፦
ዘሌዋውያን 16፥8 አሮንም በሁለቱ ፍየሎች ላይ ዕጣ ይጥልባቸዋል፥ አንዱን ዕጣ ለያህዌህ ሌላውንም ዕጣ "ለአዛዝኤል"። וְנָתַן אַהֲרֹן עַל-שְׁנֵי הַשְּׂעִירִם, גֹּרָלוֹת–גּוֹרָל אֶחָד לַיהוָה, וְגוֹרָל אֶחָד לַעֲזָאזֵל.
ዐማርኛው ላይ "ሚለቀቅ" ብሎ ቢያስቀምጠውም ዕብራይስጡ ግን እንቅጩን ፍርጥ አርጎ "አዛዝኤል" עֲזָאזֵל ብሎ አስቀምጦታል። ዐረቢኛውም ባይብል ሳያቅማማ "ዐዛዚል" عَزَازِيل ብሎታል፥ እንዲሁ በእንግሊሹ Good News Translation በትክክሉ "Azazel" ብሎታል። ከሥነ አምክኖ አንጻር እስቲ እዩት! አንዱ ለፈጣሪ ሁለተኛው ለሳጥናኤል ፍየል ይገበራል? "ከያህዌህ በቀር ለአንዳች አምላክ የሚሠዋ ፈጽሞ ይጥፋ" ተብሏል እኮ፦
ዘጸአት 22፥20 ከያህዌህ በቀር ለአንዳች አምላክ የሚሠዋ ፈጽሞ ይጥፋ።
ከአንዱ አምላክ ውጪ ለሌላ ማንነትና ምንነት መስዋዕት መሰዋት ይህንን ያክል ከባድ ወንጀል ከሆነ እንግዲያውስ ለሳጥናኤል የፍየል መስዋዕት ይቀርባል የሚለውን የብርዘት ውጤት ትታችሁ ለዓለማቱ ጌታ ለአሏህ ብቻ እንድትሰዉ ጥሪያችንን እናቀርባለን። ሙሥሊም መስዋዕቱ ለፈጠረው ለዓለማቱ ጌታ ለአሏህ ብቻ ነው፦
6፥162 «ሶላቴ፣ መስዋዕቴም፣ ሕይወቴም፣ ሞቴም ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ ነው» በል፡፡ قُلْ إِنَّ صَلَاتِي وَنُسُكِي وَمَحْيَايَ وَمَمَاتِي لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አርካኑል ዒባዳህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥56 በምድርም ውስጥ ከተበጀች በኋላ አታበላሹ፡፡ በፍራቻ እና በተስፋ ተገዙት፡፡ የአላህ ችሮታ ከበጎ አድራጊዎች ቅርብ ነውና፡፡ وَلَا تُفْسِدُوا فِي الْأَرْضِ بَعْدَ إِصْلَاحِهَا وَادْعُوهُ خَوْفًا وَطَمَعًا ۚ إِنَّ رَحْمَتَ اللَّهِ قَرِيبٌ مِّنَ الْمُحْسِنِينَ
"ዒባዳህ" عِبَادَة የሚለው ቃል "ዓበደ" عَبَدَ ማለትም "አመለከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አምልኮ" ማለት ነው። "ሩክን" رُكْن ማለት "ምሰሶ" "ዐምድ" "ማዕዘን" ማለት ነው፥ የሩክን ብዙ ቁጥር ደግሞ "አርካን" أَرْكَان ሲሆን "ምሰሶች" "አዕማድ" "ማዕዘናት" ማለት ነው። በጥቅሉ "አርካኑል ዒባዳህ" أَرْكَان الْعِبَادَة ማለት "የአምልኮ ምሰሶች" "የአምልኮ አዕማድ" "የአምልኮ ማዕዘናት" ማለት ነው፥ አርካኑል ዒባዳህ የሚባሉት መሐባህ፣ ረጃእ እና ኸውፍ ናቸው። እነዚህን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"መሐባህ"
"መሐባህ" مَحَبَّة የሚለው ቃል "ሐበ" حَبَّ ማለትም "ወደደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ውዴታ" ማለት ነው፥ አሏህን መውደድ የአምልኮ ቁንጮ ነው። ጣዖታውያን ጣዖታትን ከሚወዱት በላይ ምእመናን አሏህን ይወዱታል፦
2፥165 ከሰዎችም ከአላህ ሌላ ባለንጣዎችን አላህን እንደሚወዱ የሚወዷቸው ኾነው የሚይዙ አሉ፡፡ እነዚያ ያመኑትም አላህን በመውደድ ከእነርሱ ይበልጥ የበረቱ ናቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَتَّخِذُ مِن دُونِ اللَّهِ أَندَادًا يُحِبُّونَهُمْ كَحُبِّ اللَّهِ ۖ وَالَّذِينَ آمَنُوا أَشَدُّ حُبًّا لِّلَّهِ
ሰዎች አሏህን እንደሚወዱት በአሏህ ላይ የሚያጋሩትን ባላንጣዎች ቢወዱም አሏህ ብቻ የሚያመልኩ ምእመናን እርሱ በመውደድ ፍቅራቸው ከማንም ጋር አይወዳደርም፥ ለዚህ ነው ሙጃሂዱን ለአሏህ ያላቸው ፍቅር እስከ እስከ ሰማዕትነት ድረስ የሚደርሰው፦
5፥54 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከእናንተ ውስጥ ከሃይማኖቱ የሚመለስ ሰው በእነርሱ ስፍራ አላህ የሚወዳቸውን እና የሚወዱትን በምእመናን ላይ ትሑቶች፣ በከሓዲዎች ላይ ኀያላን የኾኑን፣ በአላህ መንገድ የሚታገሉን የወቃሽን ወቀሳ የማይፈሩን ሕዝቦች በእርግጥ ያመጣል፡፡ ይህ የአላህ ችሮታ ነው፤ ለሚሻው ሰው ይሰጠዋል፤ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا مَن يَرْتَدَّ مِنكُمْ عَن دِينِهِ فَسَوْفَ يَأْتِي اللَّهُ بِقَوْمٍ يُحِبُّهُمْ وَيُحِبُّونَهُ أَذِلَّةٍ عَلَى الْمُؤْمِنِينَ أَعِزَّةٍ عَلَى الْكَافِرِينَ يُجَاهِدُونَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا يَخَافُونَ لَوْمَةَ لَائِمٍ ۚ ذَٰلِكَ فَضْلُ اللَّهِ يُؤْتِيهِ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ
አሏህ የሚወዱ በምእመናን ላይ ትሑቶች፣ በከሓዲዎች ላይ ኀያላን የኾኑ፣ በአሏህ መንገድ የሚታገሉን የወቃሽን ወቀሳ የማይፈሩ ናቸው። አንድ አሏህን አምላኪ ሙእሚን አሏህ ሲያመልክ አሏህን ወዶ ነው።
ነጥብ ሁለት
"ረጃእ"
"ረጃእ" رَجَاء የሚለው ቃል "ረጃ" رَجَا ማለትም "ተስፋ አረገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተስፋ" ማለት ነው፥ አንድ የአሏህ ባሪያ አሏህ የሚያመልከው አሏህን በትንሳኤ ቀን በጀነት ውስጥ እገናኛለው በማለት ተስፋ ሰንቆ ነው፦
29፥5 የአላህን መገናኘት ተስፋ የሚያደርግ ሰው ይዘጋጅ፡፡ የአላህ ቀጠሮ በእርግጥ መጪ ነውና፡፡ እርሱም ሰሚው ዐዋቂው ነው፡፡ مَن كَانَ يَرْجُو لِقَاءَ اللَّهِ فَإِنَّ أَجَلَ اللَّهِ لَآتٍ ۚ وَهُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
25፥16 ለእነሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ኾነው የሚፈልጉት ሁሉ አላቸው፡፡ ይህም ተስፋ ከጌታህ ተለማኝ ተስፋ ነው፡፡ لَّهُمْ فِيهَا مَا يَشَاءُونَ خَالِدِينَ ۚ كَانَ عَلَىٰ رَبِّكَ وَعْدًا مَّسْئُولًا
7፥56 በምድርም ውስጥ ከተበጀች በኋላ አታበላሹ፡፡ በፍራቻ እና በተስፋ ተገዙት፡፡ የአላህ ችሮታ ከበጎ አድራጊዎች ቅርብ ነውና፡፡ وَلَا تُفْسِدُوا فِي الْأَرْضِ بَعْدَ إِصْلَاحِهَا وَادْعُوهُ خَوْفًا وَطَمَعًا ۚ إِنَّ رَحْمَتَ اللَّهِ قَرِيبٌ مِّنَ الْمُحْسِنِينَ
Work not confusion in the earth after the fair ordering. and call on Him in fear and hope. Lo! the mercy of Allah is nigh unto the good. M. M. Pickthall
አንድ አሏህን አምላኪ ሙእሚን አሏህ ሲያመልክ አሏህን ተገናኝቶ ከአሏህ የሚገኘውን ወሮታና አጸፌታ ትሩፋትና ስርጉት ተስፋ አድርጎ ነው።
ነጥብ ሦስት
"ኸውፍ"
"ኸውፍ" خَوْف የሚለው ቃል "ኻፈ" خَافَ ማለትም "ፈራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፍራቻ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህም በመጀመሪያ መደብ፦ "ኻፉኒ" وَخَافُونِ ማለትም "ፍሩኝ" ብሏል፦
3፥175 ምእምናንም እንደኾናችሁ ፍሩኝ፡፡ وَخَافُونِ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
አንድ አሏህን አምላኪ ሙእሚን አሏህ ሲያመልክ ከአሏህ የሚገኘውን ቅጣት፣ ፍዳ እና ዕዳ ፈርቶ ነው፥ የፍርዱ ቀን የቅጣት ቀን ነውና ያንን ቀን "ፍሩ" ተብሏል፦
31፥33 እናንተ ሰዎች ሆይ! ጌታችሁን ፍሩ፡፡ ወላጅም ከልጁ የማይጠቅምበትን እና ተወላጅም እርሱ ወላጅን በምንም ጠቃሚ የማይሆንበትን ቀን ፍሩ፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمْ وَاخْشَوْا يَوْمًا لَّا يَجْزِي وَالِدٌ عَن وَلَدِهِ وَلَا مَوْلُودٌ هُوَ جَازٍ عَن وَالِدِهِ شَيْئًا
29፥36 ወደ መድየንም ወንድማቸውን ሹዐይብን ላክን፦ "ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፣ የመጨረሻውንም ቀን ፍሩ፣ በምድርም ውስጥ የምታጠፉ ሆናችሁ አታበላሹ!" አላቸውም፡፡ وَإِلَىٰ مَدْيَنَ أَخَاهُمْ شُعَيْبًا فَقَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَارْجُوا الْيَوْمَ الْآخِرَ وَلَا تَعْثَوْا فِي الْأَرْضِ مُفْسِدِينَ
የሒሳቡ ቀን ሰው ከአሏህ ጋር የሚተሳሰብብበት ቀን ነውና ያ ቀንን መፍራት አለብን። አርካኑል ዒባዳህ አሟልተው አሏህ ከሚያመልኩ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥56 በምድርም ውስጥ ከተበጀች በኋላ አታበላሹ፡፡ በፍራቻ እና በተስፋ ተገዙት፡፡ የአላህ ችሮታ ከበጎ አድራጊዎች ቅርብ ነውና፡፡ وَلَا تُفْسِدُوا فِي الْأَرْضِ بَعْدَ إِصْلَاحِهَا وَادْعُوهُ خَوْفًا وَطَمَعًا ۚ إِنَّ رَحْمَتَ اللَّهِ قَرِيبٌ مِّنَ الْمُحْسِنِينَ
"ዒባዳህ" عِبَادَة የሚለው ቃል "ዓበደ" عَبَدَ ማለትም "አመለከ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አምልኮ" ማለት ነው። "ሩክን" رُكْن ማለት "ምሰሶ" "ዐምድ" "ማዕዘን" ማለት ነው፥ የሩክን ብዙ ቁጥር ደግሞ "አርካን" أَرْكَان ሲሆን "ምሰሶች" "አዕማድ" "ማዕዘናት" ማለት ነው። በጥቅሉ "አርካኑል ዒባዳህ" أَرْكَان الْعِبَادَة ማለት "የአምልኮ ምሰሶች" "የአምልኮ አዕማድ" "የአምልኮ ማዕዘናት" ማለት ነው፥ አርካኑል ዒባዳህ የሚባሉት መሐባህ፣ ረጃእ እና ኸውፍ ናቸው። እነዚህን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
"መሐባህ"
"መሐባህ" مَحَبَّة የሚለው ቃል "ሐበ" حَبَّ ማለትም "ወደደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ውዴታ" ማለት ነው፥ አሏህን መውደድ የአምልኮ ቁንጮ ነው። ጣዖታውያን ጣዖታትን ከሚወዱት በላይ ምእመናን አሏህን ይወዱታል፦
2፥165 ከሰዎችም ከአላህ ሌላ ባለንጣዎችን አላህን እንደሚወዱ የሚወዷቸው ኾነው የሚይዙ አሉ፡፡ እነዚያ ያመኑትም አላህን በመውደድ ከእነርሱ ይበልጥ የበረቱ ናቸው፡፡ وَمِنَ النَّاسِ مَن يَتَّخِذُ مِن دُونِ اللَّهِ أَندَادًا يُحِبُّونَهُمْ كَحُبِّ اللَّهِ ۖ وَالَّذِينَ آمَنُوا أَشَدُّ حُبًّا لِّلَّهِ
ሰዎች አሏህን እንደሚወዱት በአሏህ ላይ የሚያጋሩትን ባላንጣዎች ቢወዱም አሏህ ብቻ የሚያመልኩ ምእመናን እርሱ በመውደድ ፍቅራቸው ከማንም ጋር አይወዳደርም፥ ለዚህ ነው ሙጃሂዱን ለአሏህ ያላቸው ፍቅር እስከ እስከ ሰማዕትነት ድረስ የሚደርሰው፦
5፥54 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከእናንተ ውስጥ ከሃይማኖቱ የሚመለስ ሰው በእነርሱ ስፍራ አላህ የሚወዳቸውን እና የሚወዱትን በምእመናን ላይ ትሑቶች፣ በከሓዲዎች ላይ ኀያላን የኾኑን፣ በአላህ መንገድ የሚታገሉን የወቃሽን ወቀሳ የማይፈሩን ሕዝቦች በእርግጥ ያመጣል፡፡ ይህ የአላህ ችሮታ ነው፤ ለሚሻው ሰው ይሰጠዋል፤ አላህም ችሮታው ሰፊ ዐዋቂ ነው፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا مَن يَرْتَدَّ مِنكُمْ عَن دِينِهِ فَسَوْفَ يَأْتِي اللَّهُ بِقَوْمٍ يُحِبُّهُمْ وَيُحِبُّونَهُ أَذِلَّةٍ عَلَى الْمُؤْمِنِينَ أَعِزَّةٍ عَلَى الْكَافِرِينَ يُجَاهِدُونَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَلَا يَخَافُونَ لَوْمَةَ لَائِمٍ ۚ ذَٰلِكَ فَضْلُ اللَّهِ يُؤْتِيهِ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ وَاسِعٌ عَلِيمٌ
አሏህ የሚወዱ በምእመናን ላይ ትሑቶች፣ በከሓዲዎች ላይ ኀያላን የኾኑ፣ በአሏህ መንገድ የሚታገሉን የወቃሽን ወቀሳ የማይፈሩ ናቸው። አንድ አሏህን አምላኪ ሙእሚን አሏህ ሲያመልክ አሏህን ወዶ ነው።
ነጥብ ሁለት
"ረጃእ"
"ረጃእ" رَجَاء የሚለው ቃል "ረጃ" رَجَا ማለትም "ተስፋ አረገ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተስፋ" ማለት ነው፥ አንድ የአሏህ ባሪያ አሏህ የሚያመልከው አሏህን በትንሳኤ ቀን በጀነት ውስጥ እገናኛለው በማለት ተስፋ ሰንቆ ነው፦
29፥5 የአላህን መገናኘት ተስፋ የሚያደርግ ሰው ይዘጋጅ፡፡ የአላህ ቀጠሮ በእርግጥ መጪ ነውና፡፡ እርሱም ሰሚው ዐዋቂው ነው፡፡ مَن كَانَ يَرْجُو لِقَاءَ اللَّهِ فَإِنَّ أَجَلَ اللَّهِ لَآتٍ ۚ وَهُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
25፥16 ለእነሱ በውስጧ ዘውታሪዎች ኾነው የሚፈልጉት ሁሉ አላቸው፡፡ ይህም ተስፋ ከጌታህ ተለማኝ ተስፋ ነው፡፡ لَّهُمْ فِيهَا مَا يَشَاءُونَ خَالِدِينَ ۚ كَانَ عَلَىٰ رَبِّكَ وَعْدًا مَّسْئُولًا
7፥56 በምድርም ውስጥ ከተበጀች በኋላ አታበላሹ፡፡ በፍራቻ እና በተስፋ ተገዙት፡፡ የአላህ ችሮታ ከበጎ አድራጊዎች ቅርብ ነውና፡፡ وَلَا تُفْسِدُوا فِي الْأَرْضِ بَعْدَ إِصْلَاحِهَا وَادْعُوهُ خَوْفًا وَطَمَعًا ۚ إِنَّ رَحْمَتَ اللَّهِ قَرِيبٌ مِّنَ الْمُحْسِنِينَ
Work not confusion in the earth after the fair ordering. and call on Him in fear and hope. Lo! the mercy of Allah is nigh unto the good. M. M. Pickthall
አንድ አሏህን አምላኪ ሙእሚን አሏህ ሲያመልክ አሏህን ተገናኝቶ ከአሏህ የሚገኘውን ወሮታና አጸፌታ ትሩፋትና ስርጉት ተስፋ አድርጎ ነው።
ነጥብ ሦስት
"ኸውፍ"
"ኸውፍ" خَوْف የሚለው ቃል "ኻፈ" خَافَ ማለትም "ፈራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ፍራቻ" ማለት ነው፥ አምላካችን አሏህም በመጀመሪያ መደብ፦ "ኻፉኒ" وَخَافُونِ ማለትም "ፍሩኝ" ብሏል፦
3፥175 ምእምናንም እንደኾናችሁ ፍሩኝ፡፡ وَخَافُونِ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
አንድ አሏህን አምላኪ ሙእሚን አሏህ ሲያመልክ ከአሏህ የሚገኘውን ቅጣት፣ ፍዳ እና ዕዳ ፈርቶ ነው፥ የፍርዱ ቀን የቅጣት ቀን ነውና ያንን ቀን "ፍሩ" ተብሏል፦
31፥33 እናንተ ሰዎች ሆይ! ጌታችሁን ፍሩ፡፡ ወላጅም ከልጁ የማይጠቅምበትን እና ተወላጅም እርሱ ወላጅን በምንም ጠቃሚ የማይሆንበትን ቀን ፍሩ፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمْ وَاخْشَوْا يَوْمًا لَّا يَجْزِي وَالِدٌ عَن وَلَدِهِ وَلَا مَوْلُودٌ هُوَ جَازٍ عَن وَالِدِهِ شَيْئًا
29፥36 ወደ መድየንም ወንድማቸውን ሹዐይብን ላክን፦ "ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፣ የመጨረሻውንም ቀን ፍሩ፣ በምድርም ውስጥ የምታጠፉ ሆናችሁ አታበላሹ!" አላቸውም፡፡ وَإِلَىٰ مَدْيَنَ أَخَاهُمْ شُعَيْبًا فَقَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَارْجُوا الْيَوْمَ الْآخِرَ وَلَا تَعْثَوْا فِي الْأَرْضِ مُفْسِدِينَ
የሒሳቡ ቀን ሰው ከአሏህ ጋር የሚተሳሰብብበት ቀን ነውና ያ ቀንን መፍራት አለብን። አርካኑል ዒባዳህ አሟልተው አሏህ ከሚያመልኩ ባሮቹ ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የኢየሱስ ወላጆች?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ ስለ እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ الْحَقِّ الَّذِي فِيهِ يَمْتَرُونَ
አንጢዲቆማርያጦስ"Antidicomarianites" በ 428 ድኅረ ልደት የተጀመረ እንቅስቃሴ ሲሆን "ኢየሱስ ማርያም እና ዮሴፍ ተራክቦ አርገው የወለዱት የአብራካቸው ክፋይ ነው" የሚል ትምህርት ነው፥ ይህ ትምህርት መሠረቱ እራሱ ባይብል ነው፦
ሉቃስ 2፥33 "አባቱ" እና እናቱ ስለ እርሱ በተባለው ነገር ይደነቁ ነበር። καὶ ἦν ὁ πατὴρ αὐτοῦ καὶ ἡ μήτηρ θαυμάζοντες ἐπὶ τοῖς λαλουμένοις περὶ αὐτοῦ.
And "his father" and his mother marveled at what was said about him. English Standard Version
ዐማርኛው ላይ "ዮሴፍ" ቢለውም ግሪኩ "ፓተር" πατὴρ ብሎ አስቀምጦታል፥ እንዲሁ English Standard Version "his father" በማለት አስቀምጦታል። "ፓተር" πατὴρ ማለት "አባት" ማለት ሲሆን "ሜቴር" μήτηρ ማለት ደግሞ "እናት" ማለት ነው፥ እዚህ ጥቅስ ላይ ማርያም የኢየሱስ "እናት" እንደተባለች ሁሉ ዮሴፍ የኢየሱስ "አባት" ተብሏል። ዮሴፍ የኢየሱስ "አባት" እንደሆነ የሚናገረው ሉቃስ ብቻ ሳይሆን ማርያምም ዮሴፍ የኢየሱስ "አባት" እንደሆነ ለማሳየት ኢየሱስን "አባትህ" ብላዋለች፦
ሉቃስ 2፥48 ባዩትም ጊዜ ተገረሙ፥ እናቱም፦ ልጄ ሆይ፥ ለምን እንዲህ አደረግህብን? እነሆ፥ "አባትህ" እና እኔ እየተጨነቅን ስንፈልግህ ነበርን፡ አለችው።
ዮሴፍ ለኢየሱስ የተባለው "አባት" ብቻ ሳይሆን "ጎኒዩስ" ተብሏል፥ "ጎኒዩስ" γονεύς የሚለው ቃል "ጊኖማይ" γίνομαι ማለትም "ተወለደ" "ተገኘ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ወላጅ"parent" ወይም "አስገኝ"begetter" ማለት ነው፦
ሉቃስ 2፥27 በመንፈስም ወደ መቅደስ ወጣ፤ "ወላጆቹም" እንደ ሕጉ ልማድ ያደርጉለት ዘንድ ሕፃኑን ኢየሱስን በአስገቡት ጊዜ። καὶ ἦλθεν ἐν τῷ Πνεύματι εἰς τὸ ἱερόν· καὶ ἐν τῷ εἰσαγαγεῖν τοὺς γονεῖς τὸ παιδίον Ἰησοῦν τοῦ ποιῆσαι αὐτοὺς κατὰ τὸ εἰθισμένον τοῦ νόμου περὶ αὐτοῦ,
ሉቃስ 2፥41 "ወላጆቹም" በያመቱ በፋሲካ በዓል ወደ ኢየሩሳሌም ይወጡ ነበር። Καὶ ἐπορεύοντο οἱ γονεῖς αὐτοῦ κατ’ ἔτος εἰς Ἱερουσαλὴμ τῇ ἑορτῇ τοῦ πάσχα.
ሉቃስ 2፥43 ቀኖቹንም ከፈጸሙ በኋላ ሲመለሱ ብላቴናው ኢየሱስ በኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር፥ "ወላጆቹም" አላወቁም ነበር። καὶ τελειωσάντων τὰς ἡμέρας, ἐν τῷ ὑποστρέφειν αὐτοὺς ὑπέμεινεν Ἰησοῦς ὁ παῖς ἐν Ἱερουσαλήμ, καὶ οὐκ ἔγνωσαν οἱ γονεῖς αὐτοῦ.
"ጎኒኢስ" γονεῖς የሚለው ቃል "ጎኒዩስ" γονεύς ለሚለው ቃል ብዜት ሲሆን "ወላጆች" ማለት ነው፥ የኢየሱስ ወላጆቹ የተባሉት ማርያም እና ዮሴፍ መሆናቸው የሚደንቅ ነው፦
ሉቃስ 2፥16 ፈጥነውም መጡ ማርያምን እና ዮሴፍን ሕፃኑንም በግርግም ተኝቶ አገኙ። καὶ ἦλθαν σπεύσαντες, καὶ ἀνεῦραν τήν τε Μαριὰμ καὶ τὸν Ἰωσὴφ καὶ τὸ βρέφος κείμενον ἐν τῇ φάτνῃ·
"ዮሴፍ" የተጸውዖ ስም ሲሆን ከፊት ለፊቱ "ቶን" τὸν የሚል አመልካች መስተአምር መግባቱ በራሱ የሰዋስው ችግር አለበት፥ ጽንፈኛ(ወጋዊ) የአዲስ ኪዳን ምሁር ፕሮፌሰር ዳንኤል ዋላስ ከለዘብተኛ(ሐራዊ) የአዲስ ኪዳን ምሁር ከፕሮፌሰር ባርት ሔርማን ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ ፕሮፌሰር ዳንኤል ዋላስ፦ "ውስን አመልካች መስተአምር በተጸውዖ ስም ላይ ለምን እንደመጣ አላውቅም" ብለዋል።
በመጀመሪያ መቶ ክፍለ ዘመን ኢቦናይተስ የሚባሉ ክርስቲያኖች፦ "ዮሴፍ የኢየሱስ ወላጅ አባት ነው" የሚለውን ትምህርታቸው መሠረት ያረጉት ከላይ ባሉት አናቅጽ ነው፥ ቅሉ ግን አምላካችን አሏህ ዒሣ ከመርየም የተወለደው ያለ አባት እንደሆነ ይነግረናል፦
3፥47 ፦"ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፥ "ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ "ኹን" ይለዋል፥ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
መርየም ወንድ ሳይነካት በተአምር ዒሣን ፀንሳ ወልዳለች፥ አሏህ ያለ ወንድ ዘር እንቁላሉን "ኹን" በማለት ሰው መፍጠር ይችላል። ስለዚህ የዒሣ ልጅነት የሚጠጋው ወደ መርየም ብቻ ስለሆነ አሏህ በ 23 ቦታ ዒሣን "የመርየም ልጅ" ብቻ ብሎታል፦
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ ስለ እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ الْحَقِّ الَّذِي فِيهِ يَمْتَرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ፊ” فِي የሚለው መስተዋድድ “ዐን” عَنْ ማለትም “ስለ”about” በሚል የመጣ ነው፥ ስለ ዒሣ የሚከራከሩበትን ነገር አሏህ በቁርኣኑ የነገረን ሁሉ እውነተኛ ቃል ነው። በትንሳኤ ቀን እየተከራከሩ በሚወዛገቡት ነገር አሏህ ይፈርዳል፦
3፥55 ከዚያም መመለሻችሁ ወደ እኔ ነው፥ በእርሱ ትለያዩበትም በነበራችሁት ነገር በመካከላችሁ እፈርዳለሁ፡፡ ثُمَّ إِلَيَّ مَرْجِعُكُمْ فَأَحْكُمُ بَيْنَكُمْ فِيمَا كُنتُمْ فِيهِ تَخْتَلِفُونَ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ ስለ እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ الْحَقِّ الَّذِي فِيهِ يَمْتَرُونَ
አንጢዲቆማርያጦስ"Antidicomarianites" በ 428 ድኅረ ልደት የተጀመረ እንቅስቃሴ ሲሆን "ኢየሱስ ማርያም እና ዮሴፍ ተራክቦ አርገው የወለዱት የአብራካቸው ክፋይ ነው" የሚል ትምህርት ነው፥ ይህ ትምህርት መሠረቱ እራሱ ባይብል ነው፦
ሉቃስ 2፥33 "አባቱ" እና እናቱ ስለ እርሱ በተባለው ነገር ይደነቁ ነበር። καὶ ἦν ὁ πατὴρ αὐτοῦ καὶ ἡ μήτηρ θαυμάζοντες ἐπὶ τοῖς λαλουμένοις περὶ αὐτοῦ.
And "his father" and his mother marveled at what was said about him. English Standard Version
ዐማርኛው ላይ "ዮሴፍ" ቢለውም ግሪኩ "ፓተር" πατὴρ ብሎ አስቀምጦታል፥ እንዲሁ English Standard Version "his father" በማለት አስቀምጦታል። "ፓተር" πατὴρ ማለት "አባት" ማለት ሲሆን "ሜቴር" μήτηρ ማለት ደግሞ "እናት" ማለት ነው፥ እዚህ ጥቅስ ላይ ማርያም የኢየሱስ "እናት" እንደተባለች ሁሉ ዮሴፍ የኢየሱስ "አባት" ተብሏል። ዮሴፍ የኢየሱስ "አባት" እንደሆነ የሚናገረው ሉቃስ ብቻ ሳይሆን ማርያምም ዮሴፍ የኢየሱስ "አባት" እንደሆነ ለማሳየት ኢየሱስን "አባትህ" ብላዋለች፦
ሉቃስ 2፥48 ባዩትም ጊዜ ተገረሙ፥ እናቱም፦ ልጄ ሆይ፥ ለምን እንዲህ አደረግህብን? እነሆ፥ "አባትህ" እና እኔ እየተጨነቅን ስንፈልግህ ነበርን፡ አለችው።
ዮሴፍ ለኢየሱስ የተባለው "አባት" ብቻ ሳይሆን "ጎኒዩስ" ተብሏል፥ "ጎኒዩስ" γονεύς የሚለው ቃል "ጊኖማይ" γίνομαι ማለትም "ተወለደ" "ተገኘ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ወላጅ"parent" ወይም "አስገኝ"begetter" ማለት ነው፦
ሉቃስ 2፥27 በመንፈስም ወደ መቅደስ ወጣ፤ "ወላጆቹም" እንደ ሕጉ ልማድ ያደርጉለት ዘንድ ሕፃኑን ኢየሱስን በአስገቡት ጊዜ። καὶ ἦλθεν ἐν τῷ Πνεύματι εἰς τὸ ἱερόν· καὶ ἐν τῷ εἰσαγαγεῖν τοὺς γονεῖς τὸ παιδίον Ἰησοῦν τοῦ ποιῆσαι αὐτοὺς κατὰ τὸ εἰθισμένον τοῦ νόμου περὶ αὐτοῦ,
ሉቃስ 2፥41 "ወላጆቹም" በያመቱ በፋሲካ በዓል ወደ ኢየሩሳሌም ይወጡ ነበር። Καὶ ἐπορεύοντο οἱ γονεῖς αὐτοῦ κατ’ ἔτος εἰς Ἱερουσαλὴμ τῇ ἑορτῇ τοῦ πάσχα.
ሉቃስ 2፥43 ቀኖቹንም ከፈጸሙ በኋላ ሲመለሱ ብላቴናው ኢየሱስ በኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር፥ "ወላጆቹም" አላወቁም ነበር። καὶ τελειωσάντων τὰς ἡμέρας, ἐν τῷ ὑποστρέφειν αὐτοὺς ὑπέμεινεν Ἰησοῦς ὁ παῖς ἐν Ἱερουσαλήμ, καὶ οὐκ ἔγνωσαν οἱ γονεῖς αὐτοῦ.
"ጎኒኢስ" γονεῖς የሚለው ቃል "ጎኒዩስ" γονεύς ለሚለው ቃል ብዜት ሲሆን "ወላጆች" ማለት ነው፥ የኢየሱስ ወላጆቹ የተባሉት ማርያም እና ዮሴፍ መሆናቸው የሚደንቅ ነው፦
ሉቃስ 2፥16 ፈጥነውም መጡ ማርያምን እና ዮሴፍን ሕፃኑንም በግርግም ተኝቶ አገኙ። καὶ ἦλθαν σπεύσαντες, καὶ ἀνεῦραν τήν τε Μαριὰμ καὶ τὸν Ἰωσὴφ καὶ τὸ βρέφος κείμενον ἐν τῇ φάτνῃ·
"ዮሴፍ" የተጸውዖ ስም ሲሆን ከፊት ለፊቱ "ቶን" τὸν የሚል አመልካች መስተአምር መግባቱ በራሱ የሰዋስው ችግር አለበት፥ ጽንፈኛ(ወጋዊ) የአዲስ ኪዳን ምሁር ፕሮፌሰር ዳንኤል ዋላስ ከለዘብተኛ(ሐራዊ) የአዲስ ኪዳን ምሁር ከፕሮፌሰር ባርት ሔርማን ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ ፕሮፌሰር ዳንኤል ዋላስ፦ "ውስን አመልካች መስተአምር በተጸውዖ ስም ላይ ለምን እንደመጣ አላውቅም" ብለዋል።
በመጀመሪያ መቶ ክፍለ ዘመን ኢቦናይተስ የሚባሉ ክርስቲያኖች፦ "ዮሴፍ የኢየሱስ ወላጅ አባት ነው" የሚለውን ትምህርታቸው መሠረት ያረጉት ከላይ ባሉት አናቅጽ ነው፥ ቅሉ ግን አምላካችን አሏህ ዒሣ ከመርየም የተወለደው ያለ አባት እንደሆነ ይነግረናል፦
3፥47 ፦"ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፥ "ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ "ኹን" ይለዋል፥ ወዲውኑም ይኾናል" አላት፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
መርየም ወንድ ሳይነካት በተአምር ዒሣን ፀንሳ ወልዳለች፥ አሏህ ያለ ወንድ ዘር እንቁላሉን "ኹን" በማለት ሰው መፍጠር ይችላል። ስለዚህ የዒሣ ልጅነት የሚጠጋው ወደ መርየም ብቻ ስለሆነ አሏህ በ 23 ቦታ ዒሣን "የመርየም ልጅ" ብቻ ብሎታል፦
19፥34 ይህ የመርየም ልጅ ዒሣ ነው፡፡ ያ ስለ እርሱ የሚከራከሩበት እውነተኛ ቃል ነው፡፡ ذَٰلِكَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قَوْلَ الْحَقِّ الَّذِي فِيهِ يَمْتَرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ፊ” فِي የሚለው መስተዋድድ “ዐን” عَنْ ማለትም “ስለ”about” በሚል የመጣ ነው፥ ስለ ዒሣ የሚከራከሩበትን ነገር አሏህ በቁርኣኑ የነገረን ሁሉ እውነተኛ ቃል ነው። በትንሳኤ ቀን እየተከራከሩ በሚወዛገቡት ነገር አሏህ ይፈርዳል፦
3፥55 ከዚያም መመለሻችሁ ወደ እኔ ነው፥ በእርሱ ትለያዩበትም በነበራችሁት ነገር በመካከላችሁ እፈርዳለሁ፡፡ ثُمَّ إِلَيَّ مَرْجِعُكُمْ فَأَحْكُمُ بَيْنَكُمْ فِيمَا كُنتُمْ فِيهِ تَخْتَلِفُونَ
አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም