ነጥብ ሁለት
"ሆይ"
በሁለተኛ መደብ "ያ" يَا ማለት "ሆይ" ማለት ሲሆን "ሐርፉ አን-ኒዳእ" حَرْف النِدَاء ማለትም "ሙያዊ መስተዋድድ"vocative particle" ነው። "አንድ ማንነት ሌላውን ማንነት "ሆይ" ብሎ መጠቀሙ ዱዓእ ነው" ብሎ ማለት ስህተት ነው። ምክንያቱም አምላካችን አላህ ነቢያትን አደም ሆይ! ኢብራሂም ሆይ! ሙሳ ሆይ! ዳውድ ሆይ! እያለ ይናገራል፦
2፥33 *«አደም ሆይ!* ስሞቻቸውን ንገራቸው» አለው፡፡ قَالَ يَا آدَمُ أَنبِئْهُم بِأَسْمَائِهِمْ
37፥104 ጠራነውም፤ አልነው *«ኢብራሂም ሆይ!* وَنَادَيْنَاهُ أَن يَا إِبْرَاهِيمُ
27፥9 *«ሙሳ ሆይ!* እነሆ እኔ አሸናፊው ጥበበኛው አላህ ነኝ፡፡ يَا مُوسَىٰ إِنَّهُ أَنَا اللَّهُ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
38፥26 *ዳውድ ሆይ!* እኛ በምድር ላይ ምትክ አድርገንሃልና በሰዎች መካከል በእውነት ፍረድ፡፡ يَا دَاوُودُ إِنَّا جَعَلْنَاكَ خَلِيفَةً فِي الْأَرْضِ فَاحْكُم بَيْنَ النَّاسِ بِالْحَقِّ
በተጨማሪ ሙያዊ መስተዋድድ ተጠቅሞ "ሆይ" ማለት ወደዚያ ማንነት መጸለይን አለማሳየቱ አምላካችን አላህ ነቢያችንን"ﷺ" በሁለተኛ መደብ "አንተ ተከናናቢው ሆይ! አንተ ደራቢው ሆይ! አንተ መልክተኛ ሆይ! አንተ ነቢዩ ሆይ! በማለት መናገሩ ነው፦
73፥1 *አንተ ተከናናቢው ሆይ!* يَا أَيُّهَا الْمُزَّمِّلُ
74፥1 *አንተ ደራቢው ሆይ!* يَا أَيُّهَا الْمُدَّثِّرُ
5፥67 *አንተ መልክተኛ ሆይ!* يَا أَيُّهَا الرَّسُولُ
33፥45 *አንተ ነቢዩ ሆይ!* يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ
እንግዲህ "ሆይ" ማለት አላህ እየጸለየ ነው የሚለውን እንደማያሲዝ ሁሉ እኛም ቁርኣን ባነበነብን ቁጥር አንተ ተከናናቢው ሆይ! አንተ ደራቢው ሆይ! አንተ መልክተኛ ሆይ! አንተ ነቢዩ ሆይ! በማለት እናስታውሳቸዋለን። ልክ እንደዚሁ "ያ ረሱሉሏህ" يَا رَسُولَ اللَّه እንላቸዋለን።
ይህ በፍጹም ጸሎት ሊሆን አይችልም። ምክንያቱም በባይብል እራሱ የሌሉ አካላትን በሌሉበት ያዕቆብ ሆይ! ዛብሎን ሆይ! ይሳኮር ሆይ! እያለ ይናገራል፦
ዘኍልቍ 24፥5 *ያዕቆብ ሆይ*፥
ዘዳግም 33፥18 *ዛብሎን ሆይ* በመውጣትህ፥
*ይሳኮር ሆይ*፥ በድንኳንህ ውስጥ ደስ ይበላችሁ።
እሩቅ ሳንሄድ የማይሰሙ አካላትን ምንጭ ሆይ! ተራሮች ሆይ! ምድር ሆይ! በገና ሆይ! ፍርስራሾች ሆይ! ሰይፍ ሆይ! ሞት ሆይ! ሲኦል ሆይ! አጥንቶች ሆይ! እንስሶች ሆይ! ፈረሶች ሆይ! የጥድ ዛፍ ሆይ! እያለ ይናገራል፦
ዘኍልቍ 21፥17 አንተ *ምንጭ ሆይ*፥
2ኛ ሳሙኤል 1፥21 *እናንተ የጊልቦዓ ተራሮች ሆይ*፥
ኢዮብ 16፥18 *ምድር ሆይ*፥
መዝሙር 108፥2 *በገና ሆይ*፥
ኢሳይያስ 52፥9 እናንተ የኢየሩሳሌም *ፍርስራሾች ሆይ*፥
ኤርምያስ 47፥6 አንተ የእግዚአብሔር *ሰይፍ ሆይ*፥
ሆሴዕ 13፥14 *ሞት ሆይ*፥ ቸነፈርህ ወዴት አለ? *ሲኦል ሆይ*፥ ማጥፋትህ ወዴት አለ?
ሕዝቅኤል 37፥4 እናንተ የደረቃችሁ *አጥንቶች ሆይ*፥
ኢዮኤል 2፥22 እናንተ የምድር *እንስሶች ሆይ*፥
ኤርሚያስ 46፥9 *ፈረሶች ሆይ*፥
ዘካሪያስ 11፥2 *የጥድ ዛፍ ሆይ*፥
መቼም እነዚህን በድን እና ዐቅል የሌላቸው አካላት ሙያዊ መስተዋድድ ተጠቅሞ "ሆይ" ማለት ወደ እነዚያ አካላት መጸለይን ሳይሆን ዘይቤአዊ አነጋገር ነው ካላችሁ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን ጥያቄ በዚህ ልክና መልክ ተረዱት። የእናንተን ጥያቄ እንደ ውኃ ፈሳሽ እንደ እንግዳ ደራሽ ለመመለስ መቸኮል ሳይሆን እረጋ ብለን ልጡ የተራሰ ጉድጓዱ የተማሰ መልስ መስጠት ግድ ይላል።
ፊዳከ አቢ ወኡሚ ያ ረሱሉሏህ!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
"ሆይ"
በሁለተኛ መደብ "ያ" يَا ማለት "ሆይ" ማለት ሲሆን "ሐርፉ አን-ኒዳእ" حَرْف النِدَاء ማለትም "ሙያዊ መስተዋድድ"vocative particle" ነው። "አንድ ማንነት ሌላውን ማንነት "ሆይ" ብሎ መጠቀሙ ዱዓእ ነው" ብሎ ማለት ስህተት ነው። ምክንያቱም አምላካችን አላህ ነቢያትን አደም ሆይ! ኢብራሂም ሆይ! ሙሳ ሆይ! ዳውድ ሆይ! እያለ ይናገራል፦
2፥33 *«አደም ሆይ!* ስሞቻቸውን ንገራቸው» አለው፡፡ قَالَ يَا آدَمُ أَنبِئْهُم بِأَسْمَائِهِمْ
37፥104 ጠራነውም፤ አልነው *«ኢብራሂም ሆይ!* وَنَادَيْنَاهُ أَن يَا إِبْرَاهِيمُ
27፥9 *«ሙሳ ሆይ!* እነሆ እኔ አሸናፊው ጥበበኛው አላህ ነኝ፡፡ يَا مُوسَىٰ إِنَّهُ أَنَا اللَّهُ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
38፥26 *ዳውድ ሆይ!* እኛ በምድር ላይ ምትክ አድርገንሃልና በሰዎች መካከል በእውነት ፍረድ፡፡ يَا دَاوُودُ إِنَّا جَعَلْنَاكَ خَلِيفَةً فِي الْأَرْضِ فَاحْكُم بَيْنَ النَّاسِ بِالْحَقِّ
በተጨማሪ ሙያዊ መስተዋድድ ተጠቅሞ "ሆይ" ማለት ወደዚያ ማንነት መጸለይን አለማሳየቱ አምላካችን አላህ ነቢያችንን"ﷺ" በሁለተኛ መደብ "አንተ ተከናናቢው ሆይ! አንተ ደራቢው ሆይ! አንተ መልክተኛ ሆይ! አንተ ነቢዩ ሆይ! በማለት መናገሩ ነው፦
73፥1 *አንተ ተከናናቢው ሆይ!* يَا أَيُّهَا الْمُزَّمِّلُ
74፥1 *አንተ ደራቢው ሆይ!* يَا أَيُّهَا الْمُدَّثِّرُ
5፥67 *አንተ መልክተኛ ሆይ!* يَا أَيُّهَا الرَّسُولُ
33፥45 *አንተ ነቢዩ ሆይ!* يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ
እንግዲህ "ሆይ" ማለት አላህ እየጸለየ ነው የሚለውን እንደማያሲዝ ሁሉ እኛም ቁርኣን ባነበነብን ቁጥር አንተ ተከናናቢው ሆይ! አንተ ደራቢው ሆይ! አንተ መልክተኛ ሆይ! አንተ ነቢዩ ሆይ! በማለት እናስታውሳቸዋለን። ልክ እንደዚሁ "ያ ረሱሉሏህ" يَا رَسُولَ اللَّه እንላቸዋለን።
ይህ በፍጹም ጸሎት ሊሆን አይችልም። ምክንያቱም በባይብል እራሱ የሌሉ አካላትን በሌሉበት ያዕቆብ ሆይ! ዛብሎን ሆይ! ይሳኮር ሆይ! እያለ ይናገራል፦
ዘኍልቍ 24፥5 *ያዕቆብ ሆይ*፥
ዘዳግም 33፥18 *ዛብሎን ሆይ* በመውጣትህ፥
*ይሳኮር ሆይ*፥ በድንኳንህ ውስጥ ደስ ይበላችሁ።
እሩቅ ሳንሄድ የማይሰሙ አካላትን ምንጭ ሆይ! ተራሮች ሆይ! ምድር ሆይ! በገና ሆይ! ፍርስራሾች ሆይ! ሰይፍ ሆይ! ሞት ሆይ! ሲኦል ሆይ! አጥንቶች ሆይ! እንስሶች ሆይ! ፈረሶች ሆይ! የጥድ ዛፍ ሆይ! እያለ ይናገራል፦
ዘኍልቍ 21፥17 አንተ *ምንጭ ሆይ*፥
2ኛ ሳሙኤል 1፥21 *እናንተ የጊልቦዓ ተራሮች ሆይ*፥
ኢዮብ 16፥18 *ምድር ሆይ*፥
መዝሙር 108፥2 *በገና ሆይ*፥
ኢሳይያስ 52፥9 እናንተ የኢየሩሳሌም *ፍርስራሾች ሆይ*፥
ኤርምያስ 47፥6 አንተ የእግዚአብሔር *ሰይፍ ሆይ*፥
ሆሴዕ 13፥14 *ሞት ሆይ*፥ ቸነፈርህ ወዴት አለ? *ሲኦል ሆይ*፥ ማጥፋትህ ወዴት አለ?
ሕዝቅኤል 37፥4 እናንተ የደረቃችሁ *አጥንቶች ሆይ*፥
ኢዮኤል 2፥22 እናንተ የምድር *እንስሶች ሆይ*፥
ኤርሚያስ 46፥9 *ፈረሶች ሆይ*፥
ዘካሪያስ 11፥2 *የጥድ ዛፍ ሆይ*፥
መቼም እነዚህን በድን እና ዐቅል የሌላቸው አካላት ሙያዊ መስተዋድድ ተጠቅሞ "ሆይ" ማለት ወደ እነዚያ አካላት መጸለይን ሳይሆን ዘይቤአዊ አነጋገር ነው ካላችሁ እንግዲያውስ ከላይ ያለውን ጥያቄ በዚህ ልክና መልክ ተረዱት። የእናንተን ጥያቄ እንደ ውኃ ፈሳሽ እንደ እንግዳ ደራሽ ለመመለስ መቸኮል ሳይሆን እረጋ ብለን ልጡ የተራሰ ጉድጓዱ የተማሰ መልስ መስጠት ግድ ይላል።
ፊዳከ አቢ ወኡሚ ያ ረሱሉሏህ!
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አማኑኤል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አምላካችን አላህ የሩቅ ነገር ሁሉ ዐዋቂ ነው፥ ከነቢያችን"ﷺ" በፊት የተከሰተው ክስተት ለነቢያችን"ﷺ" ይተርክላቸዋል። ከተረከላቸው የሩቅ ወሬ መካከል የዒሣ ከመርየም በድንግልና መወለድ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
በባይብል ስንሄድ ኢየሱስ በድንግልና እንደተወለደ በተመሳሳይ ይናገራል፥ ነገር ግን ዐበይት ክርስትና፦ "የተወለደው አምላክ ነው" የሚል እምነት አላቸው። እዚህ ድምዳሜ ላይ ያደረሳቸው "ኢየሱስ በትንቢት አማኑኤል መባሉ ነው" የሚል ሙግት ያቀርባሉ፦
ኢሳይያስ 7፥14 *ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል፤ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፥ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች*።לָכֵן יִתֵּן אֲדֹנָי הוּא, לָכֶם--אוֹת: הִנֵּה הָעַלְמָה, הָרָה וְיֹלֶדֶת בֵּן, וְקָרָאת שְׁמוֹ, עִמָּנוּ אֵל.
"ኢማኑ-ኤል" עִמָּנוּ אֵל የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ "ኢማኑ" עִמָּ֥נוּ ማለት "ከእኛ ጋር" ማለት ሲሆን "ኤል" אֵֽל ማለት ደግሞ "አምላክ" ማለት ነው። በጥቅሉ "አምላክ ከእኛ ጋር" ማለት ነው፥ ልክ እንደ "እስማ-ኤል" "ሳሙ-ኤል" "መላል-ኤል" "ባቱ-ኤል" "እስራ-ኤል" ወዘተ..ነው። "አምላክ" የሚለው አጫፋሪ ስም መድረሻ ቅጥያsuffix" ሆኖ የመጣ ነው፥ "አምላክ" አጫፋሪ ስም ሆኖ በመድረሻ ቅጥያ ላይ መግባት አምላክነትን ካሳየማ "እስማ-ኤል" "ሳሙ-ኤል" "መላል-ኤል" "ባቱ-ኤል" "እስራ-ኤል" ወዘተ.. አምላክ ይሆኑ ነበር። ቅሉ ግን "ኤል" አምላካዊ ማዕረግን"theo-phoric" እንጂ አምላክነትን በፍጹም አያሳይም። ሲቀጥል ይህ ስም የወጣው በወቅቱ ለተወለደ ሕጻን ነው፦
ኢሳይያስ 8፥3 *"ወደ ነቢይቱም ቀረብሁ፤ እርስዋም ፀነሰች ወንድ ልጅንም ወለደች"*።
ኢሳይያስ 8፥8 *አማኑኤል ሆይ፥ የክንፉ መዘርጋት የአገርህን ስፋት ትሞላለች*።
ኢሳይያስ 8፥10 *አምላክ ከእኛ ጋር ነውና*።
"ነቢይቱ" የተባለችው ሴት ማርያም እንዳልሆነች ቅቡል ነው፥ ያ የተወለውን ሕጻን በሁለተኛ መደብ "አማኑኤል ሆይ" በማለት ያናግረዋል። በወቅቱ የተወለደውን የአማኑኤልን አገር የአሦር መንግስት ሞልቶቷም። በዚህ ጊዜ ምልክቱ አምላክ ከእነርሱ ጋር ነው፥ "አምላክ ከእኛ ጋር ነውና" ተብሎ የተቀመጠው የዕብራይስጥ ቃል "ኢማኑ-ኤል" עִמָּנוּ אֵל መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህ ሕጻን አምላክ ከእስራኤላውያን ጋር ለመሆኑ ምልክት ስለሆነ ስሙ "አማኑኤል" ነው። በአካዝ ዘመን የሶርያ ንጉሥ ረአሶን የእስራኤልም ንጉሥ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ ኢየሩሳሌምን ሊወጉ ሲመጡ፥ አምላክ ከሶርያ ጋር የተባበሩትን የኤፍሬምን ነገድ በ 65 ዓመት ውስጥ እንደሚሰባብር ምልክት ይሆን ዘንድ አምላክ አካዝን እንዲጠይቅ ተጠይቆ ለዛ ምልክት ምላሽ "ሕፃኑ ክፉን ለመጥላት መልካሙን ለመምረጥ ሳያውቅ የፈራሃቸው የሁለቱ ነገሥታት አገር ባድማ ትሆናለች" የሚል ነው፦
ኢሳይያስ 7፥16 *ሕፃኑ ክፉን ለመጥላት መልካሙን ለመምረጥ ሳያውቅ የፈራሃቸው የሁለቱ ነገሥታት አገር ባድማ ትሆናለች*።
ኢሳይያስ 8፥4 *ሕፃኑ አባቱንና እናቱን መጥራት ሳያውቅ የደማስቆን ሀብትና የሰማርያን ምርኮ በአሦር ንጉሥ ፊት ይወስዳልና"*።
ይህ ሕጻን አባት ስላለው “አባቱንና እናቱን” የሚል ኃይለ-ቃል እናነባለን። “ድንግል” ተብሎ የተተረጎመው የዕብራይስጡ ቃል “አልማ” הָעַלְמָ֗ה ሲሆን “ልጃገረድ” “ወጣት ሴት” “ኮረዳ” “ቆንጂት” “ድንግል” “ብላቴናይት” ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 24፥43 እነሆ፥ እኔ በውኃው ምንጭ ላይ ቆሜአለሁ፤ ውኃ ልትቀዳ ለምትመጣውም *ቆንጆ* הָֽעַלְמָה֙ ጥቂት ውኃ ከእንስራሽ አጠጪኝ፡ ስላት፥
ዘጸአት 2:8 የፈርዖንም ልጅ፦ ሂጂ አለቻት፤ *ብላቴናይቱም* הָֽעַלְמָ֔ה ሄዳ የሕፃኑን እናት ጠራች።
ስለዚህ ወጣት ሴት ወይም ድንግል ሴት አሊያም ብላቴናይት ልጅ የምትወልደው አግብታ ነው። ነቢይቱም አማኑኤልን በወቅቱ ወልዳዋለች፥ ልጇ "አማኑኤል" መባሉ አምላክ መሆኑን ወይም አምላክ መወለዱን በፍጹም አያሳያም። ስለዚህ ከመነሻው የኢሳይያስን 7፥14 ዐውደ-ንባብ በወቅቱ ለተወለደ ሕጻን ነው፥ የማቴዎስ ጸሐፊ ይህንን ትንቢት ለኢየሱስ ነው ይለናል፦
ማቴዎስ 1፥22-23 *በነቢይ ከጌታ ዘንድ፦ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓሜውም፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው*።
የማቴዎስ ጸሐፊ እራሱ ማቴዎስ አይደለም። ይህ ሌላ አርስት ነው፥ ነገር ግን የማቴዎስ ጸሐፊ ከኢሳይያስ 7፥14 “የቀጥታ ጥቅስ”metaphrase quotation” ሲያስቀምጥ በትክክል አላስቀመጠም። ኢሳይያስ "ብላ ትጠራዋለች" የሚለውን አዛብቶ "ይሉታል" ብሎ አስቀምጦታል፥ "ትለዋለች" የሚለውን ለውጦ "ይሉታል" የሚለውን ከየት አምጥቶ ነው? ምን አለ ኮፒ ሲደረግ በትክክል ኮፒ ቢደረግ? ማን ነው የተሳሳተው መንፈስ ቅዱስ ወይስ ጸሐፊው? መንፈስ ቅዱስ ስለማይሳሳት ጸሐፊው ወይም ከጊዜ በኃላ እደ-ክታባትን ያዘጋጁት ተሳስተዋል። ሲቀጥል ኢሳይያስ የጠቀሳት ሴት ልጇን ስሙንም አማኑኤል ብላ እንደምትጠራው ይናገራል፥ ማርያም ግን ልጇን የምትጠራው "አማኑኤል" ብላ ሳይሆን "ኢየሱስ" ብላ ነው፦
ሉቃስ 1፥31 *"እነሆም፥ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ*።
ሉቃስ 2፥21 *ሊገርዙት ስምንት ቀን በሞላ ጊዜ፥ በማኅፀን ሳይረገዝ በመልአኩ እንደ ተባለ፥ ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ*።
ስለዚህ አማኑኤል ብላ ካልጠራችው ኢሳይያስ የጠቀሳት ሴት ማርያም ሳትሆን በወቅቱ የነበረችው ነብይቱ ናት። ዋናው የመጣጥፉ ነጥብ ኢሳይያስ 7፥14 "አምላክ ይወለዳል" የሚለው የተንሸዋረረ መረዳት በፍጹም አያሳይም ነው። ፈጣሪ መውለድ እና መወለድ የሚባሉ የፍጡራን ባሕርይ የለውም፦
112፥3 *"አልወለደም አልተወለደምም"*። لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አምላካችን አላህ የሩቅ ነገር ሁሉ ዐዋቂ ነው፥ ከነቢያችን"ﷺ" በፊት የተከሰተው ክስተት ለነቢያችን"ﷺ" ይተርክላቸዋል። ከተረከላቸው የሩቅ ወሬ መካከል የዒሣ ከመርየም በድንግልና መወለድ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
በባይብል ስንሄድ ኢየሱስ በድንግልና እንደተወለደ በተመሳሳይ ይናገራል፥ ነገር ግን ዐበይት ክርስትና፦ "የተወለደው አምላክ ነው" የሚል እምነት አላቸው። እዚህ ድምዳሜ ላይ ያደረሳቸው "ኢየሱስ በትንቢት አማኑኤል መባሉ ነው" የሚል ሙግት ያቀርባሉ፦
ኢሳይያስ 7፥14 *ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል፤ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች፥ ወንድ ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች*።לָכֵן יִתֵּן אֲדֹנָי הוּא, לָכֶם--אוֹת: הִנֵּה הָעַלְמָה, הָרָה וְיֹלֶדֶת בֵּן, וְקָרָאת שְׁמוֹ, עִמָּנוּ אֵל.
"ኢማኑ-ኤል" עִמָּנוּ אֵל የሁለት ቃላት ውቅር ነው፥ "ኢማኑ" עִמָּ֥נוּ ማለት "ከእኛ ጋር" ማለት ሲሆን "ኤል" אֵֽל ማለት ደግሞ "አምላክ" ማለት ነው። በጥቅሉ "አምላክ ከእኛ ጋር" ማለት ነው፥ ልክ እንደ "እስማ-ኤል" "ሳሙ-ኤል" "መላል-ኤል" "ባቱ-ኤል" "እስራ-ኤል" ወዘተ..ነው። "አምላክ" የሚለው አጫፋሪ ስም መድረሻ ቅጥያsuffix" ሆኖ የመጣ ነው፥ "አምላክ" አጫፋሪ ስም ሆኖ በመድረሻ ቅጥያ ላይ መግባት አምላክነትን ካሳየማ "እስማ-ኤል" "ሳሙ-ኤል" "መላል-ኤል" "ባቱ-ኤል" "እስራ-ኤል" ወዘተ.. አምላክ ይሆኑ ነበር። ቅሉ ግን "ኤል" አምላካዊ ማዕረግን"theo-phoric" እንጂ አምላክነትን በፍጹም አያሳይም። ሲቀጥል ይህ ስም የወጣው በወቅቱ ለተወለደ ሕጻን ነው፦
ኢሳይያስ 8፥3 *"ወደ ነቢይቱም ቀረብሁ፤ እርስዋም ፀነሰች ወንድ ልጅንም ወለደች"*።
ኢሳይያስ 8፥8 *አማኑኤል ሆይ፥ የክንፉ መዘርጋት የአገርህን ስፋት ትሞላለች*።
ኢሳይያስ 8፥10 *አምላክ ከእኛ ጋር ነውና*።
"ነቢይቱ" የተባለችው ሴት ማርያም እንዳልሆነች ቅቡል ነው፥ ያ የተወለውን ሕጻን በሁለተኛ መደብ "አማኑኤል ሆይ" በማለት ያናግረዋል። በወቅቱ የተወለደውን የአማኑኤልን አገር የአሦር መንግስት ሞልቶቷም። በዚህ ጊዜ ምልክቱ አምላክ ከእነርሱ ጋር ነው፥ "አምላክ ከእኛ ጋር ነውና" ተብሎ የተቀመጠው የዕብራይስጥ ቃል "ኢማኑ-ኤል" עִמָּנוּ אֵל መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህ ሕጻን አምላክ ከእስራኤላውያን ጋር ለመሆኑ ምልክት ስለሆነ ስሙ "አማኑኤል" ነው። በአካዝ ዘመን የሶርያ ንጉሥ ረአሶን የእስራኤልም ንጉሥ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ ኢየሩሳሌምን ሊወጉ ሲመጡ፥ አምላክ ከሶርያ ጋር የተባበሩትን የኤፍሬምን ነገድ በ 65 ዓመት ውስጥ እንደሚሰባብር ምልክት ይሆን ዘንድ አምላክ አካዝን እንዲጠይቅ ተጠይቆ ለዛ ምልክት ምላሽ "ሕፃኑ ክፉን ለመጥላት መልካሙን ለመምረጥ ሳያውቅ የፈራሃቸው የሁለቱ ነገሥታት አገር ባድማ ትሆናለች" የሚል ነው፦
ኢሳይያስ 7፥16 *ሕፃኑ ክፉን ለመጥላት መልካሙን ለመምረጥ ሳያውቅ የፈራሃቸው የሁለቱ ነገሥታት አገር ባድማ ትሆናለች*።
ኢሳይያስ 8፥4 *ሕፃኑ አባቱንና እናቱን መጥራት ሳያውቅ የደማስቆን ሀብትና የሰማርያን ምርኮ በአሦር ንጉሥ ፊት ይወስዳልና"*።
ይህ ሕጻን አባት ስላለው “አባቱንና እናቱን” የሚል ኃይለ-ቃል እናነባለን። “ድንግል” ተብሎ የተተረጎመው የዕብራይስጡ ቃል “አልማ” הָעַלְמָ֗ה ሲሆን “ልጃገረድ” “ወጣት ሴት” “ኮረዳ” “ቆንጂት” “ድንግል” “ብላቴናይት” ማለት ነው፦
ዘፍጥረት 24፥43 እነሆ፥ እኔ በውኃው ምንጭ ላይ ቆሜአለሁ፤ ውኃ ልትቀዳ ለምትመጣውም *ቆንጆ* הָֽעַלְמָה֙ ጥቂት ውኃ ከእንስራሽ አጠጪኝ፡ ስላት፥
ዘጸአት 2:8 የፈርዖንም ልጅ፦ ሂጂ አለቻት፤ *ብላቴናይቱም* הָֽעַלְמָ֔ה ሄዳ የሕፃኑን እናት ጠራች።
ስለዚህ ወጣት ሴት ወይም ድንግል ሴት አሊያም ብላቴናይት ልጅ የምትወልደው አግብታ ነው። ነቢይቱም አማኑኤልን በወቅቱ ወልዳዋለች፥ ልጇ "አማኑኤል" መባሉ አምላክ መሆኑን ወይም አምላክ መወለዱን በፍጹም አያሳያም። ስለዚህ ከመነሻው የኢሳይያስን 7፥14 ዐውደ-ንባብ በወቅቱ ለተወለደ ሕጻን ነው፥ የማቴዎስ ጸሐፊ ይህንን ትንቢት ለኢየሱስ ነው ይለናል፦
ማቴዎስ 1፥22-23 *በነቢይ ከጌታ ዘንድ፦ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓሜውም፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው*።
የማቴዎስ ጸሐፊ እራሱ ማቴዎስ አይደለም። ይህ ሌላ አርስት ነው፥ ነገር ግን የማቴዎስ ጸሐፊ ከኢሳይያስ 7፥14 “የቀጥታ ጥቅስ”metaphrase quotation” ሲያስቀምጥ በትክክል አላስቀመጠም። ኢሳይያስ "ብላ ትጠራዋለች" የሚለውን አዛብቶ "ይሉታል" ብሎ አስቀምጦታል፥ "ትለዋለች" የሚለውን ለውጦ "ይሉታል" የሚለውን ከየት አምጥቶ ነው? ምን አለ ኮፒ ሲደረግ በትክክል ኮፒ ቢደረግ? ማን ነው የተሳሳተው መንፈስ ቅዱስ ወይስ ጸሐፊው? መንፈስ ቅዱስ ስለማይሳሳት ጸሐፊው ወይም ከጊዜ በኃላ እደ-ክታባትን ያዘጋጁት ተሳስተዋል። ሲቀጥል ኢሳይያስ የጠቀሳት ሴት ልጇን ስሙንም አማኑኤል ብላ እንደምትጠራው ይናገራል፥ ማርያም ግን ልጇን የምትጠራው "አማኑኤል" ብላ ሳይሆን "ኢየሱስ" ብላ ነው፦
ሉቃስ 1፥31 *"እነሆም፥ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ*።
ሉቃስ 2፥21 *ሊገርዙት ስምንት ቀን በሞላ ጊዜ፥ በማኅፀን ሳይረገዝ በመልአኩ እንደ ተባለ፥ ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ*።
ስለዚህ አማኑኤል ብላ ካልጠራችው ኢሳይያስ የጠቀሳት ሴት ማርያም ሳትሆን በወቅቱ የነበረችው ነብይቱ ናት። ዋናው የመጣጥፉ ነጥብ ኢሳይያስ 7፥14 "አምላክ ይወለዳል" የሚለው የተንሸዋረረ መረዳት በፍጹም አያሳይም ነው። ፈጣሪ መውለድ እና መወለድ የሚባሉ የፍጡራን ባሕርይ የለውም፦
112፥3 *"አልወለደም አልተወለደምም"*። لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኃያል አምላክ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
22፥74 አላህን ተገቢ ክብሩን አላከበሩትም፡፡ *"አላህ በጣም ኃያል አሸናፊ ነው"*፡፡ مَا قَدَرُوا اللَّهَ حَقَّ قَدْرِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ
ብዙ ዐበይት ክርስትና፦ "አምላክ ተወልዷል" ብለው ከሚጠቅሷቸው አናቅጽ መካከል ይህ ጥቅስ ነው፦
ኢሳይያስ 9፥6 *ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል*። לם רבה (לְמַרְבֵּה) הַמִּשְׂרָה וּלְשָׁלוֹם אֵין-קֵץ, עַל-כִּסֵּא דָוִד וְעַל-מַמְלַכְתּוֹ, לְהָכִין אֹתָהּ וּלְסַעֲדָהּ, בְּמִשְׁפָּט וּבִצְדָקָה; מֵעַתָּה, וְעַד-עוֹלָם, קִנְאַת יְהוָה צְבָאוֹת, תַּעֲשֶׂה-זֹּאת
"ሕጻን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። የዚህን ጥቅስ ዐውደ-ንባብ ስመለከት ይህ ሕጻን በወቅቱ የተወለደ ሕጻን ነው፦
ኢሳይያስ 7፥16 *ሕፃኑ ክፉን ለመጥላት መልካሙን ለመምረጥ ሳያውቅ የፈራሃቸው የሁለቱ ነገሥታት አገር ባድማ ትሆናለች*።
ኢሳይያስ 8፥4 *ሕፃኑ አባቱንና እናቱን መጥራት ሳያውቅ የደማስቆን ሀብትና የሰማርያን ምርኮ በአሦር ንጉሥ ፊት ይወስዳልና"*።
ኢሳይያስ 8፥3 *"ወደ ነቢይቱም ቀረብሁ፤ እርስዋም ፀነሰች ወንድ ልጅንም ወለደች"*።
"ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና" የተባለው ሕጻን ነቢይቱ የወለደችው ወንድ ልጅ እንደሆነ ፍትውና ቁልጭ አርጎ ያሳያል። ይህ ሕጻን የማዕረግ ስሙ፦ "ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ" የሚል ነው፥ እነዚህ አራት ስም የሁለት ውሕደት ስም"compound Noun" ናቸው። አጉራ ዘለል መረዳት ያላቸው ሰዎች "ኃያል አምላክ" የሚለውን ለአምላክነቱ ከተጠቀሙ "የዘላለም አባት" የሚለውን ለአብነቱ መጠቀም ነበረባቸው፥ ምክንያቱም "ኤል" אֵ֣ל ማለትም "አምላክ" የሚለው እና "አብ" אֲבִ ማለትም "አባት" የሚለው በዕብራይስጡ በመነሻ ቅጥያ"prefix" አጫፋሪ ስም ሆነው የመጡ ናቸው። ልክ "ኤል-ጊቦር" אֵ֣ל גִּבּ֔וֹר ለሕጻኑ ስም እንደሆነ ሁሉ "ኤል-አብ" "ኤል-አታህ" "ኤል-ናታህ" "ኤል-ሹአ" "ኤል-ያህ" ለሰዎች ስም ሆኖ መጥቷል፥ ልክ "አብ-አድ" אֲבִיעַ֖ד ለሕጻኑ ስም እንደሆነ ሁሉ "አብ-ራሃም" "አብ-ጋኤል" "አብ-አሳፍ" "አብ-አልቦን" "አብ-ያህ" ለሰዎች ስም ሆኖ መጥቷል። እነዚህ ሰዎች "አምላክ" እና "አብ" እንዳልሆኑ ሁሉ ሕጻኑም "አምላክ" እና "አብ" አይደለም።
ቅሉ ግን "ኤል" אֵ֣ל አምላካዊ ማዕረግን"theo-phoric" እንጂ አምላክ መሆንን እንደማያሳይ ሁሉ "አብ" אֲבִ አባታዊ ማዕረግን"Patro-phoric" እንጂ አብ መሆን በፍጹም አያሳይም።
ሙግቱን አጥብበን ሕጻኑ ኢየሱስ ነው ብለን ብንቀበል እንኳን ኢየሱስ አምላክ እና አባት ነው ማለት አይደለም፥ ምክንያቱም ኢየሱስ የራሱ አምላክ እና አባት አለው፦
2ቆሮንቶስ 1፥3 *"የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ እና አባት ይባረክ*።
"ኢየሱስ አባትነቱ ለእኛ እንጂ የራሱ አባት አለው" ካላችሁ እንግዲያውስ አምላክነቱ ለእናንተ እንጂ የራሱ አምላክ አለው። ይህም አባት እና አምላክ የሁሉም አንድ አባት እና አንድ አምላክ ነው፦
ሚልኪያስ 2፥10 *ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን? አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን?*
ኤፌሶን 4፥6 *ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ*።
ኢየሱስ "የእኔ አምላክ" "የእኔ አባት" የሚለው ይህንን አንድ አምላክ እና አንድ አባት ነው፦
ዮሐንስ 20፥17 *"እኔ" ወደ አባቴ እና ወደ አባታችሁ፥ ወደ አምላኬ እና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ"* ብለሽ ንገሪአቸው፤ አላት።
"ወደ" የሚለው መስተዋድድ "እኔ" የሚለውን ማንነት ከአንዱ አምላክ እና ከአንዱ አባት ነጥቶ ቁጭ አርጎታል። "አምላክ" በሚለው መድረሻ ቃል ላይ "ክ" የነበረውን ሳድስ ወደ "ኬ" ኃምስ ስናመጣው "ኬ" በሚለው ቃል ውስጥ "የእኔ" የሚል በውስጠ-ታዋቂ አገናዛቢ ዘርፍ አለ፥ "አባት" በሚለው መድረሻ ቃል ላይ "ት" የነበረውን ሳድስ ወደ "ቴ" ኃምስ ስናመጣው "ቴ" በሚለው ቃል ውስጥ "የእኔ" የሚል በውስጠ-ታዋቂ አገናዛቢ ዘርፍ አለ። ስዚህ አንዱ አምላክ እና አባት አምላክነቱ እና አባትነቱ ለኢየሱስ ሙሉ "እኔነት" እንጂ ለስጋው፣ ለሰውነቱ፣ ለቁርበቱ የሚል ድራማና ቁማር አይሠራም።
ሲቀጥል ወንድ ልጅም "ተሰጥቶናል" በሚለው ኃይለ-ቃል ሕጻኑን የሰጠ ማንነት እንዳለ ያሳያል፥ ሕጻኑ ኢየሱስ ነው ከተባለ ባይብሉ አምላክ ኢየሱስን እንደሰጠ ይናገራል፦
ዮሐንስ 3፥16 *"አምላክ" Θεὸς አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና"*።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
22፥74 አላህን ተገቢ ክብሩን አላከበሩትም፡፡ *"አላህ በጣም ኃያል አሸናፊ ነው"*፡፡ مَا قَدَرُوا اللَّهَ حَقَّ قَدْرِهِ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ
ብዙ ዐበይት ክርስትና፦ "አምላክ ተወልዷል" ብለው ከሚጠቅሷቸው አናቅጽ መካከል ይህ ጥቅስ ነው፦
ኢሳይያስ 9፥6 *ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል*። לם רבה (לְמַרְבֵּה) הַמִּשְׂרָה וּלְשָׁלוֹם אֵין-קֵץ, עַל-כִּסֵּא דָוִד וְעַל-מַמְלַכְתּוֹ, לְהָכִין אֹתָהּ וּלְסַעֲדָהּ, בְּמִשְׁפָּט וּבִצְדָקָה; מֵעַתָּה, וְעַד-עוֹלָם, קִנְאַת יְהוָה צְבָאוֹת, תַּעֲשֶׂה-זֹּאת
"ሕጻን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። የዚህን ጥቅስ ዐውደ-ንባብ ስመለከት ይህ ሕጻን በወቅቱ የተወለደ ሕጻን ነው፦
ኢሳይያስ 7፥16 *ሕፃኑ ክፉን ለመጥላት መልካሙን ለመምረጥ ሳያውቅ የፈራሃቸው የሁለቱ ነገሥታት አገር ባድማ ትሆናለች*።
ኢሳይያስ 8፥4 *ሕፃኑ አባቱንና እናቱን መጥራት ሳያውቅ የደማስቆን ሀብትና የሰማርያን ምርኮ በአሦር ንጉሥ ፊት ይወስዳልና"*።
ኢሳይያስ 8፥3 *"ወደ ነቢይቱም ቀረብሁ፤ እርስዋም ፀነሰች ወንድ ልጅንም ወለደች"*።
"ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና" የተባለው ሕጻን ነቢይቱ የወለደችው ወንድ ልጅ እንደሆነ ፍትውና ቁልጭ አርጎ ያሳያል። ይህ ሕጻን የማዕረግ ስሙ፦ "ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ" የሚል ነው፥ እነዚህ አራት ስም የሁለት ውሕደት ስም"compound Noun" ናቸው። አጉራ ዘለል መረዳት ያላቸው ሰዎች "ኃያል አምላክ" የሚለውን ለአምላክነቱ ከተጠቀሙ "የዘላለም አባት" የሚለውን ለአብነቱ መጠቀም ነበረባቸው፥ ምክንያቱም "ኤል" אֵ֣ל ማለትም "አምላክ" የሚለው እና "አብ" אֲבִ ማለትም "አባት" የሚለው በዕብራይስጡ በመነሻ ቅጥያ"prefix" አጫፋሪ ስም ሆነው የመጡ ናቸው። ልክ "ኤል-ጊቦር" אֵ֣ל גִּבּ֔וֹר ለሕጻኑ ስም እንደሆነ ሁሉ "ኤል-አብ" "ኤል-አታህ" "ኤል-ናታህ" "ኤል-ሹአ" "ኤል-ያህ" ለሰዎች ስም ሆኖ መጥቷል፥ ልክ "አብ-አድ" אֲבִיעַ֖ד ለሕጻኑ ስም እንደሆነ ሁሉ "አብ-ራሃም" "አብ-ጋኤል" "አብ-አሳፍ" "አብ-አልቦን" "አብ-ያህ" ለሰዎች ስም ሆኖ መጥቷል። እነዚህ ሰዎች "አምላክ" እና "አብ" እንዳልሆኑ ሁሉ ሕጻኑም "አምላክ" እና "አብ" አይደለም።
ቅሉ ግን "ኤል" אֵ֣ל አምላካዊ ማዕረግን"theo-phoric" እንጂ አምላክ መሆንን እንደማያሳይ ሁሉ "አብ" אֲבִ አባታዊ ማዕረግን"Patro-phoric" እንጂ አብ መሆን በፍጹም አያሳይም።
ሙግቱን አጥብበን ሕጻኑ ኢየሱስ ነው ብለን ብንቀበል እንኳን ኢየሱስ አምላክ እና አባት ነው ማለት አይደለም፥ ምክንያቱም ኢየሱስ የራሱ አምላክ እና አባት አለው፦
2ቆሮንቶስ 1፥3 *"የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ እና አባት ይባረክ*።
"ኢየሱስ አባትነቱ ለእኛ እንጂ የራሱ አባት አለው" ካላችሁ እንግዲያውስ አምላክነቱ ለእናንተ እንጂ የራሱ አምላክ አለው። ይህም አባት እና አምላክ የሁሉም አንድ አባት እና አንድ አምላክ ነው፦
ሚልኪያስ 2፥10 *ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን? አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን?*
ኤፌሶን 4፥6 *ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ*።
ኢየሱስ "የእኔ አምላክ" "የእኔ አባት" የሚለው ይህንን አንድ አምላክ እና አንድ አባት ነው፦
ዮሐንስ 20፥17 *"እኔ" ወደ አባቴ እና ወደ አባታችሁ፥ ወደ አምላኬ እና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ"* ብለሽ ንገሪአቸው፤ አላት።
"ወደ" የሚለው መስተዋድድ "እኔ" የሚለውን ማንነት ከአንዱ አምላክ እና ከአንዱ አባት ነጥቶ ቁጭ አርጎታል። "አምላክ" በሚለው መድረሻ ቃል ላይ "ክ" የነበረውን ሳድስ ወደ "ኬ" ኃምስ ስናመጣው "ኬ" በሚለው ቃል ውስጥ "የእኔ" የሚል በውስጠ-ታዋቂ አገናዛቢ ዘርፍ አለ፥ "አባት" በሚለው መድረሻ ቃል ላይ "ት" የነበረውን ሳድስ ወደ "ቴ" ኃምስ ስናመጣው "ቴ" በሚለው ቃል ውስጥ "የእኔ" የሚል በውስጠ-ታዋቂ አገናዛቢ ዘርፍ አለ። ስዚህ አንዱ አምላክ እና አባት አምላክነቱ እና አባትነቱ ለኢየሱስ ሙሉ "እኔነት" እንጂ ለስጋው፣ ለሰውነቱ፣ ለቁርበቱ የሚል ድራማና ቁማር አይሠራም።
ሲቀጥል ወንድ ልጅም "ተሰጥቶናል" በሚለው ኃይለ-ቃል ሕጻኑን የሰጠ ማንነት እንዳለ ያሳያል፥ ሕጻኑ ኢየሱስ ነው ከተባለ ባይብሉ አምላክ ኢየሱስን እንደሰጠ ይናገራል፦
ዮሐንስ 3፥16 *"አምላክ" Θεὸς አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና"*።
አምላክ አምላክን ከሰጠ ሁለት አምላክ ይሆናል፥ ቅሉ ግን አምላክ የሰጠው እራሱ ወይም ሌላ አምላክን ሳይሆን ልጁን ነው።
ሢሠልስ አምላክ አሊያም አብ ተጠቅልሎ ይተኛልን? ሕጻኑ ግን ተኝቷል፦
ሉቃስ 2፥12 ይህም ምልክት ይሆንላችኋል፤ *ሕፃን ተጠቅልሎ በግርግምም "ተኝቶ" ታገኛላችሁ*።
ሉቃስ 2፥16 ፈጥነውም መጡ ማርያምን እና ዮሴፍን *ሕፃኑንም በግርግም "ተኝቶ" አገኙ*።
አንድ አምላክ አይተኛም፥ አያንቀላፋም። አምላክ አሊያም አብ ያድጋልን? ሕጻኑ ግን አድጓል፦ የአምላክም ጸጋ በላዩ ላይ ነበረ፦
ሉቃ2:40 *"ሕፃኑም አደገ"፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የአምላክም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ*።
ሉቃስ 2፥52 *ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በአምላክ እና በሰው ፊት "ያድግ" ነበር*።
"የአምላክም ጸጋ በአምላክ ላይ ነበረ፥ አምላክ በአምላክ ፊት ያድግ ነበር" ትርጉም አይሰጥም። አምላክ አሊያም አብ እናት አለውን? ሕጻኑ ግን እናት አለው፦
ማቴዎስ 2፥13 *ሕፃኑን እና እናቱንም* ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ።
ማቴዎስ 2፥20 *ሕፃኑን እናቱንም* ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።
ሲያረብብ ሕጻኑ "ኤል-ጊቦር" אֵ֣ל גִּבּ֔וֹר ማለትም "ኃያል አምላክ" ቢባል እንኳን "ኤል-ሻዳይ" אֵ֣ל שַׁדַּ֔י ማለትም "ሁሉን የሚችል አምላክ" ነው ማለት አይደለም። ምክንያቱም ነገሥታት ""ኤል-ጊቦር" ተብለዋልና፦
ሕዝቅኤል 32፥21፤ *"ኃያላን አምላክ" በሲኦል ውስጥ ሆነው ከረዳቶቹ ጋር ይናገሩታል፤ በሰይፍም የተገደሉት ያልተገረዙ ወርደው ተኝተዋል*። יְדַבְּרוּ-לוֹ אֵלֵי גִבּוֹרִים, מִתּוֹךְ שְׁאוֹל--אֶת-עֹזְרָיו; יָרְדוּ שָׁכְבוּ הָעֲרֵלִים, חַלְלֵי-חָרֶב
በእንግሊዝኛው Young's Literal Translation የሚባለው ትርጉም ይመልከቱ። ዐማርኛው ላይ እና አንዳንድ እንግሊዝኛ ላይ በትክክል ለማስቀመጥ ቢዳዳቸውም ዕብራይስጡ ግን "ኤል-ጊቦሪም" אֵלֵ֧י גִבּוֹרִ֛ים በማለት ሳቅማማ አስቀምጦታል፥ "ጊቦሪም" גִבּוֹרִ֛ים የጊቦር ብዙ ቁጥር ሲሆን "ኃያላን" ማለት ነው። ይህ የተለመደ አገላለጽ ነው፥ "ኤል" אֵ֣ל የሚለው አጫፋሪ ስም ለቦታ ስም ሆኖ መጥቷል፦
ዘፍጥረት 35፥7 *"የዚያንም ቦታ ስም "ኤል-ቤቴል" ብሎ ጠራው"*።
"ኤል-ቤቴል" אֵ֖ל בֵּֽית אֵ֖ל ማለት "የቤቴል አምላክ" ማለት ነው። ያ ቦታ አምላክ ነውን? "አይ የቦታው ስም እንጂ ምንነቱ አምላክ አይደለም" ካላችሁ እንግዲያውስ የሕጻኑ ስም እንጂ ምንነቱ አምላክ አይደለም። ኢሳይያስ 9፥6 "ስሙም" ስለሚል "ኃያል አምላክ" ልክ እንደ "ኤል-ቤቴል" የሕጻኑ ስም እንጂ እንደ ያህዌህ በቀጥታ "ኃያል አምላክ" አልተባለም፦
ኢሳይያስ 10፥21 *"የያዕቆብም ቅሬታ ወደ ኃያል አምላክ ይመለሳሉ*"።
መቼም በኢሳይያስ ዘመን የተወለደው የነቢይቱ ልጅ ሕጻኑን ስሙ እንጂ "ኃያል አምላክ" ነው እንደማትሉ ሁሉ ኢሳይያስ 9፥6 ላይ ለኢየሱስ ድርብ ትንቢት ነው ካላችሁ እንግዲያውስ ሕጻኑ ኢየሱስ ስሙ እንጂ ምንነቱ "ኃያል አምላክ" አይደለም። ስለዚህ ብዙ ዐበይት ክርስትና፦ "አምላክ ተወልዷል" የሚለው ድምዳሜአችሁ ሥረ-መሠረት የሌለው የእምቧይ ካብ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሢሠልስ አምላክ አሊያም አብ ተጠቅልሎ ይተኛልን? ሕጻኑ ግን ተኝቷል፦
ሉቃስ 2፥12 ይህም ምልክት ይሆንላችኋል፤ *ሕፃን ተጠቅልሎ በግርግምም "ተኝቶ" ታገኛላችሁ*።
ሉቃስ 2፥16 ፈጥነውም መጡ ማርያምን እና ዮሴፍን *ሕፃኑንም በግርግም "ተኝቶ" አገኙ*።
አንድ አምላክ አይተኛም፥ አያንቀላፋም። አምላክ አሊያም አብ ያድጋልን? ሕጻኑ ግን አድጓል፦ የአምላክም ጸጋ በላዩ ላይ ነበረ፦
ሉቃ2:40 *"ሕፃኑም አደገ"፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የአምላክም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ*።
ሉቃስ 2፥52 *ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በአምላክ እና በሰው ፊት "ያድግ" ነበር*።
"የአምላክም ጸጋ በአምላክ ላይ ነበረ፥ አምላክ በአምላክ ፊት ያድግ ነበር" ትርጉም አይሰጥም። አምላክ አሊያም አብ እናት አለውን? ሕጻኑ ግን እናት አለው፦
ማቴዎስ 2፥13 *ሕፃኑን እና እናቱንም* ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ።
ማቴዎስ 2፥20 *ሕፃኑን እናቱንም* ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።
ሲያረብብ ሕጻኑ "ኤል-ጊቦር" אֵ֣ל גִּבּ֔וֹר ማለትም "ኃያል አምላክ" ቢባል እንኳን "ኤል-ሻዳይ" אֵ֣ל שַׁדַּ֔י ማለትም "ሁሉን የሚችል አምላክ" ነው ማለት አይደለም። ምክንያቱም ነገሥታት ""ኤል-ጊቦር" ተብለዋልና፦
ሕዝቅኤል 32፥21፤ *"ኃያላን አምላክ" በሲኦል ውስጥ ሆነው ከረዳቶቹ ጋር ይናገሩታል፤ በሰይፍም የተገደሉት ያልተገረዙ ወርደው ተኝተዋል*። יְדַבְּרוּ-לוֹ אֵלֵי גִבּוֹרִים, מִתּוֹךְ שְׁאוֹל--אֶת-עֹזְרָיו; יָרְדוּ שָׁכְבוּ הָעֲרֵלִים, חַלְלֵי-חָרֶב
በእንግሊዝኛው Young's Literal Translation የሚባለው ትርጉም ይመልከቱ። ዐማርኛው ላይ እና አንዳንድ እንግሊዝኛ ላይ በትክክል ለማስቀመጥ ቢዳዳቸውም ዕብራይስጡ ግን "ኤል-ጊቦሪም" אֵלֵ֧י גִבּוֹרִ֛ים በማለት ሳቅማማ አስቀምጦታል፥ "ጊቦሪም" גִבּוֹרִ֛ים የጊቦር ብዙ ቁጥር ሲሆን "ኃያላን" ማለት ነው። ይህ የተለመደ አገላለጽ ነው፥ "ኤል" אֵ֣ל የሚለው አጫፋሪ ስም ለቦታ ስም ሆኖ መጥቷል፦
ዘፍጥረት 35፥7 *"የዚያንም ቦታ ስም "ኤል-ቤቴል" ብሎ ጠራው"*።
"ኤል-ቤቴል" אֵ֖ל בֵּֽית אֵ֖ל ማለት "የቤቴል አምላክ" ማለት ነው። ያ ቦታ አምላክ ነውን? "አይ የቦታው ስም እንጂ ምንነቱ አምላክ አይደለም" ካላችሁ እንግዲያውስ የሕጻኑ ስም እንጂ ምንነቱ አምላክ አይደለም። ኢሳይያስ 9፥6 "ስሙም" ስለሚል "ኃያል አምላክ" ልክ እንደ "ኤል-ቤቴል" የሕጻኑ ስም እንጂ እንደ ያህዌህ በቀጥታ "ኃያል አምላክ" አልተባለም፦
ኢሳይያስ 10፥21 *"የያዕቆብም ቅሬታ ወደ ኃያል አምላክ ይመለሳሉ*"።
መቼም በኢሳይያስ ዘመን የተወለደው የነቢይቱ ልጅ ሕጻኑን ስሙ እንጂ "ኃያል አምላክ" ነው እንደማትሉ ሁሉ ኢሳይያስ 9፥6 ላይ ለኢየሱስ ድርብ ትንቢት ነው ካላችሁ እንግዲያውስ ሕጻኑ ኢየሱስ ስሙ እንጂ ምንነቱ "ኃያል አምላክ" አይደለም። ስለዚህ ብዙ ዐበይት ክርስትና፦ "አምላክ ተወልዷል" የሚለው ድምዳሜአችሁ ሥረ-መሠረት የሌለው የእምቧይ ካብ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሰንበት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥124 *"ሰንበት የተደረገው በእነዚያ በእርሱ በተለያዩበት ሰዎች ላይ ብቻ ነው"*፡፡ ጌታህም በትንሣኤ ቀን ይለያዩበት በነበሩት ነገር በመካከላቸው በእርግጥ ይፈርዳል፡፡ إِنَّمَا جُعِلَ السَّبْتُ عَلَى الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ ۚ وَإِنَّ رَبَّكَ لَيَحْكُمُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ
"ሠብት" سَّبْت የሚለው ቃል "ሡባት" سُبَات ማለትም "ዕረፍት" ከሚለው የስም መደብ የረባ ሲሆን "ሰንበት" ማለት ነው፦
78፥9 *እንቅልፋችሁንም "ዕረፍት" አደረግን*፡፡ وَجَعَلْنَا نَوْمَكُمْ سُبَاتًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዕረፍት" ለሚለው ቃል የገባው "ሡባት" سُبَات መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህንን ሰንበት ለማወቅ ሳምንታዊ ቀናትን እንዳስስ፦
1. "አሐድ" أحَد ማለት "አንድ" ማለት ነው፥ "እሑድ" የሚለው የግዕዙ ቃል በራሱ “አሐደ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አንድ" ማለት ነው።
2. "ኢስነይን" اِثْنَيْن ማለት "ሁለት" ማለት ነው፥ "ሰኞ" ማለት "ሰነየ" ማለትም "ደገመ" ከሚል የመጣ ሲሆን "ሁለተኛ" ማለት ነው።
3. "ሱላሳእ" ثُّلَاثَاء ማለት "ሦስት" ማለት ነው፥ "ማክሰኞ" ማለት "ማግስት" ማለት ነው፤ የእሁድ ማግስት "ሦስተኛ" ቀን ነው።
4. "አርቢዓእ" أَرْبِعَاء ማለት "አራት" ማለት ነው፥ "ረቡዕ" ማለት "ረበዓ" ከሚል የመጣ ሲሆን "አራተኛ" ማለት ነው።
5. "ኸሚሥ" خَمِيس ማለት "አምስት" ማለት ነው፥ "ሐሙስ" ማለት "አምሽት" "አምስት" ከሚል የመጣ ሲሆን "አምስተኛ" ማለት ነው።
6. "ጁሙዓህ" جُمُعَة ማለት "ስብስብ" ማለት ነው፥ "ዓርብ" የሚለው "ረበዐ" ማለትም "ሰበሰበ" ማለት ሲሆን "መሰብሰቢያ" ስድስተኛ ነው።
7. "ሠብት" سَّبْت ማለት "ዕረፍት" ማለት ነው፥ "ቅዳሜ" ማለት "ቀዳሚት" ማለት ሲሆን የጥንቷና የቀደመችው ሰንበት ናት። "ሰንበት" የሚለው የግዕዙ ቃል በራሱ "እረፍት" ማለት ነው።
ስለዚህ ይህቺ ሰንበት ሰባተኛዋ ቀን ናት፥ "ሠብዓህ" سَبْعَة ማለት እራሱ "ሰባት" ማለት ነው። በዚህ በሰባተኛው ቀን እረፍት የተደረገው በእስራኤል ልጆች ብቻ ነው፦
16፥124 *"ሰንበት የተደረገው በእነዚያ በእርሱ በተለያዩበት ሰዎች ላይ ብቻ ነው"*፡፡ ጌታህም በትንሣኤ ቀን ይለያዩበት በነበሩት ነገር በመካከላቸው በእርግጥ ይፈርዳል፡፡ إِنَّمَا جُعِلَ السَّبْتُ عَلَى الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ ۚ وَإِنَّ رَبَّكَ لَيَحْكُمُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ
በዚህ ቀን ሥራ መሥራት የተከለከለ ነው፥ አምላካችን አላህም፦ "በሰንበት ቀን ትዕዛዝን አትተላልፉ" ብሏቸው ነበር፦
4፥154 በቃል ኪዳናቸውም ምክንያት የጡርን ተራራ ከበላያቸው አነሳን፡፡ ለእነሱም «ደጃፉን አጎንባሾች ኾናችሁ ግቡ» አልን፡፡ *ለእነርሱም «በሰንበት ቀን ትዕዛዝን አትተላልፉ» አልን*፡፡ ከእነሱም ከባድን ቃል ኪዳን ያዝን፡፡ وَرَفَعْنَا فَوْقَهُمُ الطُّورَ بِمِيثَاقِهِمْ وَقُلْنَا لَهُمُ ادْخُلُوا الْبَابَ سُجَّدًا وَقُلْنَا لَهُمْ لَا تَعْدُوا فِي السَّبْتِ وَأَخَذْنَا مِنْهُم مِّيثَاقًا غَلِيظًا
"ቁልና" قُلْنَا የሚለው "ወሶይና" وَصَّيْنَا ለሚለው ቃል ተለዋዋጭ ሲሆን "አዘዝን" ማለት ነው። በሰንበት ቀን እንዲያርፉ እና ይህንን ትእዛዝ እንዳይተላለፉ አዟቸው ነበር። ቅሉ ግን በቀይ ባሕር ዳርቻ በምድያም እና በሲና መካከል ባለችው ከተማ በእረፍታቸው ቀን ለፈተና ዓሦቻቸው የተከማቹ ኾነው ይመጡላቸው ነበር፥ በአዘቦት ቀናት ግን አይመጡም ነበር፦
7፥163 *ከዚያችም በባሕሩ ዳርቻ ከነበረችው ከተማ በሰንበት ቀን ወሰን ባለፉ ጊዜ፥ በሰንበታቸው ቀን ዓሦቻቸው የተከማቹ ኾነው በሚመጡላቸው ጊዜ የኾነውን ጠይቃቸው፡፡ ሰንበትንም በማያከብሩበት ቀን አይመጡላቸውም፡፡ እንደዚሁ ያምጹበት በነበሩት ምክንያት እንፈትናቸዋለን*፡፡ وَاسْأَلْهُمْ عَنِ الْقَرْيَةِ الَّتِي كَانَتْ حَاضِرَةَ الْبَحْرِ إِذْ يَعْدُونَ فِي السَّبْتِ إِذْ تَأْتِيهِمْ حِيتَانُهُمْ يَوْمَ سَبْتِهِمْ شُرَّعًا وَيَوْمَ لَا يَسْبِتُونَ ۙ لَا تَأْتِيهِمْ ۚ كَذَٰلِكَ نَبْلُوهُم بِمَا كَانُوا يَفْسُقُونَ
"ሰንበታቸው" ለሚለው ቃል የገባው "ሰብቲሂም" سَبْتِهِمْ ሲሆን "እረፍታቸው" ማለት ነው። "ሰንበትንም በማያከብሩበት" ለሚለው ቃል የገባው የግስ መደብ "ላ ተሥቢቱነ" لَا يَسْبِتُونَ ሲሆን "በማያርፉበት" ማለት ነው። በእረፍት ቀን ዓሣ በማጥመድ በአላህ ትእዛዝ ላይ ሲያምጹ "ወራዶች ዝንጀሮዎች ኹኑ" አላቸው ሆኑም፦
7፥166 *ከእርሱም ከተከለከሉት ነገር በኮሩ ጊዜ ለእነርሱ «ወራዶች ዝንጀሮች ኹኑ አልን» ኾኑም*፡፡ فَلَمَّا عَتَوْا عَن مَّا نُهُوا عَنْهُ قُلْنَا لَهُمْ كُونُوا قِرَدَةً خَاسِئِينَ
2፥65 *እነዚያንም ከእናንተ ውስጥ *"በሰንበት ቀን ዓሣን በማጥመድ ወሰን ያለፉትን እና ለእነርሱ «ወራዶች ዝንጀሮዎች ኹኑ» ያልናቸውን በእርግጥ ዐወቃችሁ*፡፡ وَلَقَدْ عَلِمْتُمُ الَّذِينَ اعْتَدَوْا مِنكُمْ فِي السَّبْتِ فَقُلْنَا لَهُمْ كُونُوا قِرَدَةً خَاسِئِينَ
ይህ ክስተት የተከሰተው አላህ ወደ ሙሳ ተውራትን ባወረደበት ዘመን ነው፥ አላህ ወደ ሙሳ ተውራትን ሲያወርድ ነቢያችን”ﷺ” አልነበሩም። ይህንን የሙሳ ወሬ “ነቁሱ ዐለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት ለነቢያችን”ﷺ” የሚተርከው እራሱ ወደ ሙሳም ትዕዛዝን ያወረደው አምላክ ነው፦
28፥44 *ወደ ሙሳም ትዕዛዝን ባወረድንለት ጊዜ ከተራራው በምዕራባዊው ጎን አልነበርክም* ከተጣዱትም አልነበርክም፡፡ وَمَا كُنتَ بِجَانِبِ الْغَرْبِيِّ إِذْ قَضَيْنَا إِلَىٰ مُوسَى الْأَمْرَ وَمَا كُنتَ مِنَ الشَّاهِدِينَ
20፥9 *የሙሳም ወሬ በእርግጥ መጥቶልሃል*፡፡ وَهَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ مُوسَىٰ
አምላካችን አላህ ከመልክተኞቹም ወሬዎች ለነብያችን”ﷺ” መተረኩ ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ ነው፦
11:120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “እንተርክልሃለን"፤ በዚህችም እውነቱ ነገር "ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ" መጥቶልሃል*፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
16፥124 *"ሰንበት የተደረገው በእነዚያ በእርሱ በተለያዩበት ሰዎች ላይ ብቻ ነው"*፡፡ ጌታህም በትንሣኤ ቀን ይለያዩበት በነበሩት ነገር በመካከላቸው በእርግጥ ይፈርዳል፡፡ إِنَّمَا جُعِلَ السَّبْتُ عَلَى الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ ۚ وَإِنَّ رَبَّكَ لَيَحْكُمُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ
"ሠብት" سَّبْت የሚለው ቃል "ሡባት" سُبَات ማለትም "ዕረፍት" ከሚለው የስም መደብ የረባ ሲሆን "ሰንበት" ማለት ነው፦
78፥9 *እንቅልፋችሁንም "ዕረፍት" አደረግን*፡፡ وَجَعَلْنَا نَوْمَكُمْ سُبَاتًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ዕረፍት" ለሚለው ቃል የገባው "ሡባት" سُبَات መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህንን ሰንበት ለማወቅ ሳምንታዊ ቀናትን እንዳስስ፦
1. "አሐድ" أحَد ማለት "አንድ" ማለት ነው፥ "እሑድ" የሚለው የግዕዙ ቃል በራሱ “አሐደ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "አንድ" ማለት ነው።
2. "ኢስነይን" اِثْنَيْن ማለት "ሁለት" ማለት ነው፥ "ሰኞ" ማለት "ሰነየ" ማለትም "ደገመ" ከሚል የመጣ ሲሆን "ሁለተኛ" ማለት ነው።
3. "ሱላሳእ" ثُّلَاثَاء ማለት "ሦስት" ማለት ነው፥ "ማክሰኞ" ማለት "ማግስት" ማለት ነው፤ የእሁድ ማግስት "ሦስተኛ" ቀን ነው።
4. "አርቢዓእ" أَرْبِعَاء ማለት "አራት" ማለት ነው፥ "ረቡዕ" ማለት "ረበዓ" ከሚል የመጣ ሲሆን "አራተኛ" ማለት ነው።
5. "ኸሚሥ" خَمِيس ማለት "አምስት" ማለት ነው፥ "ሐሙስ" ማለት "አምሽት" "አምስት" ከሚል የመጣ ሲሆን "አምስተኛ" ማለት ነው።
6. "ጁሙዓህ" جُمُعَة ማለት "ስብስብ" ማለት ነው፥ "ዓርብ" የሚለው "ረበዐ" ማለትም "ሰበሰበ" ማለት ሲሆን "መሰብሰቢያ" ስድስተኛ ነው።
7. "ሠብት" سَّبْت ማለት "ዕረፍት" ማለት ነው፥ "ቅዳሜ" ማለት "ቀዳሚት" ማለት ሲሆን የጥንቷና የቀደመችው ሰንበት ናት። "ሰንበት" የሚለው የግዕዙ ቃል በራሱ "እረፍት" ማለት ነው።
ስለዚህ ይህቺ ሰንበት ሰባተኛዋ ቀን ናት፥ "ሠብዓህ" سَبْعَة ማለት እራሱ "ሰባት" ማለት ነው። በዚህ በሰባተኛው ቀን እረፍት የተደረገው በእስራኤል ልጆች ብቻ ነው፦
16፥124 *"ሰንበት የተደረገው በእነዚያ በእርሱ በተለያዩበት ሰዎች ላይ ብቻ ነው"*፡፡ ጌታህም በትንሣኤ ቀን ይለያዩበት በነበሩት ነገር በመካከላቸው በእርግጥ ይፈርዳል፡፡ إِنَّمَا جُعِلَ السَّبْتُ عَلَى الَّذِينَ اخْتَلَفُوا فِيهِ ۚ وَإِنَّ رَبَّكَ لَيَحْكُمُ بَيْنَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ فِيمَا كَانُوا فِيهِ يَخْتَلِفُونَ
በዚህ ቀን ሥራ መሥራት የተከለከለ ነው፥ አምላካችን አላህም፦ "በሰንበት ቀን ትዕዛዝን አትተላልፉ" ብሏቸው ነበር፦
4፥154 በቃል ኪዳናቸውም ምክንያት የጡርን ተራራ ከበላያቸው አነሳን፡፡ ለእነሱም «ደጃፉን አጎንባሾች ኾናችሁ ግቡ» አልን፡፡ *ለእነርሱም «በሰንበት ቀን ትዕዛዝን አትተላልፉ» አልን*፡፡ ከእነሱም ከባድን ቃል ኪዳን ያዝን፡፡ وَرَفَعْنَا فَوْقَهُمُ الطُّورَ بِمِيثَاقِهِمْ وَقُلْنَا لَهُمُ ادْخُلُوا الْبَابَ سُجَّدًا وَقُلْنَا لَهُمْ لَا تَعْدُوا فِي السَّبْتِ وَأَخَذْنَا مِنْهُم مِّيثَاقًا غَلِيظًا
"ቁልና" قُلْنَا የሚለው "ወሶይና" وَصَّيْنَا ለሚለው ቃል ተለዋዋጭ ሲሆን "አዘዝን" ማለት ነው። በሰንበት ቀን እንዲያርፉ እና ይህንን ትእዛዝ እንዳይተላለፉ አዟቸው ነበር። ቅሉ ግን በቀይ ባሕር ዳርቻ በምድያም እና በሲና መካከል ባለችው ከተማ በእረፍታቸው ቀን ለፈተና ዓሦቻቸው የተከማቹ ኾነው ይመጡላቸው ነበር፥ በአዘቦት ቀናት ግን አይመጡም ነበር፦
7፥163 *ከዚያችም በባሕሩ ዳርቻ ከነበረችው ከተማ በሰንበት ቀን ወሰን ባለፉ ጊዜ፥ በሰንበታቸው ቀን ዓሦቻቸው የተከማቹ ኾነው በሚመጡላቸው ጊዜ የኾነውን ጠይቃቸው፡፡ ሰንበትንም በማያከብሩበት ቀን አይመጡላቸውም፡፡ እንደዚሁ ያምጹበት በነበሩት ምክንያት እንፈትናቸዋለን*፡፡ وَاسْأَلْهُمْ عَنِ الْقَرْيَةِ الَّتِي كَانَتْ حَاضِرَةَ الْبَحْرِ إِذْ يَعْدُونَ فِي السَّبْتِ إِذْ تَأْتِيهِمْ حِيتَانُهُمْ يَوْمَ سَبْتِهِمْ شُرَّعًا وَيَوْمَ لَا يَسْبِتُونَ ۙ لَا تَأْتِيهِمْ ۚ كَذَٰلِكَ نَبْلُوهُم بِمَا كَانُوا يَفْسُقُونَ
"ሰንበታቸው" ለሚለው ቃል የገባው "ሰብቲሂም" سَبْتِهِمْ ሲሆን "እረፍታቸው" ማለት ነው። "ሰንበትንም በማያከብሩበት" ለሚለው ቃል የገባው የግስ መደብ "ላ ተሥቢቱነ" لَا يَسْبِتُونَ ሲሆን "በማያርፉበት" ማለት ነው። በእረፍት ቀን ዓሣ በማጥመድ በአላህ ትእዛዝ ላይ ሲያምጹ "ወራዶች ዝንጀሮዎች ኹኑ" አላቸው ሆኑም፦
7፥166 *ከእርሱም ከተከለከሉት ነገር በኮሩ ጊዜ ለእነርሱ «ወራዶች ዝንጀሮች ኹኑ አልን» ኾኑም*፡፡ فَلَمَّا عَتَوْا عَن مَّا نُهُوا عَنْهُ قُلْنَا لَهُمْ كُونُوا قِرَدَةً خَاسِئِينَ
2፥65 *እነዚያንም ከእናንተ ውስጥ *"በሰንበት ቀን ዓሣን በማጥመድ ወሰን ያለፉትን እና ለእነርሱ «ወራዶች ዝንጀሮዎች ኹኑ» ያልናቸውን በእርግጥ ዐወቃችሁ*፡፡ وَلَقَدْ عَلِمْتُمُ الَّذِينَ اعْتَدَوْا مِنكُمْ فِي السَّبْتِ فَقُلْنَا لَهُمْ كُونُوا قِرَدَةً خَاسِئِينَ
ይህ ክስተት የተከሰተው አላህ ወደ ሙሳ ተውራትን ባወረደበት ዘመን ነው፥ አላህ ወደ ሙሳ ተውራትን ሲያወርድ ነቢያችን”ﷺ” አልነበሩም። ይህንን የሙሳ ወሬ “ነቁሱ ዐለይከ” نَقُصُّ عَلَيْكَ ማለትም “እንተርክልሃለን” በማለት ለነቢያችን”ﷺ” የሚተርከው እራሱ ወደ ሙሳም ትዕዛዝን ያወረደው አምላክ ነው፦
28፥44 *ወደ ሙሳም ትዕዛዝን ባወረድንለት ጊዜ ከተራራው በምዕራባዊው ጎን አልነበርክም* ከተጣዱትም አልነበርክም፡፡ وَمَا كُنتَ بِجَانِبِ الْغَرْبِيِّ إِذْ قَضَيْنَا إِلَىٰ مُوسَى الْأَمْرَ وَمَا كُنتَ مِنَ الشَّاهِدِينَ
20፥9 *የሙሳም ወሬ በእርግጥ መጥቶልሃል*፡፡ وَهَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ مُوسَىٰ
አምላካችን አላህ ከመልክተኞቹም ወሬዎች ለነብያችን”ﷺ” መተረኩ ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ ነው፦
11:120 *ከመልክተኞቹም ወሬዎች* ተፈላጊውን ሁሉንም ልብህን በእርሱ የምናረካበትን “እንተርክልሃለን"፤ በዚህችም እውነቱ ነገር "ለምእምናን ግሳጼ እና ማስታወሻ" መጥቶልሃል*፡፡ وَكُلًّۭا نَّقُصُّ عَلَيْكَ مِنْ أَنۢبَآءِ ٱلرُّسُلِ مَا نُثَبِّتُ بِهِۦ فُؤَادَكَ ۚ وَجَآءَكَ فِى هَٰذِهِ ٱلْحَقُّ وَمَوْعِظَةٌۭ وَذِكْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
ወደ ባይብል ስንመጣ እስራኤላውያን ስድስት ቀን ሠርተው በሰባተኛው ቀን ዕረፍት ነበሩ፣ ስድስት ወር ሠርተው በሰባተኛው ወር በ 1ኛው ቀን በ 10ኛው ቀን ዕረፍት ነበሩ፣ ስድስት ዓመት ሠርተው በሰባተኛው ዓመት ዕረፍት ነበሩ፦
ዘሌዋውያን 23፥3 *ስድስት ቀን ሥራ ይሠራል፤ በሰባተኛው ቀን ግን የዕረፍት ሰንበት ነው*።
ዘሌዋውያን 23፥24 ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ *በሰባተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ዕረፍት፥ በመለከት ድምፅ መታሰቢያ፥ የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ*።
ዘሌዋውያን 25፥4 *"ስድስት ዓመት እርሻህን ዝራ፥ ስድስት ዓመትም ወይንህን ቍረጥ ፍሬዋንም በሰባተኛው ዓመት ግን ለምድሪቱ የዕረፍት ሰንበት፥ ለእግዚአብሔር ሰንበት፥ ትሁን"*
ነዶ ካመጡበት ቀን በኋላ ከሰንበት ማግስት 7×7= 49 ኛው ቀን ሲያልፍ 50 ኛው ቀን እረፍት ያርፋሉ፥ ከኒሳን ወር 7×7= 49 ኛው ዓመት ሲያልፍ 50 ኛው ዓመት ኢዮቤልዩ እረፍት ያርፋሉ፦
ዘሌዋውያን 23፥15 *የወዘወዛችሁትን ነዶ ከምታመጡበት ቀን በኋላ ከሰንበት ማግስት ፍጹም ሰባት ጊዜ ሰባት ቀን ቍጠሩ፤ እስከ ሰባተኛ ሰንበት ማግስት ድረስ አምሳ ቀን ቍጠሩ"*።
ዘሌዋውያን 25፥8 *"ሰባት ጊዜ ሰባት አድርገህ የዓመታትን ሰንበት ሰባት ቍጠር፤ የሰባት ዓመታትም ሰንበት ዘመን አርባ ዘጠኝ ዓመት ትቈጥራለህ*።
ዘሌዋውያን 25፥10 *አምሳኛውንም ዓመት ትቀድሳላችሁ፥ በምድሪቱም ለሚኖሩባት ሁሉ ነጻነትን ታውጃላችሁ፤ እርሱ ለእናንተ ኢዮቤልዩ ነው"*።
እስራኤላውያን አንድ ሰንበት ብቻ አልነበራቸው፥ ከላይ እንደተጠቀሰው ብዙ ሰንበታት ነበሩ። እርሱም፦ "ሰንበታቴን" ይላል፦
ሕዝቅኤል 20፥12 በእኔ እና በእነርሱ መካከል ምልክት ይሆኑ ዘንድ *ሰንበታቴን* ሰጠኋቸው።
እነዚህ ቀንን፣ ወርን፣ ዓመትን እየተጠበቁ የሚታረፉ ሰንበታት ጳውሎስ ደካማ እና የተናቀ ስለሆነ ተሽሯል እያለን ነው፦
ገላትያ 4፥9 *ወደ ደካማ ወደሚናቅም ወደ መጀመሪያ ትምህርት እንዴት ትመለሳላችሁ? እንደ ገና ባሪያዎች ሆናችሁ ዳግመኛ ለዚያ ልትገዙ ትወዳላችሁን? ቀንንና ወርን ዘመንንም ዓመትንም በጥንቃቄ ትጠብቃላችሁ*።
ዕብራውያን 7፥18 *ሕጉ ምንም ፍጹም አላደረገምና፥ ስለዚህም የምትደክም የማትጠቅምም ስለሆነች የቀደመች ትእዛዝ ተሽራለች"*።
ኤፌሶን 2፥14 *በአዋጅ የተነገሩትንም የትእዛዛትን ሕግ ሽሮ"*
ቆላስይስ 2፥16 *እንግዲህ በመብል ወይም በመጠጥ ወይም ስለ በዓል ወይም ስለ ወር መባቻ ወይም ስለ "ሰንበት" ማንም አይፍረድባችሁ። እነዚህ ሊመጡ ያሉት ነገሮች ጥላ ናቸውና፥ አካሉ ግን የክርስቶስ ነው*።
ዘሌዋውያን ላይ በአዋጅ የተነገሩትን የትእዛዛትን ሕግ ሰንበታት ናቸው፥ እነዚህ ሰንበታት አካሉን የሚያመላክቱ ጥላ"Typology" ስለሆኑ ተሽረዋል እያለን ነው። ስለዚህ ሰንበታት አዲስ ኪዳን ላይ የሉም።ለእኛ ለሙሥሊሞች የሚኖረው አንድምታ አላህ ለእስራኤላውያን ያዘዘው ሰንበት ለሁሉም ሕዝቦች አለመሆኑ ማሳያ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዘሌዋውያን 23፥3 *ስድስት ቀን ሥራ ይሠራል፤ በሰባተኛው ቀን ግን የዕረፍት ሰንበት ነው*።
ዘሌዋውያን 23፥24 ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ *በሰባተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን ዕረፍት፥ በመለከት ድምፅ መታሰቢያ፥ የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ*።
ዘሌዋውያን 25፥4 *"ስድስት ዓመት እርሻህን ዝራ፥ ስድስት ዓመትም ወይንህን ቍረጥ ፍሬዋንም በሰባተኛው ዓመት ግን ለምድሪቱ የዕረፍት ሰንበት፥ ለእግዚአብሔር ሰንበት፥ ትሁን"*
ነዶ ካመጡበት ቀን በኋላ ከሰንበት ማግስት 7×7= 49 ኛው ቀን ሲያልፍ 50 ኛው ቀን እረፍት ያርፋሉ፥ ከኒሳን ወር 7×7= 49 ኛው ዓመት ሲያልፍ 50 ኛው ዓመት ኢዮቤልዩ እረፍት ያርፋሉ፦
ዘሌዋውያን 23፥15 *የወዘወዛችሁትን ነዶ ከምታመጡበት ቀን በኋላ ከሰንበት ማግስት ፍጹም ሰባት ጊዜ ሰባት ቀን ቍጠሩ፤ እስከ ሰባተኛ ሰንበት ማግስት ድረስ አምሳ ቀን ቍጠሩ"*።
ዘሌዋውያን 25፥8 *"ሰባት ጊዜ ሰባት አድርገህ የዓመታትን ሰንበት ሰባት ቍጠር፤ የሰባት ዓመታትም ሰንበት ዘመን አርባ ዘጠኝ ዓመት ትቈጥራለህ*።
ዘሌዋውያን 25፥10 *አምሳኛውንም ዓመት ትቀድሳላችሁ፥ በምድሪቱም ለሚኖሩባት ሁሉ ነጻነትን ታውጃላችሁ፤ እርሱ ለእናንተ ኢዮቤልዩ ነው"*።
እስራኤላውያን አንድ ሰንበት ብቻ አልነበራቸው፥ ከላይ እንደተጠቀሰው ብዙ ሰንበታት ነበሩ። እርሱም፦ "ሰንበታቴን" ይላል፦
ሕዝቅኤል 20፥12 በእኔ እና በእነርሱ መካከል ምልክት ይሆኑ ዘንድ *ሰንበታቴን* ሰጠኋቸው።
እነዚህ ቀንን፣ ወርን፣ ዓመትን እየተጠበቁ የሚታረፉ ሰንበታት ጳውሎስ ደካማ እና የተናቀ ስለሆነ ተሽሯል እያለን ነው፦
ገላትያ 4፥9 *ወደ ደካማ ወደሚናቅም ወደ መጀመሪያ ትምህርት እንዴት ትመለሳላችሁ? እንደ ገና ባሪያዎች ሆናችሁ ዳግመኛ ለዚያ ልትገዙ ትወዳላችሁን? ቀንንና ወርን ዘመንንም ዓመትንም በጥንቃቄ ትጠብቃላችሁ*።
ዕብራውያን 7፥18 *ሕጉ ምንም ፍጹም አላደረገምና፥ ስለዚህም የምትደክም የማትጠቅምም ስለሆነች የቀደመች ትእዛዝ ተሽራለች"*።
ኤፌሶን 2፥14 *በአዋጅ የተነገሩትንም የትእዛዛትን ሕግ ሽሮ"*
ቆላስይስ 2፥16 *እንግዲህ በመብል ወይም በመጠጥ ወይም ስለ በዓል ወይም ስለ ወር መባቻ ወይም ስለ "ሰንበት" ማንም አይፍረድባችሁ። እነዚህ ሊመጡ ያሉት ነገሮች ጥላ ናቸውና፥ አካሉ ግን የክርስቶስ ነው*።
ዘሌዋውያን ላይ በአዋጅ የተነገሩትን የትእዛዛትን ሕግ ሰንበታት ናቸው፥ እነዚህ ሰንበታት አካሉን የሚያመላክቱ ጥላ"Typology" ስለሆኑ ተሽረዋል እያለን ነው። ስለዚህ ሰንበታት አዲስ ኪዳን ላይ የሉም።ለእኛ ለሙሥሊሞች የሚኖረው አንድምታ አላህ ለእስራኤላውያን ያዘዘው ሰንበት ለሁሉም ሕዝቦች አለመሆኑ ማሳያ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አዲስ ዓመት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
የፈረንጆች አዲስ ዓመት ጃኑአርይ ነው። “ጃኑአርይ” ማለት “ጃኑስ” የተባለው ጣዖት የሚመለክበት ወር ነው። ይህ በዓል ጁለስ ቄሳር በ 46 ቅድመ-ልደት ስለጀመረው በዚህ ወር ዓመቱ ስለሚቀየር ጁሊያን የዘመን አቆጣጠር ይባላል። ቁጥሩ ደግሞ ኢየሱስ ከተወለደበት ጀምሮ የሚቆጠር የክርስትና በዓል ያደረገው በ 1582 ድኅረ-ልደት ግሪጎሪ ወይም ጎርጎርዮስ የተባለው ጳጳስ ነው፥ በዚህም የጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ይባላል። ይህ ዓመታዊ በዓል ዓረማዊ እና ክርስትናን ቀላቅሎ የያዘ በዓል ነው፥ በዚህ ጊዜ "እንኳን አደረስን" ወይም "እንኳን አደረሳችሁ" ስንል ይህንን በዓል ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ ነው። ሙሥሊም ያሉት ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻ ናቸው፥ እነርሱም ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *”አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው”*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”በሁለቱ በዓል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል”*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፥ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል። ስለዚህ ከአላህ የወረዱትን ቁርኣን እና ሐዲስ ብቻ መከተል አለብን፦
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢትባዕ” إِتْبَاع ማለት ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ማለት ነው። ሙሥሊም የተወረደውን ብቻ ሲከተል ሁለት ብቻ ዒድ ያከብራል።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
የፈረንጆች አዲስ ዓመት ጃኑአርይ ነው። “ጃኑአርይ” ማለት “ጃኑስ” የተባለው ጣዖት የሚመለክበት ወር ነው። ይህ በዓል ጁለስ ቄሳር በ 46 ቅድመ-ልደት ስለጀመረው በዚህ ወር ዓመቱ ስለሚቀየር ጁሊያን የዘመን አቆጣጠር ይባላል። ቁጥሩ ደግሞ ኢየሱስ ከተወለደበት ጀምሮ የሚቆጠር የክርስትና በዓል ያደረገው በ 1582 ድኅረ-ልደት ግሪጎሪ ወይም ጎርጎርዮስ የተባለው ጳጳስ ነው፥ በዚህም የጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር ይባላል። ይህ ዓመታዊ በዓል ዓረማዊ እና ክርስትናን ቀላቅሎ የያዘ በዓል ነው፥ በዚህ ጊዜ "እንኳን አደረስን" ወይም "እንኳን አደረሳችሁ" ስንል ይህንን በዓል ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ ነው። ሙሥሊም ያሉት ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻ ናቸው፥ እነርሱም ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *”አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው”*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”በሁለቱ በዓል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል”*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፥ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል። ስለዚህ ከአላህ የወረዱትን ቁርኣን እና ሐዲስ ብቻ መከተል አለብን፦
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*። اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ
“ተከተሉ” የሚለው ቃል “ኢተቢዑ” اتَّبِعُوا ሲሆን “ኢትባዕ” إِتْبَاع ማለት ከአላህ ወደ ነቢያችን”ﷺ” የተወረደውን ብቻ መከተል ማለት ነው። ሙሥሊም የተወረደውን ብቻ ሲከተል ሁለት ብቻ ዒድ ያከብራል።
✍ ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አልተበረዘምን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?”* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
ብዙ ጊዜ ሚሽነሪዎች ከቁርኣን በፊት የነበሩት መጽሐፍት ላለመበረዛቸው እንደማስረጃ የሚያቀርቡት "የአላህን ንግግሮች ለዋጭ የለም" የሚለውን ይዘው ነው፥ ነገር ግን ዐውደ-ንባቡን ብንመለከት እየተናገረ ያለው ስለ መመሪያ ቃል ሳይሆን ስለ ውሳኔ ቃል ነው። ይህንን ለመረዳት ስለ አላህ ቃል ጥልልና ጥንፍፍ ያለ መረዳት ያስፈልገናል። “ከላም” كَلَٰم የሚለው ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው። ይህ የአላህ ንግግር በሁለት ይከፈላል፥ እርሱም፦ አንዱ “ከላሙ አት-ተሽሪዒይ” كَلَٰم التَشْرِعِي ሲባል፥ ሁለተኛው ደግሞ “ከላሙ አት-ተክውኒይ” كَلَٰم التَكْو۟نِي ይባላል። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?”* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
ብዙ ጊዜ ሚሽነሪዎች ከቁርኣን በፊት የነበሩት መጽሐፍት ላለመበረዛቸው እንደማስረጃ የሚያቀርቡት "የአላህን ንግግሮች ለዋጭ የለም" የሚለውን ይዘው ነው፥ ነገር ግን ዐውደ-ንባቡን ብንመለከት እየተናገረ ያለው ስለ መመሪያ ቃል ሳይሆን ስለ ውሳኔ ቃል ነው። ይህንን ለመረዳት ስለ አላህ ቃል ጥልልና ጥንፍፍ ያለ መረዳት ያስፈልገናል። “ከላም” كَلَٰم የሚለው ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው። ይህ የአላህ ንግግር በሁለት ይከፈላል፥ እርሱም፦ አንዱ “ከላሙ አት-ተሽሪዒይ” كَلَٰم التَشْرِعِي ሲባል፥ ሁለተኛው ደግሞ “ከላሙ አት-ተክውኒይ” كَلَٰم التَكْو۟نِي ይባላል። ይህንን ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ከላሙ አት-ተሽሪዒይ”
“ተሽሪዒይ” تَشْرِعِي የሚለው ቃል “ሸረዐ” شَرَّعَ ማለትም “ደነገገ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ድንጋጌ” ወይም “ሕግጋት” ማለት ነው፥ ይህ ሸሪዓህ ከአላህ ወደ ነቢያቱ የሚወርድ መመሪያ፣ መርሕ፣ ሥርዓት ነው። “ሸሪዓህ” شَرِيعَة ማለት “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው። ተውራት፣ ዘቡር፣ ኢንጂል፣ ቁርኣን ከላሙ አት-ተሽሪዒይ ናቸው። ከመጽሐፉ ሰዎች ከቁርኣን በፊት የነበሩትን የአላህ ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው በርዘውታል፦
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?”* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
“የሚለውጡት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዩሐረፉነሁ” يُحَرِّفُونَهُ ሲሆን “የሚበርዙት” ማለት ነው። “ዩሐረፉ” يُحَرِّفُ የሚለው አላፊ ግስ “ሐረፈ” حَرَّفَ ማለትም “በረዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። የሚበርዙት ፊደሉ “ሐርፍ” حَرْف ሲባል፥ የመበረዙ ድርጊቱ ደግሞ “ተሕሪፍ” تَحْرِيف ይባላል። የመጸሐፉ ሰዎች ከአላህ የወረደውን እዉነት በዉሸት ቀላቅለውታል፥ ሊበርዙት የቻሉት አላህ እነዚህን መጽሐፍት እንዲጠብቁ ሓላፍትና የሰጣቸው ለሰዎች ስለሆነ ነው፦
3፥71 *የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ?* “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
5፥44 ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም *ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉት* እና በእርሱም ላይ መስካሪዎች በኾኑት ይፈርዳሉ፡፡ وَالرَّبَّانِيُّونَ وَالْأَحْبَارُ بِمَا اسْتُحْفِظُوا مِن كِتَابِ اللَّهِ وَكَانُوا عَلَيْهِ شُهَدَاءَ ۚ
"እንዲጠብቁ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በየዘመናቱ ነቢያት ስለሚነሱ አዲስ ወሕይ ሲወርድ የተበረዘውን በአዲሱ ወሕይ መታረም ይችል ነበር። ነገር ግን ከነቢያችም”ﷺ” በኃላ የሚመጣ ነብይ፣ የሚላክ መልእክተኛ እና የሚወርድ ተንዚል ስለሌለ አላህ ቁርኣን እራሱ አውርዶ ከኋላውም ከፊቱም ውሸት እንዳመጣበት እራሱ ይጠብቀዋል፦
15፥9 *እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا ٱلذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُۥ لَحَٰفِظُونَ
41፥42 *ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም*፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
“ከላሙ አት-ተሽሪዒይ”
“ተሽሪዒይ” تَشْرِعِي የሚለው ቃል “ሸረዐ” شَرَّعَ ማለትም “ደነገገ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ድንጋጌ” ወይም “ሕግጋት” ማለት ነው፥ ይህ ሸሪዓህ ከአላህ ወደ ነቢያቱ የሚወርድ መመሪያ፣ መርሕ፣ ሥርዓት ነው። “ሸሪዓህ” شَرِيعَة ማለት “ትክክለኛ ሕግ” ማለት ነው። ተውራት፣ ዘቡር፣ ኢንጂል፣ ቁርኣን ከላሙ አት-ተሽሪዒይ ናቸው። ከመጽሐፉ ሰዎች ከቁርኣን በፊት የነበሩትን የአላህ ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ የሰው ንግግር በእጆቻቸው ፅፈው «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ብለው በርዘውታል፦
2፥79 *ለነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው*፡፡ ለነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው፡፡ ለነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
2፥75 *ከእነርሱ የኾኑ ጭፍሮች የአላህን ንግግር የሚሰሙ እና ከዚያም ከተረዱት በኋላ እነርሱ እያወቁ “የሚለውጡት” ሲኾኑ ለእናንተ ማመናቸውን ትከጅላላችሁን?”* أَفَتَطْمَعُونَ أَن يُؤْمِنُوا لَكُمْ وَقَدْ كَانَ فَرِيقٌ مِّنْهُمْ يَسْمَعُونَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ يُحَرِّفُونَهُ مِن بَعْدِ مَا عَقَلُوهُ وَهُمْ يَعْلَمُون
“የሚለውጡት” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዩሐረፉነሁ” يُحَرِّفُونَهُ ሲሆን “የሚበርዙት” ማለት ነው። “ዩሐረፉ” يُحَرِّفُ የሚለው አላፊ ግስ “ሐረፈ” حَرَّفَ ማለትም “በረዘ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። የሚበርዙት ፊደሉ “ሐርፍ” حَرْف ሲባል፥ የመበረዙ ድርጊቱ ደግሞ “ተሕሪፍ” تَحْرِيف ይባላል። የመጸሐፉ ሰዎች ከአላህ የወረደውን እዉነት በዉሸት ቀላቅለውታል፥ ሊበርዙት የቻሉት አላህ እነዚህን መጽሐፍት እንዲጠብቁ ሓላፍትና የሰጣቸው ለሰዎች ስለሆነ ነው፦
3፥71 *የመጸሐፉ ሰዎች ሆይ! “እዉነቱን በዉሸት” ለምን ትቀላቅላላችሁ?* “እዉነቱንም” እናንተ የምታወቁ ስትሆኑ ለምን ትደብቃላችሁ? يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تَلْبِسُونَ ٱلْحَقَّ بِٱلْبَٰطِلِ وَتَكْتُمُونَ ٱلْحَقَّ وَأَنتُمْ تَعْلَمُونَ
5፥44 ሊቃውንቱና ዐዋቂዎቹም *ከአላህ መጽሐፍ እንዲጠብቁ በተደረጉት* እና በእርሱም ላይ መስካሪዎች በኾኑት ይፈርዳሉ፡፡ وَالرَّبَّانِيُّونَ وَالْأَحْبَارُ بِمَا اسْتُحْفِظُوا مِن كِتَابِ اللَّهِ وَكَانُوا عَلَيْهِ شُهَدَاءَ ۚ
"እንዲጠብቁ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በየዘመናቱ ነቢያት ስለሚነሱ አዲስ ወሕይ ሲወርድ የተበረዘውን በአዲሱ ወሕይ መታረም ይችል ነበር። ነገር ግን ከነቢያችም”ﷺ” በኃላ የሚመጣ ነብይ፣ የሚላክ መልእክተኛ እና የሚወርድ ተንዚል ስለሌለ አላህ ቁርኣን እራሱ አውርዶ ከኋላውም ከፊቱም ውሸት እንዳመጣበት እራሱ ይጠብቀዋል፦
15፥9 *እኛ ቁርኣንን እኛው አወረድነው፡፡ እኛም ለእርሱ ጠባቂዎቹ ነን*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نَزَّلْنَا ٱلذِّكْرَ وَإِنَّا لَهُۥ لَحَٰفِظُونَ
41፥42 *ከኋላውም ከፊቱም ውሸት አይመጣበትም*፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
ነጥብ ሁለት
"ከላሙ አት-ተክውኒይ"
“ተክውኒይ” تَكْو۟نِي የሚለው ቃል “ከወነ” كَوَّنَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኹነት” ማለት ነው። አላህ በቃሉ “ኩን” كُن ማለትም “ኹን” የሚለው ይኾናል፦
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፥ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“ቃላችን” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በቁርኣን አላህ ይሆናል ብሎ የተናገረውን ንግግር ማንም ለዋጭ የለም። አላህ የትንሳኤ ቀን "ኹን" የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን ነው፥ ይህ የውሳኔ ንግግር ከመሆኑ በፊት በቁርኣን ስለተነገረ ይህ የነገረን ቃል እውነት ነው፦
6፥73 እርሱም ያ ሰማያትንና ምድርን በእውነት የፈጠረ ነው፡፡ *«ኹን» የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን አስታውስ፡፡ ቃሉ እውነት ነው*፡፡ በቀንዱም በሚነፋ ቀን ንግሥናው የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ ነው፡፡ እርሱም ጥበበኛው ውስጥ ዐዋቂው ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ ۖ وَيَوْمَ يَقُولُ كُن فَيَكُونُ ۚ قَوْلُهُ الْحَقُّ ۚ وَلَهُ الْمُلْكُ يَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ ۚ عَالِمُ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْخَبِيرُ
"ቃሉ እውነት ነው" የሚለው ይሰመርበት። ይህንን የአላህ የውሳኔ ቃል ነው፥ ይህንን ንግግር ማንም መለወጥ አይችልም፦
6፥115 *የጌታህም ቃላት እውነተኛና ትክክለኛ ስትኾን ተፈጸመች፡፡ ለቃላቱ ለዋጭ የለም*፡፡ እርሱም ሰሚው ዐዋቂው ነው፡፡ وَتَمَّتْ كَلِمَتُ رَبِّكَ صِدْقًا وَعَدْلًا ۚ لَّا مُبَدِّلَ لِكَلِمَاتِهِ ۚ وَهُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
"ተፈጸመች" የሚለው ተነግሮ የነበረውን ንግግር መሆኑ ይሰመርበት። ይህንን አላህ "ኹን" የሚለውን የውሳኔ ንግግር ማንም መለወጥ አይችልም፥ "ሙበደል" مُبَدِّل ማለት "ለዋጭ" ማለት ሲሆን ይህንን የውሳኔ ቃል ማደናቀፉ፣ ማስቀየሱ፣ መለወጡ ደግሞ "ተብዲል" تَبْدِيل ይባላል፦
10፥64 *ለእነርሱ በቅርቢቱ ሕይወትም በመጨረሻይቱም ብስራት አላቸው፤ የአላህ ቃላት መለወጥ የላትም*፤ ይህ እርሱ ታላቅ ዕድል ነው፡፡ لَهُمُ الْبُشْرَىٰ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَفِي الْآخِرَةِ ۚ لَا تَبْدِيلَ لِكَلِمَاتِ اللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ هُوَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መለወጥ" ለሚለው የገባ ቃል "ተብዲል" تَبْدِيل መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ አላህ በቅርቢቱ ሕይወት እና በመጨረሻይቱ ሕይወት የተናገረውን ብስራት ማንም አይለውጠውም። ሲቀጥል ዐውደ-ንባቡን ላይ ስለ ቀድሞዎቹ መጽሐፍት ምንም ሽታው የለም። ሢሰልስ "የአላህን ንግግሮች ለዋጭ የለም" የሚለው የመመሪያ ቃል ነው ብንል እንኳን "ጃአከ" جَاءَكَ ማለትም "መጣልክ" የሚለው ነቢያችንን"ﷺ" ስለሆነ ቁርኣንን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
6፥34 *"የአላህንም ንግግሮች ለዋጭ የለም፡፡ ከመልክተኞቹም ወሬ በእርግጥ መጣልህ"*፡፡ وَلَا مُبَدِّلَ لِكَلِمَاتِ اللَّهِ ۚ وَلَقَدْ جَاءَكَ مِن نَّبَإِ الْمُرْسَلِينَ
በቁርኣን ውስጥ አላህ የውሳኔ ንግግር ተናግሮ ያንን ንግግር መለወጥ የሚችል ማንም የለም፦
18፥27 *"ከጌታህም መጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ ለቃላቶቹ ለዋጭ የላቸውም*፡፡ ከእርሱም በቀር መጠጊያን በፍጹም አታገኝም፡፡ وَاتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن كِتَابِ رَبِّكَ ۖ لَا مُبَدِّلَ لِكَلِمَاتِهِ وَلَن تَجِدَ مِن دُونِهِ مُلْتَحَدًا
"ኢለይከ" إِلَيْكَ ማለትም "ወደ አንተ" የሚለው ነጠላ ማንነት ነቢያችንን"ﷺ" ብቻ ስለሚያመለክት "ለቃላቶቹ ለዋጭ የላቸውም" የሚለው ወደ እርሳቸው የተወረደውን ቁርኣንን ብቻ ያመለክታል።
ሙግቱን ስንደመድመው የመመሪያ ንግግር የመለወጡ መርሐ-ግብር “ተሕሪፍ” تَحْرِيف ሲባል፥ የውሳኔ ንግግር የመለወጡ መርሐ-ግብር "ተብዲል" تَبْدِيل ይባላል። "ተሕሪፍ" እና "ተብዲል" በይዘትም ሆነ በአይነት በመንስኤም ሆነ በውጤት ሁለት ለየቅል የሆኑ ቃላት ናቸው፥ ይህ ፍርጥም ያለ መፈናፈኛ የሚያሳጣ ሙግት ነው።
ሲቀጥል "መለወጥ" የሚለው ቃል ዐረቢኛ ላይ ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ አሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፥ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው አሳብ መታየት ያለበት።
ሢሠልስ የአይሁድ ሆነ የክርስትና ምሁራን ባይብል የአምላክ ንግግር እና የሰው ንግግር ቅልቅል እንደሆነ ያምናሉ፥ ይህ በግሪክ “ስይነርጎስ” ይባላል። “ስይነርጎስ” συνεργός ማለትም “ቅልቅል” ማለት ነው፥ ይህም ለመበረዙ አንዱ ማሳያ ነው። ሁለተኛ ማሳያ አላስፈላጊ ያሉትን መጽሐፍ “አፓክሪፋ” በማለት ቀንሰዋል፥ "አፓክሪፋ" የሚለው ቃል “አፓክሩፎስ” ἀπόκρυφος ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን “ድብቅ” ማለት ነው፤ እውነትን እያወቁ በማደባበስና በማለባበስ ደብቀዋል።
ስለዚህ "የአላህን ንግግሮች ለዋጭ የለም" የሚለውን ከቁርኣን በፊት የነበሩትን ግልጠተ-መለኮት ነው ማለት በምንም አግባብ ጸጉር ስንጠቃ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ከላሙ አት-ተክውኒይ"
“ተክውኒይ” تَكْو۟نِي የሚለው ቃል “ከወነ” كَوَّنَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ኹነት” ማለት ነው። አላህ በቃሉ “ኩን” كُن ማለትም “ኹን” የሚለው ይኾናል፦
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፥ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“ቃላችን” የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። በቁርኣን አላህ ይሆናል ብሎ የተናገረውን ንግግር ማንም ለዋጭ የለም። አላህ የትንሳኤ ቀን "ኹን" የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን ነው፥ ይህ የውሳኔ ንግግር ከመሆኑ በፊት በቁርኣን ስለተነገረ ይህ የነገረን ቃል እውነት ነው፦
6፥73 እርሱም ያ ሰማያትንና ምድርን በእውነት የፈጠረ ነው፡፡ *«ኹን» የሚልበትንና ወዲያውም የሚኾንበትን ቀን አስታውስ፡፡ ቃሉ እውነት ነው*፡፡ በቀንዱም በሚነፋ ቀን ንግሥናው የእርሱ ብቻ ነው፡፡ ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ ነው፡፡ እርሱም ጥበበኛው ውስጥ ዐዋቂው ነው፡፡ وَهُوَ الَّذِي خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ ۖ وَيَوْمَ يَقُولُ كُن فَيَكُونُ ۚ قَوْلُهُ الْحَقُّ ۚ وَلَهُ الْمُلْكُ يَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ ۚ عَالِمُ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ ۚ وَهُوَ الْحَكِيمُ الْخَبِيرُ
"ቃሉ እውነት ነው" የሚለው ይሰመርበት። ይህንን የአላህ የውሳኔ ቃል ነው፥ ይህንን ንግግር ማንም መለወጥ አይችልም፦
6፥115 *የጌታህም ቃላት እውነተኛና ትክክለኛ ስትኾን ተፈጸመች፡፡ ለቃላቱ ለዋጭ የለም*፡፡ እርሱም ሰሚው ዐዋቂው ነው፡፡ وَتَمَّتْ كَلِمَتُ رَبِّكَ صِدْقًا وَعَدْلًا ۚ لَّا مُبَدِّلَ لِكَلِمَاتِهِ ۚ وَهُوَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
"ተፈጸመች" የሚለው ተነግሮ የነበረውን ንግግር መሆኑ ይሰመርበት። ይህንን አላህ "ኹን" የሚለውን የውሳኔ ንግግር ማንም መለወጥ አይችልም፥ "ሙበደል" مُبَدِّل ማለት "ለዋጭ" ማለት ሲሆን ይህንን የውሳኔ ቃል ማደናቀፉ፣ ማስቀየሱ፣ መለወጡ ደግሞ "ተብዲል" تَبْدِيل ይባላል፦
10፥64 *ለእነርሱ በቅርቢቱ ሕይወትም በመጨረሻይቱም ብስራት አላቸው፤ የአላህ ቃላት መለወጥ የላትም*፤ ይህ እርሱ ታላቅ ዕድል ነው፡፡ لَهُمُ الْبُشْرَىٰ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَفِي الْآخِرَةِ ۚ لَا تَبْدِيلَ لِكَلِمَاتِ اللَّهِ ۚ ذَٰلِكَ هُوَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መለወጥ" ለሚለው የገባ ቃል "ተብዲል" تَبْدِيل መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፥ አላህ በቅርቢቱ ሕይወት እና በመጨረሻይቱ ሕይወት የተናገረውን ብስራት ማንም አይለውጠውም። ሲቀጥል ዐውደ-ንባቡን ላይ ስለ ቀድሞዎቹ መጽሐፍት ምንም ሽታው የለም። ሢሰልስ "የአላህን ንግግሮች ለዋጭ የለም" የሚለው የመመሪያ ቃል ነው ብንል እንኳን "ጃአከ" جَاءَكَ ማለትም "መጣልክ" የሚለው ነቢያችንን"ﷺ" ስለሆነ ቁርኣንን ብቻ የሚያመለክት ነው፦
6፥34 *"የአላህንም ንግግሮች ለዋጭ የለም፡፡ ከመልክተኞቹም ወሬ በእርግጥ መጣልህ"*፡፡ وَلَا مُبَدِّلَ لِكَلِمَاتِ اللَّهِ ۚ وَلَقَدْ جَاءَكَ مِن نَّبَإِ الْمُرْسَلِينَ
በቁርኣን ውስጥ አላህ የውሳኔ ንግግር ተናግሮ ያንን ንግግር መለወጥ የሚችል ማንም የለም፦
18፥27 *"ከጌታህም መጽሐፍ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፡፡ ለቃላቶቹ ለዋጭ የላቸውም*፡፡ ከእርሱም በቀር መጠጊያን በፍጹም አታገኝም፡፡ وَاتْلُ مَا أُوحِيَ إِلَيْكَ مِن كِتَابِ رَبِّكَ ۖ لَا مُبَدِّلَ لِكَلِمَاتِهِ وَلَن تَجِدَ مِن دُونِهِ مُلْتَحَدًا
"ኢለይከ" إِلَيْكَ ማለትም "ወደ አንተ" የሚለው ነጠላ ማንነት ነቢያችንን"ﷺ" ብቻ ስለሚያመለክት "ለቃላቶቹ ለዋጭ የላቸውም" የሚለው ወደ እርሳቸው የተወረደውን ቁርኣንን ብቻ ያመለክታል።
ሙግቱን ስንደመድመው የመመሪያ ንግግር የመለወጡ መርሐ-ግብር “ተሕሪፍ” تَحْرِيف ሲባል፥ የውሳኔ ንግግር የመለወጡ መርሐ-ግብር "ተብዲል" تَبْدِيل ይባላል። "ተሕሪፍ" እና "ተብዲል" በይዘትም ሆነ በአይነት በመንስኤም ሆነ በውጤት ሁለት ለየቅል የሆኑ ቃላት ናቸው፥ ይህ ፍርጥም ያለ መፈናፈኛ የሚያሳጣ ሙግት ነው።
ሲቀጥል "መለወጥ" የሚለው ቃል ዐረቢኛ ላይ ተመሳሳይ ቃል ቢኖረው እንኳን ተመሳሳይ አሳብና ትርጉም አለው ማለት አይደለም፥ የአንድን ቃል አማራጭ ትርጒም የሚወስነው ቃሉ የሚገኝበት ዐረፍተ ነገር ወይም ዐውድ እንደ ሆነ ቅቡል ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው አሳብ መታየት ያለበት።
ሢሠልስ የአይሁድ ሆነ የክርስትና ምሁራን ባይብል የአምላክ ንግግር እና የሰው ንግግር ቅልቅል እንደሆነ ያምናሉ፥ ይህ በግሪክ “ስይነርጎስ” ይባላል። “ስይነርጎስ” συνεργός ማለትም “ቅልቅል” ማለት ነው፥ ይህም ለመበረዙ አንዱ ማሳያ ነው። ሁለተኛ ማሳያ አላስፈላጊ ያሉትን መጽሐፍ “አፓክሪፋ” በማለት ቀንሰዋል፥ "አፓክሪፋ" የሚለው ቃል “አፓክሩፎስ” ἀπόκρυφος ከሚለው ግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን “ድብቅ” ማለት ነው፤ እውነትን እያወቁ በማደባበስና በማለባበስ ደብቀዋል።
ስለዚህ "የአላህን ንግግሮች ለዋጭ የለም" የሚለውን ከቁርኣን በፊት የነበሩትን ግልጠተ-መለኮት ነው ማለት በምንም አግባብ ጸጉር ስንጠቃ ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ወሰን አትለፉ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፥ ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
2፥193 *ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው፡፡ ቢከለክሉም ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው*፡፡ وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ ۖ فَإِنِ انتَهَوْا فَلَا عُدْوَانَ إِلَّا عَلَى الظَّالِمِينَ
"ወሰንንም አትለፉ" መርሕ እስከ ጥቃቅን ነፍሳት ድረስ ይሄዳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 56, ሐዲስ 228
አቢ ሁራይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አንዲት ጉንዳን ከነቢያት መካከል አንዱ ነቢይ ነከሰችው፥ እርሱም የጉንዳኖች መንደር እንዲቃጠል አዘዘ። ከዚያም አላህም ወደ እርሱ፦ "የነከሰችህ አንዲት ጉንዳን ናት፥ አንተ ግን ያቃጠልከው አላህ የሚያወድሱትን ከብዙኃት ጉንዳኖች ብዙኃኑን ነው" ብሎ ወሕይ አወረደለት"*። وَأَبِي، سَلَمَةَ أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " قَرَصَتْ نَمْلَةٌ نَبِيًّا مِنَ الأَنْبِيَاءِ، فَأَمَرَ بِقَرْيَةِ النَّمْلِ فَأُحْرِقَتْ، فَأَوْحَى اللَّهُ إِلَيْهِ أَنْ قَرَصَتْكَ نَمْلَةٌ أَحْرَقْتَ أُمَّةً مِنَ الأُمَمِ تُسَبِّحُ اللَّهِ
ነቢያችን"ﷺ" እና የእርሳቸው ፈለግ የሚከተሉ ወሰን አያልፉም፦
11፥112 *እንደ ታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ከአንተ ጋር ያመኑትም ቀጥ ይበሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና*፡፡ فَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ وَمَن تَابَ مَعَكَ وَلَا تَطْغَوْا ۚ إِنَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
አሏህ የሰውን ሐቅ ከማይነኩ ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፥ ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
2፥193 *ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው፡፡ ቢከለክሉም ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው*፡፡ وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ ۖ فَإِنِ انتَهَوْا فَلَا عُدْوَانَ إِلَّا عَلَى الظَّالِمِينَ
"ወሰንንም አትለፉ" መርሕ እስከ ጥቃቅን ነፍሳት ድረስ ይሄዳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 56, ሐዲስ 228
አቢ ሁራይራህ"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አንዲት ጉንዳን ከነቢያት መካከል አንዱ ነቢይ ነከሰችው፥ እርሱም የጉንዳኖች መንደር እንዲቃጠል አዘዘ። ከዚያም አላህም ወደ እርሱ፦ "የነከሰችህ አንዲት ጉንዳን ናት፥ አንተ ግን ያቃጠልከው አላህ የሚያወድሱትን ከብዙኃት ጉንዳኖች ብዙኃኑን ነው" ብሎ ወሕይ አወረደለት"*። وَأَبِي، سَلَمَةَ أَنَّ أَبَا هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ سَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " قَرَصَتْ نَمْلَةٌ نَبِيًّا مِنَ الأَنْبِيَاءِ، فَأَمَرَ بِقَرْيَةِ النَّمْلِ فَأُحْرِقَتْ، فَأَوْحَى اللَّهُ إِلَيْهِ أَنْ قَرَصَتْكَ نَمْلَةٌ أَحْرَقْتَ أُمَّةً مِنَ الأُمَمِ تُسَبِّحُ اللَّهِ
ነቢያችን"ﷺ" እና የእርሳቸው ፈለግ የሚከተሉ ወሰን አያልፉም፦
11፥112 *እንደ ታዘዝከውም ቀጥ በል፡፡ ከአንተ ጋር ያመኑትም ቀጥ ይበሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ እርሱ የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነውና*፡፡ فَاسْتَقِمْ كَمَا أُمِرْتَ وَمَن تَابَ مَعَكَ وَلَا تَطْغَوْا ۚ إِنَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
አሏህ የሰውን ሐቅ ከማይነኩ ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አረጋጋጭ መጽሐፍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
35፥31 ያም ከመጽሐፉ ወደ አንተ ያወረድንልህ *"ከበፊቱ ላለው አረጋጋጭ"* ሲኾን እርሱ እውነት ነው፡፡ አላህ በርግጥ በባሮቹ ውስጥ ዐዋቂ ተመልካች ነው፡፡ وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ هُوَ ٱلْحَقُّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ بِعِبَادِهِۦ لَخَبِيرٌۢ بَصِيرٌۭ
ክርስቲያን ሚሽነሪዎች በተለይ የዘመናችን የኢሥላም ጥላሸት ቀቢዎች ሳም ሻሙስ፣ ዲቪድ ሁድ እና አራጋቢዎቹ በኢስላም ላይ የሚያስተምሩት ጽርፈት ዕቡይ ተግዳሮት ሆኖ እኩያንን የልብ ልብ እንዲሰማቸው አድርጓቸዋል፤ እነዚህ ሚሽነሪዎች እኛ ሙስሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት እልህ ይዟቸው የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል፤ ዐሊሞቻችን፦ "መልህቅ ውኃ ውስጥ ኖረ እንጂ መቼ ዋና ተማረ" ይላሉ፤ እነዚህ ኃሳውያን እስልምናን ከመዋቅሩ እና ከትምህርት መርሃ-ግብሩ ቁጭ ብለው የተማሩት ትምህርት አይደለም፤ ስለዚህ እኛ ሙስሊሞች የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል፤ እነዚህ ነውጠኛ፦ ቁርአን ከእኛ ጋር ያለውን ባይብል ሊያረጋግጥ ወርዷል" ይሉናል፤ እስቲ የተነሳውን ይህንን ስሁት ሙግት ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
" ኑዙል"
"ኑዙል" نُزُل የሚለው ቃል "ነዝዘለ" نَزَّلَ ማለትም "አወረደ" ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን "ግህደተ-መለኮት"Revelation" ማለት ነው፣ ቁርአን የወረደው ወደ ነብያችን"ﷺ" ነው፦
38፥29 ይህ *"ወደ አንተ ያወረድነው"* ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው፡፡ كِتَٰبٌ أَنزَلْنَٰهُ إِلَيْكَ مُبَٰرَكٌۭ لِّيَدَّبَّرُوٓا۟ ءَايَٰتِهِۦ وَلِيَتَذَكَّرَ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
ነገር ግን አላህ በሁለተኛ መደብ "ወደ እናንተ" አወረደ በማለት ወደ እኛ እንዳወረደ ይናገራል፦
21፥10 ክብራችሁ በውስጡ ያለበትን መጽሐፍ *"ወደ እናንተ በእርግጥ አወረድን"*፡፡ አታውቁምን? لَقَدْ أَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ كِتَٰبًۭا فِيهِ ذِكْرُكُمْ ۖ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ቁርአን የወረደው ወደ ነብያችን"ﷺ" ሆኖ ሳለ በብዙ ተሳቢ ተውላጠ ስም "ወደ እኛ" በተወረደው አመንን! በሉ በማለት ይናገራል፦
2፥136 «በአላህ እና *"ወደ እኛ በተወረደው"* ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን» *"በሉ"*፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ልብ አድርግ ወደ ነብያችን"ﷺ" ወርዶ ሳለ ወደ "እኛ" ወይም "ወደ "እናንተ" ካለ በተመሳሳይም ወደ ነብያት ወርዶ እያለ አላህ አይሁዳውያንንና ክርስቲያኖችን "ወደ እናንተ" የተወረደው ሲል ከላይ በተባለበት ስሌትና ቀመር ነው፦
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ «በዚያ *"ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው"* አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» *"በሉ"*። وَلَا تُجَٰدِلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ إِلَّا ٱلَّذِينَ ظَلَمُوا۟ مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ልብ አድርግ "ወደ እኛ በተወረደው" የሚለው ነብያችንን"ﷺ" እንደሚያመለክት ሁሉ "ወደ እናንተም በተወረደው" የሚለው ነብያትን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። እውን ተውራትንና ኢንጂልን የወረደው ለማን ነው? ለሙሳና ለዒሳ እንደሆነ እሙን ነው። ይህንን ነጥብ ከያዘን አላህ "በመጽሐፍቱ እመኑ" ሲል ከራሱ የወረዱትን "ኑዙል" መሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ ነው፤ ይህ ከገባን ወደሚቀጥለው ነጥብ መሄድ እንችላለን፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
35፥31 ያም ከመጽሐፉ ወደ አንተ ያወረድንልህ *"ከበፊቱ ላለው አረጋጋጭ"* ሲኾን እርሱ እውነት ነው፡፡ አላህ በርግጥ በባሮቹ ውስጥ ዐዋቂ ተመልካች ነው፡፡ وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ هُوَ ٱلْحَقُّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ بِعِبَادِهِۦ لَخَبِيرٌۢ بَصِيرٌۭ
ክርስቲያን ሚሽነሪዎች በተለይ የዘመናችን የኢሥላም ጥላሸት ቀቢዎች ሳም ሻሙስ፣ ዲቪድ ሁድ እና አራጋቢዎቹ በኢስላም ላይ የሚያስተምሩት ጽርፈት ዕቡይ ተግዳሮት ሆኖ እኩያንን የልብ ልብ እንዲሰማቸው አድርጓቸዋል፤ እነዚህ ሚሽነሪዎች እኛ ሙስሊሞች ክርስትና ላይ ላስነሳነው ስሙር ሙግት እልህ ይዟቸው የልብ ፍልጠት፣ የራስ ምታት፣ የሆድ ቁርጠት፣ የጎን ውጋት እና የእግር ቁርጥማት ይዟቸው እንደሆነ እልሃቸው ያሳብቅባቸዋል፤ ዐሊሞቻችን፦ "መልህቅ ውኃ ውስጥ ኖረ እንጂ መቼ ዋና ተማረ" ይላሉ፤ እነዚህ ኃሳውያን እስልምናን ከመዋቅሩ እና ከትምህርት መርሃ-ግብሩ ቁጭ ብለው የተማሩት ትምህርት አይደለም፤ ስለዚህ እኛ ሙስሊሞች የታሪክ ምፀት ከዐሊሞቻችን ለሚቀጥለው ትውልድ የሚሆን ሰፊ ምዕላድ ትተን መሄድ ግድ ይለናል፤ ይህን ለማድረግ አስረግጦ እና ረግጦ መረዳትና ማስረዳት ይጠበቅብናል፤ እነዚህ ነውጠኛ፦ ቁርአን ከእኛ ጋር ያለውን ባይብል ሊያረጋግጥ ወርዷል" ይሉናል፤ እስቲ የተነሳውን ይህንን ስሁት ሙግት ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
" ኑዙል"
"ኑዙል" نُزُل የሚለው ቃል "ነዝዘለ" نَزَّلَ ማለትም "አወረደ" ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን "ግህደተ-መለኮት"Revelation" ማለት ነው፣ ቁርአን የወረደው ወደ ነብያችን"ﷺ" ነው፦
38፥29 ይህ *"ወደ አንተ ያወረድነው"* ብሩክ መጽሐፍ ነው፡፡ አንቀጾቹን እንዲያስተነትኑና የአእምሮዎች ባለቤቶችም እንዲገሰጹ አወረድነው፡፡ كِتَٰبٌ أَنزَلْنَٰهُ إِلَيْكَ مُبَٰرَكٌۭ لِّيَدَّبَّرُوٓا۟ ءَايَٰتِهِۦ وَلِيَتَذَكَّرَ أُو۟لُوا۟ ٱلْأَلْبَٰبِ
ነገር ግን አላህ በሁለተኛ መደብ "ወደ እናንተ" አወረደ በማለት ወደ እኛ እንዳወረደ ይናገራል፦
21፥10 ክብራችሁ በውስጡ ያለበትን መጽሐፍ *"ወደ እናንተ በእርግጥ አወረድን"*፡፡ አታውቁምን? لَقَدْ أَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ كِتَٰبًۭا فِيهِ ذِكْرُكُمْ ۖ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ቁርአን የወረደው ወደ ነብያችን"ﷺ" ሆኖ ሳለ በብዙ ተሳቢ ተውላጠ ስም "ወደ እኛ" በተወረደው አመንን! በሉ በማለት ይናገራል፦
2፥136 «በአላህ እና *"ወደ እኛ በተወረደው"* ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን» *"በሉ"*፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ልብ አድርግ ወደ ነብያችን"ﷺ" ወርዶ ሳለ ወደ "እኛ" ወይም "ወደ "እናንተ" ካለ በተመሳሳይም ወደ ነብያት ወርዶ እያለ አላህ አይሁዳውያንንና ክርስቲያኖችን "ወደ እናንተ" የተወረደው ሲል ከላይ በተባለበት ስሌትና ቀመር ነው፦
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ «በዚያ *"ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው"* አመንን፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» *"በሉ"*። وَلَا تُجَٰدِلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ إِلَّا بِٱلَّتِى هِىَ أَحْسَنُ إِلَّا ٱلَّذِينَ ظَلَمُوا۟ مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ልብ አድርግ "ወደ እኛ በተወረደው" የሚለው ነብያችንን"ﷺ" እንደሚያመለክት ሁሉ "ወደ እናንተም በተወረደው" የሚለው ነብያትን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። እውን ተውራትንና ኢንጂልን የወረደው ለማን ነው? ለሙሳና ለዒሳ እንደሆነ እሙን ነው። ይህንን ነጥብ ከያዘን አላህ "በመጽሐፍቱ እመኑ" ሲል ከራሱ የወረዱትን "ኑዙል" መሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ ነው፤ ይህ ከገባን ወደሚቀጥለው ነጥብ መሄድ እንችላለን፦
ነጥብ ሁለት
"ሙሰድዲቃን"
“ሙሰድዲቃን” مُصَدِّقًا ማለት “አረጋጋጭ” ማለት ሲሆን ቁርአን የሚያረጋግጠው ከበፊቱ ያለውን ነው፤ ከበፊቱ ያለው ደግሞ ከአላህ የወረዱት ናቸው፦
35፥31 ያም ከመጽሐፉ ወደ አንተ ያወረድንልህ *"ከበፊቱ ላለው አረጋጋጭ"* ሲኾን እርሱ እውነት ነው፡፡ አላህ በርግጥ በባሮቹ ውስጥ ዐዋቂ ተመልካች ነው፡፡ وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ هُوَ ٱلْحَقُّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ بِعِبَادِهِۦ لَخَبِيرٌۢ بَصِيرٌۭ
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው፤ በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ፤ በዚያም *"ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ ءَامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِى نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ مِن قَبْلُ
"ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ" የሚለው ይሰመርበት። ስለዚህ ቁርአን የሚያረጋግጠው ከአላህ ወደ ነብያት የተወረዱትን መጽሐፍት ብቻ ነው፤ ይህ ሆኖ ሳለ አላህ ስለ አይሁዳውያንና ክርስቲያኖች በሁለተኛ መደብ "ከእናንተ ጋር ያለውን" የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩት እመኑ ይላቸዋል፦
2፥41 *"ከእናንተ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ"* ሆኖ ባወረድኩትም እመኑ፡፡ በእርሱም የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ፡፡ በአንቀጾቼም ጥቂትን ዋጋ አትለውጡ፡፡ እኔንም ብቻ ተጠንቀቁ። وَءَامِنُوا۟ بِمَآ أَنزَلْتُ مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُمْ وَلَا تَكُونُوٓا۟ أَوَّلَ كَافِرٍۭ بِهِۦ ۖ وَلَا تَشْتَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِى ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا وَإِيَّٰىَ فَٱتَّقُونِ
ልብ አድርግ ከላይ በነበረን ነጥብ "ወደ እናንተ" የሚለው ነብያትን እንደሚያመለክት አይተን ነበር፤ አሁንም "ከእናንተ" የሚለው ነብያትን ያመለክታል፦
3፤81 *"አላህ የነቢያትን ቃል ኪዳን ከመጽሐፍና ከጥበብ ሰጥቻችሁ"* ከዚያም *«ከእናንተ ጋር ላለው የሚያረጋግጥ መልክተኛ* ቢመጣላችሁ በርሱ በእርግጥ እንደምታምኑበት በእርግጥም እንድትረዱት ሲል በያዘ ጊዜ አስታውስ፡፡ አረጋገጣችሁን በዚህም ላይ ኪዳኔን ያዛችሁምን» አላቸው፡፡ «አረጋገጥን» አሉ፡፡ «እንግዲያስ መስክሩ፤ እኔም ከእናንተ ጋር ከመስካሪዎቹ ነኝ» አላቸው፡፡ وَإِذْ أَخَذَ ٱللَّهُ مِيثَٰقَ ٱلنَّبِيِّـۧنَ لَمَآ ءَاتَيْتُكُم مِّن كِتَٰبٍۢ وَحِكْمَةٍۢ ثُمَّ جَآءَكُمْ رَسُولٌۭ مُّصَدِّقٌۭ لِّمَا مَعَكُمْ لَتُؤْمِنُنَّ بِهِۦ وَلَتَنصُرُنَّهُۥ ۚ قَالَ ءَأَقْرَرْتُمْ وَأَخَذْتُمْ عَلَىٰ ذَٰلِكُمْ إِصْرِى ۖ قَالُوٓا۟ أَقْرَرْنَا ۚ قَالَ فَٱشْهَدُوا۟ وَأَنَا۠ مَعَكُم مِّنَ ٱلشَّٰهِدِينَ
ለነቢያት የሰጣቸውን መጽሐፍ ከነብያቱ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ መልእክተኛ ነብያችን"ﷺ" ናቸው፤ ልብ አድርግ "ከእናንተ ጋር ላለው" ብሎ ያለው ከነብያትን ጋር ያለውን እንደሆነ ይህ አንቀፅ ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፤ ታዲያ ወደ ነቢያት የተወረዱትን እና ከነብያት ጋር ያሉትን "ኑዙል" ለምን ወደ አይሁድ እና ክርስቲያን በማስጠጋት "ወደ እናንተ" "ከእናንተ ጋር" በማለት ይናገራል? የሚለውን ሙግት በአንድ ናሙና መረዳት ይቻላል፤ ለምሳሌ በሙሳ ዘመን የሙሳ ህዝቦች ሙሳን፦ "ሙሳ ሆይ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም» ባሉት ጊዜ መብረቅ ያዛቸው፦
2፥55 «ሙሳ ሆይ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም» *"ባላችሁም"* ጊዜ አስታውሱ፡፡ *"እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ*፡፡ وَإِذْ قُلْتُمْ يَٰمُوسَىٰ لَن نُّؤْمِنَ لَكَ حَتَّىٰ نَرَى ٱللَّهَ جَهْرَةًۭ فَأَخَذَتْكُمُ ٱلصَّٰعِقَةُ وَأَنتُمْ تَنظُرُونَ
ግን አላህ በነብያችን"ﷺ" ዘመን ያሉትን አይሁዳውያን፦ "ሙሳ ሆይ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም" ያሉት እነርሱ እንደሆነ ለማሳየት "ባላችሁም ጊዜ አስታውሱ" ይላቸዋል፤ መብረቅ የያዛቸው በሙሳ ጊዜ የነበሩት ሆነው ሳለ "እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ" በማለት ይናገራል፤ ምን ይሄ ብቻ ደመናን ያጠለለውና መናን እና ድርጭትን ያወረደው በእነርሱ ላይ እንደሆነ እና ወይፈንን አምላክ አድርገው የያዙት እነርሱ እንደሆኑ ይናገራል፦
2፥57 *"በእናንተም ላይ"* ደመናን አጠለልን፡፡ *"በእናተም ላይ"* መናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْمَنَّ وَٱلسَّلْوَىٰ
2፥51 ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ ከዚያም ከእርሱ መኼድ በኋላ *"እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ"*፡፡ وَإِذْ وَٰعَدْنَا مُوسَىٰٓ أَرْبَعِينَ لَيْلَةًۭ ثُمَّ ٱتَّخَذْتُمُ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِهِۦ وَأَنتُمْ ظَٰلِمُونَ
አላህ በሙሳ ጊዜ መናን እና ድርጭትን አውርዶ ግን በነብያችን"ﷺ" ዘመን ያሉትን አይሁዳውያንን በሁለተኛ መደብ "በእናተም ላይ" መናን እና ድርጭትን አወረድን ካለ፤ በተመሳሳይ ወደ ነብያት ያወረደው በነብያችን"ﷺ" ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን "ወደ እናንተ አወረድን" ቢል እና ከነብያት ጋር ያለውን በነብያችን"ﷺ" ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን "ከእናንተ ጋር ያለውን" ቢለው ምን ያስደንቃል?
"ሙሰድዲቃን"
“ሙሰድዲቃን” مُصَدِّقًا ማለት “አረጋጋጭ” ማለት ሲሆን ቁርአን የሚያረጋግጠው ከበፊቱ ያለውን ነው፤ ከበፊቱ ያለው ደግሞ ከአላህ የወረዱት ናቸው፦
35፥31 ያም ከመጽሐፉ ወደ አንተ ያወረድንልህ *"ከበፊቱ ላለው አረጋጋጭ"* ሲኾን እርሱ እውነት ነው፡፡ አላህ በርግጥ በባሮቹ ውስጥ ዐዋቂ ተመልካች ነው፡፡ وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ مِنَ ٱلْكِتَٰبِ هُوَ ٱلْحَقُّ مُصَدِّقًۭا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ۗ إِنَّ ٱللَّهَ بِعِبَادِهِۦ لَخَبِيرٌۢ بَصِيرٌۭ
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህ እና በመልክተኛው፤ በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ፤ በዚያም *"ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ"*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوٓا۟ ءَامِنُوا۟ بِٱللَّهِ وَرَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِى نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِۦ وَٱلْكِتَٰبِ ٱلَّذِىٓ أَنزَلَ مِن قَبْلُ
"ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ" የሚለው ይሰመርበት። ስለዚህ ቁርአን የሚያረጋግጠው ከአላህ ወደ ነብያት የተወረዱትን መጽሐፍት ብቻ ነው፤ ይህ ሆኖ ሳለ አላህ ስለ አይሁዳውያንና ክርስቲያኖች በሁለተኛ መደብ "ከእናንተ ጋር ያለውን" የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩት እመኑ ይላቸዋል፦
2፥41 *"ከእናንተ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ"* ሆኖ ባወረድኩትም እመኑ፡፡ በእርሱም የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ፡፡ በአንቀጾቼም ጥቂትን ዋጋ አትለውጡ፡፡ እኔንም ብቻ ተጠንቀቁ። وَءَامِنُوا۟ بِمَآ أَنزَلْتُ مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُمْ وَلَا تَكُونُوٓا۟ أَوَّلَ كَافِرٍۭ بِهِۦ ۖ وَلَا تَشْتَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِى ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا وَإِيَّٰىَ فَٱتَّقُونِ
ልብ አድርግ ከላይ በነበረን ነጥብ "ወደ እናንተ" የሚለው ነብያትን እንደሚያመለክት አይተን ነበር፤ አሁንም "ከእናንተ" የሚለው ነብያትን ያመለክታል፦
3፤81 *"አላህ የነቢያትን ቃል ኪዳን ከመጽሐፍና ከጥበብ ሰጥቻችሁ"* ከዚያም *«ከእናንተ ጋር ላለው የሚያረጋግጥ መልክተኛ* ቢመጣላችሁ በርሱ በእርግጥ እንደምታምኑበት በእርግጥም እንድትረዱት ሲል በያዘ ጊዜ አስታውስ፡፡ አረጋገጣችሁን በዚህም ላይ ኪዳኔን ያዛችሁምን» አላቸው፡፡ «አረጋገጥን» አሉ፡፡ «እንግዲያስ መስክሩ፤ እኔም ከእናንተ ጋር ከመስካሪዎቹ ነኝ» አላቸው፡፡ وَإِذْ أَخَذَ ٱللَّهُ مِيثَٰقَ ٱلنَّبِيِّـۧنَ لَمَآ ءَاتَيْتُكُم مِّن كِتَٰبٍۢ وَحِكْمَةٍۢ ثُمَّ جَآءَكُمْ رَسُولٌۭ مُّصَدِّقٌۭ لِّمَا مَعَكُمْ لَتُؤْمِنُنَّ بِهِۦ وَلَتَنصُرُنَّهُۥ ۚ قَالَ ءَأَقْرَرْتُمْ وَأَخَذْتُمْ عَلَىٰ ذَٰلِكُمْ إِصْرِى ۖ قَالُوٓا۟ أَقْرَرْنَا ۚ قَالَ فَٱشْهَدُوا۟ وَأَنَا۠ مَعَكُم مِّنَ ٱلشَّٰهِدِينَ
ለነቢያት የሰጣቸውን መጽሐፍ ከነብያቱ ጋር ያለውን የሚያረጋግጥ መልእክተኛ ነብያችን"ﷺ" ናቸው፤ ልብ አድርግ "ከእናንተ ጋር ላለው" ብሎ ያለው ከነብያትን ጋር ያለውን እንደሆነ ይህ አንቀፅ ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፤ ታዲያ ወደ ነቢያት የተወረዱትን እና ከነብያት ጋር ያሉትን "ኑዙል" ለምን ወደ አይሁድ እና ክርስቲያን በማስጠጋት "ወደ እናንተ" "ከእናንተ ጋር" በማለት ይናገራል? የሚለውን ሙግት በአንድ ናሙና መረዳት ይቻላል፤ ለምሳሌ በሙሳ ዘመን የሙሳ ህዝቦች ሙሳን፦ "ሙሳ ሆይ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም» ባሉት ጊዜ መብረቅ ያዛቸው፦
2፥55 «ሙሳ ሆይ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም» *"ባላችሁም"* ጊዜ አስታውሱ፡፡ *"እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ*፡፡ وَإِذْ قُلْتُمْ يَٰمُوسَىٰ لَن نُّؤْمِنَ لَكَ حَتَّىٰ نَرَى ٱللَّهَ جَهْرَةًۭ فَأَخَذَتْكُمُ ٱلصَّٰعِقَةُ وَأَنتُمْ تَنظُرُونَ
ግን አላህ በነብያችን"ﷺ" ዘመን ያሉትን አይሁዳውያን፦ "ሙሳ ሆይ! አላህን በግልጽ እስከምናይ ድረስ ለአንተ በፍጹም አናምንልህም" ያሉት እነርሱ እንደሆነ ለማሳየት "ባላችሁም ጊዜ አስታውሱ" ይላቸዋል፤ መብረቅ የያዛቸው በሙሳ ጊዜ የነበሩት ሆነው ሳለ "እናንተም እየተመለከታችሁ መብረቅ ያዘቻችሁ" በማለት ይናገራል፤ ምን ይሄ ብቻ ደመናን ያጠለለውና መናን እና ድርጭትን ያወረደው በእነርሱ ላይ እንደሆነ እና ወይፈንን አምላክ አድርገው የያዙት እነርሱ እንደሆኑ ይናገራል፦
2፥57 *"በእናንተም ላይ"* ደመናን አጠለልን፡፡ *"በእናተም ላይ"* መናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْمَنَّ وَٱلسَّلْوَىٰ
2፥51 ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ ከዚያም ከእርሱ መኼድ በኋላ *"እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ"*፡፡ وَإِذْ وَٰعَدْنَا مُوسَىٰٓ أَرْبَعِينَ لَيْلَةًۭ ثُمَّ ٱتَّخَذْتُمُ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِهِۦ وَأَنتُمْ ظَٰلِمُونَ
አላህ በሙሳ ጊዜ መናን እና ድርጭትን አውርዶ ግን በነብያችን"ﷺ" ዘመን ያሉትን አይሁዳውያንን በሁለተኛ መደብ "በእናተም ላይ" መናን እና ድርጭትን አወረድን ካለ፤ በተመሳሳይ ወደ ነብያት ያወረደው በነብያችን"ﷺ" ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን "ወደ እናንተ አወረድን" ቢል እና ከነብያት ጋር ያለውን በነብያችን"ﷺ" ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን "ከእናንተ ጋር ያለውን" ቢለው ምን ያስደንቃል?
ነጥብ ሶስት
"የደይሂ"
"የደይሂ" يَدَيْهِ ማለት "ከበፊቱ" ማለት ሆኖ ሳለ ሚሽነሪዎሽ፦ "የድ" يَد ማለት "እጅ" ማለት ነውና "ሊማ በይነ የደይሂ" لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ማለት "በእጆቻቸው መካከል ያለውን" ሲል "በእኛ እጆች ያሉትን የግሪክ ኮይኔ እንደ-ክታባት"manu-scripts" ነው" የሚል ስሁት ሙግት አላቸው፤ ሲጀምር "የደይሂ" ማለት "ከበፊቱ" ማለት ሲሆን "ኸልፊሂ" خَلْفِهِۦ ማለትም "ከኃላው" ለሚለው ተቃራኒ ሆኖ የሚመጣ ነው፦
41፤42 *"ከኋላውም ከፊቱም"* ውሸት አይመጣበትም፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
ታዲያ "የደይሂ" ማለት "በእጆቻቸው" ማለት ነው ብለው ከተረጎሙት "ኸልፊሂ" ምን ሊሆን ነው? ሲቀጥል "ሂ" ِِه የሚለው ተውላጠ ስም ነጠላ እንጂ ብዜት ስላልሆነ እንዳሰቡት "በእጆቹ" እንጂ "በእጆቻቸው" አይሆንም፤ ምክንያቱም "ሂ" ነጠላ ሲሆን "ሂም" هَُِمْ ብዜት ስለሆነ፤ ሢሰልስ "ሂ" የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም አውዱ ላይ ያለው ቁርአን ነው፤ ታዲያ ቁርአን "እጅ" አለውን? ሲያረብብ "የድ" يَد ማለት እና "የደይ" يَدَيْ ማለት በየትኛው ሒሳብ ነው አንድ ትርጉም ያላቸው? "የደይ" ማለት "ፊት" ማለት ሲሆን "ኃላ" ለሚል ተቃራኒ ሆኖ "ቀብል" قَبْل ማለት ነው፤ ልብ አድርግ "ከኋላቸው" ለሚለው ተቃራኒ "ከበፊታቸው" ሲሆን የመጣው ቃል "አይዲሂም" أَيْدِيهِمْ ነው፦
19፥64 (ጂብሪል አለ) «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ *"በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው"* በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
ስለዚህ ከላይ የተነሳው ስሁት ሙግት ውኃ የሚቋጥር አይደለም። የንዑዱ የአላህ ኅሩያን እንዲህ ሳይቃጠል በቅጠል ድባቅ ያስገቡታል፥ ዐሊሞቻችን ጋር ያሉት ዒልም በስፋትና በልፋት፤ በጥልቀትና በምጥቀት ነው። ሡመ አልሓምዱ ሊሏህ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"የደይሂ"
"የደይሂ" يَدَيْهِ ማለት "ከበፊቱ" ማለት ሆኖ ሳለ ሚሽነሪዎሽ፦ "የድ" يَد ማለት "እጅ" ማለት ነውና "ሊማ በይነ የደይሂ" لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ ማለት "በእጆቻቸው መካከል ያለውን" ሲል "በእኛ እጆች ያሉትን የግሪክ ኮይኔ እንደ-ክታባት"manu-scripts" ነው" የሚል ስሁት ሙግት አላቸው፤ ሲጀምር "የደይሂ" ማለት "ከበፊቱ" ማለት ሲሆን "ኸልፊሂ" خَلْفِهِۦ ማለትም "ከኃላው" ለሚለው ተቃራኒ ሆኖ የሚመጣ ነው፦
41፤42 *"ከኋላውም ከፊቱም"* ውሸት አይመጣበትም፡፡ ጥበበኛ ምስጉን ከኾነው ጌታ የተወረደ ነው፡፡ لَّا يَأْتِيهِ ٱلْبَٰطِلُ مِنۢ بَيْنِ يَدَيْهِ وَلَا مِنْ خَلْفِهِۦ ۖ تَنزِيلٌۭ مِّنْ حَكِيمٍ حَمِيدٍۢ
ታዲያ "የደይሂ" ማለት "በእጆቻቸው" ማለት ነው ብለው ከተረጎሙት "ኸልፊሂ" ምን ሊሆን ነው? ሲቀጥል "ሂ" ِِه የሚለው ተውላጠ ስም ነጠላ እንጂ ብዜት ስላልሆነ እንዳሰቡት "በእጆቹ" እንጂ "በእጆቻቸው" አይሆንም፤ ምክንያቱም "ሂ" ነጠላ ሲሆን "ሂም" هَُِمْ ብዜት ስለሆነ፤ ሢሰልስ "ሂ" የሚለው ተሳቢ ተውላጠ ስም አውዱ ላይ ያለው ቁርአን ነው፤ ታዲያ ቁርአን "እጅ" አለውን? ሲያረብብ "የድ" يَد ማለት እና "የደይ" يَدَيْ ማለት በየትኛው ሒሳብ ነው አንድ ትርጉም ያላቸው? "የደይ" ማለት "ፊት" ማለት ሲሆን "ኃላ" ለሚል ተቃራኒ ሆኖ "ቀብል" قَبْل ማለት ነው፤ ልብ አድርግ "ከኋላቸው" ለሚለው ተቃራኒ "ከበፊታቸው" ሲሆን የመጣው ቃል "አይዲሂም" أَيْدِيهِمْ ነው፦
19፥64 (ጂብሪል አለ) «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ *"በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው"* በዚህም መካከል ያለው ሁሉ የርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
ስለዚህ ከላይ የተነሳው ስሁት ሙግት ውኃ የሚቋጥር አይደለም። የንዑዱ የአላህ ኅሩያን እንዲህ ሳይቃጠል በቅጠል ድባቅ ያስገቡታል፥ ዐሊሞቻችን ጋር ያሉት ዒልም በስፋትና በልፋት፤ በጥልቀትና በምጥቀት ነው። ሡመ አልሓምዱ ሊሏህ!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ጥያቄአችን!
ዳዊት የእሴይ ስንተኛ ልጅ ነው? 7ኛ ወይስ ስምንተኛ?
A. ሰባተኛ፦
1ኛ ዜና መዋዕል 2፥13-15 እሴይም የበኵር ልጁን ኤልያብን፥ ሁለተኛውንም አሚናዳብን፥ ሦስተኛውንም ሣማን፥ አራተኛውንም ናትናኤልን፥ አምስተኛውንም ራዳይን፥ ስድስተኛውንም አሳምን፥ *ሰባተኛውንም ዳዊትን ወለደ*፤
እዚህ ዐውደ ንባብ ላይ እሴይ ሰባት ልጆች እንዳሉት እና የመጨረሻ ሰባተኛው ዳዊት እንደሆነ ተገልጿል።
B. ስምተኛ፦
1 ሳሙኤል 16፥10-13 እሴይም *ከልጆቹ ሰባቱን በሳሙኤል ፊት አሳለፋቸው*። ሳሙኤልም እሴይን፦ እግዚአብሔር እነዚህን አልመረጠም፡ አለው። ሳሙኤልም እሴይን፦ *የቀረ ሌላ ልጅ አለህን? አለው። እርሱም፦ ታናሹ ገና ቀርቶአል፤ እነሆም፥ በጎችን ይጠብቃል፡ አለ። ሳሙኤልም እሴይን፦ እርሱ እስኪመጣ ድረስ አንረፍቅምና ልከህ አስመጣው፡ አለው። ልኮም አስመጣው፤ እርሱም ቀይ፥ ዓይኑም የተዋበ፥ መልኩም ያማረ ነበረ። እግዚአብሔርም፦ ይህ ነውና ተነሥተህ ቅባው፡ አለ። ሳሙኤልም የዘይቱን ቀንድ ወስዶ በወንድሞቹ መካከል ቀባው። የእግዚአብሔርም መንፈስ ከዚያ ቀን ጀምሮ በዳዊት ላይ በኃይል መጣ*። ሳሙኤልም ተነሥቶ ወደ አርማቴም ሄደ።
እዚህ ዐውደ ንባብ ላይ ደግሞ እሴይ ሰባት ልጆች አሳልፎ፥ ከሰባቱ ሌላ ትንሹ የመጨረሻው ዳዊት እንደሆነ ተገልጿል። ስምንተኛም እንደሆነ ቅቡል ነው።
ጥያቄአችን፦ "ዳዊት የእሴይ ስንተኛ ልጅ ነው? 7ኛ ወይስ ስምንተኛ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ዳዊት የእሴይ ስንተኛ ልጅ ነው? 7ኛ ወይስ ስምንተኛ?
A. ሰባተኛ፦
1ኛ ዜና መዋዕል 2፥13-15 እሴይም የበኵር ልጁን ኤልያብን፥ ሁለተኛውንም አሚናዳብን፥ ሦስተኛውንም ሣማን፥ አራተኛውንም ናትናኤልን፥ አምስተኛውንም ራዳይን፥ ስድስተኛውንም አሳምን፥ *ሰባተኛውንም ዳዊትን ወለደ*፤
እዚህ ዐውደ ንባብ ላይ እሴይ ሰባት ልጆች እንዳሉት እና የመጨረሻ ሰባተኛው ዳዊት እንደሆነ ተገልጿል።
B. ስምተኛ፦
1 ሳሙኤል 16፥10-13 እሴይም *ከልጆቹ ሰባቱን በሳሙኤል ፊት አሳለፋቸው*። ሳሙኤልም እሴይን፦ እግዚአብሔር እነዚህን አልመረጠም፡ አለው። ሳሙኤልም እሴይን፦ *የቀረ ሌላ ልጅ አለህን? አለው። እርሱም፦ ታናሹ ገና ቀርቶአል፤ እነሆም፥ በጎችን ይጠብቃል፡ አለ። ሳሙኤልም እሴይን፦ እርሱ እስኪመጣ ድረስ አንረፍቅምና ልከህ አስመጣው፡ አለው። ልኮም አስመጣው፤ እርሱም ቀይ፥ ዓይኑም የተዋበ፥ መልኩም ያማረ ነበረ። እግዚአብሔርም፦ ይህ ነውና ተነሥተህ ቅባው፡ አለ። ሳሙኤልም የዘይቱን ቀንድ ወስዶ በወንድሞቹ መካከል ቀባው። የእግዚአብሔርም መንፈስ ከዚያ ቀን ጀምሮ በዳዊት ላይ በኃይል መጣ*። ሳሙኤልም ተነሥቶ ወደ አርማቴም ሄደ።
እዚህ ዐውደ ንባብ ላይ ደግሞ እሴይ ሰባት ልጆች አሳልፎ፥ ከሰባቱ ሌላ ትንሹ የመጨረሻው ዳዊት እንደሆነ ተገልጿል። ስምንተኛም እንደሆነ ቅቡል ነው።
ጥያቄአችን፦ "ዳዊት የእሴይ ስንተኛ ልጅ ነው? 7ኛ ወይስ ስምንተኛ?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
የአንባቢያን ጥያቄ ምላሽ!
1ኛ. "እንኳን አደረሳችሁ" ወይም "እንኳን አብሮ አደረሰን" የመልካም ምኞት መግለጫ ነው። "ገና ማለት አምላክ የተወለደበት፥ ፋሲካ ማለት ሞቶ የተነሳበት" ብለው የሚያምኑበት ነው። ይህ እምነት ከኢሥላም ዐቂዳችን ጋር ስለሚጋጭ እንኳን አምላካችሁ ተወለደ ወይም ሞተ ማለት አይቻልም።
"እንኳን አደረሳችሁ" ቢሉን መልሳችን "እናመሰግናለን" ነው። "እንኳን አብሮ አደረሰን" የማንልበት ምክንያት እነርሱን የእኛ በዓል አላደረሳቸው፥ አብረውን አልጾሙም አብረውን ሰግደው ስለማያከብሩ። ነቢያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፥ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *”አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው”*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል”*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
2ኛ. "አሥ-ሠላም ዐለይኩም" የሙሥሊም ሃይማኖታዊ ሠላምታ ነው። ግን ሰላም፣ ጤና ይስጥልኝ፣ እንዴት ነህ ወዘተ አገራዊ ሰላምታ ማቅረብ ይቻላል። "አሥ-ሠላም ዐለይኩም" ካሉን እኛ "ወዐለይኩም" ብቻ ማለት ነው ያለብን፦
አል-አደበል ሙፍረድ መጽሐፍ 44, ሐዲስ 2
አቢ በስረል ጊፋሪይ እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ነገ ወደ አንድ አይሁድ እጓዛለው፤ በመጀመሪያ ሰላም(አሠላሙ አለይኩም) አትበሏቸው፤ አሠላም አለይኩም ቢሏችሁ ግን ወአለይኩም በሉ*። عَنْ أَبِي بَصْرَةَ الْغِفَارِيِّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ: إِنِّي رَاكِبٌ غَدًا إِلَى يَهُودَ، فَلاَ تَبْدَأُوهُمْ بِالسَّلاَمِ، فَإِذَا سَلَّمُوا عَلَيْكُمْ فَقُولُوا: وَعَلَيْكُمْ.
አል-አደበል ሙፍረድ መጽሐፍ 44, ሐዲስ 3
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”የመጽሐፉ ሰዎችን ቅድሚያ ሰላም(አሠላሙ አለይኩም) አትበሏቸው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ: أَهْلُ الْكِتَابِ لاَ تَبْدَأُوهُمْ بِالسَّلاَمِ
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 41
ዐነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም ከመጽሐፉ ሰዎች ሠላም(አሠላሙ አለይኩም) ብሎ ሰላምታ ከሳጣችሁ፥ “ወአለይኩም” በሉ*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِذَا سَلَّمَ عَلَيْكُمْ أَحَدٌ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ فَقُولُوا وَعَلَيْكُمْ.
ወሏሁ አዕለም!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
1ኛ. "እንኳን አደረሳችሁ" ወይም "እንኳን አብሮ አደረሰን" የመልካም ምኞት መግለጫ ነው። "ገና ማለት አምላክ የተወለደበት፥ ፋሲካ ማለት ሞቶ የተነሳበት" ብለው የሚያምኑበት ነው። ይህ እምነት ከኢሥላም ዐቂዳችን ጋር ስለሚጋጭ እንኳን አምላካችሁ ተወለደ ወይም ሞተ ማለት አይቻልም።
"እንኳን አደረሳችሁ" ቢሉን መልሳችን "እናመሰግናለን" ነው። "እንኳን አብሮ አደረሰን" የማንልበት ምክንያት እነርሱን የእኛ በዓል አላደረሳቸው፥ አብረውን አልጾሙም አብረውን ሰግደው ስለማያከብሩ። ነቢያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፥ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *”አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው”*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው”*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚህ መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል”*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
2ኛ. "አሥ-ሠላም ዐለይኩም" የሙሥሊም ሃይማኖታዊ ሠላምታ ነው። ግን ሰላም፣ ጤና ይስጥልኝ፣ እንዴት ነህ ወዘተ አገራዊ ሰላምታ ማቅረብ ይቻላል። "አሥ-ሠላም ዐለይኩም" ካሉን እኛ "ወዐለይኩም" ብቻ ማለት ነው ያለብን፦
አል-አደበል ሙፍረድ መጽሐፍ 44, ሐዲስ 2
አቢ በስረል ጊፋሪይ እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ነገ ወደ አንድ አይሁድ እጓዛለው፤ በመጀመሪያ ሰላም(አሠላሙ አለይኩም) አትበሏቸው፤ አሠላም አለይኩም ቢሏችሁ ግን ወአለይኩም በሉ*። عَنْ أَبِي بَصْرَةَ الْغِفَارِيِّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ: إِنِّي رَاكِبٌ غَدًا إِلَى يَهُودَ، فَلاَ تَبْدَأُوهُمْ بِالسَّلاَمِ، فَإِذَا سَلَّمُوا عَلَيْكُمْ فَقُولُوا: وَعَلَيْكُمْ.
አል-አደበል ሙፍረድ መጽሐፍ 44, ሐዲስ 3
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ “ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”የመጽሐፉ ሰዎችን ቅድሚያ ሰላም(አሠላሙ አለይኩም) አትበሏቸው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ: أَهْلُ الْكِتَابِ لاَ تَبْدَأُوهُمْ بِالسَّلاَمِ
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 41
ዐነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም ከመጽሐፉ ሰዎች ሠላም(አሠላሙ አለይኩም) ብሎ ሰላምታ ከሳጣችሁ፥ “ወአለይኩም” በሉ*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِذَا سَلَّمَ عَلَيْكُمْ أَحَدٌ مِنْ أَهْلِ الْكِتَابِ فَقُولُوا وَعَلَيْكُمْ.
ወሏሁ አዕለም!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
አሕዛብ ማን ነው?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
አንዱ ክርስቲያን በውይይት ላይ ሲናደድ አሕዛብ ብሎ ተናገረኝ፤ እኔም አህዛብ ምን ማለትና ምን እንደሆነ ብታውቅ ኖሮ ይቺን ቃል አትደፍራትም ነበር ብዬ ምላሽ ሰጠሁት፤ "አህዛብ" ተብሎ በግሪክ ብሉይ ሰፕቱአጀን እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ ላይ "ኤትኖስ" ἔθνος የሚለው የግሪኩ ቃል "ኤትኒኮስ" ἐθνικός ከሚለው ገላጭ የመጣ ሲሆን በዕብራይስጡ ደሃራይ እደ-ክታባት ላይ ደግሞ "ጎይ" גוי ተብሎ ተቀምጧል፤ ይህ ቃል እንደየ አውዱ ለተለያየ ትርጉም አገልግሎት ላይ የዋለ ሲሆን "ህዝብ" "ብሔር" "አረማዊ" "ይሁዲ ያልሆነ" የሚል ፍቺ እንዳለው የግሪክና የዕብራይስጥ ሙዳየ-ቃላት ያትታሉ፤ ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እዚህ አርስት ላይ "አህዛብ" ብለን የምንመለከተው "አረማዊ"pagan" የሚለው እሳቤ ነው፤ ሰዎች ይህ ስም የአብርሃምን አምላክ ለሚያመልኩ ለሙስሊሞች እንደ ቅፅል ስም ሲጠቀሙ እጅግ ስላስደመመኝ ይህ ስም ማንን እንደሚመለከትና ማንን አህዛብ እንደሚል ለመፅሐፍ ቅዱስ ቦታውን እንልቀቅ፦
ነጥብ አንድ
"ርኵሰት"
በመፅሐፍ ቅዱስ "የአሕዛብን ርኵሰት" ተብሎ የተቀመጠው ምዋርት፥ ሞራ ገላጭ፥ አስማት፥ መተተት፥ ድግምት፣ ጥንቆላ፥ መናፍስትንም መጥራት፥ ሙታን መሳብ ነው፦
ዘዳግም 18፥9-11 አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ ጊዜ እነዚያ ""አሕዛብ"" የሚያደርጉትን "ርኵሰት" ታደርግ ዘንድ አትማር። ወንድ ልጁን ሴት ልጁን በእሳት የሚያሳልፍ፥ ምዋርተኛም፥ ሞራ ገላጭም፥ አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ።
ታዲያ ይህ በኢስላም ትልቁ ሽርክ ነው፤ ከኢስላም አጥርስ የሚያስወጣ አይደለምን? ይህንን ድርጊትስ ማን ነው በዘመናዊ መልክ የሚያደርገው ሙስሊሙ ወይስ ስም ለጣፊው?
ነጥብ ሁለት
"ግብረ-ሰዶም"
አላህ የፈጠረው ተቃራኒ ፃታ"hetro-sexual" እያለ ዛሬ ወንድ ለወንድ ሴት ለሴት የሆነው ግብረ-ሰዶም"homo-sexual" ማድረግ የአሕዛብን ርኵሰት ነው፦
1ኛ ነገሥት 14፥24 በምድርም ውስጥ "ሰዶማውያን" ነበሩ፤ ከእስራኤልም ልጆች ፊት እግዚአብሔር ያሳደዳቸውን ""የአሕዛብን ርኵሰት" ሁሉ ያደርጉ ነበር።
ታዲያ ይህ በኢስላም አይደለም መጋባት ይቅርና ድርጊቱ ሃራም ነው፤ ማን ነው ታዲያ ወንድ ለወንድ ሴት ለሴት የሚያጋባው ቤተክርስቲያን ወይስ መስኪድ? ህሊና ይፍረደዋ።
ነጥብ ሶስት
"የተቀረፀ ምስል"
ነቢያት "የአሕዛብ ልማድ" ብለው ያስቀመጡት ከእንጨት፣ ከብረት፣ ከብር እና ከወርቅ የተሰሩትን የተቀረፁ ምስሎች ነው፤ እነዚህ ምስሎች አፍ አላቸው አይናገሩም፤ ዓይን አላቸው አያዩም፤ ጆሮ አላቸው አይሰሙም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸቱም፤ እጅ አላቸው አይዳስሱም፤ እግር አላቸው አይሄዱም፤ ክፉ መሥራትም አይቻላቸውም ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉም፣ አህዛብ ግን ወደ እነርሱ ይፀልያሉ፣ ይለማመናሉ፣ እጣን ያጨሳሉ፣ ይጎባደዳሉ፣ ያሸረግዳሉ፣ ይሰግዳሉ፣ -ያመልካሉ፦
2ኛ ነገሥት17፥41 እነዚህም "አሕዛብ" እግዚአብሔርን ይፈሩ ነበር፤ ደግሞም "የተቀረጹ ምስሎቻቸውን" ያመልኩ ነበር፤
2ኛ ዜና 16፥26 "የአሕዛብ አማልክት" ሁሉ ጣዖታት ናቸው፤ እግዚአብሔር ግን ሰማያትን ሠራ።
መዝሙር 115፥4-7 የአሕዛብ ጣዖታቶች "የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ" ናቸው፤ አፍ አላቸው አይናገሩምም፤ ዓይን አላቸው አያዩምም፤ ጆሮ አላቸው አይሰሙምም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸትቱምም፤ እጅ አላቸው አይዳሰሱምም፤ እግር አላቸው አይሄዱምም፤ በጕሮሮአቸውም አይናገሩም።
ኢሳይያስ 45፥20 እናንተ "ከአሕዛብ" ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ፥ ተሰብስባችሁ ኑ በአንድነትም ቅረቡ፤ "የተቀረጸውን የምስላቸውን እንጨት" የሚሸከሙና ያድን ዘንድ "ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ" እውቀት የላቸውም።
ኤርምያስ 10፥2-5 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ "የአሕዛብን መንገድ አትማሩ ከሰማይ ምልክትም አትፍሩ፤ አሕዛብ ይፈሩታልና። "የአሕዛብ ልማድ" ከንቱ ነውና፤ ዛፍ ከዱር ይቈረጣል፥ በሠራተኛም እጅ በመጥረቢያ ይሠራል። በብርና በወርቅ ያስጌጡታል፥ እንዳይናወጥም በችንካርና በመዶሻ ይቸነክሩታል።
እንደ ተቀረጸ ዓምድ ናቸው እነርሱም አይናገሩም፤ መራመድም አይቻላቸውማን ይሸከሙአቸዋል። ክፉ መሥራትም አይቻላቸውምና፥ ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉምና አትፍሩአቸው።
ማን ነው የተቀረፀ ምስል አድርጎ ለቅዱሳን የአክብሮት ስግደት እና ለሶስቱ አካላት የአምልኮ ስግደት የሚሰግደው? በስዕልና በሃውልት ፊት የሚለማመን፣ የሚያመልክ፣ እጣን የሚያጨስ፣ ስለት የሚሳል? ሙስሊሙ ወይስ እውነተኛው አህዛብ? ህሊና እያለ ምን ይኮናል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
አንዱ ክርስቲያን በውይይት ላይ ሲናደድ አሕዛብ ብሎ ተናገረኝ፤ እኔም አህዛብ ምን ማለትና ምን እንደሆነ ብታውቅ ኖሮ ይቺን ቃል አትደፍራትም ነበር ብዬ ምላሽ ሰጠሁት፤ "አህዛብ" ተብሎ በግሪክ ብሉይ ሰፕቱአጀን እና በአዲስ ኪዳን ግሪክ ኮይኔ ላይ "ኤትኖስ" ἔθνος የሚለው የግሪኩ ቃል "ኤትኒኮስ" ἐθνικός ከሚለው ገላጭ የመጣ ሲሆን በዕብራይስጡ ደሃራይ እደ-ክታባት ላይ ደግሞ "ጎይ" גוי ተብሎ ተቀምጧል፤ ይህ ቃል እንደየ አውዱ ለተለያየ ትርጉም አገልግሎት ላይ የዋለ ሲሆን "ህዝብ" "ብሔር" "አረማዊ" "ይሁዲ ያልሆነ" የሚል ፍቺ እንዳለው የግሪክና የዕብራይስጥ ሙዳየ-ቃላት ያትታሉ፤ ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ እዚህ አርስት ላይ "አህዛብ" ብለን የምንመለከተው "አረማዊ"pagan" የሚለው እሳቤ ነው፤ ሰዎች ይህ ስም የአብርሃምን አምላክ ለሚያመልኩ ለሙስሊሞች እንደ ቅፅል ስም ሲጠቀሙ እጅግ ስላስደመመኝ ይህ ስም ማንን እንደሚመለከትና ማንን አህዛብ እንደሚል ለመፅሐፍ ቅዱስ ቦታውን እንልቀቅ፦
ነጥብ አንድ
"ርኵሰት"
በመፅሐፍ ቅዱስ "የአሕዛብን ርኵሰት" ተብሎ የተቀመጠው ምዋርት፥ ሞራ ገላጭ፥ አስማት፥ መተተት፥ ድግምት፣ ጥንቆላ፥ መናፍስትንም መጥራት፥ ሙታን መሳብ ነው፦
ዘዳግም 18፥9-11 አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ ጊዜ እነዚያ ""አሕዛብ"" የሚያደርጉትን "ርኵሰት" ታደርግ ዘንድ አትማር። ወንድ ልጁን ሴት ልጁን በእሳት የሚያሳልፍ፥ ምዋርተኛም፥ ሞራ ገላጭም፥ አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ።
ታዲያ ይህ በኢስላም ትልቁ ሽርክ ነው፤ ከኢስላም አጥርስ የሚያስወጣ አይደለምን? ይህንን ድርጊትስ ማን ነው በዘመናዊ መልክ የሚያደርገው ሙስሊሙ ወይስ ስም ለጣፊው?
ነጥብ ሁለት
"ግብረ-ሰዶም"
አላህ የፈጠረው ተቃራኒ ፃታ"hetro-sexual" እያለ ዛሬ ወንድ ለወንድ ሴት ለሴት የሆነው ግብረ-ሰዶም"homo-sexual" ማድረግ የአሕዛብን ርኵሰት ነው፦
1ኛ ነገሥት 14፥24 በምድርም ውስጥ "ሰዶማውያን" ነበሩ፤ ከእስራኤልም ልጆች ፊት እግዚአብሔር ያሳደዳቸውን ""የአሕዛብን ርኵሰት" ሁሉ ያደርጉ ነበር።
ታዲያ ይህ በኢስላም አይደለም መጋባት ይቅርና ድርጊቱ ሃራም ነው፤ ማን ነው ታዲያ ወንድ ለወንድ ሴት ለሴት የሚያጋባው ቤተክርስቲያን ወይስ መስኪድ? ህሊና ይፍረደዋ።
ነጥብ ሶስት
"የተቀረፀ ምስል"
ነቢያት "የአሕዛብ ልማድ" ብለው ያስቀመጡት ከእንጨት፣ ከብረት፣ ከብር እና ከወርቅ የተሰሩትን የተቀረፁ ምስሎች ነው፤ እነዚህ ምስሎች አፍ አላቸው አይናገሩም፤ ዓይን አላቸው አያዩም፤ ጆሮ አላቸው አይሰሙም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸቱም፤ እጅ አላቸው አይዳስሱም፤ እግር አላቸው አይሄዱም፤ ክፉ መሥራትም አይቻላቸውም ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉም፣ አህዛብ ግን ወደ እነርሱ ይፀልያሉ፣ ይለማመናሉ፣ እጣን ያጨሳሉ፣ ይጎባደዳሉ፣ ያሸረግዳሉ፣ ይሰግዳሉ፣ -ያመልካሉ፦
2ኛ ነገሥት17፥41 እነዚህም "አሕዛብ" እግዚአብሔርን ይፈሩ ነበር፤ ደግሞም "የተቀረጹ ምስሎቻቸውን" ያመልኩ ነበር፤
2ኛ ዜና 16፥26 "የአሕዛብ አማልክት" ሁሉ ጣዖታት ናቸው፤ እግዚአብሔር ግን ሰማያትን ሠራ።
መዝሙር 115፥4-7 የአሕዛብ ጣዖታቶች "የወርቅና የብር፥ የሰው እጅ ሥራ" ናቸው፤ አፍ አላቸው አይናገሩምም፤ ዓይን አላቸው አያዩምም፤ ጆሮ አላቸው አይሰሙምም፤ አፍንጫ አላቸው አያሸትቱምም፤ እጅ አላቸው አይዳሰሱምም፤ እግር አላቸው አይሄዱምም፤ በጕሮሮአቸውም አይናገሩም።
ኢሳይያስ 45፥20 እናንተ "ከአሕዛብ" ወገን ሆናችሁ ያመለጣችሁ፥ ተሰብስባችሁ ኑ በአንድነትም ቅረቡ፤ "የተቀረጸውን የምስላቸውን እንጨት" የሚሸከሙና ያድን ዘንድ "ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ" እውቀት የላቸውም።
ኤርምያስ 10፥2-5 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ "የአሕዛብን መንገድ አትማሩ ከሰማይ ምልክትም አትፍሩ፤ አሕዛብ ይፈሩታልና። "የአሕዛብ ልማድ" ከንቱ ነውና፤ ዛፍ ከዱር ይቈረጣል፥ በሠራተኛም እጅ በመጥረቢያ ይሠራል። በብርና በወርቅ ያስጌጡታል፥ እንዳይናወጥም በችንካርና በመዶሻ ይቸነክሩታል።
እንደ ተቀረጸ ዓምድ ናቸው እነርሱም አይናገሩም፤ መራመድም አይቻላቸውማን ይሸከሙአቸዋል። ክፉ መሥራትም አይቻላቸውምና፥ ደግምም መልካም ይሠሩ ዘንድ አይችሉምና አትፍሩአቸው።
ማን ነው የተቀረፀ ምስል አድርጎ ለቅዱሳን የአክብሮት ስግደት እና ለሶስቱ አካላት የአምልኮ ስግደት የሚሰግደው? በስዕልና በሃውልት ፊት የሚለማመን፣ የሚያመልክ፣ እጣን የሚያጨስ፣ ስለት የሚሳል? ሙስሊሙ ወይስ እውነተኛው አህዛብ? ህሊና እያለ ምን ይኮናል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ፅንስ እና ቁርኣን
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥6 *እርሱ ያ በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው ጥበበኛው ነው*፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
ሥነ-ፅንስ ጥናት”Embryology” በማኅፀን ውስጥ ያለውን ሒደት የሚያጠና የዕውቀት ዘርፍ ነው። "በጥን" بَطْن የሚለው ቃል "በጠነ" بَطَنَ ማለትም "ተደበቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስውር" ማለት ነው፦
7፥33 «ጌታዬ እርም ያደረገው መጥፎ ሥራዎችን፣ ከርሷ የተገለጸውን እና *"የተደበቀውን* ኃጢኣትንም፣ ያላግባብ መበደልንም፣ በርሱም ማስረጃ ያላወረደበትን ጣዖት በአላህ ማጋራታችሁን፣ በአላህም ላይ የማታውቁትን መናገራችሁን ብቻ ነው» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا حَرَّمَ رَبِّيَ الْفَوَاحِشَ مَا ظَهَرَ مِنْهَا وَمَا بَطَنَ وَالْإِثْمَ وَالْبَغْيَ بِغَيْرِ الْحَقِّ وَأَن تُشْرِكُوا بِاللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانًا وَأَن تَقُولُوا عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተደበቀ" ለሚለው የግስ መደብ የገባው "በጠነ" بَطَنَ ሲሆን በስም መደብ "በጥን" بَطْن የሚለው ቃል "ማኅጸን" ለሚለው ቃል ገብቷል፦
16፥78 *አላህም ከእናቶቻችሁ "ማኅፀኖች" ምንም የማታውቁ ሆናችሁ አወጣችሁ*፡፡ وَاللَّهُ أَخْرَجَكُم مِّن بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ لَا تَعْلَمُونَ شَيْئً
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቡጡን" بُطُون የሚለው "በጥን" بَطْن ለሚለው ቃል ብዙ ቁጥር እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። ቁርኣን ማኅፀን የሚለው ከሴቷ ብልት ከንፈር ጀምሮ ለዓይን የተደበቀውን ክፍል ሁሉ ነው። ለዚያ ነው ሌላ አንቀጽ ላይ ማኅፀን ውስጥ ያለውን "ሽል" ለዓይናችን የተደበቀ ስለሆነ "አጂናህ" የሚለው፥ "አጂናህ" أَجِنَّة የሚለው ቃል “ጀነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ወይም “ደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፦
53፥32 *ከምድር በፈጠራችሁ ጊዜ እናንተም በእናቶቻችሁ ማኅፀኖች ውስጥ "ሽሎች" በኾናችሁ ጊዜ እርሱ በእናንተ ሁኔታ ዐዋቂ ነው*፡፡ هُوَ أَعْلَمُ بِكُمْ إِذْ أَنشَأَكُم مِّنَ الْأَرْضِ وَإِذْ أَنتُمْ أَجِنَّةٌ فِي بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ ۖ فَلَا تُزَكُّوا أَنفُسَكُمْ
ስለዚህ አምላካችን አላህ ማኅፀን ያለው እና ዛሬ የሥነ-ፅንስ ጥናት "ማኅፀን"uterus" ያለው ይለያያል፥ ቁርኣኑ ጥቅላዊና ሰፊ ቦታን ሲያመለክት፤ የሥነ-ፅንስ ጥናት ተናጥሏዊና ጠባብ ቦታን ያመለክታል። ቁርኣን ቅልቅል የፍትወት ሕዋስ ድቅለት"fertilization" ቦታ "የተጠበቀ መርጊያ" ይለዋል፦
23፥13 *ከዚያም "በተጠበቀ መርጊያ" ውስጥ የፍትወት ጠብታ አደረግነው*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاهُ نُطْفَةً فِي قَرَارٍ مَّكِينٍ
77፥21 *"በተጠበቀ መርጊያ" ውስጥም አደረግነው*፡፡ فَجَعَلْنَاهُ فِي قَرَارٍ مَّكِينٍ
ይህንን ከተረዳን ዘንድ አንድ ፅንስን በእናቱ ማኅፀን ውስጥ በሚፈልገው መልኩ የሚቀርፀው አንዱ አምላክ አላህ ነው፥ ሴት ሁሉ ቀድሞውኑ የምታረግዘውን ያውቃል፡፡ በማኅፀኖች የሚያጎድሉትን የሚጨምሩትንም ያውቃል፥ በማኅፀኖች ውስጥ ያለን ሁሉ ያውቃል፦
3፥6 *እርሱ ያ በማኅፀኖችም ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው*፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
13፥8 *"አላህ ሴት ሁሉ የምታረግዘውን ያውቃል፡፡ ማኅፀኖችም የሚያጎድሉትን የሚጨምሩትንም ያውቃል፡፡ ነገሩም ሁሉ እርሱ ዘንድ በልክ የተወሰነ ነው"*። اللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَحْمِلُ كُلُّ أُنثَىٰ وَمَا تَغِيضُ الْأَرْحَامُ وَمَا تَزْدَادُ ۖ وَكُلُّ شَيْءٍ عِندَهُ بِمِقْدَارٍ
31፥34 *"አላህ የሰዓቲቱ ዕውቀት እርሱ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ ዝናብንም ያወርዳል፡፡ በማኅፀኖችም ውስጥ ያለን ሁሉ ያውቃል፡፡ ማንኛይቱ ነፍስም ነገ የምትሠራውን አታውቅም፡፡ ማንኛይቱ ነፍስም በየትኛው ምድር እንደምትሞት አታውቅም፡፡ አላህ ዐዋቂ ውስጠ ዐዋቂ ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ عِندَهُ عِلْمُ السَّاعَةِ وَيُنَزِّلُ الْغَيْثَ وَيَعْلَمُ مَا فِي الْأَرْحَامِ ۖ وَمَا تَدْرِي نَفْسٌ مَّاذَا تَكْسِبُ غَدًا ۖ وَمَا تَدْرِي نَفْسٌ بِأَيِّ أَرْضٍ تَمُوتُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 9
ኢብኑ ዑመር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከአላህ በቀር ማንም የማያውቃቸው የሩቅ ነገር መክፈቻዎች አምስት ናቸው። በማኅፀን ውስጥ ምን ሁሉ እንዳለ ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ነገ ምን እንደሚከሰት ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ዝናብ መቼ እንደሚመጣ ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ማንኛይቱም ነፍስ በየትኛው ምድር እንደሞትሞት ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ሰአቲቱ መቼ እንደምትቆም ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَفَاتِيحُ الْغَيْبِ خَمْسٌ لاَ يَعْلَمُهَا إِلاَّ اللَّهُ، لاَ يَعْلَمُ مَا تَغِيضُ الأَرْحَامُ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ يَعْلَمُ مَا فِي غَدٍ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ يَعْلَمُ مَتَى يَأْتِي الْمَطَرُ أَحَدٌ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ تَدْرِي نَفْسٌ بِأَىِّ أَرْضٍ تَمُوتُ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ يَعْلَمُ مَتَى تَقُومُ السَّاعَةُ إِلاَّ اللَّهُ
በማኅፀን ያለውን ክንውን ሁሉ የሚያውቀው አላህ ብቻ ነው፥ ሰው ሁሉንም ነገር የማወቅ ውስንነት አለበት። “ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን “ጀህል” جَهْل ማለት ደግሞ “መሃይምነት” ማለት ነው። ከእናቶቻችን ማኅፀኖች ምንም የማናውቅ ሆነን ወጥተናል፦
16፥78 *አላህም ከእናቶቻችሁ "ማኅፀኖች" ምንም የማታውቁ ሆናችሁ አወጣችሁ*፡፡ وَاللَّهُ أَخْرَجَكُم مِّن بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ لَا تَعْلَمُونَ شَيْئً
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
3፥6 *እርሱ ያ በማኅፀኖች ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው ጥበበኛው ነው*፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
ሥነ-ፅንስ ጥናት”Embryology” በማኅፀን ውስጥ ያለውን ሒደት የሚያጠና የዕውቀት ዘርፍ ነው። "በጥን" بَطْن የሚለው ቃል "በጠነ" بَطَنَ ማለትም "ተደበቀ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስውር" ማለት ነው፦
7፥33 «ጌታዬ እርም ያደረገው መጥፎ ሥራዎችን፣ ከርሷ የተገለጸውን እና *"የተደበቀውን* ኃጢኣትንም፣ ያላግባብ መበደልንም፣ በርሱም ማስረጃ ያላወረደበትን ጣዖት በአላህ ማጋራታችሁን፣ በአላህም ላይ የማታውቁትን መናገራችሁን ብቻ ነው» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا حَرَّمَ رَبِّيَ الْفَوَاحِشَ مَا ظَهَرَ مِنْهَا وَمَا بَطَنَ وَالْإِثْمَ وَالْبَغْيَ بِغَيْرِ الْحَقِّ وَأَن تُشْرِكُوا بِاللَّهِ مَا لَمْ يُنَزِّلْ بِهِ سُلْطَانًا وَأَن تَقُولُوا عَلَى اللَّهِ مَا لَا تَعْلَمُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ተደበቀ" ለሚለው የግስ መደብ የገባው "በጠነ" بَطَنَ ሲሆን በስም መደብ "በጥን" بَطْن የሚለው ቃል "ማኅጸን" ለሚለው ቃል ገብቷል፦
16፥78 *አላህም ከእናቶቻችሁ "ማኅፀኖች" ምንም የማታውቁ ሆናችሁ አወጣችሁ*፡፡ وَاللَّهُ أَخْرَجَكُم مِّن بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ لَا تَعْلَمُونَ شَيْئً
እዚህ አንቀጽ ላይ "ቡጡን" بُطُون የሚለው "በጥን" بَطْن ለሚለው ቃል ብዙ ቁጥር እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። ቁርኣን ማኅፀን የሚለው ከሴቷ ብልት ከንፈር ጀምሮ ለዓይን የተደበቀውን ክፍል ሁሉ ነው። ለዚያ ነው ሌላ አንቀጽ ላይ ማኅፀን ውስጥ ያለውን "ሽል" ለዓይናችን የተደበቀ ስለሆነ "አጂናህ" የሚለው፥ "አጂናህ" أَجِنَّة የሚለው ቃል “ጀነ” جَنَّ ማለትም “ሰወረ” ወይም “ደበቀ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፦
53፥32 *ከምድር በፈጠራችሁ ጊዜ እናንተም በእናቶቻችሁ ማኅፀኖች ውስጥ "ሽሎች" በኾናችሁ ጊዜ እርሱ በእናንተ ሁኔታ ዐዋቂ ነው*፡፡ هُوَ أَعْلَمُ بِكُمْ إِذْ أَنشَأَكُم مِّنَ الْأَرْضِ وَإِذْ أَنتُمْ أَجِنَّةٌ فِي بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ ۖ فَلَا تُزَكُّوا أَنفُسَكُمْ
ስለዚህ አምላካችን አላህ ማኅፀን ያለው እና ዛሬ የሥነ-ፅንስ ጥናት "ማኅፀን"uterus" ያለው ይለያያል፥ ቁርኣኑ ጥቅላዊና ሰፊ ቦታን ሲያመለክት፤ የሥነ-ፅንስ ጥናት ተናጥሏዊና ጠባብ ቦታን ያመለክታል። ቁርኣን ቅልቅል የፍትወት ሕዋስ ድቅለት"fertilization" ቦታ "የተጠበቀ መርጊያ" ይለዋል፦
23፥13 *ከዚያም "በተጠበቀ መርጊያ" ውስጥ የፍትወት ጠብታ አደረግነው*፡፡ ثُمَّ جَعَلْنَاهُ نُطْفَةً فِي قَرَارٍ مَّكِينٍ
77፥21 *"በተጠበቀ መርጊያ" ውስጥም አደረግነው*፡፡ فَجَعَلْنَاهُ فِي قَرَارٍ مَّكِينٍ
ይህንን ከተረዳን ዘንድ አንድ ፅንስን በእናቱ ማኅፀን ውስጥ በሚፈልገው መልኩ የሚቀርፀው አንዱ አምላክ አላህ ነው፥ ሴት ሁሉ ቀድሞውኑ የምታረግዘውን ያውቃል፡፡ በማኅፀኖች የሚያጎድሉትን የሚጨምሩትንም ያውቃል፥ በማኅፀኖች ውስጥ ያለን ሁሉ ያውቃል፦
3፥6 *እርሱ ያ በማኅፀኖችም ውስጥ እንደሚሻ አድርጎ የሚቀርጻችሁ ነው*፡፡ ከእርሱ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡ هُوَ الَّذِي يُصَوِّرُكُمْ فِي الْأَرْحَامِ كَيْفَ يَشَاءُ ۚ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
13፥8 *"አላህ ሴት ሁሉ የምታረግዘውን ያውቃል፡፡ ማኅፀኖችም የሚያጎድሉትን የሚጨምሩትንም ያውቃል፡፡ ነገሩም ሁሉ እርሱ ዘንድ በልክ የተወሰነ ነው"*። اللَّهُ يَعْلَمُ مَا تَحْمِلُ كُلُّ أُنثَىٰ وَمَا تَغِيضُ الْأَرْحَامُ وَمَا تَزْدَادُ ۖ وَكُلُّ شَيْءٍ عِندَهُ بِمِقْدَارٍ
31፥34 *"አላህ የሰዓቲቱ ዕውቀት እርሱ ዘንድ ብቻ ነው፡፡ ዝናብንም ያወርዳል፡፡ በማኅፀኖችም ውስጥ ያለን ሁሉ ያውቃል፡፡ ማንኛይቱ ነፍስም ነገ የምትሠራውን አታውቅም፡፡ ማንኛይቱ ነፍስም በየትኛው ምድር እንደምትሞት አታውቅም፡፡ አላህ ዐዋቂ ውስጠ ዐዋቂ ነው"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ عِندَهُ عِلْمُ السَّاعَةِ وَيُنَزِّلُ الْغَيْثَ وَيَعْلَمُ مَا فِي الْأَرْحَامِ ۖ وَمَا تَدْرِي نَفْسٌ مَّاذَا تَكْسِبُ غَدًا ۖ وَمَا تَدْرِي نَفْسٌ بِأَيِّ أَرْضٍ تَمُوتُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 9
ኢብኑ ዑመር"ረ.ዐ." እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ከአላህ በቀር ማንም የማያውቃቸው የሩቅ ነገር መክፈቻዎች አምስት ናቸው። በማኅፀን ውስጥ ምን ሁሉ እንዳለ ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ነገ ምን እንደሚከሰት ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ዝናብ መቼ እንደሚመጣ ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ማንኛይቱም ነፍስ በየትኛው ምድር እንደሞትሞት ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም፣ ሰአቲቱ መቼ እንደምትቆም ከአላህ በቀር ማንም ዐያውቅም"*። عَنِ ابْنِ عُمَرَ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَفَاتِيحُ الْغَيْبِ خَمْسٌ لاَ يَعْلَمُهَا إِلاَّ اللَّهُ، لاَ يَعْلَمُ مَا تَغِيضُ الأَرْحَامُ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ يَعْلَمُ مَا فِي غَدٍ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ يَعْلَمُ مَتَى يَأْتِي الْمَطَرُ أَحَدٌ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ تَدْرِي نَفْسٌ بِأَىِّ أَرْضٍ تَمُوتُ إِلاَّ اللَّهُ، وَلاَ يَعْلَمُ مَتَى تَقُومُ السَّاعَةُ إِلاَّ اللَّهُ
በማኅፀን ያለውን ክንውን ሁሉ የሚያውቀው አላህ ብቻ ነው፥ ሰው ሁሉንም ነገር የማወቅ ውስንነት አለበት። “ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን “ጀህል” جَهْل ማለት ደግሞ “መሃይምነት” ማለት ነው። ከእናቶቻችን ማኅፀኖች ምንም የማናውቅ ሆነን ወጥተናል፦
16፥78 *አላህም ከእናቶቻችሁ "ማኅፀኖች" ምንም የማታውቁ ሆናችሁ አወጣችሁ*፡፡ وَاللَّهُ أَخْرَجَكُم مِّن بُطُونِ أُمَّهَاتِكُمْ لَا تَعْلَمُونَ شَيْئً
ስለ ፅንስ ዕውቀት ያገኘነው አንደኛ በነቅል ነው፥ "ነቅል" نَقْل ማለት በቁርኣን እና በሐዲስ የሚገኝ ዕውቀት ነው፦
4፥113 *አላህም በአንተ ላይ መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ፡፡ የማታውቀውንም ሁሉ አስተማረህ*፡፡ የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው፡፡ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَعَلَّمَكَ مَا لَمْ تَكُن تَعْلَمُ ۚ وَكَانَ فَضْلُ اللَّهِ عَلَيْكَ عَظِيمًا
"ዐለመከ" عَلَّمَكَ ማለት "ዐሳወቀህ" ማለት ነው። ሁለተኛው ስለ ፅንስ ዕውቀት ያገኘነው በዐቅል ነው፥ "ዐቅል" عَقْل ማለት በምርምር እና በአሰሳ የሚገኝ ዕውቀት ነው፦
96፥5 *ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን*፡፡ عَلَّمَ ٱلْإِنسَٰنَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
"ዐለመ" عَلَّمَ ማለት "ዐሳወቀ" ማለት ነው። በነቅል ሆነ በዐቅል የሚገኘው ዕውቀት የሚያሳውቅ አሏህ ነው፥ ሁለቱንም ዕውቀት መፈለግ ለእኛ ግዴታችን ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 229
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"*" አሉ፦ *"ዕውቀት መፈለግ በሁሉም ሙሥሊም ላይ ግዴታ ነው"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ طَلَبُ الْعِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ
ይህንን እሳቤ ይዘን ወደ ፅንስ ጥናት እናመራለን። ሴት ሁሉ የምታረግዘው ሒደት መነሻው ተራክቦ ነው፥ ከራሳችን ጥንድ የምንረካበት ነገር መፈጠሩ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦች ተዓምራቶች አሉ፦
30፥21 *"ለእናንተም ከራሶቻችሁ ጥንዶችን ወደ እነርሱ ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ፣ በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦች ተዓምራት አሉ*"፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
"በዚህ ውስጥ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። "በዚህ" የሚለው ተራክቦ የሚፈጸምበትን ሩካቤ ያሳያል። በዚህ በራሳችን ውስጥ ያለው ሩካቤ ከአስደናቂ ታምራቱ ነው፥ ይህንን ታምራት ወደ ፊት እንደሚያሳየን እና እንደሚያሳውቀን ቃል ገብቶልናል፦
6፥93 ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ *”ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፥ ታውቁታላችሁ»* በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
41፥53 እርሱም ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው ድረስ *”በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን*”፡፡ ጌታህም እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃቸውምን? سَنُرِيهِمْ آيَاتِنَا فِي الْآفَاقِ وَفِي أَنفُسِهِمْ حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَهُمْ أَنَّهُ الْحَقُّ ۗ أَوَلَمْ يَكْفِ بِرَبِّكَ أَنَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
"በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃንምን? ቁርኣን ሐቅ መሆኑ ለሁሉም የሚገለጸው የትንሳኤ ቀን ነው። ቁርኣን እውነት ሆኖ በመጣላቸው ጊዜ እነዚያ የካዱት፦ “ይህ ግልጽ ድግምት ነው” አሉ። ነገር ግን አላህ በትንሳኤ ቀን ስለ ቁርኣኑ፦ “ይህ እውነት አይደለምን? ብሎ ይጠይቃቸዋል፥ እነርሱም፦ “እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን” ይላሉ፦
46፥7 *”በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱት «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ”*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
46፥34 *”እነዚያም የካዱት ሰዎች በእሳት ላይ በሚቀረቡ ቀን «ይህ እውነት አይደለምን?» ይባላሉ፡፡ «እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን» ይላሉ፡፡ አላህም «ትክዱ በነበራችሁት ምክንያት ቅጣቱን ቅመሱ» ይላቸዋል”*፡፡ وَيَوْمَ يُعْرَضُ الَّذِينَ كَفَرُوا عَلَى النَّارِ أَلَيْسَ هَـٰذَا بِالْحَقِّ ۖ قَالُوا بَلَىٰ وَرَبِّنَا ۚ قَالَ فَذُوقُوا الْعَذَابَ بِمَا كُنتُمْ تَكْفُرُونَ
ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳችን ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቹን በዘመናችን እያሳየን ነው። "ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፥ ታውቁታላችሁ" ያለንን የዕውቀት ዘርፍ በቁርኣን ውስጥ ከተገለጹት የፅንስ ሒደት ጋር እያዛመድን ኢንሻላህ እናቀርባለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
4፥113 *አላህም በአንተ ላይ መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ፡፡ የማታውቀውንም ሁሉ አስተማረህ*፡፡ የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው፡፡ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَعَلَّمَكَ مَا لَمْ تَكُن تَعْلَمُ ۚ وَكَانَ فَضْلُ اللَّهِ عَلَيْكَ عَظِيمًا
"ዐለመከ" عَلَّمَكَ ማለት "ዐሳወቀህ" ማለት ነው። ሁለተኛው ስለ ፅንስ ዕውቀት ያገኘነው በዐቅል ነው፥ "ዐቅል" عَقْل ማለት በምርምር እና በአሰሳ የሚገኝ ዕውቀት ነው፦
96፥5 *ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን*፡፡ عَلَّمَ ٱلْإِنسَٰنَ مَا لَمْ يَعْلَمْ
"ዐለመ" عَلَّمَ ማለት "ዐሳወቀ" ማለት ነው። በነቅል ሆነ በዐቅል የሚገኘው ዕውቀት የሚያሳውቅ አሏህ ነው፥ ሁለቱንም ዕውቀት መፈለግ ለእኛ ግዴታችን ነው፦
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 229
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"*" አሉ፦ *"ዕውቀት መፈለግ በሁሉም ሙሥሊም ላይ ግዴታ ነው"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ طَلَبُ الْعِلْمِ فَرِيضَةٌ عَلَى كُلِّ مُسْلِمٍ
ይህንን እሳቤ ይዘን ወደ ፅንስ ጥናት እናመራለን። ሴት ሁሉ የምታረግዘው ሒደት መነሻው ተራክቦ ነው፥ ከራሳችን ጥንድ የምንረካበት ነገር መፈጠሩ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦች ተዓምራቶች አሉ፦
30፥21 *"ለእናንተም ከራሶቻችሁ ጥንዶችን ወደ እነርሱ ትረኩ ዘንድ መፍጠሩ፣ በመካከላችሁም ፍቅርንና እዝነትን ማድረጉ ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለሚያስተውሉ ሕዝቦች ተዓምራት አሉ*"፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِّتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُم مَّوَدَّةً وَرَحْمَةً ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ
"በዚህ ውስጥ" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። "በዚህ" የሚለው ተራክቦ የሚፈጸምበትን ሩካቤ ያሳያል። በዚህ በራሳችን ውስጥ ያለው ሩካቤ ከአስደናቂ ታምራቱ ነው፥ ይህንን ታምራት ወደ ፊት እንደሚያሳየን እና እንደሚያሳውቀን ቃል ገብቶልናል፦
6፥93 ምስጋናም ለአላህ ነው፡፡ *”ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፥ ታውቁታላችሁ»* በላቸው፡፡ ጌታህም ከምትሠሩት ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡ وَقُلِ الْحَمْدُ لِلَّهِ سَيُرِيكُمْ آيَاتِهِ فَتَعْرِفُونَهَا ۚ وَمَا رَبُّكَ بِغَافِلٍ عَمَّا تَعْمَلُونَ
41፥53 እርሱም ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው ድረስ *”በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን*”፡፡ ጌታህም እርሱ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃቸውምን? سَنُرِيهِمْ آيَاتِنَا فِي الْآفَاقِ وَفِي أَنفُسِهِمْ حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَهُمْ أَنَّهُ الْحَقُّ ۗ أَوَلَمْ يَكْفِ بِرَبِّكَ أَنَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ
"በራሳቸውም ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቻችንን በእርግጥ እናሳያቸዋለን" የሚለው ኃይለ-ቃል ይሰመርበት። አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ዐዋቂ መኾኑ አይበቃንምን? ቁርኣን ሐቅ መሆኑ ለሁሉም የሚገለጸው የትንሳኤ ቀን ነው። ቁርኣን እውነት ሆኖ በመጣላቸው ጊዜ እነዚያ የካዱት፦ “ይህ ግልጽ ድግምት ነው” አሉ። ነገር ግን አላህ በትንሳኤ ቀን ስለ ቁርኣኑ፦ “ይህ እውነት አይደለምን? ብሎ ይጠይቃቸዋል፥ እነርሱም፦ “እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን” ይላሉ፦
46፥7 *”በእነርሱም ላይ አንቀጾቻችን ግልጾች ኾነው በተነበቡ ጊዜ እነዚያ እውነቱን በመጣላቸው ጊዜ የካዱት «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ”*፡፡ وَإِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِمْ آيَاتُنَا بَيِّنَاتٍ قَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لِلْحَقِّ لَمَّا جَاءَهُمْ هَـٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
46፥34 *”እነዚያም የካዱት ሰዎች በእሳት ላይ በሚቀረቡ ቀን «ይህ እውነት አይደለምን?» ይባላሉ፡፡ «እውነት ነው፤ በጌታችን ይኹንብን» ይላሉ፡፡ አላህም «ትክዱ በነበራችሁት ምክንያት ቅጣቱን ቅመሱ» ይላቸዋል”*፡፡ وَيَوْمَ يُعْرَضُ الَّذِينَ كَفَرُوا عَلَى النَّارِ أَلَيْسَ هَـٰذَا بِالْحَقِّ ۖ قَالُوا بَلَىٰ وَرَبِّنَا ۚ قَالَ فَذُوقُوا الْعَذَابَ بِمَا كُنتُمْ تَكْفُرُونَ
ቁርኣን እውነት መኾኑ ለእነርሱ እስከሚገለፅላቸው እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ በአጽናፎቹ ውስጥ እና በራሳችን ውስጥ ያሉትን ተዓምራቶቹን በዘመናችን እያሳየን ነው። "ተዓምራቶቹን ወደፊት ያሳያችኋል፥ ታውቁታላችሁ" ያለንን የዕውቀት ዘርፍ በቁርኣን ውስጥ ከተገለጹት የፅንስ ሒደት ጋር እያዛመድን ኢንሻላህ እናቀርባለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም