ከነቢያችን”ﷺ” በፊት የመጡት በእርግጥ ምግብን የሚበሉ፣ በገበያዎችም የሚሄዱ ሰዎች ነበሩ፣ በተመሳሳይም ነቢያችን”ﷺ” ሰው ናቸው፣ በደረጃ እንጂ በሃልዎት ከሰው የተለዩ አልነበሩም፣ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆኑ መልክተኛ ነበሩ፦
36፥3 አንተ በእርግጥ *ከመልክተኞቹ ነህ*። إِنَّكَ لَمِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ
2፥252 አንተም *በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነህ*፡፡ وَإِنَّكَ لَمِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ
3፥144 ሙሐመድም *ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፤ وَمَا مُحَمَّدٌ إِلَّا رَسُولٌۭ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ ٱلرُّسُلُ
ነቢያችን”ﷺ” በራሳቸውና በሰዎች ምን እንደሚከናወን የወደፊቱን ዐያውቁም፣ ያ ማለት ሰዎች የሚያስጠነቅቁበት ቅርብ ይሁን እሩቅ ዐያውቁም፣ ከሚወርድላቸው ግህደተ-መለኮት ውጪ ምንም ዐያውቁም፦
6፥50 «ለእናንተ የአላህ ግምጃ ቤቶች እኔ ዘንድ ናቸው አልልም፡፡ *ሩቅንም አላውቅም*፡፡ ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም፡፡ *ወደ እኔ የሚወርድልኝን እንጅ ሌላን አልከተልም*» በላቸው፡፡ قُل لَّآ أَقُولُ لَكُمْ عِندِى خَزَآئِنُ ٱللَّهِ وَلَآ أَعْلَمُ ٱلْغَيْبَ وَلَآ أَقُولُ لَكُمْ إِنِّى مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ ۚ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
7፥188 አላህ የሻውን በስተቀር ለራሴ ጥቅምንም፣ ጉዳትንም፣ ማምጣት አልችልም፣ *ሩቅንም የማውቅ በነበርኩ ኖሮ* ከመልካም ነገር ባበዛሁና ክፉም ነገር ባልነካኝ ነበር፤ እኔ ለሚያምኑ ሕዝቦች አስጠንቃቂና አብሳሪ እንጂ ሌላ አይደለሁም”* በላቸው። قُل لَّآ أَمْلِكُ لِنَفْسِى نَفْعًۭا وَلَا ضَرًّا إِلَّا مَا شَآءَ ٱللَّهُ ۚ وَلَوْ كُنتُ أَعْلَمُ ٱلْغَيْبَ لَٱسْتَكْثَرْتُ مِنَ ٱلْخَيْرِ وَمَا مَسَّنِىَ ٱلسُّوٓءُ ۚ إِنْ أَنَا۠ إِلَّا نَذِيرٌۭ وَبَشِيرٌۭ لِّقَوْمٍۢ يُؤْمِنُونَ
21፥109 እምቢም ቢሉ በማወቅ በእኩልነት ላይ ሆነን የታዘዝኩትን አስታወቅኋችሁ፤ *የምትስፈራሩበትም ነገር ቅርብ፣ ወይም ሩቅ፣ መሆኑን ዐላውቅም*፤ በላቸው። فَإِن تَوَلَّوْا۟ فَقُلْ ءَاذَنتُكُمْ عَلَىٰ سَوَآءٍۢ ۖ وَإِنْ أَدْرِىٓ أَقَرِيبٌ أَم بَعِيدٌۭ مَّا تُوعَدُونَ
21፥111 እርሱም *ቅጣትን ማቆየት ምናልባት ለእናንተ ፈተናና እስከ ጊዜው መጣቀሚያ እንደኾነም “አላውቅም”*፤ በላቸው። وَإِنْ أَدْرِى لَعَلَّهُۥ فِتْنَةٌۭ لَّكُمْ وَمَتَٰعٌ إِلَىٰ حِينٍۢ
ወደ ነቢያችን”ﷺ” የሚወርደው ለቀደሙት መልክተኞች የሚወርደው የነበረው የአንድ አምላክ አስተምህሮት ነው፣ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ይህ የተውሒድ ተስተምህሮት ነው ነቢያችን”ﷺ” የሚከተሉት፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
18፥110 እኔም ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው”*፤ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም አምልኮ አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
21፥25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ *ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ፣ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*። وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
41፥43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ቢጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፤ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍۢ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍۢ
ስለዚህ ከላይ ያለውን አንቀጽ የወረደበትም ዐውድ ስንመለከተው ነቢያችን”ﷺ” ጀነት ስለ አለመግባታቸው ምንም የሚያወራው ነገር የለም። ዐውዱ ለማስተላለፍ የፈለገውን በግድ ጠምዝዞ ይህን ለማለት ነው የፈለገው ብሎ ማጣመም ከሥነ-አፈታት ጥናት “hermeneutics” ጋር መላተም እና የደፈረሰ የተሳከረ መረዳት ነው፣ ይህ ሙግት የዐውድ ሙግት”contextual approach” ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
36፥3 አንተ በእርግጥ *ከመልክተኞቹ ነህ*። إِنَّكَ لَمِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ
2፥252 አንተም *በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነህ*፡፡ وَإِنَّكَ لَمِنَ ٱلْمُرْسَلِينَ
3፥144 ሙሐመድም *ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም*፤ وَمَا مُحَمَّدٌ إِلَّا رَسُولٌۭ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ ٱلرُّسُلُ
ነቢያችን”ﷺ” በራሳቸውና በሰዎች ምን እንደሚከናወን የወደፊቱን ዐያውቁም፣ ያ ማለት ሰዎች የሚያስጠነቅቁበት ቅርብ ይሁን እሩቅ ዐያውቁም፣ ከሚወርድላቸው ግህደተ-መለኮት ውጪ ምንም ዐያውቁም፦
6፥50 «ለእናንተ የአላህ ግምጃ ቤቶች እኔ ዘንድ ናቸው አልልም፡፡ *ሩቅንም አላውቅም*፡፡ ለእናንተም እኔ መልአክ ነኝ አልልም፡፡ *ወደ እኔ የሚወርድልኝን እንጅ ሌላን አልከተልም*» በላቸው፡፡ قُل لَّآ أَقُولُ لَكُمْ عِندِى خَزَآئِنُ ٱللَّهِ وَلَآ أَعْلَمُ ٱلْغَيْبَ وَلَآ أَقُولُ لَكُمْ إِنِّى مَلَكٌ ۖ إِنْ أَتَّبِعُ إِلَّا مَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ ۚ قُلْ هَلْ يَسْتَوِى ٱلْأَعْمَىٰ وَٱلْبَصِيرُ ۚ أَفَلَا تَتَفَكَّرُونَ
7፥188 አላህ የሻውን በስተቀር ለራሴ ጥቅምንም፣ ጉዳትንም፣ ማምጣት አልችልም፣ *ሩቅንም የማውቅ በነበርኩ ኖሮ* ከመልካም ነገር ባበዛሁና ክፉም ነገር ባልነካኝ ነበር፤ እኔ ለሚያምኑ ሕዝቦች አስጠንቃቂና አብሳሪ እንጂ ሌላ አይደለሁም”* በላቸው። قُل لَّآ أَمْلِكُ لِنَفْسِى نَفْعًۭا وَلَا ضَرًّا إِلَّا مَا شَآءَ ٱللَّهُ ۚ وَلَوْ كُنتُ أَعْلَمُ ٱلْغَيْبَ لَٱسْتَكْثَرْتُ مِنَ ٱلْخَيْرِ وَمَا مَسَّنِىَ ٱلسُّوٓءُ ۚ إِنْ أَنَا۠ إِلَّا نَذِيرٌۭ وَبَشِيرٌۭ لِّقَوْمٍۢ يُؤْمِنُونَ
21፥109 እምቢም ቢሉ በማወቅ በእኩልነት ላይ ሆነን የታዘዝኩትን አስታወቅኋችሁ፤ *የምትስፈራሩበትም ነገር ቅርብ፣ ወይም ሩቅ፣ መሆኑን ዐላውቅም*፤ በላቸው። فَإِن تَوَلَّوْا۟ فَقُلْ ءَاذَنتُكُمْ عَلَىٰ سَوَآءٍۢ ۖ وَإِنْ أَدْرِىٓ أَقَرِيبٌ أَم بَعِيدٌۭ مَّا تُوعَدُونَ
21፥111 እርሱም *ቅጣትን ማቆየት ምናልባት ለእናንተ ፈተናና እስከ ጊዜው መጣቀሚያ እንደኾነም “አላውቅም”*፤ በላቸው። وَإِنْ أَدْرِى لَعَلَّهُۥ فِتْنَةٌۭ لَّكُمْ وَمَتَٰعٌ إِلَىٰ حِينٍۢ
ወደ ነቢያችን”ﷺ” የሚወርደው ለቀደሙት መልክተኞች የሚወርደው የነበረው የአንድ አምላክ አስተምህሮት ነው፣ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ይህ የተውሒድ ተስተምህሮት ነው ነቢያችን”ﷺ” የሚከተሉት፦
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
18፥110 እኔም ቢጤያችሁ ሰው ብቻ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚወረድልኝ፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው” ማለት ነው”*፤ የጌታውንም መገናኘት የሚፈልግ ሰው፤ መልካም ሥራን ይሥራ፡፡ በጌታውም አምልኮ አንድንም አያጋራ» *”በላቸው”*፡፡ قُلْ إِنَّمَآ أَنَا۠ بَشَرٌۭ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَمَن كَانَ يَرْجُوا۟ لِقَآءَ رَبِّهِۦ فَلْيَعْمَلْ عَمَلًۭا صَٰلِحًۭا وَلَا يُشْرِكْ بِعِبَادَةِ رَبِّهِۦٓ أَحَدًۢا
21፥25 ከአንተ በፊትም፣ እነሆ *ከእኔ ሌላ አምላክ የለምና አምልኩኝ፣ በማለት ወደ እርሱ የምናወርድለት ቢሆን እንጅ ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*። وَمَآ أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِىٓ إِلَيْهِ أَنَّهُۥ لَآ إِلَٰهَ إِلَّآ أَنَا۠ فَٱعْبُدُونِ
41፥43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ቢጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፤ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍۢ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍۢ
ስለዚህ ከላይ ያለውን አንቀጽ የወረደበትም ዐውድ ስንመለከተው ነቢያችን”ﷺ” ጀነት ስለ አለመግባታቸው ምንም የሚያወራው ነገር የለም። ዐውዱ ለማስተላለፍ የፈለገውን በግድ ጠምዝዞ ይህን ለማለት ነው የፈለገው ብሎ ማጣመም ከሥነ-አፈታት ጥናት “hermeneutics” ጋር መላተም እና የደፈረሰ የተሳከረ መረዳት ነው፣ ይህ ሙግት የዐውድ ሙግት”contextual approach” ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ስኬት
ስኬት አንድ መሠረት፣ አራት ማዕዘን እና አንድ ጣሪያ አለው።
የስኬት መሠረቱ አሳብ"idea" ነው።
የስኬት ማዕዘናት አራት ሲሆኑ እነርሱም፦
1. ያንን አሳብ መፈለግ"inspiration"
2. ያንን አሳብ መውደድ"affection"
3. ለዛ አሳብ መጣር"dedication"
4. ያንን አሳብ ላይ ማተኮር"concentration"
የስኬት ጣሪያው "ግብ"goal" ነው።
አንድ ግብ ካለን ለዛ ግብ ቅድሚያ አሳብ ማመንጨት አለብንም። ያንን አሳብ በአራት ኮርነር መገንባት አለብን። ያኔ ጣሪያውን ግብ ስናገኝ ያኔ ስኬት ይባላል።
✍ወሒድ ዑመር
ስኬት አንድ መሠረት፣ አራት ማዕዘን እና አንድ ጣሪያ አለው።
የስኬት መሠረቱ አሳብ"idea" ነው።
የስኬት ማዕዘናት አራት ሲሆኑ እነርሱም፦
1. ያንን አሳብ መፈለግ"inspiration"
2. ያንን አሳብ መውደድ"affection"
3. ለዛ አሳብ መጣር"dedication"
4. ያንን አሳብ ላይ ማተኮር"concentration"
የስኬት ጣሪያው "ግብ"goal" ነው።
አንድ ግብ ካለን ለዛ ግብ ቅድሚያ አሳብ ማመንጨት አለብንም። ያንን አሳብ በአራት ኮርነር መገንባት አለብን። ያኔ ጣሪያውን ግብ ስናገኝ ያኔ ስኬት ይባላል።
✍ወሒድ ዑመር
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሠላሳ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 31
ዮናስ በምድረ በዳ ተጥሏል ወይስ አልተጣለም?
አልተጣለም፡-
ሱራ 68:49 “ከጌታው የሆነ ጸጋ ባላገኘው ኖሮ፣ በምድረ በዳ ተወቃሽ ሆኖ በተጣለ ነበር።”
ተጥሏል፡-
ሱራ 37፡145 “እርሱ በሽተኛ ሆኖ በቃይ በሌለው በባሕር ዳርቻ ላይ ጣልነውም፡፡”
መልስ
የዓሳውንም ባለቤት ዩኑስ ዓሳም ዋጠው፥ በዓሳው ሆድ ጨለማዎች ውስጥ ኾኖ አላህን፦ "ከአንተ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ጥራት ይገባህ፡፡ እኔ በእርግጥ ከበዳዮቹ ነበርኩ" በማለት ተጣራ። አላህም ጥሪውን ተቀበለው፥ ከጭንቅም አዳነው፦
21፥87 *የዓሳውንም ባለቤት ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡ በእርሱም ላይ ፈጽሞ የማንፈርድበት መኾናችንን ጠረጠረ፡፡ ዓሳም ዋጠው፥ በጨለማዎችም ውስጥ ኾኖ ከአንተ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ጥራት ይገባህ፡፡ እኔ በእርግጥ ከበዳዮቹ ነበርኩ በማለት ተጣራ*፡፡ وَذَا النُّونِ إِذ ذَّهَبَ مُغَاضِبًا فَظَنَّ أَن لَّن نَّقْدِرَ عَلَيْهِ فَنَادَىٰ فِي الظُّلُمَاتِ أَن لَّا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنتَ سُبْحَانَكَ إِنِّي كُنتُ مِنَ الظَّالِمِينَ
21፥88 *"ለእርሱም ጥሪውን ተቀበልነው፡፡ ከጭንቅም አዳነው"*፡፡ እንደዚሁም ምእመናንን እናድናለን፡፡ فَاسْتَجَبْنَا لَهُ وَنَجَّيْنَاهُ مِنَ الْغَمِّ ۚ وَكَذَٰلِكَ نُنجِي الْمُؤْمِنِينَ
ዩኑስ ከዓሳው ሲወጣ በሽተኛ ሆኖ በቃይ በሌለው በባሕር ዳርቻ ላይ ጣለው፦
37፥145 *"እርሱ በሽተኛ ሆኖ በቃይ በሌለው በዳርቻ ላይ ጣልነውም"*፡፡ فَنَبَذْنَاهُ بِالْعَرَاءِ وَهُوَ سَقِيمٌ
ልብ አድርግ ምን ሆኖ "በሽተኛ" ሆኖ። የት ላይ ነው የተጣለው? "በባሕር ዳርቻ" አስተውል! ከጌታው የኾነ ጸጋ ባላገኘው ኖሮ በምድረ በዳ ተወቃሽ ኾኖ በተጣለ ነበር፦
68፥49 *"ከጌታው የኾነ ጸጋ ባላገኘው ኖሮ በዳርቻ ተወቃሽ ኾኖ በተጣለ ነበር"*፡፡ لَّوْلَا أَن تَدَارَكَهُ نِعْمَةٌ مِّن رَّبِّهِ لَنُبِذَ بِالْعَرَاءِ وَهُوَ مَذْمُومٌ
"ዐራ" عَرَآء ማለት "ዳርቻ" ማለት ነው። የባሕር ዳርቻ ከጌታው የኾነ ጸጋ ባላገኘው ኖሮ በሽተኛ ሳይሆን ተወቃሽ ኾኖ በተጣለ ነበር። ነገር ግን በሽተኛ ኾኖ ተጣለ። ስለዚህ ቁርኣንን ከመተቸት በፊት "በሽተኛ" እና "ተወቃሽ" የሚሉትን ሃይለ-ቃል አጥኑ። "መዝሙም" مَذْمُوم ማለት "ተወቃሽ" ማለት ሲሆን በራስ ስህተት የሚመጣ ወቀሳን ያሳያል፥ ተወቃሽነት ተውበት ካልታከለበት ያስቀጣል፦
17፥18 ቸኳይቱን ዓለም በሥራው የሚፈልግ ሰው ለእርሱ በርሷ ውስጥ የሻነውን ጸጋ ለምንሻው ሰው እናስቸኩልለታለን፡፡ *"ከዚያም ለእርሱ ገሀነምን መኖሪያ አድርገንለታል፡፡ "ተወቃሽ" ብራሪ ኾኖ ይገባታል"*፡፡ مَّن كَانَ يُرِيدُ الْعَاجِلَةَ عَجَّلْنَا لَهُ فِيهَا مَا نَشَاءُ لِمَن نُّرِيدُ ثُمَّ جَعَلْنَا لَهُ جَهَنَّمَ يَصْلَاهَا مَذْمُومًا مَّدْحُورًا
"ሠቂም" سَقِيم ማለት ግን "በሽተኛ" ማለት ሲሆን በሽታ የጤና መታወክ እንጂ የሚያስቀጣ የሚያስጠይቅ ነገር አይደለም።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር ሠላሳ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 31
ዮናስ በምድረ በዳ ተጥሏል ወይስ አልተጣለም?
አልተጣለም፡-
ሱራ 68:49 “ከጌታው የሆነ ጸጋ ባላገኘው ኖሮ፣ በምድረ በዳ ተወቃሽ ሆኖ በተጣለ ነበር።”
ተጥሏል፡-
ሱራ 37፡145 “እርሱ በሽተኛ ሆኖ በቃይ በሌለው በባሕር ዳርቻ ላይ ጣልነውም፡፡”
መልስ
የዓሳውንም ባለቤት ዩኑስ ዓሳም ዋጠው፥ በዓሳው ሆድ ጨለማዎች ውስጥ ኾኖ አላህን፦ "ከአንተ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ጥራት ይገባህ፡፡ እኔ በእርግጥ ከበዳዮቹ ነበርኩ" በማለት ተጣራ። አላህም ጥሪውን ተቀበለው፥ ከጭንቅም አዳነው፦
21፥87 *የዓሳውንም ባለቤት ተቆጥቶ በኼደ ጊዜ አስታውስ፡፡ በእርሱም ላይ ፈጽሞ የማንፈርድበት መኾናችንን ጠረጠረ፡፡ ዓሳም ዋጠው፥ በጨለማዎችም ውስጥ ኾኖ ከአንተ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ ጥራት ይገባህ፡፡ እኔ በእርግጥ ከበዳዮቹ ነበርኩ በማለት ተጣራ*፡፡ وَذَا النُّونِ إِذ ذَّهَبَ مُغَاضِبًا فَظَنَّ أَن لَّن نَّقْدِرَ عَلَيْهِ فَنَادَىٰ فِي الظُّلُمَاتِ أَن لَّا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنتَ سُبْحَانَكَ إِنِّي كُنتُ مِنَ الظَّالِمِينَ
21፥88 *"ለእርሱም ጥሪውን ተቀበልነው፡፡ ከጭንቅም አዳነው"*፡፡ እንደዚሁም ምእመናንን እናድናለን፡፡ فَاسْتَجَبْنَا لَهُ وَنَجَّيْنَاهُ مِنَ الْغَمِّ ۚ وَكَذَٰلِكَ نُنجِي الْمُؤْمِنِينَ
ዩኑስ ከዓሳው ሲወጣ በሽተኛ ሆኖ በቃይ በሌለው በባሕር ዳርቻ ላይ ጣለው፦
37፥145 *"እርሱ በሽተኛ ሆኖ በቃይ በሌለው በዳርቻ ላይ ጣልነውም"*፡፡ فَنَبَذْنَاهُ بِالْعَرَاءِ وَهُوَ سَقِيمٌ
ልብ አድርግ ምን ሆኖ "በሽተኛ" ሆኖ። የት ላይ ነው የተጣለው? "በባሕር ዳርቻ" አስተውል! ከጌታው የኾነ ጸጋ ባላገኘው ኖሮ በምድረ በዳ ተወቃሽ ኾኖ በተጣለ ነበር፦
68፥49 *"ከጌታው የኾነ ጸጋ ባላገኘው ኖሮ በዳርቻ ተወቃሽ ኾኖ በተጣለ ነበር"*፡፡ لَّوْلَا أَن تَدَارَكَهُ نِعْمَةٌ مِّن رَّبِّهِ لَنُبِذَ بِالْعَرَاءِ وَهُوَ مَذْمُومٌ
"ዐራ" عَرَآء ማለት "ዳርቻ" ማለት ነው። የባሕር ዳርቻ ከጌታው የኾነ ጸጋ ባላገኘው ኖሮ በሽተኛ ሳይሆን ተወቃሽ ኾኖ በተጣለ ነበር። ነገር ግን በሽተኛ ኾኖ ተጣለ። ስለዚህ ቁርኣንን ከመተቸት በፊት "በሽተኛ" እና "ተወቃሽ" የሚሉትን ሃይለ-ቃል አጥኑ። "መዝሙም" مَذْمُوم ማለት "ተወቃሽ" ማለት ሲሆን በራስ ስህተት የሚመጣ ወቀሳን ያሳያል፥ ተወቃሽነት ተውበት ካልታከለበት ያስቀጣል፦
17፥18 ቸኳይቱን ዓለም በሥራው የሚፈልግ ሰው ለእርሱ በርሷ ውስጥ የሻነውን ጸጋ ለምንሻው ሰው እናስቸኩልለታለን፡፡ *"ከዚያም ለእርሱ ገሀነምን መኖሪያ አድርገንለታል፡፡ "ተወቃሽ" ብራሪ ኾኖ ይገባታል"*፡፡ مَّن كَانَ يُرِيدُ الْعَاجِلَةَ عَجَّلْنَا لَهُ فِيهَا مَا نَشَاءُ لِمَن نُّرِيدُ ثُمَّ جَعَلْنَا لَهُ جَهَنَّمَ يَصْلَاهَا مَذْمُومًا مَّدْحُورًا
"ሠቂም" سَقِيم ማለት ግን "በሽተኛ" ማለት ሲሆን በሽታ የጤና መታወክ እንጂ የሚያስቀጣ የሚያስጠይቅ ነገር አይደለም።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሠላሳ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 32
ሕፃናት ጡት እንዲጥሉ አላህ ያዘዘው ከምን ያህል ጊዜ በኋላ ነው?
ከ30 ወራት በኋላ፡-
ሱራ 46:15 “ሰውንም በወላጆቹ በጎ መዋልን በጥብቅ አዘዝነው እናቱ በችግር ላይ ሆና አረገዘችው በችግርም ወለደችው፥ እርግዝናውና ከጡት መለያውም ሠላሳ ወር ነው።
ከሁለት ዓመት (ከ24 ወራት) በኋላ፡-
ሱራ 31:14 “ሰውንም በወላጆቹ (በጎ እንዲያደርግ ) በጥብቅ አዘዝነው፤ እናቱ ከድካም በላይ በሆነ ድካም አረገዘችው፤ ጡት መጣያውም በሁለት ዓመት ውስጥ ነው፤ ለኔም ለወላጆችህም አመስግን በማለት (አዘዝነው)፤ መመለሻው ወደኔ ነው።”
መልስ
46፥15 ሰውንም በወላጆቹ በጎ መዋልን በጥብቅ አዘዝነው፡፡ እናቱ በችግር ላይ ኾና አረገዘችው፡፡ በችግርም ወለደችው፡፡ *"እርግዝናው እና ጡት መለያውም ሠላሳ ወር ነው"*፡፡ وَوَصَّيْنَا الْإِنسَانَ بِوَالِدَيْهِ إِحْسَانًا ۖ حَمَلَتْهُ أُمُّهُ كُرْهًا وَوَضَعَتْهُ كُرْهًا ۖ وَحَمْلُهُ وَفِصَالُهُ ثَلَاثُونَ شَهْرًا ۚ
"ሠላሳ ወር" ማለት "ሁለት ዓመት ከስድስት ወር" ነው፥ "እርግዝና" እና "ጡት መለያው" ሁለት ዑደት ነው። እርግዝና በአማካኝ ዘጠኝ ወር ሲሆን ሠላሳ ወሩ የሚቆጠረው ከእርግዝናው ሲሆን ጡት መጣያውን ለማግኘት ከሠላሳ ወር ላይ ዘጠኝ ወር መቀነስ ነው። ውጤቱ "ሃያ አንድ ወር" አሊያም አንድ ዓመት ከዘጠኝ ወር ይሆናል ማለት ነው። አንድ ዓመት ከዘጠኝ ወር ደግሞ በሁለት ዓመት ውስጥ ያለ ቁጥር ነው፦
31፥14 ሰውንም በወላጆቹ በጎ እንዲያደርግ በጥብቅ አዘዝነው፡፡ እናቱ ከድካም በላይ በሆነ ድካም አረገዘችው፡፡ *"ጡት መጣያውም በሁለት ዓመት ውስጥ ነው"*፡፡ ለእኔም ለወላጆችህም አመስግን በማለት አዘዝነው፡፡ መመለሻው ወደ እኔ ነው፡፡ وَوَصَّيْنَا الْإِنسَانَ بِوَالِدَيْهِ حَمَلَتْهُ أُمُّهُ وَهْنًا عَلَىٰ وَهْنٍ وَفِصَالُهُ فِي عَامَيْنِ أَنِ اشْكُرْ لِي وَلِوَالِدَيْكَ إِلَيَّ الْمَصِيرُ
"ፊ" ማለት فِي "ውስጥ" ማለት እንጂ "በኃላ" ማለት አይደለም። "በኃላ" የምትለዋ የሚሽነሪዎች ቅጥፈት ናት። እንደውም እናት ወተት ኖሯት ማጥባት ከቻለች ሁለት ዓመታት ሙሉውን ታጠባለች፦
2፥233 *"እናቶችም ልጆቻቸውን ሙሉ የኾኑን ሁለት ዓመታት ያጥቡ፡፡ ይህም ማጥባትን መሙላት ለሻ ሰው ነው"*፡፡ وَالْوَالِدَاتُ يُرْضِعْنَ أَوْلَادَهُنَّ حَوْلَيْنِ كَامِلَيْنِ ۖ لِمَنْ أَرَادَ أَن يُتِمَّ الرَّضَاعَةَ ۚ
"አንድ ዓመት ከዘጠኝ ወር ጡት መለያውም" የተባለው እና "ጡት መጣያውም በሁለት ዓመት ውስጥ ነው" የተባለው ትእዛዛዊ መርሕ ሳይሆን አብዛኛው ላይ ያለውን ጥቅላዊ ደንብ ነው። "ሙሉ የኾኑን ሁለት ዓመታት ያጥቡ" ግን ቀመራዊ መርሕ ነው። ይህም ማጥባትን መሙላት ለፈለገች እናት ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር ሠላሳ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 32
ሕፃናት ጡት እንዲጥሉ አላህ ያዘዘው ከምን ያህል ጊዜ በኋላ ነው?
ከ30 ወራት በኋላ፡-
ሱራ 46:15 “ሰውንም በወላጆቹ በጎ መዋልን በጥብቅ አዘዝነው እናቱ በችግር ላይ ሆና አረገዘችው በችግርም ወለደችው፥ እርግዝናውና ከጡት መለያውም ሠላሳ ወር ነው።
ከሁለት ዓመት (ከ24 ወራት) በኋላ፡-
ሱራ 31:14 “ሰውንም በወላጆቹ (በጎ እንዲያደርግ ) በጥብቅ አዘዝነው፤ እናቱ ከድካም በላይ በሆነ ድካም አረገዘችው፤ ጡት መጣያውም በሁለት ዓመት ውስጥ ነው፤ ለኔም ለወላጆችህም አመስግን በማለት (አዘዝነው)፤ መመለሻው ወደኔ ነው።”
መልስ
46፥15 ሰውንም በወላጆቹ በጎ መዋልን በጥብቅ አዘዝነው፡፡ እናቱ በችግር ላይ ኾና አረገዘችው፡፡ በችግርም ወለደችው፡፡ *"እርግዝናው እና ጡት መለያውም ሠላሳ ወር ነው"*፡፡ وَوَصَّيْنَا الْإِنسَانَ بِوَالِدَيْهِ إِحْسَانًا ۖ حَمَلَتْهُ أُمُّهُ كُرْهًا وَوَضَعَتْهُ كُرْهًا ۖ وَحَمْلُهُ وَفِصَالُهُ ثَلَاثُونَ شَهْرًا ۚ
"ሠላሳ ወር" ማለት "ሁለት ዓመት ከስድስት ወር" ነው፥ "እርግዝና" እና "ጡት መለያው" ሁለት ዑደት ነው። እርግዝና በአማካኝ ዘጠኝ ወር ሲሆን ሠላሳ ወሩ የሚቆጠረው ከእርግዝናው ሲሆን ጡት መጣያውን ለማግኘት ከሠላሳ ወር ላይ ዘጠኝ ወር መቀነስ ነው። ውጤቱ "ሃያ አንድ ወር" አሊያም አንድ ዓመት ከዘጠኝ ወር ይሆናል ማለት ነው። አንድ ዓመት ከዘጠኝ ወር ደግሞ በሁለት ዓመት ውስጥ ያለ ቁጥር ነው፦
31፥14 ሰውንም በወላጆቹ በጎ እንዲያደርግ በጥብቅ አዘዝነው፡፡ እናቱ ከድካም በላይ በሆነ ድካም አረገዘችው፡፡ *"ጡት መጣያውም በሁለት ዓመት ውስጥ ነው"*፡፡ ለእኔም ለወላጆችህም አመስግን በማለት አዘዝነው፡፡ መመለሻው ወደ እኔ ነው፡፡ وَوَصَّيْنَا الْإِنسَانَ بِوَالِدَيْهِ حَمَلَتْهُ أُمُّهُ وَهْنًا عَلَىٰ وَهْنٍ وَفِصَالُهُ فِي عَامَيْنِ أَنِ اشْكُرْ لِي وَلِوَالِدَيْكَ إِلَيَّ الْمَصِيرُ
"ፊ" ማለት فِي "ውስጥ" ማለት እንጂ "በኃላ" ማለት አይደለም። "በኃላ" የምትለዋ የሚሽነሪዎች ቅጥፈት ናት። እንደውም እናት ወተት ኖሯት ማጥባት ከቻለች ሁለት ዓመታት ሙሉውን ታጠባለች፦
2፥233 *"እናቶችም ልጆቻቸውን ሙሉ የኾኑን ሁለት ዓመታት ያጥቡ፡፡ ይህም ማጥባትን መሙላት ለሻ ሰው ነው"*፡፡ وَالْوَالِدَاتُ يُرْضِعْنَ أَوْلَادَهُنَّ حَوْلَيْنِ كَامِلَيْنِ ۖ لِمَنْ أَرَادَ أَن يُتِمَّ الرَّضَاعَةَ ۚ
"አንድ ዓመት ከዘጠኝ ወር ጡት መለያውም" የተባለው እና "ጡት መጣያውም በሁለት ዓመት ውስጥ ነው" የተባለው ትእዛዛዊ መርሕ ሳይሆን አብዛኛው ላይ ያለውን ጥቅላዊ ደንብ ነው። "ሙሉ የኾኑን ሁለት ዓመታት ያጥቡ" ግን ቀመራዊ መርሕ ነው። ይህም ማጥባትን መሙላት ለፈለገች እናት ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሠላሳ ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 33
ለጦርነት ላለመዝመት መሐመድን"ﷺ" ፈቃዱ የጠየቁት ሁሉ ተወቃሾች ናቸው ወይስ አይደሉም?
ሁሉም ተወቃሾች ናቸው፡-
9፡44-45 “እነዚያ በአላህና በመጨረሻዉ ቀን የሚያምኑት በገንዘቦቻቸዉና በነፍሶቻቸው ከመታገላቸው ለመቅረት ፈቃድን አይጠይቁህም፤ አላህም የሚፈሩትን ዐዋቂ ነው። ፈቃድን የሚጠይቁህ እነዚያ በአላህና በመጨረሻዉ ቀን የማያምኑት ልቦቻቸዉም የተጠራጠሩት ብቻ ናቸው፤ እነሱም በጥረጣሬያቸው ዉስጥ ይዋልላሉ።”
የማይወቀሱ አሉ፡-
9፡93 “የወቀሳ መንገዱ በነዚያ እነሱ ባለጸጋዎች ሆነዉ ሳሉ ለመቅረት ፈቃድ በሚጠይቁህ ሰዎች ላይ ብቻ ነዉ፣ ከቀሪዎቹ ጋር መኾናቸውን ወደዱ፤ አላህም በልቦቻቸው ላይ አተመባቸው፣ ስለዚህ እነሱ አያውቁም።”
መልስ
9፥44 *"እነዚያ በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑት በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው ከመታገላቸው ለመቅረት ፈቃድን አይጠይቁህም"*፡፡ አላህም የሚፈሩትን ዐዋቂ ነው፡፡ لَا يَسْتَأْذِنُكَ الَّذِينَ يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ أَن يُجَاهِدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ ۗ وَاللَّهُ عَلِيمٌ بِالْمُتَّقِينَ
በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑት ምዕመናን በገንዘቦቻቸውና በጉልበታቸው ጂሃድን ከመታገላቸው እንቅር ብለው ነቢያችንን"ﷺ" ፈቃድ አይጠይቁም። ምክንያቱም በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑ ሙዕሚን ስለሆኑ በራስ ለመታገል አቅም አላቸው ለመለገስም ገንዘብ አላቸው። ግን በራስ ለመታገል አቅም የሌላቸው ደካሞች፣ በሽተኞች እንዲሁ ገንዘብ የሌላቸው ለአላህና ለመልክተኛው ፍጹም ታዛዦች ከኾኑ ባይወጡም ወቀሳ የለባቸውም፦
8፥91 *በደካሞች ላይ በበሽተኞችም ላይ በነዚያም የሚያወጡት ገንዘብ በማያገኙት ላይ ለአላህና ለመልክተኛው ፍጹም ታዛዦች ከኾኑ ባይወጡም ኃጢኣት የለባቸውም"*፡፡ በበጎ አድራጊዎች ላይ የወቀሳ መንገድ ምንም የለባቸውም፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ لَّيْسَ عَلَى الضُّعَفَاءِ وَلَا عَلَى الْمَرْضَىٰ وَلَا عَلَى الَّذِينَ لَا يَجِدُونَ مَا يُنفِقُونَ حَرَجٌ إِذَا نَصَحُوا لِلَّهِ وَرَسُولِهِ ۚ مَا عَلَى الْمُحْسِنِينَ مِن سَبِيلٍ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
ይቀጥልና ዐውዱ የሚወቀሱት ዐቅም ኖራቸው ትግሉን ለመቅረት ነቢያችንን"ﷺ" ፈቃድ የሚጠይቁ ተጠራጣሪዎች ብቻ ነው፦
9፥93 *የወቀሳ መንገዱ በእነዚያ እነርሱ ባለጸጋዎች ኾነው ሳሉ ለመቅረት ፈቃድ በሚጠይቁህ ሰዎች ላይ ብቻ ነው፡፡ ከቀሪዎቹ ጋር መኾናቸውን ወደዱ፡፡ አላህም በልቦቻቸው ላይ አተመባቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም"*፡፡ إِنَّمَا السَّبِيلُ عَلَى الَّذِينَ يَسْتَأْذِنُونَكَ وَهُمْ أَغْنِيَاءُ ۚ رَضُوا بِأَن يَكُونُوا مَعَ الْخَوَالِفِ وَطَبَعَ اللَّهُ عَلَىٰ قُلُوبِهِمْ فَهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
"አላህም በልቦቻቸው ላይ አተመባቸው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። እነዚህ አላህ በልቦቻቸው ላይ ያተመባቸው ከሃድያን በዐቅም ጉዳይ ቀሪዎች ከሆኑት ደካሞች ጋር መቅረትን ፈለጉ፥ እነዚህ ነቢያችንን"ﷺ" ለመቅረት ፈቃድ የሚጠይቁት እነዚህ ዐቅም ኖሯቸው በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑት እና ልቦቻቸውም የተጠራጠሩት ናቸው፦
9፥45 *"ፈቃድን የሚጠይቁህ እነዚያ በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑት እና ልቦቻቸውም የተጠራጠሩት ብቻ ናቸው"*፡፡ እነርሱም በጥርጣሬያቸው ውስጥ ይዋልላሉ፡፡ إِنَّمَا يَسْتَأْذِنُكَ الَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ وَارْتَابَتْ قُلُوبُهُمْ فَهُمْ فِي رَيْبِهِمْ يَتَرَدَّدُونَ
"ወ" وَ ማለት "እና" ማለት ሲሆን አያያዥ መስተጻምር ነው። ይህም መስተጻምር በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑት እና ልቦቻቸውም የተጠራጠሩት ለመለየት የገባ ነው። "ልቦቻቸውም የተጠራጠሩት" በመጠራጠራቸው አላህም ልቦቻቸው ላይ ያተመባቸው ናቸው። ልቦቻቸውም የተጠራጠሩት ልባቸው ታትሟል፦
63፥3 ይህ *እነርሱ በምላስ ያመኑ ከዚያም በልብ የካዱ በመኾናቸው* ነው፡፡ *በልቦቻቸውም ላይ ታተመባቸው*፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም፡፡ ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ ءَامَنُوا۟ ثُمَّ كَفَرُوا۟ فَطُبِعَ عَلَىٰ قُلُوبِهِمْ فَهُمْ لَا يَفْقَهُونَ
47፥16 *እነዚህ እነዚያ በልቦቻቸው ላይ አላህ ያተመባቸው ዝንባሌዎቻቸውንም የተከተሉ ናቸው*፡፡ أُو۟لَٰٓئِكَ ٱلَّذِينَ طَبَعَ ٱللَّهُ عَلَىٰ قُلُوبِهِمْ وَٱتَّبَعُوٓا۟ أَهْوَآءَهُمْ
ስለዚህ በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑት በገንዘቦቻቸውና በጉልበታቸው አቅም የሌላቸው ደካሞች፣ በሽተኞች እንዲሁ ገንዘብ የሌላቸው ለመቅረት ቢጠይቁ ወቀሳ የለባቸውም። በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑት በገንዘቦቻቸውና በጉልበታቸው አቅም ያላቸው ጂሃድ ለመቅረት አይጠይቁም። እነዚያ በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑት ባለጸጎች ሆነው በገንዘቦቻቸውና በጉልበታቸው አቅም ያላቸው ጂሃድ ለመቅረት የሚጠይቁት ይወቀሳሉ።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር ሠላሳ ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 33
ለጦርነት ላለመዝመት መሐመድን"ﷺ" ፈቃዱ የጠየቁት ሁሉ ተወቃሾች ናቸው ወይስ አይደሉም?
ሁሉም ተወቃሾች ናቸው፡-
9፡44-45 “እነዚያ በአላህና በመጨረሻዉ ቀን የሚያምኑት በገንዘቦቻቸዉና በነፍሶቻቸው ከመታገላቸው ለመቅረት ፈቃድን አይጠይቁህም፤ አላህም የሚፈሩትን ዐዋቂ ነው። ፈቃድን የሚጠይቁህ እነዚያ በአላህና በመጨረሻዉ ቀን የማያምኑት ልቦቻቸዉም የተጠራጠሩት ብቻ ናቸው፤ እነሱም በጥረጣሬያቸው ዉስጥ ይዋልላሉ።”
የማይወቀሱ አሉ፡-
9፡93 “የወቀሳ መንገዱ በነዚያ እነሱ ባለጸጋዎች ሆነዉ ሳሉ ለመቅረት ፈቃድ በሚጠይቁህ ሰዎች ላይ ብቻ ነዉ፣ ከቀሪዎቹ ጋር መኾናቸውን ወደዱ፤ አላህም በልቦቻቸው ላይ አተመባቸው፣ ስለዚህ እነሱ አያውቁም።”
መልስ
9፥44 *"እነዚያ በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑት በገንዘቦቻቸውና በነፍሶቻቸው ከመታገላቸው ለመቅረት ፈቃድን አይጠይቁህም"*፡፡ አላህም የሚፈሩትን ዐዋቂ ነው፡፡ لَا يَسْتَأْذِنُكَ الَّذِينَ يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ أَن يُجَاهِدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ ۗ وَاللَّهُ عَلِيمٌ بِالْمُتَّقِينَ
በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑት ምዕመናን በገንዘቦቻቸውና በጉልበታቸው ጂሃድን ከመታገላቸው እንቅር ብለው ነቢያችንን"ﷺ" ፈቃድ አይጠይቁም። ምክንያቱም በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑ ሙዕሚን ስለሆኑ በራስ ለመታገል አቅም አላቸው ለመለገስም ገንዘብ አላቸው። ግን በራስ ለመታገል አቅም የሌላቸው ደካሞች፣ በሽተኞች እንዲሁ ገንዘብ የሌላቸው ለአላህና ለመልክተኛው ፍጹም ታዛዦች ከኾኑ ባይወጡም ወቀሳ የለባቸውም፦
8፥91 *በደካሞች ላይ በበሽተኞችም ላይ በነዚያም የሚያወጡት ገንዘብ በማያገኙት ላይ ለአላህና ለመልክተኛው ፍጹም ታዛዦች ከኾኑ ባይወጡም ኃጢኣት የለባቸውም"*፡፡ በበጎ አድራጊዎች ላይ የወቀሳ መንገድ ምንም የለባቸውም፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ لَّيْسَ عَلَى الضُّعَفَاءِ وَلَا عَلَى الْمَرْضَىٰ وَلَا عَلَى الَّذِينَ لَا يَجِدُونَ مَا يُنفِقُونَ حَرَجٌ إِذَا نَصَحُوا لِلَّهِ وَرَسُولِهِ ۚ مَا عَلَى الْمُحْسِنِينَ مِن سَبِيلٍ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
ይቀጥልና ዐውዱ የሚወቀሱት ዐቅም ኖራቸው ትግሉን ለመቅረት ነቢያችንን"ﷺ" ፈቃድ የሚጠይቁ ተጠራጣሪዎች ብቻ ነው፦
9፥93 *የወቀሳ መንገዱ በእነዚያ እነርሱ ባለጸጋዎች ኾነው ሳሉ ለመቅረት ፈቃድ በሚጠይቁህ ሰዎች ላይ ብቻ ነው፡፡ ከቀሪዎቹ ጋር መኾናቸውን ወደዱ፡፡ አላህም በልቦቻቸው ላይ አተመባቸው፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም"*፡፡ إِنَّمَا السَّبِيلُ عَلَى الَّذِينَ يَسْتَأْذِنُونَكَ وَهُمْ أَغْنِيَاءُ ۚ رَضُوا بِأَن يَكُونُوا مَعَ الْخَوَالِفِ وَطَبَعَ اللَّهُ عَلَىٰ قُلُوبِهِمْ فَهُمْ لَا يَعْلَمُونَ
"አላህም በልቦቻቸው ላይ አተመባቸው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። እነዚህ አላህ በልቦቻቸው ላይ ያተመባቸው ከሃድያን በዐቅም ጉዳይ ቀሪዎች ከሆኑት ደካሞች ጋር መቅረትን ፈለጉ፥ እነዚህ ነቢያችንን"ﷺ" ለመቅረት ፈቃድ የሚጠይቁት እነዚህ ዐቅም ኖሯቸው በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑት እና ልቦቻቸውም የተጠራጠሩት ናቸው፦
9፥45 *"ፈቃድን የሚጠይቁህ እነዚያ በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑት እና ልቦቻቸውም የተጠራጠሩት ብቻ ናቸው"*፡፡ እነርሱም በጥርጣሬያቸው ውስጥ ይዋልላሉ፡፡ إِنَّمَا يَسْتَأْذِنُكَ الَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ وَارْتَابَتْ قُلُوبُهُمْ فَهُمْ فِي رَيْبِهِمْ يَتَرَدَّدُونَ
"ወ" وَ ማለት "እና" ማለት ሲሆን አያያዥ መስተጻምር ነው። ይህም መስተጻምር በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑት እና ልቦቻቸውም የተጠራጠሩት ለመለየት የገባ ነው። "ልቦቻቸውም የተጠራጠሩት" በመጠራጠራቸው አላህም ልቦቻቸው ላይ ያተመባቸው ናቸው። ልቦቻቸውም የተጠራጠሩት ልባቸው ታትሟል፦
63፥3 ይህ *እነርሱ በምላስ ያመኑ ከዚያም በልብ የካዱ በመኾናቸው* ነው፡፡ *በልቦቻቸውም ላይ ታተመባቸው*፤ ስለዚህ እነርሱ አያውቁም፡፡ ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ ءَامَنُوا۟ ثُمَّ كَفَرُوا۟ فَطُبِعَ عَلَىٰ قُلُوبِهِمْ فَهُمْ لَا يَفْقَهُونَ
47፥16 *እነዚህ እነዚያ በልቦቻቸው ላይ አላህ ያተመባቸው ዝንባሌዎቻቸውንም የተከተሉ ናቸው*፡፡ أُو۟لَٰٓئِكَ ٱلَّذِينَ طَبَعَ ٱللَّهُ عَلَىٰ قُلُوبِهِمْ وَٱتَّبَعُوٓا۟ أَهْوَآءَهُمْ
ስለዚህ በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑት በገንዘቦቻቸውና በጉልበታቸው አቅም የሌላቸው ደካሞች፣ በሽተኞች እንዲሁ ገንዘብ የሌላቸው ለመቅረት ቢጠይቁ ወቀሳ የለባቸውም። በአላህና በመጨረሻው ቀን የሚያምኑት በገንዘቦቻቸውና በጉልበታቸው አቅም ያላቸው ጂሃድ ለመቅረት አይጠይቁም። እነዚያ በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑት ባለጸጎች ሆነው በገንዘቦቻቸውና በጉልበታቸው አቅም ያላቸው ጂሃድ ለመቅረት የሚጠይቁት ይወቀሳሉ።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሠላሳ አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 34
ሙሴ ሕዝቡን ነፃ ለማውጣት በተላከ ጊዜ ያመኑለት ጥቂት ወገኖቹ ብቻ ወይንስ የግብፅ ደጋሚዎችም ጭምር?
ጥቂት እስራኤላውያን ብቻ፡-
10፡83 “ለሙሳም ከፈርዖንና ከሹማምንቶቻቸው ማሰቃየትን ከመፍራት ጋር ከወገኖቹ የኾኑ ጥቂቶች ትውልዶች እንጂ አላመኑለትም፡፡ ፈርዖንም በምድር ላይ በእርግጥ የኮራ ነበር፡፡ እርሱም በእርግጥ ወሰን ካለፉት ነበር፡፡”
የግብፅ ደጋሚዎችም ጭምር፡-
7፡120-122 “ድግምተኞችም ሰጋጆች ኾነው ወደቁ። አሉ፦ በዓለማት ጌታ አመንን፤ በሙሳና በሃሩን ጌታ።” (እንዲሁም 20፡56-73፣ 26፡29-51)
መልስ
20፥70 *"ድግምተኞቹም ሰጋጆች ኾነው ወደቁ፡፡ «በሃሩንና በሙሳ ጌታ አመንን» አሉ"*፡፡ فَأُلْقِيَ السَّحَرَةُ سُجَّدًا قَالُوا آمَنَّا بِرَبِّ هَارُونَ وَمُوسَىٰ
እዚህ አንቀጽ ላይ እያወራ ያለው ስለ ድግምተኞቹ መሆኑን ልብ ይለዋል፣ ድግምተኞቹ የሙሳ አምላክ በሰራው ታምር አምነዋል፦
26፥47 እነሱም አሉ «በዓለማት ጌታ አመንን"*፡፡ قَالُوا آمَنَّا بِرَبِّ الْعَالَمِين
እዚህ ድረስ ከተግባባን ይጋጫል የተባለውን ሁለተኛውን አንቀጽ እስቲ እንመልከት፦
10፥83 ለሙሳም ከፈርዖንና ከሹማምንቶቻቸው ማሰቃየትን ከመፍራት ጋር *"ከወገኖቹ የኾኑ ጥቂቶች ትውልዶች እንጂ አላመኑለትም"*፡፡ ፈርዖንም በምድር ላይ በእርግጥ የኮራ ነበር፡፡ እርሱም በእርግጥ ወሰን ካለፉት ነበር፡፡ فَمَا آمَنَ لِمُوسَىٰ إِلَّا ذُرِّيَّةٌ مِّن قَوْمِهِ عَلَىٰ خَوْفٍ مِّن فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِمْ أَن يَفْتِنَهُمْ ۚ وَإِنَّ فِرْعَوْنَ لَعَالٍ فِي الْأَرْضِ وَإِنَّهُ لَمِنَ الْمُسْرِفِينَ
"ወገኖቹ" በሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ "ከ" የሚል መስተዋድድ ይጠቀማል። ስለዚህ ከወገኖቹ ጥቂት እንጂ አላመኑም፥ ግን ከወገኖቹ ውጪ ድግምተኞቹ በሃሩንና በሙሳ ጌታ አምነዋል። ሲቀጥል "ቀውም" قَوْم የሚለው የዐረቢኛ ቃል በአንድ አካባቢ ተመሳሳይ ባህል፣ ቋንቋ፣ አኗኗር፣ ታሪክ፣ መንግሥት እና ቦታ ያለው ማህበረሰብን ያመለክታል። ይህንን ከተረዳን ድግምተኞቹስ ከጥቂት ትውልድ መካከል የማይሆኑበት ምን ምክንያት አለው? አላህ ሙሳን ወደ ህዝቦቹ "በታምራት" እንደላከው እነዚያም ህዝቦች "ፈሮዖንና ሹማምንቶቹ" የሚጠቀልል መሆኑን ለማመልከት፦ "ወደ ፈሮዖንና ወደ ሹማምንቶቹ በእርግጥ ላክን" በማለት ይናገራል፦
14፥5 ሙሳንም *"ወገኖችህን ከጨለማዎች ወደ ብርሃን አውጣ አላህንም ቀኖች አስገንዝባቸው በማለት በተዓምራታችን በእርግጥ ላክነው"*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ بِآيَاتِنَا أَنْ أَخْرِجْ قَوْمَكَ مِنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ وَذَكِّرْهُم بِأَيَّامِ اللَّه
43፥46 *"ሙሳንም በተዓምራቶቻችን ወደ ፈርዖንና ወደ ሹማምንቶቹ በእርግጥ ላክን"*፡፡ «እኔ የዓለማት ጌታ መልክተኛ ነኝ» አላቸውም፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ بِآيَاتِنَا إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِ فَقَالَ إِنِّي رَسُولُ رَبِّ الْعَالَمِينَ
ከሹማምቶቹ መካከል ድግምተኞቹ የሙሳ አምላክ በሰራው ታምር አምነዋል። ሢሰልስ "ኢላ" إِلَّا የሚለው አፍራሽ ቃል “ኢስቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ማለትም “ግድባዊት”Exceptional” ሆኖ የመጣው አንጻራዊ ሆኖ ነው፥ "ከወገኖቹ የኾኑ ጥቂቶች ትውልዶች እንጂ አላመኑለትም" ማለት "ወገኖቹ ብቻ አመኑ" የሚለውን አያሲዝም። ምክንያቱም በአንጻራዊነት ስለመጣ። ለምሳሌ፦
43፥59 እርሱ በርሱ ላይ የለገስንለት ለእስራኤለም ልጆች ተዓምር ያደረግነው የኾነ *"ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም"*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا عَبْدٌ أَنْعَمْنَا عَلَيْهِ وَجَعَلْنَٰهُ مَثَلًۭا لِّبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ
"ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም" ማለት ነቢይና መልእክተኛ አይደለም ማለትን እንደማያሲዝ ሁሉ ከላይ ያለውን ጥቅስ በዚህ ልክና መልክ መረዳት ይቻላል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር ሠላሳ አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 34
ሙሴ ሕዝቡን ነፃ ለማውጣት በተላከ ጊዜ ያመኑለት ጥቂት ወገኖቹ ብቻ ወይንስ የግብፅ ደጋሚዎችም ጭምር?
ጥቂት እስራኤላውያን ብቻ፡-
10፡83 “ለሙሳም ከፈርዖንና ከሹማምንቶቻቸው ማሰቃየትን ከመፍራት ጋር ከወገኖቹ የኾኑ ጥቂቶች ትውልዶች እንጂ አላመኑለትም፡፡ ፈርዖንም በምድር ላይ በእርግጥ የኮራ ነበር፡፡ እርሱም በእርግጥ ወሰን ካለፉት ነበር፡፡”
የግብፅ ደጋሚዎችም ጭምር፡-
7፡120-122 “ድግምተኞችም ሰጋጆች ኾነው ወደቁ። አሉ፦ በዓለማት ጌታ አመንን፤ በሙሳና በሃሩን ጌታ።” (እንዲሁም 20፡56-73፣ 26፡29-51)
መልስ
20፥70 *"ድግምተኞቹም ሰጋጆች ኾነው ወደቁ፡፡ «በሃሩንና በሙሳ ጌታ አመንን» አሉ"*፡፡ فَأُلْقِيَ السَّحَرَةُ سُجَّدًا قَالُوا آمَنَّا بِرَبِّ هَارُونَ وَمُوسَىٰ
እዚህ አንቀጽ ላይ እያወራ ያለው ስለ ድግምተኞቹ መሆኑን ልብ ይለዋል፣ ድግምተኞቹ የሙሳ አምላክ በሰራው ታምር አምነዋል፦
26፥47 እነሱም አሉ «በዓለማት ጌታ አመንን"*፡፡ قَالُوا آمَنَّا بِرَبِّ الْعَالَمِين
እዚህ ድረስ ከተግባባን ይጋጫል የተባለውን ሁለተኛውን አንቀጽ እስቲ እንመልከት፦
10፥83 ለሙሳም ከፈርዖንና ከሹማምንቶቻቸው ማሰቃየትን ከመፍራት ጋር *"ከወገኖቹ የኾኑ ጥቂቶች ትውልዶች እንጂ አላመኑለትም"*፡፡ ፈርዖንም በምድር ላይ በእርግጥ የኮራ ነበር፡፡ እርሱም በእርግጥ ወሰን ካለፉት ነበር፡፡ فَمَا آمَنَ لِمُوسَىٰ إِلَّا ذُرِّيَّةٌ مِّن قَوْمِهِ عَلَىٰ خَوْفٍ مِّن فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِمْ أَن يَفْتِنَهُمْ ۚ وَإِنَّ فِرْعَوْنَ لَعَالٍ فِي الْأَرْضِ وَإِنَّهُ لَمِنَ الْمُسْرِفِينَ
"ወገኖቹ" በሚለው ቃል መነሻ ቅጥያ ላይ "ከ" የሚል መስተዋድድ ይጠቀማል። ስለዚህ ከወገኖቹ ጥቂት እንጂ አላመኑም፥ ግን ከወገኖቹ ውጪ ድግምተኞቹ በሃሩንና በሙሳ ጌታ አምነዋል። ሲቀጥል "ቀውም" قَوْم የሚለው የዐረቢኛ ቃል በአንድ አካባቢ ተመሳሳይ ባህል፣ ቋንቋ፣ አኗኗር፣ ታሪክ፣ መንግሥት እና ቦታ ያለው ማህበረሰብን ያመለክታል። ይህንን ከተረዳን ድግምተኞቹስ ከጥቂት ትውልድ መካከል የማይሆኑበት ምን ምክንያት አለው? አላህ ሙሳን ወደ ህዝቦቹ "በታምራት" እንደላከው እነዚያም ህዝቦች "ፈሮዖንና ሹማምንቶቹ" የሚጠቀልል መሆኑን ለማመልከት፦ "ወደ ፈሮዖንና ወደ ሹማምንቶቹ በእርግጥ ላክን" በማለት ይናገራል፦
14፥5 ሙሳንም *"ወገኖችህን ከጨለማዎች ወደ ብርሃን አውጣ አላህንም ቀኖች አስገንዝባቸው በማለት በተዓምራታችን በእርግጥ ላክነው"*፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ بِآيَاتِنَا أَنْ أَخْرِجْ قَوْمَكَ مِنَ الظُّلُمَاتِ إِلَى النُّورِ وَذَكِّرْهُم بِأَيَّامِ اللَّه
43፥46 *"ሙሳንም በተዓምራቶቻችን ወደ ፈርዖንና ወደ ሹማምንቶቹ በእርግጥ ላክን"*፡፡ «እኔ የዓለማት ጌታ መልክተኛ ነኝ» አላቸውም፡፡ وَلَقَدْ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ بِآيَاتِنَا إِلَىٰ فِرْعَوْنَ وَمَلَئِهِ فَقَالَ إِنِّي رَسُولُ رَبِّ الْعَالَمِينَ
ከሹማምቶቹ መካከል ድግምተኞቹ የሙሳ አምላክ በሰራው ታምር አምነዋል። ሢሰልስ "ኢላ" إِلَّا የሚለው አፍራሽ ቃል “ኢስቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ማለትም “ግድባዊት”Exceptional” ሆኖ የመጣው አንጻራዊ ሆኖ ነው፥ "ከወገኖቹ የኾኑ ጥቂቶች ትውልዶች እንጂ አላመኑለትም" ማለት "ወገኖቹ ብቻ አመኑ" የሚለውን አያሲዝም። ምክንያቱም በአንጻራዊነት ስለመጣ። ለምሳሌ፦
43፥59 እርሱ በርሱ ላይ የለገስንለት ለእስራኤለም ልጆች ተዓምር ያደረግነው የኾነ *"ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም"*፡፡ إِنْ هُوَ إِلَّا عَبْدٌ أَنْعَمْنَا عَلَيْهِ وَجَعَلْنَٰهُ مَثَلًۭا لِّبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ
"ባሪያ እንጅ ሌላ አይደለም" ማለት ነቢይና መልእክተኛ አይደለም ማለትን እንደማያሲዝ ሁሉ ከላይ ያለውን ጥቅስ በዚህ ልክና መልክ መረዳት ይቻላል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሠላሳ አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 35
ዒሳ እንደ ማንኛውም ሰው የሆነ ሰው ወይንስ የአላህ ቃልና መንፈስ ብቻ?
እንደ ማንኛውም ሰው የሆነ ሰው፡-
5፡75 “የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፤ (ሁለቱም) ምግብን የሚበሉ ነበሩ፤ አንቀጾችን ለነርሱ (ለከሐዲዎች) እንዴት እንደምናብራራ ተመልከት፤ ከዚያም (ከውነት) እንዴት እንደሚመለሱ ተመልከት።”
የአላህ ቃልና መንፈስ ብቻ፡-
4፡171 “እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ፣ ወደ መርየም የጣላት (የሁን) ቃሉም ከርሱ የሆነ መንፈስም ብቻ ነው፤ …”
መልስ
ከላም” كَلَٰم የሚለው ተባታይ ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው፤ “ከሊማህ” كَلِمَة ደግሞ የከላም አንስታይ ነው፤ የከሊማህ ብዙ ቁጥር “ከሊመት” ِكَلِمَةٍ ሲሆን “ቃላት” ማለት ነው። አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባህርይ” አለው፤ አምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባህርይ ነው፤ “ከላም” እራሱ “ሐርፍ” حَرْف ማለትም “ሆሄ” ነው።
አላህ “አል-ኻሊቅ” الخَٰلِق ማለትም “ፈጣሪ” ሲሆን ነገር ሁሉ “መኽሉቅ” مَخْلُق ነው፤ አላህ ነገርን የሚፈጥርበት ንግግሩ ደግሞ ፈጣሪም ፍጡርም ሳይሆን የራሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ደግሞ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፤ ነገር ማስገኘት በሻ ጊዜ “ኹን” ይለዋል፤ ወዲያው ይኾናልም፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
36፥82 *ነገሩም አንዳችን በሻ ጊዜ “ኹን” ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም*፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
40፥68 እርሱ ያ ሕያው የሚያደርግ የሚገድልም ነው፡፡ *አንዳችን ነገር በሻም ጊዜ ለእርሱ የሚለውን «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ هُوَ الَّذِي يُحْيِي وَيُمِيتُ ۖ فَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ቁጥር ሠላሳ አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 35
ዒሳ እንደ ማንኛውም ሰው የሆነ ሰው ወይንስ የአላህ ቃልና መንፈስ ብቻ?
እንደ ማንኛውም ሰው የሆነ ሰው፡-
5፡75 “የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፤ (ሁለቱም) ምግብን የሚበሉ ነበሩ፤ አንቀጾችን ለነርሱ (ለከሐዲዎች) እንዴት እንደምናብራራ ተመልከት፤ ከዚያም (ከውነት) እንዴት እንደሚመለሱ ተመልከት።”
የአላህ ቃልና መንፈስ ብቻ፡-
4፡171 “እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ፣ ወደ መርየም የጣላት (የሁን) ቃሉም ከርሱ የሆነ መንፈስም ብቻ ነው፤ …”
መልስ
ከላም” كَلَٰم የሚለው ተባታይ ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው፤ “ከሊማህ” كَلِمَة ደግሞ የከላም አንስታይ ነው፤ የከሊማህ ብዙ ቁጥር “ከሊመት” ِكَلِمَةٍ ሲሆን “ቃላት” ማለት ነው። አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባህርይ” አለው፤ አምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባህርይ ነው፤ “ከላም” እራሱ “ሐርፍ” حَرْف ማለትም “ሆሄ” ነው።
አላህ “አል-ኻሊቅ” الخَٰلِق ማለትም “ፈጣሪ” ሲሆን ነገር ሁሉ “መኽሉቅ” مَخْلُق ነው፤ አላህ ነገርን የሚፈጥርበት ንግግሩ ደግሞ ፈጣሪም ፍጡርም ሳይሆን የራሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ደግሞ የሁሉ ነገር ፈጣሪ ነው፤ ነገር ማስገኘት በሻ ጊዜ “ኹን” ይለዋል፤ ወዲያው ይኾናልም፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው*፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
36፥82 *ነገሩም አንዳችን በሻ ጊዜ “ኹን” ማለት ነው፡፡ ወዲያው ይኾናልም*፡፡ إِنَّمَا أَمْرُهُ إِذَا أَرَادَ شَيْئًا أَن يَقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
40፥68 እርሱ ያ ሕያው የሚያደርግ የሚገድልም ነው፡፡ *አንዳችን ነገር በሻም ጊዜ ለእርሱ የሚለውን «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ هُوَ الَّذِي يُحْيِي وَيُمِيتُ ۖ فَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
16፥40 *ለማንኛውም ነገር መኾኑን በሻነው ጊዜ ቃላችን ለእርሱ “ኹን” ማለት ብቻ ነው፤ ወዲውም ይኾናል*፡፡ إِنَّمَا قَوْلُنَا لِشَيْءٍ إِذَا أَرَدْنَاهُ أَن نَّقُولَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
“ቃላችን” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፤ “ሸይዕ” شَىْء ማለት “ነገር’thing” ማለት ሲሆን “ነገር” በሚለው ቃል ውስጥ ፍጥረት ይካተታል፤ የሚፈጥበት የይኹን ቃል ግን ከነገር ውጪ የፈጣሪ ባህርይ ነው፤ ክርስቲያኖች ፈጣሪ ልጅ አለው ሲሉ አምላካችን አላህ፦ “ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው “ኹን” ነው፤ ወዲያውም ይኾናል” የሚል ምላሽ ሰጠ፦
2፥116 *አላህም ልጅ አለው አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ሁሉም ለእርሱ ታዛዦች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱللَّهُ وَلَدًۭا ۗ سُبْحَٰنَهُۥ ۖ بَل لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ كُلٌّۭ لَّهُۥ قَٰنِتُونَ
2፥117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ *ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ለአላህ ልጅ መውለድ አያስፈልገው፤ ነገርን ማስገኘት ሲፈልግ በንግግሩ “ኹን” ይላል ይሆናል፤ መርየምም”ዐ.ሰ.”፦ “ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?” ስትል፤ መለኮታዊ ምላሽ፦ “አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል” የሚል ምላሽ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አንድ ጊዜ ነጅራኖች ማለትም የየመን ክርስቲያኖች፦ “ዒሣ የአላህ ልጅ ካልሆነ እንግዲያውስ አባቱ ማን ነው? ብለው ጠየቁ፤ አምላካችን አላህም ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
3፥59 አላህ ዘንድ *የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አላህ አደምን ከዐፈር ቅርጹን ካበጀ በኃላ በቃሉ “ኹን” አለው ሰው ሆነ፤ በተመሳሳይም ዒሣን ከመርየም “ኹን” አለው ሰው ሆነ፤ “ወከሊመቱሁ አልቃሃ ኢላ መርየም* وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَمَ ማለትም “ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃል ነው” የሚለው ለዛ ነው፦
4:171 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ፣ *ወደ መርየም የጣላት የሁን ቃሉም ነው፤ ከእርሱ የሆነ መንፈስም ብቻ ነው"*። يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ
ልብ አድርግ “ከሊመት” كَلِمَت ነው፤ ዒሣን ወንድ እንጂ ሴት አይደለም፤ “የይኹን ቃል” መንስኤ ሲሆን ዒሣ ውጤት ነው። ሲቀጥ "ብቻ" የሚለው የዐረቢኛ ቃል "ወሒድ" وَاحِد ነው፥ "ወሒድ" የሚል ቃል አንቀጹ ላይ የለም። ሢሰልስ ከአላህ የሆነው መንፈስ ነው ማለት የዒሣ መንፈስ ከአላህ የሆነ ነው ማለት ነው፥ "ሩሑ ሚንሁ" رُوحٌۭ مِّنْهُ የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። ከመርየም አካል ሲሆን "ከእርሱ(ከአላህ) የሆነው መንፈስ ነው፥ የማንኛውም ሰው አካል ከወላጆቹ ሲሆን ሩሕ ግን ከአላህ ነው፦
17፥85 *ከሩሕም ይጠይቁሃል፡፡ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው* ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الرُّوحِ ۖ قُلِ الرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّي وَمَا أُوتِيتُم مِّنَ الْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًا
ስለዚህ ሰው የሩሕ እና የአካል ውሕደት ከሆነ የመርየም ልጅ ዒሣ ልክ እንደ እናቱ ምግብ የሚበላ ሰው ነበር፦
5፥75 *"የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፡፡ ሁለቱም ምግብን የሚበሉ ነበሩ"*፤ አንቀጾችን ለነርሱ ለከሓዲዎች እንዴት እንደምናብራራ ተመልከት ከዚያም ከእውነት እንዴት እንደሚመለሱ ተመልከት፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ ۖ كَانَا يَأْكُلَانِ الطَّعَامَ ۗ انظُرْ كَيْفَ نُبَيِّنُ لَهُمُ الْآيَاتِ ثُمَّ انظُرْ أَنَّىٰ يُؤْفَكُون
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
2፥116 *አላህም ልጅ አለው አሉ፡፡ ከሚሉት ጥራት ተገባው፡፡ አይደለም በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የእርሱ ነው፡፡ ሁሉም ለእርሱ ታዛዦች ናቸው*፡፡ وَقَالُوا۟ ٱتَّخَذَ ٱللَّهُ وَلَدًۭا ۗ سُبْحَٰنَهُۥ ۖ بَل لَّهُۥ مَا فِى ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِ ۖ كُلٌّۭ لَّهُۥ قَٰنِتُونَ
2፥117 ሰማያትንና ምድርን ያለብጤ ፈጣሪ ነው፤ *ነገርንም ማስገኘት በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው፡- «ኹን» ነው፤ ወዲያውም ይኾናል*፡፡ بَدِيعُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۖ وَإِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
19፥35 *ለአላህ ልጅን መያዝ አይገባውም፡፡ ከጉድለት ሁሉ ጠራ፡፡ ነገርን በሻ ጊዜ ለእርሱ የሚለው «ኹን» ነው ወዲያውም ይኾናል*፡፡ مَا كَانَ لِلَّهِ أَن يَتَّخِذَ مِن وَلَدٍ ۖ سُبْحَانَهُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ለአላህ ልጅ መውለድ አያስፈልገው፤ ነገርን ማስገኘት ሲፈልግ በንግግሩ “ኹን” ይላል ይሆናል፤ መርየምም”ዐ.ሰ.”፦ “ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል?” ስትል፤ መለኮታዊ ምላሽ፦ “አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል” የሚል ምላሽ ነው፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አንድ ጊዜ ነጅራኖች ማለትም የየመን ክርስቲያኖች፦ “ዒሣ የአላህ ልጅ ካልሆነ እንግዲያውስ አባቱ ማን ነው? ብለው ጠየቁ፤ አምላካችን አላህም ይህንን አንቀጽ አወረደ፦
3፥59 አላህ ዘንድ *የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ اللَّهِ كَمَثَلِ آدَمَ ۖ خَلَقَهُ مِن تُرَابٍ ثُمَّ قَالَ لَهُ كُن فَيَكُونُ
አላህ አደምን ከዐፈር ቅርጹን ካበጀ በኃላ በቃሉ “ኹን” አለው ሰው ሆነ፤ በተመሳሳይም ዒሣን ከመርየም “ኹን” አለው ሰው ሆነ፤ “ወከሊመቱሁ አልቃሃ ኢላ መርየም* وَكَلِمَتُهُ أَلْقَاهَا إِلَىٰ مَرْيَمَ ማለትም “ወደ መርየም የጣላት የይኹን ቃል ነው” የሚለው ለዛ ነው፦
4:171 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በሃይማኖታችሁ ወሰንን አትለፉ፤ በአላህም ላይ እውነትን እንጂ አትናገሩ፤ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ዒሳ፣ የአላህ መልክተኛ፣ *ወደ መርየም የጣላት የሁን ቃሉም ነው፤ ከእርሱ የሆነ መንፈስም ብቻ ነው"*። يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لَا تَغْلُوا۟ فِى دِينِكُمْ وَلَا تَقُولُوا۟ عَلَى ٱللَّهِ إِلَّا ٱلْحَقَّ ۚ إِنَّمَا ٱلْمَسِيحُ عِيسَى ٱبْنُ مَرْيَمَ رَسُولُ ٱللَّهِ وَكَلِمَتُهُۥٓ أَلْقَىٰهَآ إِلَىٰ مَرْيَمَ وَرُوحٌۭ مِّنْهُ
ልብ አድርግ “ከሊመት” كَلِمَت ነው፤ ዒሣን ወንድ እንጂ ሴት አይደለም፤ “የይኹን ቃል” መንስኤ ሲሆን ዒሣ ውጤት ነው። ሲቀጥ "ብቻ" የሚለው የዐረቢኛ ቃል "ወሒድ" وَاحِد ነው፥ "ወሒድ" የሚል ቃል አንቀጹ ላይ የለም። ሢሰልስ ከአላህ የሆነው መንፈስ ነው ማለት የዒሣ መንፈስ ከአላህ የሆነ ነው ማለት ነው፥ "ሩሑ ሚንሁ" رُوحٌۭ مِّنْهُ የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። ከመርየም አካል ሲሆን "ከእርሱ(ከአላህ) የሆነው መንፈስ ነው፥ የማንኛውም ሰው አካል ከወላጆቹ ሲሆን ሩሕ ግን ከአላህ ነው፦
17፥85 *ከሩሕም ይጠይቁሃል፡፡ «ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው* ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም» በላቸው፡፡ وَيَسْأَلُونَكَ عَنِ الرُّوحِ ۖ قُلِ الرُّوحُ مِنْ أَمْرِ رَبِّي وَمَا أُوتِيتُم مِّنَ الْعِلْمِ إِلَّا قَلِيلًا
ስለዚህ ሰው የሩሕ እና የአካል ውሕደት ከሆነ የመርየም ልጅ ዒሣ ልክ እንደ እናቱ ምግብ የሚበላ ሰው ነበር፦
5፥75 *"የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ እናቱም በጣም እውነተኛ ናት፡፡ ሁለቱም ምግብን የሚበሉ ነበሩ"*፤ አንቀጾችን ለነርሱ ለከሓዲዎች እንዴት እንደምናብራራ ተመልከት ከዚያም ከእውነት እንዴት እንደሚመለሱ ተመልከት፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَةٌ ۖ كَانَا يَأْكُلَانِ الطَّعَامَ ۗ انظُرْ كَيْفَ نُبَيِّنُ لَهُمُ الْآيَاتِ ثُمَّ انظُرْ أَنَّىٰ يُؤْفَكُون
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሠላሳ ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 36
የዒሳ “አፈጣጠር” እንደ አደም ከአፈር ወይንስ በልደት?
እንደ አደም፡-
3፡59 “አላህ ዘንድ የዒሳ ምሳሌ፥ እንደ አደም ብጤ ነዉ፤ ከዐፈር ፈጠረዉ፤ ከዚያም ለርሱ (ሰዉ) ሁን አለዉ፥ ሆነም።”
በልደት፡-
19፡22-23 “ወዲያዉኑም አረገዘችዉ፤ በርሱም በሆድዋ ይዛዉ ወደ ሩቅ ስፍራ ገለል አለች። ምጡም ወደ ዘንባባይቱ ግንድ አስጠጋት…”
መልስ
ሰው የተፈጠረው ከምድር ነው፤ “ምድር” የሚለው ቃል ተክቶ የመጣ “ሃ” ْهَا ማለትም “እርሷ” የሚል ተውላጠ-ስም አለ፤ “ሃ” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ አለ፦
20፥ 55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ*፡፡ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፡፡ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን፡፡ مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
ይህ የሚያሳየው ሰው የተፈጠረው ከምድር ነው፤ ምድር ለአካል መሰራት ግኡዝ ንጥረ-ነገር ነው፤ አላህ ምድርን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “አርዲ” أَرْضِي ማለትም “ምድሬ” በማለት በአገናዛቢ ተውላጠ-ስም ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! *ምድሬ* በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ እኔንም ብቻ አምልኩኝ፡፡ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ وَاسِعَةٌ فَإِيَّايَ فَاعْبُدُونِ
ይህንን ከምድር የተፈጠረውን ሰው አላህ በሩሕ ሕያው ያደርገዋል፤ “ሩሕ” رُوح ማለትም “መንፈስ” አላህ ግኡዛን ነገሮችን ህያው የሚያደርግበት ንጥረ-ነገር ነው። አላህ ከምድር በተፈጠረው አካል ከመንፈሱ ሲነፋበት ያ ግኡዝ አካል ሕያው ሆነ፦
38፥72 *ፍጥረቱንም ባስተካከልኩ እና ከመንፈሴ በነፋሁበት ጊዜ* ለእርሱ ሰጋጆች ኾናችሁ ውደቁ» አልኩ፡፡ فَإِذَا سَوَّيْتُهُۥ وَنَفَخْتُ فِيهِ مِن رُّوحِى فَقَعُوا۟ لَهُۥ سَٰجِدِينَ
“ሩሕ” رُوح በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የሚል መነሻ ቅጥያ አለ፤ ይህ የሚያሳየው “ሩሕ” አካል ህያው የሚሆንበት ንጥረ-ነገር መሆኑን ነው፤ "ከ"ምድር "ከ"መንፈስ የሚለው ቃላት ይሰመርበት። አላህ ምድርን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “አርዲ” أَرْضِي ማለትም “ምድሬ” በማለት እንደተናገረ ሁሉ በተመሳሳይም ሩሕን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “ሩሒ” رُّوحِى ማለትም “መንፈሴ” በማለት በአገናዛቢ ተውላጠ-ስም” ተናግሯል። ምድርም መንፈስም የሰው ምንነት ነው፥ አላህ ልክ አደምን ከዐፈር ሰርቶ ከመንፈሱ አካሉ ላይ ሲነፋበት ሰው እንደሆነ ሁሉ መርየም ውስጥ ያለውን አካል ከመንፈሱ ሲነፋበት ዒሣ ሰው ሆነ፦
21፥91 ያችንም ብልቷን የጠበቀቺውን *"በእርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን"* እርሷንም ልጅዋንም ለዓለማት ተዓምር ያደረግናትን መርየምን አስታውስ፡፡ وَالَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهَا مِن رُّوحِنَا وَجَعَلْنَاهَا وَابْنَهَا آيَةً لِّلْعَالَمِينَ
ዐደም እና ዒሣ አፈጣጠራቸው የሚያመሳስላቸው ለዚህ ነው፦
3፥59 *”አላህ ዘንድ የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም"*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ ٱللَّهِ كَمَثَلِ ءَادَمَ ۖ خَلَقَهُۥ مِن تُرَابٍۢ ثُمَّ قَالَ لَهُۥ كُن فَيَكُونُ
"ኸለቀ" خَلَقَ ማለትም "ፈጠረ" በሚለው ግስ መዳረሻ ቅጥያ ላይ "ሁ" هُۥ ማለት "እርሱ" የሚል ተሳቢ ተውላጠ-ስም አለ፥ ይህም የስም ምትክ "ኣደም" ءَادَم የሚለውን የተጻውዖ ስም ተክቶ የመጣ ነው። "ከአፈር" ፈጠረው የሚለው አደምን እንጂ በፍጹም ዒሣን አይደለም። አደም እና ዒሣ የተመሳሰሉበት ነጥብ የተፈጠሩበት ንጥረ-ነገር ሳይሆን የተፈጠሩበት ሁኔታ ነው፣ ሁለቱም በታምር ኹን በሚለው ቃል መፈጠራቸው ነው። አላህ ዐደምን ከዐፈር ፈጥሮ ኹን እንዳለው እንደሆነ ሁሉ ዒሣን ከመርየም ኹን በማለት ፈጥሮታል፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር ሠላሳ ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 36
የዒሳ “አፈጣጠር” እንደ አደም ከአፈር ወይንስ በልደት?
እንደ አደም፡-
3፡59 “አላህ ዘንድ የዒሳ ምሳሌ፥ እንደ አደም ብጤ ነዉ፤ ከዐፈር ፈጠረዉ፤ ከዚያም ለርሱ (ሰዉ) ሁን አለዉ፥ ሆነም።”
በልደት፡-
19፡22-23 “ወዲያዉኑም አረገዘችዉ፤ በርሱም በሆድዋ ይዛዉ ወደ ሩቅ ስፍራ ገለል አለች። ምጡም ወደ ዘንባባይቱ ግንድ አስጠጋት…”
መልስ
ሰው የተፈጠረው ከምድር ነው፤ “ምድር” የሚለው ቃል ተክቶ የመጣ “ሃ” ْهَا ማለትም “እርሷ” የሚል ተውላጠ-ስም አለ፤ “ሃ” በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ መነሻ ቅጥያ አለ፦
20፥ 55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ*፡፡ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፡፡ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን፡፡ مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
ይህ የሚያሳየው ሰው የተፈጠረው ከምድር ነው፤ ምድር ለአካል መሰራት ግኡዝ ንጥረ-ነገር ነው፤ አላህ ምድርን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “አርዲ” أَرْضِي ማለትም “ምድሬ” በማለት በአገናዛቢ ተውላጠ-ስም ይናገራል፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! *ምድሬ* በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ እኔንም ብቻ አምልኩኝ፡፡ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ وَاسِعَةٌ فَإِيَّايَ فَاعْبُدُونِ
ይህንን ከምድር የተፈጠረውን ሰው አላህ በሩሕ ሕያው ያደርገዋል፤ “ሩሕ” رُوح ማለትም “መንፈስ” አላህ ግኡዛን ነገሮችን ህያው የሚያደርግበት ንጥረ-ነገር ነው። አላህ ከምድር በተፈጠረው አካል ከመንፈሱ ሲነፋበት ያ ግኡዝ አካል ሕያው ሆነ፦
38፥72 *ፍጥረቱንም ባስተካከልኩ እና ከመንፈሴ በነፋሁበት ጊዜ* ለእርሱ ሰጋጆች ኾናችሁ ውደቁ» አልኩ፡፡ فَإِذَا سَوَّيْتُهُۥ وَنَفَخْتُ فِيهِ مِن رُّوحِى فَقَعُوا۟ لَهُۥ سَٰجِدِينَ
“ሩሕ” رُوح በሚለው ቃል ላይ “ሚን” مِنْ ማለትም “ከ” የሚል መነሻ ቅጥያ አለ፤ ይህ የሚያሳየው “ሩሕ” አካል ህያው የሚሆንበት ንጥረ-ነገር መሆኑን ነው፤ "ከ"ምድር "ከ"መንፈስ የሚለው ቃላት ይሰመርበት። አላህ ምድርን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “አርዲ” أَرْضِي ማለትም “ምድሬ” በማለት እንደተናገረ ሁሉ በተመሳሳይም ሩሕን ወደ እራሱ በማስጠጋት እልቅና ክብር ለመስጠት “ሩሒ” رُّوحِى ማለትም “መንፈሴ” በማለት በአገናዛቢ ተውላጠ-ስም” ተናግሯል። ምድርም መንፈስም የሰው ምንነት ነው፥ አላህ ልክ አደምን ከዐፈር ሰርቶ ከመንፈሱ አካሉ ላይ ሲነፋበት ሰው እንደሆነ ሁሉ መርየም ውስጥ ያለውን አካል ከመንፈሱ ሲነፋበት ዒሣ ሰው ሆነ፦
21፥91 ያችንም ብልቷን የጠበቀቺውን *"በእርሷም ውስጥ ከመንፈሳችን የነፋንባትን"* እርሷንም ልጅዋንም ለዓለማት ተዓምር ያደረግናትን መርየምን አስታውስ፡፡ وَالَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهَا مِن رُّوحِنَا وَجَعَلْنَاهَا وَابْنَهَا آيَةً لِّلْعَالَمِينَ
ዐደም እና ዒሣ አፈጣጠራቸው የሚያመሳስላቸው ለዚህ ነው፦
3፥59 *”አላህ ዘንድ የዒሳ ምሳሌ እንደ አዳም ብጤ ነው፡፡ ከዐፈር ፈጠረው፡፡ ከዚያም ለእርሱ «ኹን» አለው፤ ኾነም"*፡፡ إِنَّ مَثَلَ عِيسَىٰ عِندَ ٱللَّهِ كَمَثَلِ ءَادَمَ ۖ خَلَقَهُۥ مِن تُرَابٍۢ ثُمَّ قَالَ لَهُۥ كُن فَيَكُونُ
"ኸለቀ" خَلَقَ ማለትም "ፈጠረ" በሚለው ግስ መዳረሻ ቅጥያ ላይ "ሁ" هُۥ ማለት "እርሱ" የሚል ተሳቢ ተውላጠ-ስም አለ፥ ይህም የስም ምትክ "ኣደም" ءَادَم የሚለውን የተጻውዖ ስም ተክቶ የመጣ ነው። "ከአፈር" ፈጠረው የሚለው አደምን እንጂ በፍጹም ዒሣን አይደለም። አደም እና ዒሣ የተመሳሰሉበት ነጥብ የተፈጠሩበት ንጥረ-ነገር ሳይሆን የተፈጠሩበት ሁኔታ ነው፣ ሁለቱም በታምር ኹን በሚለው ቃል መፈጠራቸው ነው። አላህ ዐደምን ከዐፈር ፈጥሮ ኹን እንዳለው እንደሆነ ሁሉ ዒሣን ከመርየም ኹን በማለት ፈጥሮታል፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
በግ በግን ከወለደ ሁለት በጎች ናቸው እንጂ ሁለቱ አንድ በግ አይባሉም፥ ሰው ሰውን ከወለደ ሁለት ሰዎች ናቸው እንጂ ሁለቱ አንድ ሰው አይባሉም፥ አምላክ አምላክን ወለደ ከተባለ ሁለት አምላክ ናቸው ማለት ነው እንጂ ሁለቱም አንድ አምላክ አይባሉም።
ግን በኢሥላም አላህ አንድ ነው። አልወለደም፤ አልተወለደምም፦
112፥3 *አልወለደም፤ አልተወለደምም*፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ግን በኢሥላም አላህ አንድ ነው። አልወለደም፤ አልተወለደምም፦
112፥3 *አልወለደም፤ አልተወለደምም*፡፡ لَمْ يَلِدْ وَلَمْ يُولَدْ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሠላሳ ሰባት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 37
ዒሳ ፈጣሪ ነው ወይስ አይደለም?
ፈጣሪ ነው፡-
“ወደ እሥራኤልም ልጆች መልክተኛ የደርገዋል፤ (ይላልም) ፡-እኔ ከጌታዬ ዘንድ በታምር መጣኋችሁ። እኔ ለናንተ ከጭቃ አንደ ወፍ ቅርጽ እፈጥራለሁ፤ በርሱም እተነፍስበታለሁ፤ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይሆናል።” (ሱራ 3፡49)
አይደለም፡-
በሌሎች የቁርአን ክፍሎች ግን የኢየሱስ ፈጣሪነት ተክዷል፡፡ ይህም ግልፅ ግጭት ነው፡፡
መልስ
3፥49 ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ ያደርገዋል፡፡ ይላልም፡- *«እኔ ከጌታዬ በተዓምር ወደ እናንተ መጣሁ፡፡ እኔ ለናንተ ከጭቃ እንደ ወፍ ቅርፅ እፈጥራለሁ፡፡ በርሱም እተነፍስበታለሁ፡፡ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይኾናል፡፡ በአላህም ፈቃድ ዕውር ኾኖ የተወለደን፣ ለምጸኛንም አድናለሁ፡፡ ሙታንንም አስነሳለሁ፡፡ የምትበሉትንና በቤታችሁ የምታደልቡትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡ የምታምኑ እንደኾናችሁ ለእናንተ በዚህ ውስጥ በእርግጥ ተዓምር አለበት»* وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنِّي قَدْ جِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ ۖ أَنِّي أَخْلُقُ لَكُم مِّنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ فَأَنفُخُ فِيهِ فَيَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِ اللَّهِ ۖ وَأُبْرِئُ الْأَكْمَهَ وَالْأَبْرَصَ وَأُحْيِي الْمَوْتَىٰ بِإِذْنِ اللَّهِ ۖ وَأُنَبِّئُكُم بِمَا تَأْكُلُونَ وَمَا تَدَّخِرُونَ فِي بُيُوتِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
”እኔ ከጌታዬ ዘንድ በታምር” መጣኋችሁ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። ይህ የሚያሳየው ከዛ በኃላ የሚያደርጋቸው ሥራዎች ለነብይነቱ ማስረጃ ነው። ሙሳም በተመሳሳይ ከጌታችሁ በተዓምር በእርግጥ መጣኋችሁ ብሏል፦
7፥105 በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፡፡ *"ከጌታችሁ በተዓምር በእርግጥ መጣኋችሁ"*፡፡ የእስራኤልንም ልጆች ከእኔ ጋር ልቀቅ፡፡ حَقِيقٌ عَلَىٰ أَن لَّا أَقُولَ عَلَى اللَّهِ إِلَّا الْحَقَّ ۚ قَدْ جِئْتُكُم بِبَيِّنَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ فَأَرْسِلْ مَعِيَ بَنِي إِسْرَائِيلَ
ሙሳ በምን አይነት ታምር ነው የመጣው? ስንል ማንኛው ሰው ሊፈጥረውን የሚችለውን ቅርፅ ሳይሆን ለደረቅ እንጨት ህይወት መስጠት የሚያስችል ታምር ነው፦
7፥106 ፈርዖንም *«በተዓምር የመጣህ እንደኾንክ ከውነተኞቹ ከኾንክ እርሷን አምጣት»* አለው፡፡ قَالَ إِن كُنتَ جِئْتَ بِآيَةٍ فَأْتِ بِهَا إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِينَ
7፥107 *"በትሩንም ጣለ፡፡ እርስዋም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች"*፡፡ فَأَلْقَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِيَ ثُعْبَانٌ مُّبِينٌ
ታዲያ የቱ ታምር ይበልጣል? የወፍ ቅርፅ መስራት ወይስ በትር እባብ ማድረግ? እባብም ሆነ ወፍ እንስሳ ናቸው፤ ልዩነቱ በትሩን እባብ ያደረገው ሆነ የጭቃውን ቅርፅ ወፍ ያደረገው አላህ ነው። ለሙሳ ነብይነት ሆነ ለኢየሱስ ነብይነት የተሰጣቸው ታምር ከራሳቸው ያገኙት ሳይሆን ከአላህ የተሰጣቸው ፀጋ ነው።
ሲቀጥል “ከሀይዓህ” كَهَيْئَﺔ ማለት “ቅርጽ” ማለት ነው፣ ጥቅሱ ላይ ዒሣ ወፍ ፈጠረ አይልም፤ “የወፍ ቅርጽ” ማለትና “ወፍ” ማለት በይዘትም ሆነ በአይነት፣ በመንስኤም ሆነ በውጤት ሁለት የተለያዩ ቃላት ናቸው። ምነው የወፍ ቅርጽ መስራትና መፍጠር ፈጣሪ የሚያሰኝ ከሆነማ ዛሬ የሰው ቅርጽ የሚፈጥሩ ሞልተው የለ እንዴ? በመርካቶ ገበያ መዞሩ በቂ ነው።
ሢሰልስ “አኹሉቁ” أَخْلُقُ ማለት “አበጃለውም” ይሆናል፤ በዐማርኛ እንኳን እከሌ “የመፍጠር ችሎታው ይገርማል” ስንል መቼም አላህ ነው እያልን አይደለም፤ ዐረቢኛ ሰፊ ቋንቋ ነው “ኸልቅ” خَلْق ማለትም “መፍጠር” የሚለው ቃል “ተስዊር” تصویر ማለትም "መቅረጽ" በሚል እንደሚመጣ ዐታውቁምን? “ኸለቀ” خَلَقَ የሚለው ቃል “ሰወረ” صَوَّر ማለትም “ቀረጸ” በሚል የመጣበት ሰዋስው እንመልከት፦
37፥125 በዕልን ትገዛላችሁን? *"ከሰዓሊዎቹ ሁሉ ይበልጥ በጣም አሳማሪ የሆነውንም አምላክ ትተዋላችሁን?"* أَتَدْعُونَ بَعْلًا وَتَذَرُونَ أَحْسَنَ الْخَالِقِينَ
23፥14 *"ከሰዓሊዎችም ሁሉ በላጭ የሆነው አላህ ላቀ"*፡፡ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِين
አየህ “ሰዓሊ” የሚለው ቃል “ኻሊቅ” خَٰلِق ሲሆን የብዙ ቁጥሩ ደግሞ “ኻሊቂን” خَالِقِين ማለትም “ሰዓሊዎች” ነው። ታዲያ “ኻሊቂን” ካለመኖር ወደ መኖር ህይወትን መስጠት ማለት ነውን? በፍጹም ቅርጽ መፍጠር ማለት ነው እንጂ ፤ “ኻሊቅ” خَٰلِق የሚለው ቃል “ሙሰዊር” مُصَوِّر ማለትም “ቅርፅን ቀራጺ” በሚል መጥቷል፤ ስለዚህ ስዕል የሚያበጁና የሚቀርፁ ሰዎችን ፈጠሩ ካላቸው ዒሣን የወፍ ቅርጽ ፈጠረ ወይም አበጀ ቢለው ምን ያስደንቃል? አላህ በትንሳኤ ቀን ለሸርና ለሺርክ አገልግሎት ስዕል የሳሉትንና ቅርፅ የቀረጹትን ሰዎች እንዲህ ይጠይቃቸዋል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 67 ሐዲስ 116
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ "የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *“የምስል ባለቤቶች በትንሳኤ ቀን ይቀጣሉ፤ *የፈጠራችሁን” ህያው አድርጉት ይባላሉ"*። فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ أَصْحَابَ هَذِهِ الصُّوَرِ يُعَذَّبُونَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ، وَيُقَالُ لَهُمْ أَحْيُوا مَا خَلَقْتُمْ ”
ቁጥር ሠላሳ ሰባት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 37
ዒሳ ፈጣሪ ነው ወይስ አይደለም?
ፈጣሪ ነው፡-
“ወደ እሥራኤልም ልጆች መልክተኛ የደርገዋል፤ (ይላልም) ፡-እኔ ከጌታዬ ዘንድ በታምር መጣኋችሁ። እኔ ለናንተ ከጭቃ አንደ ወፍ ቅርጽ እፈጥራለሁ፤ በርሱም እተነፍስበታለሁ፤ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይሆናል።” (ሱራ 3፡49)
አይደለም፡-
በሌሎች የቁርአን ክፍሎች ግን የኢየሱስ ፈጣሪነት ተክዷል፡፡ ይህም ግልፅ ግጭት ነው፡፡
መልስ
3፥49 ወደ እስራኤልም ልጆች መልክተኛ ያደርገዋል፡፡ ይላልም፡- *«እኔ ከጌታዬ በተዓምር ወደ እናንተ መጣሁ፡፡ እኔ ለናንተ ከጭቃ እንደ ወፍ ቅርፅ እፈጥራለሁ፡፡ በርሱም እተነፍስበታለሁ፡፡ በአላህም ፈቃድ ወፍ ይኾናል፡፡ በአላህም ፈቃድ ዕውር ኾኖ የተወለደን፣ ለምጸኛንም አድናለሁ፡፡ ሙታንንም አስነሳለሁ፡፡ የምትበሉትንና በቤታችሁ የምታደልቡትንም ሁሉ እነግራችኋለሁ፡፡ የምታምኑ እንደኾናችሁ ለእናንተ በዚህ ውስጥ በእርግጥ ተዓምር አለበት»* وَرَسُولًا إِلَىٰ بَنِي إِسْرَائِيلَ أَنِّي قَدْ جِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ ۖ أَنِّي أَخْلُقُ لَكُم مِّنَ الطِّينِ كَهَيْئَةِ الطَّيْرِ فَأَنفُخُ فِيهِ فَيَكُونُ طَيْرًا بِإِذْنِ اللَّهِ ۖ وَأُبْرِئُ الْأَكْمَهَ وَالْأَبْرَصَ وَأُحْيِي الْمَوْتَىٰ بِإِذْنِ اللَّهِ ۖ وَأُنَبِّئُكُم بِمَا تَأْكُلُونَ وَمَا تَدَّخِرُونَ فِي بُيُوتِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَةً لَّكُمْ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ
”እኔ ከጌታዬ ዘንድ በታምር” መጣኋችሁ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። ይህ የሚያሳየው ከዛ በኃላ የሚያደርጋቸው ሥራዎች ለነብይነቱ ማስረጃ ነው። ሙሳም በተመሳሳይ ከጌታችሁ በተዓምር በእርግጥ መጣኋችሁ ብሏል፦
7፥105 በአላህ ላይ ከእውነት በቀር አለመናገር ተገቢዬ ነው፡፡ *"ከጌታችሁ በተዓምር በእርግጥ መጣኋችሁ"*፡፡ የእስራኤልንም ልጆች ከእኔ ጋር ልቀቅ፡፡ حَقِيقٌ عَلَىٰ أَن لَّا أَقُولَ عَلَى اللَّهِ إِلَّا الْحَقَّ ۚ قَدْ جِئْتُكُم بِبَيِّنَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ فَأَرْسِلْ مَعِيَ بَنِي إِسْرَائِيلَ
ሙሳ በምን አይነት ታምር ነው የመጣው? ስንል ማንኛው ሰው ሊፈጥረውን የሚችለውን ቅርፅ ሳይሆን ለደረቅ እንጨት ህይወት መስጠት የሚያስችል ታምር ነው፦
7፥106 ፈርዖንም *«በተዓምር የመጣህ እንደኾንክ ከውነተኞቹ ከኾንክ እርሷን አምጣት»* አለው፡፡ قَالَ إِن كُنتَ جِئْتَ بِآيَةٍ فَأْتِ بِهَا إِن كُنتَ مِنَ الصَّادِقِينَ
7፥107 *"በትሩንም ጣለ፡፡ እርስዋም ወዲያውኑ ግልጽ እባብ ኾነች"*፡፡ فَأَلْقَىٰ عَصَاهُ فَإِذَا هِيَ ثُعْبَانٌ مُّبِينٌ
ታዲያ የቱ ታምር ይበልጣል? የወፍ ቅርፅ መስራት ወይስ በትር እባብ ማድረግ? እባብም ሆነ ወፍ እንስሳ ናቸው፤ ልዩነቱ በትሩን እባብ ያደረገው ሆነ የጭቃውን ቅርፅ ወፍ ያደረገው አላህ ነው። ለሙሳ ነብይነት ሆነ ለኢየሱስ ነብይነት የተሰጣቸው ታምር ከራሳቸው ያገኙት ሳይሆን ከአላህ የተሰጣቸው ፀጋ ነው።
ሲቀጥል “ከሀይዓህ” كَهَيْئَﺔ ማለት “ቅርጽ” ማለት ነው፣ ጥቅሱ ላይ ዒሣ ወፍ ፈጠረ አይልም፤ “የወፍ ቅርጽ” ማለትና “ወፍ” ማለት በይዘትም ሆነ በአይነት፣ በመንስኤም ሆነ በውጤት ሁለት የተለያዩ ቃላት ናቸው። ምነው የወፍ ቅርጽ መስራትና መፍጠር ፈጣሪ የሚያሰኝ ከሆነማ ዛሬ የሰው ቅርጽ የሚፈጥሩ ሞልተው የለ እንዴ? በመርካቶ ገበያ መዞሩ በቂ ነው።
ሢሰልስ “አኹሉቁ” أَخْلُقُ ማለት “አበጃለውም” ይሆናል፤ በዐማርኛ እንኳን እከሌ “የመፍጠር ችሎታው ይገርማል” ስንል መቼም አላህ ነው እያልን አይደለም፤ ዐረቢኛ ሰፊ ቋንቋ ነው “ኸልቅ” خَلْق ማለትም “መፍጠር” የሚለው ቃል “ተስዊር” تصویر ማለትም "መቅረጽ" በሚል እንደሚመጣ ዐታውቁምን? “ኸለቀ” خَلَقَ የሚለው ቃል “ሰወረ” صَوَّر ማለትም “ቀረጸ” በሚል የመጣበት ሰዋስው እንመልከት፦
37፥125 በዕልን ትገዛላችሁን? *"ከሰዓሊዎቹ ሁሉ ይበልጥ በጣም አሳማሪ የሆነውንም አምላክ ትተዋላችሁን?"* أَتَدْعُونَ بَعْلًا وَتَذَرُونَ أَحْسَنَ الْخَالِقِينَ
23፥14 *"ከሰዓሊዎችም ሁሉ በላጭ የሆነው አላህ ላቀ"*፡፡ فَتَبَارَكَ اللَّهُ أَحْسَنُ الْخَالِقِين
አየህ “ሰዓሊ” የሚለው ቃል “ኻሊቅ” خَٰلِق ሲሆን የብዙ ቁጥሩ ደግሞ “ኻሊቂን” خَالِقِين ማለትም “ሰዓሊዎች” ነው። ታዲያ “ኻሊቂን” ካለመኖር ወደ መኖር ህይወትን መስጠት ማለት ነውን? በፍጹም ቅርጽ መፍጠር ማለት ነው እንጂ ፤ “ኻሊቅ” خَٰلِق የሚለው ቃል “ሙሰዊር” مُصَوِّر ማለትም “ቅርፅን ቀራጺ” በሚል መጥቷል፤ ስለዚህ ስዕል የሚያበጁና የሚቀርፁ ሰዎችን ፈጠሩ ካላቸው ዒሣን የወፍ ቅርጽ ፈጠረ ወይም አበጀ ቢለው ምን ያስደንቃል? አላህ በትንሳኤ ቀን ለሸርና ለሺርክ አገልግሎት ስዕል የሳሉትንና ቅርፅ የቀረጹትን ሰዎች እንዲህ ይጠይቃቸዋል፦
ኢማም ቡኻሪይ መጽሐፍ 67 ሐዲስ 116
ዓኢሻህ እንደተረከችው፦ "የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *“የምስል ባለቤቶች በትንሳኤ ቀን ይቀጣሉ፤ *የፈጠራችሁን” ህያው አድርጉት ይባላሉ"*። فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ أَصْحَابَ هَذِهِ الصُّوَرِ يُعَذَّبُونَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ، وَيُقَالُ لَهُمْ أَحْيُوا مَا خَلَقْتُمْ ”
“የፈጠራችሁትን” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ኸለቅቱም” خَلَقْتُمْ ሲሆን “ኸለቀ” خَلَقَ ከሚል ግን የመጣ እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል። አላህ “የፈጠራችሁትን” ሕይወት ስጡት ብሎ ይጠይቃቸዋል፤ አየህ ሕይወት መስጠቱ ነው ቁም ነገሩ እንጂ መቅረጻቸው አይደለም። መቅረጻቸውንማ “የፈጠራችሁትን” በማለት እንደፈጠሩት ያሳያል። እንዲሁ ጥቅሱ ላይ ዒሣ የወፍ ቅርጽ ፈጠረ ማለት አበጀ እንጂ ወፍ አላደረገም አልፈጠረም። እሩቅ ሳንሄድ በክርስትና የምድረ-በዳ አበው የሚባሉት ምንኩስናን ፈጥረዋል፦
57፥27 ከዚያም በዱካዎቻቸው ላይ መልክተኞቻችንን አስከታተልን፡፡ የመርየምን ልጅ ዒሳንም አስከተልን፡፡ ኢንጂልንም ሰጠነው፡፡ በእነዚያም በተከተሉት ልቦች ውሰጥ መለዘብን እና እዝነትን አደረግን፡፡ በእነርሱ ላይ አዲስ *"የፈጠሩዋትንም" ምንኩስና አልጻፍናትም፡፡ ግን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ ፈጠሩዋት"*፡፡ ተገቢ አጠባበቋንም፤ አልጠበቋትም፡፡ ከእነርሱም ለእነዚያ ላመኑት ምንዳቸውን ሰጠናቸው፡፡ ከእነርሱም ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው፡፡ ثُمَّ قَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِرُسُلِنَا وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ وَجَعَلْنَا فِي قُلُوبِ الَّذِينَ اتَّبَعُوهُ رَأْفَةً وَرَحْمَةً وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ إِلَّا ابْتِغَاءَ رِضْوَانِ اللَّهِ فَمَا رَعَوْهَا حَقَّ رِعَايَتِهَا ۖ فَآتَيْنَا الَّذِينَ آمَنُوا مِنْهُمْ أَجْرَهُمْ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ فَاسِقُونَ
"የፈጠሩዋትንም" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። እውን የምድረ-በዳ አበው ፈጣሪ ናቸውን? “ኸልቅ” ጠቢባን ለሚጠበቡት ፈጠራ “ተስዊር” ሲሆን አላህ ለፈጠረበት ግን “ፊጥራህ” فِطْرَت ነው። አላህ “ፋጢር” فَاطِر ነው፤ ይህ በስም መደብ "ፋጢር" ሲሆን በግስ መደብ ደግሞ “ፈጠረ” فَطَرَ ነው፤ ይህ ቃል ለፍጡራን አግልግሎት ላይ የዋለበት ጥቅስ የለም፦
6፥14 «ሰማያትንና ምድርን *ፈጣሪ* ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን» በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّا فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَمُ
ሲያረብብ “ቢኢዝኒሏህ” بِإِذْنِ اللَّه ማለት "በአላህ ፈቃድ" ማለት ሲሆን ዒሣ ያበጀውንና እፍ ያለበትን የወፍ ቅርጽ አላህ ነው በፈቃዱ ወፍ ያረገው እንጂ ዒሣ ወፍ አደረገ አሊያም ፈጠረ የሚል የለም። የወፍ ቅርጽ መፍጠር ሁሉም ሰው የጭቃ ንጥረ-ነገር ከተሰጠው ይፈጥራል እፍ ብሎም እላዩ ላይ መተንፈስ ይችላል። ቁም ነገሩ ግን ሰዎች የፈጠሩትን ቅርጽ እና እፍ ያሉበትን ጭቃ አላህ ህይወት አይሰጥም። ነገር ግን ለዒሣ ነብይነት ማረጋገጫ አላህ በራሱ ፈቃድ ዒሣ የሰራውን የወፍ ቅርጽ ወፍ አድርጎታል። ሙግቱ የስነ-ቋንቋና የዐውድ ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
ከላይ የቀረቡትን የቁርኣን የቋንቋ ሙግት ነጥቦች አልገባህ ካላችሁ በቀላሉ ለማስረዳት ከራሳችሁ ባይብል አንድ የቋንቋ ሙግት ለናሙና እንይ፦
ኤርምያስ 10፥16 የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ *”ፈጣሪ”* יוֹצֵ֤ר ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፤ ስሙ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው።
ኤርምያስ 51፥19 የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፥ እርሱ የሁሉ *”ፈጣሪ”* יוֹצֵ֤ר ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው።
እነዚህ አናቅጽ ላይ “ፈጣሪ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል በዕብራይስጡ “ዮውሰር” יוֹצֵ֤ר ሲሆን ትርጉሙ “ፈጣሪ” ወይም “ሠሪ” ሲሆን ለሰዎች ቃሉ ውሏል፦
መዝሙር 2፥9 በብረት በትር ትጠብቃቸዋለህ፥ እንደ ሸክላ *”ሠሪ”* יוֹצֵ֣ר ዕቃዎች ትቀጠቅጣቸዋለህ።
ኢሳይያስ 41፥25 አንዱን ከሰሜን አነሣሁ መጥቶአልም፤ አንዱም ከፀሐይ መውጫ ስሜን የሚጠራ ይመጣል፤ በጭቃ ላይ እንደሚመጣ ሰው አፈርም እንደሚረግጥ *”ሸክለኛ”* יוֹצֵ֣ר በአለቆች ላይ ይመጣል።
ኤርምያስ 19፥1 እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፦ ሂድ፥ ከሸክላ *”ሠሪ”* יוֹצֵ֣ר ገምቦ ግዛ፥ ከሕዝቡም ሽማግሌዎችና ከካህናት ሽማግሌዎች ከአንተ ጋር ውሰድ፤
ሰቆቃው ኤርምያስ 4፥2 ቤት። ጥሩ ወርቅ የሚመስሉ የከበሩ የጽዮን ልጆች፥ የሸክላ *”ሠሪ”* יוֹצֵ֣ר እጅ እንደ ሠራው እንደ ሸክላ ዕቃ እንዴት ተቈጠሩ!
እና ሸክላ ሰሪ ሸክለኛ ሁሉ ፈጣሪዎች ናቸውን? አይ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው ሃሳብንና ዓረፍተ-ነገር ይወስነዋል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም የቁርኣን ቃል በዚህ ቀመርና ስሌት ተረዱት፤ በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉሃል እንደዚህ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
57፥27 ከዚያም በዱካዎቻቸው ላይ መልክተኞቻችንን አስከታተልን፡፡ የመርየምን ልጅ ዒሳንም አስከተልን፡፡ ኢንጂልንም ሰጠነው፡፡ በእነዚያም በተከተሉት ልቦች ውሰጥ መለዘብን እና እዝነትን አደረግን፡፡ በእነርሱ ላይ አዲስ *"የፈጠሩዋትንም" ምንኩስና አልጻፍናትም፡፡ ግን የአላህን ውዴታ ለመፈለግ ሲሉ ፈጠሩዋት"*፡፡ ተገቢ አጠባበቋንም፤ አልጠበቋትም፡፡ ከእነርሱም ለእነዚያ ላመኑት ምንዳቸውን ሰጠናቸው፡፡ ከእነርሱም ብዙዎቹ አመጸኞች ናቸው፡፡ ثُمَّ قَفَّيْنَا عَلَىٰ آثَارِهِم بِرُسُلِنَا وَقَفَّيْنَا بِعِيسَى ابْنِ مَرْيَمَ وَآتَيْنَاهُ الْإِنجِيلَ وَجَعَلْنَا فِي قُلُوبِ الَّذِينَ اتَّبَعُوهُ رَأْفَةً وَرَحْمَةً وَرَهْبَانِيَّةً ابْتَدَعُوهَا مَا كَتَبْنَاهَا عَلَيْهِمْ إِلَّا ابْتِغَاءَ رِضْوَانِ اللَّهِ فَمَا رَعَوْهَا حَقَّ رِعَايَتِهَا ۖ فَآتَيْنَا الَّذِينَ آمَنُوا مِنْهُمْ أَجْرَهُمْ ۖ وَكَثِيرٌ مِّنْهُمْ فَاسِقُونَ
"የፈጠሩዋትንም" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። እውን የምድረ-በዳ አበው ፈጣሪ ናቸውን? “ኸልቅ” ጠቢባን ለሚጠበቡት ፈጠራ “ተስዊር” ሲሆን አላህ ለፈጠረበት ግን “ፊጥራህ” فِطْرَت ነው። አላህ “ፋጢር” فَاطِر ነው፤ ይህ በስም መደብ "ፋጢር" ሲሆን በግስ መደብ ደግሞ “ፈጠረ” فَطَرَ ነው፤ ይህ ቃል ለፍጡራን አግልግሎት ላይ የዋለበት ጥቅስ የለም፦
6፥14 «ሰማያትንና ምድርን *ፈጣሪ* ከኾነው አላህ እርሱ የሚመግብ የማይመገብም ሲኾን ሌላን አምላክ እይዛለሁን» በላቸው፡፡ قُلْ أَغَيْرَ اللَّهِ أَتَّخِذُ وَلِيًّا فَاطِرِ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَهُوَ يُطْعِمُ وَلَا يُطْعَمُ
ሲያረብብ “ቢኢዝኒሏህ” بِإِذْنِ اللَّه ማለት "በአላህ ፈቃድ" ማለት ሲሆን ዒሣ ያበጀውንና እፍ ያለበትን የወፍ ቅርጽ አላህ ነው በፈቃዱ ወፍ ያረገው እንጂ ዒሣ ወፍ አደረገ አሊያም ፈጠረ የሚል የለም። የወፍ ቅርጽ መፍጠር ሁሉም ሰው የጭቃ ንጥረ-ነገር ከተሰጠው ይፈጥራል እፍ ብሎም እላዩ ላይ መተንፈስ ይችላል። ቁም ነገሩ ግን ሰዎች የፈጠሩትን ቅርጽ እና እፍ ያሉበትን ጭቃ አላህ ህይወት አይሰጥም። ነገር ግን ለዒሣ ነብይነት ማረጋገጫ አላህ በራሱ ፈቃድ ዒሣ የሰራውን የወፍ ቅርጽ ወፍ አድርጎታል። ሙግቱ የስነ-ቋንቋና የዐውድ ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው።
ከላይ የቀረቡትን የቁርኣን የቋንቋ ሙግት ነጥቦች አልገባህ ካላችሁ በቀላሉ ለማስረዳት ከራሳችሁ ባይብል አንድ የቋንቋ ሙግት ለናሙና እንይ፦
ኤርምያስ 10፥16 የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፤ እርሱ የሁሉ *”ፈጣሪ”* יוֹצֵ֤ר ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነውና፤ ስሙ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው።
ኤርምያስ 51፥19 የያዕቆብ እድል ፈንታ እንደ እነዚህ አይደለም፥ እርሱ የሁሉ *”ፈጣሪ”* יוֹצֵ֤ר ነውና፤ እስራኤልም የርስቱ ነገድ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው።
እነዚህ አናቅጽ ላይ “ፈጣሪ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል በዕብራይስጡ “ዮውሰር” יוֹצֵ֤ר ሲሆን ትርጉሙ “ፈጣሪ” ወይም “ሠሪ” ሲሆን ለሰዎች ቃሉ ውሏል፦
መዝሙር 2፥9 በብረት በትር ትጠብቃቸዋለህ፥ እንደ ሸክላ *”ሠሪ”* יוֹצֵ֣ר ዕቃዎች ትቀጠቅጣቸዋለህ።
ኢሳይያስ 41፥25 አንዱን ከሰሜን አነሣሁ መጥቶአልም፤ አንዱም ከፀሐይ መውጫ ስሜን የሚጠራ ይመጣል፤ በጭቃ ላይ እንደሚመጣ ሰው አፈርም እንደሚረግጥ *”ሸክለኛ”* יוֹצֵ֣ר በአለቆች ላይ ይመጣል።
ኤርምያስ 19፥1 እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፦ ሂድ፥ ከሸክላ *”ሠሪ”* יוֹצֵ֣ר ገምቦ ግዛ፥ ከሕዝቡም ሽማግሌዎችና ከካህናት ሽማግሌዎች ከአንተ ጋር ውሰድ፤
ሰቆቃው ኤርምያስ 4፥2 ቤት። ጥሩ ወርቅ የሚመስሉ የከበሩ የጽዮን ልጆች፥ የሸክላ *”ሠሪ”* יוֹצֵ֣ר እጅ እንደ ሠራው እንደ ሸክላ ዕቃ እንዴት ተቈጠሩ!
እና ሸክላ ሰሪ ሸክለኛ ሁሉ ፈጣሪዎች ናቸውን? አይ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው ሃሳብንና ዓረፍተ-ነገር ይወስነዋል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም የቁርኣን ቃል በዚህ ቀመርና ስሌት ተረዱት፤ በሰፈሩት ቁና መሰፈር ይሉሃል እንደዚህ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሠላሳ ስምንት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 38
ኢብሊስ መልአክ ወይንስ ጂን?
መልአክ-
2:34 “ለመላእክትም «ለአደም ስገዱ» ባልን ጊዜ አስታውስ፡፡ ሁሉም ወዲያውኑ ሰገዱ፤ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር እምቢ አለ፤ ኮራም ከከሓዲዎቹም ኾነ፡፡”
ጂን- 18:50 “ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ። ወዲያውም ሰገዱ፤ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር፤ ከጋኔን ነበር፤…”
መልስ
“ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፤ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው፤ ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፤ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ፤ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
ጂኒዎች የተፈጠሩበት አላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“ኢብሊሥ” إِبْلِيس በተፈጥሮው ከሰው ወይም ከመልአክ ሳይሆን ከጂን ሲሆን በመጥፎ ባህርይው ደግሞ “ሸይጧን” ነው፤ ለአደም አልሰግድም ብሎ በአላህ ላይ ያመጸው እርሱ ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
ቁጥር ሠላሳ ስምንት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 38
ኢብሊስ መልአክ ወይንስ ጂን?
መልአክ-
2:34 “ለመላእክትም «ለአደም ስገዱ» ባልን ጊዜ አስታውስ፡፡ ሁሉም ወዲያውኑ ሰገዱ፤ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር እምቢ አለ፤ ኮራም ከከሓዲዎቹም ኾነ፡፡”
ጂን- 18:50 “ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ። ወዲያውም ሰገዱ፤ ኢብሊስ ብቻ ሲቀር፤ ከጋኔን ነበር፤…”
መልስ
“ጂን” جِنّ የሚለው ቃል “ጀንነ” جَنَّ ማለትም “ተሰወረ” ወይም “ተደበቀ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ስውር” ወይም “ድብቅ” ማለት ነው፤ “ጅኒ” جني ደግሞ የጂን ብዙ ቁጥር ነው፤ ጂኒዎች የተፈጠሩት ከሰው በፊት ነው፤ ሰው የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ዐፈር እንደሆነ፤ መልአክ የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ብርሃን እንደሆነ ሁሉ ጂን የተፈጠረበት ንጥረ-ነገር ደግሞ እሳት ነው፦
15፥27 *ጃንንም ከሰው በፊት ከእሳት ነበልባል ፈጠርነው*፡፡ وَالْجَانَّ خَلَقْنَاهُ مِن قَبْلُ مِن نَّارِ السَّمُومِ
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 55, ሐዲስ 78
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”መላእክት ከብርሃን ተፈጥረዋል፤ ጂንዎች ከእሳት ነበልባል ተፈጥረዋል፤ አደም ለእናንተ እንደተገለጸላችሁ ከሚጭለቀለቅ ሸክላ ተፈጥሯል”*፡፡ عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم خُلِقَتِ الْمَلاَئِكَةُ مِنْ نُورٍ وَخُلِقَ الْجَانُّ مِنْ مَارِجٍ مِنْ نَارٍ وَخُلِقَ آدَمُ مِمَّا وُصِفَ لَكُمْ .
ጂኒዎች የተፈጠሩበት አላማ የፈጠራቸው አላህ እንዲያመልኩ ነው፦
51፥56 *ጂኒን እና ሰውንም ሊያመልኩኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም*፡፡ وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالْإِنسَ إِلَّا لِيَعْبُدُونِ
“ኢብሊሥ” إِبْلِيس በተፈጥሮው ከሰው ወይም ከመልአክ ሳይሆን ከጂን ሲሆን በመጥፎ ባህርይው ደግሞ “ሸይጧን” ነው፤ ለአደም አልሰግድም ብሎ በአላህ ላይ ያመጸው እርሱ ነው፦
18፥50 ለመላእክትም ለአደም ስገዱ፥ ባልናቸው ጊዜ የሆነውን አስታውስ ። ወዲያውም ሰገዱ፤ *ኢብሊስ ብቻ ሲቀር ከጂን ነበር፤ ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ"*፡፡ وَإِذْ قُلْنَا لِلْمَلَائِكَةِ اسْجُدُوا لِآدَمَ فَسَجَدُوا إِلَّا إِبْلِيسَ كَانَ مِنَ الْجِنِّ فَفَسَقَ عَنْ أَمْرِ رَبِّهِ
"ከጂን ነበር" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አምላካችን አላህ "ለመላእክትም ለአደም ስገዱ" ብቻ ሳይሆን ለኢብሊስም ስገድ ብሎታል፥ ይህንን ማለቱ እዚሁ አንቀጽ ላይ፦ "ከጌታውም ትእዛዝ ወጣ" በማለት አላህ አዞት እንደነበር ይናገራል፦
አላህ፦ *«ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?» አለው"*፡፡ «እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፡፡ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው» አለ፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ ۖ قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
"ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? ሳይሆን "ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? አለው፥ "ባዘዝኩህ" የሚለው ሃይለ-ቃል ለአደም ስገድ ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳይል። "ለመላእክትም ብቻ ለአደም ስገዱ" ቢል ኖሮ "ብቻ" የሚለው ገላጭ ቅጽል ስላለ አደም ከመላእክት ነበር ብለን እንደመድም ነበር። ነገር ግን "ለ" የሚለው መስተዋድድ መኖሩ በራሱ ለመላእክት ብቻ የሚለውን አያሲዝም። ለምሳሌ፦
7፥179 ከጂኒም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *"ለ"እነርሱ ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም"*፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُون
"ለሁም ቁሉብ" لَهُمْ قُلُوب "ለሁም አዕዩን" لَهُمْ أَعْيُن "ለሁም አዛን" آذَانٌ የሚሉትን ቁልፍ ቃላት አስምሩበት። "ለ"ዘንጊዎች ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች አሉዋቸው ማለት ሌላው ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች የለውም የሚለውን እንደማያሲዝ ሁሉ ለመላእክት ስገዱ ማለቱ ለኢብሊስ ስገድ አለማለቱን አያሲዝም። "ለ" የሚለው መስተዋድድ በመነሻ ቅጥያ መምጣቱ "ብቻ" የሚለውን መደምደሚያ አያስደርስም። ሲቀጥል "ኢብሊስ ብቻ ሲቀር" በሚለው ሃይለ-ቃል ላይ "ሲቀር" የምትለዋን ይዘን ኢብሊስ ከመላእክት ነበር ማለት አሁንም የቁርኣንን ሰዋስው ካለመረዳት የሚመጣ ጥራዝ-ነጠቅ ዕውቀት ነው፦
26፥77 *"«እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፡፡ ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር እርሱ ወዳጄ ነው"*፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
ኢብራሂም፦ "ለእኔ ጠላቶች ናቸው። ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር" ማለቱን አስተውል። "ሲቀር" የሚለውን አፍራሽ ቃል ይዘን ከዓለማቱ ጌታ ውጪ ለኢብራሂም ሁሉም ጠላት ነውን? አማንያን፣ ነቢያት፣ መላእክት፣ እንስሳትስ ጠላት ናቸውን? አይ "በቀር" የሚለው የአላህን ወዳጅ ለመሆን የገባ እንጂ "ሁሉን ጠላት ናቸው ከአላህ በቀር" ማለቱን አያሳይም ከተባለ እንግዲያውስ "በቀር" የሚለው ኢብሊስ ብቻ አለመታዘዙን እንጂ መላእክት ውስጥ መካተቱን አያሳይም።
ይህንን ሊገባችሁ በሚችለው መልኩ ከራሳችሁ ባይብል ላሳያችሁ፦
ዘፍጥረት 2፥16-18 *"እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና"*። እግዚአብሔር አምላክም አለ፦ ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት።
እግዚአብሔር አደምን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ "አትብላ" ብሎ ሲያዘው ሔዋን አልተፈጠረችም። ነገር ግን ሔዋን "አትብሉ" ብሎናል ብላለች፦
ዘፍጥረት 3፥2 ሴቲቱም ለእባቡ አለችው፦ በገነት ካለው ከዛፍ ፍሬ እንበላለን፤ ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ፥ *"እግዚአብሔር አለ፦ "እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም"*።
"አትብላ" ብሎ ያዘዘው አዳምን ብቻ ሆኖ ሳለ "አትብላ" የሚለውን "አትብሉ" በሚል ስላስቀመጠች ሁለቱንም አዟቸው ነበር ይባላል እንጂ ሔዋን አዳም ናት ይባላልን? ሔዋንን ሲያዛት የሚያሳይ ጥቅስ አለመኖሩ ሔዋንን አለማዘዙን ያሳያልን? በፍጹም! እንግዲያውስ ከላይ ያለውን የቁርኣን አንቀጽ በዚህ ሒሳብ ተረዱት። ኢብሊስ በፍጹም መልአክ አልነበረም።
በተጨማሪም በአሌክሳድሪየስ ኮዴክስ በሚገኘው በሮሙ ክሌመንት ማለትም በቀለሚንጦስ ደግሞ የሰገዱት እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ እንደሆነ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት ወፎች *”እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ"* ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱ ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ፤ *ለአዳምም ሰገዱ"*።
ሰይጣን ለአዳም ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ኃብተ ፀጋ ማለትም “ሁሉም ፍጥረት መስገዳቸው” ባየ ጊዜ ከዚያ ሰአት ጀምሮ ቅንአት አደረበት፤ እግዚአብሔር በሰይጣን ላይ የነበረውን የምስጋና ልብስ እና የግርማ ልዕልና አስወገደ፤ ሰይጣን ብሎ ሰየመው፦
ክሌመንት 1፥46 *"ሰይጣን ለአዳም ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ኃብተ ፀጋ ባየ ጊዜ ከዚያ ሰአት ጀምሮ ቅንአት አደረበት"*።
ክሌመንት 1፥47 *"በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር በሰይጣን ላይ የነበረውን የምስጋና ልብስ እና የግርማ ልዕልና አስወገደ፤ ሰይጣን ብሎ ሰየመው፤ በእግዚአብሔር ላይ ታብዮአልና፤ በእግዚአብሔር መንገድ አልሄደምና ለራሱ ክብር ወዷልና"*።
በተጨማሪም በመቃብያን ላይ ዲያቢሎስ የወደቀበት ለአደም አልሰግድ በማለቱ እንደሆነ ተገልጿል፦
3ኛ መቃብያን 1፥6 *ለሚዋረድልኝ ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና*።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አላህ፦ *«ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ?» አለው"*፡፡ «እኔ ከእርሱ የበለጥኩ ነኝ፡፡ ከእሳት ፈጠርከኝ፡፡ እርሱን ግን ከጭቃ ፈጠርከው» አለ፡፡ قَالَ مَا مَنَعَكَ أَلَّا تَسْجُدَ إِذْ أَمَرْتُكَ ۖ قَالَ أَنَا خَيْرٌ مِّنْهُ خَلَقْتَنِي مِن نَّارٍ وَخَلَقْتَهُ مِن طِينٍ
"ባዘዝኳችሁ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? ሳይሆን "ባዘዝኩህ ጊዜ ከመስገድ ምን ከለከለህ? አለው፥ "ባዘዝኩህ" የሚለው ሃይለ-ቃል ለአደም ስገድ ብሎ አዞት እንደነበር ቁልጭና ፍንትው አድርጎ ያሳይል። "ለመላእክትም ብቻ ለአደም ስገዱ" ቢል ኖሮ "ብቻ" የሚለው ገላጭ ቅጽል ስላለ አደም ከመላእክት ነበር ብለን እንደመድም ነበር። ነገር ግን "ለ" የሚለው መስተዋድድ መኖሩ በራሱ ለመላእክት ብቻ የሚለውን አያሲዝም። ለምሳሌ፦
7፥179 ከጂኒም ከሰዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን፡፡ *"ለ"እነርሱ ልቦች አሏቸው፥ ግን አይገነዘቡበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ዓይኖች አሉዋቸው፥ ግን ዐያዩበትም፡፡ "ለ"እነርሱም ጆሮዎች አሉዋቸው ግን አይሰሙበትም"*፡፡ ይልቁንም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው፡፡ እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው። وَلَقَدْ ذَرَأْنَا لِجَهَنَّمَ كَثِيرًا مِّنَ الْجِنِّ وَالْإِنسِ ۖ لَهُمْ قُلُوبٌ لَّا يَفْقَهُونَ بِهَا وَلَهُمْ أَعْيُنٌ لَّا يُبْصِرُونَ بِهَا وَلَهُمْ آذَانٌ لَّا يَسْمَعُونَ بِهَا ۚ أُولَـٰئِكَ كَالْأَنْعَامِ بَلْ هُمْ أَضَلُّ ۚ أُولَـٰئِكَ هُمُ الْغَافِلُون
"ለሁም ቁሉብ" لَهُمْ قُلُوب "ለሁም አዕዩን" لَهُمْ أَعْيُن "ለሁም አዛን" آذَانٌ የሚሉትን ቁልፍ ቃላት አስምሩበት። "ለ"ዘንጊዎች ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች አሉዋቸው ማለት ሌላው ልቦች፣ ዓይኖች እና ጆሮዎች የለውም የሚለውን እንደማያሲዝ ሁሉ ለመላእክት ስገዱ ማለቱ ለኢብሊስ ስገድ አለማለቱን አያሲዝም። "ለ" የሚለው መስተዋድድ በመነሻ ቅጥያ መምጣቱ "ብቻ" የሚለውን መደምደሚያ አያስደርስም። ሲቀጥል "ኢብሊስ ብቻ ሲቀር" በሚለው ሃይለ-ቃል ላይ "ሲቀር" የምትለዋን ይዘን ኢብሊስ ከመላእክት ነበር ማለት አሁንም የቁርኣንን ሰዋስው ካለመረዳት የሚመጣ ጥራዝ-ነጠቅ ዕውቀት ነው፦
26፥77 *"«እነርሱም ለእኔ ጠላቶች ናቸው፡፡ ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር እርሱ ወዳጄ ነው"*፡፡ فَإِنَّهُمْ عَدُوٌّ لِّي إِلَّا رَبَّ الْعَالَمِينَ
ኢብራሂም፦ "ለእኔ ጠላቶች ናቸው። ግን የዓለማት ጌታ ሲቀር" ማለቱን አስተውል። "ሲቀር" የሚለውን አፍራሽ ቃል ይዘን ከዓለማቱ ጌታ ውጪ ለኢብራሂም ሁሉም ጠላት ነውን? አማንያን፣ ነቢያት፣ መላእክት፣ እንስሳትስ ጠላት ናቸውን? አይ "በቀር" የሚለው የአላህን ወዳጅ ለመሆን የገባ እንጂ "ሁሉን ጠላት ናቸው ከአላህ በቀር" ማለቱን አያሳይም ከተባለ እንግዲያውስ "በቀር" የሚለው ኢብሊስ ብቻ አለመታዘዙን እንጂ መላእክት ውስጥ መካተቱን አያሳይም።
ይህንን ሊገባችሁ በሚችለው መልኩ ከራሳችሁ ባይብል ላሳያችሁ፦
ዘፍጥረት 2፥16-18 *"እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤ ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና"*። እግዚአብሔር አምላክም አለ፦ ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት።
እግዚአብሔር አደምን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ "አትብላ" ብሎ ሲያዘው ሔዋን አልተፈጠረችም። ነገር ግን ሔዋን "አትብሉ" ብሎናል ብላለች፦
ዘፍጥረት 3፥2 ሴቲቱም ለእባቡ አለችው፦ በገነት ካለው ከዛፍ ፍሬ እንበላለን፤ ነገር ግን በገነት መካከል ካለው ከዛፉ ፍሬ፥ *"እግዚአብሔር አለ፦ "እንዳትሞቱ ከእርሱ አትብሉ አትንኩትም"*።
"አትብላ" ብሎ ያዘዘው አዳምን ብቻ ሆኖ ሳለ "አትብላ" የሚለውን "አትብሉ" በሚል ስላስቀመጠች ሁለቱንም አዟቸው ነበር ይባላል እንጂ ሔዋን አዳም ናት ይባላልን? ሔዋንን ሲያዛት የሚያሳይ ጥቅስ አለመኖሩ ሔዋንን አለማዘዙን ያሳያልን? በፍጹም! እንግዲያውስ ከላይ ያለውን የቁርኣን አንቀጽ በዚህ ሒሳብ ተረዱት። ኢብሊስ በፍጹም መልአክ አልነበረም።
በተጨማሪም በአሌክሳድሪየስ ኮዴክስ በሚገኘው በሮሙ ክሌመንት ማለትም በቀለሚንጦስ ደግሞ የሰገዱት እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ እንደሆነ ተገልጿል፦
ክሌመንት 1፥41 አራዊት፣ እንስሳት ወፎች *”እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ"* ወደ አዳም ተሰበሰቡ ከፊቱ ቁመው ራሳቸውን አዘነበሉ፤ *ለአዳምም ሰገዱ"*።
ሰይጣን ለአዳም ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ኃብተ ፀጋ ማለትም “ሁሉም ፍጥረት መስገዳቸው” ባየ ጊዜ ከዚያ ሰአት ጀምሮ ቅንአት አደረበት፤ እግዚአብሔር በሰይጣን ላይ የነበረውን የምስጋና ልብስ እና የግርማ ልዕልና አስወገደ፤ ሰይጣን ብሎ ሰየመው፦
ክሌመንት 1፥46 *"ሰይጣን ለአዳም ከእግዚአብሔር የተሰጠውን ኃብተ ፀጋ ባየ ጊዜ ከዚያ ሰአት ጀምሮ ቅንአት አደረበት"*።
ክሌመንት 1፥47 *"በዚህ ጊዜ እግዚአብሔር በሰይጣን ላይ የነበረውን የምስጋና ልብስ እና የግርማ ልዕልና አስወገደ፤ ሰይጣን ብሎ ሰየመው፤ በእግዚአብሔር ላይ ታብዮአልና፤ በእግዚአብሔር መንገድ አልሄደምና ለራሱ ክብር ወዷልና"*።
በተጨማሪም በመቃብያን ላይ ዲያቢሎስ የወደቀበት ለአደም አልሰግድ በማለቱ እንደሆነ ተገልጿል፦
3ኛ መቃብያን 1፥6 *ለሚዋረድልኝ ለአዳም አልሰግድም በማለቴ እግዚአብሔር ስለአባታቸው ስለአዳም ከማዕረጌ አዋርዶኛልና*።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሠላሳ ዘጠኝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 39
አላህ ብቸኛ ፈራጅ ወይስ በፍርዱ ተጋሪ አለው?
ብቸኛ ፈራጅ፡-
18፡26 “አላህ የቆዩትን ልክ ዐዋቂ ነው በላቸው፤ የሰማያትና የምድር ምስጢር የሱ ብቻ ነው፤ እርሱ ምን ያይ! ምን ይሰማም! ለነርሱ ከርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፤ በፍርዱም አንድንም አያጋራም።”
በፍርዱ ተጋሪ አለው፡-
33፡36 “አላህና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ፣ ለም እመናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም! የአላህና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጥ የሆነን መሳሳትን በእርግጥ ተሳሳተ።”
መልስ
“አል-ሐከም” الحَكَم ከአላህ ስሞች አንዱ ሲሆን ትርጉሙ “ፈራጅ ወይም ዳኛ” ማለት ሲሆን “ሁክም” حُكْم ማለትም “ፍርድ” ደግሞ የእርሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ በትክክል ፈራጅ ነው፤ በፍርዱ ቀን ፍርዱ የእርሱ ብቻ ነው፤ እርሱ የፍርዱ ቀን ባለቤት ነው፤ በዚያ ቀን በፍርዱ ማንንም አያጋራም፦
95፥8 *አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? ነው*፡፡ أَلَيْسَ اللَّهُ بِأَحْكَمِ الْحَاكِمِين
10፥109 ወደ አንተም የሚወረደውን ተከተል፡፡ *አላህም በእነርሱ ላይ እስከሚፈርድ ድረስ ታገስ፡፡ እርሱም ከፈራጆቹ ሁሉ በላጭ ነው*፡፡ وَاتَّبِعْ مَا يُوحَىٰ إِلَيْكَ وَاصْبِرْ حَتَّىٰ يَحْكُمَ اللَّهُ ۚ وَهُوَ خَيْرُ الْحَاكِمِينَ
34፥26 «ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፡፡ *እርሱም በትክክል ፈራጁ ዐዋቂው ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ يَجْمَعُ بَيْنَنَا رَبُّنَا ثُمَّ يَفْتَحُ بَيْنَنَا بِالْحَقِّ وَهُوَ الْفَتَّاحُ الْعَلِيمُ
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
6፥62 *ከዚያም እውነተኛ ወደ ኾነው ጌታቸው ወደ አላህ ይመለሳሉ፡፡ ንቁ! ፍርዱ ለእርሱ ብቻ ነው*፡፡ እርሱም ከተቆጣጣሪዎች ሁሉ ይበልጥ ፈጣን ነው፡፡ ثُمَّ رُدُّوا إِلَى اللَّهِ مَوْلَاهُمُ الْحَقِّ ۚ أَلَا لَهُ الْحُكْمُ وَهُوَ أَسْرَعُ الْحَاسِبِينَ
18፥26 ለእነርሱ ከእርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ *በፍርዱም አንድንም አያጋራም*፡፡ مَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا يُشْرِكُ فِي حُكْمِهِ أَحَدًا
አምላካችን አላህ የፈራጆች ሁሉ ፈራጅ ሲሆን በዱኒያህ ግን ለሁሉም ነብያት ማለትም ለሉጥ፣ ለዩሱፍ፣ ለሙሳ፣ ለዳውድ፣ ለሱለይማን ወዘተ የሚፈርዱበት ፍርድ ሰቷቸዋል፦
21፥74 *ሉጥንም ፍርድንና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ وَلُوطًا آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا
12፥22 *ጥንካሬውንም በደረሰ ጊዜ ፍርድን እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንደዚሁም መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
28፥14 ብርታቱንም በደረሰና በተስተካከለ ጊዜ *ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንዲሁም መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ وَاسْتَوَىٰ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
21፥79 *ለሱለይማንም ትክክለኛይቱን ፍርድ አሳወቅነው፡፡ ለሁሉም ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠን*፡፡ فَفَهَّمْنَاهَا سُلَيْمَانَ ۚ وَكُلًّا آتَيْنَا حُكْمًا وَعِلْمًا
ቁጥር ሠላሳ ዘጠኝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 39
አላህ ብቸኛ ፈራጅ ወይስ በፍርዱ ተጋሪ አለው?
ብቸኛ ፈራጅ፡-
18፡26 “አላህ የቆዩትን ልክ ዐዋቂ ነው በላቸው፤ የሰማያትና የምድር ምስጢር የሱ ብቻ ነው፤ እርሱ ምን ያይ! ምን ይሰማም! ለነርሱ ከርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፤ በፍርዱም አንድንም አያጋራም።”
በፍርዱ ተጋሪ አለው፡-
33፡36 “አላህና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ፣ ለም እመናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም! የአላህና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጥ የሆነን መሳሳትን በእርግጥ ተሳሳተ።”
መልስ
“አል-ሐከም” الحَكَم ከአላህ ስሞች አንዱ ሲሆን ትርጉሙ “ፈራጅ ወይም ዳኛ” ማለት ሲሆን “ሁክም” حُكْم ማለትም “ፍርድ” ደግሞ የእርሱ ባህርይ ነው፤ አምላካችን አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ በትክክል ፈራጅ ነው፤ በፍርዱ ቀን ፍርዱ የእርሱ ብቻ ነው፤ እርሱ የፍርዱ ቀን ባለቤት ነው፤ በዚያ ቀን በፍርዱ ማንንም አያጋራም፦
95፥8 *አላህ ከፈራጆች ሁሉ ይበልጥ ፈራጅ አይደለምን? ነው*፡፡ أَلَيْسَ اللَّهُ بِأَحْكَمِ الْحَاكِمِين
10፥109 ወደ አንተም የሚወረደውን ተከተል፡፡ *አላህም በእነርሱ ላይ እስከሚፈርድ ድረስ ታገስ፡፡ እርሱም ከፈራጆቹ ሁሉ በላጭ ነው*፡፡ وَاتَّبِعْ مَا يُوحَىٰ إِلَيْكَ وَاصْبِرْ حَتَّىٰ يَحْكُمَ اللَّهُ ۚ وَهُوَ خَيْرُ الْحَاكِمِينَ
34፥26 «ጌታችን በመካከላችን ይሰበስባል፡፡ ከዚያም በመካከላችን በእውነት ይፈርዳል፡፡ *እርሱም በትክክል ፈራጁ ዐዋቂው ነው» በላቸው*፡፡ قُلْ يَجْمَعُ بَيْنَنَا رَبُّنَا ثُمَّ يَفْتَحُ بَيْنَنَا بِالْحَقِّ وَهُوَ الْفَتَّاحُ الْعَلِيمُ
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
6፥62 *ከዚያም እውነተኛ ወደ ኾነው ጌታቸው ወደ አላህ ይመለሳሉ፡፡ ንቁ! ፍርዱ ለእርሱ ብቻ ነው*፡፡ እርሱም ከተቆጣጣሪዎች ሁሉ ይበልጥ ፈጣን ነው፡፡ ثُمَّ رُدُّوا إِلَى اللَّهِ مَوْلَاهُمُ الْحَقِّ ۚ أَلَا لَهُ الْحُكْمُ وَهُوَ أَسْرَعُ الْحَاسِبِينَ
18፥26 ለእነርሱ ከእርሱ በቀር ምንም ረዳት የላቸውም፡፡ *በፍርዱም አንድንም አያጋራም*፡፡ مَا لَهُم مِّن دُونِهِ مِن وَلِيٍّ وَلَا يُشْرِكُ فِي حُكْمِهِ أَحَدًا
አምላካችን አላህ የፈራጆች ሁሉ ፈራጅ ሲሆን በዱኒያህ ግን ለሁሉም ነብያት ማለትም ለሉጥ፣ ለዩሱፍ፣ ለሙሳ፣ ለዳውድ፣ ለሱለይማን ወዘተ የሚፈርዱበት ፍርድ ሰቷቸዋል፦
21፥74 *ሉጥንም ፍርድንና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ وَلُوطًا آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا
12፥22 *ጥንካሬውንም በደረሰ ጊዜ ፍርድን እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንደዚሁም መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
28፥14 ብርታቱንም በደረሰና በተስተካከለ ጊዜ *ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠነው*፡፡ እንዲሁም መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ وَلَمَّا بَلَغَ أَشُدَّهُ وَاسْتَوَىٰ آتَيْنَاهُ حُكْمًا وَعِلْمًا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
21፥79 *ለሱለይማንም ትክክለኛይቱን ፍርድ አሳወቅነው፡፡ ለሁሉም ፍርድ እና ዕውቀትን ሰጠን*፡፡ فَفَهَّمْنَاهَا سُلَيْمَانَ ۚ وَكُلًّا آتَيْنَا حُكْمًا وَعِلْمًا
አይ አላህ የሚፈርድበት ፍርድ እና ፍጡራን የሚፈርዱበት ፍርድ ይለያያል ከሆነ መልሱ እንግዲያውስ ከላይ ያለውንም ሙግት በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል። አላህ ለሁሉም ፍርድ እና ዕውቀትን እንደሰጠ ለነብያችንም”ﷺ” ቁርኣንን እና ሱናው ፍርድ አድርጎ ሰጥቷል፦
5፥49 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنِ احْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ
5፥42 *ብትፈርድም በመካከላቸው በትክክል ፍረድ፤ አላህ በትክክል ፈራጆችን ይወዳልና*፡፡ وَإِنْ حَكَمْتَ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِالْقِسْطِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
“ፈራጆች” የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ ስለዚህ ለነብያችን”ﷺ” በመታዘዝ እና ለአላህ በመገዛት ፍርድን በዱንያህ እንቀበላለን፤ “አላህ እና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ” የሚለው ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ እንጂ በፍርድ ቀን ስለሚፈረደው ፍርድ በፍጹም አይደለም፦
24፥51 *የምእምናን ቃል የነበረው ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው በመካከላቸው ሊፈርድ በተጠሩ ጊዜ፦ “ሰማን እና ታዘዝንም” ማለት ብቻ ነው፡፡ إِنَّمَا كَانَ قَوْلَ الْمُؤْمِنِينَ إِذَا دُعُوا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ لِيَحْكُمَ بَيْنَهُمْ أَن يَقُولُوا سَمِعْنَا وَأَطَعْنَا
33፥36 *አላህ እና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም! የአላህንና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጽ የሆነን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ*፡፡ وَمَا كَانَ لِمُؤْمِنٍ وَلَا مُؤْمِنَةٍ إِذَا قَضَى اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَمْرًا أَن يَكُونَ لَهُمُ الْخِيَرَةُ مِنْ أَمْرِهِمْ ۗ وَمَن يَعْصِ اللَّهَ وَرَسُولَهُ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَالًا مُّبِينًا
ከፈጣሪ ጋር አብረው የተጠቀሱ አካላት ማሻረክ ከሆነ እኛም በተራችን ከባይብል ጥያቄ እንጠይቃለን። ሳኦል ከእግዚአብሔር ጋር እና በሚል መስተጻምር ተያይዟል፦
1ሳሙ 12፥3 እነሆኝ *በእግዚአብሔር እና “በመሲሑ” מְשִׁיח֗וֹ ፊት መስክሩብኝ* የማንን በሬ ወሰድሁ?
1ሳሙ 12፥5 እርሱም፦ በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ *እግዚአብሔር እና “መሲሑ” מְשִׁיח֗וֹ ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው* አላቸው፤
“ፊት” በሚል በነጠላ ስም እና በአያያዥ መስተጻምር ሳኦል ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ሳኦል ተጋሪ ነውን? የእስራኤል ጉባኤውም ሁሉ ራሳቸውንም አዘንብለው ለእግዚአብሔር እና ለንጉሡ ለዳዊት ሰገዱ፦
1ኛ ዜና መዋዕል 29፥20 ጉባኤውም ሁሉ የአባታቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ባረኩ፥ ራሳቸውንም አዘንብለው *”ለእግዚአብሔር እና ለንጉሡ ሰገዱ”*።
“ሰገዱ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ዳዊት ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ዳዊት ተጋሪ ነውን? እግዚአብሔርን እና ንጉሡን ሰለሞንን ፍራ ተብሎ በአንድ መደብ ተቀምጧል፦
ምሳሌ 24፥21-22 ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔርን እና ንጉሥን *”ፍራ”*፥ ከዓመፀኞችም ጋር አትደባለቅ። *”መከራቸው”* ድንገት ይነሣልና፤ *”ከሁለቱ የሚመጣውን”* ጥፋት ማን ያውቃል?
“ፍራ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ሰለሞን ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ሰለሞን ተጋሪ ነውን? የእስራኤል ሕዝብ በእግዚአብሔር እና በሙሴ አመኑ፦
ዘጸአት 14፥31 ሕዝቡም እግዚአብሔርን ፈሩ፥ *በእግዚአብሔርም በባሪያውም በሙሴ አመኑ*።
“አመኑ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ስለተቀመጠ ሙሴ ተጋሪ ነውን?
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
5፥49 *በመካከላቸውም አላህ ባወረደው ሕግ ፍረድ*፡፡ وَأَنِ احْكُم بَيْنَهُم بِمَا أَنزَلَ اللَّهُ
5፥42 *ብትፈርድም በመካከላቸው በትክክል ፍረድ፤ አላህ በትክክል ፈራጆችን ይወዳልና*፡፡ وَإِنْ حَكَمْتَ فَاحْكُم بَيْنَهُم بِالْقِسْطِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
“ፈራጆች” የሚለው ቃል ይሰመርበት፤ ስለዚህ ለነብያችን”ﷺ” በመታዘዝ እና ለአላህ በመገዛት ፍርድን በዱንያህ እንቀበላለን፤ “አላህ እና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ” የሚለው ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ እንጂ በፍርድ ቀን ስለሚፈረደው ፍርድ በፍጹም አይደለም፦
24፥51 *የምእምናን ቃል የነበረው ወደ አላህ እና ወደ መልክተኛው በመካከላቸው ሊፈርድ በተጠሩ ጊዜ፦ “ሰማን እና ታዘዝንም” ማለት ብቻ ነው፡፡ إِنَّمَا كَانَ قَوْلَ الْمُؤْمِنِينَ إِذَا دُعُوا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ لِيَحْكُمَ بَيْنَهُمْ أَن يَقُولُوا سَمِعْنَا وَأَطَعْنَا
33፥36 *አላህ እና መልክተኛውም ነገርን በፈረዱ ጊዜ ለምእምናንና ለምእምናት ከነገራቸው ለእነርሱ ምርጫ ሊኖራቸው አይገባም! የአላህንና የመልክተኛውንም ትእዛዝ የጣሰ ሰው ግልጽ የሆነን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ*፡፡ وَمَا كَانَ لِمُؤْمِنٍ وَلَا مُؤْمِنَةٍ إِذَا قَضَى اللَّهُ وَرَسُولُهُ أَمْرًا أَن يَكُونَ لَهُمُ الْخِيَرَةُ مِنْ أَمْرِهِمْ ۗ وَمَن يَعْصِ اللَّهَ وَرَسُولَهُ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَالًا مُّبِينًا
ከፈጣሪ ጋር አብረው የተጠቀሱ አካላት ማሻረክ ከሆነ እኛም በተራችን ከባይብል ጥያቄ እንጠይቃለን። ሳኦል ከእግዚአብሔር ጋር እና በሚል መስተጻምር ተያይዟል፦
1ሳሙ 12፥3 እነሆኝ *በእግዚአብሔር እና “በመሲሑ” מְשִׁיח֗וֹ ፊት መስክሩብኝ* የማንን በሬ ወሰድሁ?
1ሳሙ 12፥5 እርሱም፦ በእጄ ምንም እንዳላገኛችሁ *እግዚአብሔር እና “መሲሑ” מְשִׁיח֗וֹ ዛሬ በእናንተ ላይ ምስክሮች ናቸው* አላቸው፤
“ፊት” በሚል በነጠላ ስም እና በአያያዥ መስተጻምር ሳኦል ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ሳኦል ተጋሪ ነውን? የእስራኤል ጉባኤውም ሁሉ ራሳቸውንም አዘንብለው ለእግዚአብሔር እና ለንጉሡ ለዳዊት ሰገዱ፦
1ኛ ዜና መዋዕል 29፥20 ጉባኤውም ሁሉ የአባታቸውን አምላክ እግዚአብሔርን ባረኩ፥ ራሳቸውንም አዘንብለው *”ለእግዚአብሔር እና ለንጉሡ ሰገዱ”*።
“ሰገዱ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ዳዊት ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ዳዊት ተጋሪ ነውን? እግዚአብሔርን እና ንጉሡን ሰለሞንን ፍራ ተብሎ በአንድ መደብ ተቀምጧል፦
ምሳሌ 24፥21-22 ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔርን እና ንጉሥን *”ፍራ”*፥ ከዓመፀኞችም ጋር አትደባለቅ። *”መከራቸው”* ድንገት ይነሣልና፤ *”ከሁለቱ የሚመጣውን”* ጥፋት ማን ያውቃል?
“ፍራ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ሰለሞን ከእግዚአብሔር ጋር ስለተቀመጠ ሰለሞን ተጋሪ ነውን? የእስራኤል ሕዝብ በእግዚአብሔር እና በሙሴ አመኑ፦
ዘጸአት 14፥31 ሕዝቡም እግዚአብሔርን ፈሩ፥ *በእግዚአብሔርም በባሪያውም በሙሴ አመኑ*።
“አመኑ” በሚል በነጠላ ግስ እና በአያያዥ መስተጻምር ስለተቀመጠ ሙሴ ተጋሪ ነውን?
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አርባ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 40
ዒሳ ሞቷል ወይንስ አልሞተም?
አልሞተም፡-
4:157 “እኛ የአላህን መልክተኛ የመሬምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን በማለታቸው ረገምናቸው። አልገደሉትም፤ አልሰቀሉትምም ግን ለነሱ ተመሰለ እነዚያም በርሱ ነገር የተለያዩት፣ ከርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፤ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፤ በእርግጥም አልገደሉትም።”
ሞቷል፡-
3:144 “ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ ታድያ ቢሞት፥ ወይም ቢገደል ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? ወደኋላዉ የሚገለበጥም ሰዉ አላህን ምንም አይጐዳም። አላህም አመስጋኞቹን በእርግጥ ይመነዳል።”
መልስ
ዒሣ በእርግጥ የወረደለትን መልእክት አድርሷል፤ እርሱ ካለፉት መልእክተኞች አንዱ ነው፦
5፥75 የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ *”ያለፉ”* የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَة
“ያለፉ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ኸለት” خَلَتْ የብዙ ቁጥር ሲሆን ያለፉትን መልእክተኞች ያመለክታል እንጂ የሞቱትን የሚለውን አይዝም፦
3፥144 ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ وَمَا مُحَمَّدٌ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُل
“ያለፉ” የሚለውን ለዒሣ ሞት ይሰራል ካልን “ያለፉ” የሚለው በተመሳሳይ “ለነቢያችን”ﷺ” አገልግሎት ላይ ውሏል፤ ይህ አንቀጽ ሲወርድ ነቢያችን”ﷺ” መቼ ሞቱ? አይ ወደ ፊት ሟት መሆናቸውን ያሳያል ከተባለ ለዒሣም ወደፊት ሟች መሆኑን ያሳያል ብሎ መረዳት ከጉንጭ አልፋ ንትርክ ግልግል ነው። ሙግቱን አስፍተን “ያለፉ” የሆነ ማለት “የሞቱ ነው ካሉ ይህንን አንቀጽ እንዴት ይወጡታል? “አስጠንቃቂ “ያላለፈባት” የለችም” ስለሚል፦
35፥24 እኛ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን በእውነቱ መምሪያ ላክንህ፡፡ ማንኛይቱም ሕዝብ በውስጧ አስጠንቃቂ *”ያላለፈባት”* የለችም፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ بِالْحَقِّ بَشِيرًا وَنَذِيرًا ۚ وَإِن مِّنْ أُمَّةٍ إِلَّا خَلَا فِيهَا نَذِيرٌ
“ያላለፈባት” የሚለው ቃል ላይ “ኢላ ሐላ” إِلَّا خَلَا ሲሆን “ሐላ” خَلَا የሚለው ቃል “ኸለት” خَلَتْ ለሚለው ቃል ሥርወ-ቃል ነው። “ማንኛይቱም ሕዝብ በውስጧ አስጠንቃቂ *”ያልሞተባት”* የለችም” ትርጉም ይሰጣልን? በፍጹም አይሰጥም። ቅሉ ግን ዘመነ መግቦታቸው”dispensation” ያለቀ ማለት ነው። በተጨማሪም “ያለፉ” የሚለው በብዙ ቁጥር መልእክተኞችን ለማሳየት ስለገባ “ያለፉ የኾነ መልክተኛ” ማለት “ከመልክተኞቹ አንዱ፥ ከባለሟሎችም አንዱ” ነው ማለት ነው፦
3፥45 መላእክት ያሉትን አስታውስ፡- «መርየም ሆይ! አላህ ከርሱ በኾነው ቃል ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ በዚህ ዓለምና በመጨረሻውም ዓለም የተከበረ *”ከ”ባለሟሎችም በኾነ ያበስርሻል”*፡፡ إِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍ مِّنْهُ اسْمُهُ الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًا فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَمِنَ الْمُقَرَّبِينَ
36፥3 *”አንተ በእርግጥ “ከ”መልክተኞቹ ነህ”*፡፡ إِنَّكَ لَمِنَ الْمُرْسَلِينَ
ቁጥር አርባ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 40
ዒሳ ሞቷል ወይንስ አልሞተም?
አልሞተም፡-
4:157 “እኛ የአላህን መልክተኛ የመሬምን ልጅ አልመሲሕ ዒሳን ገደልን በማለታቸው ረገምናቸው። አልገደሉትም፤ አልሰቀሉትምም ግን ለነሱ ተመሰለ እነዚያም በርሱ ነገር የተለያዩት፣ ከርሱ መገደል በመጠራጠር ውስጥ ናቸው፤ ጥርጣሬን ከመከተል በስተቀር በርሱ ነገር ምንም ዕውቀት የላቸውም፤ በእርግጥም አልገደሉትም።”
ሞቷል፡-
3:144 “ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የሆነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፤ ታድያ ቢሞት፥ ወይም ቢገደል ወደኋላችሁ ትገለበጣላችሁን? ወደኋላዉ የሚገለበጥም ሰዉ አላህን ምንም አይጐዳም። አላህም አመስጋኞቹን በእርግጥ ይመነዳል።”
መልስ
ዒሣ በእርግጥ የወረደለትን መልእክት አድርሷል፤ እርሱ ካለፉት መልእክተኞች አንዱ ነው፦
5፥75 የመርየም ልጅ አልመሲሕ ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ *”ያለፉ”* የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ مَّا الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُلُ وَأُمُّهُ صِدِّيقَة
“ያለፉ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ኸለት” خَلَتْ የብዙ ቁጥር ሲሆን ያለፉትን መልእክተኞች ያመለክታል እንጂ የሞቱትን የሚለውን አይዝም፦
3፥144 ሙሐመድም ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ ያለፉ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ وَمَا مُحَمَّدٌ إِلَّا رَسُولٌ قَدْ خَلَتْ مِن قَبْلِهِ الرُّسُل
“ያለፉ” የሚለውን ለዒሣ ሞት ይሰራል ካልን “ያለፉ” የሚለው በተመሳሳይ “ለነቢያችን”ﷺ” አገልግሎት ላይ ውሏል፤ ይህ አንቀጽ ሲወርድ ነቢያችን”ﷺ” መቼ ሞቱ? አይ ወደ ፊት ሟት መሆናቸውን ያሳያል ከተባለ ለዒሣም ወደፊት ሟች መሆኑን ያሳያል ብሎ መረዳት ከጉንጭ አልፋ ንትርክ ግልግል ነው። ሙግቱን አስፍተን “ያለፉ” የሆነ ማለት “የሞቱ ነው ካሉ ይህንን አንቀጽ እንዴት ይወጡታል? “አስጠንቃቂ “ያላለፈባት” የለችም” ስለሚል፦
35፥24 እኛ አብሳሪና አስፈራሪ አድርገን በእውነቱ መምሪያ ላክንህ፡፡ ማንኛይቱም ሕዝብ በውስጧ አስጠንቃቂ *”ያላለፈባት”* የለችም፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَاكَ بِالْحَقِّ بَشِيرًا وَنَذِيرًا ۚ وَإِن مِّنْ أُمَّةٍ إِلَّا خَلَا فِيهَا نَذِيرٌ
“ያላለፈባት” የሚለው ቃል ላይ “ኢላ ሐላ” إِلَّا خَلَا ሲሆን “ሐላ” خَلَا የሚለው ቃል “ኸለት” خَلَتْ ለሚለው ቃል ሥርወ-ቃል ነው። “ማንኛይቱም ሕዝብ በውስጧ አስጠንቃቂ *”ያልሞተባት”* የለችም” ትርጉም ይሰጣልን? በፍጹም አይሰጥም። ቅሉ ግን ዘመነ መግቦታቸው”dispensation” ያለቀ ማለት ነው። በተጨማሪም “ያለፉ” የሚለው በብዙ ቁጥር መልእክተኞችን ለማሳየት ስለገባ “ያለፉ የኾነ መልክተኛ” ማለት “ከመልክተኞቹ አንዱ፥ ከባለሟሎችም አንዱ” ነው ማለት ነው፦
3፥45 መላእክት ያሉትን አስታውስ፡- «መርየም ሆይ! አላህ ከርሱ በኾነው ቃል ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ በዚህ ዓለምና በመጨረሻውም ዓለም የተከበረ *”ከ”ባለሟሎችም በኾነ ያበስርሻል”*፡፡ إِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ يُبَشِّرُكِ بِكَلِمَةٍ مِّنْهُ اسْمُهُ الْمَسِيحُ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ وَجِيهًا فِي الدُّنْيَا وَالْآخِرَةِ وَمِنَ الْمُقَرَّبِينَ
36፥3 *”አንተ በእርግጥ “ከ”መልክተኞቹ ነህ”*፡፡ إِنَّكَ لَمِنَ الْمُرْسَلِينَ
ከላይ በተዘረዘሩት አናቅጽ ላይ “ሚን” مِن ማለትም “ከ” የሚል መስተዋድድ መምጣቱ “ከአለፉት ከበፊቱ መልክተኞች በእርግጥ የኾነ መልክተኛ እንጅ ሌላ አይደለም” የሚል ፍቺ ይኖረዋል።
አሕመዲያህ ቃዲያኒህ ሌላው ዒሣ እንደሞተ ለማሳየት የሚጠቀሙበት አንቀጽ ይህ ነው፦
21፥34 *”ከአንተ በፊት ለማንም ሰው ዘለዓለም መኖርን አላደረግንም”*፡፡ ታዲያ ብትሞት እነሱ ዘውታሪዎች ናቸውን? وَمَا جَعَلْنَا لِبَشَرٍ مِّن قَبْلِكَ الْخُلْدَ ۖ أَفَإِن مِّتَّ فَهُمُ الْخَالِدُونَ
ትክክል! አላህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ለነበሩት ለማንም ሰው “ዘላለማዊነትን” ቃል አልገባም፤ ሁሉ ነገር ከአላህ በቀር ሟችና ጠፊ ነው። የመርየምን ልጅ አልመሲሕን እናቱንም በምድር ያለንም ሁሉ ለማጥፋት ቢሻ ከአላህ ማዳንን የሚችል ማንም የለም። በምድር ላይ ያለው ሁሉ ከአላህ በቀር ጠፊ ነው፦
5፥17 እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ *የመርየምን ልጅ አልመሲሕን እናቱንም በምድር ያለንም ሁሉ ለማጥፋት ቢሻ ከአላህ ማዳንን የሚችል ማነው?* በላቸው፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قُلْ فَمَن يَمْلِكُ مِنَ اللَّهِ شَيْئًا إِنْ أَرَادَ أَن يُهْلِكَ الْمَسِيحَ ابْنَ مَرْيَمَ وَأُمَّهُ وَمَن فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا
55፥26 *በእርሷ በምድር ላይ ያለው ሁሉ ጠፊ ነው*፡፡ كُلُّ مَنْ عَلَيْهَا فَانٍ
28፥88 *ከአላህም ጋር ሌላን አምላክ አትግገዛ፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገሩ ሁሉ ከአላህ በቀር ጠፊ ነው*፡፡ وَلَا تَدْعُ مَعَ اللَّهِ إِلَـٰهًا آخَرَ ۘ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَيْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُ ۚ لَهُ الْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
25፥58 በዚያም *በማይሞተው ሕያው አምላክ* ላይ ተመካ፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
“የማይሞት” አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው። ዒሣም ቢሆን አልሞተም አልን እንጂ አይሞትም ዘላለማዊ ነው አላልንም፥ ይሞታል። ጅማሬ ያለው ቅዋሜ ማንነት ሞትም ቀማሽ ነው። አላህ ለማንም ሰው ዘለዓለም መኖርን አላደረገም። “ከአንተ በፊት” ማለት ከአንተ በኃላም አንተም ሁላችሁም ሟች ናችሁ ማለት ነው፤ ሥረ-መሠረቱ ዐፈር የሆነ ፍጡር ወደ ዐፈር ይመለስና ከእርሷም በትንሳኤ ቀን ይቀሰቀሳል፦
3፥185 *ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
39፥30 *”አንተ ሟች ነህ፤ እነርሱም ሟቾች ናቸው”*፡፡ إِنَّكَ مَيِّتٌ وَإِنَّهُم مَّيِّتُونَ
20፥55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ፡፡ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፡፡ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን*፡፡ مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
71፥17 አላህም *ከምድር ማብቀልን አበቀላችሁ*፡፡ وَاللَّهُ أَنبَتَكُم مِّنَ الْأَرْضِ نَبَاتًا
71፥18 ከዚያም *በውስጧ ይመልሳችኋል። ማውጣትንም ያወጣችኋል*፡፡ ثُمَّ يُعِيدُكُمْ فِيهَا وَيُخْرِجُكُمْ إِخْرَاجًا
በዚህ የተፈጥሮ ሂደት ዒሣም መጥቶ ይሞታል በትንሳኤ ቀን ይቀሰቀሳል፦
19፥33 «ሰላምም በእኔ ላይ ነው፡፡ በተወለድሁ ቀን፣ *”በምሞትበትም ቀን፣ ሕያው ኾኜ በምቀሰቀስበትም ቀን”*፡፡» وَالسَّلَامُ عَلَيَّ يَوْمَ وُلِدتُّ وَيَوْمَ أَمُوتُ وَيَوْمَ أُبْعَثُ حَيًّا
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
አሕመዲያህ ቃዲያኒህ ሌላው ዒሣ እንደሞተ ለማሳየት የሚጠቀሙበት አንቀጽ ይህ ነው፦
21፥34 *”ከአንተ በፊት ለማንም ሰው ዘለዓለም መኖርን አላደረግንም”*፡፡ ታዲያ ብትሞት እነሱ ዘውታሪዎች ናቸውን? وَمَا جَعَلْنَا لِبَشَرٍ مِّن قَبْلِكَ الْخُلْدَ ۖ أَفَإِن مِّتَّ فَهُمُ الْخَالِدُونَ
ትክክል! አላህ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ለነበሩት ለማንም ሰው “ዘላለማዊነትን” ቃል አልገባም፤ ሁሉ ነገር ከአላህ በቀር ሟችና ጠፊ ነው። የመርየምን ልጅ አልመሲሕን እናቱንም በምድር ያለንም ሁሉ ለማጥፋት ቢሻ ከአላህ ማዳንን የሚችል ማንም የለም። በምድር ላይ ያለው ሁሉ ከአላህ በቀር ጠፊ ነው፦
5፥17 እነዚያ አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ *የመርየምን ልጅ አልመሲሕን እናቱንም በምድር ያለንም ሁሉ ለማጥፋት ቢሻ ከአላህ ማዳንን የሚችል ማነው?* በላቸው፡፡ لَّقَدْ كَفَرَ الَّذِينَ قَالُوا إِنَّ اللَّهَ هُوَ الْمَسِيحُ ابْنُ مَرْيَمَ ۚ قُلْ فَمَن يَمْلِكُ مِنَ اللَّهِ شَيْئًا إِنْ أَرَادَ أَن يُهْلِكَ الْمَسِيحَ ابْنَ مَرْيَمَ وَأُمَّهُ وَمَن فِي الْأَرْضِ جَمِيعًا
55፥26 *በእርሷ በምድር ላይ ያለው ሁሉ ጠፊ ነው*፡፡ كُلُّ مَنْ عَلَيْهَا فَانٍ
28፥88 *ከአላህም ጋር ሌላን አምላክ አትግገዛ፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገሩ ሁሉ ከአላህ በቀር ጠፊ ነው*፡፡ وَلَا تَدْعُ مَعَ اللَّهِ إِلَـٰهًا آخَرَ ۘ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ ۚ كُلُّ شَيْءٍ هَالِكٌ إِلَّا وَجْهَهُ ۚ لَهُ الْحُكْمُ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
25፥58 በዚያም *በማይሞተው ሕያው አምላክ* ላይ ተመካ፡፡ ከማመስገንም ጋር አጥራው፡፡ በባሮቹ ኀጢኣቶችም ውስጠ ዐዋቂ በእርሱ በቃ፡፡ وَتَوَكَّلْ عَلَى الْحَيِّ الَّذِي لَا يَمُوتُ وَسَبِّحْ بِحَمْدِهِ ۚ وَكَفَىٰ بِهِ بِذُنُوبِ عِبَادِهِ خَبِيرًا
“የማይሞት” አንዱ አምላክ አላህ ብቻ ነው። ዒሣም ቢሆን አልሞተም አልን እንጂ አይሞትም ዘላለማዊ ነው አላልንም፥ ይሞታል። ጅማሬ ያለው ቅዋሜ ማንነት ሞትም ቀማሽ ነው። አላህ ለማንም ሰው ዘለዓለም መኖርን አላደረገም። “ከአንተ በፊት” ማለት ከአንተ በኃላም አንተም ሁላችሁም ሟች ናችሁ ማለት ነው፤ ሥረ-መሠረቱ ዐፈር የሆነ ፍጡር ወደ ዐፈር ይመለስና ከእርሷም በትንሳኤ ቀን ይቀሰቀሳል፦
3፥185 *ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*፡፡ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነው፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَإِنَّمَا تُوَفَّوْنَ أُجُورَكُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ
39፥30 *”አንተ ሟች ነህ፤ እነርሱም ሟቾች ናቸው”*፡፡ إِنَّكَ مَيِّتٌ وَإِنَّهُم مَّيِّتُونَ
20፥55 *ከእርሷ ከምድር ፈጠርናችሁ፡፡ በእርሷም ውስጥ እንመልሳችኋለን፡፡ ከእርሷም በሌላ ጊዜ እናወጣችኋለን*፡፡ مِنْهَا خَلَقْنَاكُمْ وَفِيهَا نُعِيدُكُمْ وَمِنْهَا نُخْرِجُكُمْ تَارَةً أُخْرَىٰ
71፥17 አላህም *ከምድር ማብቀልን አበቀላችሁ*፡፡ وَاللَّهُ أَنبَتَكُم مِّنَ الْأَرْضِ نَبَاتًا
71፥18 ከዚያም *በውስጧ ይመልሳችኋል። ማውጣትንም ያወጣችኋል*፡፡ ثُمَّ يُعِيدُكُمْ فِيهَا وَيُخْرِجُكُمْ إِخْرَاجًا
በዚህ የተፈጥሮ ሂደት ዒሣም መጥቶ ይሞታል በትንሳኤ ቀን ይቀሰቀሳል፦
19፥33 «ሰላምም በእኔ ላይ ነው፡፡ በተወለድሁ ቀን፣ *”በምሞትበትም ቀን፣ ሕያው ኾኜ በምቀሰቀስበትም ቀን”*፡፡» وَالسَّلَامُ عَلَيَّ يَوْمَ وُلِدتُّ وَيَوْمَ أَمُوتُ وَيَوْمَ أُبْعَثُ حَيًّا
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አርባ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 41
ዒሳ በገሃነም ይቃጠላል ወይስ አይቃጠልም?
አይቃጠልም፡-
3:45 “መላእክት ያሉትን አስታዉስ፡- መርየም ሆይ አላህ ከርሱ በሆነዉ ቃል፣ ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ፣ ከባለማሎችም በሆነ ያበስረሻል፡፡”
ይቃጠላል፡-
21:98 “እናንተ፣ ከአላህ ሌላ የምትግገዟቸውም (ጣዖታት) የገሃነም ማገዶዎች ናችሁ፤ እናንተ ለርሷ ወራጆች ናችሁ።”
መልስ
21፥98 *"እናንተ ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውም (ጣዖታት) የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ"* إِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ حَصَبُ جَهَنَّمَ أَنتُمْ لَهَا وَٰرِدُونَ
ክርስቲኖች ዒሣን ስለሚያመልኩ የሚመለክ ማንነት ጀሃነም ይገባል የሚል ስሁት ሙግት ውኃ የማይቋጥርና የማያነሳ አንኮላ አስተሳሰብ ነው። እንደ ኢትዮጵያ ክርስትና አቆጣጠር በ 1961 ዓመተ-ልደት በተዘጋጀው የሐጅ ሣኒ ሐቢብ የዐማርኛ የቁርኣን ትርጉም ላይ የዐረቢኛውን ቃል አቻ ዐማርኛ ቃል ሲያጡ አሳቡን በቅንፍ ያስቀምጣሉ። ብዙ ቦታ የቁርኣን ዐማርኛ ትርጉም ላይ ይህ ይታያል። ለዛ ነው በቅንፍ ጣዖታት ብለው ያስቀመጡት። ዐውዱ ላይ የገሃነም ማገዶ የሚሆኑት ግዑዝ ጣዖታት እንደሆኑ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ መረዳት ይቻላል።
“ኢነኩም” إِنَّكُمْ “እናንተ” የሚለው ሁለተኛ መደብ ላይ ያሉት ሙሽሪኮች ሲሆኑ ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸው ጣዖታትም የገሃነም ማገዶዎች ናቸው፤ “ማ” َمَا የሚለው አንፃራዊ ተውላጠ-ስም "ምንነት" ሲሆን ዐቅል የሌላቸውን ጣዖታት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ዐቅል ያላቸውን ማንነቶች “መን” مَّن የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም የሚጠቀመው፥ ለምሳሌ ዒሣ እና ነቢያት አሊያም መላእክት ማንነት አላቸው። ግን እዚህ አንቀፅ ላይ “ማ” የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም መጠቀሙ ዐቅል የሌላቸውን ጣዖታት ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ይህ የሰዋስው ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፥ በተጨማሪም ሌላ አንቀፅ ላይ የጀሃነም መቀጣጠያ ማገዶ ድንጋይ መሆናቸው ተገልጿል፦
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *እራሳችሁን እና ቤተሰቦቻችሁን* መቀጣጠያዋ *ሰዎች እና ደንጋዮች* ከኾነች *እሳት ጠብቁ* يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ قُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًۭا وَقُودُهَا ٱلنَّاسُ وَٱلْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَٰٓئِكَةٌ غِلَاظٌۭ شِدَادٌۭ لَّا يَعْصُونَ ٱللَّهَ مَآ أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ ፡፡
2፥24 ይህንን ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን *”መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች”* የኾነችውን እሳት ተጠበቁ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች፡፡ فَإِن لَّمْ تَفْعَلُوا۟ وَلَن تَفْعَلُوا۟ فَٱتَّقُوا۟ ٱلنَّارَ ٱلَّتِى وَقُودُهَا ٱلنَّاسُ وَٱلْحِجَارَةُ ۖ أُعِدَّتْ لِلْكَٰفِرِينَ
"ሰዎች" የሚለው አምላኪዎቹ ሲሆኑ ድንጋዮች ደግሞ ተመላኪዎቹ ናቸው። ከላይ ደግሞ "ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውም የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ" ብሎ ሁለቱንም አሳይቷል።
እስቲ በነካ እጃችን እኛም ጥያቄ እናቅርብ። ደንቆሮ የሚል ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል፦
ማቴዎስ 5:22 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ *“ደንቆሮ” Μωρέ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል*።
ኢየሱስ ፈሪሳውያንን “ሞሮኢ” μωροὶ “ደንቆሮዎች” ብሏቸዋል፤ “ሞሮኢ” የሞሮስ ብዙ ቁጥር ነው፦
ማቴዎስ 23:19 *"እናንተ ደንቆሮዎች”* μωροὶ እና ዕውሮች፥ ማናቸው ይበልጣል? መባው ነውን? ወይስ መባውን የሚቀድሰው መሠዊያው?
እውን ኢየሱስ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋልን?
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አርባ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 41
ዒሳ በገሃነም ይቃጠላል ወይስ አይቃጠልም?
አይቃጠልም፡-
3:45 “መላእክት ያሉትን አስታዉስ፡- መርየም ሆይ አላህ ከርሱ በሆነዉ ቃል፣ ስሙ አልመሲሕ ዒሳ የመርየም ልጅ፣ በዚህ ዓለምና በመጨረሻዉም ዓለም የተከበረ፣ ከባለማሎችም በሆነ ያበስረሻል፡፡”
ይቃጠላል፡-
21:98 “እናንተ፣ ከአላህ ሌላ የምትግገዟቸውም (ጣዖታት) የገሃነም ማገዶዎች ናችሁ፤ እናንተ ለርሷ ወራጆች ናችሁ።”
መልስ
21፥98 *"እናንተ ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውም (ጣዖታት) የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ"* إِنَّكُمْ وَمَا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ حَصَبُ جَهَنَّمَ أَنتُمْ لَهَا وَٰرِدُونَ
ክርስቲኖች ዒሣን ስለሚያመልኩ የሚመለክ ማንነት ጀሃነም ይገባል የሚል ስሁት ሙግት ውኃ የማይቋጥርና የማያነሳ አንኮላ አስተሳሰብ ነው። እንደ ኢትዮጵያ ክርስትና አቆጣጠር በ 1961 ዓመተ-ልደት በተዘጋጀው የሐጅ ሣኒ ሐቢብ የዐማርኛ የቁርኣን ትርጉም ላይ የዐረቢኛውን ቃል አቻ ዐማርኛ ቃል ሲያጡ አሳቡን በቅንፍ ያስቀምጣሉ። ብዙ ቦታ የቁርኣን ዐማርኛ ትርጉም ላይ ይህ ይታያል። ለዛ ነው በቅንፍ ጣዖታት ብለው ያስቀመጡት። ዐውዱ ላይ የገሃነም ማገዶ የሚሆኑት ግዑዝ ጣዖታት እንደሆኑ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ መረዳት ይቻላል።
“ኢነኩም” إِنَّكُمْ “እናንተ” የሚለው ሁለተኛ መደብ ላይ ያሉት ሙሽሪኮች ሲሆኑ ከዓለማቱ ጌታ ከአላህ ሌላ የሚያመልኳቸው ጣዖታትም የገሃነም ማገዶዎች ናቸው፤ “ማ” َمَا የሚለው አንፃራዊ ተውላጠ-ስም "ምንነት" ሲሆን ዐቅል የሌላቸውን ጣዖታት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ዐቅል ያላቸውን ማንነቶች “መን” مَّن የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም የሚጠቀመው፥ ለምሳሌ ዒሣ እና ነቢያት አሊያም መላእክት ማንነት አላቸው። ግን እዚህ አንቀፅ ላይ “ማ” የሚል አንፃራዊ ተውላጠ-ስም መጠቀሙ ዐቅል የሌላቸውን ጣዖታት ፍንትውና ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ይህ የሰዋስው ሙግት ታሳቢና ዋቢ ያደረገ ነው፥ በተጨማሪም ሌላ አንቀፅ ላይ የጀሃነም መቀጣጠያ ማገዶ ድንጋይ መሆናቸው ተገልጿል፦
66፥6 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *እራሳችሁን እና ቤተሰቦቻችሁን* መቀጣጠያዋ *ሰዎች እና ደንጋዮች* ከኾነች *እሳት ጠብቁ* يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ قُوٓا۟ أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًۭا وَقُودُهَا ٱلنَّاسُ وَٱلْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَٰٓئِكَةٌ غِلَاظٌۭ شِدَادٌۭ لَّا يَعْصُونَ ٱللَّهَ مَآ أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ ፡፡
2፥24 ይህንን ባትሠሩ ፈጽሞም አትሠሩትምና ያችን *”መቀጣጠያዋ ሰዎችና ድንጋዮች”* የኾነችውን እሳት ተጠበቁ፤ ለከሓዲዎች ተደግሳለች፡፡ فَإِن لَّمْ تَفْعَلُوا۟ وَلَن تَفْعَلُوا۟ فَٱتَّقُوا۟ ٱلنَّارَ ٱلَّتِى وَقُودُهَا ٱلنَّاسُ وَٱلْحِجَارَةُ ۖ أُعِدَّتْ لِلْكَٰفِرِينَ
"ሰዎች" የሚለው አምላኪዎቹ ሲሆኑ ድንጋዮች ደግሞ ተመላኪዎቹ ናቸው። ከላይ ደግሞ "ከአላህ ሌላ የምታመልኳቸውም የገሀነም ማገዶዎች ናችሁ፡፡ እናንተ ለእርሷ ወራጆች ናችሁ" ብሎ ሁለቱንም አሳይቷል።
እስቲ በነካ እጃችን እኛም ጥያቄ እናቅርብ። ደንቆሮ የሚል ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል፦
ማቴዎስ 5:22 እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ *“ደንቆሮ” Μωρέ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል*።
ኢየሱስ ፈሪሳውያንን “ሞሮኢ” μωροὶ “ደንቆሮዎች” ብሏቸዋል፤ “ሞሮኢ” የሞሮስ ብዙ ቁጥር ነው፦
ማቴዎስ 23:19 *"እናንተ ደንቆሮዎች”* μωροὶ እና ዕውሮች፥ ማናቸው ይበልጣል? መባው ነውን? ወይስ መባውን የሚቀድሰው መሠዊያው?
እውን ኢየሱስ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋልን?
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አርባ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 42
ቁርአን የማን ቃል ነው?
የአላህ ቃል፡-
17፡106 “ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፡፡ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው፡፡”
የክቡር መልእክተኛ ቃል፡-
81፡19 “እርሱ ቁርኣን የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
መልስ
9፥6 ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ *"የአላህን ቃል"* እስኪሰማ ዘንድ አስጠጋው፡፡ ከዚያም ወደ መጠበቂያው ስፍራ አድርሰው፡፡ ይህ እነሱ የማያውቁ ሕዝቦች በመኾናቸው ነው፡፡ وَإِنْ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ أَبْلِغْهُ مَأْمَنَهُ ۚ ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ قَوْمٌ لَّا يَعْلَمُونَ
ከላም” كَلَٰم የሚለው ተባታይ ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው፤ “ከሊማህ” كَلِمَة ደግሞ የከላም አንስታይ ነው፤ የከሊማህ ብዙ ቁጥር “ከሊመት” ِكَلِمَةٍ ሲሆን “ቃላት” ማለት ነው። አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባህርይ” አለው፤ አምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባህርይ ነው። ቁርኣን የአላህ ንግግር ስለሆን "የአላህን ንግግር እስኪሰማ ዘንድ አስጠጋው" የሚል ሃይለ-ቃል አለው፥ ጂብሪልም ሆነ ነቢያችን"ﷺ" በቁርኣን ላይ ያላቸው ድርሻ መልእክቱን ማድረስ ብቻ ነው፦
81፥19 *"እርሱ ቁርአን “የተከበረ መልክተኛ ቃል” ነው"*። إِنَّهُۥ لَقَوْلُ رَسُولٍۢ كَرِيمٍۢ
እዚህ ጋር ሁለት ቁልፍ ቃላት መመልከቱ ይህ ጥቅስ ጭራሽ ቁርኣን የአላህ ንግግር መሆኑን ያጠናክራል። “ረሡል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ወይም "መልእክተኛ" ከሆነ የግድ “ሙርሢል” مُرْسِل ማለትም "ላኪ" መኖር አለበት፣ እዚህ ዐውድ ላይ “መልክተኛው” የተባለው ጂብሪል ነው፥ ላኪው ደግሞ አላህ ነው። በላኪና በመልክተኛ መካከል ደግም “ሪሣላ” رِسَالَة ማለትም “መልእክት” ያስፈልጋል፤ መልእክቱ ደግሞ “ቁርአን” ነው። መልእክት የላኪ ንግግር እንጂ የተላኪ ንግግር በፍጹም አይደለም።
ሁለተኛ “ቀውል” قَوْل የሚለው “ቁል” قُلْ “በል” ከሚል ትዕዛዛዊ ግስ የመጣ ነው፤ “ቀውል” ለሙራሲል የምንጠቀምበት ነው፤ “ሙራሲል” مراسل ማለት “አስተላላፊ”reporter” ሲሆን ቀውል ጅብሪል ከአላህ አስተላልፊ ሆኖ የሚያስተላልፈውን ቃል ያመለክታል፣ ነገር ግን “ከላም” كَلَٰم ለሙአለፍ የምንጠቀምበት ነው፤ “ሙአለፍ” مؤلف ማለት “አመንጪ”author” ማለት ነው።
ሦስተኛ በሱረቱ አት-ተክዊር 81፥19 ላይ ያለው ዐውድ ላይ የተጠቀሰው መልእክተኛ ጂብሪል ስለመሆኑ የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለቤት ዘንድ ባለሟል የሆነ እና በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ ታማኝ የሆነ መልክተኛ መባሉ ነው፦
81፥20 *"የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ"*፡፡ ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي الْعَرْشِ مَكِين
81፥21 *"በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ “ታማኝ” የሆነ መልክተኛ ቃል ነው"*። مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
ቁጥር አርባ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 42
ቁርአን የማን ቃል ነው?
የአላህ ቃል፡-
17፡106 “ቁርኣንንም በሰዎች ላይ በዝግታ ላይ ኾነህ ታነበው ዘንድ ከፋፈልነው፡፡ ቀስ በቀስ ማውረድንም አወረድነው፡፡”
የክቡር መልእክተኛ ቃል፡-
81፡19 “እርሱ ቁርኣን የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
መልስ
9፥6 ከአጋሪዎችም አንዱ ጥገኝነትን ቢጠይቅ *"የአላህን ቃል"* እስኪሰማ ዘንድ አስጠጋው፡፡ ከዚያም ወደ መጠበቂያው ስፍራ አድርሰው፡፡ ይህ እነሱ የማያውቁ ሕዝቦች በመኾናቸው ነው፡፡ وَإِنْ أَحَدٌ مِّنَ الْمُشْرِكِينَ اسْتَجَارَكَ فَأَجِرْهُ حَتَّىٰ يَسْمَعَ كَلَامَ اللَّهِ ثُمَّ أَبْلِغْهُ مَأْمَنَهُ ۚ ذَٰلِكَ بِأَنَّهُمْ قَوْمٌ لَّا يَعْلَمُونَ
ከላም” كَلَٰم የሚለው ተባታይ ቃል “ከለመ” كَلَّمَ ማለትም “ተናገረ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ንግግር” ማለት ነው፤ “ከሊማህ” كَلِمَة ደግሞ የከላም አንስታይ ነው፤ የከሊማህ ብዙ ቁጥር “ከሊመት” ِكَلِمَةٍ ሲሆን “ቃላት” ማለት ነው። አላህ “ሲፋቱል ከላም” صفات الكلام ማለትም “የመናገር ባህርይ” አለው፤ አምላካችን አላህ “ሙተከለም” مُتَكَلِّم ማለትም “ተናጋሪ”speaker” ነው፤ የራሱ “ከላም” كَلَٰم ማለትም “ንግግር”speech” የራሱ ባህርይ ነው። ቁርኣን የአላህ ንግግር ስለሆን "የአላህን ንግግር እስኪሰማ ዘንድ አስጠጋው" የሚል ሃይለ-ቃል አለው፥ ጂብሪልም ሆነ ነቢያችን"ﷺ" በቁርኣን ላይ ያላቸው ድርሻ መልእክቱን ማድረስ ብቻ ነው፦
81፥19 *"እርሱ ቁርአን “የተከበረ መልክተኛ ቃል” ነው"*። إِنَّهُۥ لَقَوْلُ رَسُولٍۢ كَرِيمٍۢ
እዚህ ጋር ሁለት ቁልፍ ቃላት መመልከቱ ይህ ጥቅስ ጭራሽ ቁርኣን የአላህ ንግግር መሆኑን ያጠናክራል። “ረሡል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ወይም "መልእክተኛ" ከሆነ የግድ “ሙርሢል” مُرْسِل ማለትም "ላኪ" መኖር አለበት፣ እዚህ ዐውድ ላይ “መልክተኛው” የተባለው ጂብሪል ነው፥ ላኪው ደግሞ አላህ ነው። በላኪና በመልክተኛ መካከል ደግም “ሪሣላ” رِسَالَة ማለትም “መልእክት” ያስፈልጋል፤ መልእክቱ ደግሞ “ቁርአን” ነው። መልእክት የላኪ ንግግር እንጂ የተላኪ ንግግር በፍጹም አይደለም።
ሁለተኛ “ቀውል” قَوْل የሚለው “ቁል” قُلْ “በል” ከሚል ትዕዛዛዊ ግስ የመጣ ነው፤ “ቀውል” ለሙራሲል የምንጠቀምበት ነው፤ “ሙራሲል” مراسل ማለት “አስተላላፊ”reporter” ሲሆን ቀውል ጅብሪል ከአላህ አስተላልፊ ሆኖ የሚያስተላልፈውን ቃል ያመለክታል፣ ነገር ግን “ከላም” كَلَٰم ለሙአለፍ የምንጠቀምበት ነው፤ “ሙአለፍ” مؤلف ማለት “አመንጪ”author” ማለት ነው።
ሦስተኛ በሱረቱ አት-ተክዊር 81፥19 ላይ ያለው ዐውድ ላይ የተጠቀሰው መልእክተኛ ጂብሪል ስለመሆኑ የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለቤት ዘንድ ባለሟል የሆነ እና በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ ታማኝ የሆነ መልክተኛ መባሉ ነው፦
81፥20 *"የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ"*፡፡ ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي الْعَرْشِ مَكِين
81፥21 *"በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ “ታማኝ” የሆነ መልክተኛ ቃል ነው"*። مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ