ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 12
ዓድ የጠፋው በስንት ቀን ነው?
A. በአንድ ቀን
54:19 እኛ በነርሱ ላይ *ዘወትር* መናጢ በኾነ *ቀን* በቫይል የምትንሻሻ ነፋስን ላክንባቸው::
B, በብዙ ቀን
41:16 በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ልናቀምሳቸውም፣ በነሱ ላይ የሚንሻሻን ብርቱ ነፋስ *መናጢዎች በሆኑ ቀናት* ውስጥ ላክንባቸው፤
C. በሰባት ቀን
69:6-7 ዓድማ በኀይል በምትንሻሻ ብርቱ ነፋስ ተጠፉ። ተከታታይ በሆኑ ሰባት ሌሊቶችና ስምንት መዓልቶች ዉስጥ በነሱ ላይ ለቀቃት ሕዝቹንም በዉስጧ የተጣሉ ሆነዉ ልክ ክፍት የሆኑ የዘንባባ ግንዶች መስለው ታያቸዋለህ።
መልስ
"ዘወትር" መናጢ በኾነ "ቀን" ይላል ልክ ነው፦
54:19 እኛ በእነርሱ ላይ *ዘወትር መናጢ በኾነ ቀን"* በኀይል የምትንሻሻ ነፋስን ላክንባቸው፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ رِيحًا صَرْصَرًا فِي يَوْمِ نَحْسٍ مُّسْتَمِرٍّ
እዚህ ጥቅስ ላይ በአንድ ቀን የሚል ቃል የለውም፣ ባይሆን "የውም" يَوْم ማለትም "ቀን" የሚለው ቃል የግድ የሃያ አራት ሰዓት እርዝማኔ ብቻ ሳይሆን ጥቅላዊ ቀናትን ዐቅፎ ሊጠራ ይችላል። ለምሳሌ የትንሳኤ ቀን፣ የሂሳቡ ቀን፣ የፍርዱ ቀን ወዘተ...። ነገር ግን ይህ ቀን በውስጡ ቀናት መያዙን የምናውቀው "ሙሥተሚር" مُّسْتَمِر ማለትም "ዘወትር" የሚል ሃይለ-ቃል አለ። ሰው፦ "ቀን ወጣልኝ" ሲል 24 ሰአት እርዝማኔ ያለውን መአልት እና ሌሊት ማመልከቱ ሳይሆን "ያልተወሰነ ጊዜን" ለማመልከት ነው። "ዘወትር" የያዘ መናጢ ቀን በውስጡ ብዙ መናጢዎች ቀናትን እንደያዘ ይህ አንቀጽ ያስረዳል፦
41፥16 በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ልናቀምሳቸውም በእነርሱ ላይ የሚንሻሻን ብርቱ ነፋስ *መናጢዎች በኾኑ ቀናት* ውስጥ ላክንባቸው፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ رِيحًا صَرْصَرًا فِي أَيَّامٍ نَّحِسَاتٍ لِّنُذِيقَهُمْ عَذَابَ الْخِزْيِ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا
እነዚህ መናጢ ቀናት ሰባት ሌሊት እና ስምንት መዓልት የያዙ ቀናት ናቸው፦
69፥7 *"ተከታታይ በኾኑ ሰባት ሌሊትና ስምንት መዓልት ውስጥ በእነርሱ ላይ ለቀቃት"*፡፡ ሕዝቦቹንም በውስጧ የተጣሉ ኾነው ልክ ክፍት የኾኑ የዘንባባ ግንዶች መስለው ታያቸዋለህ፡፡ سَخَّرَهَا عَلَيْهِمْ سَبْعَ لَيَالٍ وَثَمَانِيَةَ أَيَّامٍ حُسُومًا فَتَرَى الْقَوْمَ فِيهَا صَرْعَىٰ كَأَنَّهُمْ أَعْجَازُ نَخْلٍ خَاوِيَة
በመዓልት የሚጀምር እና የሚያልቅ ስምንት መአልት በውስጡ ሰባት ሌሊት ሲኖረው ሰባት ቀናት ይሆናል። "ቀን" የሚለው ነጠላ ቃላት ለብዙ ቀናት ቃሉ አገልግሎት ላይ እንደሚውል ከራሳችሁ ባይብል በአንድ ናሙና ልሞግት፦
ዘጸአት 31፥17 እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን *"በስድስት "ቀን" ስለ ፈጠረ"*፥
ዘጸአት 20፥11 እግዚአብሔር *"በስድስት "ቀን" ሰማይንና ምድርን፥ ባሕርንም፥ ያለባቸውንም ሁሉ ፈጥሮ"* በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና፤
ስድስት ተብሎ "ቀን" አይባልም፣ ባይሆን "ቀናት" እንጂ፣ ነገር ግን ባይብል የተጠቀመበት ቃል ነጠላ ሲሆን "ዮውም" י֔וֹם ማለትም "ቀን" እንጂ "ያሚም" לְיָמִ֖ים ማለትም "ቀናት" አይደለም፣ አይ "ዮውም" የሚለው "ያሚም" የሚለውን ጠቅልሎ ይይዛል ከተባለ እንግዲያውስ የቁርኣኑን አናቅጽ በዚህ ሒሳብ ተረዱት። ጉንፋን ይዞክ ሰውን ጉንፋናም ብለክ ትፎትታለህ እንዴ? ከአንሰሪንግ ኢሥላም ላይ አምጣችሁና አላምጣችሁ ያመጣች ኮፒ እንዲህ ድባቅ ይገባል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አስራ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 12
ዓድ የጠፋው በስንት ቀን ነው?
A. በአንድ ቀን
54:19 እኛ በነርሱ ላይ *ዘወትር* መናጢ በኾነ *ቀን* በቫይል የምትንሻሻ ነፋስን ላክንባቸው::
B, በብዙ ቀን
41:16 በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ልናቀምሳቸውም፣ በነሱ ላይ የሚንሻሻን ብርቱ ነፋስ *መናጢዎች በሆኑ ቀናት* ውስጥ ላክንባቸው፤
C. በሰባት ቀን
69:6-7 ዓድማ በኀይል በምትንሻሻ ብርቱ ነፋስ ተጠፉ። ተከታታይ በሆኑ ሰባት ሌሊቶችና ስምንት መዓልቶች ዉስጥ በነሱ ላይ ለቀቃት ሕዝቹንም በዉስጧ የተጣሉ ሆነዉ ልክ ክፍት የሆኑ የዘንባባ ግንዶች መስለው ታያቸዋለህ።
መልስ
"ዘወትር" መናጢ በኾነ "ቀን" ይላል ልክ ነው፦
54:19 እኛ በእነርሱ ላይ *ዘወትር መናጢ በኾነ ቀን"* በኀይል የምትንሻሻ ነፋስን ላክንባቸው፡፡ إِنَّا أَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ رِيحًا صَرْصَرًا فِي يَوْمِ نَحْسٍ مُّسْتَمِرٍّ
እዚህ ጥቅስ ላይ በአንድ ቀን የሚል ቃል የለውም፣ ባይሆን "የውም" يَوْم ማለትም "ቀን" የሚለው ቃል የግድ የሃያ አራት ሰዓት እርዝማኔ ብቻ ሳይሆን ጥቅላዊ ቀናትን ዐቅፎ ሊጠራ ይችላል። ለምሳሌ የትንሳኤ ቀን፣ የሂሳቡ ቀን፣ የፍርዱ ቀን ወዘተ...። ነገር ግን ይህ ቀን በውስጡ ቀናት መያዙን የምናውቀው "ሙሥተሚር" مُّسْتَمِر ማለትም "ዘወትር" የሚል ሃይለ-ቃል አለ። ሰው፦ "ቀን ወጣልኝ" ሲል 24 ሰአት እርዝማኔ ያለውን መአልት እና ሌሊት ማመልከቱ ሳይሆን "ያልተወሰነ ጊዜን" ለማመልከት ነው። "ዘወትር" የያዘ መናጢ ቀን በውስጡ ብዙ መናጢዎች ቀናትን እንደያዘ ይህ አንቀጽ ያስረዳል፦
41፥16 በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ልናቀምሳቸውም በእነርሱ ላይ የሚንሻሻን ብርቱ ነፋስ *መናጢዎች በኾኑ ቀናት* ውስጥ ላክንባቸው፡፡ فَأَرْسَلْنَا عَلَيْهِمْ رِيحًا صَرْصَرًا فِي أَيَّامٍ نَّحِسَاتٍ لِّنُذِيقَهُمْ عَذَابَ الْخِزْيِ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا
እነዚህ መናጢ ቀናት ሰባት ሌሊት እና ስምንት መዓልት የያዙ ቀናት ናቸው፦
69፥7 *"ተከታታይ በኾኑ ሰባት ሌሊትና ስምንት መዓልት ውስጥ በእነርሱ ላይ ለቀቃት"*፡፡ ሕዝቦቹንም በውስጧ የተጣሉ ኾነው ልክ ክፍት የኾኑ የዘንባባ ግንዶች መስለው ታያቸዋለህ፡፡ سَخَّرَهَا عَلَيْهِمْ سَبْعَ لَيَالٍ وَثَمَانِيَةَ أَيَّامٍ حُسُومًا فَتَرَى الْقَوْمَ فِيهَا صَرْعَىٰ كَأَنَّهُمْ أَعْجَازُ نَخْلٍ خَاوِيَة
በመዓልት የሚጀምር እና የሚያልቅ ስምንት መአልት በውስጡ ሰባት ሌሊት ሲኖረው ሰባት ቀናት ይሆናል። "ቀን" የሚለው ነጠላ ቃላት ለብዙ ቀናት ቃሉ አገልግሎት ላይ እንደሚውል ከራሳችሁ ባይብል በአንድ ናሙና ልሞግት፦
ዘጸአት 31፥17 እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን *"በስድስት "ቀን" ስለ ፈጠረ"*፥
ዘጸአት 20፥11 እግዚአብሔር *"በስድስት "ቀን" ሰማይንና ምድርን፥ ባሕርንም፥ ያለባቸውንም ሁሉ ፈጥሮ"* በሰባተኛው ቀን ዐርፎአልና፤
ስድስት ተብሎ "ቀን" አይባልም፣ ባይሆን "ቀናት" እንጂ፣ ነገር ግን ባይብል የተጠቀመበት ቃል ነጠላ ሲሆን "ዮውም" י֔וֹם ማለትም "ቀን" እንጂ "ያሚም" לְיָמִ֖ים ማለትም "ቀናት" አይደለም፣ አይ "ዮውም" የሚለው "ያሚም" የሚለውን ጠቅልሎ ይይዛል ከተባለ እንግዲያውስ የቁርኣኑን አናቅጽ በዚህ ሒሳብ ተረዱት። ጉንፋን ይዞክ ሰውን ጉንፋናም ብለክ ትፎትታለህ እንዴ? ከአንሰሪንግ ኢሥላም ላይ አምጣችሁና አላምጣችሁ ያመጣች ኮፒ እንዲህ ድባቅ ይገባል።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 13
አንዲት ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ወይስ ትሸከማለች?
A. አትሸከምም፦
35:18 *“ኀጢአትን ተሸካሚም ነፍስ የሌላዋን ሸክም አትሸከምም”*፤ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌۭ وِزْرَ أُخْرَىٰ
B. ትሸከማለች፦
16፥25 ይህንንም የሚሉት በትንሣኤ ቀን ኀጢኣቶቻቸውን በሙሉ *”ከእነዚያም ያለ ዕውቀት ኾነው ከሚያጠሟቸው ሰዎች ኀጢአቶች ከፊሉን ሊሸከሙ ነው”*፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ኃጢኣት ምንኛ ከፋ! لِيَحْمِلُوٓا۟ أَوْزَارَهُمْ كَامِلَةًۭ يَوْمَ ٱلْقِيَٰمَةِ ۙ وَمِنْ أَوْزَارِ ٱلَّذِينَ يُضِلُّونَهُم بِغَيْرِ عِلْمٍ ۗ أَلَا سَآءَ مَا يَزِرُونَ
መልስ
ከላይ ያለውን አጠያየቅ ከአንሰሪንግ ኢሥላም ላይ በትክክል ስላላስቀመጡት እኔ በትክክል አስቀምጬላቸዋለው።
በቁርአን እስተምህሮት ውስጥ እንደ ክርስትናው “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ማለትም እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለም፤ ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም፤ አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾቹ ላይ፦ “ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም” እያለ ይነግረናል፦
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም*፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
እዚህ ድረስ ከተግባባን የሚቀጥለውን አንቀፅ እንዲህ መረዳት ይቻላል፦
16፥25 ይህንንም የሚሉት በትንሣኤ ቀን ኀጢኣቶቻቸውን በሙሉ *”ከእነዚያም ያለ ዕውቀት ኾነው ከሚያጠሟቸው ሰዎች ኀጢአቶች ከፊሉን ሊሸከሙ ነው”*፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ኃጢኣት ምንኛ ከፋ! لِيَحْمِلُوا أَوْزَارَهُمْ كَامِلَةً يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۙ وَمِنْ أَوْزَارِ الَّذِينَ يُضِلُّونَهُم بِغَيْرِ عِلْمٍ ۗ أَلَا سَاءَ مَا يَزِرُونَ
ቁጥር አስራ ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 13
አንዲት ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ወይስ ትሸከማለች?
A. አትሸከምም፦
35:18 *“ኀጢአትን ተሸካሚም ነፍስ የሌላዋን ሸክም አትሸከምም”*፤ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌۭ وِزْرَ أُخْرَىٰ
B. ትሸከማለች፦
16፥25 ይህንንም የሚሉት በትንሣኤ ቀን ኀጢኣቶቻቸውን በሙሉ *”ከእነዚያም ያለ ዕውቀት ኾነው ከሚያጠሟቸው ሰዎች ኀጢአቶች ከፊሉን ሊሸከሙ ነው”*፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ኃጢኣት ምንኛ ከፋ! لِيَحْمِلُوٓا۟ أَوْزَارَهُمْ كَامِلَةًۭ يَوْمَ ٱلْقِيَٰمَةِ ۙ وَمِنْ أَوْزَارِ ٱلَّذِينَ يُضِلُّونَهُم بِغَيْرِ عِلْمٍ ۗ أَلَا سَآءَ مَا يَزِرُونَ
መልስ
ከላይ ያለውን አጠያየቅ ከአንሰሪንግ ኢሥላም ላይ በትክክል ስላላስቀመጡት እኔ በትክክል አስቀምጬላቸዋለው።
በቁርአን እስተምህሮት ውስጥ እንደ ክርስትናው “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ማለትም እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለም፤ ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም፤ አምላካችን አላህ ብዙ አንቀጾቹ ላይ፦ “ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም” እያለ ይነግረናል፦
17፥15 *የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፡፡ የተሳሳተም ሰው የሚሳሳተው ጉዳቱ በእርሷ ላይ ነው፡፡ ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢኣት አትሸከምም*፡፡ مَّنِ اهْتَدَىٰ فَإِنَّمَا يَهْتَدِي لِنَفْسِهِ ۖ وَمَن ضَلَّ فَإِنَّمَا يَضِلُّ عَلَيْهَا ۚ وَلَا تَزِرُ وَازِرَةٌ وِزْرَ أُخْرَىٰ
እዚህ ድረስ ከተግባባን የሚቀጥለውን አንቀፅ እንዲህ መረዳት ይቻላል፦
16፥25 ይህንንም የሚሉት በትንሣኤ ቀን ኀጢኣቶቻቸውን በሙሉ *”ከእነዚያም ያለ ዕውቀት ኾነው ከሚያጠሟቸው ሰዎች ኀጢአቶች ከፊሉን ሊሸከሙ ነው”*፡፡ ንቁ! የሚሸከሙት ኃጢኣት ምንኛ ከፋ! لِيَحْمِلُوا أَوْزَارَهُمْ كَامِلَةً يَوْمَ الْقِيَامَةِ ۙ وَمِنْ أَوْزَارِ الَّذِينَ يُضِلُّونَهُم بِغَيْرِ عِلْمٍ ۗ أَلَا سَاءَ مَا يَزِرُونَ
አንድ ሰው ሌላውን ሰው ሲያሳስት አሳሳቹ በማሳሳቱ ምክንያት የተሳሳተው ሰው የሚያገኘውን ቅጣት ከሚሳሳተው ላይ ቅጣቱ ሳይቀነስ ሳይጨመር የተሳሳተውን ሰው ቅጣት አሳሳቹ ይቀበላል፤ አንድ ሰው ሌላውን ሰው ከመራ መሪው በመምራቱ ምክንያት የተመራው ሰው የሚያገኘውን አጅር ከሚመራው ላይ አጅሩ ሳይቀነስ ሳይጨመር የተመራውን ሰው አጅር መሪው ይቀበላል፤ ከላይ ያለው መልክእት ይህ ነው፤ ኢብኑ ከሲር ይህንን አንቀፅ በሐዲስ እንዲህ ይፈስረዋል፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
አነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ጥመት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚሸከሙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ይሸከማል፤ ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ምሪት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚያገኙትን ምንዳ ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ያገኛል"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ أَنَّهُ قَالَ “ أَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى ضَلاَلَةٍ فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أَوْزَارِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أَوْزَارِهِمْ شَيْئًا وَأَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى هُدًى فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أُجُورِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا ”
ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ማለት ለምሳሌ መቶ ኪሎ ጤፍ ተሸክሜ ከነበረ ሌላ ሰው ለእኔ ጤፉን ከተሸከመልኝ እኔ ላይ መቶ ኪሎ ጤፍ የለም ማለት ነው፤ ግን አጥማሚ የጠመመውን ሰው በእርሱ ምክንያት ነውና ከእርሱ ቅጣት ሳይጓደል ይቀጣል፤ ለምሳሌ ቃየል የአደም ልጆች መግደልን ያስተማረ ነው፤ ሰዎች ሰው በገደሉ ቁጥር ገዳዩ ሊቀጣበት ያለውን ቅጣት ቃየልም ይቀጣል፤ ያ ማለት ገዳዩ ቅጣቱ ይቀልለታል ማለት አይደለም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 28, ሐዲስ 38
ዐብደላህ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“በግፍ ገዳይ አንድም ሰው የለም፥ የእርሱ ወንጀል ድርሻ በመጀመሪያው የአደም ልጅ ላይ ቢሆን እንጂ፤ ምክንያቱም እርሱ ግድያን በማስተዋወቅ የመጀመሪያ ነበር"*። عَنْ عَبْدِ، اللَّهِ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ لاَ تُقْتَلُ نَفْسٌ ظُلْمًا إِلاَّ كَانَ عَلَى ابْنِ آدَمَ الأَوَّلِ كِفْلٌ مِنْ دَمِهَا لأَنَّهُ كَانَ أَوَّلَ مَنْ سَنَّ الْقَتْلَ ”
ስለዚህ አላህ በሰው ቀኝና ግራ ባሉት መላእክት የሚከትበው ሰዎች የሰሩትን መልካምና ክፉ ስራ ብቻ ሳይሆን “ፈለጎቻቸውንም” ማለትም ያጠመሙትን ወይም የመሩትን ስራ ጭምር ነው፤ አንድ ሰው በመመሳቱ ብቻ ሳይሆን በማሳሳቱም ይጠየቃል፦
36፥12 እኛ ሙታንን እኛ በእርግጥ ሕያው እናደርጋለን፡፡ *”ያስቀደሙትንም ሥራ እና ፈለጎቻቸውንም እንጽፋለን”*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نُحْيِي الْمَوْتَىٰ وَنَكْتُبُ مَا قَدَّمُوا وَآثَارَهُمْ ۚ وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ فِي إِمَامٍ مُّبِينٍ
ቀጥሎ ያለውን ውዥንብር ተመልከቱ፦ "አላህ በመሐመድ"ﷺ" ዘመን የነበሩትን አይሁድ አባቶቻቸው በሠሯቸው ኃጢኣቶች ሳብያ ሲወቅሳቸው እንመለከታለን፦
2፥51 ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ ከዚያም ከእርሱ መኼድ በኋላ *”እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ”*፡፡ وَإِذْ وَٰعَدْنَا مُوسَىٰٓ أَرْبَعِينَ لَيْلَةًۭ ثُمَّ ٱتَّخَذْتُمُ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِهِۦ وَأَنتُمْ ظَٰلِمُونَ
ይህ ከውርስ ኃጢኣት ጋር አንዳች ግንኙነት የውም። ይህ ጥቅላዊ አይሁዳውነትን የሚያሳይ እንጂ በተናጥል የአበውን ወንጀል ወደ ልጆች መሸከምን አያመለክትም። አላህ ደመናን ያጠለለውና መናን እና ድርጭትን ያወረደው በሙሳ ዘመን ቢሆንም በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ፦ "በእናንተም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በእናተም ላይ መናን እና ድርጭትን አወረድን" እያለ ይናገራል፦
2፥57 *”በእናንተም ላይ”* ደመናን አጠለልን፡፡ *”በእናተም ላይ”* መናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْمَنَّ وَٱلسَّلْوَىٰ
"እናንተ" የሚለው ጥቅላዊ አነጋገር እንጂ በነቢያችን”ﷺ” ዘመን የነበሩት አይሁድ ደመናም አልጠለለላቸውም፥ እንዲሁ መናን እና ድርጭትን አልወረደላቸውም። አላህ ወደ ነብያት ያወረደው በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን “ወደ እናንተ አወረድን” ማለቱንም አስተውሉ፦
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ *በሉም፦ «በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን”*፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوا آمَنَّا بِالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَـٰهُنَا وَإِلَـٰهُكُمْ وَاحِدٌ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
ስለዚህ "እናንተ" የሚለው ሃይለ-ቃል ጥቅላዊ መልእክት እንጂ በተናጥል የአበውን ወንጀል ለልጆች መተላለፉን በፍጹም አያሳይም። አበው ጥጃ በማምለካቸው ልጆችን እየወቀሰ ነው ማለት ነው ብሎ መሞገት ለአበው ደመናን አጠለልን፥ መናን እና ድርጭትን አወረድን የሚለውን ለልጆች ምን አደረገ ብሎ መረዳት ይቻላል? ይህ የቂል እንጉልፏቶ አስተሳሰብ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 1, ሐዲስ 210
አነስ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ጥመት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚሸከሙትን ኀጢአት ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ይሸከማል፤ ማንም ጠሪ ሰዎችን ወደ ምሪት የሚጣራ የተከተሉት ሰዎች የሚያገኙትን ምንዳ ከእነርሱ ላይ ሳይጓደል ያገኛል"*። عَنْ أَنَسِ بْنِ مَالِكٍ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ أَنَّهُ قَالَ “ أَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى ضَلاَلَةٍ فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أَوْزَارِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أَوْزَارِهِمْ شَيْئًا وَأَيُّمَا دَاعٍ دَعَا إِلَى هُدًى فَاتُّبِعَ فَإِنَّ لَهُ مِثْلَ أُجُورِ مَنِ اتَّبَعَهُ وَلاَ يَنْقُصُ مِنْ أُجُورِهِمْ شَيْئًا ”
ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም ማለት ለምሳሌ መቶ ኪሎ ጤፍ ተሸክሜ ከነበረ ሌላ ሰው ለእኔ ጤፉን ከተሸከመልኝ እኔ ላይ መቶ ኪሎ ጤፍ የለም ማለት ነው፤ ግን አጥማሚ የጠመመውን ሰው በእርሱ ምክንያት ነውና ከእርሱ ቅጣት ሳይጓደል ይቀጣል፤ ለምሳሌ ቃየል የአደም ልጆች መግደልን ያስተማረ ነው፤ ሰዎች ሰው በገደሉ ቁጥር ገዳዩ ሊቀጣበት ያለውን ቅጣት ቃየልም ይቀጣል፤ ያ ማለት ገዳዩ ቅጣቱ ይቀልለታል ማለት አይደለም፦
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 28, ሐዲስ 38
ዐብደላህ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“በግፍ ገዳይ አንድም ሰው የለም፥ የእርሱ ወንጀል ድርሻ በመጀመሪያው የአደም ልጅ ላይ ቢሆን እንጂ፤ ምክንያቱም እርሱ ግድያን በማስተዋወቅ የመጀመሪያ ነበር"*። عَنْ عَبْدِ، اللَّهِ قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ لاَ تُقْتَلُ نَفْسٌ ظُلْمًا إِلاَّ كَانَ عَلَى ابْنِ آدَمَ الأَوَّلِ كِفْلٌ مِنْ دَمِهَا لأَنَّهُ كَانَ أَوَّلَ مَنْ سَنَّ الْقَتْلَ ”
ስለዚህ አላህ በሰው ቀኝና ግራ ባሉት መላእክት የሚከትበው ሰዎች የሰሩትን መልካምና ክፉ ስራ ብቻ ሳይሆን “ፈለጎቻቸውንም” ማለትም ያጠመሙትን ወይም የመሩትን ስራ ጭምር ነው፤ አንድ ሰው በመመሳቱ ብቻ ሳይሆን በማሳሳቱም ይጠየቃል፦
36፥12 እኛ ሙታንን እኛ በእርግጥ ሕያው እናደርጋለን፡፡ *”ያስቀደሙትንም ሥራ እና ፈለጎቻቸውንም እንጽፋለን”*፡፡ إِنَّا نَحْنُ نُحْيِي الْمَوْتَىٰ وَنَكْتُبُ مَا قَدَّمُوا وَآثَارَهُمْ ۚ وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ فِي إِمَامٍ مُّبِينٍ
ቀጥሎ ያለውን ውዥንብር ተመልከቱ፦ "አላህ በመሐመድ"ﷺ" ዘመን የነበሩትን አይሁድ አባቶቻቸው በሠሯቸው ኃጢኣቶች ሳብያ ሲወቅሳቸው እንመለከታለን፦
2፥51 ሙሳንም አርባን ሌሊት በቀጠርነው ጊዜ የኾነውን አስታውሱ፡፡ ከዚያም ከእርሱ መኼድ በኋላ *”እናንተ በዳዮች ስትኾኑ ወይፈንን አምላክ አድርጋችሁ ያዛችሁ”*፡፡ وَإِذْ وَٰعَدْنَا مُوسَىٰٓ أَرْبَعِينَ لَيْلَةًۭ ثُمَّ ٱتَّخَذْتُمُ ٱلْعِجْلَ مِنۢ بَعْدِهِۦ وَأَنتُمْ ظَٰلِمُونَ
ይህ ከውርስ ኃጢኣት ጋር አንዳች ግንኙነት የውም። ይህ ጥቅላዊ አይሁዳውነትን የሚያሳይ እንጂ በተናጥል የአበውን ወንጀል ወደ ልጆች መሸከምን አያመለክትም። አላህ ደመናን ያጠለለውና መናን እና ድርጭትን ያወረደው በሙሳ ዘመን ቢሆንም በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ፦ "በእናንተም ላይ ደመናን አጠለልን፡፡ በእናተም ላይ መናን እና ድርጭትን አወረድን" እያለ ይናገራል፦
2፥57 *”በእናንተም ላይ”* ደመናን አጠለልን፡፡ *”በእናተም ላይ”* መናን እና ድርጭትን አወረድን፡፡ وَظَلَّلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْغَمَامَ وَأَنزَلْنَا عَلَيْكُمُ ٱلْمَنَّ وَٱلسَّلْوَىٰ
"እናንተ" የሚለው ጥቅላዊ አነጋገር እንጂ በነቢያችን”ﷺ” ዘመን የነበሩት አይሁድ ደመናም አልጠለለላቸውም፥ እንዲሁ መናን እና ድርጭትን አልወረደላቸውም። አላህ ወደ ነብያት ያወረደው በነቢያችን”ﷺ” ዘመን ወደነበሩት አይሁድ እና ክርስቲያን “ወደ እናንተ አወረድን” ማለቱንም አስተውሉ፦
29፥46 የመጽሐፉን ባለቤቶችም በዚያች እርሷ መልካም በኾነችው ክርክር እንጂ አትከራከሩ፡፡ ከእነርሱ እነዚያን የበደሉትን ሲቀር፡፡ *በሉም፦ «በዚያ ወደ እኛ በተወረደው ወደ እናንተም በተወረደው አመንን”*፡፡ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፡፡ እኛም ለእርሱ ታዛዦች ነን፡፡» وَلَا تُجَادِلُوا أَهْلَ الْكِتَابِ إِلَّا بِالَّتِي هِيَ أَحْسَنُ إِلَّا الَّذِينَ ظَلَمُوا مِنْهُمْ ۖ وَقُولُوا آمَنَّا بِالَّذِي أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَـٰهُنَا وَإِلَـٰهُكُمْ وَاحِدٌ وَنَحْنُ لَهُ مُسْلِمُونَ
ስለዚህ "እናንተ" የሚለው ሃይለ-ቃል ጥቅላዊ መልእክት እንጂ በተናጥል የአበውን ወንጀል ለልጆች መተላለፉን በፍጹም አያሳይም። አበው ጥጃ በማምለካቸው ልጆችን እየወቀሰ ነው ማለት ነው ብሎ መሞገት ለአበው ደመናን አጠለልን፥ መናን እና ድርጭትን አወረድን የሚለውን ለልጆች ምን አደረገ ብሎ መረዳት ይቻላል? ይህ የቂል እንጉልፏቶ አስተሳሰብ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 14
ነቢዩ አስጠንቃቂነታቸው ለአማንያን? ለካሃዲያን ወይስ ለሁሉም?
1. ለአማንያን
36:10 የምታስጠነቅቀው ግሣጼን የተከተለንና አልረሕማንን በሩቅ የፈራን ሰው ብቻ ነው ፤
2. ለካሃዲያን
19:97 በምላሥህም ቁርአንን ያገራነው፣ በርሱ ጥንቁቆቹን ልታበስርበት በርሱም ተከራካሪዎችን ሕዝቦች ልታስጠነቅቅበት ነው።
3. ለሁሉም
6፥19 ይህም ቁርኣን እናንተንና የደረሰውን ሰው ሁሉ በእርሱ ላስጠነቅቅበት ወደኔ ተወረደ፡፡ ከአላህ ጋር ሌሎች አማልክት መኖራቸውን እናንተ ትመሰክራላችሁን» በላቸው፡፡
መልስ
የቁርኣን ማስጠንቀቂ በሁለት ከፍለን ማለየት አለብን፥ አንዱ “ሙጅመል” مجمل ማለትም "ጥቅላዊ ማስጠንቀቂያ" ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “ሙፈሰል” مُفَصَّل ማለትም "ተናጥሏዊወደ ማስጠንቀቂያ" ነው። ቁርኣን ለሁሉም መገሰጫ ይሆን ዘንድ መውረዱ ሙጅመል ነው፦
6፥19 «በምስክርነት ከነገሩ ሁሉ ይበልጥ ታላቅ ማነው» በላቸው፡፡ ሌላ መልስ የለምና «አላህ ነው»፡፡ በእኔ እና በእናንተ መካከል መስካሪ ነው፡፡ በል፦ *"ይህም ቁርኣን እናንተን እና የደረሰውን ሰው ሁሉ በእርሱ ላስጠነቅቅበት እኔ ተወረደ"*፡፡ قُلْ أَيُّ شَيْءٍ أَكْبَرُ شَهَادَةً ۖ قُلِ اللَّهُ ۖ شَهِيدٌ بَيْنِي وَبَيْنَكُمْ ۚ وَأُوحِيَ إِلَيَّ هَـٰذَا الْقُرْآنُ لِأُنذِرَكُم بِهِ وَمَن بَلَغَ
22፥49 *«እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ለእናንተ ግልጽ አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ»* በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّمَا أَنَا لَكُمْ نَذِيرٌ مُّبِينٌ
25፥1 ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ *"ለዓለማት ማስጠንቀቂያ"* ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው፡፡ تَبَارَكَ الَّذِي نَزَّلَ الْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِ لِيَكُونَ لِلْعَالَمِينَ نَذِيرًا
68፥52 ግን *"እርሱ ቁርኣን ለዓለማት መገሰጫ እንጂ ሌላ አይደለም"*፡፡ وَمَا هُوَ إِلَّا ذِكْرٌ لِّلْعَالَمِينَ
"ለዓለማት ማስጠንቀቂያ" የሚለው ቃል "ለዓለማት መገሰጫ" በሚል ተለዋዋጭ ቃል"inter-change" መምጣቱ በራሱ ቁርኣን ለሰዎች ሁሉ በመልካም ለማዘዝ ከመጥፎ ለመከልከል የተወረደ መልእክት እንደሆነ አስረግጦና ረግጦ ያሳያል።
ሁለተኛ በተናጥል ለአማንያን የሚሰጠው ግሳጼ አላህን በሩቅ ለሚፈሩትየፈራን ማግኘት እንዳለ ነው፤ ይህ ሙፈሰል ነው፦
21፥49 *"ለእነዚያ ጌታቸውን በሩቅ ለሚፈሩት እነርሱም ከሰዓቲቱ ተጨናቂዎች ለኾኑ መገሰጫን ሰጠን"*፡፡ الَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُم بِالْغَيْبِ وَهُم مِّنَ السَّاعَةِ مُشْفِقُونَ
36፥11 *"የምታስጠነቅቀው ግሳጼን የተከተለን እና አልረሕማንን በሩቅ የፈራን ሰው ብቻ ነው"*፡፡ በምሕረትና በመልካም ምንዳም አብስረው፡፡ إِنَّمَا تُنذِرُ مَنِ اتَّبَعَ الذِّكْرَ وَخَشِيَ الرَّحْمَـٰنَ بِالْغَيْبِ ۖ فَبَشِّرْهُ بِمَغْفِرَةٍ وَأَجْرٍ كَرِيمٍ
35፥18 *"የምታስጠነቅቀው እነዚያን ጌታቸውን በሩቅ የሚፈሩትን፣ ሶላትንም አስተካክለው ያደረሱትን ብቻ ነው፡፡ የተጥራራም ሰው የሚጥራራው ለራሱ ብቻ ነው"*፡፡ መመለሻም ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ إِنَّمَا تُنذِرُ ٱلَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُم بِٱلْغَيْبِ وَأَقَامُوا۟ ٱلصَّلَوٰةَ ۚ وَمَن تَزَكَّىٰ فَإِنَّمَا يَتَزَكَّىٰ لِنَفْسِهِۦ ۚ وَإِلَى ٱللَّهِ ٱلْمَصِيرُ
"ብቻ" ብሎ የገባው ገላጭ ቅጽል "ኢነማ" إِنَّمَا ሲሆን ብዙ ቦታ በአንጻራዊት ደረጃ የሚገባበት ጊዜ አለ፥ ለምሳሌ፦
41፥6 በላቸው «እኔ መሰላችሁ *"ሰው ብቻ ነኝ"*፡፡ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ወደ እርሱም ቀጥ በሉ ምሕረትንም ለምኑት ማለት ወደ እኔ ይወረድልኛል፡፡ ለአጋሪዎቹም ወዮላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَاسْتَقِيمُوا إِلَيْهِ وَاسْتَغْفِرُوهُ ۗ وَوَيْلٌ لِّلْمُشْرِكِين
ነቢያችን"ﷺ" "ሰው ብቻ" ናቸው ማለት መልአክ ወይም አምላክ አይደሉም ማለት እንጂ ከሰው ሁሉ የበለጠ ደረጃ ነቢይ ወይም መልእክተኛ አይደሉም ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ቁርኣን ለአማንያን ብቻ ማስጠንቀቂያ የተባለበት አላህ ፊት ሚዛን የሚቆምላቸው አማንያን ብቻ ስለሆነ በተናጥል የቀረበ ማስጠንቀቂያ ማለት እንጂ ለሰዎች ሁሉ የመገናኛው ቀን ማስጠንቀቂያ አይደለም ማለት አይደለም፦
18፥105 *"እነዚያ እነርሱ በጌታቸው ማስረጃዎች እና በመገናኘቱ የካዱት ናቸው፡፡ ሥራዎቻቸውም ተበላሹ፡፡ ለእነሱም በትንሣኤ ቀን ሚዛንን አናቆምላቸውም"*፡፡ أُولَـٰئِكَ الَّذِينَ كَفَرُوا بِآيَاتِ رَبِّهِمْ وَلِقَائِهِ فَحَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ فَلَا نُقِيمُ لَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَزْنًا
ስለዚህ ሥራቸው በሚዛን እንደሚመዘን ማስጠንቀቂያው ለአማንያን ብቻ ነው። ጥሩ ሥራዎቹ በሚዛን የከበዱለት ሰው በምትወደድ ኑሮ ውስጥ ይኾናል፥ በተቃራኒው ጥሩ ሥራዎቹ በሚዛን የቀለሉበት ሰው ቅጣቱ በሃዊያህ ናት፦
101፥6 *ሚዛኖቹ የከበዱለት ሰውማ"*፤ فَأَمَّا مَن ثَقُلَتْ مَوَازِينُهُ
101፥7 *"እርሱ በምትወደድ ኑሮ ውስጥ ይኾናል"*፡፡ فَهُوَ فِي عِيشَةٍ رَّاضِيَةٍ
101፥8 *"ሚዛኖቹም የቀለሉበት ሰውማ"*፤ وَأَمَّا مَنْ خَفَّتْ مَوَازِينُهُ
101፥9 *"መኖሪያው ሃዊያህ ናት"* فَأُمُّهُ هَاوِيَةٌ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አስራ አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 14
ነቢዩ አስጠንቃቂነታቸው ለአማንያን? ለካሃዲያን ወይስ ለሁሉም?
1. ለአማንያን
36:10 የምታስጠነቅቀው ግሣጼን የተከተለንና አልረሕማንን በሩቅ የፈራን ሰው ብቻ ነው ፤
2. ለካሃዲያን
19:97 በምላሥህም ቁርአንን ያገራነው፣ በርሱ ጥንቁቆቹን ልታበስርበት በርሱም ተከራካሪዎችን ሕዝቦች ልታስጠነቅቅበት ነው።
3. ለሁሉም
6፥19 ይህም ቁርኣን እናንተንና የደረሰውን ሰው ሁሉ በእርሱ ላስጠነቅቅበት ወደኔ ተወረደ፡፡ ከአላህ ጋር ሌሎች አማልክት መኖራቸውን እናንተ ትመሰክራላችሁን» በላቸው፡፡
መልስ
የቁርኣን ማስጠንቀቂ በሁለት ከፍለን ማለየት አለብን፥ አንዱ “ሙጅመል” مجمل ማለትም "ጥቅላዊ ማስጠንቀቂያ" ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ “ሙፈሰል” مُفَصَّل ማለትም "ተናጥሏዊወደ ማስጠንቀቂያ" ነው። ቁርኣን ለሁሉም መገሰጫ ይሆን ዘንድ መውረዱ ሙጅመል ነው፦
6፥19 «በምስክርነት ከነገሩ ሁሉ ይበልጥ ታላቅ ማነው» በላቸው፡፡ ሌላ መልስ የለምና «አላህ ነው»፡፡ በእኔ እና በእናንተ መካከል መስካሪ ነው፡፡ በል፦ *"ይህም ቁርኣን እናንተን እና የደረሰውን ሰው ሁሉ በእርሱ ላስጠነቅቅበት እኔ ተወረደ"*፡፡ قُلْ أَيُّ شَيْءٍ أَكْبَرُ شَهَادَةً ۖ قُلِ اللَّهُ ۖ شَهِيدٌ بَيْنِي وَبَيْنَكُمْ ۚ وَأُوحِيَ إِلَيَّ هَـٰذَا الْقُرْآنُ لِأُنذِرَكُم بِهِ وَمَن بَلَغَ
22፥49 *«እናንተ ሰዎች ሆይ! እኔ ለእናንተ ግልጽ አስጠንቃቂ ብቻ ነኝ»* በላቸው፡፡ قُلْ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّمَا أَنَا لَكُمْ نَذِيرٌ مُّبِينٌ
25፥1 ያ ፉርቃንን በባሪያው ላይ *"ለዓለማት ማስጠንቀቂያ"* ይኾን ዘንድ ያወረደው አምላክ ክብርና ጥራት ተገባው፡፡ تَبَارَكَ الَّذِي نَزَّلَ الْفُرْقَانَ عَلَىٰ عَبْدِهِ لِيَكُونَ لِلْعَالَمِينَ نَذِيرًا
68፥52 ግን *"እርሱ ቁርኣን ለዓለማት መገሰጫ እንጂ ሌላ አይደለም"*፡፡ وَمَا هُوَ إِلَّا ذِكْرٌ لِّلْعَالَمِينَ
"ለዓለማት ማስጠንቀቂያ" የሚለው ቃል "ለዓለማት መገሰጫ" በሚል ተለዋዋጭ ቃል"inter-change" መምጣቱ በራሱ ቁርኣን ለሰዎች ሁሉ በመልካም ለማዘዝ ከመጥፎ ለመከልከል የተወረደ መልእክት እንደሆነ አስረግጦና ረግጦ ያሳያል።
ሁለተኛ በተናጥል ለአማንያን የሚሰጠው ግሳጼ አላህን በሩቅ ለሚፈሩትየፈራን ማግኘት እንዳለ ነው፤ ይህ ሙፈሰል ነው፦
21፥49 *"ለእነዚያ ጌታቸውን በሩቅ ለሚፈሩት እነርሱም ከሰዓቲቱ ተጨናቂዎች ለኾኑ መገሰጫን ሰጠን"*፡፡ الَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُم بِالْغَيْبِ وَهُم مِّنَ السَّاعَةِ مُشْفِقُونَ
36፥11 *"የምታስጠነቅቀው ግሳጼን የተከተለን እና አልረሕማንን በሩቅ የፈራን ሰው ብቻ ነው"*፡፡ በምሕረትና በመልካም ምንዳም አብስረው፡፡ إِنَّمَا تُنذِرُ مَنِ اتَّبَعَ الذِّكْرَ وَخَشِيَ الرَّحْمَـٰنَ بِالْغَيْبِ ۖ فَبَشِّرْهُ بِمَغْفِرَةٍ وَأَجْرٍ كَرِيمٍ
35፥18 *"የምታስጠነቅቀው እነዚያን ጌታቸውን በሩቅ የሚፈሩትን፣ ሶላትንም አስተካክለው ያደረሱትን ብቻ ነው፡፡ የተጥራራም ሰው የሚጥራራው ለራሱ ብቻ ነው"*፡፡ መመለሻም ወደ አላህ ብቻ ነው፡፡ إِنَّمَا تُنذِرُ ٱلَّذِينَ يَخْشَوْنَ رَبَّهُم بِٱلْغَيْبِ وَأَقَامُوا۟ ٱلصَّلَوٰةَ ۚ وَمَن تَزَكَّىٰ فَإِنَّمَا يَتَزَكَّىٰ لِنَفْسِهِۦ ۚ وَإِلَى ٱللَّهِ ٱلْمَصِيرُ
"ብቻ" ብሎ የገባው ገላጭ ቅጽል "ኢነማ" إِنَّمَا ሲሆን ብዙ ቦታ በአንጻራዊት ደረጃ የሚገባበት ጊዜ አለ፥ ለምሳሌ፦
41፥6 በላቸው «እኔ መሰላችሁ *"ሰው ብቻ ነኝ"*፡፡ አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው ወደ እርሱም ቀጥ በሉ ምሕረትንም ለምኑት ማለት ወደ እኔ ይወረድልኛል፡፡ ለአጋሪዎቹም ወዮላቸው፡፡ قُلْ إِنَّمَا أَنَا بَشَرٌ مِّثْلُكُمْ يُوحَىٰ إِلَيَّ أَنَّمَا إِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ فَاسْتَقِيمُوا إِلَيْهِ وَاسْتَغْفِرُوهُ ۗ وَوَيْلٌ لِّلْمُشْرِكِين
ነቢያችን"ﷺ" "ሰው ብቻ" ናቸው ማለት መልአክ ወይም አምላክ አይደሉም ማለት እንጂ ከሰው ሁሉ የበለጠ ደረጃ ነቢይ ወይም መልእክተኛ አይደሉም ማለት እንዳልሆነ ሁሉ ቁርኣን ለአማንያን ብቻ ማስጠንቀቂያ የተባለበት አላህ ፊት ሚዛን የሚቆምላቸው አማንያን ብቻ ስለሆነ በተናጥል የቀረበ ማስጠንቀቂያ ማለት እንጂ ለሰዎች ሁሉ የመገናኛው ቀን ማስጠንቀቂያ አይደለም ማለት አይደለም፦
18፥105 *"እነዚያ እነርሱ በጌታቸው ማስረጃዎች እና በመገናኘቱ የካዱት ናቸው፡፡ ሥራዎቻቸውም ተበላሹ፡፡ ለእነሱም በትንሣኤ ቀን ሚዛንን አናቆምላቸውም"*፡፡ أُولَـٰئِكَ الَّذِينَ كَفَرُوا بِآيَاتِ رَبِّهِمْ وَلِقَائِهِ فَحَبِطَتْ أَعْمَالُهُمْ فَلَا نُقِيمُ لَهُمْ يَوْمَ الْقِيَامَةِ وَزْنًا
ስለዚህ ሥራቸው በሚዛን እንደሚመዘን ማስጠንቀቂያው ለአማንያን ብቻ ነው። ጥሩ ሥራዎቹ በሚዛን የከበዱለት ሰው በምትወደድ ኑሮ ውስጥ ይኾናል፥ በተቃራኒው ጥሩ ሥራዎቹ በሚዛን የቀለሉበት ሰው ቅጣቱ በሃዊያህ ናት፦
101፥6 *ሚዛኖቹ የከበዱለት ሰውማ"*፤ فَأَمَّا مَن ثَقُلَتْ مَوَازِينُهُ
101፥7 *"እርሱ በምትወደድ ኑሮ ውስጥ ይኾናል"*፡፡ فَهُوَ فِي عِيشَةٍ رَّاضِيَةٍ
101፥8 *"ሚዛኖቹም የቀለሉበት ሰውማ"*፤ وَأَمَّا مَنْ خَفَّتْ مَوَازِينُهُ
101፥9 *"መኖሪያው ሃዊያህ ናት"* فَأُمُّهُ هَاوِيَةٌ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 15
መልዕክተኞች የተላኩባቸው ከተሞች በሙሉ ክደዋል ወይንስ ያልካዱ አሉ?
ክደዋል:-
34፥34 “በከተማም አስፈራሪን አልላክንም፣ ነዋሪዎችዋ እኛ በዚያ በርሱ በተላካችሁበት ከሐዲዎች ነን ያሉ ቢሆኑ እንጂ።”
ያልካዱ አሉ:-
10፥98 “ያመነች እና እምነትዋ የጠቀማት ከተማ ለምን አልኖረችም? ግን የዩኑስ ሕዝቦች ባመኑ ጊዜ በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ከእነሱ ላይ አነሳንላቸው፡፡ እስከ ጊዜም ድረስ አጣቀምናቸው፡፡”
መልስ
34፥34 በከተማም አስጠንቃቂን አልላክንም፡፡ ነዋሪዎችዋ *"«እኛ በዚያ በእርሱ በተላካችሁበት ከሓዲዎች ነን» ያሉ ቢኾኑ እንጂ፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا فِي قَرْيَةٍ مِّن نَّذِيرٍ إِلَّا قَالَ مُتْرَفُوهَا إِنَّا بِمَا أُرْسِلْتُم بِهِ كَافِرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢላ" إِلَّا የሚለው አፍራሽ ቃል “ኢስቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ማለትም “ግድባዊት”Exceptional” ሆኖ የመጣ ነው፥ በአንጻራዊና በፍጹማዊ አገባብ ይመጣል። በፍጹማዊ ግድብነት“Absolute Exception” ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ይባላል፤ በአንጻራዊ ግድብነት“Relative Exception” ሲመጣ ቀሪብ” قريب ይባላል። ይህንን ለመረዳት አንድ ጥቅስ ማየት ይበቃል፦
5፥117 *በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ "ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ" ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም*፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَا أَمَرْتَنِي بِهِ أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُم
"ኢላ" إِلَّا እዚህ ዐውድ ላይ አንጻራዊ ሆኖ መጥቷል። ዒሣ ለእነርሱ፦ "ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ" ማለትን እንጂ ሌላ አላለምን? እረ ብሏል፦
3፥50 *«ከተውራትም ከእኔ በፊት ያለውን ያረጋገጥሁ ስኾን የዚያንም በእናንተ ላይ እርም የተደረገውን ከፊል ለእናንተ እፈቅድ ዘንድ መጣኋችሁ፥ ከጌታችሁም በኾነ ታምር መጣሁዋችሁ፡፡ አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡»* وَمُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيَّ مِنَ التَّوْرَاةِ وَلِأُحِلَّ لَكُم بَعْضَ الَّذِي حُرِّمَ عَلَيْكُمْ ۚ وَجِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ فَاتَّقُوا اللَّهَ وَأَطِيعُونِ
ታዲያ ለምን "ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለት ብቻ ሆነ ስንል ከዐውዱ አንጻር ነው። ዐውዱ ላይ፦ "እኔን እና እናቴን ከአላህ ሌላ አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብለሃልን? ለተባለው ነው፦
5፥116 *አላህም፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! አንተ ለሰዎቹ፡- እኔን እና እናቴን ከአላህ ሌላ አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብለሃልን?» በሚለው ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ قَالَ اللَّهُ يَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ أَأَنتَ قُلْتَ لِلنَّاسِ اتَّخِذُونِي وَأُمِّيَ إِلَـٰهَيْنِ مِن دُونِ اللَّه
ይህ ኢስቲስናዕ በተናጥል ቀሪብ እንጂ በጥቅሉ ሙጥለቅን አያመለክትም ከተባለ እንግዲያውስ በከተማም አስጠንቃቂ ተልኮላቸው አብዛኛውን ከጌታዋ ትዕዛዝ ያመጸች እና መጥፎንም ቅጣት የተቀጣች ስለሆነች ነው፦
65፥8 *"ከከተማም ከጌታዋ ትዕዛዝ ከመልክተኞቹም ያመጸች፣ ብርቱንም ቁጥጥር የተቆጣጠርናት እና መጥፎንም ቅጣት የቀጣናት ብዙ ናት"*፡፡ وَكَأَيِّن مِّن قَرْيَةٍ عَتَتْ عَنْ أَمْرِ رَبِّهَا وَرُسُلِهِ فَحَاسَبْنَاهَا حِسَابًا شَدِيدًا وَعَذَّبْنَاهَا عَذَابًا نُّكْرًا
22፥48 *"ከከተማ እርሷ በዳይ ሆና ለእርሷ ጊዜ የሰጠኋትና ከዚያም የያዝኳት ብዙ ናት"*፡፡ መመለሻም ወደ እኔ ብቻ ነው፡፡ وَكَأَيِّن مِّن قَرْيَةٍ أَمْلَيْتُ لَهَا وَهِيَ ظَالِمَةٌ ثُمَّ أَخَذْتُهَا وَإِلَيَّ الْمَصِيرُ
21፥11 *"በዳይም ከነበረች ከተማ ያጠፋናትና ከኋላዋም ሌሎችን ሕዝቦች ያስገኘነው ብዙ ናት"*፡፡ وَكَمْ قَصَمْنَا مِن قَرْيَةٍ كَانَتْ ظَالِمَةً وَأَنشَأْنَا بَعْدَهَا قَوْمًا آخَرِينَ
"ብዙ ናት" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አብዛኛውን ስለካዱ "ኢላ" إِلَّا የሚለው አፍራሽ ቃል በአንጻራዊነት መጥቷል እንጂ ያመኑ በፍጹም ጭራሽ አልነበሩም የሚለውን አያሲዝም። ምክንያቱም የዩኑስ ሕዝብ አምነዋልና፦
10፥98 ያመነችና እምነትዋ የጠቀማት ከተማ ለምን አልኖረችም? ግን *የዩኑስ ሕዝብ ባመኑ ጊዜ በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ከእነርሱ ላይ አነሳንላቸው"*፡፡ እስከ ጊዜም ድረስ አጣቀምናቸው፡፡ فَلَوْلَا كَانَتْ قَرْيَةٌ آمَنَتْ فَنَفَعَهَا إِيمَانُهَا إِلَّا قَوْمَ يُونُسَ لَمَّا آمَنُوا كَشَفْنَا عَنْهُمْ عَذَابَ الْخِزْيِ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَمَتَّعْنَاهُمْ إِلَىٰ حِينٍ
ሲቀጥል "ከተማ" እና "ሕዝብ" ሁለት የተለያዩ ነጥቦች ናቸው። ከተማ ቋሚ እና ሠፊ ሕዝብ የሰፈረበት ቦታ ስትሆን ይህን ቦታ ለየት የሚያደርገው ራሱን የቻለ አስተዳደር ያለው የሚመራው በወጣ ሕግ ነው። ሕዝብ ደግሞ የሰውን የብዙ ቁጥር ማሳያ ነው። በአንድ ከተማ ብዙ የተለያዩ አሕዛብ(ሕዝቦች) ይኖራሉ። እውነት ነው "ያመነችና እምነትዋ የጠቀማት ከተማ አልኖረችም" ግን ከከተማ በተለየ መልኩ የዩኑስ ሕዝብ ባመኑ ጊዜ በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ከእነርሱ ላይ አላህ አነሳላቸው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አስራ አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 15
መልዕክተኞች የተላኩባቸው ከተሞች በሙሉ ክደዋል ወይንስ ያልካዱ አሉ?
ክደዋል:-
34፥34 “በከተማም አስፈራሪን አልላክንም፣ ነዋሪዎችዋ እኛ በዚያ በርሱ በተላካችሁበት ከሐዲዎች ነን ያሉ ቢሆኑ እንጂ።”
ያልካዱ አሉ:-
10፥98 “ያመነች እና እምነትዋ የጠቀማት ከተማ ለምን አልኖረችም? ግን የዩኑስ ሕዝቦች ባመኑ ጊዜ በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ከእነሱ ላይ አነሳንላቸው፡፡ እስከ ጊዜም ድረስ አጣቀምናቸው፡፡”
መልስ
34፥34 በከተማም አስጠንቃቂን አልላክንም፡፡ ነዋሪዎችዋ *"«እኛ በዚያ በእርሱ በተላካችሁበት ከሓዲዎች ነን» ያሉ ቢኾኑ እንጂ፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا فِي قَرْيَةٍ مِّن نَّذِيرٍ إِلَّا قَالَ مُتْرَفُوهَا إِنَّا بِمَا أُرْسِلْتُم بِهِ كَافِرُونَ
እዚህ አንቀጽ ላይ "ኢላ" إِلَّا የሚለው አፍራሽ ቃል “ኢስቲስናዕ” اِسْتِثْنَاء ማለትም “ግድባዊት”Exceptional” ሆኖ የመጣ ነው፥ በአንጻራዊና በፍጹማዊ አገባብ ይመጣል። በፍጹማዊ ግድብነት“Absolute Exception” ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ይባላል፤ በአንጻራዊ ግድብነት“Relative Exception” ሲመጣ ቀሪብ” قريب ይባላል። ይህንን ለመረዳት አንድ ጥቅስ ማየት ይበቃል፦
5፥117 *በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል፦ "ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ" ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም*፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَا أَمَرْتَنِي بِهِ أَنِ اعْبُدُوا اللَّهَ رَبِّي وَرَبَّكُم
"ኢላ" إِلَّا እዚህ ዐውድ ላይ አንጻራዊ ሆኖ መጥቷል። ዒሣ ለእነርሱ፦ "ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ" ማለትን እንጂ ሌላ አላለምን? እረ ብሏል፦
3፥50 *«ከተውራትም ከእኔ በፊት ያለውን ያረጋገጥሁ ስኾን የዚያንም በእናንተ ላይ እርም የተደረገውን ከፊል ለእናንተ እፈቅድ ዘንድ መጣኋችሁ፥ ከጌታችሁም በኾነ ታምር መጣሁዋችሁ፡፡ አላህንም ፍሩ፤ ታዘዙኝም፡፡»* وَمُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيَّ مِنَ التَّوْرَاةِ وَلِأُحِلَّ لَكُم بَعْضَ الَّذِي حُرِّمَ عَلَيْكُمْ ۚ وَجِئْتُكُم بِآيَةٍ مِّن رَّبِّكُمْ فَاتَّقُوا اللَّهَ وَأَطِيعُونِ
ታዲያ ለምን "ጌታዬን እና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለት ብቻ ሆነ ስንል ከዐውዱ አንጻር ነው። ዐውዱ ላይ፦ "እኔን እና እናቴን ከአላህ ሌላ አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብለሃልን? ለተባለው ነው፦
5፥116 *አላህም፡- «የመርየም ልጅ ዒሳ ሆይ! አንተ ለሰዎቹ፡- እኔን እና እናቴን ከአላህ ሌላ አምላኮች አድርጋችሁ ያዙ ብለሃልን?» በሚለው ጊዜ አስታውስ*፡፡ وَإِذْ قَالَ اللَّهُ يَا عِيسَى ابْنَ مَرْيَمَ أَأَنتَ قُلْتَ لِلنَّاسِ اتَّخِذُونِي وَأُمِّيَ إِلَـٰهَيْنِ مِن دُونِ اللَّه
ይህ ኢስቲስናዕ በተናጥል ቀሪብ እንጂ በጥቅሉ ሙጥለቅን አያመለክትም ከተባለ እንግዲያውስ በከተማም አስጠንቃቂ ተልኮላቸው አብዛኛውን ከጌታዋ ትዕዛዝ ያመጸች እና መጥፎንም ቅጣት የተቀጣች ስለሆነች ነው፦
65፥8 *"ከከተማም ከጌታዋ ትዕዛዝ ከመልክተኞቹም ያመጸች፣ ብርቱንም ቁጥጥር የተቆጣጠርናት እና መጥፎንም ቅጣት የቀጣናት ብዙ ናት"*፡፡ وَكَأَيِّن مِّن قَرْيَةٍ عَتَتْ عَنْ أَمْرِ رَبِّهَا وَرُسُلِهِ فَحَاسَبْنَاهَا حِسَابًا شَدِيدًا وَعَذَّبْنَاهَا عَذَابًا نُّكْرًا
22፥48 *"ከከተማ እርሷ በዳይ ሆና ለእርሷ ጊዜ የሰጠኋትና ከዚያም የያዝኳት ብዙ ናት"*፡፡ መመለሻም ወደ እኔ ብቻ ነው፡፡ وَكَأَيِّن مِّن قَرْيَةٍ أَمْلَيْتُ لَهَا وَهِيَ ظَالِمَةٌ ثُمَّ أَخَذْتُهَا وَإِلَيَّ الْمَصِيرُ
21፥11 *"በዳይም ከነበረች ከተማ ያጠፋናትና ከኋላዋም ሌሎችን ሕዝቦች ያስገኘነው ብዙ ናት"*፡፡ وَكَمْ قَصَمْنَا مِن قَرْيَةٍ كَانَتْ ظَالِمَةً وَأَنشَأْنَا بَعْدَهَا قَوْمًا آخَرِينَ
"ብዙ ናት" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። አብዛኛውን ስለካዱ "ኢላ" إِلَّا የሚለው አፍራሽ ቃል በአንጻራዊነት መጥቷል እንጂ ያመኑ በፍጹም ጭራሽ አልነበሩም የሚለውን አያሲዝም። ምክንያቱም የዩኑስ ሕዝብ አምነዋልና፦
10፥98 ያመነችና እምነትዋ የጠቀማት ከተማ ለምን አልኖረችም? ግን *የዩኑስ ሕዝብ ባመኑ ጊዜ በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ከእነርሱ ላይ አነሳንላቸው"*፡፡ እስከ ጊዜም ድረስ አጣቀምናቸው፡፡ فَلَوْلَا كَانَتْ قَرْيَةٌ آمَنَتْ فَنَفَعَهَا إِيمَانُهَا إِلَّا قَوْمَ يُونُسَ لَمَّا آمَنُوا كَشَفْنَا عَنْهُمْ عَذَابَ الْخِزْيِ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا وَمَتَّعْنَاهُمْ إِلَىٰ حِينٍ
ሲቀጥል "ከተማ" እና "ሕዝብ" ሁለት የተለያዩ ነጥቦች ናቸው። ከተማ ቋሚ እና ሠፊ ሕዝብ የሰፈረበት ቦታ ስትሆን ይህን ቦታ ለየት የሚያደርገው ራሱን የቻለ አስተዳደር ያለው የሚመራው በወጣ ሕግ ነው። ሕዝብ ደግሞ የሰውን የብዙ ቁጥር ማሳያ ነው። በአንድ ከተማ ብዙ የተለያዩ አሕዛብ(ሕዝቦች) ይኖራሉ። እውነት ነው "ያመነችና እምነትዋ የጠቀማት ከተማ አልኖረችም" ግን ከከተማ በተለየ መልኩ የዩኑስ ሕዝብ ባመኑ ጊዜ በቅርቢቱ ሕይወት የውርደትን ቅጣት ከእነርሱ ላይ አላህ አነሳላቸው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 16
አላህ ሁሉን አዋቂ ነው ወይንስ አይደለም?
ሁሉን አዋቂ ነው፦
49:16 አላህ በሰማያት ውስጥ ያለውንና በምድር ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅ ሲኾን አላህን በሃይማኖታችሁ ታስታውቁታላችሁን? በላቸው፤ *አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው*።
ሁሉን አዋቂ አይደለም፦
47:31 “ከናንተም ታጋዮቹንና ታጋሾቹን እስከምናውቅ ወሬዎቻችሁንም እስከምንገልፅ ድረስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን።”
መልስ
በቁርአን ከተገለፁት የአላህ ስሞች መካከል “አል-ዐሊም” الْعَلِيم ወይም “አል-ዓሊም” الْعَٰلِم ሲሆን “ሁሉን ዐዋቂ” ማለት ነው፤ አላህ ሁሉን ነገር ዐዋቂ ነው፦
49:16 አላህ በሰማያት ውስጥ ያለውንና በምድር ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅ ሲኾን አላህን በሃይማኖታችሁ ታስታውቁታላችሁን? በላቸው፤ *አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው*።
24:64 ንቁ፣ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ብቻ ነው፤ እናንተ በርሱ ላይ ያላችሁበትን ኹኔታ፣ በእርግጥ ያውቃል፤ ወደርሱ የሚመለሱበትን ቀንም ያውቃል፤ የሠሩትንም ሁሉ፣ ይነግራቸዋል፤ *አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው* ።
33:54 ማንኛውንም ነገር ብትገልጹ ወይም ብትደብብቁ በእርሱ ይመነዳችኋል፤ *አላህ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነውና*።
“ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን የአላህ ዕውቀት የአላህ የራሱ ባህርይ ነው፤ ይህ የአላህ ዕውቀት በመሃይምነት ተቅድሞ መነሻ እና በመሃይምነት ተደምድሞ መዳረሻ የለውም፤ የአላህ ዕውቀት በጊዜ እና በቦታ እንደ ፍጡራን አይገደብም፤ ዕውቀቱ አይሻሻልም አይለወጥም። ይህ የአላህ ዕውቀት በቁርአን ውስጥ የተገለፀው በሁለት መልኩ ነው፤ አንደኛው “ዒልሙል ገይብ” ሲባል ሁለተኛው “ዒልሙዝ ዛሂር” ይባላል፦
ነጥብ አንድ
“ዒልሙል ገይብ”
“ዒልሙል ገይብ” عِلْمٌ الْغَيْب ማለት “ስውር ወይም እሩቅ አሊያም ረቂቅ ዕውቀት”subjective knowledge” ማለት ነው፤ “ገይብ” غَيْب ማለት “ባጢን” بَاطِن “ስውር” ወይም “እሩቅ” ማለት ሲሆን አላህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊትና በኃላ እና ከህዋስ ባሻገር ያለውን ዕውቀት ነው፦
2፥255 *ከፍጡሮች በፊታቸው ያለውንና ከኋላቸው ያለውን ሁሉ ያውቃል*፡፡ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ
21:28 *በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል*፤
19፥64 «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ *”በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው”* ሁሉ የርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
“ገይብ” በሶስት ይከፈላል፦
አንደኛው “አል-ገይቡል ማዲ” الغيبه المادي ሲሆን ያለፈ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ከዚህ በፊት አላፊ የሆነ ነገር ነው፤ ከፍጡራን በፊት ያሉትን የሩቅ ወሬዎች አላህ ብቻ ነው በትክክል የሚያውቃቸው።
ሁለተኛው “አል-ገይቡል ሙዷሪዕ” الغيب المضارع ሲሆን እየተፈጸመ ያለ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ በአሁኑ ሰዓት ቀጣይነት ያለው ነገር ነው፤ አላህ በመካከል ማለትም ከህዋስ ባሻገር ለምሳሌ በልብ ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል።
ሦስተኛው “አል-ገይቡል ሙስተቅበል” الغيب المستقبل ሲሆን መጪው ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ገና ያልተፈጸመ ወደፊት የሚሆን ነው፤ ከፍጡራን በኃላ ወደ ፊት ምን እንሚከሰት ያውቃል።
“አል-ገይቡል ሙስተቅበል” ሁለት ደረጃ አለው አንዱ አላህ ብቻ የሚያውቀው ሲሆን “ገይበል ሙጥለቅ” الغيب المطلق ሲባል፣ ሁለተኛው ደግሞ አላህ ለሚልከው ነብይ ሲያሳውቅ ያ የሚያሳውቀው የሩቅ ነገር ምስጢር “ገይቡን ኒስቢይ” الغيب النسبي ይባላል፤ አላህ ወደፊት የሚከሰተውን ክስተት አስቀድሞ ለሚወደው ነብይ ይገልጥለታል፦
72፥26-27 «እርሱ *”ሩቁን ምስጢር”* ዐዋቂ ነው፡፡ በምስጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም፡፡» عَٰلِمُ ٱلْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِۦٓ أَحَدًا
*ከመልክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጅ ለሌላ አይገልጽም*፡፡ إِلَّا مَنِ ٱرْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍۢ
ስለዚህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊት ያለው ዕውቀት “ዒልሙል ገይብ” ሲባል ከተከሰተ በኃላ የሚገልጠው ዕውቀት “ዒልሙዝ ዛሂር” ይባላል፤ እስቲ “ዒልሙዝ ዛሂር” እንይ፦
ቁጥር አስራ ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 16
አላህ ሁሉን አዋቂ ነው ወይንስ አይደለም?
ሁሉን አዋቂ ነው፦
49:16 አላህ በሰማያት ውስጥ ያለውንና በምድር ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅ ሲኾን አላህን በሃይማኖታችሁ ታስታውቁታላችሁን? በላቸው፤ *አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው*።
ሁሉን አዋቂ አይደለም፦
47:31 “ከናንተም ታጋዮቹንና ታጋሾቹን እስከምናውቅ ወሬዎቻችሁንም እስከምንገልፅ ድረስ በእርግጥ እንሞክራችኋለን።”
መልስ
በቁርአን ከተገለፁት የአላህ ስሞች መካከል “አል-ዐሊም” الْعَلِيم ወይም “አል-ዓሊም” الْعَٰلِم ሲሆን “ሁሉን ዐዋቂ” ማለት ነው፤ አላህ ሁሉን ነገር ዐዋቂ ነው፦
49:16 አላህ በሰማያት ውስጥ ያለውንና በምድር ውስጥ ያለውን ሁሉ የሚያውቅ ሲኾን አላህን በሃይማኖታችሁ ታስታውቁታላችሁን? በላቸው፤ *አላህም በነገሩ ሁሉ ዐዋቂ ነው*።
24:64 ንቁ፣ በሰማያትና በምድር ያለው ሁሉ የአላህ ብቻ ነው፤ እናንተ በርሱ ላይ ያላችሁበትን ኹኔታ፣ በእርግጥ ያውቃል፤ ወደርሱ የሚመለሱበትን ቀንም ያውቃል፤ የሠሩትንም ሁሉ፣ ይነግራቸዋል፤ *አላህም ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነው* ።
33:54 ማንኛውንም ነገር ብትገልጹ ወይም ብትደብብቁ በእርሱ ይመነዳችኋል፤ *አላህ ነገሩን ሁሉ ዐዋቂ ነውና*።
“ዒልም” عِلْم ማለት “ዕውቀት” ማለት ሲሆን የአላህ ዕውቀት የአላህ የራሱ ባህርይ ነው፤ ይህ የአላህ ዕውቀት በመሃይምነት ተቅድሞ መነሻ እና በመሃይምነት ተደምድሞ መዳረሻ የለውም፤ የአላህ ዕውቀት በጊዜ እና በቦታ እንደ ፍጡራን አይገደብም፤ ዕውቀቱ አይሻሻልም አይለወጥም። ይህ የአላህ ዕውቀት በቁርአን ውስጥ የተገለፀው በሁለት መልኩ ነው፤ አንደኛው “ዒልሙል ገይብ” ሲባል ሁለተኛው “ዒልሙዝ ዛሂር” ይባላል፦
ነጥብ አንድ
“ዒልሙል ገይብ”
“ዒልሙል ገይብ” عِلْمٌ الْغَيْب ማለት “ስውር ወይም እሩቅ አሊያም ረቂቅ ዕውቀት”subjective knowledge” ማለት ነው፤ “ገይብ” غَيْب ማለት “ባጢን” بَاطِن “ስውር” ወይም “እሩቅ” ማለት ሲሆን አላህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊትና በኃላ እና ከህዋስ ባሻገር ያለውን ዕውቀት ነው፦
2፥255 *ከፍጡሮች በፊታቸው ያለውንና ከኋላቸው ያለውን ሁሉ ያውቃል*፡፡ يَعْلَمُ مَا بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَمَا خَلْفَهُمْ
21:28 *በፊታቸው ያለውንና በኋላቸው ያለውንም ሁሉ ያውቃል*፤
19፥64 «በጌታህም ትእዛዝ እንጅ አንወርድም፡፡ *”በፊታችን ያለው፣ በኋላችንም ያለው በዚህም መካከል ያለው”* ሁሉ የርሱ ነው፡፡ ጌታህም ረሺ አይደለም፡፡ وَمَا نَتَنَزَّلُ إِلَّا بِأَمْرِ رَبِّكَ ۖ لَهُۥ مَا بَيْنَ أَيْدِينَا وَمَا خَلْفَنَا وَمَا بَيْنَ ذَٰلِكَ ۚ وَمَا كَانَ رَبُّكَ نَسِيًّۭا
“ገይብ” በሶስት ይከፈላል፦
አንደኛው “አል-ገይቡል ማዲ” الغيبه المادي ሲሆን ያለፈ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ከዚህ በፊት አላፊ የሆነ ነገር ነው፤ ከፍጡራን በፊት ያሉትን የሩቅ ወሬዎች አላህ ብቻ ነው በትክክል የሚያውቃቸው።
ሁለተኛው “አል-ገይቡል ሙዷሪዕ” الغيب المضارع ሲሆን እየተፈጸመ ያለ ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ በአሁኑ ሰዓት ቀጣይነት ያለው ነገር ነው፤ አላህ በመካከል ማለትም ከህዋስ ባሻገር ለምሳሌ በልብ ውስጥ ያለውን ሁሉ ያውቃል።
ሦስተኛው “አል-ገይቡል ሙስተቅበል” الغيب المستقبل ሲሆን መጪው ክስተት ነው፤ ይህም ድርጊቱ ገና ያልተፈጸመ ወደፊት የሚሆን ነው፤ ከፍጡራን በኃላ ወደ ፊት ምን እንሚከሰት ያውቃል።
“አል-ገይቡል ሙስተቅበል” ሁለት ደረጃ አለው አንዱ አላህ ብቻ የሚያውቀው ሲሆን “ገይበል ሙጥለቅ” الغيب المطلق ሲባል፣ ሁለተኛው ደግሞ አላህ ለሚልከው ነብይ ሲያሳውቅ ያ የሚያሳውቀው የሩቅ ነገር ምስጢር “ገይቡን ኒስቢይ” الغيب النسبي ይባላል፤ አላህ ወደፊት የሚከሰተውን ክስተት አስቀድሞ ለሚወደው ነብይ ይገልጥለታል፦
72፥26-27 «እርሱ *”ሩቁን ምስጢር”* ዐዋቂ ነው፡፡ በምስጢሩም ላይ አንድንም አያሳውቅም፡፡» عَٰلِمُ ٱلْغَيْبِ فَلَا يُظْهِرُ عَلَىٰ غَيْبِهِۦٓ أَحَدًا
*ከመልክተኛ ለወደደው ቢኾን እንጅ ለሌላ አይገልጽም*፡፡ إِلَّا مَنِ ٱرْتَضَىٰ مِن رَّسُولٍۢ
ስለዚህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊት ያለው ዕውቀት “ዒልሙል ገይብ” ሲባል ከተከሰተ በኃላ የሚገልጠው ዕውቀት “ዒልሙዝ ዛሂር” ይባላል፤ እስቲ “ዒልሙዝ ዛሂር” እንይ፦
ነጥብ ሁለት
“ዒልሙዝ ዛሂር”
“ዒልሙዝ ዛሂር” عِلْمٌ الظَهِير ማለት “ግልፅ ወይም ቅርብ አሊያም ተጨባጭ ዕውቀት”objective knowledge” ማለት ነው፤ “ዛሂር” ظَهِير ማለት “ሸሀደት” شَهَٰدَة “ግልፅ” ወይም “ቅርብ” ማለት ሲሆን አንድ ነገር ከተከሰተ በኃላ ያለውን አላህ ሲገልጥልን “ዐወቀ” እና “እስኪያውቅ” ይለናል፦
2፥187 በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ እነርሱ ለእናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለእነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ *አላህ እናንተ እራሳችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን “ዐወቀ”* عَلِمَ ፡፡
73:20 አላህም ሌሊትንና ቀንን ይለክካል፣ ሌሊቱን *የማታዳርሱት መኾናችሁን “ዐወቀ”* عَلِمَ ፤
8:66 አሁን አላህ ከእናንተ ላይ አቀለለላችሁ፤ *በእናንተ ውስጥም ድክመት መኖሩን “ዐወቀ”* وَعَلِمَ ፤
“ዐወቀ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዐሊመ” عَلِمَ ሲሆን “ዐልለመ” عَلَّمَ ማለትም “ዓሳወቀ” “ገለጠ” “ለየ” በሚል ቃል ይመጣል፦
2፥143 ያችንም በርሷ ላይ የነበርክባትን አቅጣጫ መልክተኛውን የሚከተለውን ሰው ወደ ክህደት ከሚመለሰው ሰው *”ልናውቅ”* لِنَعْلَمَ እንጅ ቂብላ አላደረግናትም፡፡
“ልናውቅ” የሚለው ቃል “ሊነዕለማ” لِنَعْلَمَ ሲሆን “ልንገልጽ” ማለት ነው፦
3፥167 እነዚያንም የነፈቁትን እና ለእነርሱ «ኑ፤ በአላህ መንገድ ተጋደሉ፤ ወይም ተከላከሉ፤» የተባሉትን *”ሊገልጽ”* وَلِيَعْلَمَ ነው፡፡
አላህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊትም ያውቃል ከተከሰተ በኃላም ያውቃል፤ ይህንን የተከሰተ ነገር ግልፅ ስለሆነ ሰዎች ያውቁታል፤ ግን ወደፊት የሚከሰተውን አያውቁም፦
30:7 ከቅርቢቱ ሕይወት *ግልጹን ብቻ ያውቃሉ*፤ እነርሱም ከኋይለኛይቱ ዓለም እነርሱ *ዘንጊዎች* ናቸው።
አላህ ግን ግልፁን ማለትም ቅርቡን ዕውቀት እና ስውሩን ማለትም ሩቁን ዕውቀት ሁሉ ያውቃል፦
59:22 እርሱ አላህ ነው፤ያ ከርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ፣ *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ የሆነው”*፤ እርሱ እጅግ በጣም ርኅሩኅ በጣም አዛኝ ነው።
62:8 ያ ከርሱ የምትሸሹት ሞት እርሱ በእርግጥ አግኛችሁ ነው፤ ከዚያም *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ”* ወደ ሆነው ጌታ ትመለሳላችሁ፤
64:18 *”ሩቁን ሚስጢር ግልጹንም ሁሉ ዐዋቂው”* አሸናፊው ጥበበኛው ነው።
32:6 ይህንን የሠራው *”ሩቅንም ቅርቡንም ሁሉ ዐዋቂዉ”*፣ አሸናፊው፣ አዛኙ ነው።
13:9 *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ”* ታላቅ የላቀ ነው።
39:46 ሰማያትንና ምድርን የፈጠርክ፣ *”ሩቁንም ቅርቡም ዐዋቂ”* የኾንክ አላህ ሆይ! አንተ በባሮችህ መካከል በዚያ በርሱ ይለያዩበት በነበሩት ነገር ትፈርዳለህ፤ በል።
ስለዚህ አላህ ዐወቀ ማለት የአማርኛችን ዘዬ ላይ እጥረት ስላለው ከዚህ በፊት ያላወቀውን አሁን ዐወቀ ይመስላል፤ ግን አላህ ዐወቀ ማለት የተከሰተውን ነገር ስለገለጠው ታወቀ ዐሳወቀ ማለት “ዒልሙዝ ዛሂር” ማለት ሲሆን ከመከሰቱ በፊት ደግሞ አላህ ብቻ የሚያውቀው ሩቁ ዕውቀት “ዒልሙል ገይብ” ማለት ነው።
እስቲ ይህንን ሙግት ይዘን ለንፅፅር ወደ ባይብል እንግባ፤ አንድ ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢል፤ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና ተብሏል፤ አምላክ የሰውን መውደድ ለማወቅ ይፈትናል? “ዒልሙዝ ዛሂር” ነው ካላችሁ የቋንቋ ሙግት አሊያም የሰዋስው ሙግት ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፦
ዘዳግም 13፥1-3 በመካከልህም ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢልህ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ* አምላካችሁ *እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና* የዚያን ነቢይ ቃል ወይም ያን ሕልም አላሚ አትስማ።
አምላክ እንዴት ትእዛዙን ይጠብቃል ወይም አይጠብቅም ብሎ 40 ዓመት ይመራል?፦
ዘዳግም 8፥2 አምላክህ እግዚአብሔር ይፈትንህ ዘንድ፥ በልብህም ያለውን *ትእዛዙን ትጠብቅ ወይም አትጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ*፥ ሊያስጨንቅህ በእነዚህ *በአርባ ዓመታት በምድረ በዳ የመራህን* መንገድ ሁሉ አስብ።
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይንም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሽዋ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ ይህ ሂስ እያለ ቁርአን ላይ መጠንጠል ምን አመጣው? በሰፈሩት ቁና መሰፈር እንዲህ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
“ዒልሙዝ ዛሂር”
“ዒልሙዝ ዛሂር” عِلْمٌ الظَهِير ማለት “ግልፅ ወይም ቅርብ አሊያም ተጨባጭ ዕውቀት”objective knowledge” ማለት ነው፤ “ዛሂር” ظَهِير ማለት “ሸሀደት” شَهَٰدَة “ግልፅ” ወይም “ቅርብ” ማለት ሲሆን አንድ ነገር ከተከሰተ በኃላ ያለውን አላህ ሲገልጥልን “ዐወቀ” እና “እስኪያውቅ” ይለናል፦
2፥187 በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ እነርሱ ለእናንተ ልብሶች ናቸው፤ እናንተም ለእነርሱ ልብሶች ናችሁ፡፡ *አላህ እናንተ እራሳችሁን የምትበድሉ መኾናችሁን “ዐወቀ”* عَلِمَ ፡፡
73:20 አላህም ሌሊትንና ቀንን ይለክካል፣ ሌሊቱን *የማታዳርሱት መኾናችሁን “ዐወቀ”* عَلِمَ ፤
8:66 አሁን አላህ ከእናንተ ላይ አቀለለላችሁ፤ *በእናንተ ውስጥም ድክመት መኖሩን “ዐወቀ”* وَعَلِمَ ፤
“ዐወቀ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ዐሊመ” عَلِمَ ሲሆን “ዐልለመ” عَلَّمَ ማለትም “ዓሳወቀ” “ገለጠ” “ለየ” በሚል ቃል ይመጣል፦
2፥143 ያችንም በርሷ ላይ የነበርክባትን አቅጣጫ መልክተኛውን የሚከተለውን ሰው ወደ ክህደት ከሚመለሰው ሰው *”ልናውቅ”* لِنَعْلَمَ እንጅ ቂብላ አላደረግናትም፡፡
“ልናውቅ” የሚለው ቃል “ሊነዕለማ” لِنَعْلَمَ ሲሆን “ልንገልጽ” ማለት ነው፦
3፥167 እነዚያንም የነፈቁትን እና ለእነርሱ «ኑ፤ በአላህ መንገድ ተጋደሉ፤ ወይም ተከላከሉ፤» የተባሉትን *”ሊገልጽ”* وَلِيَعْلَمَ ነው፡፡
አላህ አንድ ነገር ከመከሰቱ በፊትም ያውቃል ከተከሰተ በኃላም ያውቃል፤ ይህንን የተከሰተ ነገር ግልፅ ስለሆነ ሰዎች ያውቁታል፤ ግን ወደፊት የሚከሰተውን አያውቁም፦
30:7 ከቅርቢቱ ሕይወት *ግልጹን ብቻ ያውቃሉ*፤ እነርሱም ከኋይለኛይቱ ዓለም እነርሱ *ዘንጊዎች* ናቸው።
አላህ ግን ግልፁን ማለትም ቅርቡን ዕውቀት እና ስውሩን ማለትም ሩቁን ዕውቀት ሁሉ ያውቃል፦
59:22 እርሱ አላህ ነው፤ያ ከርሱ በቀር ሌላ አምላክ የሌለ፣ *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ የሆነው”*፤ እርሱ እጅግ በጣም ርኅሩኅ በጣም አዛኝ ነው።
62:8 ያ ከርሱ የምትሸሹት ሞት እርሱ በእርግጥ አግኛችሁ ነው፤ ከዚያም *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ”* ወደ ሆነው ጌታ ትመለሳላችሁ፤
64:18 *”ሩቁን ሚስጢር ግልጹንም ሁሉ ዐዋቂው”* አሸናፊው ጥበበኛው ነው።
32:6 ይህንን የሠራው *”ሩቅንም ቅርቡንም ሁሉ ዐዋቂዉ”*፣ አሸናፊው፣ አዛኙ ነው።
13:9 *”ሩቁንና ቅርቡን ዐዋቂ”* ታላቅ የላቀ ነው።
39:46 ሰማያትንና ምድርን የፈጠርክ፣ *”ሩቁንም ቅርቡም ዐዋቂ”* የኾንክ አላህ ሆይ! አንተ በባሮችህ መካከል በዚያ በርሱ ይለያዩበት በነበሩት ነገር ትፈርዳለህ፤ በል።
ስለዚህ አላህ ዐወቀ ማለት የአማርኛችን ዘዬ ላይ እጥረት ስላለው ከዚህ በፊት ያላወቀውን አሁን ዐወቀ ይመስላል፤ ግን አላህ ዐወቀ ማለት የተከሰተውን ነገር ስለገለጠው ታወቀ ዐሳወቀ ማለት “ዒልሙዝ ዛሂር” ማለት ሲሆን ከመከሰቱ በፊት ደግሞ አላህ ብቻ የሚያውቀው ሩቁ ዕውቀት “ዒልሙል ገይብ” ማለት ነው።
እስቲ ይህንን ሙግት ይዘን ለንፅፅር ወደ ባይብል እንግባ፤ አንድ ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢል፤ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና ተብሏል፤ አምላክ የሰውን መውደድ ለማወቅ ይፈትናል? “ዒልሙዝ ዛሂር” ነው ካላችሁ የቋንቋ ሙግት አሊያም የሰዋስው ሙግት ማቅረብ ይጠበቅባችኃል፦
ዘዳግም 13፥1-3 በመካከልህም ነቢይ ወይም ሕልም አላሚ ቢነሣ፥ ምልክትም ተአምራትም ቢሰጥህ፥ እንደ ነገረህም ምልክቱ ተአምራቱም ቢፈጸም፥ እርሱም። ሄደን የማታውቃቸውን ሌሎች አማልክት እንከተል እናምልካቸውም ቢልህ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን በፍጹም ልባችሁ በፍጹምም ነፍሳችሁ ትወድዱት እንደ ሆነ ያውቅ ዘንድ* አምላካችሁ *እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ ነውና* የዚያን ነቢይ ቃል ወይም ያን ሕልም አላሚ አትስማ።
አምላክ እንዴት ትእዛዙን ይጠብቃል ወይም አይጠብቅም ብሎ 40 ዓመት ይመራል?፦
ዘዳግም 8፥2 አምላክህ እግዚአብሔር ይፈትንህ ዘንድ፥ በልብህም ያለውን *ትእዛዙን ትጠብቅ ወይም አትጠብቅ እንደሆነ ያውቅ ዘንድ*፥ ሊያስጨንቅህ በእነዚህ *በአርባ ዓመታት በምድረ በዳ የመራህን* መንገድ ሁሉ አስብ።
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ ወይንም ቅቤ አንጣሪዋ እያለች ጎመን ቀንጣሽዋ ምች መታት ይላል ያገሬ ሰው፤ ይህ ሂስ እያለ ቁርአን ላይ መጠንጠል ምን አመጣው? በሰፈሩት ቁና መሰፈር እንዲህ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ ሰባት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 17
ካፊሮች በፍርድ ቀን ይናገራሉ ወይስ አይናገሩም?
A. ይናገራሉ፦
35፥37 እነርሱም በርሷ ውስጥ እርዳታን በመፈለግ በኀይል ይጮሃሉ፡፡ «ጌታችን ሆይ! ከእዚያ እንሠራው ከነበርነው ሌላ በጎ ሥራን እንሠራ ዘንድ አውጣን» ይላሉ፡፡ «በእርሱ ውስጥ ያስታወሰ ሰው የሚገሰጽበትን ዕድሜ አላቆየናችሁምን? አስጠንቃቂውም መጥቶላችኋል አስተባብላችኋልም፡፡ ስለዚህ ቅመሱ፡፡ ለበደለኞችም ምንም ረዳት የላቸውም» ይባላሉ፡፡
B. አይናገሩም፦
16:84 ከየሕዝቡም ሁሉ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን ቀን አስታውስ፤ ከዚያም ለነዚያ ለካዱት ንግግር አይፈቀድላቸውም፤ እነሱም በወቀሳ አይታለፉም።
መልስ
35፥37 እነርሱም በርሷ ውስጥ እርዳታን በመፈለግ በኀይል ይጮሃሉ፡፡ *«ጌታችን ሆይ! ከእዚያ እንሠራው ከነበርነው ሌላ በጎ ሥራን እንሠራ ዘንድ አውጣን» ይላሉ*፡፡ «በእርሱ ውስጥ ያስታወሰ ሰው የሚገሰጽበትን ዕድሜ አላቆየናችሁምን? አስጠንቃቂውም መጥቶላችኋል አስተባብላችኋልም፡፡ ስለዚህ ቅመሱ፡፡ ለበደለኞችም ምንም ረዳት የላቸውም» ይባላሉ፡፡ وَهُمْ يَصْطَرِخُونَ فِيهَا رَبَّنَا أَخْرِجْنَا نَعْمَلْ صَالِحًا غَيْرَ الَّذِي كُنَّا نَعْمَلُ ۚ أَوَلَمْ نُعَمِّرْكُم مَّا يَتَذَكَّرُ فِيهِ مَن تَذَكَّرَ وَجَاءَكُمُ النَّذِيرُ ۖ فَذُوقُوا فَمَا لِلظَّالِمِينَ مِن نَّصِيرٍ
ከሃድያን በፍርዱ ቀን፦ "ጌታችን ሆይ! ከእዚያ እንሠራው ከነበርነው ሌላ በጎ ሥራን እንሠራ ዘንድ አውጣን" ይላሉ። እዚህ ጥቅስ ላይ ካፊሮች በአፋቸው ይናገራሉ የሚል ጥቅስ የለውም። ታዲያ በአንደበታቸው ካልተነጋገሩ በምናቸው ነበር የሚናገሩት? የሚል ጥያቄ መነሳቱ አይቀሬ ነው። አላህ ካፊሮችን አፎቻቸውን ዘግቶ የሚያናግራቸው በእግሮቻቸው፣ በቆዳዎቻቸው፣ በጆሮዎቻቸው፣ በዓይኖቻቸውና በእጆቻቸው ያናግራቸዋል፣ እርስ በእርሳቸውም በዚህ ሁኔታ ይነጋገራሉ፦
36፥65 ዛሬ በአፎቻቸው ላይ እናትምና እጆቻቸው ያነጋግሩናል፡፡ እግሮቻቸውም ይሠሩት በነበሩት ሁሉ ይመሰክራሉ፡፡ الْيَوْمَ نَخْتِمُ عَلَىٰ أَفْوَاهِهِمْ وَتُكَلِّمُنَا أَيْدِيهِمْ وَتَشْهَدُ أَرْجُلُهُم بِمَا كَانُوا يَكْسِبُونَ
41፥20 *"በመጧትም ጊዜ ጆሮዎቻቸው፣ ዓይኖቻቸውና ቆዳዎቻቸውም ይሠሩት በነበሩት ነገር በእነርሱ ላይ ይመሰክሩባቸዋል"*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا مَا جَاءُوهَا شَهِدَ عَلَيْهِمْ سَمْعُهُمْ وَأَبْصَارُهُمْ وَجُلُودُهُم بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
41፥21 *"ለቆዳዎቻቸውም «በእኛ ላይ ለምን መሰከራችሁብን?» ይላሉ፡፡ «ያ አንዳቹን ነገር ሁሉ ያናገረው አላህ አናገረን፡፡ እርሱም በመጀመሪያ ጊዜ ፈጠራችሁ፡፡ ወደእርሱም ትመለሳላችሁ» ይሏቸዋል"*፡፡ وَقَالُوا لِجُلُودِهِمْ لِمَ شَهِدتُّمْ عَلَيْنَا ۖ قَالُوا أَنطَقَنَا اللَّهُ الَّذِي أَنطَقَ كُلَّ شَيْءٍ وَهُوَ خَلَقَكُمْ أَوَّلَ مَرَّةٍ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ከሃድያን በፍርዱ ቀን ይቅርታ መጠየቅ አይፈቀድላቸው። የይቅርታ ንግግር አይፈቀድላቸውም፦
77፥34 ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
77፥35 *"ይህ የማይናገሩበት ቀን ነው"*፡፡ هَـٰذَا يَوْمُ لَا يَنطِقُونَ
77፥36 *ይቅርታም ይጠይቁ ዘንድ ለእነርሱ አይፈቀድላቸውም"*፡፡ وَلَا يُؤْذَنُ لَهُمْ فَيَعْتَذِرُونَ
ዐውደ-ንባቡን ስንመለከት አስተባባዮች የማይናገሩት ይቅርታ መጠየቅን ነው። ለእነዚያ ለአስተባበሉት ከሃድያን የይቅርታ ንግግር አይፈቀድላቸውም። እነርሱ፦ "ጌታችን ሆይ! ከእርሷ አውጣን፡፡ ወደ ክህደት ብንመለስም እኛ በዳች ነን" ይላሉ፥ አላህም፦ "ወራዶች ኾናችሁ በውስጥዋ እርጉ፡፡ አታናግሩኝም" ይላቸዋል፦
16፥84 ከየሕዝቡም ሁሉ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን ቀን አስታውስ፡፡ *"ከዚያም ለእነዚያ ለካዱት ንግግር አይፈቀድላቸውም"*፡፡ እነርሱም በወቀሳ አይታለፉም፡፡ وَيَوْمَ نَبْعَثُ مِن كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا ثُمَّ لَا يُؤْذَنُ لِلَّذِينَ كَفَرُوا وَلَا هُمْ يُسْتَعْتَبُونَ
23፥106 *"ይላሉ «ጌታችን ሆይ! በእኛ ላይ መናጢነታችን አሸነፈችን፡፡ ጠማማዎችም ሕዝቦች ነበርን"*፡፡ قَالُوا رَبَّنَا غَلَبَتْ عَلَيْنَا شِقْوَتُنَا وَكُنَّا قَوْمًا ضَالِّين
23፥108 አላህም *«ወራዶች ኾናችሁ በውስጥዋ እርጉ፡፡ አታናግሩኝም» ይላቸዋል"*፡፡ قَالَ اخْسَئُوا فِيهَا وَلَا تُكَلِّمُونِ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አስራ ሰባት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 17
ካፊሮች በፍርድ ቀን ይናገራሉ ወይስ አይናገሩም?
A. ይናገራሉ፦
35፥37 እነርሱም በርሷ ውስጥ እርዳታን በመፈለግ በኀይል ይጮሃሉ፡፡ «ጌታችን ሆይ! ከእዚያ እንሠራው ከነበርነው ሌላ በጎ ሥራን እንሠራ ዘንድ አውጣን» ይላሉ፡፡ «በእርሱ ውስጥ ያስታወሰ ሰው የሚገሰጽበትን ዕድሜ አላቆየናችሁምን? አስጠንቃቂውም መጥቶላችኋል አስተባብላችኋልም፡፡ ስለዚህ ቅመሱ፡፡ ለበደለኞችም ምንም ረዳት የላቸውም» ይባላሉ፡፡
B. አይናገሩም፦
16:84 ከየሕዝቡም ሁሉ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን ቀን አስታውስ፤ ከዚያም ለነዚያ ለካዱት ንግግር አይፈቀድላቸውም፤ እነሱም በወቀሳ አይታለፉም።
መልስ
35፥37 እነርሱም በርሷ ውስጥ እርዳታን በመፈለግ በኀይል ይጮሃሉ፡፡ *«ጌታችን ሆይ! ከእዚያ እንሠራው ከነበርነው ሌላ በጎ ሥራን እንሠራ ዘንድ አውጣን» ይላሉ*፡፡ «በእርሱ ውስጥ ያስታወሰ ሰው የሚገሰጽበትን ዕድሜ አላቆየናችሁምን? አስጠንቃቂውም መጥቶላችኋል አስተባብላችኋልም፡፡ ስለዚህ ቅመሱ፡፡ ለበደለኞችም ምንም ረዳት የላቸውም» ይባላሉ፡፡ وَهُمْ يَصْطَرِخُونَ فِيهَا رَبَّنَا أَخْرِجْنَا نَعْمَلْ صَالِحًا غَيْرَ الَّذِي كُنَّا نَعْمَلُ ۚ أَوَلَمْ نُعَمِّرْكُم مَّا يَتَذَكَّرُ فِيهِ مَن تَذَكَّرَ وَجَاءَكُمُ النَّذِيرُ ۖ فَذُوقُوا فَمَا لِلظَّالِمِينَ مِن نَّصِيرٍ
ከሃድያን በፍርዱ ቀን፦ "ጌታችን ሆይ! ከእዚያ እንሠራው ከነበርነው ሌላ በጎ ሥራን እንሠራ ዘንድ አውጣን" ይላሉ። እዚህ ጥቅስ ላይ ካፊሮች በአፋቸው ይናገራሉ የሚል ጥቅስ የለውም። ታዲያ በአንደበታቸው ካልተነጋገሩ በምናቸው ነበር የሚናገሩት? የሚል ጥያቄ መነሳቱ አይቀሬ ነው። አላህ ካፊሮችን አፎቻቸውን ዘግቶ የሚያናግራቸው በእግሮቻቸው፣ በቆዳዎቻቸው፣ በጆሮዎቻቸው፣ በዓይኖቻቸውና በእጆቻቸው ያናግራቸዋል፣ እርስ በእርሳቸውም በዚህ ሁኔታ ይነጋገራሉ፦
36፥65 ዛሬ በአፎቻቸው ላይ እናትምና እጆቻቸው ያነጋግሩናል፡፡ እግሮቻቸውም ይሠሩት በነበሩት ሁሉ ይመሰክራሉ፡፡ الْيَوْمَ نَخْتِمُ عَلَىٰ أَفْوَاهِهِمْ وَتُكَلِّمُنَا أَيْدِيهِمْ وَتَشْهَدُ أَرْجُلُهُم بِمَا كَانُوا يَكْسِبُونَ
41፥20 *"በመጧትም ጊዜ ጆሮዎቻቸው፣ ዓይኖቻቸውና ቆዳዎቻቸውም ይሠሩት በነበሩት ነገር በእነርሱ ላይ ይመሰክሩባቸዋል"*፡፡ حَتَّىٰ إِذَا مَا جَاءُوهَا شَهِدَ عَلَيْهِمْ سَمْعُهُمْ وَأَبْصَارُهُمْ وَجُلُودُهُم بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ
41፥21 *"ለቆዳዎቻቸውም «በእኛ ላይ ለምን መሰከራችሁብን?» ይላሉ፡፡ «ያ አንዳቹን ነገር ሁሉ ያናገረው አላህ አናገረን፡፡ እርሱም በመጀመሪያ ጊዜ ፈጠራችሁ፡፡ ወደእርሱም ትመለሳላችሁ» ይሏቸዋል"*፡፡ وَقَالُوا لِجُلُودِهِمْ لِمَ شَهِدتُّمْ عَلَيْنَا ۖ قَالُوا أَنطَقَنَا اللَّهُ الَّذِي أَنطَقَ كُلَّ شَيْءٍ وَهُوَ خَلَقَكُمْ أَوَّلَ مَرَّةٍ وَإِلَيْهِ تُرْجَعُونَ
ከሃድያን በፍርዱ ቀን ይቅርታ መጠየቅ አይፈቀድላቸው። የይቅርታ ንግግር አይፈቀድላቸውም፦
77፥34 ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ
77፥35 *"ይህ የማይናገሩበት ቀን ነው"*፡፡ هَـٰذَا يَوْمُ لَا يَنطِقُونَ
77፥36 *ይቅርታም ይጠይቁ ዘንድ ለእነርሱ አይፈቀድላቸውም"*፡፡ وَلَا يُؤْذَنُ لَهُمْ فَيَعْتَذِرُونَ
ዐውደ-ንባቡን ስንመለከት አስተባባዮች የማይናገሩት ይቅርታ መጠየቅን ነው። ለእነዚያ ለአስተባበሉት ከሃድያን የይቅርታ ንግግር አይፈቀድላቸውም። እነርሱ፦ "ጌታችን ሆይ! ከእርሷ አውጣን፡፡ ወደ ክህደት ብንመለስም እኛ በዳች ነን" ይላሉ፥ አላህም፦ "ወራዶች ኾናችሁ በውስጥዋ እርጉ፡፡ አታናግሩኝም" ይላቸዋል፦
16፥84 ከየሕዝቡም ሁሉ መስካሪን የምንቀሰቅስበትን ቀን አስታውስ፡፡ *"ከዚያም ለእነዚያ ለካዱት ንግግር አይፈቀድላቸውም"*፡፡ እነርሱም በወቀሳ አይታለፉም፡፡ وَيَوْمَ نَبْعَثُ مِن كُلِّ أُمَّةٍ شَهِيدًا ثُمَّ لَا يُؤْذَنُ لِلَّذِينَ كَفَرُوا وَلَا هُمْ يُسْتَعْتَبُونَ
23፥106 *"ይላሉ «ጌታችን ሆይ! በእኛ ላይ መናጢነታችን አሸነፈችን፡፡ ጠማማዎችም ሕዝቦች ነበርን"*፡፡ قَالُوا رَبَّنَا غَلَبَتْ عَلَيْنَا شِقْوَتُنَا وَكُنَّا قَوْمًا ضَالِّين
23፥108 አላህም *«ወራዶች ኾናችሁ በውስጥዋ እርጉ፡፡ አታናግሩኝም» ይላቸዋል"*፡፡ قَالَ اخْسَئُوا فِيهَا وَلَا تُكَلِّمُونِ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ ስምንት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 18
አላህ ፍጥረቱን በቀጥታ ያናግራል ወይስ አያናግርም?
ያናግራል፡-
ሱራ 4፡64 “ከዚህም በፊት በአንተ ላይ በእርግጥ የተረክናቸውን መልክተኞች፣ ባንተ ላይም ያልተረክናቸውን መልክተኞች እንደላክን ላክንህ። አላህም ሙሳን ማነጋገርን አነጋገረው።”
አያናግርም፡-
ሱራ 42፡51 “ለሰው አላህ በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛን መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ፣ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም። እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና።”
መልስ
4፥164 ከዚህም በፊት በአንተ ላይ በእርግጥ የተረክናቸውን መልክተኞች ባንተ ላይም ያልተረክናቸውን መልክተኞች እንደላክን ላክንህ፡፡ *"አላህም ሙሳን ማነጋገርን አነጋገረው"*፡፡ وَرُسُلًا قَدْ قَصَصْنَاهُمْ عَلَيْكَ مِن قَبْلُ وَرُسُلًا لَّمْ نَقْصُصْهُمْ عَلَيْكَ ۚ وَكَلَّمَ اللَّهُ مُوسَىٰ تَكْلِيمًا
"አላህም ሙሳን ማነጋገርን አነጋገረው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። እዚህ አንቀጽ ላይ "በቀጥታ" የሚል ቃል የለም። ይህ የጠያቂው ቅጥፈት ነው። አላህ ሙሳን አነጋግሮታል ወይ? አዎ! ግን እንዴት? አላህ ነቢያትን በሦስት አይነት መንገድ የሚያነጋግረው፦
42፥51 ለሰው” አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እነዚህ ሦስት መንገዶች፦
አንደኛ መንገድ በሩዕያ ማናገር ነው፤ “ሩዕያ” رُّءْيَا ማለት “ራዕይ” ማለት ሲሆን ይህም ራዕይ በሪዕይ ውስጥ ሆነው የሚመጣላቸው ንግግር ነው፤ “ሪዕይ” رِءْي ማለት “እይታ” ማለት ሲሆን እውን ላይ ሆኖ ሳይተኛ በሰመመን ወይም በተመስጦ”contemplation” ላይ ሆነው ሲሆን ነው፤ የራዕይ አንዱ ገፅታ “መናም” مَنَام ማለት “ህልም” ሲሆን ይህም በነውም ሆነው የሚመጣላቸው ንግግር ነው፤ “ነውም” نَوْم ማለት “እንቅልፍ” ማለት ነው፤ በዚህ ሁኔታ አላህ ወህይ ካወረደለት ነቢይ መካከል ተጠቃሽ የሚሆነው የኢማን አባት የሆነው ኢብራሂም ነው፦
37፥102 ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! *"እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው"*፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፡፡ فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ السَّعْيَ قَالَ يَا بُنَيَّ إِنِّي أَرَىٰ فِي الْمَنَامِ أَنِّي أَذْبَحُكَ فَانظُرْ مَاذَا تَرَىٰ ۚ قَالَ يَا أَبَتِ افْعَلْ مَا تُؤْمَرُ ۖ سَتَجِدُنِي إِن شَاءَ اللَّهُ مِنَ الصَّابِرِينَ
37፥105 *«ራእይቱን በእውነት አረጋገጥክ፡፡»* እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ قَدْ صَدَّقْتَ الرُّؤْيَا ۚ إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
ሁለተኛ መንገድ በተክሊም ማናገር ነው፤ “ተክሊም” تَكْلِيم ማለት በሁለት ማንነት መካከል የሚደረግ “ምልልስ”conversation” ሲሆን አላህ ያለ ራዕይና ህልም ወይም ያለ መልአክ ሳይታይ ከግርዶ ወዲያ ሆና የሚያናግርበት መንገድ ነው፤ በዚህ መልኩ አላህ ያናገረው ነብይ ለናሙና ያክል ሙሳ ተጠቃሽ ነው፦
19፥51 በመጽሐፉ ውስጥ *ሙሳንም አውሳ*፡፡ እርሱ ምርጥ ነበርና፡፡ መልክተኛ ነቢይም ነበር፡፡ وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ مُوسَىٰٓ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ مُخْلَصًۭا وَكَانَ رَسُولًۭا نَّبِيًّۭا
19፥52 ከጡር ቀኝ ጎን በኩልም *ጠራነው፤ ያነጋገርነውም* ሲኾን አቀረብነው፡፡ وَنَٰدَيْنَٰهُ مِن جَانِبِ ٱلطُّورِ ٱلْأَيْمَنِ وَقَرَّبْنَٰهُ نَجِيًّۭا
ሶስተኛ መንገድ በመልአክ ማናገር ነው፤ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወህይ መልአክ ጂብሪል”ዐ.ሰ.” ነው፤ በዚህ ሁኔታ አላህ ወህይ ካወረደለት ነብይ መካከል ነቢያችን”ﷺ” ተጠቃሽ ናቸው፦
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ *እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
"በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና” የሚለው ሃይለ-ቃል እና “መልክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት።
አላህ አንድን ነቢይ በራእይ ወይም በግርዶ አሊያም መልእክተኛ መልአክ በመላክ በእነዚህ ሦስት መንገዶች እንጂ ሊያናግር ተገቢው አይደለም። በተረፈ ሱረቱ አሽ-ሹራህ 42፥51 ላይ አላህ አያናግርም አላለም። ባይሆን በሦስት መንገድ እንደሚያናግር ቢገልጽ እንጂ። ይህ የሚያሳየው የጠያቂውን እጥረተ-ንባብ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር አስራ ስምንት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 18
አላህ ፍጥረቱን በቀጥታ ያናግራል ወይስ አያናግርም?
ያናግራል፡-
ሱራ 4፡64 “ከዚህም በፊት በአንተ ላይ በእርግጥ የተረክናቸውን መልክተኞች፣ ባንተ ላይም ያልተረክናቸውን መልክተኞች እንደላክን ላክንህ። አላህም ሙሳን ማነጋገርን አነጋገረው።”
አያናግርም፡-
ሱራ 42፡51 “ለሰው አላህ በራእይ፣ ወይም ከግርዶ ወዲያ፣ ወይም መልክተኛን መልአክን የሚልክና በፈቃዱ የሚሻውን ነገር የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ፣ በገሃድ ሊያናግረው ተገቢው አይደለም። እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና።”
መልስ
4፥164 ከዚህም በፊት በአንተ ላይ በእርግጥ የተረክናቸውን መልክተኞች ባንተ ላይም ያልተረክናቸውን መልክተኞች እንደላክን ላክንህ፡፡ *"አላህም ሙሳን ማነጋገርን አነጋገረው"*፡፡ وَرُسُلًا قَدْ قَصَصْنَاهُمْ عَلَيْكَ مِن قَبْلُ وَرُسُلًا لَّمْ نَقْصُصْهُمْ عَلَيْكَ ۚ وَكَلَّمَ اللَّهُ مُوسَىٰ تَكْلِيمًا
"አላህም ሙሳን ማነጋገርን አነጋገረው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። እዚህ አንቀጽ ላይ "በቀጥታ" የሚል ቃል የለም። ይህ የጠያቂው ቅጥፈት ነው። አላህ ሙሳን አነጋግሮታል ወይ? አዎ! ግን እንዴት? አላህ ነቢያትን በሦስት አይነት መንገድ የሚያነጋግረው፦
42፥51 ለሰው” አላህ “በራእይ”፣ ወይም “ከግርዶ ወዲያ”፣ ወይም “መልክተኛን መልአክን” የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን “የሚያወርድለት” ቢሆን እንጅ በገሃድ “ሊያናግረው” ተገቢው አይደለም*፤ እርሱ የበላይ ጥበበኛ ነውና። وَمَا كَانَ لِبَشَرٍ أَن يُكَلِّمَهُ ٱللَّهُ إِلَّا وَحْيًا أَوْ مِن وَرَآئِ حِجَابٍ أَوْ يُرْسِلَ رَسُولًۭا فَيُوحِىَ بِإِذْنِهِۦ مَا يَشَآءُ ۚ إِنَّهُۥ عَلِىٌّ حَكِيمٌۭ
እነዚህ ሦስት መንገዶች፦
አንደኛ መንገድ በሩዕያ ማናገር ነው፤ “ሩዕያ” رُّءْيَا ማለት “ራዕይ” ማለት ሲሆን ይህም ራዕይ በሪዕይ ውስጥ ሆነው የሚመጣላቸው ንግግር ነው፤ “ሪዕይ” رِءْي ማለት “እይታ” ማለት ሲሆን እውን ላይ ሆኖ ሳይተኛ በሰመመን ወይም በተመስጦ”contemplation” ላይ ሆነው ሲሆን ነው፤ የራዕይ አንዱ ገፅታ “መናም” مَنَام ማለት “ህልም” ሲሆን ይህም በነውም ሆነው የሚመጣላቸው ንግግር ነው፤ “ነውም” نَوْم ማለት “እንቅልፍ” ማለት ነው፤ በዚህ ሁኔታ አላህ ወህይ ካወረደለት ነቢይ መካከል ተጠቃሽ የሚሆነው የኢማን አባት የሆነው ኢብራሂም ነው፦
37፥102 ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! *"እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው"*፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፡፡ فَلَمَّا بَلَغَ مَعَهُ السَّعْيَ قَالَ يَا بُنَيَّ إِنِّي أَرَىٰ فِي الْمَنَامِ أَنِّي أَذْبَحُكَ فَانظُرْ مَاذَا تَرَىٰ ۚ قَالَ يَا أَبَتِ افْعَلْ مَا تُؤْمَرُ ۖ سَتَجِدُنِي إِن شَاءَ اللَّهُ مِنَ الصَّابِرِينَ
37፥105 *«ራእይቱን በእውነት አረጋገጥክ፡፡»* እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡ قَدْ صَدَّقْتَ الرُّؤْيَا ۚ إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ
ሁለተኛ መንገድ በተክሊም ማናገር ነው፤ “ተክሊም” تَكْلِيم ማለት በሁለት ማንነት መካከል የሚደረግ “ምልልስ”conversation” ሲሆን አላህ ያለ ራዕይና ህልም ወይም ያለ መልአክ ሳይታይ ከግርዶ ወዲያ ሆና የሚያናግርበት መንገድ ነው፤ በዚህ መልኩ አላህ ያናገረው ነብይ ለናሙና ያክል ሙሳ ተጠቃሽ ነው፦
19፥51 በመጽሐፉ ውስጥ *ሙሳንም አውሳ*፡፡ እርሱ ምርጥ ነበርና፡፡ መልክተኛ ነቢይም ነበር፡፡ وَٱذْكُرْ فِى ٱلْكِتَٰبِ مُوسَىٰٓ ۚ إِنَّهُۥ كَانَ مُخْلَصًۭا وَكَانَ رَسُولًۭا نَّبِيًّۭا
19፥52 ከጡር ቀኝ ጎን በኩልም *ጠራነው፤ ያነጋገርነውም* ሲኾን አቀረብነው፡፡ وَنَٰدَيْنَٰهُ مِن جَانِبِ ٱلطُّورِ ٱلْأَيْمَنِ وَقَرَّبْنَٰهُ نَجِيًّۭا
ሶስተኛ መንገድ በመልአክ ማናገር ነው፤ “ረሱል” رَسُول የሚለው ቃል “ተላላኪ” ማለት ሲሆን “መለክ” مَلَك ማለትም “መልአክ” የሚለው ቃል ተለዋዋጭ”inter-change” ሆኖ የመጣ ነው፤ ይህም የወህይ መልአክ ጂብሪል”ዐ.ሰ.” ነው፤ በዚህ ሁኔታ አላህ ወህይ ካወረደለት ነብይ መካከል ነቢያችን”ﷺ” ተጠቃሽ ናቸው፦
2፥97 ለጂብሪል ጠላት የኾነ ሰው በቁጭት ይሙት በላቸው፡፡ *እርሱ ቁርኣኑን ከበፊቱ ለነበሩት አረጋጋጭ ለምእመናን መሪና ብስራት ሲኾን በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና*፡፡ قُلْ مَن كَانَ عَدُوًّا لِّجِبْرِيلَ فَإِنَّهُ نَزَّلَهُ عَلَىٰ قَلْبِكَ بِإِذْنِ اللَّهِ مُصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيْهِ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُؤْمِنِينَ
"በአላህ ፈቃድ በልብህ ላይ አውርዶታልና” የሚለው ሃይለ-ቃል እና “መልክተኛን መልአክን የሚልክ እና በፈቃዱ የሚሻውን የሚያወርድለት ቢሆን እንጅ” የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት።
አላህ አንድን ነቢይ በራእይ ወይም በግርዶ አሊያም መልእክተኛ መልአክ በመላክ በእነዚህ ሦስት መንገዶች እንጂ ሊያናግር ተገቢው አይደለም። በተረፈ ሱረቱ አሽ-ሹራህ 42፥51 ላይ አላህ አያናግርም አላለም። ባይሆን በሦስት መንገድ እንደሚያናግር ቢገልጽ እንጂ። ይህ የሚያሳየው የጠያቂውን እጥረተ-ንባብ ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር አስራ ዘጠኝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 19
አላህ የሺርክ ኃጢአትን ይቅር ይላል ወይስ አይልም?
ይቅር ይላል፡-
ሱራ 4፥153 ከዚያም ታምራቶች፣ ከመጡዋቸው በኋላ ወይፈኑን አምላክ አድርገው ያዙ፤ ከዚያም ይቅር አልን። ሙሳንም ግልጽ ስልጣንን ሰጠነው።”
ይቅር አይልም፡-
ሱራ 4፥48 “አላህ በርሱ ማጋራትን በፍፁም አይምርም፤ ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል። በአላህም የሚያጋራ ሰው ታላቅን ኀጢያት በእርግጥ ቀጠፈ።”
መልስ
አንድ ሰው በዱኒያ እያለ ማንኛውንም ኀጢያት ሰርቶ ነገር ግን በተውበት ወደ አላህ ቢመለስ ይቅር ይባላል፦
39፥53 በላቸው «እናንተ በነፍሶቻችሁ ላይ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፡፡ *"አላህ ኃጢኣቶችን በሙሉ ይምራልና፡፡ እነሆ እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውና"*፡፡ قُلْ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ أَسْرَفُوا عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ لَا تَقْنَطُوا مِن رَّحْمَةِ اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يَغْفِرُ الذُّنُوبَ جَمِيعًا ۚ إِنَّهُ هُوَ الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
39፥54 *«ቅጣቱም ወደ እናንተ ከመምጣቱ እና ከዚያም የማትረዱ ከመኾናችሁ በፊት ወደ ጌታችሁ በመጸጸት ተመለሱ"*፡፡ ለእርሱም ታዘዙ፡፡ وَأَنِيبُوا إِلَىٰ رَبِّكُمْ وَأَسْلِمُوا لَهُ مِن قَبْلِ أَن يَأْتِيَكُمُ الْعَذَابُ ثُمَّ لَا تُنصَرُونَ
"ጀሚዓ" جَمِيعًا ማለት "በሙሉ" ማለት ነው። በሞት አሊያም በትንሳኤ ቀን ቅጣቱ ከመምጣቱ በፊት ወደ ጌታችን በንስሃ ከተመለስን አላህ ማንኛውም ኃጢኣት ይምራል። ለዚህ ናሙና የሚሆነው የእስራኤል ልጆች በምድረ በዳ በአላህ ላይ ወይፈንን አጋርተው ከዚያም ወደ አላህ በተውበት ሲመለሱ ይቅር መባላቸው ነው፦
7፥152 *"እነዚያ ወይፈኑን አምላክ አድርገው የያዙ ከጌታቸው ዘንድ ቁጣ በቅርቢቱም ሕይወት ውርደት በእርግጥ ያገኛቸዋል"*፡፡ እንዲሁም ቀጣፊዎችን እንቀጣለን፡፡ إِنَّ الَّذِينَ اتَّخَذُوا الْعِجْلَ سَيَنَالُهُمْ غَضَبٌ مِّن رَّبِّهِمْ وَذِلَّةٌ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُفْتَرِينَ
7፥153 *"እነዚያም ኃጢአቶችን የሠሩ ከዚያም ከእርሷ በኋላ የተጸጸቱ ያመኑም ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነው"*፡፡ وَالَّذِينَ عَمِلُوا السَّيِّئَاتِ ثُمَّ تَابُوا مِن بَعْدِهَا وَآمَنُوا إِنَّ رَبَّكَ مِن بَعْدِهَا لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
ዐውዱ ላይ "አለዚነ" الَّذِينَ ማለትም "እነዚያ" በሚለው አንጻራዊ ተውላጠ-ስም በፊት መነሻ ላይ "ወ" وَ የሚል አያያዥ መስተጻምር ይጠቀማል። ይህ የሚያሳየው "እነዚያም" የተባሉት ወይፈኑን አምላክ አድርገው የያዙት ሰዎች መሆናቸውን እንረዳለን ማለት ነው። በተለይ "ከእርሷ" ተብላ የተጠቀሰችው ተውላጠ-ስም ከላይ የተጠቀሰውን የኃጢያት ድርጊት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ከዚያም ድርጊታቸው የተጸጸቱትን አላህ ይቅር ብሏቸዋል፦
4፥153 *"ከዚያም ተዓምራቶች በኋላ ወይፈኑን አምላክ አድርገው ያዙ፡፡ ከዚያም ይቅር አልን"*፡፡ ሙሳንም ግልጽ ስልጣንን ሰጠነው፡፡ ثُمَّ اتَّخَذُوا الْعِجْلَ مِن بَعْدِ مَا جَاءَتْهُمُ الْبَيِّنَاتُ فَعَفَوْنَا عَن ذَٰلِكَ ۚ وَآتَيْنَا مُوسَىٰ سُلْطَانًا مُّبِينًا
ነገር ግን አንድ ሰው ካጋራ በኋላ ምህረት የሚያገኘው በህይወት ዘመን ቆይታው እንጂ ሞት በመጣበት ጊዜ አሊያም ከኃዲዎች ሆነው ለሚሞቱ አይደለም፦
4፥17 *ጸጸትን መቀበል በአላህ ላይ የሚገባው ለእነዚያ ኀጢአትን በስህተት ለሚሠሩና ከዚያም ከቅርብ ጊዜ ለሚጸጸቱት ብቻ ነው፡፡ እነዚያንም አላህ በእነርሱ ላይ ጸጸትን ይቀበላል"*፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ إِنَّمَا التَّوْبَةُ عَلَى اللَّهِ لِلَّذِينَ يَعْمَلُونَ السُّوءَ بِجَهَالَةٍ ثُمَّ يَتُوبُونَ مِن قَرِيبٍ فَأُولَـٰئِكَ يَتُوبُ اللَّهُ عَلَيْهِمْ ۗ وَكَانَ اللَّهُ عَلِيمًا حَكِيمًا
4፥18 *"ጸጸትንም መቀበል ለእነዚያ ኀጢአቶችን ለሚሠሩ አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ «እኔ አሁን ተጸጸትኩ» ለሚልና ለነዚያም እነርሱ ከሓዲዎች ኾነው ለሚሞቱ አይደለችም፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አሳማሚን ቅጣት አዘጋጅተናል"*፡፡ وَلَيْسَتِ التَّوْبَةُ لِلَّذِينَ يَعْمَلُونَ السَّيِّئَاتِ حَتَّىٰ إِذَا حَضَرَ أَحَدَهُمُ الْمَوْتُ قَالَ إِنِّي تُبْتُ الْآنَ وَلَا الَّذِينَ يَمُوتُونَ وَهُمْ كُفَّارٌ ۚ أُولَـٰئِكَ أَعْتَدْنَا لَهُمْ عَذَابًا أَلِيمًا
ቁጥር አስራ ዘጠኝ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 19
አላህ የሺርክ ኃጢአትን ይቅር ይላል ወይስ አይልም?
ይቅር ይላል፡-
ሱራ 4፥153 ከዚያም ታምራቶች፣ ከመጡዋቸው በኋላ ወይፈኑን አምላክ አድርገው ያዙ፤ ከዚያም ይቅር አልን። ሙሳንም ግልጽ ስልጣንን ሰጠነው።”
ይቅር አይልም፡-
ሱራ 4፥48 “አላህ በርሱ ማጋራትን በፍፁም አይምርም፤ ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል። በአላህም የሚያጋራ ሰው ታላቅን ኀጢያት በእርግጥ ቀጠፈ።”
መልስ
አንድ ሰው በዱኒያ እያለ ማንኛውንም ኀጢያት ሰርቶ ነገር ግን በተውበት ወደ አላህ ቢመለስ ይቅር ይባላል፦
39፥53 በላቸው «እናንተ በነፍሶቻችሁ ላይ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፡፡ *"አላህ ኃጢኣቶችን በሙሉ ይምራልና፡፡ እነሆ እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውና"*፡፡ قُلْ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ أَسْرَفُوا عَلَىٰ أَنفُسِهِمْ لَا تَقْنَطُوا مِن رَّحْمَةِ اللَّهِ ۚ إِنَّ اللَّهَ يَغْفِرُ الذُّنُوبَ جَمِيعًا ۚ إِنَّهُ هُوَ الْغَفُورُ الرَّحِيمُ
39፥54 *«ቅጣቱም ወደ እናንተ ከመምጣቱ እና ከዚያም የማትረዱ ከመኾናችሁ በፊት ወደ ጌታችሁ በመጸጸት ተመለሱ"*፡፡ ለእርሱም ታዘዙ፡፡ وَأَنِيبُوا إِلَىٰ رَبِّكُمْ وَأَسْلِمُوا لَهُ مِن قَبْلِ أَن يَأْتِيَكُمُ الْعَذَابُ ثُمَّ لَا تُنصَرُونَ
"ጀሚዓ" جَمِيعًا ማለት "በሙሉ" ማለት ነው። በሞት አሊያም በትንሳኤ ቀን ቅጣቱ ከመምጣቱ በፊት ወደ ጌታችን በንስሃ ከተመለስን አላህ ማንኛውም ኃጢኣት ይምራል። ለዚህ ናሙና የሚሆነው የእስራኤል ልጆች በምድረ በዳ በአላህ ላይ ወይፈንን አጋርተው ከዚያም ወደ አላህ በተውበት ሲመለሱ ይቅር መባላቸው ነው፦
7፥152 *"እነዚያ ወይፈኑን አምላክ አድርገው የያዙ ከጌታቸው ዘንድ ቁጣ በቅርቢቱም ሕይወት ውርደት በእርግጥ ያገኛቸዋል"*፡፡ እንዲሁም ቀጣፊዎችን እንቀጣለን፡፡ إِنَّ الَّذِينَ اتَّخَذُوا الْعِجْلَ سَيَنَالُهُمْ غَضَبٌ مِّن رَّبِّهِمْ وَذِلَّةٌ فِي الْحَيَاةِ الدُّنْيَا ۚ وَكَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُفْتَرِينَ
7፥153 *"እነዚያም ኃጢአቶችን የሠሩ ከዚያም ከእርሷ በኋላ የተጸጸቱ ያመኑም ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነው"*፡፡ وَالَّذِينَ عَمِلُوا السَّيِّئَاتِ ثُمَّ تَابُوا مِن بَعْدِهَا وَآمَنُوا إِنَّ رَبَّكَ مِن بَعْدِهَا لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
ዐውዱ ላይ "አለዚነ" الَّذِينَ ማለትም "እነዚያ" በሚለው አንጻራዊ ተውላጠ-ስም በፊት መነሻ ላይ "ወ" وَ የሚል አያያዥ መስተጻምር ይጠቀማል። ይህ የሚያሳየው "እነዚያም" የተባሉት ወይፈኑን አምላክ አድርገው የያዙት ሰዎች መሆናቸውን እንረዳለን ማለት ነው። በተለይ "ከእርሷ" ተብላ የተጠቀሰችው ተውላጠ-ስም ከላይ የተጠቀሰውን የኃጢያት ድርጊት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ከዚያም ድርጊታቸው የተጸጸቱትን አላህ ይቅር ብሏቸዋል፦
4፥153 *"ከዚያም ተዓምራቶች በኋላ ወይፈኑን አምላክ አድርገው ያዙ፡፡ ከዚያም ይቅር አልን"*፡፡ ሙሳንም ግልጽ ስልጣንን ሰጠነው፡፡ ثُمَّ اتَّخَذُوا الْعِجْلَ مِن بَعْدِ مَا جَاءَتْهُمُ الْبَيِّنَاتُ فَعَفَوْنَا عَن ذَٰلِكَ ۚ وَآتَيْنَا مُوسَىٰ سُلْطَانًا مُّبِينًا
ነገር ግን አንድ ሰው ካጋራ በኋላ ምህረት የሚያገኘው በህይወት ዘመን ቆይታው እንጂ ሞት በመጣበት ጊዜ አሊያም ከኃዲዎች ሆነው ለሚሞቱ አይደለም፦
4፥17 *ጸጸትን መቀበል በአላህ ላይ የሚገባው ለእነዚያ ኀጢአትን በስህተት ለሚሠሩና ከዚያም ከቅርብ ጊዜ ለሚጸጸቱት ብቻ ነው፡፡ እነዚያንም አላህ በእነርሱ ላይ ጸጸትን ይቀበላል"*፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡ إِنَّمَا التَّوْبَةُ عَلَى اللَّهِ لِلَّذِينَ يَعْمَلُونَ السُّوءَ بِجَهَالَةٍ ثُمَّ يَتُوبُونَ مِن قَرِيبٍ فَأُولَـٰئِكَ يَتُوبُ اللَّهُ عَلَيْهِمْ ۗ وَكَانَ اللَّهُ عَلِيمًا حَكِيمًا
4፥18 *"ጸጸትንም መቀበል ለእነዚያ ኀጢአቶችን ለሚሠሩ አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ «እኔ አሁን ተጸጸትኩ» ለሚልና ለነዚያም እነርሱ ከሓዲዎች ኾነው ለሚሞቱ አይደለችም፡፡ እነዚያ ለእነርሱ አሳማሚን ቅጣት አዘጋጅተናል"*፡፡ وَلَيْسَتِ التَّوْبَةُ لِلَّذِينَ يَعْمَلُونَ السَّيِّئَاتِ حَتَّىٰ إِذَا حَضَرَ أَحَدَهُمُ الْمَوْتُ قَالَ إِنِّي تُبْتُ الْآنَ وَلَا الَّذِينَ يَمُوتُونَ وَهُمْ كُفَّارٌ ۚ أُولَـٰئِكَ أَعْتَدْنَا لَهُمْ عَذَابًا أَلِيمًا
"ከዚያም ከቅርብ ጊዜ" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። ከኃዲዎች ሆነው የሚሞቱ በትንሳኤ ቀን በሰሩት ነገር ይጸጸታሉ፣ ነገር ግን ምንም አይጠቅማቸውም፦
39፥56 *የካደች ነፍስ፦ «እኔ ከሚሳለቁት የነበርኩ ስኾን በአላህ በኩል ባጓደልኩት ዋ ጸጸቴ» ማለቷን ለመፍራት፤ أَن تَقُولَ نَفْسٌ يَا حَسْرَتَىٰ عَلَىٰ مَا فَرَّطتُ فِي جَنبِ اللَّهِ وَإِن كُنتُ لَمِنَ السَّاخِرِينَ
39፥57 *ወይም ቅጣቱን በምታይ ጊዜ፣ ለኔ ወደ ምድረ ዓለም አንድ ጊዜ መመለስ በኖረኝና ከበጎ አድራጊዎቹ በሆንኩ ማለቷን ለመፍራት أَوْ تَقُولَ لَوْ أَنَّ اللَّهَ هَدَانِي لَكُنتُ مِنَ الْمُتَّقِينَ
39፥58 *"ወይም ቅጣቱን በምታይ ጊዜ «ለእኔ ወደ ምድረ ዓለም አንድ ጊዜ መመለስ በኖረኝና ከበጎ አድራጊዎቹ በኾንኩ» ማለቷን ለመፍራት መልካሙን ተከተሉ"*፡፡ أَوْ تَقُولَ حِينَ تَرَى الْعَذَابَ لَوْ أَنَّ لِي كَرَّةً فَأَكُونَ مِنَ الْمُحْسِنِينَ
ስለዚህ አንድ ሰው በሞት ጣዕር ላይ አሊያም በሚቀሰቀስበት ቀን በተውበት ቢጸጸት ጸጸቱ ተቀባይነት የለውም። “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ ብሎ ጣዖታትን ውድቅ አድርጎ እና አንዱን አምላክ አላህ በብቸኝነት ያመለከ ሰው ለሠራው መጥፎ ሥራ ተውበት ከገባ አላህ መጥፎ ሥራዎቻቸውን በመልካም ሥራዎች ይለውጥለታል፦
25፥70 *ተጸጽቶ የተመለሰና ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ሰው ብቻ ሲቀር፡፡ እነዚያም አላህ መጥፎ ሥራዎቻቸውን በመልካም ሥራዎች ይለውጣል፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ إِلَّا مَن تَابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ عَمَلًا صَالِحًا فَأُولَـٰئِكَ يُبَدِّلُ اللَّهُ سَيِّئَاتِهِمْ حَسَنَاتٍ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
16፥119 ከዚያም ጌታህ *ለእነዚያ በስሕተት መጥፎን ለሠሩና ከዚያም ከዚህ በኋላ ለተጸጸቱ ሥራቸውንም ላበጁ ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ ثُمَّ إِنَّ رَبَّكَ لِلَّذِينَ عَمِلُوا السُّوءَ بِجَهَالَةٍ ثُمَّ تَابُوا مِن بَعْدِ ذَٰلِكَ وَأَصْلَحُوا إِنَّ رَبَّكَ مِن بَعْدِهَا لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
ነገር ግን “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” ይዘው በሚሠሩት መጥፎ ሥራ ተውበት ካላደረጉ ብጤዋን እንጅ አይመነዱም፤ በመጥፎም የመጡ ሰዎች ፊቶቻቸው በእሳት ውስጥ ይደፋሉ፤ በክፉም ሥራ የመጡ ሰዎች እነዚህ መጥፎዎችን የሠሩ ይሠሩት የነበሩትን እንጅ አይመነዱም፦
27፥90 *በመጥፎም የመጡ ሰዎች ፊቶቻቸው በእሳት ውስጥ ይደፋሉ፡፡ «ትሠሩት የነበራችሁትን እንጅ አትመነዱም»* ይባላሉ፡፡ وَمَن جَاءَ بِالسَّيِّئَةِ فَكُبَّتْ وُجُوهُهُمْ فِي النَّارِ هَلْ تُجْزَوْنَ إِلَّا مَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
29፥4 *ይልቁንም እነዚያ መጥፎዎችን ሥራዎች የሚሠሩት ሊያመልጡን ይጠረጥራሉን?* ያ የሚፈርዱት ፍርድ ከፋ፡፡ أَمْ حَسِبَ الَّذِينَ يَعْمَلُونَ السَّيِّئَاتِ أَن يَسْبِقُونَا ۚ سَاءَ مَا يَحْكُمُونَ
አማንያን “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” በመያዛቸው በሠሩት መጥፎ ሥራ ልክ ተቀጥተው አሊያም በነቢያችን”ﷺ” ምልጃ የጀነት ናቸው። የነቢያችን”ﷺ” ምልጃ በትንሳኤ ቀን የሚያገኘው ከልቡ ወይም ከነፍሱ፦ “ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም” ላለ ሰው ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 41
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ *”እኔም፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በትንሳኤ ቀን ማነው እድለኛ ሰው የእርስዎን ምልጃ የሚያገኘው? አልኩኝ፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አቢ ሁረይራ ሆይ! ንግግር ለመማር የአንተን ቆይታ ዐውቃለው፤ እንደማስበው ስለዚህ ጉዳይ ከአንተ በፊት ማንም አልጠየቀኝም። በትንሳኤ ቀን የእኔን ምልጃ የሚያገኝ እድለኛ ሰው ከልቡ ወይም ከነፍሱ፦ “ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም” ያለ ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّهُ قَالَ قِيلَ يَا رَسُولَ اللَّهِ، مَنْ أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِكَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ لَقَدْ ظَنَنْتُ يَا أَبَا هُرَيْرَةَ أَنْ لاَ يَسْأَلَنِي عَنْ هَذَا الْحَدِيثِ أَحَدٌ أَوَّلُ مِنْكَ، لِمَا رَأَيْتُ مِنْ حِرْصِكَ عَلَى الْحَدِيثِ، أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِي يَوْمَ الْقِيَامَةِ مَنْ قَالَ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، خَالِصًا مِنْ قَلْبِهِ أَوْ نَفْسِهِ ”.
በአላህ አምልኮ ላይ ሌላ ማንነትን እና ምንነት ያላሻረከ ነገር ግን ዐበይት ወንጀሎችን የሠራ በነቢያችን”ﷺ” ምልጃ ከጀሃነም ቅጣት ነጻ ወጥቶ ወደ ጀነት ይገባል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 2622
አነሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”የእኔ ምልጃ ከእኔ ኡማህ ዐበይት ወንጀሎችን ለሰሩ ሰዎች ነው*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ شَفَاعَتِي لأَهْلِ الْكَبَائِرِ مِنْ أُمَّتِي
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 155
ዒምራን ኢብኑ ሑሴይን”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ጥቂት ሕዝብ ከእሳት ወጥተው ወደ ጀነት በሙሐመድ”ﷺ” ምልጃ ይገባሉ፤ ጀሀነሚዪን ተብለው ይጠራሉ*። حَدَّثَنَا عِمْرَانُ بْنُ حُصَيْن ٍ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ يَخْرُجُ قَوْمٌ مِنَ النَّارِ بِشَفَاعَةِ مُحَمَّدٍ صلى الله عليه وسلم فَيَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ، يُسَمَّوْنَ الْجَهَنَّمِيِّينَ
39፥56 *የካደች ነፍስ፦ «እኔ ከሚሳለቁት የነበርኩ ስኾን በአላህ በኩል ባጓደልኩት ዋ ጸጸቴ» ማለቷን ለመፍራት፤ أَن تَقُولَ نَفْسٌ يَا حَسْرَتَىٰ عَلَىٰ مَا فَرَّطتُ فِي جَنبِ اللَّهِ وَإِن كُنتُ لَمِنَ السَّاخِرِينَ
39፥57 *ወይም ቅጣቱን በምታይ ጊዜ፣ ለኔ ወደ ምድረ ዓለም አንድ ጊዜ መመለስ በኖረኝና ከበጎ አድራጊዎቹ በሆንኩ ማለቷን ለመፍራት أَوْ تَقُولَ لَوْ أَنَّ اللَّهَ هَدَانِي لَكُنتُ مِنَ الْمُتَّقِينَ
39፥58 *"ወይም ቅጣቱን በምታይ ጊዜ «ለእኔ ወደ ምድረ ዓለም አንድ ጊዜ መመለስ በኖረኝና ከበጎ አድራጊዎቹ በኾንኩ» ማለቷን ለመፍራት መልካሙን ተከተሉ"*፡፡ أَوْ تَقُولَ حِينَ تَرَى الْعَذَابَ لَوْ أَنَّ لِي كَرَّةً فَأَكُونَ مِنَ الْمُحْسِنِينَ
ስለዚህ አንድ ሰው በሞት ጣዕር ላይ አሊያም በሚቀሰቀስበት ቀን በተውበት ቢጸጸት ጸጸቱ ተቀባይነት የለውም። “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” لَا إِلَٰهَ إِلَّا اللَّهُ ብሎ ጣዖታትን ውድቅ አድርጎ እና አንዱን አምላክ አላህ በብቸኝነት ያመለከ ሰው ለሠራው መጥፎ ሥራ ተውበት ከገባ አላህ መጥፎ ሥራዎቻቸውን በመልካም ሥራዎች ይለውጥለታል፦
25፥70 *ተጸጽቶ የተመለሰና ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ሰው ብቻ ሲቀር፡፡ እነዚያም አላህ መጥፎ ሥራዎቻቸውን በመልካም ሥራዎች ይለውጣል፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ إِلَّا مَن تَابَ وَآمَنَ وَعَمِلَ عَمَلًا صَالِحًا فَأُولَـٰئِكَ يُبَدِّلُ اللَّهُ سَيِّئَاتِهِمْ حَسَنَاتٍ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
16፥119 ከዚያም ጌታህ *ለእነዚያ በስሕተት መጥፎን ለሠሩና ከዚያም ከዚህ በኋላ ለተጸጸቱ ሥራቸውንም ላበጁ ጌታህ ከእርሷ በኋላ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ ثُمَّ إِنَّ رَبَّكَ لِلَّذِينَ عَمِلُوا السُّوءَ بِجَهَالَةٍ ثُمَّ تَابُوا مِن بَعْدِ ذَٰلِكَ وَأَصْلَحُوا إِنَّ رَبَّكَ مِن بَعْدِهَا لَغَفُورٌ رَّحِيمٌ
ነገር ግን “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” ይዘው በሚሠሩት መጥፎ ሥራ ተውበት ካላደረጉ ብጤዋን እንጅ አይመነዱም፤ በመጥፎም የመጡ ሰዎች ፊቶቻቸው በእሳት ውስጥ ይደፋሉ፤ በክፉም ሥራ የመጡ ሰዎች እነዚህ መጥፎዎችን የሠሩ ይሠሩት የነበሩትን እንጅ አይመነዱም፦
27፥90 *በመጥፎም የመጡ ሰዎች ፊቶቻቸው በእሳት ውስጥ ይደፋሉ፡፡ «ትሠሩት የነበራችሁትን እንጅ አትመነዱም»* ይባላሉ፡፡ وَمَن جَاءَ بِالسَّيِّئَةِ فَكُبَّتْ وُجُوهُهُمْ فِي النَّارِ هَلْ تُجْزَوْنَ إِلَّا مَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
29፥4 *ይልቁንም እነዚያ መጥፎዎችን ሥራዎች የሚሠሩት ሊያመልጡን ይጠረጥራሉን?* ያ የሚፈርዱት ፍርድ ከፋ፡፡ أَمْ حَسِبَ الَّذِينَ يَعْمَلُونَ السَّيِّئَاتِ أَن يَسْبِقُونَا ۚ سَاءَ مَا يَحْكُمُونَ
አማንያን “ላ ኢላሃ ኢለ ሏህ” በመያዛቸው በሠሩት መጥፎ ሥራ ልክ ተቀጥተው አሊያም በነቢያችን”ﷺ” ምልጃ የጀነት ናቸው። የነቢያችን”ﷺ” ምልጃ በትንሳኤ ቀን የሚያገኘው ከልቡ ወይም ከነፍሱ፦ “ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም” ላለ ሰው ነው፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 3, ሐዲስ 41
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ *”እኔም፦ የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” ሆይ! በትንሳኤ ቀን ማነው እድለኛ ሰው የእርስዎን ምልጃ የሚያገኘው? አልኩኝ፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አቢ ሁረይራ ሆይ! ንግግር ለመማር የአንተን ቆይታ ዐውቃለው፤ እንደማስበው ስለዚህ ጉዳይ ከአንተ በፊት ማንም አልጠየቀኝም። በትንሳኤ ቀን የእኔን ምልጃ የሚያገኝ እድለኛ ሰው ከልቡ ወይም ከነፍሱ፦ “ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚመለክ አምላክ የለም” ያለ ነው*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّهُ قَالَ قِيلَ يَا رَسُولَ اللَّهِ، مَنْ أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِكَ يَوْمَ الْقِيَامَةِ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ لَقَدْ ظَنَنْتُ يَا أَبَا هُرَيْرَةَ أَنْ لاَ يَسْأَلَنِي عَنْ هَذَا الْحَدِيثِ أَحَدٌ أَوَّلُ مِنْكَ، لِمَا رَأَيْتُ مِنْ حِرْصِكَ عَلَى الْحَدِيثِ، أَسْعَدُ النَّاسِ بِشَفَاعَتِي يَوْمَ الْقِيَامَةِ مَنْ قَالَ لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللَّهُ، خَالِصًا مِنْ قَلْبِهِ أَوْ نَفْسِهِ ”.
በአላህ አምልኮ ላይ ሌላ ማንነትን እና ምንነት ያላሻረከ ነገር ግን ዐበይት ወንጀሎችን የሠራ በነቢያችን”ﷺ” ምልጃ ከጀሃነም ቅጣት ነጻ ወጥቶ ወደ ጀነት ይገባል፦
ጃምዒ አት-ተርሚዚ መጽሐፍ 37, ሐዲስ 2622
አነሥ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”የእኔ ምልጃ ከእኔ ኡማህ ዐበይት ወንጀሎችን ለሰሩ ሰዎች ነው*። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ شَفَاعَتِي لأَهْلِ الْكَبَائِرِ مِنْ أُمَّتِي
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 81, ሐዲስ 155
ዒምራን ኢብኑ ሑሴይን”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ “ነቢዩም”ﷺ” አሉ፦ *”ጥቂት ሕዝብ ከእሳት ወጥተው ወደ ጀነት በሙሐመድ”ﷺ” ምልጃ ይገባሉ፤ ጀሀነሚዪን ተብለው ይጠራሉ*። حَدَّثَنَا عِمْرَانُ بْنُ حُصَيْن ٍ ـ رضى الله عنهما ـ عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ يَخْرُجُ قَوْمٌ مِنَ النَّارِ بِشَفَاعَةِ مُحَمَّدٍ صلى الله عليه وسلم فَيَدْخُلُونَ الْجَنَّةَ، يُسَمَّوْنَ الْجَهَنَّمِيِّينَ
በአላህ ላይ ያላሻረከ ለሠራው ማንኛውም ወንጀል ተውበት እስካላደረገ ድረስ ቅጣቱን በጀሃነም ይቀጣል። ቅጣቱ ሲያልቅ ወደ ጀነት ይመለሳል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 113
አቡ ዘር እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ጂብሪል ወደ እኔ መጣና፦ "ማንም በአላህ ላይ ሳያጋራ የሞተ ጀነት ይገባል" ብሎ የምስራች ሰጠኝ። እኔም፦ "ቢሰርቅም ዝሙትም ቢሰራ? ብዬ ጠየኩት፥ እርሱም፦ "አዎ ቢሰርቅም ዝሙትም ቢሰራ" አለኝ*። قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَتَانِي جِبْرِيلُ فَبَشَّرَنِي أَنَّهُ مَنْ مَاتَ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ ". قُلْتُ وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى قَالَ " وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 201
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦.... *"ከሰዎች መካከል በሥራቸው ለዘላለም በጀሃነም ሲዘወትሩ ሌሎች ደግ ሞ ቅጣት ተቀብለው ከጀሃነም ይወጣሉ፣ አላህ የሻው ከጀሃነም ሰዎች መካከል ምህረት ያደርግለታል። ለመላእክትም፦ "እርሱን ብቻ ያመለከውን አውጡ" ብሎ ያዛቸዋል"*። تَخْطَفُ النَّاسَ بِأَعْمَالِهِمْ، فَمِنْهُمْ مَنْ يُوبَقُ بِعَمَلِهِ، وَمِنْهُمْ مَنْ يُخَرْدَلُ ثُمَّ يَنْجُو، حَتَّى إِذَا أَرَادَ اللَّهُ رَحْمَةَ مَنْ أَرَادَ مِنْ أَهْلِ النَّارِ، أَمَرَ اللَّهُ الْمَلاَئِكَةَ أَنْ يُخْرِجُوا مَنْ كَانَ يَعْبُدُ اللَّهَ
"ከሰዎች መካከል ለዘላለም በጀሃነም የሚዘወተሩ" በአላህ ላይ ያጋሩ ናቸው። አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም። ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ቀጥቶ አሊያም በነቢያችን"ﷺ" ሸፋዓ ይምራል። የሚያጋራን ሰው አላህ ገነትን በእርሱ ላይ በእርግጥ እርም አደረገ፤ የአጋሪው መኖሪያውም እሳት ናት፦
4፥48 *"አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም፡፡ ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል፡፡ በአላህም የሚያጋራ ሰው ታላቅን ኀጢአት በእርግጥ ቀጠፈ"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بእሳት وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَٰلِكَ لِمَن يَشَاءُ ۚ وَمَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدِ افْتَرَىٰ إِثْمًا عَظِيمًا
5:72 *"እነሆ በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፤ መኖሪያውም እሳት ናት"*። ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም። إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 97, ሐዲስ 113
አቡ ዘር እንደተረከው፦ "ነቢዩ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ጂብሪል ወደ እኔ መጣና፦ "ማንም በአላህ ላይ ሳያጋራ የሞተ ጀነት ይገባል" ብሎ የምስራች ሰጠኝ። እኔም፦ "ቢሰርቅም ዝሙትም ቢሰራ? ብዬ ጠየኩት፥ እርሱም፦ "አዎ ቢሰርቅም ዝሙትም ቢሰራ" አለኝ*። قَالَ سَمِعْتُ أَبَا ذَرٍّ، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " أَتَانِي جِبْرِيلُ فَبَشَّرَنِي أَنَّهُ مَنْ مَاتَ لاَ يُشْرِكُ بِاللَّهِ شَيْئًا دَخَلَ الْجَنَّةَ ". قُلْتُ وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى قَالَ " وَإِنْ سَرَقَ وَإِنْ زَنَى
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 10, ሐዲስ 201
አቢ ሁረይራ እንደተረከው፦ "የአላህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦.... *"ከሰዎች መካከል በሥራቸው ለዘላለም በጀሃነም ሲዘወትሩ ሌሎች ደግ ሞ ቅጣት ተቀብለው ከጀሃነም ይወጣሉ፣ አላህ የሻው ከጀሃነም ሰዎች መካከል ምህረት ያደርግለታል። ለመላእክትም፦ "እርሱን ብቻ ያመለከውን አውጡ" ብሎ ያዛቸዋል"*። تَخْطَفُ النَّاسَ بِأَعْمَالِهِمْ، فَمِنْهُمْ مَنْ يُوبَقُ بِعَمَلِهِ، وَمِنْهُمْ مَنْ يُخَرْدَلُ ثُمَّ يَنْجُو، حَتَّى إِذَا أَرَادَ اللَّهُ رَحْمَةَ مَنْ أَرَادَ مِنْ أَهْلِ النَّارِ، أَمَرَ اللَّهُ الْمَلاَئِكَةَ أَنْ يُخْرِجُوا مَنْ كَانَ يَعْبُدُ اللَّهَ
"ከሰዎች መካከል ለዘላለም በጀሃነም የሚዘወተሩ" በአላህ ላይ ያጋሩ ናቸው። አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም። ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ቀጥቶ አሊያም በነቢያችን"ﷺ" ሸፋዓ ይምራል። የሚያጋራን ሰው አላህ ገነትን በእርሱ ላይ በእርግጥ እርም አደረገ፤ የአጋሪው መኖሪያውም እሳት ናት፦
4፥48 *"አላህ በእርሱ ማጋራትን በፍጹም አይምርም፡፡ ከዚህ ሌላ ያለውንም ኀጢአት ለሚሻው ሰው ይምራል፡፡ በአላህም የሚያጋራ ሰው ታላቅን ኀጢአት በእርግጥ ቀጠፈ"*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَغْفِرُ أَن يُشْرَكَ بእሳት وَيَغْفِرُ مَا دُونَ ذَٰلِكَ لِمَن يَشَاءُ ۚ وَمَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدِ افْتَرَىٰ إِثْمًا عَظِيمًا
5:72 *"እነሆ በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፤ መኖሪያውም እሳት ናት"*። ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም። إِنَّهُ مَن يُشْرِكْ بِاللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ اللَّهُ عَلَيْهِ الْجَنَّةَ وَمَأْوَاهُ النَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّالِمِينَ مِنْ أَنصَارٍ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሃያ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 20
ሰው ነፃ ፈቃድ አለው ወይስ የለውም?
የለውም፡-
ሱራ 10፥100 “ለማንኛዋም ነፍስ በአላህ ፈቃድ ቢሆን እንጂ ልታምን ችሎታ የላትም፡፡
አለው፡-
ሱራ 81፥27-18 “እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጂ ሌላ አይደለም። ከእናንተ ቀጥተኛ መሆንን ለሻ ሰው መገሠጫ ነው።”
መልስ
10፥100 *“ለማንኛዋም ነፍስ በአላህ ፈቃድ ቢሆን እንጂ ልታምን ችሎታ የላትም"*፡፡ وَمَا كَانَ لِنَفْسٍ أَن تُؤْمِنَ إِلَّا بِإِذْنِ اللَّه
እዚህ አንቀጽ ላይ፦ "ሰው ነጻ ፈቃፍ የለውም" የሚል ሃይለ-ቃል ይቅርና ሽታው እንኳን የለም። ይህ ባለማወቅ ሳይሆን ሆን ተብሎ የዋህ ክርስቲያኖችን ሲያነቡ አያመዛዝኑም ብሎ መናቅ ነው። የአላህ ፈቃድ ከሰው ነጻ ፈቃድ ጋር በፍጹም አይጋጭም፤ ለሰው ነጻ ፈቃድ የሰጠው አላህ እራሱ ፈቅዶ ነውና።
ይህ እሳቤ በቀደር ትምህርት ውስጥ የሚካተት ነው፤ "ቀደር" የተለያየ “መራቲብ” مراتب ማለትም “ደረጃ”Degree” አሉት፥ ከእነርሱ አንዱ "መርተበቱል መሺያህ" ነው።
“ሻአ” شَآءَ ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
86፥16 *የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው*፡፡ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥47 *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ተቀድሯል፤ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው። የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ የተፈጠረ ነው። ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም፤ ልጅ እንኳን ሲወልድ ወንድ ወይም ሴት እወልዳለው ብሎ ምርጫ የለውም፤ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፤ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል። ለሚሻው መንታ ያደርጋል፤ የሚሻውን መካን ያደርገዋል። ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም፦
42፥49 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል*፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
42፥50 *ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጠናዳቸዋል፡፡ የሚሻውንም ሰው መካን ያደርገዋል፡፡ እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና*፡፡ أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا ۖ وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
ቁጥር ሃያ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 20
ሰው ነፃ ፈቃድ አለው ወይስ የለውም?
የለውም፡-
ሱራ 10፥100 “ለማንኛዋም ነፍስ በአላህ ፈቃድ ቢሆን እንጂ ልታምን ችሎታ የላትም፡፡
አለው፡-
ሱራ 81፥27-18 “እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጂ ሌላ አይደለም። ከእናንተ ቀጥተኛ መሆንን ለሻ ሰው መገሠጫ ነው።”
መልስ
10፥100 *“ለማንኛዋም ነፍስ በአላህ ፈቃድ ቢሆን እንጂ ልታምን ችሎታ የላትም"*፡፡ وَمَا كَانَ لِنَفْسٍ أَن تُؤْمِنَ إِلَّا بِإِذْنِ اللَّه
እዚህ አንቀጽ ላይ፦ "ሰው ነጻ ፈቃፍ የለውም" የሚል ሃይለ-ቃል ይቅርና ሽታው እንኳን የለም። ይህ ባለማወቅ ሳይሆን ሆን ተብሎ የዋህ ክርስቲያኖችን ሲያነቡ አያመዛዝኑም ብሎ መናቅ ነው። የአላህ ፈቃድ ከሰው ነጻ ፈቃድ ጋር በፍጹም አይጋጭም፤ ለሰው ነጻ ፈቃድ የሰጠው አላህ እራሱ ፈቅዶ ነውና።
ይህ እሳቤ በቀደር ትምህርት ውስጥ የሚካተት ነው፤ "ቀደር" የተለያየ “መራቲብ” مراتب ማለትም “ደረጃ”Degree” አሉት፥ ከእነርሱ አንዱ "መርተበቱል መሺያህ" ነው።
“ሻአ” شَآءَ ማለት “ፈቃድ” ማለት ሲሆን አምላካችን አላህ በፍጥረተ-ዓለማት ውስጥ የሚሻውን ይፈጥራል፦
24፥45 *አላህ የሚሻውን ሁሉ ይፈጥራል፡፡ አላህ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነውና*፡፡ يَخْلُقُ اللَّهُ مَا يَشَاءُ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِير
86፥16 *የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው*፡፡ فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ
5፥17 *የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥47 *አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ አንዳችን በሻ ጊዜ ለርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
የአላህ ፈቃድ በሁለት መልክ ለፍጡራን ተቀድሯል፤ አንዱ ያለፈቃዳቸው ሲሆን ሁለተኛው በተሰጣቸው ነጻ ፈቃድ ላይ ነው። የመጀመሪያው ፍጥረት ሲፈጠር ያለፈቃዱ በአላህ ፈቃድ የተፈጠረ ነው። ሰው በመወለድ፣ በሞት፣ በመተኛት፣ በማስነጠስ ምርጫ የለውም፤ ልጅ እንኳን ሲወልድ ወንድ ወይም ሴት እወልዳለው ብሎ ምርጫ የለውም፤ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፤ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል። ለሚሻው መንታ ያደርጋል፤ የሚሻውን መካን ያደርገዋል። ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም፦
42፥49 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የአላህ ነው፡፡ የሚሻውን ይፈጥራል፡፡ ለሚሻው ሰው ሴቶችን ይሰጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ወንዶችን ይሰጣል*፡፡ لِّلَّهِ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ ۚ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ يَهَبُ لِمَن يَشَاءُ إِنَاثًا وَيَهَبُ لِمَن يَشَاءُ الذُّكُورَ
42፥50 *ወይም ወንዶችና ሴቶች አድርጎ ያጠናዳቸዋል፡፡ የሚሻውንም ሰው መካን ያደርገዋል፡፡ እርሱ ዐዋቂ ቻይ ነውና*፡፡ أَوْ يُزَوِّجُهُمْ ذُكْرَانًا وَإِنَاثًا ۖ وَيَجْعَلُ مَن يَشَاءُ عَقِيمًا ۚ إِنَّهُ عَلِيمٌ قَدِيرٌ
28፥68 *ጌታህም የሚሻውን ይፈጥራል፤ ይመርጣልም፡፡ ለእነርሱ ለፍጡራን ምርጫ የላቸውም*፡፡ وَرَبُّكَ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ وَيَخْتَارُ ۗ مَا كَانَ لَهُمُ الْخِيَرَة
በዚህ ምርጫ በሌለው ነገር ፍጥረት አይጠየቅበትም፤ አይቀጣበትም፣ አይሸለምበትም። ሁለተኛው ፍጥረት በተሰጠው ነጻ ፈቃድና ምርጫ ይጠየቃሉ፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
አላህ በሚሰራው ሥራ አይጠየቅም፤ ምክንያቱም አላህ ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም፤ አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፤ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ፦
3፥108 *አላህም ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም*፡፡ وَمَا اللَّهُ يُرِيدُ ظُلْمًا لِّلْعَالَمِينَ
10፥44 *አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፤ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
ሰዎች የሚፈጽሙ እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ፣ አላህ የሚወደውና የሚጠላው ሃራምና ሃላል በሙሉ አላህ ስለፈቀ ነው የሚከናወኑት፤ ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
አላህ ለሰዎች ነጻ ፈቃድ እንዲኖራቸው ፈቅዷል፤ ነገር ግን አላህ የሚወደው ብናመሰግነው እንጂ ብንክደው አይደለም፤ አላህ ለሰው ይህ የሚያስክድ መንገድ ነው፤ ይህ የሚያስመሰግን መንገድ ነው ብሎ ሁለቱንም መንገድ በቅዱስ ቃሉ ተናግሯል፦
14፥7 ጌታችሁም *«ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም እቀጣችኋለሁ፤ ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ አስታውሱ*፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
39፥7 *ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል*፡፡ إِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمْ ۖ وَلَا يَرْضَىٰ لِعِبَادِهِ الْكُفْرَ ۖ وَإِن تَشْكُرُوا يَرْضَهُ لَكُمْ፡
90፥10 *ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?* وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
76፥3 *እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ ሲኾን መንገዱን መራነው፤ ገለጽንለት*፡፡ إِنَّا هَدَيْنَاهُ السَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
ሰው የራሱ ነፃ ፈቃድ ባይኖረው ኖሮ ተጠያቂነት፣ ቅጣትና ሽልማት፣ ጀነትና ጀሃነም፣ ትክክል እና ስህተት ትርጉም አይኖራቸውም ነበር፤ ለዛ ነው አላህ፦ “የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ” ያለው፤ ለዛ ነው በምድር ላይ ከሓዲ እና አማኝ ያለው፦
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
ሰው በፈቃዱ በሚያምነት እምነት አላህ የሚሻውን ያንን ያመነውን ሰው ይምራል፤ ሰው በፈቃዱ በሚክደው ክህደት አላህ የሚሻውን ያንን የካደውን ሰው መቅጣት ይችላል፤ አማንያንን እና ከሃድያንን በቅጣትና በሽልማት እኩል አይመነዳም፦
5፥40 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ መኾኑን አላወቅክምን የሚሻውን ሰው ይቀጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ይምራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ يُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ وَيَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ ۗ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥129 በሰማያት ያለው በምድርም ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ *ለሚሻው ሰው ይምራል፤ የሚሻውንም ሰው ይቀጣል፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ وَلِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۚ يَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ وَيُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
38፥28 *በእውነቱ እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችን የሠሩትን በምድር ውስጥ እንደሚያጠፉት እናደርጋለን? ወይስ አላህን ፊረዎቹን እንደ ከሓዲዎቹ እናደርጋለን?* أَمْ نَجْعَلُ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَالْمُفْسِدِينَ فِي الْأَرْضِ أَمْ نَجْعَلُ الْمُتَّقِينَ كَالْفُجَّار
ስለዚህ ሰው በነጻ ፈቃዱ ለማመን ወይም ለመካድ የፈቀደለት አላህ ነው። ያለ አላህ ፈቃድ ማንኛይቱም ነፍስ ልታምን ወይም ልትክድ አትችልም።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
አላህ በሚሰራው ሥራ አይጠየቅም፤ ምክንያቱም አላህ ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም፤ አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፤ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ፦
3፥108 *አላህም ለዓለማት በደልን የሚሻ አይደለም*፡፡ وَمَا اللَّهُ يُرِيدُ ظُلْمًا لِّلْعَالَمِينَ
10፥44 *አላህ ሰዎችን ምንም አይበድልም፤ ግን ሰዎች እራሳቸውን ይበድላሉ*፡፡ إِنَّ اللَّهَ لَا يَظْلِمُ النَّاسَ شَيْئًا وَلَـٰكِنَّ النَّاسَ أَنفُسَهُمْ يَظْلِمُونَ
ሰዎች የሚፈጽሙ እውነትና ውሸት፣ ትክክልና ስህተት፣ መልካሙና ክፉ፣ አላህ የሚወደውና የሚጠላው ሃራምና ሃላል በሙሉ አላህ ስለፈቀ ነው የሚከናወኑት፤ ያለ አላህ ፈቃድ ምንም የሚሆን ነገር የለም፣ አላህ ፈቀደ ማለት ግን ጉዳዩን ወዶታል አሊያም ተስማምቶበታል ማለት አይደለም፣ አላህ ስለፈቀደ ነው ሰው ነጻ ፈቃድ ያለው፣ አላህ ሳይፈቅድ ሰው ነጻ ፈቃድ አይኖረውም ነበር፦
81፥29 *የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
76፥30 *አላህም ካልሻ በስተቀር አትሹም፡፡ አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና*፡፡ وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ ۚ إِنَّ اللَّهَ كَانَ عَلِيمًا حَكِيمًا
አላህ ለሰዎች ነጻ ፈቃድ እንዲኖራቸው ፈቅዷል፤ ነገር ግን አላህ የሚወደው ብናመሰግነው እንጂ ብንክደው አይደለም፤ አላህ ለሰው ይህ የሚያስክድ መንገድ ነው፤ ይህ የሚያስመሰግን መንገድ ነው ብሎ ሁለቱንም መንገድ በቅዱስ ቃሉ ተናግሯል፦
14፥7 ጌታችሁም *«ብታመሰግኑ በእርግጥ እጨምርላችኋለሁ ብትክዱም እቀጣችኋለሁ፤ ቅጣቴ በእርግጥ ብርቱ ነውና» በማለት ባስታወቀ ጊዜ አስታውሱ*፡፡ وَإِذْ تَأَذَّنَ رَبُّكُمْ لَئِن شَكَرْتُمْ لَأَزِيدَنَّكُمْ ۖ وَلَئِن كَفَرْتُمْ إِنَّ عَذَابِي لَشَدِيدٌ
39፥7 *ብትክዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው፡፡ ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም፡፡ ብታመሰግኑም፤ እርሱን ይወድላችኋል*፡፡ إِن تَكْفُرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَنِيٌّ عَنكُمْ ۖ وَلَا يَرْضَىٰ لِعِبَادِهِ الْكُفْرَ ۖ وَإِن تَشْكُرُوا يَرْضَهُ لَكُمْ፡
90፥10 *ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?* وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
76፥3 *እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሓዲ ሲኾን መንገዱን መራነው፤ ገለጽንለት*፡፡ إِنَّا هَدَيْنَاهُ السَّبِيلَ إِمَّا شَاكِرًا وَإِمَّا كَفُورًا
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
ሰው የራሱ ነፃ ፈቃድ ባይኖረው ኖሮ ተጠያቂነት፣ ቅጣትና ሽልማት፣ ጀነትና ጀሃነም፣ ትክክል እና ስህተት ትርጉም አይኖራቸውም ነበር፤ ለዛ ነው አላህ፦ “የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ” ያለው፤ ለዛ ነው በምድር ላይ ከሓዲ እና አማኝ ያለው፦
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
64፥2 እርሱ ያ የፈጠራችሁ ነው፡፡ *ከእናንተም ከሓዲ አለ፡፡ ከእናንተም አማኝ አለ*፡፡ አላህም በምትሠሩት ሁሉ ተመልካች ነው፡፡ هُوَ الَّذِي خَلَقَكُمْ فَمِنكُمْ كَافِرٌ وَمِنكُم مُّؤْمِنٌ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
ሰው በፈቃዱ በሚያምነት እምነት አላህ የሚሻውን ያንን ያመነውን ሰው ይምራል፤ ሰው በፈቃዱ በሚክደው ክህደት አላህ የሚሻውን ያንን የካደውን ሰው መቅጣት ይችላል፤ አማንያንን እና ከሃድያንን በቅጣትና በሽልማት እኩል አይመነዳም፦
5፥40 *የሰማያትና የምድር ንግሥና የእርሱ ብቻ መኾኑን አላወቅክምን የሚሻውን ሰው ይቀጣል፡፡ ለሚሻውም ሰው ይምራል፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው*፡፡ أَلَمْ تَعْلَمْ أَنَّ اللَّهَ لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ يُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ وَيَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ ۗ وَاللَّهُ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
3፥129 በሰማያት ያለው በምድርም ያለው ሁሉ የአላህ ነው፡፡ *ለሚሻው ሰው ይምራል፤ የሚሻውንም ሰው ይቀጣል፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው*፡፡ وَلِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۚ يَغْفِرُ لِمَن يَشَاءُ وَيُعَذِّبُ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
38፥28 *በእውነቱ እነዚያን ያመኑትንና መልካሞችን የሠሩትን በምድር ውስጥ እንደሚያጠፉት እናደርጋለን? ወይስ አላህን ፊረዎቹን እንደ ከሓዲዎቹ እናደርጋለን?* أَمْ نَجْعَلُ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ كَالْمُفْسِدِينَ فِي الْأَرْضِ أَمْ نَجْعَلُ الْمُتَّقِينَ كَالْفُجَّار
ስለዚህ ሰው በነጻ ፈቃዱ ለማመን ወይም ለመካድ የፈቀደለት አላህ ነው። ያለ አላህ ፈቃድ ማንኛይቱም ነፍስ ልታምን ወይም ልትክድ አትችልም።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሃያ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 21
ክፋት እና ደግነት ከማነው?
ክፉም ደጉም ከአላህ፡-
ሱራ 4፡78 “የትም ስፍራ ብትኾኑ፣ በጠነከሩ ሕንጻዎች ውስጥ ብትኾኑም እንኳን ሞት ያገኛችኋል፤ ደግም ነገር ብታገኛቸው ይህች ከአላህ ዘንድ ናት፣ ይላሉ፤ መከራም ብታገኛቸው ይህቺ ከአንተ ዘንድ ናት ይላሉ፤ ሁሉም ከአላህ ዘንድ ነው በላቸው፤ ለነዚህም ሰዎች፣ ንግግርን ሊረዱ የማይቀርቡት ምን አላቸው?”
ክፉ ከሰው ደግነት ከአላህ፡-
ሱራ 4፡79 “ከደግ ነገር የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ ከመከራም የሚደርስብህ ከራስህ ነው፤ በሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ መስካሪም በአላህ በቃ።”
መልስ
ፊዕል” فِعْل ማለት “ድርጊት”action” ማለት ሲሆን አራት ነገር ናቸው፤ እነርሱም፦ ጊዜ፣ ቦታ፣ ቁስ እና ነጻ ምርጫ ናቸው፤ እነዚህን ነገሮች የፈጠረው አላህ ነው፤ አላህ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
“ነገር” በሚለው ቃል ውስጥ መልካም ነገር እና መጥፎ ነገር ይካተታሉ፤ አላህ እኛንም እኛ የምንሰራውን ሁሉ የፈጠረ ነው፦
37፥96 *አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን*፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَكُمْ وَمَا تَعْمَلُون
ቁስን ማለት የምንሰማበት ጆሮ፣ የምናይበት ዐይን እና የምናስብበት ልብ የፈጠረልን አላህ ነው፤ መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ ስለተሰጠው የእነርሱ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው፤ በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል፤ ያስመነዳናል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
45፥22 አላህም ሰማያትንና ምድርን ለችሎታው እንደሚያመለክትባቸውና *ነፍስም ሁሉ በሠራችው ሥራ ትምመነዳ ዘንድ በትክክል ፈጠረ፡፡ እነርሱም አይበደሉም*፡፡ وَخَلَقَ اللَّهُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ وَلِتُجْزَىٰ كُلُّ نَفْسٍ بِمَا كَسَبَتْ وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
“ዐመል” عَمَل “ሥራ”deed” ማለት ሲሆን በዚህ ሥራችን እንጠየቃለን፤ በምንሠራው ሥራ ሰበቡ እኛው ነን፤ “ሰበብ” سَبَب ማለት “ምክንያት” ማለት ሲሆን አላህ ለሰው የራሱ ነጻ ፈቃድ ሰቶታል፣ አንድ ሰው ፈቃዱን ተጠቅሞ መልካም ነገር ሲፈልግ ያ መልካም ነገር ሰበቡ አላህ ሲሆን ነገር ግን በተቃራኒው መጥፎ ነገር ሲያገኝ የዛ የመጥፎ ነገር ሰበቡ እራሱ ሰውዬው ነው፦
4፥79 ከደግም የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ ከፉዉም የሚደርስብህ *ከራስህ* ነው፤ مَّا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ ۖ وَمَا أَصَابَكَ مِن سَيِّئَةٍ فَمِن نَّفْسِكَ ۚ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
“ራስህ” የሚለው ቃል “ነፍሲከ” نَفْسِكَ ሲሆን “ራስነትን”own self-hood” ያመለክታል። በራሳችን በምንሠራው ሥራ ሊፈትነን ሞት እና ሕይወትን ፈጠረ፦
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን ሊፈትናችሁ ሞትን እና ሕይወትን የፈጠረ ነው*፡፡ እርሱም አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡ الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
21፥35 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ *"ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንፈትናችኋለን"*፡፡ ወደ እኛም ትመለሳላችሁ፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَنَبْلُوكُم بِالشَّرِّ وَالْخَيْرِ فِتْنَةً ۖ وَإِلَيْنَا تُرْجَعُونَ
ልብ አድርግ ሞት እና ሕይወት ከእርሱ ዘንድ የሆኑ መፈተኛዎች ናቸው። በአንጻራዊነት ሞት ክፉ ነገር ሕይወት ደግሞ በጎ ነገር ነው። የትም ስፍራ ብንኾን፥ በጠነከሩ ሕንጻዎች ውስጥ ብንኾንም እንኳ ሞት ያገኘናል። የሞት መከራ ሲያገኘን፦ "ይህቺ ከአንተ ዘንድ ናት" ይላሉ፥ ግን ሞትም ሆነ ሕይወት ሁሉም ከአላህ ዘንድ ነው፦
4፥78 *«የትም ስፍራ ብትኾኑ በጠነከሩ ሕንጻዎች ውስጥ ብትኾኑም እንኳ ሞት ያገኛችኋል፡፡ ደግም ነገር ብታገኛቸው ይህች ከአላህ ዘንድ ናት» ይላሉ፡፡ መከራም ብታገኛቸው «ይህቺ ከአንተ ዘንድ ናት» ይላሉ፡፡ «ሁሉም ከአላህ ዘንድ ነው»* በላቸው፡፡ ለእነዚህም ሰዎች ንግግርን ሊረዱ የማይቀርቡት ምን አላቸው? أَيْنَمَا تَكُونُوا يُدْرِككُّمُ الْمَوْتُ وَلَوْ كُنتُمْ فِي بُرُوجٍ مُّشَيَّدَةٍ ۗ وَإِن تُصِبْهُمْ حَسَنَةٌ يَقُولُوا هَـٰذِهِ مِنْ عِندِ اللَّهِ ۖ وَإِن تُصِبْهُمْ سَيِّئَةٌ يَقُولُوا هَـٰذِهِ مِنْ عِندِكَ ۚ قُلْ كُلٌّ مِّنْ عِندِ اللَّهِ ۖ فَمَالِ هَـٰؤُلَاءِ الْقَوْمِ لَا يَكَادُونَ يَفْقَهُونَ حَدِيثًا
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር ሃያ አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 21
ክፋት እና ደግነት ከማነው?
ክፉም ደጉም ከአላህ፡-
ሱራ 4፡78 “የትም ስፍራ ብትኾኑ፣ በጠነከሩ ሕንጻዎች ውስጥ ብትኾኑም እንኳን ሞት ያገኛችኋል፤ ደግም ነገር ብታገኛቸው ይህች ከአላህ ዘንድ ናት፣ ይላሉ፤ መከራም ብታገኛቸው ይህቺ ከአንተ ዘንድ ናት ይላሉ፤ ሁሉም ከአላህ ዘንድ ነው በላቸው፤ ለነዚህም ሰዎች፣ ንግግርን ሊረዱ የማይቀርቡት ምን አላቸው?”
ክፉ ከሰው ደግነት ከአላህ፡-
ሱራ 4፡79 “ከደግ ነገር የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ ከመከራም የሚደርስብህ ከራስህ ነው፤ በሰዎችም ሁሉ መልክተኛ ኾነህ ላክንህ መስካሪም በአላህ በቃ።”
መልስ
ፊዕል” فِعْل ማለት “ድርጊት”action” ማለት ሲሆን አራት ነገር ናቸው፤ እነርሱም፦ ጊዜ፣ ቦታ፣ ቁስ እና ነጻ ምርጫ ናቸው፤ እነዚህን ነገሮች የፈጠረው አላህ ነው፤ አላህ የነገር ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
39፥62 *አላህ የነገሩ ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ አስተናባሪ ነው*፡፡ اللَّهُ خَالِقُ كُلِّ شَيْءٍ ۖ وَهُوَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ وَكِيلٌ
“ነገር” በሚለው ቃል ውስጥ መልካም ነገር እና መጥፎ ነገር ይካተታሉ፤ አላህ እኛንም እኛ የምንሰራውን ሁሉ የፈጠረ ነው፦
37፥96 *አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን*፡፡ وَاللَّهُ خَلَقَكُمْ وَمَا تَعْمَلُون
ቁስን ማለት የምንሰማበት ጆሮ፣ የምናይበት ዐይን እና የምናስብበት ልብ የፈጠረልን አላህ ነው፤ መስሚያ የሚሰማውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ማያም የሚያየውን የመምረጥ ነፃነቱ፣ ልብም የሚያስበውን የመምረጥ ነፃነቱ ስለተሰጠው የእነርሱ ባለቤት ሰው በተሰጠው ጸጋ ተጠያቂ ነው፦
23፥78 *እርሱም ያ መስሚያዎችን፣ ማያዎችን እና ልቦችንም ለእናንተ የፈጠረላችሁ ነው*፤ ጥቂትን እንጅ አታመሰግኑም፡፡ وَهُوَ الَّذِي أَنشَأَ لَكُمُ السَّمْعَ وَالْأَبْصَارَ وَالْأَفْئِدَةَ ۚ قَلِيلًا مَّا تَشْكُرُون
17፥36 *ለአንተም በእርሱ ዕውቀት የሌለህን ነገር አትከተል፤ መስሚያ፣ ማያም እና ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና*። وَلَا تَقْفُ مَا لَيْسَ لَكَ بِهِ عِلْمٌ ۚ إِنَّ السَّمْعَ وَالْبَصَرَ وَالْفُؤَادَ كُلُّ أُولَـٰئِكَ كَانَ عَنْهُ مَسْئُولًا
102፥8 ከዚያም *ከጸጋችሁ ሁሉ በዚያ ቀን ትጠየቃላችሁ*። ثُمَّ لَتُسْأَلُنَّ يَوْمَئِذٍ عَنِ النَّعِيمِ
“ነዒም” نَّعِيمِ ማለት “ጸጋ” ማለት ነው፤ በተሰጠን ነጻ ፈቃድና ምርጫ የምንሰራው መልካም ሥራ ሆነ ክፉ ሥራ ያስጠይቀናል፤ ያስመነዳናል፦
21፥23 *ከሚሠራው ሁሉ አይጠየቅም፡፡ እነርሱ ፍጥረቶቹ ግን ይጠየቃሉ*፡፡ لَا يُسْأَلُ عَمَّا يَفْعَلُ وَهُمْ يُسْأَلُونَ
16፥93 *ትሠሩት ከነበራችሁትም ሁሉ በእርግጥ ትጠየቃላችሁ*፡፡ وَلَتُسْأَلُنَّ عَمَّا كُنتُمْ تَعْمَلُون
45፥22 አላህም ሰማያትንና ምድርን ለችሎታው እንደሚያመለክትባቸውና *ነፍስም ሁሉ በሠራችው ሥራ ትምመነዳ ዘንድ በትክክል ፈጠረ፡፡ እነርሱም አይበደሉም*፡፡ وَخَلَقَ اللَّهُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ بِالْحَقِّ وَلِتُجْزَىٰ كُلُّ نَفْسٍ بِمَا كَسَبَتْ وَهُمْ لَا يُظْلَمُونَ
“ዐመል” عَمَل “ሥራ”deed” ማለት ሲሆን በዚህ ሥራችን እንጠየቃለን፤ በምንሠራው ሥራ ሰበቡ እኛው ነን፤ “ሰበብ” سَبَب ማለት “ምክንያት” ማለት ሲሆን አላህ ለሰው የራሱ ነጻ ፈቃድ ሰቶታል፣ አንድ ሰው ፈቃዱን ተጠቅሞ መልካም ነገር ሲፈልግ ያ መልካም ነገር ሰበቡ አላህ ሲሆን ነገር ግን በተቃራኒው መጥፎ ነገር ሲያገኝ የዛ የመጥፎ ነገር ሰበቡ እራሱ ሰውዬው ነው፦
4፥79 ከደግም የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ ከፉዉም የሚደርስብህ *ከራስህ* ነው፤ مَّا أَصَابَكَ مِنْ حَسَنَةٍ فَمِنَ اللَّهِ ۖ وَمَا أَصَابَكَ مِن سَيِّئَةٍ فَمِن نَّفْسِكَ ۚ وَأَرْسَلْنَاكَ لِلنَّاسِ رَسُولًا ۚ وَكَفَىٰ بِاللَّهِ شَهِيدًا
“ራስህ” የሚለው ቃል “ነፍሲከ” نَفْسِكَ ሲሆን “ራስነትን”own self-hood” ያመለክታል። በራሳችን በምንሠራው ሥራ ሊፈትነን ሞት እና ሕይወትን ፈጠረ፦
67፥2 *ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን ሊፈትናችሁ ሞትን እና ሕይወትን የፈጠረ ነው*፡፡ እርሱም አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡ الَّذِي خَلَقَ الْمَوْتَ وَالْحَيَاةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًا ۚ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْغَفُورُ
21፥35 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ *"ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንፈትናችኋለን"*፡፡ ወደ እኛም ትመለሳላችሁ፡፡ كُلُّ نَفْسٍ ذَائِقَةُ الْمَوْتِ ۗ وَنَبْلُوكُم بِالشَّرِّ وَالْخَيْرِ فِتْنَةً ۖ وَإِلَيْنَا تُرْجَعُونَ
ልብ አድርግ ሞት እና ሕይወት ከእርሱ ዘንድ የሆኑ መፈተኛዎች ናቸው። በአንጻራዊነት ሞት ክፉ ነገር ሕይወት ደግሞ በጎ ነገር ነው። የትም ስፍራ ብንኾን፥ በጠነከሩ ሕንጻዎች ውስጥ ብንኾንም እንኳ ሞት ያገኘናል። የሞት መከራ ሲያገኘን፦ "ይህቺ ከአንተ ዘንድ ናት" ይላሉ፥ ግን ሞትም ሆነ ሕይወት ሁሉም ከአላህ ዘንድ ነው፦
4፥78 *«የትም ስፍራ ብትኾኑ በጠነከሩ ሕንጻዎች ውስጥ ብትኾኑም እንኳ ሞት ያገኛችኋል፡፡ ደግም ነገር ብታገኛቸው ይህች ከአላህ ዘንድ ናት» ይላሉ፡፡ መከራም ብታገኛቸው «ይህቺ ከአንተ ዘንድ ናት» ይላሉ፡፡ «ሁሉም ከአላህ ዘንድ ነው»* በላቸው፡፡ ለእነዚህም ሰዎች ንግግርን ሊረዱ የማይቀርቡት ምን አላቸው? أَيْنَمَا تَكُونُوا يُدْرِككُّمُ الْمَوْتُ وَلَوْ كُنتُمْ فِي بُرُوجٍ مُّشَيَّدَةٍ ۗ وَإِن تُصِبْهُمْ حَسَنَةٌ يَقُولُوا هَـٰذِهِ مِنْ عِندِ اللَّهِ ۖ وَإِن تُصِبْهُمْ سَيِّئَةٌ يَقُولُوا هَـٰذِهِ مِنْ عِندِكَ ۚ قُلْ كُلٌّ مِّنْ عِندِ اللَّهِ ۖ فَمَالِ هَـٰؤُلَاءِ الْقَوْمِ لَا يَكَادُونَ يَفْقَهُونَ حَدِيثًا
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሃያ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 22
ሙስሊሞች የማያምኑ ሰዎችን እንዲዋጉ ወይስ ይቅር እንዲሉ ነው የታዘዙት?
እንዲዋጉ፡-
ሱራ 9፥29 “ከነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች፣ እነዚያን በአላህ በመጨረሻዉ ቀን የማያምኑትን፣ አላህና መልክተኛዉ እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትንና እዉነተኛዉንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ሆነዉ ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው።”
ይቅር እንዲሉ፡-
ሱራ 45፥14 “ለነዚያ ለአመኑት ሰዎች ምሕረት አድርጉ" በላቸው፤ ለእነዚያ የአላህን ቀኖች ለማይፈሩት ይምራሉና፣ ሕዝቦችን ይሠሩት በነበሩት ነገር ይመነዳ ዘንድ ምሕረት አድርጉ" በላቸው።”
መልስ
“አህለ አዝ-ዚማህ” أهل الذمة ማለት በሙስሊም ሸሪዓህ ሕገ-መንግሥት የሚኖሩ ሙሥሊም ያልሆኑ ሰዎች ናቸው፤ አምላካችን አላህ ስለ አህለ አዝ-ዚማህ እንዲህ ይለናል፦
9፥29 *"እነዚያን በአላህና በመጨረሻዉ ቀን የማያምኑትን፣ አላህና መልክተኛዉ እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትን እና “ከ”እነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች እዉነተኛዉንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ሆነዉ ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው"*። قَٰتِلُوا۟ ٱلَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ بِٱللَّهِ وَلَا بِٱلْيَوْمِ ٱلْـَٔاخِرِ وَلَا يُحَرِّمُونَ مَا حَرَّمَ ٱللَّهُ وَرَسُولُهُۥ وَلَا يَدِينُونَ دِينَ ٱلْحَقِّ مِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ حَتَّىٰ يُعْطُوا۟ ٱلْجِزْيَةَ عَن يَدٍۢ وَهُمْ صَٰغِرُونَ
አህለ አዝ-ዚማህ ትሁት ሆነዉ ጂዝያን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ሸሪዓው ያስገድዳቸዋል። የሚከፍሉት “ግብር” የሚለው ቃል “ጂዝያህ” جِزْيَةَ ሲሆን አህለ አዝ-ዚማህ በሙሥሊም ሸሪዓ ህሕ-መንግሥት የሚከፍሉት ግብር ነው። ምዕመናን የሚከፍሉት ዘካና ሰደቃ ሲሆን አህለ አዝ-ዚማህ ደግሞ ጂዚያህ ነው፤ የበለጠ የግብር ወጪ ያለው ምእመናን ላይ ነው። ነገር ግን የትም አገር ያለ ሰው ሕዝባዊ አገልግሎት ለማግኘት ግብር እንደሚከፍል ሁሉ ምእመናን ዘካ እና ሰደቃ እንዲሁ አህለ አዝ-ዚማህ ደግሞ ጂዚያህ ይከፍላሉ፤ አላህ የሚለው እስኪሠልሙ ድረስ ተዋጉአቸው" ሳይሆን “ግብርን እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው” ነው፤ ይህን ግብር መክፈል ፈርድ ነው፤ ይህን ፈርድ ያልከፈለ ቅጣት አለው። ምነው ምዕራባውያን ሰውን በነፃ ነው እንዴ የሚያኖሩት? ምነው ከደሞዛችን ላይ 27-31% ይጎመዱ የለ እንዴ? ባይብሉስ ግብር ባለመክፈል አምፁ ይላልን? የባይብሉ ግብር ደግሞ ገንዘብ ብቻ ሳይሆን ሰውና እንስሳትም ጭምር ነው፦
ዘኍልቍ 31፥28 ከእነዚያም ከተዋጉት ወደ ሰልፍም ከወጡት ሰልፈኞች ዘንድ፥ *”ከሰዎችም ከበሬዎችም ከአህዮችም ከመንጎችም ከአምስት መቶ አንድ ለእግዚአብሔር ግብር አውጣ"*።
ኢያሱ 16፥10 በጌዝርም የተቀመጡትን ከነዓናውያንን አላሳደዱአቸውም፥ እስከግብር ዛሬም ድረስ ከነዓናውያን በኤፍሬም መካከል ተቀምጠዋል፤ *”የጕልበት ግብርም ያስገብሩአቸው ነበር"*።
ኢያሱ 17፥13 የእስራኤልም ልጆች በጸኑ ጊዜ ከነዓናውያንን *”የጕልበት አስገበሩአቸው"*፥ ፈጽመውም አላሳደዱአቸውም።
አዲስ ኪዳን ላይም፦ "ግብር ለሚገባው ግብርን ስጡ" ይላል፦
ሮሜ 13፥7 ለሁሉ የሚገባውን አስረክቡ፤ *”ግብር ለሚገባው ግብርን፥ ቀረጥ ለሚገባው ቀረጥን፥ መፈራት ለሚገባው መፈራትን፥ ክብር ለሚገባው ክብርን ስጡ"*።
በኢሥላም ሸሪዓ ህገ-መንግሥት ያሉ አህለ አዝ-ዚማህ ቢሠልሙም በእርግጥ ተመሩ እምቢ ቢሉም በሙሥሊም ላይ ያለበት ሃላፍትና የኢሥላምን መልእክት ማድረስ ብቻ ነዉ። በኢሥላም ቅድሚያ ተውሒድ ነው፥ ቀጥሎ አል-ወላእ ወል በራእ ነው፥ ቀጥሎ ደግሞ ጂሃድ ነው። ኢሥላም ወሰን በማለፍ አይረዳዳም፤ በግድ እመኑ ብሎም አያስገድድም፤ ምክንያቱም በሃይማኖት ማስገደድ የለም፤ የፈለገ ያምናል፥ ያልፈለገ ይክዳል፥ በኃላ የትንሳኤ ቀን የሚተሳሰበው አላህ ነው፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ት
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
በሸሪዓህ ማስገደድ እና በእምነት ማስገደድ ሁለት ለየቅል እሳቦት ናቸው፦
10፥99 ጌታህም በሻ ኖሮ በምድር ያሉት ሰዎች ሁሉም የተሰበሰቡ ሆነው ባመኑ ነበር፡፡ *ታዲያ አንተ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ታስገድዳለህን?* وَلَوْ شَآءَ رَبُّكَ لَـَٔامَنَ مَن فِى ٱلْأَرْضِ كُلُّهُمْ جَمِيعًا ۚ أَفَأَنتَ تُكْرِهُ ٱلنَّاسَ حَتَّىٰ يَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ
11፥28 «ሕዝቦቼ ሆይ! ንገሩኝ ከጌታዬ በግልጽ ማስረጃ ላይ ብሆን ከእርሱም ዘንድ የሆነን ችሮታ ነብይነት ቢሰጠኝ እና በእናንተ ላይ ብትደበቅባችሁ *እናንተ ለእርሷ ጠይዎች ስትሆኑ እርሷን በመቀበል እናስገድዳችኋለን?*» አላቸው፡፡ قَالَ يَٰقَوْمِ أَرَءَيْتُمْ إِن كُنتُ عَلَىٰ بَيِّنَةٍۢ مِّن رَّبِّى وَءَاتَىٰنِى رَحْمَةًۭ مِّنْ عِندِهِۦ فَعُمِّيَتْ عَلَيْكُمْ أَنُلْزِمُكُمُوهَا وَأَنتُمْ لَهَا كَٰرِهُونَ
በተረፈ ያለ ምንም በደል አህለ አዝ-ዚማህ የገደለ የጀነትን ሽታ እንኳ እንደማያሸት ነቢያችን"ﷺ" በሐዲሳቸው ተናግረዋል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 87, ሐዲስ 52,
ዐብደላህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"የሙዓሀዳን ነፍስ የገደለ የጀነትን ሽታ እንኳ አያሸትም፤ የእርሷ ሽታ የአርባ ዓመታት የጉዞ ርቀት ላይ ይገኛል"*። عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَنْ قَتَلَ نَفْسًا مُعَاهَدًا لَمْ يَرَحْ رَائِحَةَ الْجَنَّةِ، وَإِنَّ رِيحَهَا يُوجَدُ مِنْ مَسِيرَةِ أَرْبَعِينَ عَامًا
"ሙዓሀዳ" مُعَاهَدًا በኢሥላም ሸሪዓ -መንግሥት ያሉ አህለ አዝ-ዚማህ ናቸው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር ሃያ ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 22
ሙስሊሞች የማያምኑ ሰዎችን እንዲዋጉ ወይስ ይቅር እንዲሉ ነው የታዘዙት?
እንዲዋጉ፡-
ሱራ 9፥29 “ከነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች፣ እነዚያን በአላህ በመጨረሻዉ ቀን የማያምኑትን፣ አላህና መልክተኛዉ እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትንና እዉነተኛዉንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ሆነዉ ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው።”
ይቅር እንዲሉ፡-
ሱራ 45፥14 “ለነዚያ ለአመኑት ሰዎች ምሕረት አድርጉ" በላቸው፤ ለእነዚያ የአላህን ቀኖች ለማይፈሩት ይምራሉና፣ ሕዝቦችን ይሠሩት በነበሩት ነገር ይመነዳ ዘንድ ምሕረት አድርጉ" በላቸው።”
መልስ
“አህለ አዝ-ዚማህ” أهل الذمة ማለት በሙስሊም ሸሪዓህ ሕገ-መንግሥት የሚኖሩ ሙሥሊም ያልሆኑ ሰዎች ናቸው፤ አምላካችን አላህ ስለ አህለ አዝ-ዚማህ እንዲህ ይለናል፦
9፥29 *"እነዚያን በአላህና በመጨረሻዉ ቀን የማያምኑትን፣ አላህና መልክተኛዉ እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትን እና “ከ”እነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች እዉነተኛዉንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ሆነዉ ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው"*። قَٰتِلُوا۟ ٱلَّذِينَ لَا يُؤْمِنُونَ بِٱللَّهِ وَلَا بِٱلْيَوْمِ ٱلْـَٔاخِرِ وَلَا يُحَرِّمُونَ مَا حَرَّمَ ٱللَّهُ وَرَسُولُهُۥ وَلَا يَدِينُونَ دِينَ ٱلْحَقِّ مِنَ ٱلَّذِينَ أُوتُوا۟ ٱلْكِتَٰبَ حَتَّىٰ يُعْطُوا۟ ٱلْجِزْيَةَ عَن يَدٍۢ وَهُمْ صَٰغِرُونَ
አህለ አዝ-ዚማህ ትሁት ሆነዉ ጂዝያን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ሸሪዓው ያስገድዳቸዋል። የሚከፍሉት “ግብር” የሚለው ቃል “ጂዝያህ” جِزْيَةَ ሲሆን አህለ አዝ-ዚማህ በሙሥሊም ሸሪዓ ህሕ-መንግሥት የሚከፍሉት ግብር ነው። ምዕመናን የሚከፍሉት ዘካና ሰደቃ ሲሆን አህለ አዝ-ዚማህ ደግሞ ጂዚያህ ነው፤ የበለጠ የግብር ወጪ ያለው ምእመናን ላይ ነው። ነገር ግን የትም አገር ያለ ሰው ሕዝባዊ አገልግሎት ለማግኘት ግብር እንደሚከፍል ሁሉ ምእመናን ዘካ እና ሰደቃ እንዲሁ አህለ አዝ-ዚማህ ደግሞ ጂዚያህ ይከፍላሉ፤ አላህ የሚለው እስኪሠልሙ ድረስ ተዋጉአቸው" ሳይሆን “ግብርን እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው” ነው፤ ይህን ግብር መክፈል ፈርድ ነው፤ ይህን ፈርድ ያልከፈለ ቅጣት አለው። ምነው ምዕራባውያን ሰውን በነፃ ነው እንዴ የሚያኖሩት? ምነው ከደሞዛችን ላይ 27-31% ይጎመዱ የለ እንዴ? ባይብሉስ ግብር ባለመክፈል አምፁ ይላልን? የባይብሉ ግብር ደግሞ ገንዘብ ብቻ ሳይሆን ሰውና እንስሳትም ጭምር ነው፦
ዘኍልቍ 31፥28 ከእነዚያም ከተዋጉት ወደ ሰልፍም ከወጡት ሰልፈኞች ዘንድ፥ *”ከሰዎችም ከበሬዎችም ከአህዮችም ከመንጎችም ከአምስት መቶ አንድ ለእግዚአብሔር ግብር አውጣ"*።
ኢያሱ 16፥10 በጌዝርም የተቀመጡትን ከነዓናውያንን አላሳደዱአቸውም፥ እስከግብር ዛሬም ድረስ ከነዓናውያን በኤፍሬም መካከል ተቀምጠዋል፤ *”የጕልበት ግብርም ያስገብሩአቸው ነበር"*።
ኢያሱ 17፥13 የእስራኤልም ልጆች በጸኑ ጊዜ ከነዓናውያንን *”የጕልበት አስገበሩአቸው"*፥ ፈጽመውም አላሳደዱአቸውም።
አዲስ ኪዳን ላይም፦ "ግብር ለሚገባው ግብርን ስጡ" ይላል፦
ሮሜ 13፥7 ለሁሉ የሚገባውን አስረክቡ፤ *”ግብር ለሚገባው ግብርን፥ ቀረጥ ለሚገባው ቀረጥን፥ መፈራት ለሚገባው መፈራትን፥ ክብር ለሚገባው ክብርን ስጡ"*።
በኢሥላም ሸሪዓ ህገ-መንግሥት ያሉ አህለ አዝ-ዚማህ ቢሠልሙም በእርግጥ ተመሩ እምቢ ቢሉም በሙሥሊም ላይ ያለበት ሃላፍትና የኢሥላምን መልእክት ማድረስ ብቻ ነዉ። በኢሥላም ቅድሚያ ተውሒድ ነው፥ ቀጥሎ አል-ወላእ ወል በራእ ነው፥ ቀጥሎ ደግሞ ጂሃድ ነው። ኢሥላም ወሰን በማለፍ አይረዳዳም፤ በግድ እመኑ ብሎም አያስገድድም፤ ምክንያቱም በሃይማኖት ማስገደድ የለም፤ የፈለገ ያምናል፥ ያልፈለገ ይክዳል፥ በኃላ የትንሳኤ ቀን የሚተሳሰበው አላህ ነው፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ት
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
በሸሪዓህ ማስገደድ እና በእምነት ማስገደድ ሁለት ለየቅል እሳቦት ናቸው፦
10፥99 ጌታህም በሻ ኖሮ በምድር ያሉት ሰዎች ሁሉም የተሰበሰቡ ሆነው ባመኑ ነበር፡፡ *ታዲያ አንተ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ታስገድዳለህን?* وَلَوْ شَآءَ رَبُّكَ لَـَٔامَنَ مَن فِى ٱلْأَرْضِ كُلُّهُمْ جَمِيعًا ۚ أَفَأَنتَ تُكْرِهُ ٱلنَّاسَ حَتَّىٰ يَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ
11፥28 «ሕዝቦቼ ሆይ! ንገሩኝ ከጌታዬ በግልጽ ማስረጃ ላይ ብሆን ከእርሱም ዘንድ የሆነን ችሮታ ነብይነት ቢሰጠኝ እና በእናንተ ላይ ብትደበቅባችሁ *እናንተ ለእርሷ ጠይዎች ስትሆኑ እርሷን በመቀበል እናስገድዳችኋለን?*» አላቸው፡፡ قَالَ يَٰقَوْمِ أَرَءَيْتُمْ إِن كُنتُ عَلَىٰ بَيِّنَةٍۢ مِّن رَّبِّى وَءَاتَىٰنِى رَحْمَةًۭ مِّنْ عِندِهِۦ فَعُمِّيَتْ عَلَيْكُمْ أَنُلْزِمُكُمُوهَا وَأَنتُمْ لَهَا كَٰرِهُونَ
በተረፈ ያለ ምንም በደል አህለ አዝ-ዚማህ የገደለ የጀነትን ሽታ እንኳ እንደማያሸት ነቢያችን"ﷺ" በሐዲሳቸው ተናግረዋል፦
ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 87, ሐዲስ 52,
ዐብደላህ ኢብኑ ዐምር እንደተረከው፦ "ነቢዩ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *"የሙዓሀዳን ነፍስ የገደለ የጀነትን ሽታ እንኳ አያሸትም፤ የእርሷ ሽታ የአርባ ዓመታት የጉዞ ርቀት ላይ ይገኛል"*። عَبْدِ اللَّهِ بْنِ عَمْرٍو، عَنِ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم قَالَ " مَنْ قَتَلَ نَفْسًا مُعَاهَدًا لَمْ يَرَحْ رَائِحَةَ الْجَنَّةِ، وَإِنَّ رِيحَهَا يُوجَدُ مِنْ مَسِيرَةِ أَرْبَعِينَ عَامًا
"ሙዓሀዳ" مُعَاهَدًا በኢሥላም ሸሪዓ -መንግሥት ያሉ አህለ አዝ-ዚማህ ናቸው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሃያ ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 23
የሙሐመድ"ﷺ" ኃላፊነት መልእክቱን ማድረስ ብቻ ወይስ ያልተቀበሉትን በኃይል ማስለም?
መልእክቱን ማድረስ ብቻ፡-
ሱራ 3፡20 “ቢከራከሩህም :- ፊቴን ለአላህ ሰጠሁ፤ የተከተሉኝም ሰዎች (እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ) በላቸዉ፤ ለእነዚያም መጽሐፍን ለተሰጡት ሰዎችና ለመሀይሞቹ፦ሰለችማሁን? በላቸዉ፤ ቢሰልሙም በእርገጥ ተመሩ እምቢ ቢሉም በአንተ ላይ ያለበህ ማድረስ ብቻ ነዉ:: አላህም ባሮቹን ተመልካች ነው::”
ያልተቀበሉትን በኃይል ማስለም፦
ሱራ 8፡38-39 “እውከትም እስከማትገኝ ሃይማኖትም ሁሉ ለአላህ ብቻ እስከሚሆን ድረስ ተጋደሉዋቸው፤ ቢከለከሉም አላህ የሚሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው።”
መልስ
ወደ ኢሥላም በሦስት ምክንያት የሚገባ ሰው እሥልምናው ተቀባይነት የለውም። አንደኛ ለተቃራኒው ጾታ ብሎ፣ ሁለተኛ ለገንዘብ ብሎ፣ ሦስተኛ ተገዶ። ኢሥላም በግድ እመኑ ብሎ ምንሽርና ዝናር አይታጠቅም፥ በቀረርቶ፣ በሽለላ በፉከራ አያስገድድም፤ ምክንያቱም በሃይማኖት ማስገደድ የለም፤ የፈለገ ያምናል፥ ያልፈለገ ይክዳል፥ በኃላ የትንሳኤ ቀን የሚተሳሰበው አላህ ነው፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
10፥99 ጌታህም በሻ ኖሮ በምድር ያሉት ሰዎች ሁሉም የተሰበሰቡ ሆነው ባመኑ ነበር፡፡ *ታዲያ አንተ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ታስገድዳለህን?* وَلَوْ شَآءَ رَبُّكَ لَـَٔامَنَ مَن فِى ٱلْأَرْضِ كُلُّهُمْ جَمِيعًا ۚ أَفَأَنتَ تُكْرِهُ ٱلنَّاسَ حَتَّىٰ يَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ
11፥28 «ሕዝቦቼ ሆይ! ንገሩኝ ከጌታዬ በግልጽ ማስረጃ ላይ ብሆን ከእርሱም ዘንድ የሆነን ችሮታ ነብይነት ቢሰጠኝ እና በእናንተ ላይ ብትደበቅባችሁ *እናንተ ለእርሷ ጠይዎች ስትሆኑ እርሷን በመቀበል እናስገድዳችኋለን?*» አላቸው፡፡ قَالَ يَٰقَوْمِ أَرَءَيْتُمْ إِن كُنتُ عَلَىٰ بَيِّنَةٍۢ مِّن رَّبِّى وَءَاتَىٰنِى رَحْمَةًۭ مِّنْ عِندِهِۦ فَعُمِّيَتْ عَلَيْكُمْ أَنُلْزِمُكُمُوهَا وَأَنتُمْ لَهَا كَٰرِهُونَ
ነቢያችንም”ﷺ” ከጌታቸው ወደ እርሳቸው የወረደውን መልእክት ግልጽ ማድረስ እንጅ ሌላ የለባቸውም፦
17፥15 *መልእክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም*፡፡ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّىٰ نَبْعَثَ رَسُولًا
5፥67 *አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ፡፡ ባትሠራም መልክቱን አላደረስክም*፡፡ َيَا أَيُّهَا الرَّسُولُ بَلِّغْ مَا أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ ۖ وَإِن لَّمْ تَفْعَلْ فَمَا بَلَّغْتَ رِسَالَتَهُ
5፥99 *በመልእክተኛው ላይ ማድረስ እንጅ ሌላ የለበትም፡፡ አላህም የምትገልጹትን ነገር የምትደብቁትንም ሁሉ ያውቃል*፡፡ مَّا عَلَى الرَّسُولِ إِلَّا الْبَلَاغُ ۗ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا تُبْدُونَ وَمَا تَكْتُمُونَ
16፥82 *ከኢስላም ቢሸሹም በአንተ ላይ ያለብህ ግልጽ ማድረስ ብቻ ነው*፡፡ فَإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّمَا عَلَيْكَ الْبَلَاغُ الْمُبِينُ
ነገር ግን ከሃድያን ወሰን አልፈው ሊገሉን ሲመጡ እጅና እግራችንን አጣጥፈን መቀመጥ ሳይሆን በአላህ መንገድ መጋደል ነው፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
2፥193 *ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው፡፡ ቢከለክሉም ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው*፡፡ وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ ۖ فَإِنِ انتَهَوْا فَلَا عُدْوَانَ إِلَّا عَلَى الظَّالِمِينَ
2፥194 *"በእናንተም ላይ ወሰን ያለፈባችሁን ሰው በእናንተ ላይ ወሰን ባለፈው ብጤ በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት"*፡፡ አላህንም ፍሩ አላህ ከሚፈሩት ጋር መኾኑንም ዕወቁ፡፡ فَمَنِ اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ فَاعْتَدُوا عَلَيْهِ بِمِثْلِ مَا اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُتَّقِين
"ወሰን አትለፉ" የሚለው ይሰመርበት። ወሰን ያለፈብንስ? "በእናንተም ላይ ወሰን ያለፈባችሁን ሰው በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት" በተባለው መሠረት እንጋደለዋለን። ይህ የሚሆነው ሰላም ሆኖ ሁከት እስከሚጠፋ ድረስ እና ሃይማኖት ለአላህ እስከሚሆን ድረስ ነው፤ “ዲን” دِين ማለት ደግሞ “ሃይማኖት” “ፍትህ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርህ” ማለት ነው፤ ይህ ዲን ለአላህ የሚሆነው የዲኑ ቀን ነው፤ አላህ የዲኑ ቀን ባለቤት ነው፦
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
26፥82 ያም *በፍርዱ ቀን* ኀጢአቴን ለእኔ ሊምር የምከጅለው ነው፡፡ وَالَّذِي أَطْمَعُ أَن يَغْفِرَ لِي خَطِيئَتِي يَوْمَ الدِّينِ
37፥20 «ዋ ጥፋታችን! *ይህ የፍርዱ ቀን ነው*» ይላሉም፡፡ وَقَالُوا يَا وَيْلَنَا هَـٰذَا يَوْمُ الدِّينِ
“እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ” እስከ መቼ? “ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ” መቼ ነው ዲን ለአላህ የሚሆነው? የዲኑ ቀን በተባለው በትንሣኤ ቀን፤ እስከዛ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ወሰን አልፎ በሚመጣው ላይ ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፦
22፥39 *ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው*፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር ሃያ ሦስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 23
የሙሐመድ"ﷺ" ኃላፊነት መልእክቱን ማድረስ ብቻ ወይስ ያልተቀበሉትን በኃይል ማስለም?
መልእክቱን ማድረስ ብቻ፡-
ሱራ 3፡20 “ቢከራከሩህም :- ፊቴን ለአላህ ሰጠሁ፤ የተከተሉኝም ሰዎች (እንደዚሁ ለአላህ ሰጡ) በላቸዉ፤ ለእነዚያም መጽሐፍን ለተሰጡት ሰዎችና ለመሀይሞቹ፦ሰለችማሁን? በላቸዉ፤ ቢሰልሙም በእርገጥ ተመሩ እምቢ ቢሉም በአንተ ላይ ያለበህ ማድረስ ብቻ ነዉ:: አላህም ባሮቹን ተመልካች ነው::”
ያልተቀበሉትን በኃይል ማስለም፦
ሱራ 8፡38-39 “እውከትም እስከማትገኝ ሃይማኖትም ሁሉ ለአላህ ብቻ እስከሚሆን ድረስ ተጋደሉዋቸው፤ ቢከለከሉም አላህ የሚሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው።”
መልስ
ወደ ኢሥላም በሦስት ምክንያት የሚገባ ሰው እሥልምናው ተቀባይነት የለውም። አንደኛ ለተቃራኒው ጾታ ብሎ፣ ሁለተኛ ለገንዘብ ብሎ፣ ሦስተኛ ተገዶ። ኢሥላም በግድ እመኑ ብሎ ምንሽርና ዝናር አይታጠቅም፥ በቀረርቶ፣ በሽለላ በፉከራ አያስገድድም፤ ምክንያቱም በሃይማኖት ማስገደድ የለም፤ የፈለገ ያምናል፥ ያልፈለገ ይክዳል፥ በኃላ የትንሳኤ ቀን የሚተሳሰበው አላህ ነው፦
2፥256 በሃይማኖት ማስገደድ የለም፡፡ *ቅኑ መንገድ ከጠማማው በእርግጥ ተገለጠ*፡፡ لَا إِكْرَاهَ فِي الدِّينِ ۖ قَد تَّبَيَّنَ الرُّشْدُ مِنَ الْغَيِّ ۚ
18፥29 *«እውነቱም ከጌታችሁ ነው፡፡ የሻም ሰው ይመን፤ የሻም ሰው ይካድ»* በላቸው፡፡ وَقُلِ الْحَقُّ مِن رَّبِّكُمْ ۖ فَمَن شَاءَ فَلْيُؤْمِن وَمَن شَاءَ فَلْيَكْفُر
10፥99 ጌታህም በሻ ኖሮ በምድር ያሉት ሰዎች ሁሉም የተሰበሰቡ ሆነው ባመኑ ነበር፡፡ *ታዲያ አንተ ሰዎችን አማኞች እንዲኾኑ ታስገድዳለህን?* وَلَوْ شَآءَ رَبُّكَ لَـَٔامَنَ مَن فِى ٱلْأَرْضِ كُلُّهُمْ جَمِيعًا ۚ أَفَأَنتَ تُكْرِهُ ٱلنَّاسَ حَتَّىٰ يَكُونُوا۟ مُؤْمِنِينَ
11፥28 «ሕዝቦቼ ሆይ! ንገሩኝ ከጌታዬ በግልጽ ማስረጃ ላይ ብሆን ከእርሱም ዘንድ የሆነን ችሮታ ነብይነት ቢሰጠኝ እና በእናንተ ላይ ብትደበቅባችሁ *እናንተ ለእርሷ ጠይዎች ስትሆኑ እርሷን በመቀበል እናስገድዳችኋለን?*» አላቸው፡፡ قَالَ يَٰقَوْمِ أَرَءَيْتُمْ إِن كُنتُ عَلَىٰ بَيِّنَةٍۢ مِّن رَّبِّى وَءَاتَىٰنِى رَحْمَةًۭ مِّنْ عِندِهِۦ فَعُمِّيَتْ عَلَيْكُمْ أَنُلْزِمُكُمُوهَا وَأَنتُمْ لَهَا كَٰرِهُونَ
ነቢያችንም”ﷺ” ከጌታቸው ወደ እርሳቸው የወረደውን መልእክት ግልጽ ማድረስ እንጅ ሌላ የለባቸውም፦
17፥15 *መልእክተኛንም እስከምንልክ ድረስ የምንቀጣ አይደለንም*፡፡ وَمَا كُنَّا مُعَذِّبِينَ حَتَّىٰ نَبْعَثَ رَسُولًا
5፥67 *አንተ መልክተኛ ሆይ! ከጌታህ ወደ አንተ የተወረደውን አድርስ፡፡ ባትሠራም መልክቱን አላደረስክም*፡፡ َيَا أَيُّهَا الرَّسُولُ بَلِّغْ مَا أُنزِلَ إِلَيْكَ مِن رَّبِّكَ ۖ وَإِن لَّمْ تَفْعَلْ فَمَا بَلَّغْتَ رِسَالَتَهُ
5፥99 *በመልእክተኛው ላይ ማድረስ እንጅ ሌላ የለበትም፡፡ አላህም የምትገልጹትን ነገር የምትደብቁትንም ሁሉ ያውቃል*፡፡ مَّا عَلَى الرَّسُولِ إِلَّا الْبَلَاغُ ۗ وَاللَّهُ يَعْلَمُ مَا تُبْدُونَ وَمَا تَكْتُمُونَ
16፥82 *ከኢስላም ቢሸሹም በአንተ ላይ ያለብህ ግልጽ ማድረስ ብቻ ነው*፡፡ فَإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّمَا عَلَيْكَ الْبَلَاغُ الْمُبِينُ
ነገር ግን ከሃድያን ወሰን አልፈው ሊገሉን ሲመጡ እጅና እግራችንን አጣጥፈን መቀመጥ ሳይሆን በአላህ መንገድ መጋደል ነው፦
2፥190 *እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና*፡፡ وَقَاتِلُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَكُمْ وَلَا تَعْتَدُوا ۚ إِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْمُعْتَدِينَ
2፥193 *ሁከት እስከማይገኝ እና ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ ተጋደሉዋቸው፡፡ ቢከለክሉም ወሰንን ማለፍ በበዳዮች ላይ እንጂ የለም ወሰን አትለፉባቸው*፡፡ وَقَاتِلُوهُمْ حَتَّىٰ لَا تَكُونَ فِتْنَةٌ وَيَكُونَ الدِّينُ لِلَّهِ ۖ فَإِنِ انتَهَوْا فَلَا عُدْوَانَ إِلَّا عَلَى الظَّالِمِينَ
2፥194 *"በእናንተም ላይ ወሰን ያለፈባችሁን ሰው በእናንተ ላይ ወሰን ባለፈው ብጤ በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት"*፡፡ አላህንም ፍሩ አላህ ከሚፈሩት ጋር መኾኑንም ዕወቁ፡፡ فَمَنِ اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ فَاعْتَدُوا عَلَيْهِ بِمِثْلِ مَا اعْتَدَىٰ عَلَيْكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُتَّقِين
"ወሰን አትለፉ" የሚለው ይሰመርበት። ወሰን ያለፈብንስ? "በእናንተም ላይ ወሰን ያለፈባችሁን ሰው በእርሱ ላይ ወሰን እለፉበት" በተባለው መሠረት እንጋደለዋለን። ይህ የሚሆነው ሰላም ሆኖ ሁከት እስከሚጠፋ ድረስ እና ሃይማኖት ለአላህ እስከሚሆን ድረስ ነው፤ “ዲን” دِين ማለት ደግሞ “ሃይማኖት” “ፍትህ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርህ” ማለት ነው፤ ይህ ዲን ለአላህ የሚሆነው የዲኑ ቀን ነው፤ አላህ የዲኑ ቀን ባለቤት ነው፦
1፥4 *የፍርዱ ቀን ባለቤት ለኾነው*፡፡ مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
26፥82 ያም *በፍርዱ ቀን* ኀጢአቴን ለእኔ ሊምር የምከጅለው ነው፡፡ وَالَّذِي أَطْمَعُ أَن يَغْفِرَ لِي خَطِيئَتِي يَوْمَ الدِّينِ
37፥20 «ዋ ጥፋታችን! *ይህ የፍርዱ ቀን ነው*» ይላሉም፡፡ وَقَالُوا يَا وَيْلَنَا هَـٰذَا يَوْمُ الدِّينِ
“እነዚያንም የሚጋደሉዋችሁን በአላህ መንገድ ተጋደሉ” እስከ መቼ? “ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚኾን ድረስ” መቼ ነው ዲን ለአላህ የሚሆነው? የዲኑ ቀን በተባለው በትንሣኤ ቀን፤ እስከዛ እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ ወሰን አልፎ በሚመጣው ላይ ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው፦
22፥39 *ለእነዚያ ለሚገደሉት ምእመናን እነርሱ የተበደሉ በመኾናቸው መጋደል ተፈቀደላቸው*፡፡ أُذِنَ لِلَّذِينَ يُقَاتَلُونَ بِأَنَّهُمْ ظُلِمُوا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ عَلَىٰ نَصْرِهِمْ لَقَدِيرٌ
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሃያ አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 24
የሰውን ነፍስ የሚያወጣው ማን ነው?
መልአከ ሞት (አንድ መልአክ)፡-
ሱራ 32፡11 “በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት ይገድላችሗል፤ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ፣ በላቸው።”
ብዙ መላእክት፡-
ሱራ 47:27 “መላእክትም ፊቶቻቸውንና ጀርቦቻቸውን የሚመቱ ሲሆኑ በገደሉዋቸው ጊዜ (ሁኔታቸው) እንዴት ይሆናል?”
መልስ
ይህ ጥያቄ ከቁጥር 11 ጋር ተመሳሳይ ስለሆነ አዘዋውሮ መልስ መስጠት ነው። ነፍስ በሞት የሚወስዱ መላእክት ብዙ ሲሆኑ የእነዚህን ሹማምንት የልኡካኑ አለቃ ግን መለኩል መውት ነው፦
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ «ከእኛ ተሰወሩን» ይላሉ፡፡ እነርሱም ከሃዲያን እንደነበሩ በነፍሶቻቸው ላይ ይመሰክራሉ፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ ۖ قَالُوا۟ ضَلُّوا۟ عَنَّا وَشَهِدُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَنَّهُمْ كَانُوا۟ كَٰفِرِين
8፥50 እነዚያንም የካዱትን *"መላእክት ፊቶቻቸውንና ጀርባዎቻቸውን እየመቱ «የቃጠሎንም ስቃይ ቅመሱ» እያሉ በሚወስዷቸው ጊዜ ብታይ ኖሮ አስደንጋጭን ነገር ታይ ነበር"*፡፡ وَلَوْ تَرَىٰ إِذْ يَتَوَفَّى الَّذِينَ كَفَرُوا ۙ الْمَلَائِكَةُ يَضْرِبُونَ وُجُوهَهُمْ وَأَدْبَارَهُمْ وَذُوقُوا عَذَابَ الْحَرِيق
ስለዚህ አንዱ ሱራ ላይ "ብዙ" መላእክት "ብቻ" እንጂ "አንድ" ብቻ አልወሰደም የሚል እና ሌላ ሱራ ላይ አንድ መልአክ ብቻ እንጂ ብዙ መላእክት አልወሰዱም የሚል የለም። ይህ የመጨረሻ የወረደ ስሁት ሙግት ነው። ይህ በቁርአን ውስጥ የተለመደ አገላለጽ ነው። ለምሳሌ ወደ መርየም የመጡት መላእክት ብዙ ሲሆን እነዚህን ሹማምንት ወክሎ ሲያናግር የነበረው የልኡካኑ አለቃ ግን ጂብሪል ነው፦
3፥42 *"መላእክትም ያሉትን አስታውስ"*፡፡ «መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡» وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِين
እዚሁ ዐውድ ላይ ነጠላ መልአክ ያናግራት እንደነበረ ለመግለጽ በነጠላ "ቃለ" قَالَ ማለትም "አለ" የሚል ሃይለ-ቃል አለ፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ይህንን ለማስረዳት ከራሳችሁ ባይብል ናሙና ላቅርብ። በሳምንቱ የፊተኛው ቀን ወደ መቃብር የመጣው አንድ መልአክ ነው፦
ማርቆስ 16፥5 ወደ መቃብሩም ገብተው *ነጭ ልብስ የተጎናጸፈ ጎልማሳ በቀኝ በኩል ተቀምጦ አዩና ደነገጡ"*።
ማቴዎስ 28፥2 እነሆም፥ *የጌታ መልአክ ከሰማይ ስለ ወረደ"* ታላቅ የምድር መናወጥ ሆነ፤ ቀርቦም ድንጋዩን አንከባሎ በላዩ ተቀመጠ።
በሳምንቱ የፊተኛው ቀን ወደ መቃብር የመጡት ሁለት መላእክት ናቸው፦
ሉቃስ 24፥4 እነርሱም በዚህ ሲያመነቱ፥ እነሆ፥ *"ሁለት ሰዎች የሚያንጸባርቅ ልብስ ለብሰው ወደ እነርሱ ቀረቡ"*፤
ዮሐንስ 20፥12 *"ሁለት መላእክትም ነጭ ልብስ ለብሰው"* የኢየሱስ ሥጋ ተኝቶበት በነበረው አንዱ በራስጌ ሌላውም በእግርጌ ተቀምጠው አየች።
በሳምንቱ የፊተኛው ቀን ወደ መቃብር የመጡት መላእክት ብዛት ስንት ነው አንድ ወይስ ሁለት? መልሱ አንድ "ብቻ" ቢል ኖሮ እና ሌላ ቦታ ሁለት ቢል ኖሮ ግጭት ይሆን ነበር። ግን "ብቻ" የሚለው ገላጭ በዐረፍተ-ነገር ውስጥ እስከሌለ ድረስ አንዱ ያልተረከውን ሌላው አብራራው በሚል ስሌት ከተቀመጠ እንግዲያውስ ከላይ ያለው የቁርኣን አናቅጽ ላይ "ብቻ" የሚል ስለሌለ በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር ሃያ አራት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 24
የሰውን ነፍስ የሚያወጣው ማን ነው?
መልአከ ሞት (አንድ መልአክ)፡-
ሱራ 32፡11 “በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት ይገድላችሗል፤ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ፣ በላቸው።”
ብዙ መላእክት፡-
ሱራ 47:27 “መላእክትም ፊቶቻቸውንና ጀርቦቻቸውን የሚመቱ ሲሆኑ በገደሉዋቸው ጊዜ (ሁኔታቸው) እንዴት ይሆናል?”
መልስ
ይህ ጥያቄ ከቁጥር 11 ጋር ተመሳሳይ ስለሆነ አዘዋውሮ መልስ መስጠት ነው። ነፍስ በሞት የሚወስዱ መላእክት ብዙ ሲሆኑ የእነዚህን ሹማምንት የልኡካኑ አለቃ ግን መለኩል መውት ነው፦
32፥11 «በእናንተ የተወከለው መልአከ ሞት *”ይወስዳችኃል”*፡፡ ከዚያም ወደ ጌታችሁ ትመለሳላችሁ» በላቸው፡፡ قُلْ يَتَوَفَّىٰكُم مَّلَكُ ٱلْمَوْتِ ٱلَّذِى وُكِّلَ بِكُمْ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّكُمْ تُرْجَعُونَ
7፥37 የሞት መልክተኞቻችንም *”የሚወስዷቸው ኾነው በመጡባቸው ጊዜ”* «ከአላህ ሌላ የምትጠሯቸው የነበራችሁት የት አሉ» ይሏቸዋል፡፡ «ከእኛ ተሰወሩን» ይላሉ፡፡ እነርሱም ከሃዲያን እንደነበሩ በነፍሶቻቸው ላይ ይመሰክራሉ፡፡ حَتَّىٰٓ إِذَا جَآءَتْهُمْ رُسُلُنَا يَتَوَفَّوْنَهُمْ قَالُوٓا۟ أَيْنَ مَا كُنتُمْ تَدْعُونَ مِن دُونِ ٱللَّهِ ۖ قَالُوا۟ ضَلُّوا۟ عَنَّا وَشَهِدُوا۟ عَلَىٰٓ أَنفُسِهِمْ أَنَّهُمْ كَانُوا۟ كَٰفِرِين
8፥50 እነዚያንም የካዱትን *"መላእክት ፊቶቻቸውንና ጀርባዎቻቸውን እየመቱ «የቃጠሎንም ስቃይ ቅመሱ» እያሉ በሚወስዷቸው ጊዜ ብታይ ኖሮ አስደንጋጭን ነገር ታይ ነበር"*፡፡ وَلَوْ تَرَىٰ إِذْ يَتَوَفَّى الَّذِينَ كَفَرُوا ۙ الْمَلَائِكَةُ يَضْرِبُونَ وُجُوهَهُمْ وَأَدْبَارَهُمْ وَذُوقُوا عَذَابَ الْحَرِيق
ስለዚህ አንዱ ሱራ ላይ "ብዙ" መላእክት "ብቻ" እንጂ "አንድ" ብቻ አልወሰደም የሚል እና ሌላ ሱራ ላይ አንድ መልአክ ብቻ እንጂ ብዙ መላእክት አልወሰዱም የሚል የለም። ይህ የመጨረሻ የወረደ ስሁት ሙግት ነው። ይህ በቁርአን ውስጥ የተለመደ አገላለጽ ነው። ለምሳሌ ወደ መርየም የመጡት መላእክት ብዙ ሲሆን እነዚህን ሹማምንት ወክሎ ሲያናግር የነበረው የልኡካኑ አለቃ ግን ጂብሪል ነው፦
3፥42 *"መላእክትም ያሉትን አስታውስ"*፡፡ «መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሸ፡፡ አነጻሽም፡፡ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ፡፡» وَإِذْ قَالَتِ الْمَلَائِكَةُ يَا مَرْيَمُ إِنَّ اللَّهَ اصْطَفَاكِ وَطَهَّرَكِ وَاصْطَفَاكِ عَلَىٰ نِسَاءِ الْعَالَمِين
እዚሁ ዐውድ ላይ ነጠላ መልአክ ያናግራት እንደነበረ ለመግለጽ በነጠላ "ቃለ" قَالَ ማለትም "አለ" የሚል ሃይለ-ቃል አለ፦
3፥47 *፡-ጌታዬ ሆይ! ሰው ያልነካኝ ስኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል? አለች፡፡ ነገሩ እንዳልሽው ነው፡፡ አላህ የሚሻውን ይፈጥራል፤ አንዳችን በሻ ጊዜ ለእርሱ ኹን ይለዋል፤ ወዲውኑም ይኾናል አላት*፡፡ قَالَتْ رَبِّ أَنَّىٰ يَكُونُ لِي وَلَدٌ وَلَمْ يَمْسَسْنِي بَشَرٌ ۖ قَالَ كَذَٰلِكِ اللَّهُ يَخْلُقُ مَا يَشَاءُ ۚ إِذَا قَضَىٰ أَمْرًا فَإِنَّمَا يَقُولُ لَهُ كُن فَيَكُونُ
ይህንን ለማስረዳት ከራሳችሁ ባይብል ናሙና ላቅርብ። በሳምንቱ የፊተኛው ቀን ወደ መቃብር የመጣው አንድ መልአክ ነው፦
ማርቆስ 16፥5 ወደ መቃብሩም ገብተው *ነጭ ልብስ የተጎናጸፈ ጎልማሳ በቀኝ በኩል ተቀምጦ አዩና ደነገጡ"*።
ማቴዎስ 28፥2 እነሆም፥ *የጌታ መልአክ ከሰማይ ስለ ወረደ"* ታላቅ የምድር መናወጥ ሆነ፤ ቀርቦም ድንጋዩን አንከባሎ በላዩ ተቀመጠ።
በሳምንቱ የፊተኛው ቀን ወደ መቃብር የመጡት ሁለት መላእክት ናቸው፦
ሉቃስ 24፥4 እነርሱም በዚህ ሲያመነቱ፥ እነሆ፥ *"ሁለት ሰዎች የሚያንጸባርቅ ልብስ ለብሰው ወደ እነርሱ ቀረቡ"*፤
ዮሐንስ 20፥12 *"ሁለት መላእክትም ነጭ ልብስ ለብሰው"* የኢየሱስ ሥጋ ተኝቶበት በነበረው አንዱ በራስጌ ሌላውም በእግርጌ ተቀምጠው አየች።
በሳምንቱ የፊተኛው ቀን ወደ መቃብር የመጡት መላእክት ብዛት ስንት ነው አንድ ወይስ ሁለት? መልሱ አንድ "ብቻ" ቢል ኖሮ እና ሌላ ቦታ ሁለት ቢል ኖሮ ግጭት ይሆን ነበር። ግን "ብቻ" የሚለው ገላጭ በዐረፍተ-ነገር ውስጥ እስከሌለ ድረስ አንዱ ያልተረከውን ሌላው አብራራው በሚል ስሌት ከተቀመጠ እንግዲያውስ ከላይ ያለው የቁርኣን አናቅጽ ላይ "ብቻ" የሚል ስለሌለ በዚህ ስሌትና ቀመር መረዳት ይቻላል።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሃያ አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 25
ሙስሊሞች ስንት እናቶች ናቸው ያሏቸው?
አንዲት እናት ብቻ፡-
ሱራ 58:2 “እነዚያ ከናንተ ውስጥ ከሚስቶቻቸው እንደናቶቻቻን ጀርባዎች ይሁኑብን በማለት የሚምሉ እነሱ እናቶቻቸው አይደሉም፤ እናቶቻቸው አሊያ የወለዱዋቸው ብቻ ናቸው። እነርሱም በዚህ ቃል ከንግግር የተጠላንና ውሸትን በእርግጥ ይናገራሉ፤ አላህም ለሚጸጸት ይቅርባይ መሃሪ ነው።”
ብዙ እናቶች፡-
ሱራ 33:6 “ነቢዩ፣ በምእምናን ከነፍሶቻቸው ይበልጥ ተገቢ ነው፤ ሚስቶቹም እናቶቻቸው ናቸው፤ የዝምድና ባለ ቤቶችም ከፊላቸው በከፊሉ (ውርስ) በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ከምእምናንና ከስደተኞቹ ይልቅ የተገባቸው ናቸው፤ ግን ወደ ወዳጆቻችሁ (በኑዛዜ) መልካምን ብትሰሩ (ይፈቀዳል)፤ ይህ መጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ነው።”
መልስ
58፥2 *"እነዚያ ከእናንተ ውስጥ ከሚስቶቻቸው እንደ እናቶቻቻን ጀርባዎች ይሁኑብን በማለት የሚምሉ እነርሱ እናቶቻቸው አይደሉም፤ እናቶቻቸው እነዚያ የወለዱዋቸው ብቻ ናቸው። እነርሱም በዚህ ቃል ከንግግር የተጠላንና ውሸትን በእርግጥ ይናገራሉ"*፤ አላህም ለሚጸጸት ይቅርባይ መሓሪ ነው። الَّذِينَ يُظَاهِرُونَ مِنكُم مِّن نِّسَائِهِم مَّا هُنَّ أُمَّهَاتِهِمْ ۖ إِنْ أُمَّهَاتُهُمْ إِلَّا اللَّائِي وَلَدْنَهُمْ ۚ وَإِنَّهُمْ لَيَقُولُونَ مُنكَرًا مِّنَ الْقَوْلِ وَزُورًا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ لَعَفُوٌّ غَفُورٌ
እዚህ ዐውድ ላይ ወንዶች ሚስቶቻቸውን፦ "እንደ እናቶቻቻን ጀርባዎች ይሁኑብን" በማለት ይምላሉ። አላህ ሚስትን ለባል እናት አላደረገም። እናት የሚባሉት ሚስት ሳትሆን የወለደች ናት፦
33፥4 አላህ ለአንድ ሰው በሆዱ ውስጥ ሁለትን ልቦች አላደረገም፡፡ *"ሚስቶቻችሁንም እነዚያን ከእነርሱ እንደናቶቻችሁ ጀርባዎች ይሁኑብን የምትሏቸውን እናቶቻችሁ አላደረገም"*፡፡ ልጅ በማድረግ የምታስጠጓቸውንም ልጆቻችሁ አላደረገም፡፡ ይህ በአፎቻችሁ የምትሉት ነው፡፡ አላህም እውነቱን ይናገራል፡፡ እርሱም ትክክለኛውን መንገድ ይመራል፡፡ مَّا جَعَلَ اللَّهُ لِرَجُلٍ مِّن قَلْبَيْنِ فِي جَوْفِهِ ۚ وَمَا جَعَلَ أَزْوَاجَكُمُ اللَّائِي تُظَاهِرُونَ مِنْهُنَّ أُمَّهَاتِكُمْ ۚ وَمَا جَعَلَ أَدْعِيَاءَكُمْ أَبْنَاءَكُمْ ۚ ذَٰلِكُمْ قَوْلُكُم بِأَفْوَاهِكُمْ ۖ وَاللَّهُ يَقُولُ الْحَقَّ وَهُوَ يَهْدِي السَّبِيلَ
"እናቶቻቸው እነዚያ የወለዱዋቸው ብቻ ናቸው" የሚለው ይሰመርበት። "ብቻ" ብሎ የገባው ገላጭ ቅጽል "ኢነማ" إِنَّمَا ሲሆን ብዙ ቦታ በአንጻራዊት ደረጃ የሚገባበት ጊዜ አለ፥ ለምሳሌ፦
64፥15 *"ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁ ለእናንተ መፈተኛ ብቻ ናቸው"*፤ አላህም እርሱ ዘንድ ታላቅ ምንዳ አልለ፡፡ إِنَّمَآ أَمْوَٰلُكُمْ وَأَوْلَٰدُكُمْ فِتْنَةٌۭ ۚ وَٱللَّهُ عِندَهُۥٓ أَجْرٌ عَظِيمٌۭ
"ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁ ለእናንተ መፈተኛ ብቻ ናቸው" ናቸው ማለት ከፈተና ሌላ መደሰቻ አይደሉም ማለት እንዳልሆነ ዐውዱ ላይ እናት የሚባሉት ወላጅ እናት ብቻ ነው የሚለው ሚስትን በተመለከተ ብቻ ነው። ሚስት ለባል በፍጹም እናት አይደለችም፥ እናትም ለልጇ ሚስት አይደለችም፥ ሁለቱም የተለያየ ደረጃ አላቸው።
የነቢያችን"ﷺ" ባልተቤቶች ለምዕመናን የሃይማኖት እናቶች ናቸው፦
33፥6 *"ነቢዩ በምእምናን ከነፍሶቻቸው ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ ሚስቶቹም እናቶቻቸው ናቸው"*፡፡ النَّبِيُّ أَوْلَىٰ بِالْمُؤْمِنِينَ مِنْ أَنفُسِهِمْ ۖ وَأَزْوَاجُهُ أُمَّهَاتُهُم
እዚህ ዐውድ ላይ እናት የተባሉት ቃል በቃል እማሬአዊ ሳይሆን ፍካሬአዊ ነው። ለምሳሌ በባይብል እግዚአብሔር አንድ አባት ተብሏል፦
ሚልክያስ 2፥10 *"ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን?"* አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን? *"የአባቶቻችንን"* ቃል ኪዳን ለማስነቀፍ እኛ እያንዳንዳችን ወንድማችንን ስለ ምን አታለልን?
እግዚአብሔር አንድ አባት ከሆነ እዛው አንቀጽ ላይ "አባቶቻችን" የተባሉት ምንድን ናቸው? አይ! እግዚአብሔር አባት የተባለበት እና አብርሃም፣ ይስሐቅ፣ ያዕቆብ አባት የተባሉበት የተለያየ አጠቃቀም ነው ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ወላጅ እናት የተባለችበት እና የነቢያችን"ﷺ" ባልተቤቶች እናት የተባሉበት ለየቅ የሆነ ሁለት የተለያየ አጠቃቀም ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
ቁጥር ሃያ አምስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 25
ሙስሊሞች ስንት እናቶች ናቸው ያሏቸው?
አንዲት እናት ብቻ፡-
ሱራ 58:2 “እነዚያ ከናንተ ውስጥ ከሚስቶቻቸው እንደናቶቻቻን ጀርባዎች ይሁኑብን በማለት የሚምሉ እነሱ እናቶቻቸው አይደሉም፤ እናቶቻቸው አሊያ የወለዱዋቸው ብቻ ናቸው። እነርሱም በዚህ ቃል ከንግግር የተጠላንና ውሸትን በእርግጥ ይናገራሉ፤ አላህም ለሚጸጸት ይቅርባይ መሃሪ ነው።”
ብዙ እናቶች፡-
ሱራ 33:6 “ነቢዩ፣ በምእምናን ከነፍሶቻቸው ይበልጥ ተገቢ ነው፤ ሚስቶቹም እናቶቻቸው ናቸው፤ የዝምድና ባለ ቤቶችም ከፊላቸው በከፊሉ (ውርስ) በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ከምእምናንና ከስደተኞቹ ይልቅ የተገባቸው ናቸው፤ ግን ወደ ወዳጆቻችሁ (በኑዛዜ) መልካምን ብትሰሩ (ይፈቀዳል)፤ ይህ መጽሐፍ ውስጥ የተመዘገበ ነው።”
መልስ
58፥2 *"እነዚያ ከእናንተ ውስጥ ከሚስቶቻቸው እንደ እናቶቻቻን ጀርባዎች ይሁኑብን በማለት የሚምሉ እነርሱ እናቶቻቸው አይደሉም፤ እናቶቻቸው እነዚያ የወለዱዋቸው ብቻ ናቸው። እነርሱም በዚህ ቃል ከንግግር የተጠላንና ውሸትን በእርግጥ ይናገራሉ"*፤ አላህም ለሚጸጸት ይቅርባይ መሓሪ ነው። الَّذِينَ يُظَاهِرُونَ مِنكُم مِّن نِّسَائِهِم مَّا هُنَّ أُمَّهَاتِهِمْ ۖ إِنْ أُمَّهَاتُهُمْ إِلَّا اللَّائِي وَلَدْنَهُمْ ۚ وَإِنَّهُمْ لَيَقُولُونَ مُنكَرًا مِّنَ الْقَوْلِ وَزُورًا ۚ وَإِنَّ اللَّهَ لَعَفُوٌّ غَفُورٌ
እዚህ ዐውድ ላይ ወንዶች ሚስቶቻቸውን፦ "እንደ እናቶቻቻን ጀርባዎች ይሁኑብን" በማለት ይምላሉ። አላህ ሚስትን ለባል እናት አላደረገም። እናት የሚባሉት ሚስት ሳትሆን የወለደች ናት፦
33፥4 አላህ ለአንድ ሰው በሆዱ ውስጥ ሁለትን ልቦች አላደረገም፡፡ *"ሚስቶቻችሁንም እነዚያን ከእነርሱ እንደናቶቻችሁ ጀርባዎች ይሁኑብን የምትሏቸውን እናቶቻችሁ አላደረገም"*፡፡ ልጅ በማድረግ የምታስጠጓቸውንም ልጆቻችሁ አላደረገም፡፡ ይህ በአፎቻችሁ የምትሉት ነው፡፡ አላህም እውነቱን ይናገራል፡፡ እርሱም ትክክለኛውን መንገድ ይመራል፡፡ مَّا جَعَلَ اللَّهُ لِرَجُلٍ مِّن قَلْبَيْنِ فِي جَوْفِهِ ۚ وَمَا جَعَلَ أَزْوَاجَكُمُ اللَّائِي تُظَاهِرُونَ مِنْهُنَّ أُمَّهَاتِكُمْ ۚ وَمَا جَعَلَ أَدْعِيَاءَكُمْ أَبْنَاءَكُمْ ۚ ذَٰلِكُمْ قَوْلُكُم بِأَفْوَاهِكُمْ ۖ وَاللَّهُ يَقُولُ الْحَقَّ وَهُوَ يَهْدِي السَّبِيلَ
"እናቶቻቸው እነዚያ የወለዱዋቸው ብቻ ናቸው" የሚለው ይሰመርበት። "ብቻ" ብሎ የገባው ገላጭ ቅጽል "ኢነማ" إِنَّمَا ሲሆን ብዙ ቦታ በአንጻራዊት ደረጃ የሚገባበት ጊዜ አለ፥ ለምሳሌ፦
64፥15 *"ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁ ለእናንተ መፈተኛ ብቻ ናቸው"*፤ አላህም እርሱ ዘንድ ታላቅ ምንዳ አልለ፡፡ إِنَّمَآ أَمْوَٰلُكُمْ وَأَوْلَٰدُكُمْ فِتْنَةٌۭ ۚ وَٱللَّهُ عِندَهُۥٓ أَجْرٌ عَظِيمٌۭ
"ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁ ለእናንተ መፈተኛ ብቻ ናቸው" ናቸው ማለት ከፈተና ሌላ መደሰቻ አይደሉም ማለት እንዳልሆነ ዐውዱ ላይ እናት የሚባሉት ወላጅ እናት ብቻ ነው የሚለው ሚስትን በተመለከተ ብቻ ነው። ሚስት ለባል በፍጹም እናት አይደለችም፥ እናትም ለልጇ ሚስት አይደለችም፥ ሁለቱም የተለያየ ደረጃ አላቸው።
የነቢያችን"ﷺ" ባልተቤቶች ለምዕመናን የሃይማኖት እናቶች ናቸው፦
33፥6 *"ነቢዩ በምእምናን ከነፍሶቻቸው ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ ሚስቶቹም እናቶቻቸው ናቸው"*፡፡ النَّبِيُّ أَوْلَىٰ بِالْمُؤْمِنِينَ مِنْ أَنفُسِهِمْ ۖ وَأَزْوَاجُهُ أُمَّهَاتُهُم
እዚህ ዐውድ ላይ እናት የተባሉት ቃል በቃል እማሬአዊ ሳይሆን ፍካሬአዊ ነው። ለምሳሌ በባይብል እግዚአብሔር አንድ አባት ተብሏል፦
ሚልክያስ 2፥10 *"ለሁላችን አንድ አባት ያለን አይደለምን?"* አንድ አምላክስ የፈጠረን አይደለምን? *"የአባቶቻችንን"* ቃል ኪዳን ለማስነቀፍ እኛ እያንዳንዳችን ወንድማችንን ስለ ምን አታለልን?
እግዚአብሔር አንድ አባት ከሆነ እዛው አንቀጽ ላይ "አባቶቻችን" የተባሉት ምንድን ናቸው? አይ! እግዚአብሔር አባት የተባለበት እና አብርሃም፣ ይስሐቅ፣ ያዕቆብ አባት የተባሉበት የተለያየ አጠቃቀም ነው ከተባለ እንግዲያውስ ከላይ ወላጅ እናት የተባለችበት እና የነቢያችን"ﷺ" ባልተቤቶች እናት የተባሉበት ለየቅ የሆነ ሁለት የተለያየ አጠቃቀም ነው።
መልሱ ኢንሻላህ ይቀጥላል....
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሠላሙ ዐለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ልከክልህ እከክልኝ
ቁጥር ሃያ ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 26
መዳን የሚችሉት እነማን ናቸው?
ሙስሊሞች ብቻ፡-
ሱራ 3:85 “ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰዉ፣ ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለዉም፤ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎች ነዉ።”
አይሁድ፣ ክርስቲያኖች፣ ሳቢያኖች፡-
ሱራ 2፥62 “እነዚያ ያመኑ፣ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ፣ ክርስቲያኖችም፣ ሳቢያኖችም በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነሱም አያዝኑም፡፡”
መልስ
2፥62 “እነዚያ ያመኑ፣ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ፣ ክርስቲያኖችም፣ ሳቢያኖችም *"በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው"*፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَادُوا وَالنَّصَارَىٰ وَالصَّابِئِينَ مَنْ آمَنَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ وَعَمِلَ صَالِحًا فَلَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
በጌታቸው ዘንድ ምንዳ ያላቸው ይሁዳውያን፣ ክርስቲያን እና ሳቢያን "መን" مَنْ በሚል አንጻራዊ ተውላጠ-ስም ተለይተዋል። እነዚህም በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመኑና መልካምንም ሥራ የሠሩ ናቸው። "በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። "በአላህ እና በመጨረሻው ቀን" ማመን የኢማን ማዕዘናትን ያቅፋል፥ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ማመን መካከል በመላእክቱም፣ በመጽሐፎቹም እና በመልክተኞቹም ማመን አሉ፦
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህና በመልክተኛው በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ፡፡ *"በአላህ እና በመላእክቱም፣ በመጽሐፎቹም፣ በመልክተኞቹም እና በመጨረሻውም ቀን የካደ ሰው"* ከእውነት የራቀን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنزَلَ مِن قَبْلُ ۚ وَمَن يَكْفُرْ بِاللَّهِ وَمَلَائِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَالًا بَعِيدًا
ቁጥር ሃያ ስድስት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥82 *ቁርኣንን አያስተነትኑምን ከአላህ ሌላ ዘንድ በነበረ ኖሮ በእርሱ ውስጥ ብዙን መለያየት ባገኙ ነበር*፡፡ أَفَلَا يَتَدَبَّرُونَ الْقُرْآنَ ۚ وَلَوْ كَانَ مِنْ عِندِ غَيْرِ اللَّهِ لَوَجَدُوا فِيهِ اخْتِلَافًا كَثِيرًا
ጥያቄ 26
መዳን የሚችሉት እነማን ናቸው?
ሙስሊሞች ብቻ፡-
ሱራ 3:85 “ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰዉ፣ ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለዉም፤ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎች ነዉ።”
አይሁድ፣ ክርስቲያኖች፣ ሳቢያኖች፡-
ሱራ 2፥62 “እነዚያ ያመኑ፣ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ፣ ክርስቲያኖችም፣ ሳቢያኖችም በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነሱም አያዝኑም፡፡”
መልስ
2፥62 “እነዚያ ያመኑ፣ እነዚያም ይሁዳውያን የኾኑ፣ ክርስቲያኖችም፣ ሳቢያኖችም *"በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው"*፡፡ በእነርሱም ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَادُوا وَالنَّصَارَىٰ وَالصَّابِئِينَ مَنْ آمَنَ بِاللَّهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ وَعَمِلَ صَالِحًا فَلَهُمْ أَجْرُهُمْ عِندَ رَبِّهِمْ وَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ
በጌታቸው ዘንድ ምንዳ ያላቸው ይሁዳውያን፣ ክርስቲያን እና ሳቢያን "መን" مَنْ በሚል አንጻራዊ ተውላጠ-ስም ተለይተዋል። እነዚህም በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመኑና መልካምንም ሥራ የሠሩ ናቸው። "በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ያመነ መልካምንም ሥራ የሠራ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው" የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት። "በአላህ እና በመጨረሻው ቀን" ማመን የኢማን ማዕዘናትን ያቅፋል፥ በአላህ እና በመጨረሻው ቀን ማመን መካከል በመላእክቱም፣ በመጽሐፎቹም እና በመልክተኞቹም ማመን አሉ፦
4፥136 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በአላህና በመልክተኛው በዚያም በመልክተኛው ላይ ባወረደው መጽሐፍ በዚያም ከበፊቱ ባወረደው መጽሐፍ እመኑ፡፡ *"በአላህ እና በመላእክቱም፣ በመጽሐፎቹም፣ በመልክተኞቹም እና በመጨረሻውም ቀን የካደ ሰው"* ከእውነት የራቀን መሳሳት በእርግጥ ተሳሳተ፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا آمِنُوا بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي نَزَّلَ عَلَىٰ رَسُولِهِ وَالْكِتَابِ الَّذِي أَنزَلَ مِن قَبْلُ ۚ وَمَن يَكْفُرْ بِاللَّهِ وَمَلَائِكَتِهِ وَكُتُبِهِ وَرُسُلِهِ وَالْيَوْمِ الْآخِرِ فَقَدْ ضَلَّ ضَلَالًا بَعِيدًا