ቁርኣን መላእክት ለአደም፥ የዩሱፍ ቤተሰብ ለዩሱፍ መስገዳቸው መግለጹን ስትቃወሙ ባብይል ላይ ቅዱሳን ሰዎች ለሰዎች መስገዳቸውን ቁልጭ አርጎ ያሳያል። ምን ይህ ብቻ ኢየሱስ ሲመጣ ኢአማንያንን መጥተው በአማንያን እግር ፊት ይሰግዱ ዘንድ ማድረጉ ይደንቃል፦
ራእይ 3:9 እነሆ፥ አይሁድ ሳይሆኑ፦ አይሁድ ነን ከሚሉ ነገር ግን ከሚዋሹ ከሰይጣን ማኅበር አንዳንዶችን እሰጥሃለሁ እነሆ፥ መጥተው *”በእግሮችህ ፊት ይሰግዱ”* προσκυνήσουσιν ዘንድ እኔም እንደ ወደድሁህ ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ።
ዮሐንስ ሊሰግድለት በእግሩ ፊት ሲደፋ “እንዳታደርገው ተጠንቀቅ! ባሪያ ነኝ ለእግዚአብሔር ስገድ” ብሎት እያለ ኢየሱስ ኢአማንያንን መጥተው በአማንያን እግር ፊት ይሰግዱ ዘንድ ማድረጉ አግባብ ነው ወይ? ስንል ፦አይ መልአኩ ለዮሐንስ "አትስገድ" ያለው “የአምልኮት ስግደት” ሲሆን ኢየሱስ "የሚያሰግደው ደግሞ “የአክብሮት ስግደት” ነው። የአምልኮት ስግደት በባሕርይ የአንድ አምላክ ሐቅና ገንዘብ ሲሆን የአክብሮት ስግደት ደግሞ በፀጋ ለቅዱሳን ማክበን ያመለክታል” ይሉናል። እንግዲያውስ የቁርኣኑንም በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት። በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉሃል እንደዚህ ነው፥ በተጨማሪም ፍጥረታት ሁሉ ለአዳም እንደሰገዱ በአሁን ጊዜ ጥንት ከሚባሉት እደ-ክታባት አንዱ በሆነው በአሌክሳድሪየስ ኮዴክስ በሚገኘው በሮሙ ክሌመንት ማለትም በቀለሚንጦስ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት ወፎች *እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱ ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ፤ ለአዳምም ሰገዱ"*።
በተጨማሪም በመቃብያን ላይ ዲያቢሎስ የወደቀበት ለአደም አልሰግድ በማለቱ እንደሆነ ተገልጿል፦
3ኛ መቃብያን 1፥6 *የሚጠፉ በኔም የሚስቱ ሰዎች ፈጽመው ይበዙ ዘንድ የአዳምም ልጆች ይጠፉ ዘንድ ይህንን በተናገሩ ጊዜ እኔ ደስ ይለኛል። ለሚዋረድልኝ "ለአዳም አልሰግድም በማለቴ" እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና*።
የዐበይት ክርስትና ማለትም የኦርቶዶክስ፣ የካቶሊክ እና የአንግሊካን ስግደት ግን ከባይብሉ ይለያል። ሰዎች እና መላእክት በሌሉበት መስገድ ይህ እራሱ የአምልኮ ስግደት ነው፥ ምክንያቱም ጊዜና ቦታ ሳይወስነው ሁሉንም ነገር ማየት፣ መስማት የሚችልና ሁሉንም ነገር ማወቅ የሚችል አንድ አምላክ ብቻ ነው። ሲቀጥል ለተቀረጸ ምስል ለስዕል እና ለመስቀል የጸጋ ስግደት ይሰግዳሉ፦
የዘወትር መቅድም ቁጥር 35-36 ገጽ 7
ግዕዙ፦
*ወቅድመ ስዕላ ስግዱ! ዘኢሰገደ ላቲ ይደምስስ እምቅዋሙ ወኢይትዐወቅ ዝግረ ስሙ። ወይበሉ መላእክተ ሰማይ ኲሎሙ አሜን*።
ትርጉም፦
*በስዕሏ ፊት ስገዱ! ለሥዕሏ ያልሰገደ ግን ከቆመበት ቦታ ይጥፋ! ስም አጠራሩ አይታወቅ። በሰማይ ያሉ መላእክትም ይደረግ ይሁን ይበሉ*።
መልክአ ሥዕል ዘበዓለ ሃምሳ አርኬ 20
“ወእሰግድ ካዕበ ለድንግልናኪ ክልኤ፤ *”ወእሰግድ ሠልሰ ለስዕልኪ ቅድመ ጉባዔ፤ ዘኢሰገድ ለስዕልኪ አስሪጾ ምማኤ በሥጋሁ ወበነፍሱ ኢይርከብ ትንሳኤ*”።
ትርጉም፦
:በሁለት በኩል ድንግል ነሽና እሰግድልሻለው፤ *ለስዕልሽም በጉባኤ ፊት ሥስት ጊዜ እሰግዳለሁ፤ ለስዕልሽ ከመስገድ ወደ ኋላ ያለ በነፍሱም በስጋውም ትንሳኤ አያግኝ”*።
የዘወትር ፀሎት ላይ እንዲህ ይነበባል፦
ግዕዙ፦
*“እሰግድ “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር”*
ትርጉም፦
*“ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀል እሰግዳለው”*
"ለተቀረጸ ምስል አትስገድ" እያለ ለወረቀት ስዕል፣ ለእንጨት መስቀል እና ለድንጋይ ሃውልት ይሰግዳሉ። ይህንን የማይናገርና የማይጋገር፥ የማይሰማና የማይለማ ግዑዝ ነገር ሲሰግዱለት ያሳዝናሉ። ዛሬ ክርስቲያኖች ይህንን መልእክት ከሰሙበት ጀምሮ ውስጣቸውን የሚረብሻቸው እሳቦት ነው፥ ሙሥሊሞች ይህንን እውነታ ለሁሉም አዳርሱ! ምናልባት ለሂዳያህ ሰበብ ይሆናቸዋል። ይህንን መጣጥፍ ለምታነቡ ክርስቲያኖች ጥሪያችን ለፍጡርራን መስገድ ትታችሁ ፍጡራንን የፈጠረውን አላህ በብቸኝነት እያመለካችሁት እንድትሰግዱለት ነው፦
41፥37 *"ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ ስገዱ፡፡ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ"*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُون
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ራእይ 3:9 እነሆ፥ አይሁድ ሳይሆኑ፦ አይሁድ ነን ከሚሉ ነገር ግን ከሚዋሹ ከሰይጣን ማኅበር አንዳንዶችን እሰጥሃለሁ እነሆ፥ መጥተው *”በእግሮችህ ፊት ይሰግዱ”* προσκυνήσουσιν ዘንድ እኔም እንደ ወደድሁህ ያውቁ ዘንድ አደርጋቸዋለሁ።
ዮሐንስ ሊሰግድለት በእግሩ ፊት ሲደፋ “እንዳታደርገው ተጠንቀቅ! ባሪያ ነኝ ለእግዚአብሔር ስገድ” ብሎት እያለ ኢየሱስ ኢአማንያንን መጥተው በአማንያን እግር ፊት ይሰግዱ ዘንድ ማድረጉ አግባብ ነው ወይ? ስንል ፦አይ መልአኩ ለዮሐንስ "አትስገድ" ያለው “የአምልኮት ስግደት” ሲሆን ኢየሱስ "የሚያሰግደው ደግሞ “የአክብሮት ስግደት” ነው። የአምልኮት ስግደት በባሕርይ የአንድ አምላክ ሐቅና ገንዘብ ሲሆን የአክብሮት ስግደት ደግሞ በፀጋ ለቅዱሳን ማክበን ያመለክታል” ይሉናል። እንግዲያውስ የቁርኣኑንም በዚህ ስሌትና ቀመር ተረዱት። በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉሃል እንደዚህ ነው፥ በተጨማሪም ፍጥረታት ሁሉ ለአዳም እንደሰገዱ በአሁን ጊዜ ጥንት ከሚባሉት እደ-ክታባት አንዱ በሆነው በአሌክሳድሪየስ ኮዴክስ በሚገኘው በሮሙ ክሌመንት ማለትም በቀለሚንጦስ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት ወፎች *እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱ ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ፤ ለአዳምም ሰገዱ"*።
በተጨማሪም በመቃብያን ላይ ዲያቢሎስ የወደቀበት ለአደም አልሰግድ በማለቱ እንደሆነ ተገልጿል፦
3ኛ መቃብያን 1፥6 *የሚጠፉ በኔም የሚስቱ ሰዎች ፈጽመው ይበዙ ዘንድ የአዳምም ልጆች ይጠፉ ዘንድ ይህንን በተናገሩ ጊዜ እኔ ደስ ይለኛል። ለሚዋረድልኝ "ለአዳም አልሰግድም በማለቴ" እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና*።
የዐበይት ክርስትና ማለትም የኦርቶዶክስ፣ የካቶሊክ እና የአንግሊካን ስግደት ግን ከባይብሉ ይለያል። ሰዎች እና መላእክት በሌሉበት መስገድ ይህ እራሱ የአምልኮ ስግደት ነው፥ ምክንያቱም ጊዜና ቦታ ሳይወስነው ሁሉንም ነገር ማየት፣ መስማት የሚችልና ሁሉንም ነገር ማወቅ የሚችል አንድ አምላክ ብቻ ነው። ሲቀጥል ለተቀረጸ ምስል ለስዕል እና ለመስቀል የጸጋ ስግደት ይሰግዳሉ፦
የዘወትር መቅድም ቁጥር 35-36 ገጽ 7
ግዕዙ፦
*ወቅድመ ስዕላ ስግዱ! ዘኢሰገደ ላቲ ይደምስስ እምቅዋሙ ወኢይትዐወቅ ዝግረ ስሙ። ወይበሉ መላእክተ ሰማይ ኲሎሙ አሜን*።
ትርጉም፦
*በስዕሏ ፊት ስገዱ! ለሥዕሏ ያልሰገደ ግን ከቆመበት ቦታ ይጥፋ! ስም አጠራሩ አይታወቅ። በሰማይ ያሉ መላእክትም ይደረግ ይሁን ይበሉ*።
መልክአ ሥዕል ዘበዓለ ሃምሳ አርኬ 20
“ወእሰግድ ካዕበ ለድንግልናኪ ክልኤ፤ *”ወእሰግድ ሠልሰ ለስዕልኪ ቅድመ ጉባዔ፤ ዘኢሰገድ ለስዕልኪ አስሪጾ ምማኤ በሥጋሁ ወበነፍሱ ኢይርከብ ትንሳኤ*”።
ትርጉም፦
:በሁለት በኩል ድንግል ነሽና እሰግድልሻለው፤ *ለስዕልሽም በጉባኤ ፊት ሥስት ጊዜ እሰግዳለሁ፤ ለስዕልሽ ከመስገድ ወደ ኋላ ያለ በነፍሱም በስጋውም ትንሳኤ አያግኝ”*።
የዘወትር ፀሎት ላይ እንዲህ ይነበባል፦
ግዕዙ፦
*“እሰግድ “ለ”መስቀለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተቀደሰ በደሙ ክቡር”*
ትርጉም፦
*“ዓለምን ለማዳን ሲል ኢየሱስ ክርስቶስ “ለ”ተሰቀለበት መስቀል እሰግዳለው”*
"ለተቀረጸ ምስል አትስገድ" እያለ ለወረቀት ስዕል፣ ለእንጨት መስቀል እና ለድንጋይ ሃውልት ይሰግዳሉ። ይህንን የማይናገርና የማይጋገር፥ የማይሰማና የማይለማ ግዑዝ ነገር ሲሰግዱለት ያሳዝናሉ። ዛሬ ክርስቲያኖች ይህንን መልእክት ከሰሙበት ጀምሮ ውስጣቸውን የሚረብሻቸው እሳቦት ነው፥ ሙሥሊሞች ይህንን እውነታ ለሁሉም አዳርሱ! ምናልባት ለሂዳያህ ሰበብ ይሆናቸዋል። ይህንን መጣጥፍ ለምታነቡ ክርስቲያኖች ጥሪያችን ለፍጡርራን መስገድ ትታችሁ ፍጡራንን የፈጠረውን አላህ በብቸኝነት እያመለካችሁት እንድትሰግዱለት ነው፦
41፥37 *"ሌሊትና ቀንም ፀሐይና ጨረቃም ከምልክቶቹ ናቸው፡፡ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፡፡ ለእዚያም ለፈጠራቸው አላህ ስገዱ፡፡ እርሱን ብቻ የምታመልኩ እንደ ኾናችሁ ለሌላ አትስገዱ"*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ اللَّيْلُ وَالنَّهَارُ وَالشَّمْسُ وَالْقَمَرُ ۚ لَا تَسْجُدُوا لِلشَّمْسِ وَلَا لِلْقَمَرِ وَاسْجُدُوا لِلَّهِ الَّذِي خَلَقَهُنَّ إِن كُنتُمْ إِيَّاهُ تَعْبُدُون
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ተዝኪያህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
91፥9 *"ነፍሱን ያጠራት በእርግጥ ዳነ"*፡፡ قَدْ أَفْلَحَ مَن زَكَّاهَا
"ነፍሥ" نَفْس ማለት "እራስነት"own self" ማለት ነው፥ የነፍሥ ብዙ ቁጥር "ኑፉሥ" نُفُوس ወይም "አንፉሥ" أَنْفُس ነው። "ነፍሢ" نَفْسِي ስል "እራሴ"my self" ማለቴ ነው፣ "ነፍሢከ" نَفْسِكَ ስል "እራስክ"your self" ማለቴ ነው፣ "ነፍሢሂ" نَفْسِهِ ስል "እራሱ"him self" ማለቴ ነው። ነፍሥ በሰዋስው "ደሚሩ አን-ነፍሢያህ" ضَمِير الْنَفْسِيَّة ማለትም "ድርብ ተውላጠ-ስም”reflexive pronoun” ነው። በነፍሥ ውስጥ ያለው ዝንባሌ ደግሞ "ነፍሢያህ" نَفْسِيَّة ይባላል፦
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
“አህዋእ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” ማለት ነው። ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው "ዝንባሌ" ነው። ዝንባሌ ደግሞ ቦታ ከተሰጠው ሊመለክ የሚችል ክፉ አዛዥ ነው፦
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ሸይጧን ለአላህ አልታዘዝም ብሎ ያመጸው ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ ስለያዘ ነው፥ የሸይጧንን እርምጃ የሚከተል ሰው ኀጢአትን ተሸከመ፦
24፥21 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"የሰይጣንን እርምጃዎች አትከተሉ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች የሚከተል ሰው ኀጢአትን ተሸከመ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ وَمَن يَتَّبِعْ خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ
በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት። ነፍሱን ያጠራት በእርግጥ ዳነ፥ በኀጢኣት የሸፈናትም በእውነት አፈረ፦
79፥40 *በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ* وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَى
79፥41 *ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
91፥9 *"ነፍሱን ያጠራት በእርግጥ ዳነ"*፡፡ قَدْ أَفْلَحَ مَن زَكَّاهَا
91፥10 *"በኀጢኣት የሸፈናትም በእውነት አፈረ"*፡፡ وَقَدْ خَابَ مَن دَسَّىٰهَا
"አፍለሐ" أَفْلَحَ የሚለው አላፊ ግስ ሲሆን "ትድኑ ዘንድ" ለሚለው "ቱፍሊሑነ" تُفْلِحُونَ በሚል መጥቷል፦
24፥31 *”ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ በመመለስ ተጸጸቱ”* وَتُوبُوا إِلَى اللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ الْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
5፥35 *”ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ”*። وَجَاهِدُوا فِي سَبِيلِهِ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
ነፍስን ከዝንባሌዋ ማጥራት "ተዝኪያህ” ይባላል፥ “ተዝኪያህ” تَزكِية የሚለው ቃል “ዘካ” زَكَىٰ ማለትም “ጠራ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መጥራራት" ማለት ነው፦
2፥151 በውስጣችሁ ከእናንተው የኾነን *በእናንተ ላይ አንቀጾቻችንን የሚያነብላችሁ እና “የሚያጠራችሁ”፣ መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራችሁ፣ ታውቁት ያልነበራችሁትንም ነገር የሚያሳውቃችሁ የኾነን መልክተኛ እንደላክን ጸጋን ሞላንላችሁ*፡፡ كَمَا أَرْسَلْنَا فِيكُمْ رَسُولًا مِّنكُمْ يَتْلُو عَلَيْكُمْ آيَاتِنَا وَيُزَكِّيكُمْ وَيُعَلِّمُكُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُعَلِّمُكُم مَّا لَمْ تَكُونُوا تَعْلَمُونَ
“የሚያጠራችሁ” ለሚለው ቃል የገባው “ዩዘኪኩም” يُزَكِّيكُمْ መሆኑ ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያረገ ነው። ተዝኪያህ ሦስት ደረጃዎች አሉት፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ተዕሊም” تَعْلِيم ማለትም “ትምህርት”
2ኛ. “ተርቢያህ” تَرْبِيَة ማለትም “እድገት”
3ኛ. “ተዕዲል” تَعْدِيل ማለትም “ግብረገብ” ነው።
አል-አደቡል ሙፍረድ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 273
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“እኔ የተላኩትን መልካም ሥነ-ምግባርን ላሟላ ነው”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ: إِنَّمَا بُعِثْتُ لِأُتَمِّمَ صَالِحَ الأَخْلاق
ተዝኪያህ ከራሳችን ዝንባሌ ጋር የሚደረግ ጂሃድ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 22, ሐዲስ 3
ፈዷላህ ኢብኑ ዑበይድ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"ከራሱ ነፍስ ጋር የታገለ ሙጃሂድ ነው"*። فَضَالَةَ بْنَ عُبَيْدٍ، وَسَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " الْمُجَاهِدُ مَنْ جَاهَدَ نَفْسَهُ
እዚህ ሐዲስ ላይ "የታገለ" ለሚለው የገባው ቃል "ጃሀደ" جَاهَدَ መሆኑን ልብ አድርግ። “ጂሃድ” جِهَاد የሚለው ቃል “ጃሀደ” جَاهَدَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ትግል” ማለት ነው፥ እውነትን ለማንገስ ሐሰትን ለማርከስ፥ ከሙገሳ እና ከወቀሳ ነጻ ሆኖ በአላህ መንገድ በልቡ፣ በምላሱ እና በእጁ የሚታገል ሙጃሂድ” ْمُجَاهِد ይባላል። ነፍስን ለማጥራት ተዝኪያህ ማድረግም “ጁሁድ” جُهْد ነው፥ ሸይኩል ኢሥላም ኢብኑ ተይሚያህ ረሒመሁሏህ ስለ ጂሃዱ አን-ነፍሥ ሲናገሩ እንዲህ ብለዋል፦
ረውደቱል ሙሒቢን 1/478
*"ከነፍስ እና ከስሜት ጋር የሚደረግ ጂሃድ ከኩፋር እና ከሙናፊቂ ጋር ለሚደረግ ጂሃድ መሠረት ነው። እርሱ(ሙሥሊም) እነርሱን ከመታገሉ በፊት ቅድሚያ ነፍሱና ስሜቱን መታገል ይቀድማልና"*። جِهَادُ النَّفْسِ وَالْهَوَى أَصْلُ جِهَادِ الْكُفَّارِ وَالْمُنَافِقِينَ فَإِنَّهُ لَا يَقْدِرُ عَلَى جِهَادِهِمْ حَتَّى يُجَاهِدَ نَفْسَهُ وَهَوَاهُ أَوَّلًا حَتَّى يَخْرُجَ إلَيْهِمْ
እንግዲህ ከነፍስ ጋር ጂሃድ ማድረግ ውስጣዊ ትግል ሲሆን ከዲኑ ጠላቶች ጋር ጂሃድ ማድረግ ውጫዊ ትግል ነው። አላህ በእርሱ መንገድ ከራሳችን ጋር የምንታገል ሙጃሂድ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
91፥9 *"ነፍሱን ያጠራት በእርግጥ ዳነ"*፡፡ قَدْ أَفْلَحَ مَن زَكَّاهَا
"ነፍሥ" نَفْس ማለት "እራስነት"own self" ማለት ነው፥ የነፍሥ ብዙ ቁጥር "ኑፉሥ" نُفُوس ወይም "አንፉሥ" أَنْفُس ነው። "ነፍሢ" نَفْسِي ስል "እራሴ"my self" ማለቴ ነው፣ "ነፍሢከ" نَفْسِكَ ስል "እራስክ"your self" ማለቴ ነው፣ "ነፍሢሂ" نَفْسِهِ ስል "እራሱ"him self" ማለቴ ነው። ነፍሥ በሰዋስው "ደሚሩ አን-ነፍሢያህ" ضَمِير الْنَفْسِيَّة ማለትም "ድርብ ተውላጠ-ስም”reflexive pronoun” ነው። በነፍሥ ውስጥ ያለው ዝንባሌ ደግሞ "ነፍሢያህ" نَفْسِيَّة ይባላል፦
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
“አህዋእ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” ማለት ነው። ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው "ዝንባሌ" ነው። ዝንባሌ ደግሞ ቦታ ከተሰጠው ሊመለክ የሚችል ክፉ አዛዥ ነው፦
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ሸይጧን ለአላህ አልታዘዝም ብሎ ያመጸው ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ ስለያዘ ነው፥ የሸይጧንን እርምጃ የሚከተል ሰው ኀጢአትን ተሸከመ፦
24፥21 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"የሰይጣንን እርምጃዎች አትከተሉ፡፡ የሰይጣንንም እርምጃዎች የሚከተል ሰው ኀጢአትን ተሸከመ"*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّبِعُوا خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ ۚ وَمَن يَتَّبِعْ خُطُوَاتِ الشَّيْطَانِ
በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት። ነፍሱን ያጠራት በእርግጥ ዳነ፥ በኀጢኣት የሸፈናትም በእውነት አፈረ፦
79፥40 *በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ* وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَى
79፥41 *ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
91፥9 *"ነፍሱን ያጠራት በእርግጥ ዳነ"*፡፡ قَدْ أَفْلَحَ مَن زَكَّاهَا
91፥10 *"በኀጢኣት የሸፈናትም በእውነት አፈረ"*፡፡ وَقَدْ خَابَ مَن دَسَّىٰهَا
"አፍለሐ" أَفْلَحَ የሚለው አላፊ ግስ ሲሆን "ትድኑ ዘንድ" ለሚለው "ቱፍሊሑነ" تُفْلِحُونَ በሚል መጥቷል፦
24፥31 *”ትድኑ ዘንድ ሁላችሁም ወደ አላህ በመመለስ ተጸጸቱ”* وَتُوبُوا إِلَى اللَّهِ جَمِيعًا أَيُّهَ الْمُؤْمِنُونَ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
5፥35 *”ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ”*። وَجَاهِدُوا فِي سَبِيلِهِ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
ነፍስን ከዝንባሌዋ ማጥራት "ተዝኪያህ” ይባላል፥ “ተዝኪያህ” تَزكِية የሚለው ቃል “ዘካ” زَكَىٰ ማለትም “ጠራ” ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መጥራራት" ማለት ነው፦
2፥151 በውስጣችሁ ከእናንተው የኾነን *በእናንተ ላይ አንቀጾቻችንን የሚያነብላችሁ እና “የሚያጠራችሁ”፣ መጽሐፍንና ጥበብንም የሚያስተምራችሁ፣ ታውቁት ያልነበራችሁትንም ነገር የሚያሳውቃችሁ የኾነን መልክተኛ እንደላክን ጸጋን ሞላንላችሁ*፡፡ كَمَا أَرْسَلْنَا فِيكُمْ رَسُولًا مِّنكُمْ يَتْلُو عَلَيْكُمْ آيَاتِنَا وَيُزَكِّيكُمْ وَيُعَلِّمُكُمُ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَيُعَلِّمُكُم مَّا لَمْ تَكُونُوا تَعْلَمُونَ
“የሚያጠራችሁ” ለሚለው ቃል የገባው “ዩዘኪኩም” يُزَكِّيكُمْ መሆኑ ይህንን ታሳቢና ዋቢ ያረገ ነው። ተዝኪያህ ሦስት ደረጃዎች አሉት፥ እነርሱም፦
1ኛ. “ተዕሊም” تَعْلِيم ማለትም “ትምህርት”
2ኛ. “ተርቢያህ” تَرْبِيَة ማለትም “እድገት”
3ኛ. “ተዕዲል” تَعْدِيل ማለትም “ግብረገብ” ነው።
አል-አደቡል ሙፍረድ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 273
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“እኔ የተላኩትን መልካም ሥነ-ምግባርን ላሟላ ነው”*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ: إِنَّمَا بُعِثْتُ لِأُتَمِّمَ صَالِحَ الأَخْلاق
ተዝኪያህ ከራሳችን ዝንባሌ ጋር የሚደረግ ጂሃድ ነው፦
ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 22, ሐዲስ 3
ፈዷላህ ኢብኑ ዑበይድ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ ሲሉ ሰምቻለው፦ *"ከራሱ ነፍስ ጋር የታገለ ሙጃሂድ ነው"*። فَضَالَةَ بْنَ عُبَيْدٍ، وَسَمِعْتُ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " الْمُجَاهِدُ مَنْ جَاهَدَ نَفْسَهُ
እዚህ ሐዲስ ላይ "የታገለ" ለሚለው የገባው ቃል "ጃሀደ" جَاهَدَ መሆኑን ልብ አድርግ። “ጂሃድ” جِهَاد የሚለው ቃል “ጃሀደ” جَاهَدَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ትግል” ማለት ነው፥ እውነትን ለማንገስ ሐሰትን ለማርከስ፥ ከሙገሳ እና ከወቀሳ ነጻ ሆኖ በአላህ መንገድ በልቡ፣ በምላሱ እና በእጁ የሚታገል ሙጃሂድ” ْمُجَاهِد ይባላል። ነፍስን ለማጥራት ተዝኪያህ ማድረግም “ጁሁድ” جُهْد ነው፥ ሸይኩል ኢሥላም ኢብኑ ተይሚያህ ረሒመሁሏህ ስለ ጂሃዱ አን-ነፍሥ ሲናገሩ እንዲህ ብለዋል፦
ረውደቱል ሙሒቢን 1/478
*"ከነፍስ እና ከስሜት ጋር የሚደረግ ጂሃድ ከኩፋር እና ከሙናፊቂ ጋር ለሚደረግ ጂሃድ መሠረት ነው። እርሱ(ሙሥሊም) እነርሱን ከመታገሉ በፊት ቅድሚያ ነፍሱና ስሜቱን መታገል ይቀድማልና"*። جِهَادُ النَّفْسِ وَالْهَوَى أَصْلُ جِهَادِ الْكُفَّارِ وَالْمُنَافِقِينَ فَإِنَّهُ لَا يَقْدِرُ عَلَى جِهَادِهِمْ حَتَّى يُجَاهِدَ نَفْسَهُ وَهَوَاهُ أَوَّلًا حَتَّى يَخْرُجَ إلَيْهِمْ
እንግዲህ ከነፍስ ጋር ጂሃድ ማድረግ ውስጣዊ ትግል ሲሆን ከዲኑ ጠላቶች ጋር ጂሃድ ማድረግ ውጫዊ ትግል ነው። አላህ በእርሱ መንገድ ከራሳችን ጋር የምንታገል ሙጃሂድ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የሰው ሰይጣን
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
ሸይጧን” شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شطن ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፤ “ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው፤ “ሸይጧን” ልክ እንደ “ሌባ” “ውሸታም” “ባለጌ” የግብር ስም እንጂ የተፀውዖ አሊያም የባሕርይ ስም አይደለም። ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
"የሰው ሰይጣን" አለ ስንል ሚሽነሪዎች ቧልትና ፌዝ ውስጥ መግባታቸው የራሳቸውን መጽሐፍ ጠንቅቀው ካለማወቅ የመጣ ዕውር ድንብር ጸለምተኛ ሙግት ነው። ሰይጣን የሚለው ቃል በዕብራይስጥ "ሳታን" שָּׂטָ֖ן ሲሆን "ጠላት" ማለት ነው፥ ይህ ስም ለሰው ሰይጣን አገልግሎት ላይ ውሏል፦
1ኛ. ነገሥት 11፥14 እግዚአብሔርም ከኤዶምያስ ነገሥታት ዘር የኤዶምያስን ሰው ሃዳድን *ሰይጣን* לְשָׂטָ֖ן አድርጎ በሰሎሞን ላይ አስነሣው።
1ኛ. ነገሥት 11፥23 እግዚአብሔርም ደግሞ ከጌታው ከሱባ ንጉሥ ከአድርአዛር የኰበለለውን የኤልያዳን ልጅ ሬዞንን *ሰይጣን* לְשָׂטָ֖ן አድርጎ አስነሣበት።
1ኛ. ነገሥት 11፥25 ሃዳድም ካደረገው ክፋት ሌላ በሰሎሞን ዘመን ሁሉ የእስራኤል *ሰይጣን* לְשָׂטָ֖ן ነበረ።
2ኛ. ሳሙኤል 19፥22 ዳዊትም፦ እናንተ የጽሩያ ልጆች፥ እኔ ከእናንተ ጋር ምን አለኝ? ዛሬ ስለ ምን *ሰይጣናት* לְשָׂטָ֑ן ትሆኑብኛላችሁ?
1ኛ. ሳሙኤል 29፥4 የፍልስጥኤማውያን አለቆች ግን ተቆጥተው። ይህ ሰው ባስቀመጥኸው ስፍራ ይቀመጥ ዘንድ ይመለስ በሰልፉ ውስጥ *ሰይጣን* לְשָׂטָ֖ן እንዳይሆነን ከእኛ ጋር ወደ ሰልፍ አይውረድ ከጌታው ጋር በምን ይታረቃል? የእነዚህን ሰዎች ራስ በመቍረጥ አይደለምን?
በዐማርኛችን ላይ "ጠላት" ተብሎ የተቀመጠው የዕብራይስጥ ቃል "ሰይጣን" ነው የሚለው። አንዳንድ ባይብልን አገላብጠው ያላዩ ሚሽነሪዎች፦ "ሰይጣን" በኢ-አመልካች መስተአምር "ሳታን" שָּׂטָ֖ן ሲሆን ለሰው፥ በአመልካች መስተአምር "ሀ-ሳታን" הַשָּׂטָ֖ן ሲሆን ደግሞ "ለዲያብሎስ ነው" ይላሉ። ይህ እሳቤ ስህተት ነው። ምክንያቱም የሰው ሰይጣንን ለማመልከት "ሀ-ሳታን" הַשָּׂטָ֖ן በሚል አመልካች መስተአምር ገብቷል፦
1ኛ. ሳሙኤል 29፥4 የፍልስጥኤማውያን አለቆች ግን ተቆጥተው። ይህ ሰው ባስቀመጥኸው ስፍራ ይቀመጥ ዘንድ ይመለስ በሰልፉ ውስጥ *ሰይጣን* לְשָׂטָ֖ן እንዳይሆነን ከእኛ ጋር ወደ ሰልፍ አይውረድ ከጌታው ጋር በምን ይታረቃል? የእነዚህን ሰዎች ራስ በመቍረጥ አይደለምን?
በኢ-አመልካች መስተአምር "ሳታን" שָּׂטָ֖ן ለዲያብሎስ ጥቅም ላይ ውሏል፦
1 ዜና 21፥1 *ሰይጣንም* שָׂטָ֖ן በእስራኤል ላይ ተነሣ፥ እስራኤልንም ይቈጥር ዘንድ ዳዊትን አንቀሳቀሰው።
አመልካች መስተአምር ኖረ አልኖረ አንዳች ለውጥ ከሌለው የሰው ሰይጧን እንዳለ አያችሁልኝን? ምነው ጴጥሮስ ሰይጣን ተብሎ የለምን? አዎ! ተብሏል፦
ማቴዎስ 16፥23 እርሱ ግን ዘወር ብሎ ጴጥሮስን፦ ወደ ኋላዬ ሂድ፥ አንተ *ሰይጣን* የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን አታስብምና ዕንቅፋት ሆነህብኛል፡ አለው።
ስለዚህ ቁርኣን ላይ ሰይጣን የሰውም የጂንም አለ ሲባል እዛ ሰፈር አቧራ አታስነሱ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
ሸይጧን” شَّيْطَان የሚለው ቃል “ሸጠነ” شطن ማለትም “ራቀ” ወይም “ተገለለ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “የተገለለ” ወይም “የራቀ” ማለት ነው፤ “ሸያጢን” شَيَاطِين ደግሞ የሽይጧን ብዙ ቁጥር ሲሆን “ሰይጣናት” ማለት ነው፤ “ሸይጧን” ልክ እንደ “ሌባ” “ውሸታም” “ባለጌ” የግብር ስም እንጂ የተፀውዖ አሊያም የባሕርይ ስም አይደለም። ሸይጧን የሰውም የጂኒም አለ፦
6፥112 እንደዚሁም ለነቢያት ሁሉ *ከሰው እና ከጂን የኾኑን ሰይጣናት ጠላት* አደረግን፡፡ وَكَذَٰلِكَ جَعَلْنَا لِكُلِّ نَبِيٍّ عَدُوًّا شَيَاطِينَ الْإِنسِ وَالْجِن
114፥6 *«ከጂኒዎችም ከሰዎችም ሰይጣናት እጠበቃለሁ»* በል። مِنَ الْجِنَّةِ وَالنَّاسِ
23፥97 በልም *«ጌታዬ ሆ! ከሰይጣናት ጉትተጎታዎች በአንተ እጠበቃለሁ»* ፡፡ وَقُل رَّبِّ أَعُوذُ بِكَ مِنْ هَمَزَاتِ الشَّيَاطِينِ
7፥200 *ከሰይጣንም በኩል ጉትጎታ ቢያገኝህ በአላህ ተጠበቅ፡፡ እርሱ ሰሚው ዐዋቂው ነውና*፡፡ وَإِمَّا يَنزَغَنَّكَ مِنَ الشَّيْطَانِ نَزْغٌ فَاسْتَعِذْ بِاللَّهِ ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
"የሰው ሰይጣን" አለ ስንል ሚሽነሪዎች ቧልትና ፌዝ ውስጥ መግባታቸው የራሳቸውን መጽሐፍ ጠንቅቀው ካለማወቅ የመጣ ዕውር ድንብር ጸለምተኛ ሙግት ነው። ሰይጣን የሚለው ቃል በዕብራይስጥ "ሳታን" שָּׂטָ֖ן ሲሆን "ጠላት" ማለት ነው፥ ይህ ስም ለሰው ሰይጣን አገልግሎት ላይ ውሏል፦
1ኛ. ነገሥት 11፥14 እግዚአብሔርም ከኤዶምያስ ነገሥታት ዘር የኤዶምያስን ሰው ሃዳድን *ሰይጣን* לְשָׂטָ֖ן አድርጎ በሰሎሞን ላይ አስነሣው።
1ኛ. ነገሥት 11፥23 እግዚአብሔርም ደግሞ ከጌታው ከሱባ ንጉሥ ከአድርአዛር የኰበለለውን የኤልያዳን ልጅ ሬዞንን *ሰይጣን* לְשָׂטָ֖ן አድርጎ አስነሣበት።
1ኛ. ነገሥት 11፥25 ሃዳድም ካደረገው ክፋት ሌላ በሰሎሞን ዘመን ሁሉ የእስራኤል *ሰይጣን* לְשָׂטָ֖ן ነበረ።
2ኛ. ሳሙኤል 19፥22 ዳዊትም፦ እናንተ የጽሩያ ልጆች፥ እኔ ከእናንተ ጋር ምን አለኝ? ዛሬ ስለ ምን *ሰይጣናት* לְשָׂטָ֑ן ትሆኑብኛላችሁ?
1ኛ. ሳሙኤል 29፥4 የፍልስጥኤማውያን አለቆች ግን ተቆጥተው። ይህ ሰው ባስቀመጥኸው ስፍራ ይቀመጥ ዘንድ ይመለስ በሰልፉ ውስጥ *ሰይጣን* לְשָׂטָ֖ן እንዳይሆነን ከእኛ ጋር ወደ ሰልፍ አይውረድ ከጌታው ጋር በምን ይታረቃል? የእነዚህን ሰዎች ራስ በመቍረጥ አይደለምን?
በዐማርኛችን ላይ "ጠላት" ተብሎ የተቀመጠው የዕብራይስጥ ቃል "ሰይጣን" ነው የሚለው። አንዳንድ ባይብልን አገላብጠው ያላዩ ሚሽነሪዎች፦ "ሰይጣን" በኢ-አመልካች መስተአምር "ሳታን" שָּׂטָ֖ן ሲሆን ለሰው፥ በአመልካች መስተአምር "ሀ-ሳታን" הַשָּׂטָ֖ן ሲሆን ደግሞ "ለዲያብሎስ ነው" ይላሉ። ይህ እሳቤ ስህተት ነው። ምክንያቱም የሰው ሰይጣንን ለማመልከት "ሀ-ሳታን" הַשָּׂטָ֖ן በሚል አመልካች መስተአምር ገብቷል፦
1ኛ. ሳሙኤል 29፥4 የፍልስጥኤማውያን አለቆች ግን ተቆጥተው። ይህ ሰው ባስቀመጥኸው ስፍራ ይቀመጥ ዘንድ ይመለስ በሰልፉ ውስጥ *ሰይጣን* לְשָׂטָ֖ן እንዳይሆነን ከእኛ ጋር ወደ ሰልፍ አይውረድ ከጌታው ጋር በምን ይታረቃል? የእነዚህን ሰዎች ራስ በመቍረጥ አይደለምን?
በኢ-አመልካች መስተአምር "ሳታን" שָּׂטָ֖ן ለዲያብሎስ ጥቅም ላይ ውሏል፦
1 ዜና 21፥1 *ሰይጣንም* שָׂטָ֖ן በእስራኤል ላይ ተነሣ፥ እስራኤልንም ይቈጥር ዘንድ ዳዊትን አንቀሳቀሰው።
አመልካች መስተአምር ኖረ አልኖረ አንዳች ለውጥ ከሌለው የሰው ሰይጧን እንዳለ አያችሁልኝን? ምነው ጴጥሮስ ሰይጣን ተብሎ የለምን? አዎ! ተብሏል፦
ማቴዎስ 16፥23 እርሱ ግን ዘወር ብሎ ጴጥሮስን፦ ወደ ኋላዬ ሂድ፥ አንተ *ሰይጣን* የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን አታስብምና ዕንቅፋት ሆነህብኛል፡ አለው።
ስለዚህ ቁርኣን ላይ ሰይጣን የሰውም የጂንም አለ ሲባል እዛ ሰፈር አቧራ አታስነሱ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ዋው
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ስለ "ዋው" و ተስተምህሮ ለማሳያነት ይህንን አንቀጽ እንመልከት፦
39፥71 እነዚያ የካዱትም የተከፋፈሉ ጭፍሮች ኾነው ወደ ገሀነም ይነዳሉ፡፡ በመጧትም ጊዜ *ደጃፎችዋ ይከፈታሉ*፡፡ وَسِيقَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِلَىٰ جَهَنَّمَ زُمَرًا ۖ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءُوهَا فُتِحَتْ أَبْوَٰبُهَا
የጀሃነም ደጆች “ይከፈታሉ” የሚለው ቃል ላይ “ፉቲሐት” فُتِحَتْ ሲሆን መነሻው ላይ “ወ” و የሚል ቃል የለውም፤ ግን የጀነት ደጆች “የተከፈቱ” የሚለው ቃል ግን “ወፉቲሐት” وَفُتِحَتْ ሲሆን “ፉቲሐት” በሚለው ቃል ላይ “ወ” የሚል መነሻ ቅጥያ አለ፦
39፥73 እነዚያም ጌታቸውን የፈሩት የተከፋፈሉ ጭፍሮች ኾነው ወደ ገነት ይንነዳሉ፡፡ በመጧትም ጊዜ *ደጃፎችዋ “የተከፈቱ”* ሲኾኑ፤ وَسِيقَ ٱلَّذِينَ ٱتَّقَوْا۟ رَبَّهُمْ إِلَى ٱلْجَنَّةِ زُمَرًا ۖ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءُوهَا وَفُتِحَتْ أَبْوَٰبُهَا
እስቲ ይህ “ዋው” و የሚለው ቃል”ፉቲሐት” በሚለው ቃል ላይ የሌለበትን ምክንያት እናስተንትን፤ ገሃነም ሰባት ደጆች አሏት፦
15፥43-44 «ገሀነምም ለእርሱና ለተከተሉት ለመላውም በእርግጥ ቀጠሯቸው ናት፡፡ وَإِنَّ جَهَنَّمَ لَمَوْعِدُهُمْ أَجْمَعِينَ «ለእርሷ *ሰባት ደጃፎች* አሏት፡፡ ለየደጀፉም ሁሉ ከእነሱ የተከፈለ ፋንታ አለ፡፡ لَهَا سَبْعَةُ أَبْوَٰبٍۢ لِّكُلِّ بَابٍۢ مِّنْهُمْ جُزْءٌۭ مَّقْسُومٌ
39፥71 እነዚያ የካዱትም የተከፋፈሉ ጭፍሮች ኾነው ወደ ገሀነም ይንነዳሉ፡፡ በመጧትም ጊዜ *ደጃፎችዋ* ይከፈታሉ፡፡ وَسِيقَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِلَىٰ جَهَنَّمَ زُمَرًا ۖ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءُوهَا فُتِحَتْ أَبْوَٰبُهَا
ቀጥሎ “ዋው” و የሚለው ቃል”ፉቲሐት” በሚለው ቃል ላይ ያለበትን ምክንያት እናስተንትን፤ ጀነት ስምንት ደጆች አሏት፦
7፥40 እነዚያ አንቀጾቻችንን ያስተባበሉ ከእርሷም የኮሩ ለእነርሱ *የሰማይ ደጃፎች አይከፈቱላቸውም*፡፡ ግመል በመርፌ ቀዳዳ እስከሚገባም ድረስ *ገነትን አይገቡም*፡፡ እንደዚሁም አጋሪዎችን እንቀጣለን፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَذَّبُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا وَٱسْتَكْبَرُوا۟ عَنْهَا لَا تُفَتَّحُ لَهُمْ أَبْوَٰبُ ٱلسَّمَآءِ وَلَا يَدْخُلُونَ ٱلْجَنَّةَ حَتَّىٰ يَلِجَ ٱلْجَمَلُ فِى سَمِّ ٱلْخِيَاطِ ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُجْرِمِينَ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59 , ሐዲስ 67:
ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ጀነት ስምንት ደጃፎች አሏል*፤ ከእነርሱ አንዷ ስሟ አር-ረይያን ፆመኛ እንጂ ሌላ አይገባባትም። عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ فِي الْجَنَّةِ ثَمَانِيَةُ أَبْوَابٍ، فِيهَا باب يُسَمَّى الرَّيَّانَ لاَ يَدْخُلُهُ إِلاَّ الصَّائِمُونَ ”
ነጥቡ ያለው እዚህ ጋር ነው፤ ቁርአን ላይ ሰባት ቁጥር ተነግሮ ስምንት ቁጥር ከመጣ ሰባት ላይ ዋው የለውም ግን ስምንት ላይ ዋው አለ፤ ምሳሌ አንድ፦
18፥22 በሩቅ ወርዋሪዎች ሆነው በጥርጣሬ «ሦስት ናቸው፤ አራተኛቸው ውሻቸው ነው» ይላሉ፡፡ «አምስት ናቸው፤ ስድስተኛቸው ውሻቸው ነውም» ይላሉ፡፡ «ሰባት ናቸው፤ *ስምንተኛቸውም* ውሻቸው ነው» ይላሉም፡፡ سَيَقُولُونَ ثَلَٰثَةٌۭ رَّابِعُهُمْ كَلْبُهُمْ وَيَقُولُونَ خَمْسَةٌۭ سَادِسُهُمْ كَلْبُهُمْ رَجْمًۢا بِٱلْغَيْبِ ۖ وَيَقُولُونَ سَبْعَةٌۭ وَثَامِنُهُمْ كَلْبُهُمْ ۚ
“ወ” የሚል ቃል “ሳሚን” ثَامِن ማለትም “ስምንተኛ” በሚል ቃል ላይ መጥቷል፤ “*ወ*ሳሚኑሁም” وَثَامِنُهُمْ ። ነገር ግን “ሠብዐቱን” سَبْعَةٌ ማለትም “ሰባተኛ” በሚለው ቃል ላይ ግን አልመጣም፤ ምሳሌ ሁለት፦
69፥7 ተከታታይ በኾኑ ሰባት ሌሊቶች *እና ስምንት* መዓልቶች ውስጥ በእነርሱ ላይ ለቀቃት፡፡ سَخَّرَهَا عَلَيْهِمْ سَبْعَ لَيَالٍۢ وَثَمَٰنِيَةَ أَيَّامٍ حُسُومًۭا فَتَرَى ٱلْقَوْمَ فِيهَا صَرْعَىٰ كَأَنَّهُمْ أَعْجَازُ نَخْلٍ خَاوِيَةٍۢ
“ወ” የሚል “ሰማኒን” ثَمَٰنِين ማለትም “ስምንት” በሚል ቃል ላይ መጥቷል፤ “ወሰማኒየታህ” وَثَمَانِيَةَ ። ነገር ግን “ሠብዐ” سَبْعَ ማለትም “ሰባት” በሚለው ቃል ላይ ግን አልመጣም። “ዋው” እዚህ ጋር አርፉል አጥፍ ሳይሆን ዋው ሙተና ነው፤ ዋው ሁልጊዜ መነሻ ቅጥያ ላይ ሆኖ ሲመጣ አያያዥ መስተጻምር ነው ተብሎ አይደመደምም፤ ለምሳሌ “ወላሂ” وَٱللّٰهِ እንላለን፤ እዚህ ጋር “ወ” و የሚለው “ቢ” بِا በሚል ሲመጣ “ቢላህ” بِالله “በአላህ” እንደማለት ነው። አንድ ቃል ሁልጊዜ አንድ ትርጉም ይኖረዋል ማለት አይደለም፤ ለምሳሌ “ለው” َلَوْ ማለት “ቢሆን”if” ሲሆን “ኢን” إِن በሚል ይመጣል። ለናሙና ያክል ሌላ ሰዋስው ከቁርኣን ብንመለከት ለምሳሌ “ላ” َلَا የሚለው ቃል ብዙ ትርጉም ይኖረዋል፦
1ኛ. “ላ” የሚለው ቃል ለቀድ” َلَقَدْ ማለትም “እርግጥ” የሚል ሆና ትመጣለች፤ ለምሳሌ፦
70፥40 በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፡፡ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን፡፡ فَلَآ أُقْسِمُ بِرَبِّ ٱلْمَشَٰرِقِ وَٱلْمَغَٰرِبِ إِنَّا لَقَٰدِرُونَ
2ኛ. “ላ” የሚለው ቃል “ማ” مَا ማለትም “አፍራሽ ቃል” ሆና ትመጣለች፤ ለምሳሌ፦
4፥71 «ሦስት ናቸው» አትበሉም፡፡ وَلَا تَقُولُوا۟ ثَلَٰثَةٌ
ስለዚህ ዋው መጀመሪያ ስለ ጀሃነም በተጠቀሰው አንቀፅ ላይ አለመኖሩ እና ሁለተኛው ስለ ጀነት በተጠቀሰው አንቀፅ ላይ መኖሩ ያለው ጥበብ በአጋጣቢ የሆነ ሳይሆን አላህ የጀሃነም ደጆች ያላቸው ውርደት የሚያመለክ ሲሆን የጀነት ደጆች ደግሞ ያላቸውን ክብር ያሳያል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
ስለ "ዋው" و ተስተምህሮ ለማሳያነት ይህንን አንቀጽ እንመልከት፦
39፥71 እነዚያ የካዱትም የተከፋፈሉ ጭፍሮች ኾነው ወደ ገሀነም ይነዳሉ፡፡ በመጧትም ጊዜ *ደጃፎችዋ ይከፈታሉ*፡፡ وَسِيقَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِلَىٰ جَهَنَّمَ زُمَرًا ۖ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءُوهَا فُتِحَتْ أَبْوَٰبُهَا
የጀሃነም ደጆች “ይከፈታሉ” የሚለው ቃል ላይ “ፉቲሐት” فُتِحَتْ ሲሆን መነሻው ላይ “ወ” و የሚል ቃል የለውም፤ ግን የጀነት ደጆች “የተከፈቱ” የሚለው ቃል ግን “ወፉቲሐት” وَفُتِحَتْ ሲሆን “ፉቲሐት” በሚለው ቃል ላይ “ወ” የሚል መነሻ ቅጥያ አለ፦
39፥73 እነዚያም ጌታቸውን የፈሩት የተከፋፈሉ ጭፍሮች ኾነው ወደ ገነት ይንነዳሉ፡፡ በመጧትም ጊዜ *ደጃፎችዋ “የተከፈቱ”* ሲኾኑ፤ وَسِيقَ ٱلَّذِينَ ٱتَّقَوْا۟ رَبَّهُمْ إِلَى ٱلْجَنَّةِ زُمَرًا ۖ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءُوهَا وَفُتِحَتْ أَبْوَٰبُهَا
እስቲ ይህ “ዋው” و የሚለው ቃል”ፉቲሐት” በሚለው ቃል ላይ የሌለበትን ምክንያት እናስተንትን፤ ገሃነም ሰባት ደጆች አሏት፦
15፥43-44 «ገሀነምም ለእርሱና ለተከተሉት ለመላውም በእርግጥ ቀጠሯቸው ናት፡፡ وَإِنَّ جَهَنَّمَ لَمَوْعِدُهُمْ أَجْمَعِينَ «ለእርሷ *ሰባት ደጃፎች* አሏት፡፡ ለየደጀፉም ሁሉ ከእነሱ የተከፈለ ፋንታ አለ፡፡ لَهَا سَبْعَةُ أَبْوَٰبٍۢ لِّكُلِّ بَابٍۢ مِّنْهُمْ جُزْءٌۭ مَّقْسُومٌ
39፥71 እነዚያ የካዱትም የተከፋፈሉ ጭፍሮች ኾነው ወደ ገሀነም ይንነዳሉ፡፡ በመጧትም ጊዜ *ደጃፎችዋ* ይከፈታሉ፡፡ وَسِيقَ ٱلَّذِينَ كَفَرُوٓا۟ إِلَىٰ جَهَنَّمَ زُمَرًا ۖ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءُوهَا فُتِحَتْ أَبْوَٰبُهَا
ቀጥሎ “ዋው” و የሚለው ቃል”ፉቲሐት” በሚለው ቃል ላይ ያለበትን ምክንያት እናስተንትን፤ ጀነት ስምንት ደጆች አሏት፦
7፥40 እነዚያ አንቀጾቻችንን ያስተባበሉ ከእርሷም የኮሩ ለእነርሱ *የሰማይ ደጃፎች አይከፈቱላቸውም*፡፡ ግመል በመርፌ ቀዳዳ እስከሚገባም ድረስ *ገነትን አይገቡም*፡፡ እንደዚሁም አጋሪዎችን እንቀጣለን፡፡ إِنَّ ٱلَّذِينَ كَذَّبُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا وَٱسْتَكْبَرُوا۟ عَنْهَا لَا تُفَتَّحُ لَهُمْ أَبْوَٰبُ ٱلسَّمَآءِ وَلَا يَدْخُلُونَ ٱلْجَنَّةَ حَتَّىٰ يَلِجَ ٱلْجَمَلُ فِى سَمِّ ٱلْخِيَاطِ ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِى ٱلْمُجْرِمِينَ
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 59 , ሐዲስ 67:
ነብዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ጀነት ስምንት ደጃፎች አሏል*፤ ከእነርሱ አንዷ ስሟ አር-ረይያን ፆመኛ እንጂ ሌላ አይገባባትም። عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ فِي الْجَنَّةِ ثَمَانِيَةُ أَبْوَابٍ، فِيهَا باب يُسَمَّى الرَّيَّانَ لاَ يَدْخُلُهُ إِلاَّ الصَّائِمُونَ ”
ነጥቡ ያለው እዚህ ጋር ነው፤ ቁርአን ላይ ሰባት ቁጥር ተነግሮ ስምንት ቁጥር ከመጣ ሰባት ላይ ዋው የለውም ግን ስምንት ላይ ዋው አለ፤ ምሳሌ አንድ፦
18፥22 በሩቅ ወርዋሪዎች ሆነው በጥርጣሬ «ሦስት ናቸው፤ አራተኛቸው ውሻቸው ነው» ይላሉ፡፡ «አምስት ናቸው፤ ስድስተኛቸው ውሻቸው ነውም» ይላሉ፡፡ «ሰባት ናቸው፤ *ስምንተኛቸውም* ውሻቸው ነው» ይላሉም፡፡ سَيَقُولُونَ ثَلَٰثَةٌۭ رَّابِعُهُمْ كَلْبُهُمْ وَيَقُولُونَ خَمْسَةٌۭ سَادِسُهُمْ كَلْبُهُمْ رَجْمًۢا بِٱلْغَيْبِ ۖ وَيَقُولُونَ سَبْعَةٌۭ وَثَامِنُهُمْ كَلْبُهُمْ ۚ
“ወ” የሚል ቃል “ሳሚን” ثَامِن ማለትም “ስምንተኛ” በሚል ቃል ላይ መጥቷል፤ “*ወ*ሳሚኑሁም” وَثَامِنُهُمْ ። ነገር ግን “ሠብዐቱን” سَبْعَةٌ ማለትም “ሰባተኛ” በሚለው ቃል ላይ ግን አልመጣም፤ ምሳሌ ሁለት፦
69፥7 ተከታታይ በኾኑ ሰባት ሌሊቶች *እና ስምንት* መዓልቶች ውስጥ በእነርሱ ላይ ለቀቃት፡፡ سَخَّرَهَا عَلَيْهِمْ سَبْعَ لَيَالٍۢ وَثَمَٰنِيَةَ أَيَّامٍ حُسُومًۭا فَتَرَى ٱلْقَوْمَ فِيهَا صَرْعَىٰ كَأَنَّهُمْ أَعْجَازُ نَخْلٍ خَاوِيَةٍۢ
“ወ” የሚል “ሰማኒን” ثَمَٰنِين ማለትም “ስምንት” በሚል ቃል ላይ መጥቷል፤ “ወሰማኒየታህ” وَثَمَانِيَةَ ። ነገር ግን “ሠብዐ” سَبْعَ ማለትም “ሰባት” በሚለው ቃል ላይ ግን አልመጣም። “ዋው” እዚህ ጋር አርፉል አጥፍ ሳይሆን ዋው ሙተና ነው፤ ዋው ሁልጊዜ መነሻ ቅጥያ ላይ ሆኖ ሲመጣ አያያዥ መስተጻምር ነው ተብሎ አይደመደምም፤ ለምሳሌ “ወላሂ” وَٱللّٰهِ እንላለን፤ እዚህ ጋር “ወ” و የሚለው “ቢ” بِا በሚል ሲመጣ “ቢላህ” بِالله “በአላህ” እንደማለት ነው። አንድ ቃል ሁልጊዜ አንድ ትርጉም ይኖረዋል ማለት አይደለም፤ ለምሳሌ “ለው” َلَوْ ማለት “ቢሆን”if” ሲሆን “ኢን” إِن በሚል ይመጣል። ለናሙና ያክል ሌላ ሰዋስው ከቁርኣን ብንመለከት ለምሳሌ “ላ” َلَا የሚለው ቃል ብዙ ትርጉም ይኖረዋል፦
1ኛ. “ላ” የሚለው ቃል ለቀድ” َلَقَدْ ማለትም “እርግጥ” የሚል ሆና ትመጣለች፤ ለምሳሌ፦
70፥40 በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፡፡ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን፡፡ فَلَآ أُقْسِمُ بِرَبِّ ٱلْمَشَٰرِقِ وَٱلْمَغَٰرِبِ إِنَّا لَقَٰدِرُونَ
2ኛ. “ላ” የሚለው ቃል “ማ” مَا ማለትም “አፍራሽ ቃል” ሆና ትመጣለች፤ ለምሳሌ፦
4፥71 «ሦስት ናቸው» አትበሉም፡፡ وَلَا تَقُولُوا۟ ثَلَٰثَةٌ
ስለዚህ ዋው መጀመሪያ ስለ ጀሃነም በተጠቀሰው አንቀፅ ላይ አለመኖሩ እና ሁለተኛው ስለ ጀነት በተጠቀሰው አንቀፅ ላይ መኖሩ ያለው ጥበብ በአጋጣቢ የሆነ ሳይሆን አላህ የጀሃነም ደጆች ያላቸው ውርደት የሚያመለክ ሲሆን የጀነት ደጆች ደግሞ ያላቸውን ክብር ያሳያል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አላህ ቅርብ ነው!
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥186 *"ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ "እኔ ቅርብ ነኝ፥ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ*"፡፡ ስለዚህ ለእኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡ وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ
"ዱዓእ" دُعَآء ማለት "ደዓ" دَعَا ማለትም "ለመነ" "ተማጸነ" "ጸለየ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ልመና" "ተማጽንዖ" "ጸሎት" ማለት ነው። አምላካችን አላህ የሚለምኑትን ልመና ይቀበላል፦
2፥186 *"ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ "እኔ ቅርብ ነኝ፥ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ*"፡፡ ስለዚህ ለእኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡ وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ
"እኔ" ለሚለው ተውላጠ-ስም የገባው "ኢኒ" إِنِّي ሲሆን ማንነትን ያሳያል፥ ወደ አላህ ዱዓእ ስናደርግ በማንነቱ ለእኛ ቅርብ ነው። ዱዓእን በመስማት ቅርብ ነው፥ ይቅርታ ለጠየቁት ይቅርታ በማድረግ ቅርብ ነው፦
34፥50 «ብሳሳት የምሳሳተው በራሴ ላይ ብቻ ነው፡፡ ብመራም ጌታዬ ወደ እኔ በሚያወርደው ነው፡፡ *እርሱ ሰሚ፥ ቅርብ ነውና»* በላቸው፡፡ قُلْ إِن ضَلَلْتُ فَإِنَّمَا أَضِلُّ عَلَىٰ نَفْسِي ۖ وَإِنِ اهْتَدَيْتُ فَبِمَا يُوحِي إِلَيَّ رَبِّي ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ قَرِيبٌ
11፥ 61 ወደ ሰሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፡፡ «ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ ከእርሱ ሌላ ለእናንተ አምላክ የላችሁም፡፡ እርሱ ከምድር ፈጠራችሁ፡፡ በውስጧ እንድታለሟትም አደረጋችሁ፡፡ *"ምሕረቱንም ለምኑት፡፡ ከዚህም ወደ እርሱ ተመለሱ፡፡ ጌታዬ ቅርብ፥ ለለመነው ተቀባይ ነውና»* አላቸው፡፡ وَإِلَىٰ ثَمُودَ أَخَاهُمْ صَالِحًا ۚ قَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ مَا لَكُم مِّنْ إِلَـٰهٍ غَيْرُهُ ۖ هُوَ أَنشَأَكُم مِّنَ الْأَرْضِ وَاسْتَعْمَرَكُمْ فِيهَا فَاسْتَغْفِرُوهُ ثُمَّ تُوبُوا إِلَيْهِ ۚ إِنَّ رَبِّي قَرِيبٌ مُّجِيبٌ
በአንድ ጊዜ የሁሉንም ጸሎት የሚሰማው እርሱ ብቻ ነው። እርሱ በተለይ በሶላቱል ለይል ጊዜ የእኛ ዱዓእ ለመስማት ቅርብ ነው፦
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 210
ዐምር ኢብኑ ዐበሣህ እንደተረከው፦ "አቡ ኡማማህ ሰምቶ ለእኔ እንደነገረኝ ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ጌታ ወደ ባሪያው በሌሊቱ መገባደጃ ቀራቢ ነው፥ ስለዚህ በዚያ ሰአት አላህን ከሚዘክሩት ከሆንክ ያኔ ኹን"*። قَالَ سَمِعْتُ أَبَا أُمَامَةَ، رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ يَقُولُ حَدَّثَنِي عَمْرُو بْنُ عَبَسَةَ، أَنَّهُ سَمِعَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " أَقْرَبُ مَا يَكُونُ الرَّبُّ مِنَ الْعَبْدِ فِي جَوْفِ اللَّيْلِ الآخِرِ فَإِنِ اسْتَطَعْتَ أَنْ تَكُونَ مِمَّنْ يَذْكُرُ اللَّهَ فِي تِلْكَ السَّاعَةِ فَكُنْ
"አቅረብ" أَقْرَب ማለትም "ቀራቢ" የሚለው በሌላ ሐዲስ "የንዚሉ" يَنْزِلُ ማለትም "ይወርዳል" በሚል መጥቷል። "ዱንያ" دُّنْيَا ማለት "ቅርብ" ማለት ነው፥ እኛን ወዳቀፈው ሰማይ አምላካችን አላህ ይወርድና፦ "ማነው የሚለምነኝ እኔም የምቀበለው? ማነው የሚጠይቀኝ እኔም የምሰጠው? ማነው ይቅርታ የሚለኝ እኔም ይቅር የምለው? ይላል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6 ሐዲስ 201
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህም መልክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፡- *"ክብሩ ከፍ ያለውና የላቀው ጌታችን የሌሊቱ መገባደጃ ሲቀር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ይወርዳል፡፡ ከዛም፡- "ማነው የሚለምነኝ፥ እኔም የምቀበለው? ማነው የሚጠይቀኝ፥ እኔም የምሰጠው? ማነው ይቅርታ የሚለኝ፥ እኔም ይቅር የምለው? ይላል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " يَنْزِلُ رَبُّنَا تَبَارَكَ وَتَعَالَى كُلَّ لَيْلَةٍ إِلَى السَّمَاءِ الدُّنْيَا حِينَ يَبْقَى ثُلُثُ اللَّيْلِ الآخِرُ فَيَقُولُ مَنْ يَدْعُونِي فَأَسْتَجِيبَ لَهُ وَمَنْ يَسْأَلُنِي فَأُعْطِيَهُ وَمَنْ يَسْتَغْفِرُنِي فَأَغْفِرَ لَهُ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
2፥186 *"ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ "እኔ ቅርብ ነኝ፥ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ*"፡፡ ስለዚህ ለእኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡ وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ
"ዱዓእ" دُعَآء ማለት "ደዓ" دَعَا ማለትም "ለመነ" "ተማጸነ" "ጸለየ" ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ልመና" "ተማጽንዖ" "ጸሎት" ማለት ነው። አምላካችን አላህ የሚለምኑትን ልመና ይቀበላል፦
2፥186 *"ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ "እኔ ቅርብ ነኝ፥ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ*"፡፡ ስለዚህ ለእኔ ይታዘዙ፤ በእኔም ይመኑ፤ እነርሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡ وَإِذَا سَأَلَكَ عِبَادِي عَنِّي فَإِنِّي قَرِيبٌ ۖ أُجِيبُ دَعْوَةَ الدَّاعِ إِذَا دَعَانِ ۖ فَلْيَسْتَجِيبُوا لِي وَلْيُؤْمِنُوا بِي لَعَلَّهُمْ يَرْشُدُونَ
"እኔ" ለሚለው ተውላጠ-ስም የገባው "ኢኒ" إِنِّي ሲሆን ማንነትን ያሳያል፥ ወደ አላህ ዱዓእ ስናደርግ በማንነቱ ለእኛ ቅርብ ነው። ዱዓእን በመስማት ቅርብ ነው፥ ይቅርታ ለጠየቁት ይቅርታ በማድረግ ቅርብ ነው፦
34፥50 «ብሳሳት የምሳሳተው በራሴ ላይ ብቻ ነው፡፡ ብመራም ጌታዬ ወደ እኔ በሚያወርደው ነው፡፡ *እርሱ ሰሚ፥ ቅርብ ነውና»* በላቸው፡፡ قُلْ إِن ضَلَلْتُ فَإِنَّمَا أَضِلُّ عَلَىٰ نَفْسِي ۖ وَإِنِ اهْتَدَيْتُ فَبِمَا يُوحِي إِلَيَّ رَبِّي ۚ إِنَّهُ سَمِيعٌ قَرِيبٌ
11፥ 61 ወደ ሰሙዶችም ወንድማቸውን ሷሊህን ላክን፡፡ «ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ ከእርሱ ሌላ ለእናንተ አምላክ የላችሁም፡፡ እርሱ ከምድር ፈጠራችሁ፡፡ በውስጧ እንድታለሟትም አደረጋችሁ፡፡ *"ምሕረቱንም ለምኑት፡፡ ከዚህም ወደ እርሱ ተመለሱ፡፡ ጌታዬ ቅርብ፥ ለለመነው ተቀባይ ነውና»* አላቸው፡፡ وَإِلَىٰ ثَمُودَ أَخَاهُمْ صَالِحًا ۚ قَالَ يَا قَوْمِ اعْبُدُوا اللَّهَ مَا لَكُم مِّنْ إِلَـٰهٍ غَيْرُهُ ۖ هُوَ أَنشَأَكُم مِّنَ الْأَرْضِ وَاسْتَعْمَرَكُمْ فِيهَا فَاسْتَغْفِرُوهُ ثُمَّ تُوبُوا إِلَيْهِ ۚ إِنَّ رَبِّي قَرِيبٌ مُّجِيبٌ
በአንድ ጊዜ የሁሉንም ጸሎት የሚሰማው እርሱ ብቻ ነው። እርሱ በተለይ በሶላቱል ለይል ጊዜ የእኛ ዱዓእ ለመስማት ቅርብ ነው፦
ጃሚዒ አት-ቲርሚዚይ መጽሐፍ 48, ሐዲስ 210
ዐምር ኢብኑ ዐበሣህ እንደተረከው፦ "አቡ ኡማማህ ሰምቶ ለእኔ እንደነገረኝ ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ጌታ ወደ ባሪያው በሌሊቱ መገባደጃ ቀራቢ ነው፥ ስለዚህ በዚያ ሰአት አላህን ከሚዘክሩት ከሆንክ ያኔ ኹን"*። قَالَ سَمِعْتُ أَبَا أُمَامَةَ، رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ يَقُولُ حَدَّثَنِي عَمْرُو بْنُ عَبَسَةَ، أَنَّهُ سَمِعَ النَّبِيَّ صلى الله عليه وسلم يَقُولُ " أَقْرَبُ مَا يَكُونُ الرَّبُّ مِنَ الْعَبْدِ فِي جَوْفِ اللَّيْلِ الآخِرِ فَإِنِ اسْتَطَعْتَ أَنْ تَكُونَ مِمَّنْ يَذْكُرُ اللَّهَ فِي تِلْكَ السَّاعَةِ فَكُنْ
"አቅረብ" أَقْرَب ማለትም "ቀራቢ" የሚለው በሌላ ሐዲስ "የንዚሉ" يَنْزِلُ ማለትም "ይወርዳል" በሚል መጥቷል። "ዱንያ" دُّنْيَا ማለት "ቅርብ" ማለት ነው፥ እኛን ወዳቀፈው ሰማይ አምላካችን አላህ ይወርድና፦ "ማነው የሚለምነኝ እኔም የምቀበለው? ማነው የሚጠይቀኝ እኔም የምሰጠው? ማነው ይቅርታ የሚለኝ እኔም ይቅር የምለው? ይላል፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 6 ሐዲስ 201
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህም መልክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፡- *"ክብሩ ከፍ ያለውና የላቀው ጌታችን የሌሊቱ መገባደጃ ሲቀር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ይወርዳል፡፡ ከዛም፡- "ማነው የሚለምነኝ፥ እኔም የምቀበለው? ማነው የሚጠይቀኝ፥ እኔም የምሰጠው? ማነው ይቅርታ የሚለኝ፥ እኔም ይቅር የምለው? ይላል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " يَنْزِلُ رَبُّنَا تَبَارَكَ وَتَعَالَى كُلَّ لَيْلَةٍ إِلَى السَّمَاءِ الدُّنْيَا حِينَ يَبْقَى ثُلُثُ اللَّيْلِ الآخِرُ فَيَقُولُ مَنْ يَدْعُونِي فَأَسْتَجِيبَ لَهُ وَمَنْ يَسْأَلُنِي فَأُعْطِيَهُ وَمَنْ يَسْتَغْفِرُنِي فَأَغْفِرَ لَهُ
አላህ በምንነቱ ከዐርሽ በላይ ነው። በማንነቱ ደግሞ ወደ እኛ ይቀርብና ዱዓችንን ይቀበላል። አላህ ሁሉን ማድረግ ይችላል፥ በአንድ ጊዜ የሁሉንም ጸሎት መስማት ይችላል። በቀንና ሌሊት ውስንነት ያለብን እኛ ነን፥ እርሱ እንደ እኛ አይደለም፥ እኛ ከፎቅ ላይ ከወረድን ፎቅ ላይ የለንም። ምንነታችን በጊዜና በቦታ ውስን ስለሆነ። እርሱ ግን ለእልቅናው በሚገባው በማንነቱ ይወርዳል፥ ይቀርባል። የእርሱ አወራረድና አቀራረብ "ከይፊያህ" كَيْفِيَّة ማለትም "እንዴትነት"howness" ዐይታወቅም።
እኛ በዱዓእ ወደ አላህ በስንዝር ብንመጣ እርሱ ወደ እኛ በክንድ ይመጣል፥ እኛ በዱዓእ ወደ እርሱ በክንድ ብንመጣ እርሱ ወደ እኛ በሁለት ክንድ ይመጣል። በእርምጃ ወደ እርሱ ብንመጣ እርሱ በሩጫ ወደ እኛ ይመጣል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 34
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፡- *"የላቀው አላህ እንዲህ አለ፦ "ባሪያዬ ለእርሱ እደማደርግለት እንደሚያስበኝ ነኝ። ቢዘክረኝ እኔ ከእርሱ ጋር ነኝ፥ በራሱ ቢዘክረኝ እኔም እንዲሁ በራሴ እንዘክረዋለው። በብዙኃን ቢዘክረኝ እኔም ከእነርሱ በበለጠ በብዙኃን እንዘክረዋለው። እርሱ ወደ እኔ በስንዝር ቢመጣ እኔ ወደ እርሱ በክንድ እመጣለው፥ እርሱ ወደ እኔ በክንድ ቢመጣ እኔ ወደ እርሱ በሁለት ክንድ እመጣለው። በእርምጃ ወደ እኔ ቢመጣ እኔ በሩጫ ወደ እርሱ እመጣለው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " يَقُولُ اللَّهُ تَعَالَى أَنَا عِنْدَ ظَنِّ عَبْدِي بِي، وَأَنَا مَعَهُ إِذَا ذَكَرَنِي، فَإِنْ ذَكَرَنِي فِي نَفْسِهِ ذَكَرْتُهُ فِي نَفْسِي، وَإِنْ ذَكَرَنِي فِي مَلأٍ ذَكَرْتُهُ فِي مَلأٍ خَيْرٍ مِنْهُمْ، وَإِنْ تَقَرَّبَ إِلَىَّ بِشِبْرٍ تَقَرَّبْتُ إِلَيْهِ ذِرَاعًا، وَإِنْ تَقَرَّبَ إِلَىَّ ذِرَاعًا تَقَرَّبْتُ إِلَيْهِ بَاعًا، وَإِنْ أَتَانِي يَمْشِي أَتَيْتُهُ هَرْوَلَةً
መቅረብ፣ መውረድ፣ አብሮ መሆን፣ በእርምጃ መምጣት፣ በሩጫ መምጣት የማንነት ጉዳይ ነው። እኛ ወደ አላህ በስንዝር፣ በክንድ፣ በእርምጃ፣ በሩጫ መቅረባችን ምንነታዊ ሳይሆን ማንነታዊ እውነታ ነው። ይህ ሁሉ ሲገርመን አላህ ከራሳችን ይልቅ ለራሳችን ቅርብ ነው፦
50፥16 ሰውንም ነፍሱ በሐሳቡ የምታጫውተውን የምናውቅ ስንኾን በእርግጥ ፈጠርነው፥ *እኛም ከደም ጋኑ ጅማት ይበልጥ ወደ እርሱ ቅርብ ነን*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ وَنَعْلَمُ مَا تُوَسْوِسُ بِهِ نَفْسُهُ ۖ وَنَحْنُ أَقْرَبُ إِلَيْهِ مِنْ حَبْلِ الْوَرِيدِ
ይህ የሚያሳየው የአላህ ሁሉቻይነት፣ ሁሉን ሰሚነት፣ ሁሉን ተመልካችነት፣ ሁሉን ዐዋቂነት ነው። እኛ ወደ እርሱ በዱዓእ፣ በዚክር፣ በሶላት ስንቀርብ ሙቀረብ" مُقَرَّب ማለትም "ባለሟል" ወይም በብዜት "ሙቀረቡን" مُقَرَّبُون ይባላል፦
56፥11 *እነዚያ "ባለሟሎቹ" ናቸው*፡፡ أُولَـٰئِكَ الْمُقَرَّبُونَ
83፥21 *"ባለሟልዎቹ ይጣዱታል"*፡፡ يَشْهَدُهُ الْمُقَرَّبُونَ
ወደ እርሱ መቃረቢያ የምናደርገው አምልኮ "ቁርባን" قُرْبَان ይባላል፦
5፥35 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ *"ወደ እርሱም መቃረቢያን ፈልጉ*፡፡ ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَابْتَغُوا إِلَيْهِ الْوَسِيلَةَ وَجَاهِدُوا فِي سَبِيلِهِ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መቃረቢያ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ወሢላህ" وَسِيلَة ሲሆን መልካም ሥራ ሁሉ "ተወሡል" تَوَسُّل ነው። አምላካችን አላህ ሙቀረቡን ከሚላቸው ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
እኛ በዱዓእ ወደ አላህ በስንዝር ብንመጣ እርሱ ወደ እኛ በክንድ ይመጣል፥ እኛ በዱዓእ ወደ እርሱ በክንድ ብንመጣ እርሱ ወደ እኛ በሁለት ክንድ ይመጣል። በእርምጃ ወደ እርሱ ብንመጣ እርሱ በሩጫ ወደ እኛ ይመጣል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 34
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፡- *"የላቀው አላህ እንዲህ አለ፦ "ባሪያዬ ለእርሱ እደማደርግለት እንደሚያስበኝ ነኝ። ቢዘክረኝ እኔ ከእርሱ ጋር ነኝ፥ በራሱ ቢዘክረኝ እኔም እንዲሁ በራሴ እንዘክረዋለው። በብዙኃን ቢዘክረኝ እኔም ከእነርሱ በበለጠ በብዙኃን እንዘክረዋለው። እርሱ ወደ እኔ በስንዝር ቢመጣ እኔ ወደ እርሱ በክንድ እመጣለው፥ እርሱ ወደ እኔ በክንድ ቢመጣ እኔ ወደ እርሱ በሁለት ክንድ እመጣለው። በእርምጃ ወደ እኔ ቢመጣ እኔ በሩጫ ወደ እርሱ እመጣለው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم " يَقُولُ اللَّهُ تَعَالَى أَنَا عِنْدَ ظَنِّ عَبْدِي بِي، وَأَنَا مَعَهُ إِذَا ذَكَرَنِي، فَإِنْ ذَكَرَنِي فِي نَفْسِهِ ذَكَرْتُهُ فِي نَفْسِي، وَإِنْ ذَكَرَنِي فِي مَلأٍ ذَكَرْتُهُ فِي مَلأٍ خَيْرٍ مِنْهُمْ، وَإِنْ تَقَرَّبَ إِلَىَّ بِشِبْرٍ تَقَرَّبْتُ إِلَيْهِ ذِرَاعًا، وَإِنْ تَقَرَّبَ إِلَىَّ ذِرَاعًا تَقَرَّبْتُ إِلَيْهِ بَاعًا، وَإِنْ أَتَانِي يَمْشِي أَتَيْتُهُ هَرْوَلَةً
መቅረብ፣ መውረድ፣ አብሮ መሆን፣ በእርምጃ መምጣት፣ በሩጫ መምጣት የማንነት ጉዳይ ነው። እኛ ወደ አላህ በስንዝር፣ በክንድ፣ በእርምጃ፣ በሩጫ መቅረባችን ምንነታዊ ሳይሆን ማንነታዊ እውነታ ነው። ይህ ሁሉ ሲገርመን አላህ ከራሳችን ይልቅ ለራሳችን ቅርብ ነው፦
50፥16 ሰውንም ነፍሱ በሐሳቡ የምታጫውተውን የምናውቅ ስንኾን በእርግጥ ፈጠርነው፥ *እኛም ከደም ጋኑ ጅማት ይበልጥ ወደ እርሱ ቅርብ ነን*፡፡ وَلَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ وَنَعْلَمُ مَا تُوَسْوِسُ بِهِ نَفْسُهُ ۖ وَنَحْنُ أَقْرَبُ إِلَيْهِ مِنْ حَبْلِ الْوَرِيدِ
ይህ የሚያሳየው የአላህ ሁሉቻይነት፣ ሁሉን ሰሚነት፣ ሁሉን ተመልካችነት፣ ሁሉን ዐዋቂነት ነው። እኛ ወደ እርሱ በዱዓእ፣ በዚክር፣ በሶላት ስንቀርብ ሙቀረብ" مُقَرَّب ማለትም "ባለሟል" ወይም በብዜት "ሙቀረቡን" مُقَرَّبُون ይባላል፦
56፥11 *እነዚያ "ባለሟሎቹ" ናቸው*፡፡ أُولَـٰئِكَ الْمُقَرَّبُونَ
83፥21 *"ባለሟልዎቹ ይጣዱታል"*፡፡ يَشْهَدُهُ الْمُقَرَّبُونَ
ወደ እርሱ መቃረቢያ የምናደርገው አምልኮ "ቁርባን" قُرْبَان ይባላል፦
5፥35 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ፍሩ፡፡ *"ወደ እርሱም መቃረቢያን ፈልጉ*፡፡ ትድኑ ዘንድም በእርሱ መንገድ ታገሉ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا اتَّقُوا اللَّهَ وَابْتَغُوا إِلَيْهِ الْوَسِيلَةَ وَجَاهِدُوا فِي سَبِيلِهِ لَعَلَّكُمْ تُفْلِحُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "መቃረቢያ" ተብሎ የተቀመጠው ቃል "ወሢላህ" وَسِيلَة ሲሆን መልካም ሥራ ሁሉ "ተወሡል" تَوَسُّل ነው። አምላካችን አላህ ሙቀረቡን ከሚላቸው ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቢ ኢሥላም ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ጣዖት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥36 *በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ «አላህን አምልኩ፥ ጣዖትንም ራቁ» በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِي كُلِّ أُمَّةٍ رَّسُولًا أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَاجْتَنِبُوا الطَّاغُوتَ
"ጧጉት" طَّٰغُوت የሚለው ቃል "ጠጋ" طَغَىٰ ማለትም "ወሰን አለፈ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "በአላህ ሐቅ ላይ ወሰን ማለፍ" ማለት ነው፦
79፥17 ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ ወሰን አልፏልና፡፡ اذْهَبْ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ إِنَّهُ طَغَىٰ
79፥24 አለም፡- *«እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ፡፡»* فَقَالَ أَنَا رَبُّكُمُ الْأَعْلَىٰ
"ወሰን አልፏል" ለሚለው አላፊ ግስ የገባው ቃል "ጠጋ" طَغَىٰ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፥ ፊርዐውን በአላህ ሐቅ ላይ ወሰን ያለፈው፦ "እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ" በማለት ነው። ስለዚህ በአላህ ሐቅ ላይ ያለፈ ማንነት ሆነ ምንነት "ጣዖት" ይባላል።
ሌላው የጣዖት አይነት አውሳን እና አስናም ናቸው፥ “አውሳን” أَوْثَٰن ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ የሚቀርብላቸው ምንነት ናቸው፦
29፥25 ኢብራሂም አለም፦ *ከአላህ ሌላ ጣዖታትን አማልክት የያዛችሁት በቅርቢቱ ሕይወት በመካከላችሁ ለመዋደድ ብቻ ነው*። وَقَالَ إِنَّمَا ٱتَّخَذْتُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ أَوْثَٰنًۭا مَّوَدَّةَ بَيْنِكُمْ فِى ٱلْحَيَوٰةِ ٱلدُّنْيَا
“አስናም” أَصْنَام ማለት ደግሞ ከእንጨት፣ ከብር፣ ከነሐስ፣ ከወርቅ ተሰርተው አምልኮ የሚቀርብላቸው ምንነት ናቸው፦
26፥70 *ለአባቱና ለሕዝቦቹ «ምንን ታመልካላችሁ?*» ባለ ጊዜ፡፡ إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِۦ مَا تَعْبُدُونَ
26፥71 *ጣዖታትን እናመልካለን፤ እርሷንም በመገዛት ላይ እንቆያለን*» አሉ፡፡ قَالُوا۟ نَعْبُدُ أَصْنَامًۭا فَنَظَلُّ لَهَا عَٰكِفِينَ
ሌላው ጣዖት ሊሆን የሚችለው በራሳችን ውስጥ ያለችው "ነፍሢያህ" نَفْسِيَّة ናት፦
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
“አህዋእ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” ማለት ነው፥ ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው "ዝንባሌ" ነው። ታዲያ ስንጋደል በምን መንገድ ይሆን? አላህን ብቻ አምላክ አርገን ይዘን የእርሱን ውዴታ ለመፈለግ ወይስ ዝንባሌ አምላክ አርገን ይዘን ለዘረኝነት፣ ለጎጠኝነት፣ ለጠርዘኝነት፣ ለቡድንተኝነት? ልቡንም አላህ ከማስታወስ የዘነጋውን፣ ፍላጎቱንም የተከተለውን፣ ነገሩም ሁሉ ወሰን ማለፍ የሆነውን ሰው መታዘዝ የለብንም፦
18፥28 *"ልቡንም እኛን ከማስታወስ ያዘነጋነውን፣ ፍላጎቱንም የተከተለውን፣ ነገሩም ሁሉ ወሰን ማለፍ የሆነውን ሰው አትታዘዝ"*፡፡ وَلَا تُطِعْ مَنْ أَغْفَلْنَا قَلْبَهُ عَن ذِكْرِنَا وَاتَّبَعَ هَوَاهُ وَكَانَ أَمْرُهُ فُرُطًا
እንደዚህ አይነት ሰው የሚጋደለው በልቡ ላለው ጣዖት ለዝንባሌው ነው። እነዚያ ያመኑት ሰዎች በአላህ መንገድ ይጋደላሉ፥ እነዚያ የካዱትም በጣዖት መንገድ ይጋደላሉ፦
4፥76 *"እነዚያ ያመኑት ሰዎች በአላህ መንገድ ይጋደላሉ፡፡ እነዚያ የካዱትም በጣዖት መንገድ ይጋደላሉ፡፡ የሰይጣንንም ጭፍሮች ተጋደሉ፡፡ የሰይጣን ተንኮል ደካማ ነውና"*፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا يُقَاتِلُونَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۖ وَالَّذِينَ كَفَرُوا يُقَاتِلُونَ فِي سَبِيلِ الطَّاغُوتِ فَقَاتِلُوا أَوْلِيَاءَ الشَّيْطَانِ ۖ إِنَّ كَيْدَ الشَّيْطَانِ كَانَ ضَعِيفًا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
16፥36 *በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ «አላህን አምልኩ፥ ጣዖትንም ራቁ» በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِي كُلِّ أُمَّةٍ رَّسُولًا أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَاجْتَنِبُوا الطَّاغُوتَ
"ጧጉት" طَّٰغُوت የሚለው ቃል "ጠጋ" طَغَىٰ ማለትም "ወሰን አለፈ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "በአላህ ሐቅ ላይ ወሰን ማለፍ" ማለት ነው፦
79፥17 ወደ ፈርዖን ኺድ፡፡ እርሱ ወሰን አልፏልና፡፡ اذْهَبْ إِلَىٰ فِرْعَوْنَ إِنَّهُ طَغَىٰ
79፥24 አለም፡- *«እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ፡፡»* فَقَالَ أَنَا رَبُّكُمُ الْأَعْلَىٰ
"ወሰን አልፏል" ለሚለው አላፊ ግስ የገባው ቃል "ጠጋ" طَغَىٰ መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል፥ ፊርዐውን በአላህ ሐቅ ላይ ወሰን ያለፈው፦ "እኔ ታላቁ ጌታችሁ ነኝ" በማለት ነው። ስለዚህ በአላህ ሐቅ ላይ ያለፈ ማንነት ሆነ ምንነት "ጣዖት" ይባላል።
ሌላው የጣዖት አይነት አውሳን እና አስናም ናቸው፥ “አውሳን” أَوْثَٰن ማለት ከድንጋይ ተቀርፀው አምልኮ የሚቀርብላቸው ምንነት ናቸው፦
29፥25 ኢብራሂም አለም፦ *ከአላህ ሌላ ጣዖታትን አማልክት የያዛችሁት በቅርቢቱ ሕይወት በመካከላችሁ ለመዋደድ ብቻ ነው*። وَقَالَ إِنَّمَا ٱتَّخَذْتُم مِّن دُونِ ٱللَّهِ أَوْثَٰنًۭا مَّوَدَّةَ بَيْنِكُمْ فِى ٱلْحَيَوٰةِ ٱلدُّنْيَا
“አስናም” أَصْنَام ማለት ደግሞ ከእንጨት፣ ከብር፣ ከነሐስ፣ ከወርቅ ተሰርተው አምልኮ የሚቀርብላቸው ምንነት ናቸው፦
26፥70 *ለአባቱና ለሕዝቦቹ «ምንን ታመልካላችሁ?*» ባለ ጊዜ፡፡ إِذْ قَالَ لِأَبِيهِ وَقَوْمِهِۦ مَا تَعْبُدُونَ
26፥71 *ጣዖታትን እናመልካለን፤ እርሷንም በመገዛት ላይ እንቆያለን*» አሉ፡፡ قَالُوا۟ نَعْبُدُ أَصْنَامًۭا فَنَظَلُّ لَهَا عَٰكِفِينَ
ሌላው ጣዖት ሊሆን የሚችለው በራሳችን ውስጥ ያለችው "ነፍሢያህ" نَفْسِيَّة ናት፦
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
25፥43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትኾናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
“አህዋእ” أَهْوَآء ማለት “ዝንባሌ”inclination” ማለት ነው፥ ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው "ዝንባሌ" ነው። ታዲያ ስንጋደል በምን መንገድ ይሆን? አላህን ብቻ አምላክ አርገን ይዘን የእርሱን ውዴታ ለመፈለግ ወይስ ዝንባሌ አምላክ አርገን ይዘን ለዘረኝነት፣ ለጎጠኝነት፣ ለጠርዘኝነት፣ ለቡድንተኝነት? ልቡንም አላህ ከማስታወስ የዘነጋውን፣ ፍላጎቱንም የተከተለውን፣ ነገሩም ሁሉ ወሰን ማለፍ የሆነውን ሰው መታዘዝ የለብንም፦
18፥28 *"ልቡንም እኛን ከማስታወስ ያዘነጋነውን፣ ፍላጎቱንም የተከተለውን፣ ነገሩም ሁሉ ወሰን ማለፍ የሆነውን ሰው አትታዘዝ"*፡፡ وَلَا تُطِعْ مَنْ أَغْفَلْنَا قَلْبَهُ عَن ذِكْرِنَا وَاتَّبَعَ هَوَاهُ وَكَانَ أَمْرُهُ فُرُطًا
እንደዚህ አይነት ሰው የሚጋደለው በልቡ ላለው ጣዖት ለዝንባሌው ነው። እነዚያ ያመኑት ሰዎች በአላህ መንገድ ይጋደላሉ፥ እነዚያ የካዱትም በጣዖት መንገድ ይጋደላሉ፦
4፥76 *"እነዚያ ያመኑት ሰዎች በአላህ መንገድ ይጋደላሉ፡፡ እነዚያ የካዱትም በጣዖት መንገድ ይጋደላሉ፡፡ የሰይጣንንም ጭፍሮች ተጋደሉ፡፡ የሰይጣን ተንኮል ደካማ ነውና"*፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا يُقَاتِلُونَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ۖ وَالَّذِينَ كَفَرُوا يُقَاتِلُونَ فِي سَبِيلِ الطَّاغُوتِ فَقَاتِلُوا أَوْلِيَاءَ الشَّيْطَانِ ۖ إِنَّ كَيْدَ الشَّيْطَانِ كَانَ ضَعِيفًا
“ላ ኢላሀ ኢልለሏህ” لَا إِلٰهَ إِلَّا اللّٰه ስልን “አምላክ የለም፥ ከአሏህ በስተቀር” እያልን በጣዖት ከንቱነት እየካድን በአላህ አምላክነት እያመንን ነው፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ *በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا ۗ وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
በጣዖት ስንክድ፥ ጣዖትን አምላክ የለምን ስንል ዝንባሌን አምላክ አርገን ለዘረኝነት፣ ለጎጠኝነት፣ ለጠርዘኝነት፣ ለቡድንተኝነት መጋደል ትተን ይሆን? ወይስ ምላስ ላይ ብቻ ነው? አዎ እነዚያ የካዱትም በጣዖት መንገድ ይጋደላሉ። እነዚያ ያመኑት ሰዎች በአላህ መንገድ ይጋደላሉ፥ ነቢያት በአላህ መንገድ የሚጋደሉ ነበሩ። የመልእክታቸው ጭብጥ፦ "አላህን አምልኩ፥ ጣዖትንም ራቁ" የሚል ነው፦
16፥36 *በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ «አላህን አምልኩ፥ ጣዖትንም ራቁ» በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِي كُلِّ أُمَّةٍ رَّسُولًا أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَاجْتَنِبُوا الطَّاغُوتَ
ከነቢያት አንዱ እና አውራ ኢብራሂም ወደ ጌታውን የመጣው ልቡን ለጌታው ታዛዥ አርጎ ነው፥ የትንሳኤ ቀን እፍረት የሌለው ልቡን ለጌታው ታዛዥ ያደረገው እንደሆነ ተናግሯል፦
37፥84 *ወደ ጌታው "በቅን ልብ" በመጣ ጊዜ የኾነውን አስታውስ*፡፡፡ إِذْ جَاءَ رَبَّهُ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ
26፥89 *ወደ አላህ "በንጹህ ልብ" የመጣ ሰው ቢኾን እንጅ*፡፡» إِلَّا مَنْ أَتَى اللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيم
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ቅን" ወይም "ንጹህ" ለሚለው ቃል የገባው "ሠሊም" سَلِيم ሲሆን ይህም ቃል "አሥለመ" أَسْلَمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተገዢ" "ታዛዥ" የሚለውንም ያስይዛል።
“ኢኽላስ” إِخْلَاص የሚለው ቃል "ኸለሰ" خَلَصَ ማለትም "ጠራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ "ማጥራት" ማለት ነው። የአላህን ውዴታ ለመፈለግ፥ እውነትን ለማንገሥና ሐሰትን ለማርከስ ሲል በኢኽላስ የሚታገል “ሙኽሊስ” مُخْلِص ይባላል፦
40፥14 *አላህንም ከሓዲዎች ቢጠሉም ሃይማኖትን ለእርሱ “አጥሪዎች” ኾናችሁ ተገዙት*፡፡ فَادْعُوا اللَّهَ مُخْلِصِينَ لَهُ الدِّينَ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُون
አምላካችን አላህ ዝንባሌአችንን አምላክ አድገን ከመያዝ ይጠብቀን፥ ሙኽሊሲን ከሚላቸው ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ፡፡ *በጣዖትም የሚክድ እና በአላህ የሚያምን ሰው ለርሷ መበጠስ የሌላትን ጠንካራ ዘለበት በእርግጥ ጨበጠ*፡፡ አላህም ሰሚ ዐዋቂ ነው፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ فَمَن يَكْفُرْ بِالطَّاغُوتِ وَيُؤْمِن بِاللَّهِ فَقَدِ اسْتَمْسَكَ بِالْعُرْوَةِ الْوُثْقَىٰ لَا انفِصَامَ لَهَا ۗ وَاللَّهُ سَمِيعٌ عَلِيمٌ
በጣዖት ስንክድ፥ ጣዖትን አምላክ የለምን ስንል ዝንባሌን አምላክ አርገን ለዘረኝነት፣ ለጎጠኝነት፣ ለጠርዘኝነት፣ ለቡድንተኝነት መጋደል ትተን ይሆን? ወይስ ምላስ ላይ ብቻ ነው? አዎ እነዚያ የካዱትም በጣዖት መንገድ ይጋደላሉ። እነዚያ ያመኑት ሰዎች በአላህ መንገድ ይጋደላሉ፥ ነቢያት በአላህ መንገድ የሚጋደሉ ነበሩ። የመልእክታቸው ጭብጥ፦ "አላህን አምልኩ፥ ጣዖትንም ራቁ" የሚል ነው፦
16፥36 *በየሕዝቡም ሁሉ ውስጥ «አላህን አምልኩ፥ ጣዖትንም ራቁ» በማለት መልክተኛን በእርግጥ ልከናል*፡፡ وَلَقَدْ بَعَثْنَا فِي كُلِّ أُمَّةٍ رَّسُولًا أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ وَاجْتَنِبُوا الطَّاغُوتَ
ከነቢያት አንዱ እና አውራ ኢብራሂም ወደ ጌታውን የመጣው ልቡን ለጌታው ታዛዥ አርጎ ነው፥ የትንሳኤ ቀን እፍረት የሌለው ልቡን ለጌታው ታዛዥ ያደረገው እንደሆነ ተናግሯል፦
37፥84 *ወደ ጌታው "በቅን ልብ" በመጣ ጊዜ የኾነውን አስታውስ*፡፡፡ إِذْ جَاءَ رَبَّهُ بِقَلْبٍ سَلِيمٍ
26፥89 *ወደ አላህ "በንጹህ ልብ" የመጣ ሰው ቢኾን እንጅ*፡፡» إِلَّا مَنْ أَتَى اللَّهَ بِقَلْبٍ سَلِيم
እነዚህ አናቅጽ ላይ "ቅን" ወይም "ንጹህ" ለሚለው ቃል የገባው "ሠሊም" سَلِيم ሲሆን ይህም ቃል "አሥለመ" أَسْلَمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ተገዢ" "ታዛዥ" የሚለውንም ያስይዛል።
“ኢኽላስ” إِخْلَاص የሚለው ቃል "ኸለሰ" خَلَصَ ማለትም "ጠራ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከእዩልይና ስሙልኝ እና ከሙገሳና ወቀሳ ነጻ ሆኖ ለአላህ ውዴታ ተብሎ "ማጥራት" ማለት ነው። የአላህን ውዴታ ለመፈለግ፥ እውነትን ለማንገሥና ሐሰትን ለማርከስ ሲል በኢኽላስ የሚታገል “ሙኽሊስ” مُخْلِص ይባላል፦
40፥14 *አላህንም ከሓዲዎች ቢጠሉም ሃይማኖትን ለእርሱ “አጥሪዎች” ኾናችሁ ተገዙት*፡፡ فَادْعُوا اللَّهَ مُخْلِصِينَ لَهُ الدِّينَ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُون
አምላካችን አላህ ዝንባሌአችንን አምላክ አድገን ከመያዝ ይጠብቀን፥ ሙኽሊሲን ከሚላቸው ባሮቹ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
በደል
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥82 *እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው*፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው። ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَلَمْ يَلْبِسُوٓا۟ إِيمَٰنَهُم بِظُلْمٍ أُو۟لَٰٓئِكَ لَهُمُ ٱلْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
"ዙልም" ظُلْم የሚለው ቃል "ዞለመ" ظَلَمَ ማለትም "በደለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "በደል" ማለት ነው። "ዟሊም" ﻇَﺎﻟِﻢ ማለት ደግሞ "በዳይ" ማለት ነው። የበደል ተቃራኒ “ዐድል” عَدْل ማለትም "ፍትሕ" ነው፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
“ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا ተብሎ የተቀመጠው የግስ መደብ ሲሆን የስም መደቡ “ዐድል” عَدْل ነው፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ማስተካከል” ለሚለው ቃል የገባው “ዐድል” عَدْل መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ የፍትሕ ተቃራኒ "በደል" ሦስት አይነት ነው፥ እርሱም፦
1ኛ. አላህን መበደል
2ኛ. ሰውን መበደል
3ኛ. እራስን መበደል
ነጥብ አንድ
"አላህን መበደል"
አላህን መበደል በእርሱ ሐቅ ላይ ሌላ ማንነትንና ምንነትን ማጋራት ነው። አላህ በደለኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በእሳት ውስጥ ይተዋቸዋል፦
19፥72 ከዚያም *እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን*፡፡ በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
31፥13 ሉቅማንም ለልጁ እርሱ የሚገስጸው ሲሆን፦ ልጄ ሆይ! *በአላህ አታጋራ፤ ማጋራት ታላቅ በደል ነውና* ያለውን አስታውስ። وَإِذْ قَالَ لُقْمَانُ لِابْنِهِ وَهُوَ يَعِظُهُ يَا بُنَيَّ لَا تُشْرِكْ بِاللَّهِ ۖ إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
ሺርክ በአላህ ላይ የሚደረግ ትልቅ በደል ነው። “አምን” أَمْن ማለት “ጸጥታ” ማለት ሲሆን አላህን በማንነት ሆነ በምንነት "አንድ ነው" ብሎ በማመንና በብቸኝነት በማምለክ በቀልብ ላይ የሚመጣ “ጸጥታ” “መረጋጋት” እና “ሰላም” ነው፦
6፥82 *እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው*፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው። ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَلَمْ يَلْبِسُوٓا۟ إِيمَٰنَهُم بِظُلْمٍ أُو۟لَٰٓئِكَ لَهُمُ ٱلْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ዙልም” ظُلْم ማለት “በደል” ማለት ሲሆን በአላህ ላይ ማጋራት ለማመልከት የገባ ነው። ሱረቱል አንዓም 6፥82 አንቀጽ በወረደ እና በተነበበ ጊዜ “ዙልም” የተባለው ሺርክን መሆኑን በዚህ ሐዲስ ላይ ተገልጿል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65 , ሐዲስ 4776:
“እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው” የሚለው አንቀፅ በወረደ ጊዜ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ባልደረቦች የሆኑት ቃሉ ከባድ ስለነበር እነርሱም፦ *“ከእኛ ውስጥ በደለኛ ያልሆነ ማን አለ?” ብለው ሲጠይቁ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሉቅማን ለልጁ፡- በአላህ አታጋራ፤ ማጋራት “ታላቅ በደል” ያለውን አልሰማችሁምን? ብለው ተናገሩ*። حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ بْنُ سَعِيدٍ، حَدَّثَنَا جَرِيرٌ، عَنِ الأَعْمَشِ، عَنْ إِبْرَاهِيمَ، عَنْ عَلْقَمَةَ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ لَمَّا نَزَلَتْ هَذِهِ الآيَةُ {الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُمْ بِظُلْمٍ} شَقَّ ذَلِكَ عَلَى أَصْحَابِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَقَالُوا أَيُّنَا لَمْ يَلْبِسْ إِيمَانَهُ بِظُلْمٍ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّهُ لَيْسَ بِذَاكَ، أَلاَ تَسْمَعُ إِلَى قَوْلِ لُقْمَانَ لاِبْنِهِ {إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ}”
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
6፥82 *እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው*፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው። ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَلَمْ يَلْبِسُوٓا۟ إِيمَٰنَهُم بِظُلْمٍ أُو۟لَٰٓئِكَ لَهُمُ ٱلْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
"ዙልም" ظُلْم የሚለው ቃል "ዞለመ" ظَلَمَ ማለትም "በደለ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "በደል" ማለት ነው። "ዟሊም" ﻇَﺎﻟِﻢ ማለት ደግሞ "በዳይ" ማለት ነው። የበደል ተቃራኒ “ዐድል” عَدْل ማለትም "ፍትሕ" ነው፦
5፥8 *እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ለአላህ ቀጥተኞች በትክክል መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሕዝቦችንም መጥላት ባለማስተካከል ላይ አይገፋፋችሁ፡፡ አስተካክሉ፡፡ እርሱ ማስተካከል ለአላህ ፍራቻ በጣም የቀረበ ነው፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ لِلَّهِ شُهَدَاءَ بِالْقِسْطِ ۖ وَلَا يَجْرِمَنَّكُمْ شَنَآنُ قَوْمٍ عَلَىٰ أَلَّا تَعْدِلُوا ۚ اعْدِلُوا هُوَ أَقْرَبُ لِلتَّقْوَىٰ ۖ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۚ إِنَّ اللَّهَ خَبِيرٌ بِمَا تَعْمَلُونَ
“ተዕዲሉ” تَعْدِلُوا ተብሎ የተቀመጠው የግስ መደብ ሲሆን የስም መደቡ “ዐድል” عَدْل ነው፦
16፥90 *አላህ በማስተካከል፣ በማሳመርም፣ ለዝምድና ባለቤት በመስጠትም ያዛል፡፡ ከአስከፊም፣ ከሚጠላም ነገር ሁሉ እና ከመበደልም ይከለክላል፡፡ ትገነዘቡ ዘንድ ይገስጻችኋል*፡፡ إِنَّ اللَّهَ يَأْمُرُ بِالْعَدْلِ وَالْإِحْسَانِ وَإِيتَاءِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَيَنْهَىٰ عَنِ الْفَحْشَاءِ وَالْمُنكَرِ وَالْبَغْيِ ۚ يَعِظُكُمْ لَعَلَّكُمْ تَذَكَّرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ማስተካከል” ለሚለው ቃል የገባው “ዐድል” عَدْل መሆኑን አንባቢ ልብ ይለዋል። ይህንን ከተረዳን ዘንዳ የፍትሕ ተቃራኒ "በደል" ሦስት አይነት ነው፥ እርሱም፦
1ኛ. አላህን መበደል
2ኛ. ሰውን መበደል
3ኛ. እራስን መበደል
ነጥብ አንድ
"አላህን መበደል"
አላህን መበደል በእርሱ ሐቅ ላይ ሌላ ማንነትንና ምንነትን ማጋራት ነው። አላህ በደለኞቹንም የተንበረከኩ ኾነው በእሳት ውስጥ ይተዋቸዋል፦
19፥72 ከዚያም *እነዚያን የተጠነቀቁትን እናድናለን*፡፡ በደለኞችንም የተንበረከኩ ኾነው በውስጧ እንተዋቸዋለን፡፡ ثُمَّ نُنَجِّي الَّذِينَ اتَّقَوا وَّنَذَرُ الظَّالِمِينَ فِيهَا جِثِيًّا
31፥13 ሉቅማንም ለልጁ እርሱ የሚገስጸው ሲሆን፦ ልጄ ሆይ! *በአላህ አታጋራ፤ ማጋራት ታላቅ በደል ነውና* ያለውን አስታውስ። وَإِذْ قَالَ لُقْمَانُ لِابْنِهِ وَهُوَ يَعِظُهُ يَا بُنَيَّ لَا تُشْرِكْ بِاللَّهِ ۖ إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ
ሺርክ በአላህ ላይ የሚደረግ ትልቅ በደል ነው። “አምን” أَمْن ማለት “ጸጥታ” ማለት ሲሆን አላህን በማንነት ሆነ በምንነት "አንድ ነው" ብሎ በማመንና በብቸኝነት በማምለክ በቀልብ ላይ የሚመጣ “ጸጥታ” “መረጋጋት” እና “ሰላም” ነው፦
6፥82 *እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው*፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው። ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَلَمْ يَلْبِسُوٓا۟ إِيمَٰنَهُم بِظُلْمٍ أُو۟لَٰٓئِكَ لَهُمُ ٱلْأَمْنُ وَهُم مُّهْتَدُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ “ዙልም” ظُلْم ማለት “በደል” ማለት ሲሆን በአላህ ላይ ማጋራት ለማመልከት የገባ ነው። ሱረቱል አንዓም 6፥82 አንቀጽ በወረደ እና በተነበበ ጊዜ “ዙልም” የተባለው ሺርክን መሆኑን በዚህ ሐዲስ ላይ ተገልጿል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 65 , ሐዲስ 4776:
“እነዚያ ያመኑ እና እምነታቸውን “በበደል” ያልቀላቀሉ እነዚያ ለእነርሱ “ጸጥታ” አላቸው፤ እነርሱም የተመሩ ናቸው” የሚለው አንቀፅ በወረደ ጊዜ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ባልደረቦች የሆኑት ቃሉ ከባድ ስለነበር እነርሱም፦ *“ከእኛ ውስጥ በደለኛ ያልሆነ ማን አለ?” ብለው ሲጠይቁ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሉቅማን ለልጁ፡- በአላህ አታጋራ፤ ማጋራት “ታላቅ በደል” ያለውን አልሰማችሁምን? ብለው ተናገሩ*። حَدَّثَنَا قُتَيْبَةُ بْنُ سَعِيدٍ، حَدَّثَنَا جَرِيرٌ، عَنِ الأَعْمَشِ، عَنْ إِبْرَاهِيمَ، عَنْ عَلْقَمَةَ، عَنْ عَبْدِ اللَّهِ ـ رضى الله عنه ـ قَالَ لَمَّا نَزَلَتْ هَذِهِ الآيَةُ {الَّذِينَ آمَنُوا وَلَمْ يَلْبِسُوا إِيمَانَهُمْ بِظُلْمٍ} شَقَّ ذَلِكَ عَلَى أَصْحَابِ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم وَقَالُوا أَيُّنَا لَمْ يَلْبِسْ إِيمَانَهُ بِظُلْمٍ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّهُ لَيْسَ بِذَاكَ، أَلاَ تَسْمَعُ إِلَى قَوْلِ لُقْمَانَ لاِبْنِهِ {إِنَّ الشِّرْكَ لَظُلْمٌ عَظِيمٌ}”
ነጥብ ሁለት
"ሰውን መበደል"
የሰው ሐቅን መንካት እራሱ በደል ነው። ሰውን መዝረፍ፣ ማማት፣ መስደብ፣ መማታት፣ መግደል "ሰውን መበደል" ነው። ይህ በደል ማንኛውም ሰው ሌላው ላይ የሚያደርሰው በደል ነው፦
14፥42 *አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው*፡፡ وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَار
የሰው ሐቅ የሚመለሰው በካሳ ወይም በይቅርታ ብቻ ነው። "ከፋራህ" كَفّارَة ማለትም "ካሳ" መክፈል ወይም "ዐፉው" عَفُوّ ማለትም "ይቅርታ" ካልተባለ የትንሳኤ ቀን በአላህ ዘንድ ያስጠይቀናል።
ነጥብ ሦስት
"እራስን መበደል"
ኸምር መጠጣት፣ የእርያ ስጋ መብላት፣ ዚና ውስጥ መግባት ሌላው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ቢኖረውም እራስን የሚጎዳ ነው። የእራሳችን ሐቅ ስንነካ እራሳችንን እንበድላለን፦
10፥44 *"አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፡፡ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
እንግዲህ በደል ይህ ያህል ከባድ ወንጀል ነው። ፍትሕ ግን ከራስ፣ ከወላጅ እና ከቅርብ ዘመድ በላይ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ፣ ከዝንባሌ የጸዳ፣ ሀብታም ወይም ድኻ ሳይባል፣ አላህ ውስጠ ዐዋቂ ነው ብሎ በትክክል መቆም ነው፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
አምላካችን አላህ ከማንኛውም ዙልም ይጠብቀን፥ የማንንም ሐቅ የምንወጣ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
"ሰውን መበደል"
የሰው ሐቅን መንካት እራሱ በደል ነው። ሰውን መዝረፍ፣ ማማት፣ መስደብ፣ መማታት፣ መግደል "ሰውን መበደል" ነው። ይህ በደል ማንኛውም ሰው ሌላው ላይ የሚያደርሰው በደል ነው፦
14፥42 *አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው*፡፡ وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَار
የሰው ሐቅ የሚመለሰው በካሳ ወይም በይቅርታ ብቻ ነው። "ከፋራህ" كَفّارَة ማለትም "ካሳ" መክፈል ወይም "ዐፉው" عَفُوّ ማለትም "ይቅርታ" ካልተባለ የትንሳኤ ቀን በአላህ ዘንድ ያስጠይቀናል።
ነጥብ ሦስት
"እራስን መበደል"
ኸምር መጠጣት፣ የእርያ ስጋ መብላት፣ ዚና ውስጥ መግባት ሌላው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ቢኖረውም እራስን የሚጎዳ ነው። የእራሳችን ሐቅ ስንነካ እራሳችንን እንበድላለን፦
10፥44 *"አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፡፡ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
እንግዲህ በደል ይህ ያህል ከባድ ወንጀል ነው። ፍትሕ ግን ከራስ፣ ከወላጅ እና ከቅርብ ዘመድ በላይ ለአላህ ተብሎ የሚደረግ፣ ከዝንባሌ የጸዳ፣ ሀብታም ወይም ድኻ ሳይባል፣ አላህ ውስጠ ዐዋቂ ነው ብሎ በትክክል መቆም ነው፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆች እና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
አምላካችን አላህ ከማንኛውም ዙልም ይጠብቀን፥ የማንንም ሐቅ የምንወጣ ያርገን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሒሣሢይ እና መዕነዊይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥50 *«ዕውር እና ዓይናማ ይስተካከላሉን? አታስተነትኑምን?»* በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
የውጪ ዓይናችን ከፍጥረታዊ ብርሃን ጋር ግንኙነት ያረግና ያያል፥ ይህ ውጪአዊ ዓይን እና ፍጥረታዊ ብርሃን "ሒሣሢይ" حَسَّاسِيّ ማለት "እማሬአዊ"literal" ይባላል። የውስጥ ዓይን ከመለኮታዊ ብርሃን ጋር ግንኙነት ያደርግና ያያል፥ ይህ ውስጣዊ ዓይን እና መለኮታዊ ብርሃን "መዕነዊይ" مَعْنَوِيّ ማለት "ፍካሬአዊ"allegorical" ይባላል። ሒሣሢይ በሌላ አቀማመጥ "ኻሪጂይ" خَارِجِيّ ማለትም "ውጫዊ" ነው። መዕነዊይ ደግሞ "ዳኺሊይ" دَاخِلِيّ ማለትም "ውስጣዊ" ነው። የውስጥ ዓይን ልብ ነው፥ ይህ ልብ ዕውቀት ካላገኘ በመሃይምነት ይታወራል፦
22፥46 *"ለእነርሱም በእነርሱ "የሚያውቁባቸው ልቦች" ወይም በእነርሱ የሚሰሙባቸው ጆሮች ይኖሯቸው ዘንድ በምድር ላይ አይሄዱምን? እነሆ ዓይኖች አይታወሩም ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ይታወራሉ*፡፡ أَفَلَمْ يَسِيرُوا۟ فِى ٱلْأَرْضِ فَتَكُونَ لَهُمْ قُلُوبٌۭ يَعْقِلُونَ بِهَآ أَوْ ءَاذَانٌۭ يَسْمَعُونَ بِهَا ۖ فَإِنَّهَا لَا تَعْمَى ٱلْأَبْصَٰرُ وَلَٰكِن تَعْمَى ٱلْقُلُوبُ ٱلَّتِى فِى ٱلصُّدُورِ
የውጪ ዓይኖች በመሃይምነት አይታወሩም፥ ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ባለማወቅ ይታወራሉ። ማናቸውም የሚያውቁባቸው ልቦች አሏቸው። ማወቅ ማየት ነው፥ አለማወቅ አለማየት ነው፦
6፥50 *«ዕውር እና ዓይናማ ይስተካከላሉን? አታስተነትኑምን?»* በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
39፥9 *«እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ ይስተካከላሉን?»* በላቸው፡፡ የሚገነዘቡት ባለ አእምሮዎቹ ብቻ ናቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الَّذِينَ يَعْلَمُونَ وَالَّذِينَ لَا يَعْلَمُونَ ۗ إِنَّمَا يَتَذَكَّرُ أُولُو الْأَلْبَابِ
እነዚህ አናቅጽ ላይ ዕውር አለማወቅን ዓይናማ ማወቅን ለማመልከት ተለዋዋጭ ሆኖ መጥቷል። "ዐሊም" عَالِم ማለት "ዐዋቂ" ማለት ሲሆን "ጃሂል" جَاهِل ማለት ደግሞ "መሃይም" ማለት ነው። ቁርኣን ለልብ ዓይን ብርሃን ሆኖ ከአላህ ዘንድ ወደ ሰዎች ወርዷል፦
4፥174 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ዘንድ በእርግጥ አስረጅ መጣላችሁ፤ *ወደ እናንተም ገላጭ የኾነን ብርሃን አወረድን*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ قَدْ جَآءَكُم بُرْهَٰنٌۭ مِّن رَّبِّكُمْ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ نُورًۭا مُّبِينًۭا
45፥20 ይህ ቁርኣን *ለሰዎች ብርሃን ነው*፡፡ ለሚያረጋግጡም ሕዝቦች መሪና እዝነት ነው፡፡ هَٰذَا بَصَٰٓئِرُ لِلنَّاسِ وَهُدًۭى وَرَحْمَةٌۭ لِّقَوْمٍۢ يُوقِنُونَ
6፥104 *«ከጌታችሁ ዘንድ ብርሃን በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ "የተመለከተም ሰው" ጥቅሙ ለራሱ ብቻ ነው፡፡ "የታወረም ሰው" ጉዳቱ በራሱ ላይ ብቻ ነው፥ እኔም በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም» በላቸው*፡፡ قَدْ جَآءَكُم بَصَآئِرُ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَنْ أَبْصَرَ فَلِنَفْسِهِۦ ۖ وَمَنْ عَمِىَ فَعَلَيْهَا ۚ وَمَآ أَنَا۠ عَلَيْكُم بِحَفِيظٍۢ
"ጃአ" جَآءَ ማለት በነጠላ "መጣ" ማለት ነው፥ ይህንን ቁርኣን የተመለከተም ሰው ጥቅሙ ለራሱ ብቻ ነው፥ የታወረም ሰው ጉዳቱ በራሱ ላይ ብቻ ነው። ልብ አድርግ መመልከት እና መታወር ውሳጣዊ እንጂ ውጫዊ አይደለም። ነቢያችን”ﷺ” ከአላህ የተላኩት ሰዎችን ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጡ ዘንድ ወደ እርሳቸው ቁርኣን ብርሃን ሆኖ ወርዷል፦
14፥1 አሊፍ ላም ራ፥ *ይህ ቁርአን ሰዎችን በጌታቸው ፈቃድ ከጨለማዎች ወደ ብርሃን አሸናፊ ምስጉን ወደ ኾነው ጌታ መንገድ ታወጣ ዘንድ ወደ አንተ ያወረድነው መጽሐፍ ነው*፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ لِتُخْرِجَ النَّاسَ مِنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ بِإِذْنِ رَبِّهِمْ إِلَىٰ صِرَاطِ الْعَزِيزِ الْحَمِيدِ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
6፥50 *«ዕውር እና ዓይናማ ይስተካከላሉን? አታስተነትኑምን?»* በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
የውጪ ዓይናችን ከፍጥረታዊ ብርሃን ጋር ግንኙነት ያረግና ያያል፥ ይህ ውጪአዊ ዓይን እና ፍጥረታዊ ብርሃን "ሒሣሢይ" حَسَّاسِيّ ማለት "እማሬአዊ"literal" ይባላል። የውስጥ ዓይን ከመለኮታዊ ብርሃን ጋር ግንኙነት ያደርግና ያያል፥ ይህ ውስጣዊ ዓይን እና መለኮታዊ ብርሃን "መዕነዊይ" مَعْنَوِيّ ማለት "ፍካሬአዊ"allegorical" ይባላል። ሒሣሢይ በሌላ አቀማመጥ "ኻሪጂይ" خَارِجِيّ ማለትም "ውጫዊ" ነው። መዕነዊይ ደግሞ "ዳኺሊይ" دَاخِلِيّ ማለትም "ውስጣዊ" ነው። የውስጥ ዓይን ልብ ነው፥ ይህ ልብ ዕውቀት ካላገኘ በመሃይምነት ይታወራል፦
22፥46 *"ለእነርሱም በእነርሱ "የሚያውቁባቸው ልቦች" ወይም በእነርሱ የሚሰሙባቸው ጆሮች ይኖሯቸው ዘንድ በምድር ላይ አይሄዱምን? እነሆ ዓይኖች አይታወሩም ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ይታወራሉ*፡፡ أَفَلَمْ يَسِيرُوا۟ فِى ٱلْأَرْضِ فَتَكُونَ لَهُمْ قُلُوبٌۭ يَعْقِلُونَ بِهَآ أَوْ ءَاذَانٌۭ يَسْمَعُونَ بِهَا ۖ فَإِنَّهَا لَا تَعْمَى ٱلْأَبْصَٰرُ وَلَٰكِن تَعْمَى ٱلْقُلُوبُ ٱلَّتِى فِى ٱلصُّدُورِ
የውጪ ዓይኖች በመሃይምነት አይታወሩም፥ ግን እነዚያ በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ባለማወቅ ይታወራሉ። ማናቸውም የሚያውቁባቸው ልቦች አሏቸው። ማወቅ ማየት ነው፥ አለማወቅ አለማየት ነው፦
6፥50 *«ዕውር እና ዓይናማ ይስተካከላሉን? አታስተነትኑምን?»* በላቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
39፥9 *«እነዚያ የሚያውቁ እና እነዚያ የማያውቁ ይስተካከላሉን?»* በላቸው፡፡ የሚገነዘቡት ባለ አእምሮዎቹ ብቻ ናቸው፡፡ قُلْ هَلْ يَسْتَوِي الَّذِينَ يَعْلَمُونَ وَالَّذِينَ لَا يَعْلَمُونَ ۗ إِنَّمَا يَتَذَكَّرُ أُولُو الْأَلْبَابِ
እነዚህ አናቅጽ ላይ ዕውር አለማወቅን ዓይናማ ማወቅን ለማመልከት ተለዋዋጭ ሆኖ መጥቷል። "ዐሊም" عَالِم ማለት "ዐዋቂ" ማለት ሲሆን "ጃሂል" جَاهِل ማለት ደግሞ "መሃይም" ማለት ነው። ቁርኣን ለልብ ዓይን ብርሃን ሆኖ ከአላህ ዘንድ ወደ ሰዎች ወርዷል፦
4፥174 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ዘንድ በእርግጥ አስረጅ መጣላችሁ፤ *ወደ እናንተም ገላጭ የኾነን ብርሃን አወረድን*፡፡ يَٰٓأَيُّهَا ٱلنَّاسُ قَدْ جَآءَكُم بُرْهَٰنٌۭ مِّن رَّبِّكُمْ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكُمْ نُورًۭا مُّبِينًۭا
45፥20 ይህ ቁርኣን *ለሰዎች ብርሃን ነው*፡፡ ለሚያረጋግጡም ሕዝቦች መሪና እዝነት ነው፡፡ هَٰذَا بَصَٰٓئِرُ لِلنَّاسِ وَهُدًۭى وَرَحْمَةٌۭ لِّقَوْمٍۢ يُوقِنُونَ
6፥104 *«ከጌታችሁ ዘንድ ብርሃን በእርግጥ መጣላችሁ፡፡ "የተመለከተም ሰው" ጥቅሙ ለራሱ ብቻ ነው፡፡ "የታወረም ሰው" ጉዳቱ በራሱ ላይ ብቻ ነው፥ እኔም በእናንተ ላይ ጠባቂ አይደለሁም» በላቸው*፡፡ قَدْ جَآءَكُم بَصَآئِرُ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَنْ أَبْصَرَ فَلِنَفْسِهِۦ ۖ وَمَنْ عَمِىَ فَعَلَيْهَا ۚ وَمَآ أَنَا۠ عَلَيْكُم بِحَفِيظٍۢ
"ጃአ" جَآءَ ማለት በነጠላ "መጣ" ማለት ነው፥ ይህንን ቁርኣን የተመለከተም ሰው ጥቅሙ ለራሱ ብቻ ነው፥ የታወረም ሰው ጉዳቱ በራሱ ላይ ብቻ ነው። ልብ አድርግ መመልከት እና መታወር ውሳጣዊ እንጂ ውጫዊ አይደለም። ነቢያችን”ﷺ” ከአላህ የተላኩት ሰዎችን ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ያወጡ ዘንድ ወደ እርሳቸው ቁርኣን ብርሃን ሆኖ ወርዷል፦
14፥1 አሊፍ ላም ራ፥ *ይህ ቁርአን ሰዎችን በጌታቸው ፈቃድ ከጨለማዎች ወደ ብርሃን አሸናፊ ምስጉን ወደ ኾነው ጌታ መንገድ ታወጣ ዘንድ ወደ አንተ ያወረድነው መጽሐፍ ነው*፡፡ الر ۚ كِتَابٌ أَنزَلْنَاهُ إِلَيْكَ لِتُخْرِجَ النَّاسَ مِنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ بِإِذْنِ رَبِّهِمْ إِلَىٰ صِرَاطِ الْعَزِيزِ الْحَمِيدِ
እዚህ አንቀጽ ላይ የተጠቀሱት ብርሃን እና ጨለማ ሒሣሢይ ሳይሆን መዕነዊይ መሆናቸው አንባቢ ልብ ይለዋል። "ዒልም" عِلْم ማለትም "ዕውቀት" ሲሆን "ጀህል" جَهْل ማለት ደግሞ "መሃይምነት" ማለት ነው። ዕውቀት ብርሃን ነው፥ መሃይምነት ጨለማ ነው። ልብ የቁርኣን ዚክር ካገኘ ሕያው ይሆናል፥ በተቃራኒው ከቁርኣን ከራቀ ይሞታል፦
30:52 አንተም *”ሙታንን” አታሰማም፤ ደንቆሮዎችንም ዟሪዎች ሆነው በሸሹ ጊዜ" ጥሪን አታሰማም*። فَإِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
27:80 አንተ *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮችንም* የሚተው ሆነው *በዞሩ ጊዜ* ጥሪን አታሰማም። إِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
35፥22 *ሕያዋን እና ሙታንም አይስተካከሉም*፡፡ አላህ የሚሻውን ሰው ያሰማል፡፡ *አንተም በመቃብር ውስጥ ያሉትን አሰሚ አይደለህም*፡፡ وَمَا يَسْتَوِى ٱلْأَحْيَآءُ وَلَا ٱلْأَمْوَٰتُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُسْمِعُ مَن يَشَآءُ ۖ وَمَآ أَنتَ بِمُسْمِعٍۢ مَّن فِى ٱلْقُبُورِ
"ቀብር" قَبْر የሚለው ቃል "ቀበረ" قَبَرَ ማለትም "ቀበረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መቃብር" ማለት ነው፥ የቀብር ብዙ ቁጥር "ቁቡር" قُبُور ወይም "መቃቢር" مَقَابِر ነው። እነዚ አናቀጽ ላይ መቃብር የተባለው ቀልባቸው የሞተ በጨለማ ውስጥ የሚኖሩ የኢ-አማንያን ሁኔታና ኩነት ነው፦
6፥122 *ሙት የነበረና ሕያው ያደረግነው ለእርሱም በሰዎች መካከል በእርሱ የሚኼድበትን ብርሃን ያደረግንለት ሰው በጨለማዎች ውስጥ ከእርሷ የማይወጣ ኾኖ እንዳለ ሰው ብጤ ነውን?* እንደዚሁ ለከሓዲዎች ይሠሩት የነበሩት ነገር ተጌጠላቸው፡፡ أَوَمَن كَانَ مَيْتًۭا فَأَحْيَيْنَٰهُ وَجَعَلْنَا لَهُۥ نُورًۭا يَمْشِى بِهِۦ فِى ٱلنَّاسِ كَمَن مَّثَلُهُۥ فِى ٱلظُّلُمَٰتِ لَيْسَ بِخَارِجٍۢ مِّنْهَا ۚ كَذَٰلِكَ زُيِّنَ لِلْكَٰفِرِينَ مَا كَانُوا۟ يَعْمَلُونَ
ልብ አድርግ የዚህ አንቀጽ ሰበቡ አን-ኑዙል ዐማር ኢብኑ ያሢር ነው፥ እርሱ በኩፍር ሕይወቱ ሙታን እና በጨለማ ውስጥ የሚኖር ሲሆን ብርሃን ሲያገኝ ግን ሕያው ሆነ። "ሙታን" እና "ሕያዋን" እማሬአዊ ሳይሆን ፍካሬአዊ ነው። አካል በምግብ ከውጪው ነገር ጋር ግንኙነት ሲኖረው ሕያው እንደሆነ፥ በተቃራኒው ምግብ ካጣ ከውጪው ነገር ጋር ተለያይቶ ሙት እንደሚሆን ሁሉ ልብም በዚክር ከአላህ ጋር ግኑኝነት ሲኖረው ሕያው ነው፥ በተቃራኒው ዚክር ካላረገ ከአላህ ተለያይቶ ሙት ይሆናል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 80, ሐዲስ 102
አቢ ሙሣ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ጌታውን የሚዘክር እና የማይዘክር ምሳሌ፥ ልክ እንደ ሕያው እና እንደ ሙታን ነው”*። عَنْ أَبِي مُوسَى ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ مَثَلُ الَّذِي يَذْكُرُ رَبَّهُ وَالَّذِي لاَ يَذْكُرُ مَثَلُ الْحَىِّ وَالْمَيِّتِ
አላህ ከጨለማ፣ ከዕውርነት፣ ከሙታንነት ይጠብቀን፥ በብርሃኑ ልባችንን አብርቶ ሕያው ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
30:52 አንተም *”ሙታንን” አታሰማም፤ ደንቆሮዎችንም ዟሪዎች ሆነው በሸሹ ጊዜ" ጥሪን አታሰማም*። فَإِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
27:80 አንተ *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮችንም* የሚተው ሆነው *በዞሩ ጊዜ* ጥሪን አታሰማም። إِنَّكَ لَا تُسْمِعُ ٱلْمَوْتَىٰ وَلَا تُسْمِعُ ٱلصُّمَّ ٱلدُّعَآءَ إِذَا وَلَّوْا۟ مُدْبِرِينَ
35፥22 *ሕያዋን እና ሙታንም አይስተካከሉም*፡፡ አላህ የሚሻውን ሰው ያሰማል፡፡ *አንተም በመቃብር ውስጥ ያሉትን አሰሚ አይደለህም*፡፡ وَمَا يَسْتَوِى ٱلْأَحْيَآءُ وَلَا ٱلْأَمْوَٰتُ ۚ إِنَّ ٱللَّهَ يُسْمِعُ مَن يَشَآءُ ۖ وَمَآ أَنتَ بِمُسْمِعٍۢ مَّن فِى ٱلْقُبُورِ
"ቀብር" قَبْر የሚለው ቃል "ቀበረ" قَبَرَ ማለትም "ቀበረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "መቃብር" ማለት ነው፥ የቀብር ብዙ ቁጥር "ቁቡር" قُبُور ወይም "መቃቢር" مَقَابِر ነው። እነዚ አናቀጽ ላይ መቃብር የተባለው ቀልባቸው የሞተ በጨለማ ውስጥ የሚኖሩ የኢ-አማንያን ሁኔታና ኩነት ነው፦
6፥122 *ሙት የነበረና ሕያው ያደረግነው ለእርሱም በሰዎች መካከል በእርሱ የሚኼድበትን ብርሃን ያደረግንለት ሰው በጨለማዎች ውስጥ ከእርሷ የማይወጣ ኾኖ እንዳለ ሰው ብጤ ነውን?* እንደዚሁ ለከሓዲዎች ይሠሩት የነበሩት ነገር ተጌጠላቸው፡፡ أَوَمَن كَانَ مَيْتًۭا فَأَحْيَيْنَٰهُ وَجَعَلْنَا لَهُۥ نُورًۭا يَمْشِى بِهِۦ فِى ٱلنَّاسِ كَمَن مَّثَلُهُۥ فِى ٱلظُّلُمَٰتِ لَيْسَ بِخَارِجٍۢ مِّنْهَا ۚ كَذَٰلِكَ زُيِّنَ لِلْكَٰفِرِينَ مَا كَانُوا۟ يَعْمَلُونَ
ልብ አድርግ የዚህ አንቀጽ ሰበቡ አን-ኑዙል ዐማር ኢብኑ ያሢር ነው፥ እርሱ በኩፍር ሕይወቱ ሙታን እና በጨለማ ውስጥ የሚኖር ሲሆን ብርሃን ሲያገኝ ግን ሕያው ሆነ። "ሙታን" እና "ሕያዋን" እማሬአዊ ሳይሆን ፍካሬአዊ ነው። አካል በምግብ ከውጪው ነገር ጋር ግንኙነት ሲኖረው ሕያው እንደሆነ፥ በተቃራኒው ምግብ ካጣ ከውጪው ነገር ጋር ተለያይቶ ሙት እንደሚሆን ሁሉ ልብም በዚክር ከአላህ ጋር ግኑኝነት ሲኖረው ሕያው ነው፥ በተቃራኒው ዚክር ካላረገ ከአላህ ተለያይቶ ሙት ይሆናል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 80, ሐዲስ 102
አቢ ሙሣ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ጌታውን የሚዘክር እና የማይዘክር ምሳሌ፥ ልክ እንደ ሕያው እና እንደ ሙታን ነው”*። عَنْ أَبِي مُوسَى ـ رضى الله عنه ـ قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم “ مَثَلُ الَّذِي يَذْكُرُ رَبَّهُ وَالَّذِي لاَ يَذْكُرُ مَثَلُ الْحَىِّ وَالْمَيِّتِ
አላህ ከጨለማ፣ ከዕውርነት፣ ከሙታንነት ይጠብቀን፥ በብርሃኑ ልባችንን አብርቶ ሕያው ያርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሂጅራህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
ነቢያችን"ﷺ" ለመጀመሪያ ጊዜ ወሕይ ማለትም "ግልጠተ-መለኮት" የመጣላቸው በ 610 ድህረ-ልደት"AD" ነው፤ ከዚያም በ 613 ድህረ-ልደት የወሕይ ጭብጥ የሆነው ተህሊል ለመካ ሰዎች አወጁ፤ ይህንን አዋጅ ያልተቀበሉት መካውያን የነቢያችንን"ﷺ" ባልደረቦች በማሳደዳቸው የመጀመሪያው ስደት በ 615 ድህረ-ልደት ወደ ሃበሻ ምድር ወደ ኢትዮጵያ ሆኗል። አምላካችን አላህ በእርሱ መንገድ ስለሚሰደዱት ስደተኞች እንዲህ ይለናል፦
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
2፥218 *እነዚያ ያመኑትና እነዚያም ከአገራቸው የተሰደዱት በአላህም መንገድ ላይ የተጋደሉት እነዚያ የአላህን እዝነት ይከጅላሉ*፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أُولَـٰئِكَ يَرْجُونَ رَحْمَتَ اللَّهِ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
"ሂጅራህ" هِجْرَة የሚለው ቃል "ሃጀረ" هَاجَرَ ማለትም "ተሰደደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስደት" ማለት ነው። ነቢያችን"ﷺ" እና ባልደረቦቻቸው ከሚኖሩበት ቀዬ ከመካ ወደ መዲና በ 622 ድህረ-ልደት ተሰደዋል፦
16፥41 *እነዚያም ከተበደሉ በኋላ በአላህ መንገድ ላይ የተሰደዱት በቅርቢቱ ዓለም መልካሚቱን አገር (መዲናን) በእርግጥ እናሰፍራቸዋለን፡፡ የመጨረሻይቱም ዓለም ምንዳ ታላቅ ነው*፡፡ ከሓዲዎች ቢያውቁ ኖሮ በተከተሏቸው ነበር፡፡ وَالَّذِينَ هَاجَرُوا فِي اللَّهِ مِن بَعْدِ مَا ظُلِمُوا لَنُبَوِّئَنَّهُمْ فِي الدُّنْيَا حَسَنَةً ۖ وَلَأَجْرُ الْآخِرَةِ أَكْبَرُ ۚ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
9፥20 *እነዚያ ያመኑት፣ ከአገራቸውም የተሰደዱት፣ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ ላይ የታገሉት አላህ ዘንድ በደረጃ በጣም የላቁ ናቸው*፡፡ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ أَعْظَمُ دَرَجَةً عِندَ اللَّهِ ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْفَائِزُونَ
"የተሰደዱ" ለሚለው ቃል የገባው "ሃጀሩ" هَاجَرُوا ሲሆን "ሃጀረ" هَاجَرَ ከሚለው ሥርወ-ቃል መምጣቱ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ "ሙሃጂር" مُهَاجِر ማለት ደግሞ "ስደተኛ" ማለት ሲሆን ከመካ ወደ መዲና የተሰደዱትን መካውያን ሰሃባዎችን ያመለክታል፤ መዲና ላይ ከመካ የተሰደዱትን እረድተው የተቀበሉ "ነሲር" نَصِير ማለትም "ረዳት" ይባላሉ፦
8፥74 *እነዚያም ያመኑና የተሰደዱ በአላህም መንገድ ላይ የታገሉ፣ እነዚያም ያስጠጉ እና የረዱ እነዚያ እነርሱ በእውነት አማኞች ናቸው፡፡ ለእነሱም ምሕረትና የከበረ ሲሳይ አላቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُؤْمِنُونَ حَقًّا ۚ لَّهُم مَّغْفِرَةٌ وَرِزْقٌ كَرِيمٌ
9፥100 *ከስደተኞቹ እና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነሱ ወዷል ከእርሱም ወደዋል፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው*፡፡ وَالسَّابِقُونَ الْأَوَّلُونَ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ وَالْأَنصَارِ وَالَّذِينَ اتَّبَعُوهُم بِإِحْسَانٍ رَّضِيَ اللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا عَنْهُ وَأَعَدَّ لَهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي تَحْتَهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا ۚ ذَٰلِكَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
"ረዳቶች" ለሚለው ቃል የገባው "አንሷር" أَنْصَار ሲሆን "ነሲር" نَصِير ለሚለው ቃል ብዜት ነው፤ ይህም ስም መዲናውያን ሰሃባዎችን ያመልክታል፦
8፥72 *እነዚያ ያመኑና የተሰደዱ፡፡ በአላህም መንገድ ላይ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸው የታገሉ፡፡ እነዚያም ስደተኞቹን ያስጠጉና የረዱ፡፡ እነዚያ ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
ነቢያችን"ﷺ" ለመጀመሪያ ጊዜ ወሕይ ማለትም "ግልጠተ-መለኮት" የመጣላቸው በ 610 ድህረ-ልደት"AD" ነው፤ ከዚያም በ 613 ድህረ-ልደት የወሕይ ጭብጥ የሆነው ተህሊል ለመካ ሰዎች አወጁ፤ ይህንን አዋጅ ያልተቀበሉት መካውያን የነቢያችንን"ﷺ" ባልደረቦች በማሳደዳቸው የመጀመሪያው ስደት በ 615 ድህረ-ልደት ወደ ሃበሻ ምድር ወደ ኢትዮጵያ ሆኗል። አምላካችን አላህ በእርሱ መንገድ ስለሚሰደዱት ስደተኞች እንዲህ ይለናል፦
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
2፥218 *እነዚያ ያመኑትና እነዚያም ከአገራቸው የተሰደዱት በአላህም መንገድ ላይ የተጋደሉት እነዚያ የአላህን እዝነት ይከጅላሉ*፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أُولَـٰئِكَ يَرْجُونَ رَحْمَتَ اللَّهِ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
"ሂጅራህ" هِجْرَة የሚለው ቃል "ሃጀረ" هَاجَرَ ማለትም "ተሰደደ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ስደት" ማለት ነው። ነቢያችን"ﷺ" እና ባልደረቦቻቸው ከሚኖሩበት ቀዬ ከመካ ወደ መዲና በ 622 ድህረ-ልደት ተሰደዋል፦
16፥41 *እነዚያም ከተበደሉ በኋላ በአላህ መንገድ ላይ የተሰደዱት በቅርቢቱ ዓለም መልካሚቱን አገር (መዲናን) በእርግጥ እናሰፍራቸዋለን፡፡ የመጨረሻይቱም ዓለም ምንዳ ታላቅ ነው*፡፡ ከሓዲዎች ቢያውቁ ኖሮ በተከተሏቸው ነበር፡፡ وَالَّذِينَ هَاجَرُوا فِي اللَّهِ مِن بَعْدِ مَا ظُلِمُوا لَنُبَوِّئَنَّهُمْ فِي الدُّنْيَا حَسَنَةً ۖ وَلَأَجْرُ الْآخِرَةِ أَكْبَرُ ۚ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
9፥20 *እነዚያ ያመኑት፣ ከአገራቸውም የተሰደዱት፣ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ ላይ የታገሉት አላህ ዘንድ በደረጃ በጣም የላቁ ናቸው*፡፡ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ أَعْظَمُ دَرَجَةً عِندَ اللَّهِ ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْفَائِزُونَ
"የተሰደዱ" ለሚለው ቃል የገባው "ሃጀሩ" هَاجَرُوا ሲሆን "ሃጀረ" هَاجَرَ ከሚለው ሥርወ-ቃል መምጣቱ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ "ሙሃጂር" مُهَاجِر ማለት ደግሞ "ስደተኛ" ማለት ሲሆን ከመካ ወደ መዲና የተሰደዱትን መካውያን ሰሃባዎችን ያመለክታል፤ መዲና ላይ ከመካ የተሰደዱትን እረድተው የተቀበሉ "ነሲር" نَصِير ማለትም "ረዳት" ይባላሉ፦
8፥74 *እነዚያም ያመኑና የተሰደዱ በአላህም መንገድ ላይ የታገሉ፣ እነዚያም ያስጠጉ እና የረዱ እነዚያ እነርሱ በእውነት አማኞች ናቸው፡፡ ለእነሱም ምሕረትና የከበረ ሲሳይ አላቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُؤْمِنُونَ حَقًّا ۚ لَّهُم مَّغْفِرَةٌ وَرِزْقٌ كَرِيمٌ
9፥100 *ከስደተኞቹ እና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነሱ ወዷል ከእርሱም ወደዋል፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው*፡፡ وَالسَّابِقُونَ الْأَوَّلُونَ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ وَالْأَنصَارِ وَالَّذِينَ اتَّبَعُوهُم بِإِحْسَانٍ رَّضِيَ اللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا عَنْهُ وَأَعَدَّ لَهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي تَحْتَهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا ۚ ذَٰلِكَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
"ረዳቶች" ለሚለው ቃል የገባው "አንሷር" أَنْصَار ሲሆን "ነሲር" نَصِير ለሚለው ቃል ብዜት ነው፤ ይህም ስም መዲናውያን ሰሃባዎችን ያመልክታል፦
8፥72 *እነዚያ ያመኑና የተሰደዱ፡፡ በአላህም መንገድ ላይ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸው የታገሉ፡፡ እነዚያም ስደተኞቹን ያስጠጉና የረዱ፡፡ እነዚያ ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ
622 ድህረ-ልደት በነቢያችን"ﷺ" ላይ የወረደው ወሕይ በነጻነት የተላለፈበት እና የአምልኮ ነጻነት የሆነበት ቀን ነው፤ በዚህ ዓመት በመዲና ውስጥ የቁባ መስጊድ የተገነባበት ነው፦
9፥108 በእርሱ ውስጥ በፍጹም አትስገድ፡፡ *ከመጀመሪያ ቀን ይዞ በአላህ ፍራቻ ላይ የተመሠረተው የቁባ መስጊድ በውስጡ ልትሰግድበት ይልቅ የተገባው ነው*፡፡ በእሱ ውስጥ መጥራራትን የሚወዱ ወንዶች አሉ፡፡ አላህም ተጥራሪዎችን ይወዳል፡፡ لَا تَقُمْ فِيهِ أَبَدًا ۚ لَّمَسْجِدٌ أُسِّسَ عَلَى التَّقْوَىٰ مِنْ أَوَّلِ يَوْمٍ أَحَقُّ أَن تَقُومَ فِيهِ ۚ فِيهِ رِجَالٌ يُحِبُّونَ أَن يَتَطَهَّرُوا ۚ وَاللَّهُ يُحِبُّ الْمُطَّهِّرِينَ
በዚህ አንቀጽ ላይ "ከመጀመሪያ ቀን" የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ይህ ቀን መጀመሪያነቱ በአንጻዊ ደረጃ ሂጅራህን ያመለክታል። በዚህ ቀን የቁባ መስጊድ የተገነባበት ነው፤ በነቢያችን"ﷺ" በኩል የመጣው ግህደተ-መለኮት የቀን አቆጣጠሩም የሚጀምረው ከዚህ ቀን ጀምሮ ነው፤ ይህም የዘመን ቀመር"calendar" በኢስላም "አት-ተቅዊሙል ሂጅሪይ" التقويم الهجري ይባላል።
ከዚህ ዓመት ጀምሮ ሁለት ዒዶችን በዓመት በዓመት እናከብራለን፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *“አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን”* አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፦ *የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
እነዚህን በዓላት ከሂጅራ ጀምሮ እስከ አሁን ስናከብር ለ 1440 ጊዜ ነው። ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ እንጂ ሰው ሰራሽ ሕግና ሥርዓት የለውም። ሱመ አል-ሐምዱ ሊሏህ!
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
9፥108 በእርሱ ውስጥ በፍጹም አትስገድ፡፡ *ከመጀመሪያ ቀን ይዞ በአላህ ፍራቻ ላይ የተመሠረተው የቁባ መስጊድ በውስጡ ልትሰግድበት ይልቅ የተገባው ነው*፡፡ በእሱ ውስጥ መጥራራትን የሚወዱ ወንዶች አሉ፡፡ አላህም ተጥራሪዎችን ይወዳል፡፡ لَا تَقُمْ فِيهِ أَبَدًا ۚ لَّمَسْجِدٌ أُسِّسَ عَلَى التَّقْوَىٰ مِنْ أَوَّلِ يَوْمٍ أَحَقُّ أَن تَقُومَ فِيهِ ۚ فِيهِ رِجَالٌ يُحِبُّونَ أَن يَتَطَهَّرُوا ۚ وَاللَّهُ يُحِبُّ الْمُطَّهِّرِينَ
በዚህ አንቀጽ ላይ "ከመጀመሪያ ቀን" የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ይህ ቀን መጀመሪያነቱ በአንጻዊ ደረጃ ሂጅራህን ያመለክታል። በዚህ ቀን የቁባ መስጊድ የተገነባበት ነው፤ በነቢያችን"ﷺ" በኩል የመጣው ግህደተ-መለኮት የቀን አቆጣጠሩም የሚጀምረው ከዚህ ቀን ጀምሮ ነው፤ ይህም የዘመን ቀመር"calendar" በኢስላም "አት-ተቅዊሙል ሂጅሪይ" التقويم الهجري ይባላል።
ከዚህ ዓመት ጀምሮ ሁለት ዒዶችን በዓመት በዓመት እናከብራለን፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *“አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን”* አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፦ *የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
እነዚህን በዓላት ከሂጅራ ጀምሮ እስከ አሁን ስናከብር ለ 1440 ጊዜ ነው። ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ እንጂ ሰው ሰራሽ ሕግና ሥርዓት የለውም። ሱመ አል-ሐምዱ ሊሏህ!
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቲም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥2 *"የቲሞችንም ገንዘቦቻቸውን ስጡ፡፡ መጥፎውንም በመልካሙ አትለውጡ፡፡ ገንዘቦቻቸውንም ወደ ገንዘቦቻችሁ በመቀላቀል አትብሉ እርሱ ታላቅ ኃጢአት ነውና"*፡፡ وَآتُوا الْيَتَامَىٰ أَمْوَالَهُمْ ۖ وَلَا تَتَبَدَّلُوا الْخَبِيثَ بِالطَّيِّبِ ۖ وَلَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَهُمْ إِلَىٰ أَمْوَالِكُمْ ۚ إِنَّهُ كَانَ حُوبًا كَبِيرًا
"የተም" يَتَم የሚለው ቃል "የቲመ" يَتِمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የቲምነት" ማለት ነው። "የቲም" يَتِيم ተባታይ መደብ ሲሆን የየቲም ብዙ ቁጥር ደግሞ "አይታም" أَيْتَام ወይም "የቲሙነ" يَتِيمُونَ ነው። "የቲማህ" يَتِيمَة አንስታይ መደብ ሲሆን የየቲማህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "የቲማት" يَتِيمَات ወይም "የታኢም" يَتَائِم ነው። ለሁለቱም ማለትም ለተባታይ ሆነ ለአንስታይ መደብ የምንጠቀምበት ቃል "የታማ" يَتَامَى ነው። ነገር ግን "የቲም" يَتِيم ስንል አጠቃላይ "ወላጅ-አልባ" ማለትም "እናትና አባቱ" ወይም "አባቱን በልጅነቱ በሞት የተነጠቀ ሕጻን" ማለት ነው። "orphan" የሚለውም ቃል "ኦርፋን" ορφανός ከሚል ግሪክ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ "ወላጅ-አልባ" ነው። ነቢያችን"ﷺ" አባታቸው በሞት ያጡት እናታቸው ሆድ ውስጥ እያሉ ነበር፥ እናታቸውን ያጡት ደግሞ በተወለዱ በስድስት ዓመታቸው ነበር። አምላካችን አላህ ስለ እርሳቸው የቲምነት ሲናገር፦
93፥6 *የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን?* ፡፡ أَلَمْ يَجِدْكَ يَتِيمًۭا فَـَٔاوَىٰ
የቲምን መንከባከብ በጎ አድራጎት እና ከአላህ ዘንድ አጅር አለው፥ በጀነት የነቢያችን"ﷺ" ጎረቤት ለመሆን ጉልህ ሚና አለው፦
4፥36 አላህንም አምልኩ፡፡ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡ በወላጆችና በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ *"በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ እጆቻችሁም ባደረጓቸው ባሮች፣ መልካምን ሥሩ"*፤ አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም፡፡ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَبِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَالْجَارِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَالْجَارِ الْجُنُبِ وَالصَّاحِبِ بِالْجَنبِ وَابْنِ السَّبِيلِ وَمَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا
76፥8 *"ምግብንም ከመውደዳቸው ጋር ለድኻ፣ ለየቲምም፣ ለምርኮኛም ለእስረኛም ያበላሉ"*፡፡ وَيُطْعِمُونَ الطَّعَامَ عَلَىٰ حُبِّهِ مِسْكِينًا وَيَتِيمًا وَأَسِيرًا
90፥15 *የዝምድና ባለቤት የኾነን የቲም*። يَتِيمًا ذَا مَقْرَبَةٍ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 36
ሠህል ኢብኑ ሠዕድ ሰምቶ እንዳስተላለፈው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"እኔ እና አንድ የቲም የሚንከባከብ ልክ የአመልካች ጣቱ ከመሃል ጣቱ እንደሚቀራረብ በጀነት እንሆናለን"*። سَمِعْتُ سَهْلَ بْنَ سَعْدٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَنَا وَكَافِلُ الْيَتِيمِ، فِي الْجَنَّةِ هَكَذَا ". وَقَالَ بِإِصْبَعَيْهِ السَّبَّابَةِ وَالْوُسْطَى
አምላካችን አላህ የቲምን መጨቆን ሐራም አርጓል፥ ነቢያችንም"ﷺ" በአደራነት ከአስጠነቀቁት አንዱ የየቲም ጉዳይ ነው፦
4፥2 *"የቲሞችንም ገንዘቦቻቸውን ስጡ፡፡ መጥፎውንም በመልካሙ አትለውጡ፡፡ ገንዘቦቻቸውንም ወደ ገንዘቦቻችሁ በመቀላቀል አትብሉ እርሱ ታላቅ ኃጢአት ነውና"*፡፡ وَآتُوا الْيَتَامَىٰ أَمْوَالَهُمْ ۖ وَلَا تَتَبَدَّلُوا الْخَبِيثَ بِالطَّيِّبِ ۖ وَلَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَهُمْ إِلَىٰ أَمْوَالِكُمْ ۚ إِنَّهُ كَانَ حُوبًا كَبِيرًا
93፥9 *"የቲምንማ አትጨቁን*፡፡ فَأَمَّا الْيَتِيمَ فَلَا تَقْهَرْ
89፥17 *ይከልከል፤ ይልቁንም የቲምን አታከብሩም*፡፡ كَلَّا ۖ بَل لَّا تُكْرِمُونَ الْيَتِيمَ
107፥2 *ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው*። فَذَٰلِكَ الَّذِي يَدُعُّ الْيَتِيمَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 22
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ ሆይ! ምስክር ሁን! እኔ ያስጠነቀቁት ሁለት ድኩማን ጉዳይ አሉኝ፥ እነርሱም የቲም እና እንስት ናቸው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " اللَّهُمَّ إِنِّي أُحَرِّجُ حَقَّ الضَّعِيفَيْنِ الْيَتِيمِ وَالْمَرْأَة
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥2 *"የቲሞችንም ገንዘቦቻቸውን ስጡ፡፡ መጥፎውንም በመልካሙ አትለውጡ፡፡ ገንዘቦቻቸውንም ወደ ገንዘቦቻችሁ በመቀላቀል አትብሉ እርሱ ታላቅ ኃጢአት ነውና"*፡፡ وَآتُوا الْيَتَامَىٰ أَمْوَالَهُمْ ۖ وَلَا تَتَبَدَّلُوا الْخَبِيثَ بِالطَّيِّبِ ۖ وَلَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَهُمْ إِلَىٰ أَمْوَالِكُمْ ۚ إِنَّهُ كَانَ حُوبًا كَبِيرًا
"የተም" يَتَم የሚለው ቃል "የቲመ" يَتِمَ ከሚለው ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "የቲምነት" ማለት ነው። "የቲም" يَتِيم ተባታይ መደብ ሲሆን የየቲም ብዙ ቁጥር ደግሞ "አይታም" أَيْتَام ወይም "የቲሙነ" يَتِيمُونَ ነው። "የቲማህ" يَتِيمَة አንስታይ መደብ ሲሆን የየቲማህ ብዙ ቁጥር ደግሞ "የቲማት" يَتِيمَات ወይም "የታኢም" يَتَائِم ነው። ለሁለቱም ማለትም ለተባታይ ሆነ ለአንስታይ መደብ የምንጠቀምበት ቃል "የታማ" يَتَامَى ነው። ነገር ግን "የቲም" يَتِيم ስንል አጠቃላይ "ወላጅ-አልባ" ማለትም "እናትና አባቱ" ወይም "አባቱን በልጅነቱ በሞት የተነጠቀ ሕጻን" ማለት ነው። "orphan" የሚለውም ቃል "ኦርፋን" ορφανός ከሚል ግሪክ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙ "ወላጅ-አልባ" ነው። ነቢያችን"ﷺ" አባታቸው በሞት ያጡት እናታቸው ሆድ ውስጥ እያሉ ነበር፥ እናታቸውን ያጡት ደግሞ በተወለዱ በስድስት ዓመታቸው ነበር። አምላካችን አላህ ስለ እርሳቸው የቲምነት ሲናገር፦
93፥6 *የቲም ኾነህ አላገኘህምና አላስጠጋህምን?* ፡፡ أَلَمْ يَجِدْكَ يَتِيمًۭا فَـَٔاوَىٰ
የቲምን መንከባከብ በጎ አድራጎት እና ከአላህ ዘንድ አጅር አለው፥ በጀነት የነቢያችን"ﷺ" ጎረቤት ለመሆን ጉልህ ሚና አለው፦
4፥36 አላህንም አምልኩ፡፡ በእርሱም ምንንም አታጋሩ፡፡ በወላጆችና በቅርብ ዝምድና ባለቤትም፣ *"በየቲሞችም፣ በምስኪኖችም፣ በቅርብ ጎረቤትም፣ በሩቅ ጎረቤትም፣ በጎን ባልደረባም፣ በመንገደኛም፣ እጆቻችሁም ባደረጓቸው ባሮች፣ መልካምን ሥሩ"*፤ አላህ ኩራተኛ ጉረኛ የኾነን ሰው አይወድም፡፡ وَاعْبُدُوا اللَّهَ وَلَا تُشْرِكُوا بِهِ شَيْئًا ۖ وَبِالْوَالِدَيْنِ إِحْسَانًا وَبِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَالْجَارِ ذِي الْقُرْبَىٰ وَالْجَارِ الْجُنُبِ وَالصَّاحِبِ بِالْجَنبِ وَابْنِ السَّبِيلِ وَمَا مَلَكَتْ أَيْمَانُكُمْ ۗ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ مَن كَانَ مُخْتَالًا فَخُورًا
76፥8 *"ምግብንም ከመውደዳቸው ጋር ለድኻ፣ ለየቲምም፣ ለምርኮኛም ለእስረኛም ያበላሉ"*፡፡ وَيُطْعِمُونَ الطَّعَامَ عَلَىٰ حُبِّهِ مِسْكِينًا وَيَتِيمًا وَأَسِيرًا
90፥15 *የዝምድና ባለቤት የኾነን የቲም*። يَتِيمًا ذَا مَقْرَبَةٍ
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 78, ሐዲስ 36
ሠህል ኢብኑ ሠዕድ ሰምቶ እንዳስተላለፈው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"እኔ እና አንድ የቲም የሚንከባከብ ልክ የአመልካች ጣቱ ከመሃል ጣቱ እንደሚቀራረብ በጀነት እንሆናለን"*። سَمِعْتُ سَهْلَ بْنَ سَعْدٍ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَنَا وَكَافِلُ الْيَتِيمِ، فِي الْجَنَّةِ هَكَذَا ". وَقَالَ بِإِصْبَعَيْهِ السَّبَّابَةِ وَالْوُسْطَى
አምላካችን አላህ የቲምን መጨቆን ሐራም አርጓል፥ ነቢያችንም"ﷺ" በአደራነት ከአስጠነቀቁት አንዱ የየቲም ጉዳይ ነው፦
4፥2 *"የቲሞችንም ገንዘቦቻቸውን ስጡ፡፡ መጥፎውንም በመልካሙ አትለውጡ፡፡ ገንዘቦቻቸውንም ወደ ገንዘቦቻችሁ በመቀላቀል አትብሉ እርሱ ታላቅ ኃጢአት ነውና"*፡፡ وَآتُوا الْيَتَامَىٰ أَمْوَالَهُمْ ۖ وَلَا تَتَبَدَّلُوا الْخَبِيثَ بِالطَّيِّبِ ۖ وَلَا تَأْكُلُوا أَمْوَالَهُمْ إِلَىٰ أَمْوَالِكُمْ ۚ إِنَّهُ كَانَ حُوبًا كَبِيرًا
93፥9 *"የቲምንማ አትጨቁን*፡፡ فَأَمَّا الْيَتِيمَ فَلَا تَقْهَرْ
89፥17 *ይከልከል፤ ይልቁንም የቲምን አታከብሩም*፡፡ كَلَّا ۖ بَل لَّا تُكْرِمُونَ الْيَتِيمَ
107፥2 *ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው*። فَذَٰلِكَ الَّذِي يَدُعُّ الْيَتِيمَ
ሡነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 22
አቢ ሁረይራህ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"አላህ ሆይ! ምስክር ሁን! እኔ ያስጠነቀቁት ሁለት ድኩማን ጉዳይ አሉኝ፥ እነርሱም የቲም እና እንስት ናቸው"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ " اللَّهُمَّ إِنِّي أُحَرِّجُ حَقَّ الضَّعِيفَيْنِ الْيَتِيمِ وَالْمَرْأَة
በቂ የመኖሪያ ገንዘብ ያለው የየቲም ሞግዚት የየቲም ገንዘብ መንካት የለበትም። ነገር ግን ምንም የሌለው መናጢ ከሆነ በፍትሐዊና በምክንያታዊ መጠቀም ይችላል፦
4፥6 *የቲሞችንም ጋብቻን እስከደረሱ ጊዜ ድረስ ፈትኑዋቸው፡፡ ከእነርሱም ቅንነትን ብታውቁ ገንዘቦቻቸውን ወደ እነርሱ ስጡ፡፡ በማባከንና ማደጋቸውንም በመሽቀዳደም አትብሏት፡፡ ከዋቢዎች ሀብታምም የኾነ ሰው ይከልከል፡፡ ድሃም የኾነ ሰው ለድካሙ በአግባብ ይብላ፡፡ ገንዘቦቻቸውንም ወደ እነርሱ በሰጣችሁ ጊዜ በእነርሱ ላይ አስመስክሩ፡፡ ተጠባባቂነትም በአላህ በቃ*፡፡ وَابْتَلُوا الْيَتَامَىٰ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغُوا النِّكَاحَ فَإِنْ آنَسْتُم مِّنْهُمْ رُشْدًا فَادْفَعُوا إِلَيْهِمْ أَمْوَالَهُمْ ۖ وَلَا تَأْكُلُوهَا إِسْرَافًا وَبِدَارًا أَن يَكْبَرُوا ۚ وَمَن كَانَ غَنِيًّا فَلْيَسْتَعْفِفْ ۖ وَمَن كَانَ فَقِيرًا فَلْيَأْكُلْ بِالْمَعْرُوفِ ۚ فَإِذَا دَفَعْتُمْ إِلَيْهِمْ أَمْوَالَهُمْ فَأَشْهِدُوا عَلَيْهِمْ ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ حَسِيبًا
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 158
ሂሻም እንደተረከው፦ "ዓዒሻህ እንዲህ ስትል ሰምቻለው፦ *"ከዋቢዎች ሀብታምም የኾነ ሰው ይከልከል፡፡ ድሃም የኾነ ሰው ለድካሙ በአግባብ ይብላ" የሚለው አንቀጽ የወረደው ስለ የቲም ሞግዚት በሚመለከት ለማስጤን ነው። የእነርሱን የንዋይ ጉዳይ ለማስተዳደር ነው። ግን ሞግዚቱ ድሃ ከሆነ በፍትሐዊና በምክንያታዊ መጠቀም ይችላል"*። أَخْبَرَنَا هِشَامٌ، وَحَدَّثَنِي مُحَمَّدٌ، قَالَ سَمِعْتُ عُثْمَانَ بْنَ فَرْقَدٍ، قَالَ سَمِعْتُ هِشَامَ بْنَ عُرْوَةَ، يُحَدِّثُ عَنْ أَبِيهِ، أَنَّهُ سَمِعَ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ تَقُولُ {وَمَنْ كَانَ غَنِيًّا فَلْيَسْتَعْفِفْ وَمَنْ كَانَ فَقِيرًا فَلْيَأْكُلْ بِالْمَعْرُوفِ} أُنْزِلَتْ فِي وَالِي الْيَتِيمِ الَّذِي يُقِيمُ عَلَيْهِ، وَيُصْلِحُ فِي مَالِهِ، إِنْ كَانَ فَقِيرًا أَكَلَ مِنْهُ بِالْمَعْرُوف
አምላካችን አላህ፦ "የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ" የሚለውን ካወረደ በኃላ "ስለ የቲሞችም ይጠይቁሃል፡፡ ለእነርሱ ገንዘባቸውን በማራባት ማሳመር በላጭ ነው፡፡ ብትቀላቀሏቸውም ወንድሞቻችሁ ናቸው" የሚለውን አንቀጽ አወረደ፦
17፥34 *"የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ፡፡ በኪዳናችሁም ሙሉ፡፡ ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና"*፡፡ وَلَا تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ حَتَّىٰ يَبْلُغَ أَشُدَّهُ ۚ وَأَوْفُوا بِالْعَهْدِ ۖ إِنَّ الْعَهْدَ كَانَ مَسْئُولًا
4፥10 *እነዚያ የየቲሞችን ገንዘብ በመበደል የሚበሉ በሆዶቻቸው ውስጥ የሚበሉት እሳትን ብቻ ነው፡፡ እሳትንም በእርግጥ ይገባሉ*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَأْكُلُونَ أَمْوَالَ الْيَتَامَىٰ ظُلْمًا إِنَّمَا يَأْكُلُونَ فِي بُطُونِهِمْ نَارًا ۖ وَسَيَصْلَوْنَ سَعِيرًا
2፥220 በቅርቢቱ ዓለምና በመጨረሻይቱ ታስተነትኑ ዘንድ ይገለጽላችኋል፡፡ *"ስለ የቲሞችም ይጠይቁሃል፡፡ «ለእነርሱ ገንዘባቸውን በማራባት ማሳመር በላጭ ነው፡፡ ብትቀላቀሏቸውም ወንድሞቻችሁ ናቸው፡፡ አላህም የሚያጠፋውን ከሚያበጀው ለይቶ ያውቃል*፡፡ አላህም በሻ ኖሮ ባስቸገራችሁ ነበር፤ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና» በላቸው፡፡ فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ ۗ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الْيَتَامَىٰ ۖ قُلْ إِصْلَاحٌ لَّهُمْ خَيْرٌ ۖ وَإِن تُخَالِطُوهُمْ فَإِخْوَانُكُمْ ۚ وَاللَّهُ يَعْلَمُ الْمُفْسِدَ مِنَ الْمُصْلِحِ ۚ وَلَوْ شَاءَ اللَّهُ لَأَعْنَتَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَزِيزٌ حَكِيمٌ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 18, ሐዲስ 10
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"የላቀው እና ክቡሩ አላህ፦ "የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ" እና "እነዚያ የየቲሞችን ገንዘብ በመበደል የሚበሉ" ባወረደ ጊዜ ማንም የቲም ያለው ምግቡን ከየቲም ምግብ፣ መጠጡን ከመጠጡ ተለየ። የቲም በራሱ የሚበላው ወይም የሚያባክነው ዝርዝር ቀሪ ሲጀመር ይህ ለሞግዚቶች ከባድ ሆነ። ይህንን ጉዳይ ለአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ሲያቀርቡ የላቀው እና ክቡሩ አላህ፦ "ስለ የቲሞችም ይጠይቁሃል፡፡ ለእነርሱ ገንዘባቸውን በማራባት ማሳመር በላጭ ነው፡፡ ብትቀላቀሏቸውም ወንድሞቻችሁ ናቸው" የሚለውን አንቀጽ አወረደ። ከዚያም ምግባቸውን ከምግቡ፥ መጠጣቸውን ከመጠጡ ቀላቀሉ"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ لَمَّا أَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { وَلاَ تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلاَّ بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ } وَ { إِنَّ الَّذِينَ يَأْكُلُونَ أَمْوَالَ الْيَتَامَى ظُلْمًا } الآيَةَ انْطَلَقَ مَنْ كَانَ عِنْدَهُ يَتِيمٌ فَعَزَلَ طَعَامَهُ مِنْ طَعَامِهِ وَشَرَابَهُ مِنْ شَرَابِهِ فَجَعَلَ يَفْضُلُ مِنْ طَعَامِهِ فَيُحْبَسُ لَهُ حَتَّى يَأْكُلَهُ أَوْ يَفْسُدَ فَاشْتَدَّ ذَلِكَ عَلَيْهِمْ فَذَكَرُوا ذَلِكَ لِرَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَأَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الْيَتَامَى قُلْ إِصْلاَحٌ لَهُمْ خَيْرٌ وَإِنْ تُخَالِطُوهُمْ فَإِخْوَانُكُمْ } فَخَلَطُوا طَعَامَهُمْ بِطَعَامِهِ وَشَرَابَهُمْ بِشَرَابِه
4፥6 *የቲሞችንም ጋብቻን እስከደረሱ ጊዜ ድረስ ፈትኑዋቸው፡፡ ከእነርሱም ቅንነትን ብታውቁ ገንዘቦቻቸውን ወደ እነርሱ ስጡ፡፡ በማባከንና ማደጋቸውንም በመሽቀዳደም አትብሏት፡፡ ከዋቢዎች ሀብታምም የኾነ ሰው ይከልከል፡፡ ድሃም የኾነ ሰው ለድካሙ በአግባብ ይብላ፡፡ ገንዘቦቻቸውንም ወደ እነርሱ በሰጣችሁ ጊዜ በእነርሱ ላይ አስመስክሩ፡፡ ተጠባባቂነትም በአላህ በቃ*፡፡ وَابْتَلُوا الْيَتَامَىٰ حَتَّىٰ إِذَا بَلَغُوا النِّكَاحَ فَإِنْ آنَسْتُم مِّنْهُمْ رُشْدًا فَادْفَعُوا إِلَيْهِمْ أَمْوَالَهُمْ ۖ وَلَا تَأْكُلُوهَا إِسْرَافًا وَبِدَارًا أَن يَكْبَرُوا ۚ وَمَن كَانَ غَنِيًّا فَلْيَسْتَعْفِفْ ۖ وَمَن كَانَ فَقِيرًا فَلْيَأْكُلْ بِالْمَعْرُوفِ ۚ فَإِذَا دَفَعْتُمْ إِلَيْهِمْ أَمْوَالَهُمْ فَأَشْهِدُوا عَلَيْهِمْ ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ حَسِيبًا
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 34, ሐዲስ 158
ሂሻም እንደተረከው፦ "ዓዒሻህ እንዲህ ስትል ሰምቻለው፦ *"ከዋቢዎች ሀብታምም የኾነ ሰው ይከልከል፡፡ ድሃም የኾነ ሰው ለድካሙ በአግባብ ይብላ" የሚለው አንቀጽ የወረደው ስለ የቲም ሞግዚት በሚመለከት ለማስጤን ነው። የእነርሱን የንዋይ ጉዳይ ለማስተዳደር ነው። ግን ሞግዚቱ ድሃ ከሆነ በፍትሐዊና በምክንያታዊ መጠቀም ይችላል"*። أَخْبَرَنَا هِشَامٌ، وَحَدَّثَنِي مُحَمَّدٌ، قَالَ سَمِعْتُ عُثْمَانَ بْنَ فَرْقَدٍ، قَالَ سَمِعْتُ هِشَامَ بْنَ عُرْوَةَ، يُحَدِّثُ عَنْ أَبِيهِ، أَنَّهُ سَمِعَ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ تَقُولُ {وَمَنْ كَانَ غَنِيًّا فَلْيَسْتَعْفِفْ وَمَنْ كَانَ فَقِيرًا فَلْيَأْكُلْ بِالْمَعْرُوفِ} أُنْزِلَتْ فِي وَالِي الْيَتِيمِ الَّذِي يُقِيمُ عَلَيْهِ، وَيُصْلِحُ فِي مَالِهِ، إِنْ كَانَ فَقِيرًا أَكَلَ مِنْهُ بِالْمَعْرُوف
አምላካችን አላህ፦ "የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ" የሚለውን ካወረደ በኃላ "ስለ የቲሞችም ይጠይቁሃል፡፡ ለእነርሱ ገንዘባቸውን በማራባት ማሳመር በላጭ ነው፡፡ ብትቀላቀሏቸውም ወንድሞቻችሁ ናቸው" የሚለውን አንቀጽ አወረደ፦
17፥34 *"የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ፡፡ በኪዳናችሁም ሙሉ፡፡ ኪዳን የሚጠየቁበት ነውና"*፡፡ وَلَا تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ حَتَّىٰ يَبْلُغَ أَشُدَّهُ ۚ وَأَوْفُوا بِالْعَهْدِ ۖ إِنَّ الْعَهْدَ كَانَ مَسْئُولًا
4፥10 *እነዚያ የየቲሞችን ገንዘብ በመበደል የሚበሉ በሆዶቻቸው ውስጥ የሚበሉት እሳትን ብቻ ነው፡፡ እሳትንም በእርግጥ ይገባሉ*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ يَأْكُلُونَ أَمْوَالَ الْيَتَامَىٰ ظُلْمًا إِنَّمَا يَأْكُلُونَ فِي بُطُونِهِمْ نَارًا ۖ وَسَيَصْلَوْنَ سَعِيرًا
2፥220 በቅርቢቱ ዓለምና በመጨረሻይቱ ታስተነትኑ ዘንድ ይገለጽላችኋል፡፡ *"ስለ የቲሞችም ይጠይቁሃል፡፡ «ለእነርሱ ገንዘባቸውን በማራባት ማሳመር በላጭ ነው፡፡ ብትቀላቀሏቸውም ወንድሞቻችሁ ናቸው፡፡ አላህም የሚያጠፋውን ከሚያበጀው ለይቶ ያውቃል*፡፡ አላህም በሻ ኖሮ ባስቸገራችሁ ነበር፤ አላህ አሸናፊ ጥበበኛ ነውና» በላቸው፡፡ فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ ۗ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الْيَتَامَىٰ ۖ قُلْ إِصْلَاحٌ لَّهُمْ خَيْرٌ ۖ وَإِن تُخَالِطُوهُمْ فَإِخْوَانُكُمْ ۚ وَاللَّهُ يَعْلَمُ الْمُفْسِدَ مِنَ الْمُصْلِحِ ۚ وَلَوْ شَاءَ اللَّهُ لَأَعْنَتَكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَزِيزٌ حَكِيمٌ
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 18, ሐዲስ 10
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *"የላቀው እና ክቡሩ አላህ፦ "የየቲምንም ገንዘብ የብርታቱን ጊዜ እስኪደርስ ድረስ በዚያች እርሷ መልካም በኾነች ኹኔታ እንጂ አትቅረቡ" እና "እነዚያ የየቲሞችን ገንዘብ በመበደል የሚበሉ" ባወረደ ጊዜ ማንም የቲም ያለው ምግቡን ከየቲም ምግብ፣ መጠጡን ከመጠጡ ተለየ። የቲም በራሱ የሚበላው ወይም የሚያባክነው ዝርዝር ቀሪ ሲጀመር ይህ ለሞግዚቶች ከባድ ሆነ። ይህንን ጉዳይ ለአላህ መልእክተኛ"ﷺ" ሲያቀርቡ የላቀው እና ክቡሩ አላህ፦ "ስለ የቲሞችም ይጠይቁሃል፡፡ ለእነርሱ ገንዘባቸውን በማራባት ማሳመር በላጭ ነው፡፡ ብትቀላቀሏቸውም ወንድሞቻችሁ ናቸው" የሚለውን አንቀጽ አወረደ። ከዚያም ምግባቸውን ከምግቡ፥ መጠጣቸውን ከመጠጡ ቀላቀሉ"*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ، قَالَ لَمَّا أَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { وَلاَ تَقْرَبُوا مَالَ الْيَتِيمِ إِلاَّ بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ } وَ { إِنَّ الَّذِينَ يَأْكُلُونَ أَمْوَالَ الْيَتَامَى ظُلْمًا } الآيَةَ انْطَلَقَ مَنْ كَانَ عِنْدَهُ يَتِيمٌ فَعَزَلَ طَعَامَهُ مِنْ طَعَامِهِ وَشَرَابَهُ مِنْ شَرَابِهِ فَجَعَلَ يَفْضُلُ مِنْ طَعَامِهِ فَيُحْبَسُ لَهُ حَتَّى يَأْكُلَهُ أَوْ يَفْسُدَ فَاشْتَدَّ ذَلِكَ عَلَيْهِمْ فَذَكَرُوا ذَلِكَ لِرَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم فَأَنْزَلَ اللَّهُ عَزَّ وَجَلَّ { وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الْيَتَامَى قُلْ إِصْلاَحٌ لَهُمْ خَيْرٌ وَإِنْ تُخَالِطُوهُمْ فَإِخْوَانُكُمْ } فَخَلَطُوا طَعَامَهُمْ بِطَعَامِهِ وَشَرَابَهُمْ بِشَرَابِه
“ኢንፋቅ” إِنفَاق ማለት “ልግስና” ማለት ሲሆን ልግስና ከሚለገሱት አንዱ የቲሞች ናቸው፦
2፥215 ምንን ለማንም እንደሚለግሱ ይጠይቁሃል፡፡ *ከመልካም ነገር የምትለግሱት፤ ለወላጆችና ለቅርብ ዘመዶች፣ "ለየቲሞችም"፣ ለድሆችም፣ ለመንገደኞችም ነው፡፡ ከበጎ ነገርም ማንኛውንም ብትሠሩ አላህ እርሱን ዐዋቂ ነው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ مَاذَا يُنفِقُونَ ۖ قُلْ مَا أَنفَقْتُم مِّنْ خَيْرٍ فَلِلْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ ۗ وَمَا تَفْعَلُوا مِنْ خَيْرٍ فَإِنَّ اللَّهَ بِهِ عَلِيمٌ
"ነፈል" نَفَل ማለት "ስጦታ" ማለት ነው፥ የነፈል ብዙ ቁጥር "አንፋል" أَنْفَال ነው። አንፋል በምርኮ ጊዜ የሚገኝ ገንዘብ ነው፥ ይህ የምርኮ ገንዘብ አንድ አምስተኛው ከሚሰጠው መካከል አንዱ ለየቲሞች ነው፦
8፥41 *ከማንኛውም ነገር የማረካችኩት አንድ አምስተኛው ለአላህ እና ለመልክተኛው፣ ለዝምድና ባለቤቶችም፣ ለየቲሞችም፣ ለምስኪኖችም፣ ለመንገደኛም የተገባ መኾኑን ዕውቁ"*። وَاعْلَمُوا أَنَّمَا غَنِمْتُم مِّن شَيْءٍ فَأَنَّ لِلَّهِ خُمُسَهُ وَلِلرَّسُولِ وَلِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ
"ሑምሥ" خُمُس ማለት "አንድ አምስተኛ" ማለት ነው። እንግዲህ ስለ የቲም በኢሥላም ይህን ያክል አጽንዖትና አንክሮት የተሰጠው ነጥብ ከሆነ ሁላችንም የቲሞችን የመንከባከብ አላፍትና አለብን፥ ሐቃቸውንም መብላት የለብንም። የቲምን በመርዳት ላይ የተሰማሩትን ወንድምና እህት አላህ ወሮታና አጸፌታውን፥ ምንዳና ትሩፋቱን በጀነቱል ፈርደውስ ይወፍቃቸው! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
2፥215 ምንን ለማንም እንደሚለግሱ ይጠይቁሃል፡፡ *ከመልካም ነገር የምትለግሱት፤ ለወላጆችና ለቅርብ ዘመዶች፣ "ለየቲሞችም"፣ ለድሆችም፣ ለመንገደኞችም ነው፡፡ ከበጎ ነገርም ማንኛውንም ብትሠሩ አላህ እርሱን ዐዋቂ ነው በላቸው*፡፡ يَسْأَلُونَكَ مَاذَا يُنفِقُونَ ۖ قُلْ مَا أَنفَقْتُم مِّنْ خَيْرٍ فَلِلْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ ۗ وَمَا تَفْعَلُوا مِنْ خَيْرٍ فَإِنَّ اللَّهَ بِهِ عَلِيمٌ
"ነፈል" نَفَل ማለት "ስጦታ" ማለት ነው፥ የነፈል ብዙ ቁጥር "አንፋል" أَنْفَال ነው። አንፋል በምርኮ ጊዜ የሚገኝ ገንዘብ ነው፥ ይህ የምርኮ ገንዘብ አንድ አምስተኛው ከሚሰጠው መካከል አንዱ ለየቲሞች ነው፦
8፥41 *ከማንኛውም ነገር የማረካችኩት አንድ አምስተኛው ለአላህ እና ለመልክተኛው፣ ለዝምድና ባለቤቶችም፣ ለየቲሞችም፣ ለምስኪኖችም፣ ለመንገደኛም የተገባ መኾኑን ዕውቁ"*። وَاعْلَمُوا أَنَّمَا غَنِمْتُم مِّن شَيْءٍ فَأَنَّ لِلَّهِ خُمُسَهُ وَلِلرَّسُولِ وَلِذِي الْقُرْبَىٰ وَالْيَتَامَىٰ وَالْمَسَاكِينِ وَابْنِ السَّبِيلِ
"ሑምሥ" خُمُس ማለት "አንድ አምስተኛ" ማለት ነው። እንግዲህ ስለ የቲም በኢሥላም ይህን ያክል አጽንዖትና አንክሮት የተሰጠው ነጥብ ከሆነ ሁላችንም የቲሞችን የመንከባከብ አላፍትና አለብን፥ ሐቃቸውንም መብላት የለብንም። የቲምን በመርዳት ላይ የተሰማሩትን ወንድምና እህት አላህ ወሮታና አጸፌታውን፥ ምንዳና ትሩፋቱን በጀነቱል ፈርደውስ ይወፍቃቸው! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሐዲስ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
"ሐዲስ" حَدِيث የሚለው ቃል "ሐደሰ" حَدَّثَ ማለትም "ተናገረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ንግግር" ማለት ነው፦
53፥59 *"ከዚህ ንግግር ትደነቃላችሁን?"* أَفَمِنْ هَـٰذَا الْحَدِيثِ تَعْجَبُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ንግግር" ለሚለው የተቀመጠው ቃል "ሐዲስ" حَدِيث መሆኑ ልብ በል። እዚህ ድረስ የሐዲስ ቃል ምን ማለት እንሆነ በግርድፉና በሌጣው ካየን ዘንዳ ነቢያችን"ﷺ" በዐቂዳህ እና በፊቅህ ነጥብ ላይ የሚናገሩት ንግግር ሁሉ ወሕይ ነው፦
53፥3 *ከልብ ወለድም አይናገርም*፡፡ وَمَا يَنطِقُ عَنِ الْهَوَىٰ
53፥4 *እርሱ ንግግሩ የሚወረድ ወሕይ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْيٌ يُوحَىٰ
“ወሕይ” وَحْي የሚለው ቃል “አውሓ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው። ነቢያችን"ﷺ" የሚያስጠነቅቁት በተወረደላቸው ወሕይ ብቻ ነው፦
21፥45 *«የማስጠነቅቃችሁ በተወረደልኝ ወሕይ ብቻ ነው*፡፡ ግን ደንቆሮዎች በሚስፈራሩ ጊዜ ጥሪን አይሰሙም» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أُنذِرُكُم بِالْوَحْيِ ۚ وَلَا يَسْمَعُ الصُّمُّ الدُّعَاءَ إِذَا مَا يُنذَرُونَ
ነቢያችን"ﷺ" በግል አመለካከታችሁ የሚሰጡት አስተያየት ግን ወሕይ ሳይሆን የወቅቱን ባህሉን፣ ወጉን፣ ትውፊቱን ያማከለ ጥሩ ምክር ነው፥ ይህ ዲናዊ እስካልሆነ ድረስ እንደ አመለካከት እንይዘዋለን እንጂ ዐቂዳህ እና ፊቅህ አይመሠረትበትም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 43, ሐዲስ 185
ራፊዕ ኢብኑ ኸዲጅ እንደተረከልኝ፦ "ነቢዩ"ﷺ" ወደ መዲና ሲመጡ ሰዎች ዛፍ እየቆረጡ ነበር። እርሳቸው፦ *"ምን እያረጋችሁ ነው? ብለው አሉ፥ እነርሱም፦ "እየቆረጥናቸው ነው" አሉ። እርሳቸውም፦ "ያንን ባታደርጉ ለእናንተ ጥሩ ይሆናል" አሉ። እነርሱም ይህን ልምምድ ተዉና የዘንባባም አነስተኛ ፍሬ ማፍራት ጀመሩ፥ ይህንን ጉዳይ ለነቢዩ አነሱት። ከዚያም እሳቸው፦ "እኔ ሰው ነኝ፥ እኔ ከዲናችሁ ስላለ ነገር ባዘዝኳችሁ ጊዜ ለመተግበር ውሰዱት፥ ነገር ግን እኔ ከግሌ አመለካከት ስላለ ነገር ባዘዝኳችሁ ጊዜ በአእምሯችሁ ያዙት፤ እኔ ሰው ነኝና"*። حَدَّثَنِي رَافِعُ بْنُ خَدِيجٍ، قَالَ قَدِمَ نَبِيُّ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَهُمْ يَأْبُرُونَ النَّخْلَ يَقُولُونَ يُلَقِّحُونَ النَّخْلَ فَقَالَ " مَا تَصْنَعُونَ " . قَالُوا كُنَّا نَصْنَعُهُ قَالَ " لَعَلَّكُمْ لَوْ لَمْ تَفْعَلُوا كَانَ خَيْرًا " . فَتَرَكُوهُ فَنَفَضَتْ أَوْ فَنَقَصَتْ - قَالَ - فَذَكَرُوا ذَلِكَ لَهُ فَقَالَ " إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ إِذَا أَمَرْتُكُمْ بِشَىْءٍ مِنْ دِينِكُمْ فَخُذُوا بِهِ وَإِذَا أَمَرْتُكُمْ بِشَىْءٍ مِنْ رَأْىٍ فَإِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ
"ያንን ባታደርጉ ለእናንተ ጥሩ ይሆናል" የግላቸው አመለካከት ነው። ከዚህ ሐዲስ የምንረዳው ከዲናዊ ውጪ ግላዊ አመለካከትን እንደ አንቀጸ-እምነት እና እንደ መርሕ መውሰድ እንደሌለብን ነው። አምላካችን አላህ ነቢያችን"ﷺ" እንዲያስጠነቅቁ ቁርኣን እና ሐዲስ አውርዷል፦
4፥113 *"አላህም በአንተ ላይ መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ፡፡ የማታውቀውንም ሁሉ አስተማረህ"*፡፡ የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው፡፡ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَعَلَّمَكَ مَا لَمْ تَكُن تَعْلَمُ ۚ وَكَانَ فَضْلُ اللَّهِ عَلَيْكَ عَظِيمًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኪታብ" كِتَاب የተባለው የአላህ ንግግር ቁርኣን ሲሆን "ሒክማህ" حِكْمَة የተባለው የነቢያችን"ﷺ" ሡናህ ነው፥ በኪታብ እና በሒክማህ መካከል "ወ" وَ የሚል መስተጻምር ቁርኣን እና ሡናህ ሁለት ጉዳዮች እንደሆነ አብክሮና አዘክሮ ያሳያል። "አወረደ" የሚለውም ቃል ቁርኣን እና ሡናህ የተወረዱ ወሕይ መሆናቸው ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 9
አል-ሚቅዳም ኢብኑ መዕዲከሪብ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ለእኔ መጽሐፍ እና መሰሉን ተሰቶኛል"*። عَنِ الْمِقْدَامِ بْنِ مَعْدِيكَرِبَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " أَلاَ إِنِّي أُوتِيتُ الْكِتَابَ وَمِثْلَهُ
"ሚስለሁ" مِثْلَهُ የሚለው ቃል ይሰመርበት። የአላህ ንግግር ቁርኣን ሆነ የቁርኣን አተገባበር ሐዲስ ከአላህ የተሰጡ መሆናቸው ይህ ሐዲስ አስረግጦና ረግጦ ያስረዳል። ቁርኣን ልክ እንደ ዐብይ ዕቅድ"master plan" ነው፥ ዐብይ ዕቅድ የአንድ ቤት ጥቅል ማብራሪያ ነው። ሡናህ ደግሞ ዝርዝር"specification" ነው፥ ዝርዝር መግለጫ የአንድ ቤት ተናጥል ማብራሪያ ነው። "ሡናህ" سُنَّة ማለት "መንገድ" "ዘይቤ" "ወግ" "ፈለግ" ማለት ነው፥ የቁርኣን ዘይቤና ወጉ የሚገኘው የመልእክተኛው ፈለግ በመከተል ነው፦
33፥21 ለእናንተ አላህን እና የመጨረሻውን ቀን የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ *በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አላችሁ*፡፡ لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
መልእክተኛው ቁርኣንን እንዴት እንደምንረዳውና እንደምንተገብረው ያብራሩት ትእዛዝ ከአላህ የመጣ ወሕይ ነው፥ መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፦
4፥80 *"መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ"*፡፡ ከትእዛዝም የሸሸ ሰው አያሳስብህ፡፡ በእነርሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አላክንህምና፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ ۖ وَمَن تَوَلَّىٰ فَمَا أَرْسَلْنَاكَ عَلَيْهِمْ حَفِيظًا
47፥33 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"አላህን ታዘዙ፥ መልክተኛውንም ታዘዙ"*፡፡ ሥራዎቻችሁንም አታበላሹ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَلَا تُبْطِلُوا أَعْمَالَكُمْ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ፥ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
29፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
"ሐዲስ" حَدِيث የሚለው ቃል "ሐደሰ" حَدَّثَ ማለትም "ተናገረ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን "ንግግር" ማለት ነው፦
53፥59 *"ከዚህ ንግግር ትደነቃላችሁን?"* أَفَمِنْ هَـٰذَا الْحَدِيثِ تَعْجَبُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ንግግር" ለሚለው የተቀመጠው ቃል "ሐዲስ" حَدِيث መሆኑ ልብ በል። እዚህ ድረስ የሐዲስ ቃል ምን ማለት እንሆነ በግርድፉና በሌጣው ካየን ዘንዳ ነቢያችን"ﷺ" በዐቂዳህ እና በፊቅህ ነጥብ ላይ የሚናገሩት ንግግር ሁሉ ወሕይ ነው፦
53፥3 *ከልብ ወለድም አይናገርም*፡፡ وَمَا يَنطِقُ عَنِ الْهَوَىٰ
53፥4 *እርሱ ንግግሩ የሚወረድ ወሕይ እንጅ ሌላ አይደለም*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا وَحْيٌ يُوحَىٰ
“ወሕይ” وَحْي የሚለው ቃል “አውሓ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው። ነቢያችን"ﷺ" የሚያስጠነቅቁት በተወረደላቸው ወሕይ ብቻ ነው፦
21፥45 *«የማስጠነቅቃችሁ በተወረደልኝ ወሕይ ብቻ ነው*፡፡ ግን ደንቆሮዎች በሚስፈራሩ ጊዜ ጥሪን አይሰሙም» በላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أُنذِرُكُم بِالْوَحْيِ ۚ وَلَا يَسْمَعُ الصُّمُّ الدُّعَاءَ إِذَا مَا يُنذَرُونَ
ነቢያችን"ﷺ" በግል አመለካከታችሁ የሚሰጡት አስተያየት ግን ወሕይ ሳይሆን የወቅቱን ባህሉን፣ ወጉን፣ ትውፊቱን ያማከለ ጥሩ ምክር ነው፥ ይህ ዲናዊ እስካልሆነ ድረስ እንደ አመለካከት እንይዘዋለን እንጂ ዐቂዳህ እና ፊቅህ አይመሠረትበትም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 43, ሐዲስ 185
ራፊዕ ኢብኑ ኸዲጅ እንደተረከልኝ፦ "ነቢዩ"ﷺ" ወደ መዲና ሲመጡ ሰዎች ዛፍ እየቆረጡ ነበር። እርሳቸው፦ *"ምን እያረጋችሁ ነው? ብለው አሉ፥ እነርሱም፦ "እየቆረጥናቸው ነው" አሉ። እርሳቸውም፦ "ያንን ባታደርጉ ለእናንተ ጥሩ ይሆናል" አሉ። እነርሱም ይህን ልምምድ ተዉና የዘንባባም አነስተኛ ፍሬ ማፍራት ጀመሩ፥ ይህንን ጉዳይ ለነቢዩ አነሱት። ከዚያም እሳቸው፦ "እኔ ሰው ነኝ፥ እኔ ከዲናችሁ ስላለ ነገር ባዘዝኳችሁ ጊዜ ለመተግበር ውሰዱት፥ ነገር ግን እኔ ከግሌ አመለካከት ስላለ ነገር ባዘዝኳችሁ ጊዜ በአእምሯችሁ ያዙት፤ እኔ ሰው ነኝና"*። حَدَّثَنِي رَافِعُ بْنُ خَدِيجٍ، قَالَ قَدِمَ نَبِيُّ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَهُمْ يَأْبُرُونَ النَّخْلَ يَقُولُونَ يُلَقِّحُونَ النَّخْلَ فَقَالَ " مَا تَصْنَعُونَ " . قَالُوا كُنَّا نَصْنَعُهُ قَالَ " لَعَلَّكُمْ لَوْ لَمْ تَفْعَلُوا كَانَ خَيْرًا " . فَتَرَكُوهُ فَنَفَضَتْ أَوْ فَنَقَصَتْ - قَالَ - فَذَكَرُوا ذَلِكَ لَهُ فَقَالَ " إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ إِذَا أَمَرْتُكُمْ بِشَىْءٍ مِنْ دِينِكُمْ فَخُذُوا بِهِ وَإِذَا أَمَرْتُكُمْ بِشَىْءٍ مِنْ رَأْىٍ فَإِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ
"ያንን ባታደርጉ ለእናንተ ጥሩ ይሆናል" የግላቸው አመለካከት ነው። ከዚህ ሐዲስ የምንረዳው ከዲናዊ ውጪ ግላዊ አመለካከትን እንደ አንቀጸ-እምነት እና እንደ መርሕ መውሰድ እንደሌለብን ነው። አምላካችን አላህ ነቢያችን"ﷺ" እንዲያስጠነቅቁ ቁርኣን እና ሐዲስ አውርዷል፦
4፥113 *"አላህም በአንተ ላይ መጽሐፍን እና ጥበብን አወረደ፡፡ የማታውቀውንም ሁሉ አስተማረህ"*፡፡ የአላህም ችሮታ በአንተ ላይ ታላቅ ነው፡፡ وَأَنزَلَ اللَّهُ عَلَيْكَ الْكِتَابَ وَالْحِكْمَةَ وَعَلَّمَكَ مَا لَمْ تَكُن تَعْلَمُ ۚ وَكَانَ فَضْلُ اللَّهِ عَلَيْكَ عَظِيمًا
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኪታብ" كِتَاب የተባለው የአላህ ንግግር ቁርኣን ሲሆን "ሒክማህ" حِكْمَة የተባለው የነቢያችን"ﷺ" ሡናህ ነው፥ በኪታብ እና በሒክማህ መካከል "ወ" وَ የሚል መስተጻምር ቁርኣን እና ሡናህ ሁለት ጉዳዮች እንደሆነ አብክሮና አዘክሮ ያሳያል። "አወረደ" የሚለውም ቃል ቁርኣን እና ሡናህ የተወረዱ ወሕይ መሆናቸው ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳያል፦
ሡነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 42, ሐዲስ 9
አል-ሚቅዳም ኢብኑ መዕዲከሪብ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ለእኔ መጽሐፍ እና መሰሉን ተሰቶኛል"*። عَنِ الْمِقْدَامِ بْنِ مَعْدِيكَرِبَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ " أَلاَ إِنِّي أُوتِيتُ الْكِتَابَ وَمِثْلَهُ
"ሚስለሁ" مِثْلَهُ የሚለው ቃል ይሰመርበት። የአላህ ንግግር ቁርኣን ሆነ የቁርኣን አተገባበር ሐዲስ ከአላህ የተሰጡ መሆናቸው ይህ ሐዲስ አስረግጦና ረግጦ ያስረዳል። ቁርኣን ልክ እንደ ዐብይ ዕቅድ"master plan" ነው፥ ዐብይ ዕቅድ የአንድ ቤት ጥቅል ማብራሪያ ነው። ሡናህ ደግሞ ዝርዝር"specification" ነው፥ ዝርዝር መግለጫ የአንድ ቤት ተናጥል ማብራሪያ ነው። "ሡናህ" سُنَّة ማለት "መንገድ" "ዘይቤ" "ወግ" "ፈለግ" ማለት ነው፥ የቁርኣን ዘይቤና ወጉ የሚገኘው የመልእክተኛው ፈለግ በመከተል ነው፦
33፥21 ለእናንተ አላህን እና የመጨረሻውን ቀን የሚከጅል ለሆነ ሰው፣ አላህንም በብዙ ለሚያወሳ *በአላህ መልዕክተኛ መልካም መከተል አላችሁ*፡፡ لَّقَدْ كَانَ لَكُمْ فِي رَسُولِ اللَّهِ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ وَذَكَرَ اللَّهَ كَثِيرًا
መልእክተኛው ቁርኣንን እንዴት እንደምንረዳውና እንደምንተገብረው ያብራሩት ትእዛዝ ከአላህ የመጣ ወሕይ ነው፥ መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፦
4፥80 *"መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ"*፡፡ ከትእዛዝም የሸሸ ሰው አያሳስብህ፡፡ በእነርሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አላክንህምና፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ ۖ وَمَن تَوَلَّىٰ فَمَا أَرْسَلْنَاكَ عَلَيْهِمْ حَفِيظًا
47፥33 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *"አላህን ታዘዙ፥ መልክተኛውንም ታዘዙ"*፡፡ ሥራዎቻችሁንም አታበላሹ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَلَا تُبْطِلُوا أَعْمَالَكُمْ
"አላህን ታዘዙ" ሲል አላህ በቁርኣን ያዘዘውን ትእዛዝ ሲሆን "መልክተኛውንም ታዘዙ" ሲል ደግሞ መልእክተኛው በሐዲስ ያዘዙንን ትእዛዝ ነው፥ "መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ" የሚለው ይህንኑ ሡናህ ዋቢና ታሳቢ ያደረገ ነው፦
29፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
ታዲያ ቁርኣን እና ሐዲስ ልዩነቱ ምንድን ነው? አዎ! ቁርኣን ለፍዙ ሆነ መዕናው የአላህ ነው፥ ሐዲስ ግን ለፍዙ የነቢያችን"ﷺ" ሲሆን ማዕናው የአላህ ነው። "ለፍዝ" لَفْظ ማለት "ቃል"Verbatim" ማለት ሲሆን "መዕና" مَعْنًى ማለት "መልእክት" "እሳቤ" "አሳብ"notion" ማለት ነው። የቁርኣን ተናጋሪ አላህ ብቻ ነው፥ ቃሉም የወከለው መልእክቱ፣ "እሳቤው፣ አሳቡ የራሱ ነው። ሐዲስ ደግሞ መልእክቱ፣ "እሳቤው፣ አሳቡ የአላህ ሲሆን ቃሉ ግን የራሳቸው የነቢያችን"ﷺ" ነው። አላህ የሐዲስን መልእክት ሲያወርድላቸው እሳቸው በራሳቸው ባህል፣ ወግ፣ ልምድ፣ ክህሎት፣ ትውፊት ያብራሩታል።
ስለዚህ አንድ ሙሥሊም በአላህ እና በመጨረሻ ቀን የሚያምን የሚያከራክር ጉዳይ ሲኖረው ጉዳዩን ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ ያመጣዋል፥ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፦
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ መልክተኛውን እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ *"በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
60፥6 *"ለእናንተ አላህን እና የመጨረሻውን ቀን ለሚፈራ ሰው በእነርሱ መልካም መከተል አላችሁ"*፡፡ የሚዞርም ሰው ራሱን ይጎዳል፡፡ አላህ ተብቃቂው ምስጉኑ እርሱ ብቻ ነውና፡፡ لَقَدْ كَانَ لَكُمْ فِيهِمْ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ ۚ وَمَن يَتَوَلَّ فَإِنَّ اللَّهَ هُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ
በአላህ የሚያምን አላህ በልቤ ያለውን ያውቃል፣ የምናገረውን ይሰማል፣ የማደርገውን ያያል ብሎ አላህን ይፈራል፥ በመጨረሻው ቀን የሚያምን አላህ በትንሳኤ ቀን ይተሳሰበኛል፣ ለምሠራው ይጠይቀኛ፣ ለማደርገው እኩይ ሥራ ይቀጣኛል ብሎ ያንን ቀን ይፈራል። አላህን እና የመጨረሻውን ቀን ለሚፈራ ሰው በእነርሱ መልካም መከተል አለው፥ "በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት" ማለት ዝንባሌን መከተል ትተት የሚያከራክረውን ጉዳይ ወደ ቁርኣን እና ወደ ሐዲስ መመለስ ነው። ከጌታችን አላህ ወደ እኛ የተወረደውን ቁርኣን እና ሡናህ ብቻ መከተል ነው፥ ዝንባሌን መከተል ግን ጉንጭ አልፋ ንትርክ እና የጨባራ ተስካር ነው፦
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*፡፡ ከአላህም ሌላ ረዳቶችን አትከተሉ፡፡ ጥቂትን ብቻ ትገሰጻላችሁ፡፡ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ وَلَا تَتَّبِعُوا مِن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ ۗ قَلِيلًا مَّا تَذَكَّرُونَ
5፥49 *"በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ፡፡ ዝንባሌአቸውንም አትከተል"*፡፡ وَأَنِ احْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَهُمْ
አምላካችን አላህ ዝንባሌአችንን ከመከተል ይጠብቀን፥ ቁርኣንን እና ሐዲስን ብቻ የምንከተል ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
29፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና፡፡ وَمَا آتَاكُمُ الرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَاكُمْ عَنْهُ فَانتَهُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ شَدِيدُ الْعِقَابِ
ታዲያ ቁርኣን እና ሐዲስ ልዩነቱ ምንድን ነው? አዎ! ቁርኣን ለፍዙ ሆነ መዕናው የአላህ ነው፥ ሐዲስ ግን ለፍዙ የነቢያችን"ﷺ" ሲሆን ማዕናው የአላህ ነው። "ለፍዝ" لَفْظ ማለት "ቃል"Verbatim" ማለት ሲሆን "መዕና" مَعْنًى ማለት "መልእክት" "እሳቤ" "አሳብ"notion" ማለት ነው። የቁርኣን ተናጋሪ አላህ ብቻ ነው፥ ቃሉም የወከለው መልእክቱ፣ "እሳቤው፣ አሳቡ የራሱ ነው። ሐዲስ ደግሞ መልእክቱ፣ "እሳቤው፣ አሳቡ የአላህ ሲሆን ቃሉ ግን የራሳቸው የነቢያችን"ﷺ" ነው። አላህ የሐዲስን መልእክት ሲያወርድላቸው እሳቸው በራሳቸው ባህል፣ ወግ፣ ልምድ፣ ክህሎት፣ ትውፊት ያብራሩታል።
ስለዚህ አንድ ሙሥሊም በአላህ እና በመጨረሻ ቀን የሚያምን የሚያከራክር ጉዳይ ሲኖረው ጉዳዩን ወደ አላህ ቁርኣን እና ወደ መልእክተኛው ሐዲስ ያመጣዋል፥ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው፦
4፥59 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገዙ፡፡ መልክተኛውን እና ከእናንተም የስልጣን ባለቤቶችን ታዘዙ፡፡ *"በማንኛውም ነገር ብትከራከሩ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት፡፡ ይህ የተሻለ መጨረሻውም ያማረ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا أَطِيعُوا اللَّهَ وَأَطِيعُوا الرَّسُولَ وَأُولِي الْأَمْرِ مِنكُمْ ۖ فَإِن تَنَازَعْتُمْ فِي شَيْءٍ فَرُدُّوهُ إِلَى اللَّهِ وَالرَّسُولِ إِن كُنتُمْ تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ ۚ ذَٰلِكَ خَيْرٌ وَأَحْسَنُ تَأْوِيلًا
60፥6 *"ለእናንተ አላህን እና የመጨረሻውን ቀን ለሚፈራ ሰው በእነርሱ መልካም መከተል አላችሁ"*፡፡ የሚዞርም ሰው ራሱን ይጎዳል፡፡ አላህ ተብቃቂው ምስጉኑ እርሱ ብቻ ነውና፡፡ لَقَدْ كَانَ لَكُمْ فِيهِمْ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ ۚ وَمَن يَتَوَلَّ فَإِنَّ اللَّهَ هُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ
በአላህ የሚያምን አላህ በልቤ ያለውን ያውቃል፣ የምናገረውን ይሰማል፣ የማደርገውን ያያል ብሎ አላህን ይፈራል፥ በመጨረሻው ቀን የሚያምን አላህ በትንሳኤ ቀን ይተሳሰበኛል፣ ለምሠራው ይጠይቀኛ፣ ለማደርገው እኩይ ሥራ ይቀጣኛል ብሎ ያንን ቀን ይፈራል። አላህን እና የመጨረሻውን ቀን ለሚፈራ ሰው በእነርሱ መልካም መከተል አለው፥ "በአላህ እና በመጨረሻው ቀን የምታምኑ ብትኾኑ የተከራከራችሁበትን ነገር ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው መልሱት" ማለት ዝንባሌን መከተል ትተት የሚያከራክረውን ጉዳይ ወደ ቁርኣን እና ወደ ሐዲስ መመለስ ነው። ከጌታችን አላህ ወደ እኛ የተወረደውን ቁርኣን እና ሡናህ ብቻ መከተል ነው፥ ዝንባሌን መከተል ግን ጉንጭ አልፋ ንትርክ እና የጨባራ ተስካር ነው፦
7፥3 *ከጌታችሁ ወደ እናንተ የተወረደውን ተከተሉ*፡፡ ከአላህም ሌላ ረዳቶችን አትከተሉ፡፡ ጥቂትን ብቻ ትገሰጻላችሁ፡፡ اتَّبِعُوا مَا أُنزِلَ إِلَيْكُم مِّن رَّبِّكُمْ وَلَا تَتَّبِعُوا مِن دُونِهِ أَوْلِيَاءَ ۗ قَلِيلًا مَّا تَذَكَّرُونَ
5፥49 *"በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ፡፡ ዝንባሌአቸውንም አትከተል"*፡፡ وَأَنِ احْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ وَلَا تَتَّبِعْ أَهْوَاءَهُمْ
አምላካችን አላህ ዝንባሌአችንን ከመከተል ይጠብቀን፥ ቁርኣንን እና ሐዲስን ብቻ የምንከተል ያድርገን! አሚን።
✍ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
የቁርኣን አወራረድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥106 *ቁርአንንም በሰዎች ላይ ሆነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፥ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*። وَقُرْآنًا فَرَقْنَاهُ لِتَقْرَأَهُ عَلَى النَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍ وَنَزَّلْنَاهُ تَنزِيلًا
“ኑዙል” نُزُل ማለት “አወራረድ” ማለት ሲሆን “ተንዚል” تَنزِيل ማለት ደግሞ “የተወረደ”Revelation” ማለት ነው፤ ሁለቱም ቃላት “አንዘለ” أَنْزَلَ ወይም “ነዝዘለ” نَزَّلَ ማለትም “አወረደ” ወይም “ገለጠ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጡ ናቸው። የቁርኣን አወራረዱ ሁለት አይነት ነው፤ አንዱ በጠቅላላ አንድ ጊዜ ከለውሐል መሕፉዝ ማለትም ከተጠበቀው ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ሲሆን ሁለተኛው ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ ቀስ በቀስ ለ 23 ዓመት ወረደ፤ ይህንን ጥልልና ጥንፍፍ አርገን እንመልከት።
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ወደ እልቅና ቤት የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ቁርኣን በዚህ ወር ውስጥ በአንድ በተባረከች ሌሊት በጠቅላላ አንድ ጊዜ ወርዷል፥ ይህም አወራረድ “ጁምለተን ዋሒዳህ” جُمْلَةً وَاحِدَةً ይባላል፦
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 2፥185
በሠዒድ ኢብኑ ጀሪር ሪዋያህ ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *”ቁርኣን በአንድ ጊዜ የተወረደበት በረመዳን ወር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ በሚገኘው ወደ በይቱል ዒዛህ ነው። ከዚያም የሰዎችን ጥያቄ ለመመለስ ወደ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ቀስ በቀስ ለ 23 ዓመታት ወረደ”*።
በዒክራማህ ሪዋያህ ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *”ቁርኣን በረመዳን ወር በለይለቱል ቀድር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ አንዴ በጠቅላላ ሆኖ ወርዷል”*።
وفي رواية سعيد بن جبير ، عن ابن عباس قال : أنزل القرآن في النصف من شهر رمضان إلى سماء الدنيا فجعل في بيت العزة ، ثم أنزل على رسول الله صلى الله عليه وسلم في عشرين سنة لجواب كلام الناس
وفي رواية عكرمة ، عن ابن عباس ، قال : نزل القرآن في شهر رمضان في ليلة القدر إلى هذه السماء الدنيا جملة واحدة
44፥3 *”እኛ ቁርኣኑን በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው፡፡ እኛ አስጠንቃቂዎች ነበርንና”*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةٍ مُّبَارَكَةٍ ۚ إِنَّا كُنَّا مُنذِرِينَ
“አወረድነው” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አንዘልናሁ” أَنْزَلْنَاهُ ሲሆን “አንዘለ” أَنْزَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ቋንቋ በአንድ ጊዜ መውረድን ያመለክታል። አምላካችን አላህ ምን ጥሩ ነገር እና ምን መጥፎ ነገር እንዳለ ያስጠነቅቃል። ይህቺ ሌሊት የተባረከች ስለሆነች “ለይለቱል ሙባረካህ” لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة ተብላለች፥ በሌላ አንቀጽ ላይ ደግሞ “ለይለቱል ቀድር” لَيْلَةُ الْقَدْر ማለትም “የመወሰኛይቱ ሌሊት” ተብላለች፦
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነቢያችን”ﷺ” ልብ ሲወርድ አወራረድ የሚጀምረው ከሱረቱል ዐለቅ 96፥1-5 ሲሆን የሚጠናቀቅ ደግሞ በሱረቱል በቀራህ 2፥281 ነው። ግን ወሕይ በ 40 ዓመታቸው መውረድ ሲጀምር የተጀመረው በረመዳን ወር ሲሆን ቀኑ ደግሞ ሰኞ ነው፦
ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 13, ሐዲስ 256
አቢ ቀታደህ አንሷሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሰኞ ቀን ስለሚጾምበት ተጠየቁ፤ እርሳቸውም፦ “የተወለድኩበት እና ወሕይ የወረደልኝ ቀን ነው” አሉ*። عَنْ أَبِي قَتَادَةَ الأَنْصَارِيِّ، رضى الله عنه أَنَّرَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سُئِلَ عَنْ صَوْمِ الاِثْنَيْنِ فَقَالَ “ فِيهِ وُلِدْتُ وَفِيهِ أُنْزِلَ عَلَىَّ ” .
ቁርኣን ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ በጨረቃ አቆጣጠር ከ 610 ዓመተ-ልደት እስከ 632 ዓመተ-ልደት ለ 23 ዓመት ቀስ በቀስ ወረደ፤ ለ 13 ዓመት 86 ሱራዎች በመካ ሲሆን 28 ደግሞ የወረዱት ለ 10 ዓመት በመዲና ነው፣ ይህ ወሕይ በ 40 ዓመታቸው ጀምሮ በ 63 ዓመታቸው ቀስ በቀስ ወረደ፤ ይህም ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ አወራረዱ “ተርቲል” تَرْتِيل ይባላል፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 63, ሐዲስ 128
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በ 40 ዓመታቸው ወሕይ መቀበል ጀመሩ፤ በመካ 13 ዓመት ወሕይ እየተቀበሉ ቆይተው ከዚያ ተሰደው እንደ ስደተኛ 10 ዓመት ቆይተው በ 63 ዓመታቸው በሆነ ጊዜ ሞተዋል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ بُعِثَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لأَرْبَعِينَ سَنَةً، فَمَكُثَ بِمَكَّةَ ثَلاَثَ عَشْرَةَ سَنَةً يُوحَى إِلَيْهِ، ثُمَّ أُمِرَ بِالْهِجْرَةِ فَهَاجَرَ عَشْرَ سِنِينَ، وَمَاتَ وَهُوَ ابْنُ ثَلاَثٍ وَسِتِّينَ.
25፥32 እነዚያ የካዱትም *«ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
17፥106 *ቁርአንንም በሰዎች ላይ ሆነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፥ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*። وَقُرْآنًا فَرَقْنَاهُ لِتَقْرَأَهُ عَلَى النَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍ وَنَزَّلْنَاهُ تَنزِيلًا
“ኑዙል” نُزُل ማለት “አወራረድ” ማለት ሲሆን “ተንዚል” تَنزِيل ማለት ደግሞ “የተወረደ”Revelation” ማለት ነው፤ ሁለቱም ቃላት “አንዘለ” أَنْزَلَ ወይም “ነዝዘለ” نَزَّلَ ማለትም “አወረደ” ወይም “ገለጠ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጡ ናቸው። የቁርኣን አወራረዱ ሁለት አይነት ነው፤ አንዱ በጠቅላላ አንድ ጊዜ ከለውሐል መሕፉዝ ማለትም ከተጠበቀው ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ሲሆን ሁለተኛው ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ ቀስ በቀስ ለ 23 ዓመት ወረደ፤ ይህንን ጥልልና ጥንፍፍ አርገን እንመልከት።
የተቆጠሩ ቀኖች የያዘው ረመዷን 9ኛው ወር ሲሆን ይህ ወር የሚጾምበት ምክንያት ቁርኣን ከጥብቁ ሰሌዳ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ወደ እልቅና ቤት የወረደበት ወር ስለሆነ ነው። ቁርኣን በዚህ ወር ውስጥ በአንድ በተባረከች ሌሊት በጠቅላላ አንድ ጊዜ ወርዷል፥ ይህም አወራረድ “ጁምለተን ዋሒዳህ” جُمْلَةً وَاحِدَةً ይባላል፦
2፥185 *”እንድትጾሙ የተጻፈባችሁ ያ በእርሱ ውስጥ ለሰዎች መሪ ከቅን መንገድ እና እውነትን ከውሸት ከሚለዩም ገላጮች አንቀጾች ሲኾን ቁርኣን የተወረደበት የረመዳን ወር ነው፡፡ ከእናንተም ወሩን ያገኘ ሰው ይጹመው”*፡፡ شَهْرُ رَمَضَانَ الَّذِي أُنزِلَ فِيهِ الْقُرْآنُ هُدًى لِّلنَّاسِ وَبَيِّنَاتٍ مِّنَ الْهُدَىٰ وَالْفُرْقَانِ ۚ فَمَن شَهِدَ مِنكُمُ الشَّهْرَ فَلْيَصُمْهُ ۖ وَمَن كَانَ مَرِيضًا أَوْ عَلَىٰ سَفَرٍ فَعِدَّةٌ مِّنْ أَيَّامٍ أُخَرَ ۗ يُرِيدُ اللَّهُ بِكُمُ الْيُسْرَ وَلَا يُرِيدُ بِكُمُ الْعُسْرَ وَلِتُكْمِلُوا الْعِدَّةَ وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَىٰ مَا هَدَاكُمْ وَلَعَلَّكُمْ تَشْكُرُونَ
ተፍሢሩል ኢብኑ ከሲር 2፥185
በሠዒድ ኢብኑ ጀሪር ሪዋያህ ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *”ቁርኣን በአንድ ጊዜ የተወረደበት በረመዳን ወር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ በሚገኘው ወደ በይቱል ዒዛህ ነው። ከዚያም የሰዎችን ጥያቄ ለመመለስ ወደ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ቀስ በቀስ ለ 23 ዓመታት ወረደ”*።
በዒክራማህ ሪዋያህ ኢብኑ ዐባሥ እንደተናገረው፦ *”ቁርኣን በረመዳን ወር በለይለቱል ቀድር ወደ ቅርቢቱ ሰማይ አንዴ በጠቅላላ ሆኖ ወርዷል”*።
وفي رواية سعيد بن جبير ، عن ابن عباس قال : أنزل القرآن في النصف من شهر رمضان إلى سماء الدنيا فجعل في بيت العزة ، ثم أنزل على رسول الله صلى الله عليه وسلم في عشرين سنة لجواب كلام الناس
وفي رواية عكرمة ، عن ابن عباس ، قال : نزل القرآن في شهر رمضان في ليلة القدر إلى هذه السماء الدنيا جملة واحدة
44፥3 *”እኛ ቁርኣኑን በተባረከች ሌሊት ውስጥ አወረድነው፡፡ እኛ አስጠንቃቂዎች ነበርንና”*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةٍ مُّبَارَكَةٍ ۚ إِنَّا كُنَّا مُنذِرِينَ
“አወረድነው” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “አንዘልናሁ” أَنْزَلْنَاهُ ሲሆን “አንዘለ” أَنْزَلَ ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ይህም ቃል በቁርኣን ቋንቋ በአንድ ጊዜ መውረድን ያመለክታል። አምላካችን አላህ ምን ጥሩ ነገር እና ምን መጥፎ ነገር እንዳለ ያስጠነቅቃል። ይህቺ ሌሊት የተባረከች ስለሆነች “ለይለቱል ሙባረካህ” لَيْلَةٍ مُّبَارَكَة ተብላለች፥ በሌላ አንቀጽ ላይ ደግሞ “ለይለቱል ቀድር” لَيْلَةُ الْقَدْر ማለትም “የመወሰኛይቱ ሌሊት” ተብላለች፦
97፥1 *እኛ ቁርኣኑን በመወሰኛይቱ ሌሊት አወረድነው*፡፡ إِنَّا أَنزَلْنَاهُ فِي لَيْلَةِ الْقَدْرِ
ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነቢያችን”ﷺ” ልብ ሲወርድ አወራረድ የሚጀምረው ከሱረቱል ዐለቅ 96፥1-5 ሲሆን የሚጠናቀቅ ደግሞ በሱረቱል በቀራህ 2፥281 ነው። ግን ወሕይ በ 40 ዓመታቸው መውረድ ሲጀምር የተጀመረው በረመዳን ወር ሲሆን ቀኑ ደግሞ ሰኞ ነው፦
ኢማም ሙስሊም: መጽሐፍ 13, ሐዲስ 256
አቢ ቀታደህ አንሷሪይ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሰኞ ቀን ስለሚጾምበት ተጠየቁ፤ እርሳቸውም፦ “የተወለድኩበት እና ወሕይ የወረደልኝ ቀን ነው” አሉ*። عَنْ أَبِي قَتَادَةَ الأَنْصَارِيِّ، رضى الله عنه أَنَّرَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سُئِلَ عَنْ صَوْمِ الاِثْنَيْنِ فَقَالَ “ فِيهِ وُلِدْتُ وَفِيهِ أُنْزِلَ عَلَىَّ ” .
ቁርኣን ከቅርቢቱ ሰማይ ወደ ነብያችን”ﷺ” ልብ በጨረቃ አቆጣጠር ከ 610 ዓመተ-ልደት እስከ 632 ዓመተ-ልደት ለ 23 ዓመት ቀስ በቀስ ወረደ፤ ለ 13 ዓመት 86 ሱራዎች በመካ ሲሆን 28 ደግሞ የወረዱት ለ 10 ዓመት በመዲና ነው፣ ይህ ወሕይ በ 40 ዓመታቸው ጀምሮ በ 63 ዓመታቸው ቀስ በቀስ ወረደ፤ ይህም ቀስ በቀስ በተለያየ ጊዜ አወራረዱ “ተርቲል” تَرْتِيل ይባላል፦
ኢማም ቡኻርይ: መጽሐፍ 63, ሐዲስ 128
ኢብኑ ዐባሥ እንደተረከው፦ *”የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” በ 40 ዓመታቸው ወሕይ መቀበል ጀመሩ፤ በመካ 13 ዓመት ወሕይ እየተቀበሉ ቆይተው ከዚያ ተሰደው እንደ ስደተኛ 10 ዓመት ቆይተው በ 63 ዓመታቸው በሆነ ጊዜ ሞተዋል*። عَنِ ابْنِ عَبَّاسٍ ـ رضى الله عنهما ـ قَالَ بُعِثَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم لأَرْبَعِينَ سَنَةً، فَمَكُثَ بِمَكَّةَ ثَلاَثَ عَشْرَةَ سَنَةً يُوحَى إِلَيْهِ، ثُمَّ أُمِرَ بِالْهِجْرَةِ فَهَاجَرَ عَشْرَ سِنِينَ، وَمَاتَ وَهُوَ ابْنُ ثَلاَثٍ وَسِتِّينَ.
25፥32 እነዚያ የካዱትም *«ቁርኣን በእርሱ ላይ ለምን በጠቅላላ አንድ ጊዜ አልተወረደም» አሉ፡፡ እንደዚሁ በእርሱ ልብህን ልናረጋ ከፋፍለን አወረድነው፤ ቀስ በቀስ መለያየትንም ለየነው*፡፡ وَقَالَ الَّذِينَ كَفَرُوا لَوْلَا نُزِّلَ عَلَيْهِ الْقُرْآنُ جُمْلَةً وَاحِدَةً ۚ كَذَٰلِكَ لِنُثَبِّتَ بِهِ فُؤَادَكَ ۖ وَرَتَّلْنَاهُ تَرْتِيلًا
17፥106 *ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፤ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው*፡፡ وَقُرْءَانًۭا فَرَقْنَٰهُ لِتَقْرَأَهُۥ عَلَى ٱلنَّاسِ عَلَىٰ مُكْثٍۢ وَنَزَّلْنَٰهُ تَنزِيلًۭا