መደምደሚያ
“በሃላል” בֶּהָלָה ማለት በዕብራይስጥ “ሽብር” ማለት ነው፤ ይህንን ቃል በአማርኛ “ፍርሃት” ተብሎ ተቀምጧል፤ በባይብል እግዚአብሔር ትእዛዙን፣ ሥርዓቱን፣ ፍርዱንና ቃል ኪዳኑን ቢንቁ፣ ቢያፈርሱና ቢያቃልሉ “ፍርሃት” በልባቸው እንደሚያወርድባቸው ተናግሯል፤ ዳዊትም በእነዚህ አይነት ሰዎች ፍርሃትን በላያቸው እንዲጭን አምላክን ተማፅኗል፦
ዘሌዋውያን 26፥15-16 ሥርዓቴንም ብትንቁ፥ ትእዛዛቴንም ሁሉ እንዳታደርጉ፥ ቃል ኪዳኔንም እንድታፈርሱ ነፍሳችሁ ፍርዴን ብትጸየፍ፥ *እኔም እንዲህ አደርግባችኋለሁ፤ "ፍርሃትን" בֶּֽהָלָה֙ ፥ ክሳትንም፥ ዓይናችሁንም የሚያፈዝዝ፥ ሰውነታችሁንም የሚያማስን ትኩሳት አወርድባችኋለሁ*፤ ዘራችሁንም በከንቱ ትዘራላችሁ፥ ጠላቶቻችሁ ይበሉታልና።
ዘሌዋውያን 26፥36 በጠላቶቻቸውም ምድሮች ሳሉ ከእናንተ ተለይተው በቀሩት ላይ *በልባቸው ድንጋጤን እሰድድባቸዋለሁ*፤
ኤርሚያስ 49፥5 እነሆ፥ በዙሪያሽ ካሉት ሁሉ ዘንድ *ፍርሃትን አመጣብሻለሁ*፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤
መዝሙር 9፥20 አቤቱ፥ *ፍርሃትን በላያቸው ጫንባቸው*፤
ትንሽ ቆይታችሁ እግዚአብሔር ሽብርተኛ ነው እንዳትሉ ብቻ፤ ለማንኛውም ነብያችን”ﷺ” እናንተ እንደምታጣምሙት ሳይሆኑ ለዓለማት እዝነት ሆነው የተላኩ የአላህ መልእክተኛ ናቸው፦
21፥107 *ለዓለማትም እዝነት አድርገን እንጅ አልላክንህም*። وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا رَحْمَةً لِلْعَالَمِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“በሃላል” בֶּהָלָה ማለት በዕብራይስጥ “ሽብር” ማለት ነው፤ ይህንን ቃል በአማርኛ “ፍርሃት” ተብሎ ተቀምጧል፤ በባይብል እግዚአብሔር ትእዛዙን፣ ሥርዓቱን፣ ፍርዱንና ቃል ኪዳኑን ቢንቁ፣ ቢያፈርሱና ቢያቃልሉ “ፍርሃት” በልባቸው እንደሚያወርድባቸው ተናግሯል፤ ዳዊትም በእነዚህ አይነት ሰዎች ፍርሃትን በላያቸው እንዲጭን አምላክን ተማፅኗል፦
ዘሌዋውያን 26፥15-16 ሥርዓቴንም ብትንቁ፥ ትእዛዛቴንም ሁሉ እንዳታደርጉ፥ ቃል ኪዳኔንም እንድታፈርሱ ነፍሳችሁ ፍርዴን ብትጸየፍ፥ *እኔም እንዲህ አደርግባችኋለሁ፤ "ፍርሃትን" בֶּֽהָלָה֙ ፥ ክሳትንም፥ ዓይናችሁንም የሚያፈዝዝ፥ ሰውነታችሁንም የሚያማስን ትኩሳት አወርድባችኋለሁ*፤ ዘራችሁንም በከንቱ ትዘራላችሁ፥ ጠላቶቻችሁ ይበሉታልና።
ዘሌዋውያን 26፥36 በጠላቶቻቸውም ምድሮች ሳሉ ከእናንተ ተለይተው በቀሩት ላይ *በልባቸው ድንጋጤን እሰድድባቸዋለሁ*፤
ኤርሚያስ 49፥5 እነሆ፥ በዙሪያሽ ካሉት ሁሉ ዘንድ *ፍርሃትን አመጣብሻለሁ*፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፤
መዝሙር 9፥20 አቤቱ፥ *ፍርሃትን በላያቸው ጫንባቸው*፤
ትንሽ ቆይታችሁ እግዚአብሔር ሽብርተኛ ነው እንዳትሉ ብቻ፤ ለማንኛውም ነብያችን”ﷺ” እናንተ እንደምታጣምሙት ሳይሆኑ ለዓለማት እዝነት ሆነው የተላኩ የአላህ መልእክተኛ ናቸው፦
21፥107 *ለዓለማትም እዝነት አድርገን እንጅ አልላክንህም*። وَمَا أَرْسَلْنَاكَ إِلَّا رَحْمَةً لِلْعَالَمِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጥያቄዎቻችን!
ኢያኢሮስ የተባለ መኰንን ምንድን ነው ያለው? የማቴዎስ ጸሐፊ፦ "ልጄ አሁን ሞተች" ይለናል።
የማርቆስ ጸሐፊ ደግሞ፦ "ታናሽቱ ልጄ ልትሞት ቀርባለች" ይለናል።
የቱ ነው ትክክል?
A. ልጄ አሁን ሞተች፦
ማቴዎስ 9፥18-19 ይህንም ሲነግራቸው፥ አንድ መኰንን መጥቶ፦ *ልጄ አሁን ሞተች*፤ ነገር ግን መጥተህ እጅህን ጫንባት፥ በሕይወትም ትኖራለች፡ እያለ ሰገደለት። ኢየሱስም ተነሥቶ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ተከተለው።
B. ታናሽቱ ልጄ ልትሞት ቀርባለች፦
ማርቆስ 5፥22-24 ኢያኢሮስ የተባለ ከምኵራብ አለቆች አንዱ መጣ፤ ባየውም ጊዜ በእግሩ ላይ ወደቀና፦ *ታናሽቱ ልጄ ልትሞት ቀርባለችና እንድትድንና በሕይወት እንድትኖር መጥተህ እጅህን ጫንባት*፡ ብሎ አጥብቆ ለመነው። ከእርሱም ጋር ሄደ። ብዙ ሕዝብም ተከተሉት አጋፉትም።
ኢያኢሮስ የተባለ መኰንን የተናገረው "ልጄ አሁን ሞተች" ወይስ "ታናሽቱ ልጄ ልትሞት ቀርባለች"?
የቱ ነው ትክክል?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ኢያኢሮስ የተባለ መኰንን ምንድን ነው ያለው? የማቴዎስ ጸሐፊ፦ "ልጄ አሁን ሞተች" ይለናል።
የማርቆስ ጸሐፊ ደግሞ፦ "ታናሽቱ ልጄ ልትሞት ቀርባለች" ይለናል።
የቱ ነው ትክክል?
A. ልጄ አሁን ሞተች፦
ማቴዎስ 9፥18-19 ይህንም ሲነግራቸው፥ አንድ መኰንን መጥቶ፦ *ልጄ አሁን ሞተች*፤ ነገር ግን መጥተህ እጅህን ጫንባት፥ በሕይወትም ትኖራለች፡ እያለ ሰገደለት። ኢየሱስም ተነሥቶ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ተከተለው።
B. ታናሽቱ ልጄ ልትሞት ቀርባለች፦
ማርቆስ 5፥22-24 ኢያኢሮስ የተባለ ከምኵራብ አለቆች አንዱ መጣ፤ ባየውም ጊዜ በእግሩ ላይ ወደቀና፦ *ታናሽቱ ልጄ ልትሞት ቀርባለችና እንድትድንና በሕይወት እንድትኖር መጥተህ እጅህን ጫንባት*፡ ብሎ አጥብቆ ለመነው። ከእርሱም ጋር ሄደ። ብዙ ሕዝብም ተከተሉት አጋፉትም።
ኢያኢሮስ የተባለ መኰንን የተናገረው "ልጄ አሁን ሞተች" ወይስ "ታናሽቱ ልጄ ልትሞት ቀርባለች"?
የቱ ነው ትክክል?
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
አዲስ ዓመት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፤ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል፤ ነብያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በኢደል አደሐ እና ኢደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
ታዲያ በየዓመቱ ዘመን ሲለወጥ በዐረቦች በሙሐረም፤ በኢትዮጵያ መስከረም፣ በምዕራባውያን ጃኑአሪይ ላይ የሚከበሩ በዓላት እና እንኳን አደረሳችሁ መባባል ቢድዓ እንጂ ከቀደምት ሰለፎች ማለትም ሶሐባህ ወይም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ የተገኘ አይደለም። ኢብኑ ባዝ"ረሒመሁላህ"፦ "በየአዲስ ዓመቱ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት መለዋወጥ ከሰለፉ-ሷሊሕ የተገኘ መሰረት ያለው መኾኑን የምናውቀው አንዳች ነገር የለም፤ ከቁርኣንም ሆነ ከሐዲስ አሊያም ሸሪዓዊ መሠረት እንዳለውም የሚያሳይ ነገር አይታወቅም" ብለዋል።
ስለዚህ አዲስ ዓመትን ጠብቆ ማክበር በቁርኣንና በሐዲስ አሕካሙ ካልተቀመጠ እና አይ የፈለግነውን በዲኑ ላይ እንጨምራለን ከሆነ ቢድዓ ነው፤ ሑክም የአላህ እና የመልክተኛ ብቻና ብቻ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
“ዒድ” عِيد የሚለው ቃል “ዓደ” عَادَ ማለትም “ተመላለሰ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ምልሰት” ማለት ነው፤ ይህ “መደሰቻ” ወይም “በዓል” በየዓመቱ ስለሚመላለስ ይህንን ስያሜ አግኝቷል፤ ነብያችን”ﷺ” የነገሩን ዓመታዊ በዓል ሁለት ብቻና ብቻ ናቸው፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ “አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን። አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፥ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በኢደል አደሐ እና ኢደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
ታዲያ በየዓመቱ ዘመን ሲለወጥ በዐረቦች በሙሐረም፤ በኢትዮጵያ መስከረም፣ በምዕራባውያን ጃኑአሪይ ላይ የሚከበሩ በዓላት እና እንኳን አደረሳችሁ መባባል ቢድዓ እንጂ ከቀደምት ሰለፎች ማለትም ሶሐባህ ወይም ታቢኢይ አሊያም አትባኡ ታቢኢይ የተገኘ አይደለም። ኢብኑ ባዝ"ረሒመሁላህ"፦ "በየአዲስ ዓመቱ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት መለዋወጥ ከሰለፉ-ሷሊሕ የተገኘ መሰረት ያለው መኾኑን የምናውቀው አንዳች ነገር የለም፤ ከቁርኣንም ሆነ ከሐዲስ አሊያም ሸሪዓዊ መሠረት እንዳለውም የሚያሳይ ነገር አይታወቅም" ብለዋል።
ስለዚህ አዲስ ዓመትን ጠብቆ ማክበር በቁርኣንና በሐዲስ አሕካሙ ካልተቀመጠ እና አይ የፈለግነውን በዲኑ ላይ እንጨምራለን ከሆነ ቢድዓ ነው፤ ሑክም የአላህ እና የመልክተኛ ብቻና ብቻ ነው፦
ኢማም ቡኻርይ : መጽሐፍ 53, ሐዲስ 7
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ “ማንኛውም ሰው ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም عَنْ عَائِشَةَ ـ رضى الله عنها ـ قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ أَحْدَثَ فِي أَمْرِنَا هَذَا مَا لَيْسَ فِيهِ فَهُوَ رَدٌّ ”.
ከትእዛዛችን” የሚለው ይሰመርበት። አንድ ነገር ፈርድ ነው፣ ሙስተሐብ ነው፣ ሙባሕ ነው፣ መክሩህ ነው፣ ሐራም ነው ማለት የሚቻለው ከአላህ እና ከመልእክተኛ ትእዛዝ ሲመጣ ብቻና ብቻ ነው፦
3፥32 *አላህን እና መልክተኛውን ታዘዙ*፡፡ ብትሸሹም አላህ ከሓዲዎችን አይወድም» በላቸው፡፡ قُلْ أَطِيعُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ ۖ فَإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْكَافِرِينَ
4፥80 *መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፡፡ ከትእዛዝም የሸሸ ሰው አያሳስብህ*፡፡ በእነርሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አልላክንህምና፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ ۖ وَمَن تَوَلَّىٰ فَمَا أَرْسَلْنَاكَ عَلَيْهِمْ حَفِيظًا
“ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም” የሚለው የነብያችን”ﷺ” ንግግር ይሰመርበት፤ ማንኛውም መመሪያ ቁርአን እና የነብያችን”ﷺ” ሐዲስ ላይ ይገኛል፤ አላህን የሚወድ መልእክተኛውን ይከተላል፤ አላህም፦ “መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፤ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ” ብሎናል፦
3፥31 *በላቸው፡- አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ “ተከተሉኝ*፤ አላህ ይወዳችኋልና፤ ኀጢኣቶቻችሁንም ለእናንተ ይምራልና፤ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው” قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِى يُحْبِبْكُمُ ٱللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَٱللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ ፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ ፡፡
ሙሐረምን ጠብቆ ማክበር ጥሩ ቢድዓ ከሆነ ለምንስ የሌሎችን አዲስ ዓመት አይከበርም? ይህ ደግሞ ዲኑን ያባሻል። አይ ዝንባሌአችን ደስ ያለውን መልካም ነገር በዒባዳህ ላይ እናካትት ማለት ዲኑ ሙሉ ነው የሚለንን አምላካችን አላህን እየተቃረንን ነው፦
5፥3 *ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ*፡፡ ጸጋዬንም በእናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ፡፡ الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِي وَرَضِيتُ لَكُمُ الْإِسْلَامَ دِينًا
“ነፍስያ” نفسيه ማለትም “የራስ ዝንባሌ” ጌታችን የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ነው፤ ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፦
12፥53 ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
6፥164 በላቸው እርሱ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን *ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ቢድዓ፣ ኩርፍ፣ ሽርክ እና ኒፋቅ ምንጫቸው ዝንባሌ ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰርጎ-ገብ የሆኑት ቡድንተኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት መነሻቸው ዝንባሌ ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
አላህ ከነፍሲያ ከሚመጣ ዝንባሌ ጠብቆን፤ እርሱንና መልእክተኛው ባስቀመጡልን ሑክም የምንመራ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
3፥32 *አላህን እና መልክተኛውን ታዘዙ*፡፡ ብትሸሹም አላህ ከሓዲዎችን አይወድም» በላቸው፡፡ قُلْ أَطِيعُوا اللَّهَ وَالرَّسُولَ ۖ فَإِن تَوَلَّوْا فَإِنَّ اللَّهَ لَا يُحِبُّ الْكَافِرِينَ
4፥80 *መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ፡፡ ከትእዛዝም የሸሸ ሰው አያሳስብህ*፡፡ በእነርሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አልላክንህምና፡፡ مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ ۖ وَمَن تَوَلَّىٰ فَمَا أَرْسَلْنَاكَ عَلَيْهِمْ حَفِيظًا
“ከትእዛዛችን ያልሆነ አንድ ነገር ቢፈጥር ተቀባይነት የለውም” የሚለው የነብያችን”ﷺ” ንግግር ይሰመርበት፤ ማንኛውም መመሪያ ቁርአን እና የነብያችን”ﷺ” ሐዲስ ላይ ይገኛል፤ አላህን የሚወድ መልእክተኛውን ይከተላል፤ አላህም፦ “መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፤ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ” ብሎናል፦
3፥31 *በላቸው፡- አላህን የምትወዱ እንደኾናችሁ “ተከተሉኝ*፤ አላህ ይወዳችኋልና፤ ኀጢኣቶቻችሁንም ለእናንተ ይምራልና፤ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው” قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ ٱللَّهَ فَٱتَّبِعُونِى يُحْبِبْكُمُ ٱللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَٱللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ ፡፡
59፥7 *መልክተኛውም የሰጣችሁን ማንኛውንም ነገር ያዙት፡፡ ከእርሱም የከለከላችሁን ነገር ተከልከሉ*፡፡ አላህንም ፍሩ፡፡ አላህ ቅጣተ ብርቱ ነውና وَمَآ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمْ عَنْهُ فَٱنتَهُوا۟ ۚ وَٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ ۖ إِنَّ ٱللَّهَ شَدِيدُ ٱلْعِقَابِ ፡፡
ሙሐረምን ጠብቆ ማክበር ጥሩ ቢድዓ ከሆነ ለምንስ የሌሎችን አዲስ ዓመት አይከበርም? ይህ ደግሞ ዲኑን ያባሻል። አይ ዝንባሌአችን ደስ ያለውን መልካም ነገር በዒባዳህ ላይ እናካትት ማለት ዲኑ ሙሉ ነው የሚለንን አምላካችን አላህን እየተቃረንን ነው፦
5፥3 *ዛሬ ሃይማኖታችሁን ለናንተ ሞላሁላችሁ*፡፡ ጸጋዬንም በእናንተ ላይ ፈጸምኩ፡፡ ለእናንተም ኢስላምን ከሃይማኖት በኩል ወደድኩ፡፡ الْيَوْمَ أَكْمَلْتُ لَكُمْ دِينَكُمْ وَأَتْمَمْتُ عَلَيْكُمْ نِعْمَتِي وَرَضِيتُ لَكُمُ الْإِسْلَامَ دِينًا
“ነፍስያ” نفسيه ማለትም “የራስ ዝንባሌ” ጌታችን የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ነው፤ ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፦
12፥53 ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡ وَمَا أُبَرِّئُ نَفْسِي ۚ إِنَّ النَّفْسَ لَأَمَّارَةٌ بِالسُّوءِ إِلَّا مَا رَحِمَ رَبِّي ۚ إِنَّ رَبِّي غَفُورٌ رَّحِيمٌ
6፥164 በላቸው እርሱ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን *ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም*፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ቢድዓ፣ ኩርፍ፣ ሽርክ እና ኒፋቅ ምንጫቸው ዝንባሌ ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰርጎ-ገብ የሆኑት ቡድንተኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት መነሻቸው ዝንባሌ ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
አላህ ከነፍሲያ ከሚመጣ ዝንባሌ ጠብቆን፤ እርሱንና መልእክተኛው ባስቀመጡልን ሑክም የምንመራ ያድርገን አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኃጢአት ምንድን ነው?
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
ኃጢአት በመፅሐፍ ቅዱስ
መግቢያ
“ኃጢአት” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ሃታት” חַטָּאָה ሲሆን በግሪክ ኮይኔ ደግሞ “ሃማርቲአ” ἁμαρτία ነው፤ ትርገሙም “አለመታዘዝ” “አመፅ” “ኢላማን መሳት” የሚል ነው፤ ስለ ኃጢአት የሚያጠናው ጥናት “ነገረ-ኃጢአት”Hamartiology” ነው፤ ፈጣሪ ህግ ሰጥቶና አሳውቆ ያንን ህግ አለመታዘዝ ” ኃጢአት” ይባላል፤ ኃጢአት ያለ ሕግ ምውት ነው አይሰራም፤ ኃጢአት የሚታወቀው በህግ ነው፤ ያለ ሕግ ኃጢአት አይቆጠርም፦
ሮሜ 3፥20 “ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና”።
ሮሜ 5፥13 ነገር ግን “ሕግ በሌለበት ጊዜ ኃጢአት” አይቈጠርም፤
ሮሜ 7፥7 እንግዲህ ምን እንላለን? “ሕግ ኃጢአት” ነውን? አይደለም፤ ነገር ግን “በሕግ ባይሆን ኃጢአትን ባላወቅሁም” ነበር፤ ሕጉ፦ አትመኝ ባላለ ምኞትን ባላወቅሁም ነበርና። ኃጢአት ግን ምክንያት አግኝቶ ምኞትን ሁሉ “በትእዛዝ ሠራብኝ”፤ “ኃጢአት ያለ ሕግ ምውት” ነውና።
1 ቆሮ 15፥56 የሞት መውጊያ ኃጢአት ነው “”የኃጢአትም ኃይል ሕግ” ነው፤
ነጥብ አንድ
“ኃጢአት በብሉይ ኪዳን”
የጥንቶቹ ሆነ የአሁኖቼ አይሁዳውያን ኃጢአት ማለት አንድ ሰው አድርግ አታድርግ የሚለውን ትዕዛዝን ከሰማበት ጊዜ ጀምሮ አታድግ የተባለውን ማድረጉ፥ አድርግ የተባለው አለማድረጉ ነው ብለው ያምናሉ፤ አንድ ሰው ይህንን ትዕዛዝ ከተላለፈ ኃጢአተኛ ይባላል፤ በዚህ ኃጢአቱ የሚጠየቀው እራሱ እንጂ እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ በሽታ”metabolic diseases” አይደለም፤ ይህንን ብሉይ ኪዳን በአፅንኦት ያሰምርበታል፦
ዘሌ 5፥17 ማናቸውም ሰው “ኃጢአት ቢሠራ”፥ እግዚአብሔርም፦ “አትሥሩ ካላቸው ትእዛዛት” አንዲቱን ቢተላለፍ፥ ባያውቅም፥ ያ ሰው በደለኛ ነው፥ “ኃጢአቱንም” ይሸከማል።
ዘኍልቍ 5፥6 ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው፦ ወንድ ወይም ሴት “የእግዚአብሔርን ትእዛዝ” ይተላለፍ ዘንድ ሰው የሚሠራውን ኃጢአት ቢሠራ፥ በዚያም ሰው ላይ በደል ቢሆን፥ “በሠራው ኃጢአት ይናዘዝ”፤
አባት ለሰራው ኃጢአት ልጅ አይጠየቅም፤ ልጅ ለሰራው ኃጢአት አባት አይጠየቅም፤ በሁሉም በራሱ
ኃጢአት ይጠየቃል ይቀጣል፤ በአይሁዳውያን እሳቤ አዳም ለሰራው ኃጢአት ተጠያቂው እርሱ እራሱ እንጂ ልጆቹ ላይ የተላለፈ በሽታ አይደለም፦
ዘዳግም 24፥16 አባቶች ስለ ልጆች አይገደሉ፥ ልጆችም ስለ አባቶች አይገደሉ፤ “ነገር ግን ሁሉ እያንዳንዱ በኃጢአቱ ይገደል”።
2ኛ ነገሥት 14፥6 በሙሴ ሕግ መጽሐፍም እንደ ተጻፈ፥ እግዚአብሔርም፦ ሁሉ “በኃጢአቱ ይሙት” እንጂ አባቶች በልጆች አይሙቱ፥ ልጆችም በአባቶች አይሙቱ ብሎ እንዳዘዘ የነፍሰ ገዳዮቹን ልጆች አልገደለም።
ሕዝቅኤል 18 20 “ልጅ የአባቱን ኃጢአት አይሸከምም፥ አባትም የልጁን ኃጢአት አይሸከምም”፤
ነጥብ ሁለት
“ኃጢአት በአዲስ ኪዳን”
በብሉይ ኪዳን ኃጢአት በዘር ሃረግ ይመጣል ብሎ ያስተማረ አንድም ነብይ የለም። በአዲስ ኪዳንም ቢሆን ያለው ነብይ ኢየሱስ ነው ይህም ነብይ ኃጢአት በውርስ ከአባት ወደ ልጅ ይተላለፋል ብሎ አላስተማረም፤ ከዚህ ይልቅ ለኢየሱስ ኃጢአት ማለት እርሱ መጥቶ የተናገረውን ትምህርት ማስተባበል እንጂ ሌላ አይደለም፦
ዮሐንስ 15፥22 እኔ መጥቼ “ባልነገርኋቸውስ” “ኃጢአት” ባልሆነባቸውም ነበር፤ አሁን ግን “ለኃጢአታቸው” ምክንያት የላቸውም።
ኃጢአት ማለት ዓመፅ ሲሆን በጎ ለማድረግ አውቆ ለማይሠራው ኃጢአት ይባላል፤ ኃጢአት በዘር ሃረግ የሚመጣ ሳይሆን እያንዳንዱ “በራሱ” ምኞት ሲሳብና ሲታለል ምኞት ፀንሳ የምትወልደው ነገር ነው፦
1 ዮሐ 3፥4 “ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ ዓመፅን ደግሞ ያደርጋል፥ “ኃጢአትም ዓመፅ ነው”።
ያዕቆብ 4፥17 እንግዲህ “በጎ ለማድረግ አውቆ ለማይሠራው ኃጢአት” ነው።
ያዕቆብ 1፥14-15 ነገር ግን እያንዳንዱ “በራሱ” ምኞት ሲሳብና ሲታለል ይፈተናል፤ ከዚህ በኋላ ምኞት ፀንሳ “ኃጢአትን” ትወልዳለች፤
“ኃጢአትን” በውርስ ይተላለፋል የሚለው ትምህርት “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ይባላል፤ ይህን ትምህርት ያስተማረው ነብይ አሊያም ከአስራ ሁለቱ ሃዋርያት መካከል ያለ ሃዋርያ ሳይሆን ጳውሎስ ነው፦
ሮሜ 5:12 ስለዚህ ምክንያት “ኃጢአት በአንድ ሰው” ወደ ዓለም፤
እንደ አውዱ አንድ ሰው የተባለው አዳም ከሆነ ኃጢአት በአዳም ወደ ዓለም የገባው የሚለው ሃረግ ለውርስ ኃጢአት ትምህርት መሰረት ነው፤ ከመነሻው ይህ ንግግር መቼ የአምላክ ቃል ሆነና? ይህ የጳውሎስ ደብዳቤ ነው፤ “መልዕክት” ተብሎ የተቀመጠው የግሪኩ ቃል “ኢፕስትል” ἐπιστολή ሲሆን “ደብዳቤ”letter” ማለት ነው፣ የኣዲስ ኪዳን ትልቁን ጽሁፍ የያዘው የጳውሎስ ደብዳቤዎች ሲሆኑ እነዚህም በቁጥር 14 ናቸው፣ እነዚህ ደብዳበዎች ጳውሎስ ለባለንጀሮቹ፣ ለተማሪዎቹና ለአጥቢያዎች የላከው የግል ሃሳብ እንጂ የፈጣሪ ቃል አይደሉም፣ እነዚህን ደብዳቤዎች እንደ የፈጣሪ ቃል አድርጎ የተቀበለው በ 397 AD የካርቴጅ ጉባኤ ነው፤ ኃጢአት በአዳም ከመጣ ሰይጣን እና መላእክት ኃጢአትን የወረሱት ከአዳም ነውን? ምክንያቱም ሰይጣን እና መላእክት ኃጢአትን እንደሰሩ ስለሚናገር፦
1ዮሐንስ 3፥8 ኃጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው፥ “ዲያብሎስ” ከመጀመሪያ “ኃጢአትን” ያደርጋልና”።
2ኛ ጴጥሮስ 2፥4 እግዚአብሔር “ኃጢአትን ላደረጉ” መላእክት” ሳይራራላቸው ወደ ገሃነም ጥሎ በጨለማ ጉድጓድ ለፍርድ ሊጠበቁ አሳልፎ ከሰጣቸው፤
ኢንሻላህ ይቀጥላል….
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
ኃጢአት በመፅሐፍ ቅዱስ
መግቢያ
“ኃጢአት” የሚለው ቃል በዕብራይስጥ “ሃታት” חַטָּאָה ሲሆን በግሪክ ኮይኔ ደግሞ “ሃማርቲአ” ἁμαρτία ነው፤ ትርገሙም “አለመታዘዝ” “አመፅ” “ኢላማን መሳት” የሚል ነው፤ ስለ ኃጢአት የሚያጠናው ጥናት “ነገረ-ኃጢአት”Hamartiology” ነው፤ ፈጣሪ ህግ ሰጥቶና አሳውቆ ያንን ህግ አለመታዘዝ ” ኃጢአት” ይባላል፤ ኃጢአት ያለ ሕግ ምውት ነው አይሰራም፤ ኃጢአት የሚታወቀው በህግ ነው፤ ያለ ሕግ ኃጢአት አይቆጠርም፦
ሮሜ 3፥20 “ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና”።
ሮሜ 5፥13 ነገር ግን “ሕግ በሌለበት ጊዜ ኃጢአት” አይቈጠርም፤
ሮሜ 7፥7 እንግዲህ ምን እንላለን? “ሕግ ኃጢአት” ነውን? አይደለም፤ ነገር ግን “በሕግ ባይሆን ኃጢአትን ባላወቅሁም” ነበር፤ ሕጉ፦ አትመኝ ባላለ ምኞትን ባላወቅሁም ነበርና። ኃጢአት ግን ምክንያት አግኝቶ ምኞትን ሁሉ “በትእዛዝ ሠራብኝ”፤ “ኃጢአት ያለ ሕግ ምውት” ነውና።
1 ቆሮ 15፥56 የሞት መውጊያ ኃጢአት ነው “”የኃጢአትም ኃይል ሕግ” ነው፤
ነጥብ አንድ
“ኃጢአት በብሉይ ኪዳን”
የጥንቶቹ ሆነ የአሁኖቼ አይሁዳውያን ኃጢአት ማለት አንድ ሰው አድርግ አታድርግ የሚለውን ትዕዛዝን ከሰማበት ጊዜ ጀምሮ አታድግ የተባለውን ማድረጉ፥ አድርግ የተባለው አለማድረጉ ነው ብለው ያምናሉ፤ አንድ ሰው ይህንን ትዕዛዝ ከተላለፈ ኃጢአተኛ ይባላል፤ በዚህ ኃጢአቱ የሚጠየቀው እራሱ እንጂ እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ በሽታ”metabolic diseases” አይደለም፤ ይህንን ብሉይ ኪዳን በአፅንኦት ያሰምርበታል፦
ዘሌ 5፥17 ማናቸውም ሰው “ኃጢአት ቢሠራ”፥ እግዚአብሔርም፦ “አትሥሩ ካላቸው ትእዛዛት” አንዲቱን ቢተላለፍ፥ ባያውቅም፥ ያ ሰው በደለኛ ነው፥ “ኃጢአቱንም” ይሸከማል።
ዘኍልቍ 5፥6 ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው፦ ወንድ ወይም ሴት “የእግዚአብሔርን ትእዛዝ” ይተላለፍ ዘንድ ሰው የሚሠራውን ኃጢአት ቢሠራ፥ በዚያም ሰው ላይ በደል ቢሆን፥ “በሠራው ኃጢአት ይናዘዝ”፤
አባት ለሰራው ኃጢአት ልጅ አይጠየቅም፤ ልጅ ለሰራው ኃጢአት አባት አይጠየቅም፤ በሁሉም በራሱ
ኃጢአት ይጠየቃል ይቀጣል፤ በአይሁዳውያን እሳቤ አዳም ለሰራው ኃጢአት ተጠያቂው እርሱ እራሱ እንጂ ልጆቹ ላይ የተላለፈ በሽታ አይደለም፦
ዘዳግም 24፥16 አባቶች ስለ ልጆች አይገደሉ፥ ልጆችም ስለ አባቶች አይገደሉ፤ “ነገር ግን ሁሉ እያንዳንዱ በኃጢአቱ ይገደል”።
2ኛ ነገሥት 14፥6 በሙሴ ሕግ መጽሐፍም እንደ ተጻፈ፥ እግዚአብሔርም፦ ሁሉ “በኃጢአቱ ይሙት” እንጂ አባቶች በልጆች አይሙቱ፥ ልጆችም በአባቶች አይሙቱ ብሎ እንዳዘዘ የነፍሰ ገዳዮቹን ልጆች አልገደለም።
ሕዝቅኤል 18 20 “ልጅ የአባቱን ኃጢአት አይሸከምም፥ አባትም የልጁን ኃጢአት አይሸከምም”፤
ነጥብ ሁለት
“ኃጢአት በአዲስ ኪዳን”
በብሉይ ኪዳን ኃጢአት በዘር ሃረግ ይመጣል ብሎ ያስተማረ አንድም ነብይ የለም። በአዲስ ኪዳንም ቢሆን ያለው ነብይ ኢየሱስ ነው ይህም ነብይ ኃጢአት በውርስ ከአባት ወደ ልጅ ይተላለፋል ብሎ አላስተማረም፤ ከዚህ ይልቅ ለኢየሱስ ኃጢአት ማለት እርሱ መጥቶ የተናገረውን ትምህርት ማስተባበል እንጂ ሌላ አይደለም፦
ዮሐንስ 15፥22 እኔ መጥቼ “ባልነገርኋቸውስ” “ኃጢአት” ባልሆነባቸውም ነበር፤ አሁን ግን “ለኃጢአታቸው” ምክንያት የላቸውም።
ኃጢአት ማለት ዓመፅ ሲሆን በጎ ለማድረግ አውቆ ለማይሠራው ኃጢአት ይባላል፤ ኃጢአት በዘር ሃረግ የሚመጣ ሳይሆን እያንዳንዱ “በራሱ” ምኞት ሲሳብና ሲታለል ምኞት ፀንሳ የምትወልደው ነገር ነው፦
1 ዮሐ 3፥4 “ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ ዓመፅን ደግሞ ያደርጋል፥ “ኃጢአትም ዓመፅ ነው”።
ያዕቆብ 4፥17 እንግዲህ “በጎ ለማድረግ አውቆ ለማይሠራው ኃጢአት” ነው።
ያዕቆብ 1፥14-15 ነገር ግን እያንዳንዱ “በራሱ” ምኞት ሲሳብና ሲታለል ይፈተናል፤ ከዚህ በኋላ ምኞት ፀንሳ “ኃጢአትን” ትወልዳለች፤
“ኃጢአትን” በውርስ ይተላለፋል የሚለው ትምህርት “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ይባላል፤ ይህን ትምህርት ያስተማረው ነብይ አሊያም ከአስራ ሁለቱ ሃዋርያት መካከል ያለ ሃዋርያ ሳይሆን ጳውሎስ ነው፦
ሮሜ 5:12 ስለዚህ ምክንያት “ኃጢአት በአንድ ሰው” ወደ ዓለም፤
እንደ አውዱ አንድ ሰው የተባለው አዳም ከሆነ ኃጢአት በአዳም ወደ ዓለም የገባው የሚለው ሃረግ ለውርስ ኃጢአት ትምህርት መሰረት ነው፤ ከመነሻው ይህ ንግግር መቼ የአምላክ ቃል ሆነና? ይህ የጳውሎስ ደብዳቤ ነው፤ “መልዕክት” ተብሎ የተቀመጠው የግሪኩ ቃል “ኢፕስትል” ἐπιστολή ሲሆን “ደብዳቤ”letter” ማለት ነው፣ የኣዲስ ኪዳን ትልቁን ጽሁፍ የያዘው የጳውሎስ ደብዳቤዎች ሲሆኑ እነዚህም በቁጥር 14 ናቸው፣ እነዚህ ደብዳበዎች ጳውሎስ ለባለንጀሮቹ፣ ለተማሪዎቹና ለአጥቢያዎች የላከው የግል ሃሳብ እንጂ የፈጣሪ ቃል አይደሉም፣ እነዚህን ደብዳቤዎች እንደ የፈጣሪ ቃል አድርጎ የተቀበለው በ 397 AD የካርቴጅ ጉባኤ ነው፤ ኃጢአት በአዳም ከመጣ ሰይጣን እና መላእክት ኃጢአትን የወረሱት ከአዳም ነውን? ምክንያቱም ሰይጣን እና መላእክት ኃጢአትን እንደሰሩ ስለሚናገር፦
1ዮሐንስ 3፥8 ኃጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው፥ “ዲያብሎስ” ከመጀመሪያ “ኃጢአትን” ያደርጋልና”።
2ኛ ጴጥሮስ 2፥4 እግዚአብሔር “ኃጢአትን ላደረጉ” መላእክት” ሳይራራላቸው ወደ ገሃነም ጥሎ በጨለማ ጉድጓድ ለፍርድ ሊጠበቁ አሳልፎ ከሰጣቸው፤
ኢንሻላህ ይቀጥላል….
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኃጢአት ምንድን ነው?
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
ኃጢአት በቁርአን
መግቢያ
“ኃጢአት” ማለት በቁርአን አበሳ፣ አመፅ፣ አለመታዘዝ፤ ወንጀል፣ ጥፋት ተብሎ የተቀመጠው ቃል ለማመልከት እንደየ አውዱ በተለያየ ስም መጥቷል፦
“ዘንብ” ذَنب
3፥16 እነርሱም እነዚያ፡- «ጌታችን ሆይ! እኛ አመንን “ኀጢአቶቻችንንም” ذُنُوبَنَا ለእኛ ማር፤ የእሳትንም ቅጣት ጠብቀን» የሚሉ ናቸው፡፡
“ኢሥም” إِثْم
2:219 አእምሮን ከሚቃወም መጠጥና ከቁማር ይጠይቁሃል፡፡ «በሁለቱም ውስጥ ታላቅ ኃጢኣት إِثْمٌ እና ለሰዎች ጥቅሞች አሉባቸው፡፡ ግን ኃጢኣታቸው وَإِثْمُهُمَا ከጥቅማቸው በጣም ትልቅ ነው» በላቸው፡፡
“ኸጢዓ” خَطِيٓـَٔة
112 ኀጢአትን ወይም አበሳን የሚሠራም ሰው፣ ከዚያም በርሱ ንጹሕን ሰው የሚሰድብ፣ ቅጥፈትንና ግልፅ አበሳን በቁርጥ ተሸከመ።
“ጁናህ” جُنَاح
4:24 ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ “ኃጢያት” جُنَاحَ የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና።
“አጅረሙ” أَجْرَمُ
83፥29 እነዚያ “ያምመጹት” أَجْرَمُوا۟ በእነዚያ ባመኑት በእርግጥ ይስቁ ነበሩ፡፡
ኃጢአት ከቅጣት፣ ከፍትህ፣ ከሰው አቅም እና ከምህረት ጋር ያለውን መስተጋብር ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ኃጢአት እና ቅጣት”
ኃጢአት የሚባለው አላህ አድርግ ወይም አታድርግ የሚለውን ትእዛዝ መተላለፍ ሲሆን ይህን ትእዛን በመልእክተኛው በኩል አንድ ሰው መልእክቱ ካልደረሰው አይቀጣም፦
17:15 መልክተኛንም እስከምንልክ ድረስ “የምንቀጣ አይደለንም”።
አንድ ሰው የአላህን መልእክት ሰምቶ እራሱ በሰራው አበሳ ይቀጣል፦
6:120 የኃጢአትንም الْإِثْمِ ግልጹንም ድብቁንም ተውዉ፡፡ እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ፤ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ “ይቀጣሉ”፡፡
ነጥብ ሁለት
“ኃጢአት እና ተሸካሚ ነፍስ”
በቁርአን እስተምህሮት ውስጥ እንደ ክርስትናው “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ማለትም እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለም፤ ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም፤ ይህን ነጥብ አምላካችን አላህ እንዲህ ይነግረናል፦
17:15 የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፤ የተሳሳተም ሰው፣ የሚሳሳተው ጉዳቱ በርሷ ላይ ነው፤ “ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም”፤
53:38 እርሱም “ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም”።
35:18 “ኀጢአትን ተሸካሚም ነፍስ የሌላዋን ሸክም አትሸከምም”፤
39:7 “ማንኛይቱም ኀጢአትን ተሸካሚ ነፍስ፣ የሌላይቱን ኃጢያት አትሸከምም”፤ ከዚያም መመለሻችሁ ወደ ጌታችሁ ነው፤ ትሠሩት የነበራችሁትንም ይነግራችኋል፤ እርሱ በልቦች ውስጥ ያሉትን ዐዋቂ ነውና።
6:164 “ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ሸክም ኃጢአት አትሸከምም”፡፡ ከዚያም መመለሻችሁ ወደ ጌታችሁ ነው፡፡ ወዲያውም በእርሱ ትለያዩበት የነበራችሁትን ሁሉ ይነገራችኋል፡፡»
ነጥብ ሶስት
“ነፍስ እና ችሎታዋ”
የዓለማቱ ጌታ አላህ ሰውን ይህን አድርግ ይህን አታድርግ ብሎ ቢያዘውም ጥቅሙና ጉዳቱ ለታዛዡ ሰው እንጂ ለአዛዡ ለአላህ ምንም ተፅእኖ የለውም፤ ምክንያቱም አላህ ተብቃቂ ሲሆን ፍጡራን ደግሞ የአላህ ጥገኛ ሆነው ከጃዮች ናቸው፤ አላህ የሚያዘን አድርጉ በማለት እራሳችን እንድንጠቀምና አታድርጉ በማለት እንዳንጎዳ ነው፤ አድርጉና አታድርጉ ያለን ከነፍሳችን አቅም በላይ ሳይሆን ለነፍስ ችሎታ ተመጣጣኝ ብቻ ነው፦
7:42 እነዚያም ያመኑና መልካሞችን የሰሩ “ነፍስን ችሎታዋን እንጂ አናስገድድምና”፤
2:286 አላህ “ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም”፡፤ ለርስዋ የሠራችው አላት፤ በእርስዋም ላይ ያፈራችው ኀጢአት አለባት፡፡
6:152 ስፍርንና ሚዛንንም በትክክሉ ሙሉ፡፤ “ነፍስን ችሎታዋን እንጂ አናስገድድም”፡፡
23:62 “ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም”፡፤ እኛም ዘንድ በእውነት የሚናገር መጽሐፍ አልለ፡፡ እነርሱም አይበደሉም፡፡
ነጥብ አራት
“ኀጢአት እና መጠኑ”
ኀጢአት በቁርአን ታላላቅ ኃጢያቶች እና ታናናሽ ኃጢያቶች ተብለው ይከፈላሉ፤ ታላላቅ ኃጢያቶች የሚባሉት፦ ሽርክ፣ ዚና፣ አራጣ፣ ሌብነት፣ መግደል፣ ቁማር ወዘተ ወደ 70 የሚደርሱ የመሳሰሉት ሲሆኑ ታናናሽ ኃጢያቶች ደግሞ ከዚያ ወዲህ ያሉት ናቸው፦
53፥32 እነዚያ የኃጢያትን الْإِثْمِ “ታላላቆችና” አስጠያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፤ ግን ትናንሾቹ የሚማሩ ናቸው። ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና፤
4፥31 ከእርሱ ከተከለከላችሁት “ታላላቆቹን” ብትርቁ “ትናንሾቹን” “ኃጢአቶቻችሁን” ከናንተ እናብሳለን፤
42፥37 ለነዚያም “የኀጢያትን” الْإِثْمِ “ታላላቆችና” ጠያፎችን የሚርቁ በተቆጡም ጊዜ እነርሱ የሚምሩ ለሆኑት።
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
ኃጢአት በቁርአን
መግቢያ
“ኃጢአት” ማለት በቁርአን አበሳ፣ አመፅ፣ አለመታዘዝ፤ ወንጀል፣ ጥፋት ተብሎ የተቀመጠው ቃል ለማመልከት እንደየ አውዱ በተለያየ ስም መጥቷል፦
“ዘንብ” ذَنب
3፥16 እነርሱም እነዚያ፡- «ጌታችን ሆይ! እኛ አመንን “ኀጢአቶቻችንንም” ذُنُوبَنَا ለእኛ ማር፤ የእሳትንም ቅጣት ጠብቀን» የሚሉ ናቸው፡፡
“ኢሥም” إِثْم
2:219 አእምሮን ከሚቃወም መጠጥና ከቁማር ይጠይቁሃል፡፡ «በሁለቱም ውስጥ ታላቅ ኃጢኣት إِثْمٌ እና ለሰዎች ጥቅሞች አሉባቸው፡፡ ግን ኃጢኣታቸው وَإِثْمُهُمَا ከጥቅማቸው በጣም ትልቅ ነው» በላቸው፡፡
“ኸጢዓ” خَطِيٓـَٔة
112 ኀጢአትን ወይም አበሳን የሚሠራም ሰው፣ ከዚያም በርሱ ንጹሕን ሰው የሚሰድብ፣ ቅጥፈትንና ግልፅ አበሳን በቁርጥ ተሸከመ።
“ጁናህ” جُنَاح
4:24 ከመወሰንም በኋላ በተዋደዳችሁበት ነገር በእናንተ ላይ “ኃጢያት” جُنَاحَ የለም። አላህ ዐዋቂ ጥበበኛ ነውና።
“አጅረሙ” أَجْرَمُ
83፥29 እነዚያ “ያምመጹት” أَجْرَمُوا۟ በእነዚያ ባመኑት በእርግጥ ይስቁ ነበሩ፡፡
ኃጢአት ከቅጣት፣ ከፍትህ፣ ከሰው አቅም እና ከምህረት ጋር ያለውን መስተጋብር ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ኃጢአት እና ቅጣት”
ኃጢአት የሚባለው አላህ አድርግ ወይም አታድርግ የሚለውን ትእዛዝ መተላለፍ ሲሆን ይህን ትእዛን በመልእክተኛው በኩል አንድ ሰው መልእክቱ ካልደረሰው አይቀጣም፦
17:15 መልክተኛንም እስከምንልክ ድረስ “የምንቀጣ አይደለንም”።
አንድ ሰው የአላህን መልእክት ሰምቶ እራሱ በሰራው አበሳ ይቀጣል፦
6:120 የኃጢአትንም الْإِثْمِ ግልጹንም ድብቁንም ተውዉ፡፡ እነዚያ ኃጢአትን የሚሠሩ፤ ይሠሩት በነበሩት ነገር በእርግጥ “ይቀጣሉ”፡፡
ነጥብ ሁለት
“ኃጢአት እና ተሸካሚ ነፍስ”
በቁርአን እስተምህሮት ውስጥ እንደ ክርስትናው “ጥንተ-ተአብሶ”Original sin” ማለትም እንደ ስኳርና ሳይነስ ለትውልድ በዘር የሚተላለፍ ኃጢአት የለም፤ ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም፤ ይህን ነጥብ አምላካችን አላህ እንዲህ ይነግረናል፦
17:15 የተመራ ሰው የሚመራው ለራሱ ብቻ ነው፤ የተሳሳተም ሰው፣ የሚሳሳተው ጉዳቱ በርሷ ላይ ነው፤ “ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ኃጢአት አትሸከምም”፤
53:38 እርሱም “ኃጢአት ተሸካሚ ነፍስ የሌላይቱን ነፍስ ኃጢአት አትሸከምም”።
35:18 “ኀጢአትን ተሸካሚም ነፍስ የሌላዋን ሸክም አትሸከምም”፤
39:7 “ማንኛይቱም ኀጢአትን ተሸካሚ ነፍስ፣ የሌላይቱን ኃጢያት አትሸከምም”፤ ከዚያም መመለሻችሁ ወደ ጌታችሁ ነው፤ ትሠሩት የነበራችሁትንም ይነግራችኋል፤ እርሱ በልቦች ውስጥ ያሉትን ዐዋቂ ነውና።
6:164 “ተሸካሚም ነፍስ የሌላይቱን ሸክም ኃጢአት አትሸከምም”፡፡ ከዚያም መመለሻችሁ ወደ ጌታችሁ ነው፡፡ ወዲያውም በእርሱ ትለያዩበት የነበራችሁትን ሁሉ ይነገራችኋል፡፡»
ነጥብ ሶስት
“ነፍስ እና ችሎታዋ”
የዓለማቱ ጌታ አላህ ሰውን ይህን አድርግ ይህን አታድርግ ብሎ ቢያዘውም ጥቅሙና ጉዳቱ ለታዛዡ ሰው እንጂ ለአዛዡ ለአላህ ምንም ተፅእኖ የለውም፤ ምክንያቱም አላህ ተብቃቂ ሲሆን ፍጡራን ደግሞ የአላህ ጥገኛ ሆነው ከጃዮች ናቸው፤ አላህ የሚያዘን አድርጉ በማለት እራሳችን እንድንጠቀምና አታድርጉ በማለት እንዳንጎዳ ነው፤ አድርጉና አታድርጉ ያለን ከነፍሳችን አቅም በላይ ሳይሆን ለነፍስ ችሎታ ተመጣጣኝ ብቻ ነው፦
7:42 እነዚያም ያመኑና መልካሞችን የሰሩ “ነፍስን ችሎታዋን እንጂ አናስገድድምና”፤
2:286 አላህ “ነፍስን ከችሎታዋ በላይ አያስገድዳትም”፡፤ ለርስዋ የሠራችው አላት፤ በእርስዋም ላይ ያፈራችው ኀጢአት አለባት፡፡
6:152 ስፍርንና ሚዛንንም በትክክሉ ሙሉ፡፤ “ነፍስን ችሎታዋን እንጂ አናስገድድም”፡፡
23:62 “ማንኛይቱንም ነፍስ ችሎታዋን እንጂ አናስገድዳትም”፡፤ እኛም ዘንድ በእውነት የሚናገር መጽሐፍ አልለ፡፡ እነርሱም አይበደሉም፡፡
ነጥብ አራት
“ኀጢአት እና መጠኑ”
ኀጢአት በቁርአን ታላላቅ ኃጢያቶች እና ታናናሽ ኃጢያቶች ተብለው ይከፈላሉ፤ ታላላቅ ኃጢያቶች የሚባሉት፦ ሽርክ፣ ዚና፣ አራጣ፣ ሌብነት፣ መግደል፣ ቁማር ወዘተ ወደ 70 የሚደርሱ የመሳሰሉት ሲሆኑ ታናናሽ ኃጢያቶች ደግሞ ከዚያ ወዲህ ያሉት ናቸው፦
53፥32 እነዚያ የኃጢያትን الْإِثْمِ “ታላላቆችና” አስጠያፊዎቹን የሚርቁ ናቸው፤ ግን ትናንሾቹ የሚማሩ ናቸው። ጌታህ ምሕረተ ሰፊ ነውና፤
4፥31 ከእርሱ ከተከለከላችሁት “ታላላቆቹን” ብትርቁ “ትናንሾቹን” “ኃጢአቶቻችሁን” ከናንተ እናብሳለን፤
42፥37 ለነዚያም “የኀጢያትን” الْإِثْمِ “ታላላቆችና” ጠያፎችን የሚርቁ በተቆጡም ጊዜ እነርሱ የሚምሩ ለሆኑት።
ነጥብ አምስት
“ኀጢአት እና ምህረት”
አንድ ሰው በዱኒያ እያለ ማንኛውንም አጢያት ሰርቶ ነገር ግን በተውበት ወደ አላህ ቢመለስ ይቅር ይባላል፦
39:53 በላቸው «እናንተ በነፍሶቻችሁ ላይ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፡፡ አላህ “ኃጢኣቶችን በሙሉ” جَمِيعًا ይምራልና፡፡ እነሆ እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውና፡፡ «ቅጣቱም ወደ እናንተ ከመምጣቱና ከዚያም የማትርረዱ ከመኾናችሁ በፊት ወደ ጌታችሁ በመጸጸት ተመለሱ፡፡ ለእርሱም ታዘዙ፡፡
“ጀሚኣ” جَمِيعًا “በሙሉ” የሚለው ቃል ይሰመርበት፣ ይህ ቃል ያገለገለው ሰው በዚህ ዓለም ቆይታው መሆኑን የምንረዳው ጥቅሱ ላይ “ቅጣቱም ወደ እናንተ ከመምጣቱና ከዚያም የማትርረዱ ከመኾናችሁ በፊት” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፣ ይህም ሃይለ-ቃል ሰው በሞት ላይ ከመሆኑ በፊት በተውበት ከልቡ ከተመለሰ አላህ ኃጢኣቶችን በሙሉ ይምራል፣ ለዛ ነው አውዱ ላይ “ወደ ጌታችሁ በመጸጸት ተመለሱ”የሚል ሃይለ-ቃል ያለው፣ አላህ ብዙ ቦታ ላይ ከአጢያት በኋላ የሚኖረውን ምህረት ለመግለጽ “ከዚያም” ተጸጽቶ ብሎ ይናገራል፦
4:110 መጥፎም የሚሠራ ሰው ወይንም ነፍሱን የሚበድል “ከዚያም” ተጸጽቶ አላህን ምሕረት የሚለምን አላህን መሐሪ አዛኝ ሆኖ ያገኘዋል።
አንድ ሰው በአላህ ላይ ጣኦትን አጋርቶ ነገር ግን በተውበት ከተመለሰ ከአላህ ምህረትን ያገኛል፣ ይህን የእስራኤል ልጆች ማየት ይቻላል፣ የእስራኤል ልጆች በምድረ በዳ በአላህ ላይ ወይፈንን አጋርተው ከዚያም ወደ አላህ በተውበት ሲመለሱ ይቅር ብሏቸዋል፦
7:152-153 እነዚያ ወይፈኑን አምላክ አድርገው የያዙ፣ ከጌታቸው ዘንድ ቁጣ፤ ከቅርቢቱም ሕይወት ውርደት በእርግጥ ያገኛቸዋል፤ እንዲሁም ቀጣፊዎችን እንቀጣለን። “እነዚያም” وَالَّذِينَ ኃጢአቶችን የሠሩ ከዚያም “ከእርሷ” بَعْدِهَا በኋላ የተጸጸቱ፣ ያመኑም ጌታህ ከርሷ በኋላ በእርግጥ መሐሪ አዛኝ ነው።
“አልለዚነ” الَّذِينَ “እነዚያም” ከሚለው አንጻራዊ ተውላጠ-ስም በፊት መነሻ ላይ “ወ” وَ የሚል ሃርፉል ዓጥፍ ማለትም አያያዥ መስተጻምር ይጠቀማል፣ ያ ማለት “እነዚያም” የተባሉት ወይፈኑን አምላክ አድርገው የያዙት ሰዎች መሆናቸውን እንረዳለን ማለት ነው፣ በተለይ “በዲሃ” بَعْدِهَا “እርሷ” ተብላ የተጠቀሰችው አገናዛቢ ተውላጠ-ስም ከላይ የተጠቀሰውን የአጢያት ድርጊት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፣ ከዚያም ድርጊታቸው የተጸጸቱትን አላህ ይቅር ብሏቸዋል፦
4:153 ከመጡዋቸው በኋላ ወይፈኑን አምላክ አድርገው ያዙ፤ ከዚያም “ይቅር አልን”።
ነገር ግን አንድ ሰው ካጋራ በኋላ ምህረት የሚያገኘው በህይወት ዘመን ቆይታው እንጂ ሞት በመጣበት ጊዜ አሊያም ከኃዲዎች ሆነው ለሚሞቱ አይደለም፦
4:17 ፀፀትን መቀበል በአላህ ላይ የሚገባው ለነዚያ ኀጢአትን በስሕተት ለሚሠሩና ከዚያም “ከቅርብ ጊዜ” ለሚጸጸቱት ብቻ ነው። እነዚያንም አላህ በነርሱ ላይ ጸጸትን ይቀበላል።
4:18 ጸጸትንም መቀበል ለነዚያ ኃጢያቶችን ለሚሠሩ፣ አንዳቸውንም “ሞት በመጣበት ጊዜ” እኔ አሁን ተጸጸትኩ ለሚልና ለነዚያም እነርሱ ከኃዲዎች ሆነው ለሚሞቱ አይደለችም። እነዚያ ለነሱ አሳማሚ ቅጣት አዘጋጅተናል።
የተውበት በሩ ከመዘጋቱ በፊት ሁላችንም በንስሃ ወደ አላህ እንመለስ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ኀጢአት እና ምህረት”
አንድ ሰው በዱኒያ እያለ ማንኛውንም አጢያት ሰርቶ ነገር ግን በተውበት ወደ አላህ ቢመለስ ይቅር ይባላል፦
39:53 በላቸው «እናንተ በነፍሶቻችሁ ላይ ድንበር ያለፋችሁ ባሮቼ ሆይ! ከአላህ እዝነት ተስፋ አትቁረጡ፡፡ አላህ “ኃጢኣቶችን በሙሉ” جَمِيعًا ይምራልና፡፡ እነሆ እርሱ መሓሪው አዛኙ ነውና፡፡ «ቅጣቱም ወደ እናንተ ከመምጣቱና ከዚያም የማትርረዱ ከመኾናችሁ በፊት ወደ ጌታችሁ በመጸጸት ተመለሱ፡፡ ለእርሱም ታዘዙ፡፡
“ጀሚኣ” جَمِيعًا “በሙሉ” የሚለው ቃል ይሰመርበት፣ ይህ ቃል ያገለገለው ሰው በዚህ ዓለም ቆይታው መሆኑን የምንረዳው ጥቅሱ ላይ “ቅጣቱም ወደ እናንተ ከመምጣቱና ከዚያም የማትርረዱ ከመኾናችሁ በፊት” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፣ ይህም ሃይለ-ቃል ሰው በሞት ላይ ከመሆኑ በፊት በተውበት ከልቡ ከተመለሰ አላህ ኃጢኣቶችን በሙሉ ይምራል፣ ለዛ ነው አውዱ ላይ “ወደ ጌታችሁ በመጸጸት ተመለሱ”የሚል ሃይለ-ቃል ያለው፣ አላህ ብዙ ቦታ ላይ ከአጢያት በኋላ የሚኖረውን ምህረት ለመግለጽ “ከዚያም” ተጸጽቶ ብሎ ይናገራል፦
4:110 መጥፎም የሚሠራ ሰው ወይንም ነፍሱን የሚበድል “ከዚያም” ተጸጽቶ አላህን ምሕረት የሚለምን አላህን መሐሪ አዛኝ ሆኖ ያገኘዋል።
አንድ ሰው በአላህ ላይ ጣኦትን አጋርቶ ነገር ግን በተውበት ከተመለሰ ከአላህ ምህረትን ያገኛል፣ ይህን የእስራኤል ልጆች ማየት ይቻላል፣ የእስራኤል ልጆች በምድረ በዳ በአላህ ላይ ወይፈንን አጋርተው ከዚያም ወደ አላህ በተውበት ሲመለሱ ይቅር ብሏቸዋል፦
7:152-153 እነዚያ ወይፈኑን አምላክ አድርገው የያዙ፣ ከጌታቸው ዘንድ ቁጣ፤ ከቅርቢቱም ሕይወት ውርደት በእርግጥ ያገኛቸዋል፤ እንዲሁም ቀጣፊዎችን እንቀጣለን። “እነዚያም” وَالَّذِينَ ኃጢአቶችን የሠሩ ከዚያም “ከእርሷ” بَعْدِهَا በኋላ የተጸጸቱ፣ ያመኑም ጌታህ ከርሷ በኋላ በእርግጥ መሐሪ አዛኝ ነው።
“አልለዚነ” الَّذِينَ “እነዚያም” ከሚለው አንጻራዊ ተውላጠ-ስም በፊት መነሻ ላይ “ወ” وَ የሚል ሃርፉል ዓጥፍ ማለትም አያያዥ መስተጻምር ይጠቀማል፣ ያ ማለት “እነዚያም” የተባሉት ወይፈኑን አምላክ አድርገው የያዙት ሰዎች መሆናቸውን እንረዳለን ማለት ነው፣ በተለይ “በዲሃ” بَعْدِهَا “እርሷ” ተብላ የተጠቀሰችው አገናዛቢ ተውላጠ-ስም ከላይ የተጠቀሰውን የአጢያት ድርጊት ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፣ ከዚያም ድርጊታቸው የተጸጸቱትን አላህ ይቅር ብሏቸዋል፦
4:153 ከመጡዋቸው በኋላ ወይፈኑን አምላክ አድርገው ያዙ፤ ከዚያም “ይቅር አልን”።
ነገር ግን አንድ ሰው ካጋራ በኋላ ምህረት የሚያገኘው በህይወት ዘመን ቆይታው እንጂ ሞት በመጣበት ጊዜ አሊያም ከኃዲዎች ሆነው ለሚሞቱ አይደለም፦
4:17 ፀፀትን መቀበል በአላህ ላይ የሚገባው ለነዚያ ኀጢአትን በስሕተት ለሚሠሩና ከዚያም “ከቅርብ ጊዜ” ለሚጸጸቱት ብቻ ነው። እነዚያንም አላህ በነርሱ ላይ ጸጸትን ይቀበላል።
4:18 ጸጸትንም መቀበል ለነዚያ ኃጢያቶችን ለሚሠሩ፣ አንዳቸውንም “ሞት በመጣበት ጊዜ” እኔ አሁን ተጸጸትኩ ለሚልና ለነዚያም እነርሱ ከኃዲዎች ሆነው ለሚሞቱ አይደለችም። እነዚያ ለነሱ አሳማሚ ቅጣት አዘጋጅተናል።
የተውበት በሩ ከመዘጋቱ በፊት ሁላችንም በንስሃ ወደ አላህ እንመለስ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ሞት
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
67፥2 ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን *”ሊፈትናችሁ ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው”*፡፡ እርሱም አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡ ٱلَّذِى خَلَقَ ٱلْمَوْتَ وَٱلْحَيَوٰةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًۭا ۚ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْغَفُورُ
1. ሞት በባይብል
በባይብል “ሞት” ተፈጥሮአዊ፣ መንፈሳዊ እና ምሳሌአዊ ሆነው ቀርበዋል፦
ነጥብ አንድ
“ተፈጥሮአዊ ሞት”
“ተፈጥሮአዊ ሞት” አምላክ ባስቀመጠው የጊዜ ሂደት ውስጥ ውልደትና ሞት ውብ የሆኑ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታዎች ናቸው፦
መክብብ 3፥1 ለሁሉ ዘመን አለው፥ *”ከሰማይ በታችም ለሆነ ነገር ሁሉ ጊዜ አለው”*።
መክብብ 3፥2 *”ለመወለድ ጊዜ አለው፥ ለመሞትም ጊዜ”* አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፥ የተተከለውንም ለመንቀል ጊዜ አለው፥
መክብብ 3፥11 *”ነገርን ሁሉ በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው”*፤
ለሁሉም ጊዜ አለው፣ ለሞትም ጊዜ አለው፤ ጊዜው ሲደርስ ሁሉም ሰው በተጻፈው የቀደመው የመለኮት ዕውቀቱ ይሞታል፦
መክብብ 7፥17 እጅግ ክፉ አትሁን፥ እልከኛም አትሁን፥ *”ጊዜህ ሳይደርስ እንዳትሞት”*።
መዝሙር 139፥16 ያልተሠራ አካሌን ዓይኖችህ አዩኝ፤ *”የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይኖር በመጽሐፍህ ተጻፉ”* ።
ትውልድ በመወለድ ይመጣል በሞት ይሄዳል፤ ብዙ ተባዙ የሚለው መዋለድ ተፈጥሮአዊ እንደሆነ ሁሉ ሞትም ተፈጥሮአዊ ሂደት ነው፤ ምድርም ቋሚ ሆና ለሁሉም ነዋሪዋቿ የሞትና የህይወት ስፍራ ናት፦
መክብብ 1፥4 *”ትውልድ ይሄዳል፥ ትውልድም ይመጣል”*፤ ምድር ግን ለዘላለም ነው።
ዘፍጥረት 1፥28 እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው፦ *”ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት”*፥
መዝሙር 115፥16 የሰማያት ሰማይ ለእግዚአብሔር ነው፤ *”ምድርን ግን ለሰው ልጆች ሰጣት”*።
ሴል እራሱ አንዱ ሲሞት ሌላው በሚተካ ኡደት ህይወት ይቀጥላል ከዚያ ይሞታል፤ ይህ በእፅዋት፣ እንስሳት እና በሰው ላይ የተቀመጠ የተፈጥሮ ሕግ ነው፦
መክብብ 3፥19-20 *”የሰው ልጆችና የእንስሳ እድል ፈንታ አንድ ነው፤ ድርሻቸውም ትክክል ነው፤ አንዱ እንደሚሞት ሌላውም እንዲሁ ይሞታል፤ የሁሉም እስትንፋስ አንድ ነው”*፤ ሁሉም ከንቱ ነውና ሰው ከእንስሳ ብልጫ የለውም፤ *”ሁሉ ወደ አንድ ቦታ ይሄዳል፤ ሁሉ ከአፈር ነው ሁሉም ወደ አፈር ይመለሳል”*።
ሰው፣ እንስሳ እና እፅዋት ህይወት እንዳላቸው ሁሉ ሞት አላቸው። ሞት እንደ ጳውሎስ አስተምህሮት በአዳም ነው የገባው ካለን እንስሳት እና እፅዋት በምን ወንጀላቸው ነው የሌላ ወንጅል ገፈት ቀማሽ የሚሆኑት?
ሮሜ 5:12 ስለዚህ ምክንያት *”ኃጢአት በአንድ ሰው ወደ ዓለም ገባ በኃጢአትም ሞት”*፥ እንደዚሁም ሁሉ ኃጢአትን ስላደረጉ *”ሞት ለሰው ሁሉ ደረሰ”*፤”
1ኛ ቆሮ 15፥22 “ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ” እንዲሁ *”ሁሉ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉና”*።
ሁሉም በአዳም ከሞተ እንስሳትና እፅዋትስ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉናን? ሞት በአዳም ያለምርጫቸው ከተቀበሉ ለምን ሁሉም ያለምርጫው ህይወት አያገኙም? ህይወት የሚሰጠው፣ ሩህን በማውጣት የሚያሞት እና ከመቃብር የሚያወጣው ፈጣሪ ነው፦
1ኛ ሳሙኤል 2:6 እግዚአብሔር *”ይገድላል ያድናልም፤ ወደ ሲኦል ያወርዳል፥ ያወጣል”*።
ዘዳግም 32፥39፤ አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ፥ ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ እዩ፤ *እኔ እገድላለሁ፥ አድንማለሁ*፤
መዝሙር 89:48 *”ሕያው ሆኖ የሚኖር፥ ሞትንስ የማያይ ማን ነው?”* ነፍሱንስ ከሲኦል እጅ የሚያድን ማን ነው?
መዝሙር 104፥29 ፊትህን ስትሰውር ይደነግጣሉ፤ *”ነፍሳቸውን ታወጣለህ ይሞታሉም፥ ወደ አፈራቸውም ይመለሳሉ”*።
ክፍል አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
67፥2 ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን *”ሊፈትናችሁ ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው”*፡፡ እርሱም አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡ ٱلَّذِى خَلَقَ ٱلْمَوْتَ وَٱلْحَيَوٰةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًۭا ۚ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْغَفُورُ
1. ሞት በባይብል
በባይብል “ሞት” ተፈጥሮአዊ፣ መንፈሳዊ እና ምሳሌአዊ ሆነው ቀርበዋል፦
ነጥብ አንድ
“ተፈጥሮአዊ ሞት”
“ተፈጥሮአዊ ሞት” አምላክ ባስቀመጠው የጊዜ ሂደት ውስጥ ውልደትና ሞት ውብ የሆኑ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታዎች ናቸው፦
መክብብ 3፥1 ለሁሉ ዘመን አለው፥ *”ከሰማይ በታችም ለሆነ ነገር ሁሉ ጊዜ አለው”*።
መክብብ 3፥2 *”ለመወለድ ጊዜ አለው፥ ለመሞትም ጊዜ”* አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፥ የተተከለውንም ለመንቀል ጊዜ አለው፥
መክብብ 3፥11 *”ነገርን ሁሉ በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው”*፤
ለሁሉም ጊዜ አለው፣ ለሞትም ጊዜ አለው፤ ጊዜው ሲደርስ ሁሉም ሰው በተጻፈው የቀደመው የመለኮት ዕውቀቱ ይሞታል፦
መክብብ 7፥17 እጅግ ክፉ አትሁን፥ እልከኛም አትሁን፥ *”ጊዜህ ሳይደርስ እንዳትሞት”*።
መዝሙር 139፥16 ያልተሠራ አካሌን ዓይኖችህ አዩኝ፤ *”የተፈጠሩ ቀኖቼ ሁሉ አንድ ስንኳ ሳይኖር በመጽሐፍህ ተጻፉ”* ።
ትውልድ በመወለድ ይመጣል በሞት ይሄዳል፤ ብዙ ተባዙ የሚለው መዋለድ ተፈጥሮአዊ እንደሆነ ሁሉ ሞትም ተፈጥሮአዊ ሂደት ነው፤ ምድርም ቋሚ ሆና ለሁሉም ነዋሪዋቿ የሞትና የህይወት ስፍራ ናት፦
መክብብ 1፥4 *”ትውልድ ይሄዳል፥ ትውልድም ይመጣል”*፤ ምድር ግን ለዘላለም ነው።
ዘፍጥረት 1፥28 እግዚአብሔርም ባረካቸው፥ እንዲህም አላቸው፦ *”ብዙ፥ ተባዙ፥ ምድርንም ሙሉአት”*፥
መዝሙር 115፥16 የሰማያት ሰማይ ለእግዚአብሔር ነው፤ *”ምድርን ግን ለሰው ልጆች ሰጣት”*።
ሴል እራሱ አንዱ ሲሞት ሌላው በሚተካ ኡደት ህይወት ይቀጥላል ከዚያ ይሞታል፤ ይህ በእፅዋት፣ እንስሳት እና በሰው ላይ የተቀመጠ የተፈጥሮ ሕግ ነው፦
መክብብ 3፥19-20 *”የሰው ልጆችና የእንስሳ እድል ፈንታ አንድ ነው፤ ድርሻቸውም ትክክል ነው፤ አንዱ እንደሚሞት ሌላውም እንዲሁ ይሞታል፤ የሁሉም እስትንፋስ አንድ ነው”*፤ ሁሉም ከንቱ ነውና ሰው ከእንስሳ ብልጫ የለውም፤ *”ሁሉ ወደ አንድ ቦታ ይሄዳል፤ ሁሉ ከአፈር ነው ሁሉም ወደ አፈር ይመለሳል”*።
ሰው፣ እንስሳ እና እፅዋት ህይወት እንዳላቸው ሁሉ ሞት አላቸው። ሞት እንደ ጳውሎስ አስተምህሮት በአዳም ነው የገባው ካለን እንስሳት እና እፅዋት በምን ወንጀላቸው ነው የሌላ ወንጅል ገፈት ቀማሽ የሚሆኑት?
ሮሜ 5:12 ስለዚህ ምክንያት *”ኃጢአት በአንድ ሰው ወደ ዓለም ገባ በኃጢአትም ሞት”*፥ እንደዚሁም ሁሉ ኃጢአትን ስላደረጉ *”ሞት ለሰው ሁሉ ደረሰ”*፤”
1ኛ ቆሮ 15፥22 “ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ” እንዲሁ *”ሁሉ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉና”*።
ሁሉም በአዳም ከሞተ እንስሳትና እፅዋትስ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉናን? ሞት በአዳም ያለምርጫቸው ከተቀበሉ ለምን ሁሉም ያለምርጫው ህይወት አያገኙም? ህይወት የሚሰጠው፣ ሩህን በማውጣት የሚያሞት እና ከመቃብር የሚያወጣው ፈጣሪ ነው፦
1ኛ ሳሙኤል 2:6 እግዚአብሔር *”ይገድላል ያድናልም፤ ወደ ሲኦል ያወርዳል፥ ያወጣል”*።
ዘዳግም 32፥39፤ አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ፥ ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ እዩ፤ *እኔ እገድላለሁ፥ አድንማለሁ*፤
መዝሙር 89:48 *”ሕያው ሆኖ የሚኖር፥ ሞትንስ የማያይ ማን ነው?”* ነፍሱንስ ከሲኦል እጅ የሚያድን ማን ነው?
መዝሙር 104፥29 ፊትህን ስትሰውር ይደነግጣሉ፤ *”ነፍሳቸውን ታወጣለህ ይሞታሉም፥ ወደ አፈራቸውም ይመለሳሉ”*።
ነጥብ ሁለት
“መንፈሳዊ ሞት”
አንድ ሰው በቁሙ በህይወት እያለ ከፈጣሪው ጋር ጤናማ ህይወት ከሌለው በቁሙ ሞቷል፤ ይህ ሞት መንፈሳዊ ሞት ይባላል፤ ይህ ሞት እያንዳንዱ በራሱ ምኞት ሲሳብና ሲታለል ከዚህ በኋላ ምኞት ፀንሳ ኃጢአትን ትወልዳለች፤ ኃጢአትም ካደገች በኋላ ሞትን ትወልዳለች እንጂ በአዳም የመጣ ሞት አይደለም፦
ያዕቆብ 1፥14-15 ነገር ግን እያንዳንዱ በራሱ ምኞት ሲሳብና ሲታለል ይፈተናል፤ ከዚህ በኋላ ምኞት ፀንሳ ኃጢአትን ትወልዳለች፤ *”ኃጢአትም ካደገች በኋላ ሞትን ትወልዳለች”*።
ኢየሱስ የማይከተሉት ሰዎች ሙታን የሚከተሉትን ደግሞ ህያዋን ናቸው ብሏቸዋል፦
ሉቃስ 9፥60 ኢየሱስም፦ *”ሙታናቸውን እንዲቀብሩ ሙታንን ተዋቸው”*፤
ዮሐንስ 5:25 እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ *”ሙታን”* የእግዚአብሔርን ልጅ ድምፅ የሚሰሙበት ሰዓት ይመጣል እርሱም አሁን ነው፤ የሚሰሙትም *”በሕይወት ይኖራሉ”*።
ራእይ 3:1 ሥራህን አውቃለሁ ሕያው እንደ መሆንህ ስም አለህ *”ሞተህማል”*።
ይህንን እሳቤ ጳውሎስም ይጋራል፦
ኤፌሶን 5፥14 ስለዚህ፦ አንተ የምትተኛ ንቃ *”ከሙታንም ተነሣ”* ክርስቶስም ያበራልሃል ይላል።
1ኛ ጢሞቴዎስ 5፥6 ቅምጥሊቱ ግን *”በሕይወትዋ ሳለች “የሞተች ናት”*።
ስለዚህ አዳም በበላ ቀን ሲሞት የሞተው መንፈሳዊ ሞት በራሱ እራሱ ላይ እንጂ እንደ ስኳር በዘር ያስተላለፈው በሽታ አይደለም። በበላበት ቀን ቃል በቃል ስላልሞተ፦
ዘፍጥረት 2፥17 ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ *”በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና”*።
ነጥብ ሶስት
“ምሳሌአዊ ሞት”
ጀሃነም በምሳሌ ሁለተኛ ሞት ተብሏል፦
ራእይ 2፥11 ድል የነሣው *”በሁለተኛው ሞት”* አይጐዳም።
ራዕይ 21፥8 ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና *”በእሳት በሚቃጠል ባሕር”* ነው፤ ይኸውም *”ሁለተኛው ሞት”* ነው።
“ይሁዳ 1:12 በነፋስ የተወሰዱ ውኃ የሌለባቸው ደመናዎች፥ ፍሬ የማያፈሩ *”ሁለት ጊዜ የሞቱ”* ከነሥራቸው የተነቀሉ በበጋ የደረቁ ዛፎች፥”
ሁለተኛ ሞት ማለት መንፈስንና አካልን በጀሃነም መቅጣት ነው፦
ማቴዎስ 10:28 ሥጋንም የሚገድሉትን ነፍስን ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ፤ ይልቅስ *”ነፍስንም ሥጋንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ”*።
ያዕቆብ 4:12 ሕግን የሚሰጥና የሚፈርድ አንድ ነው፤ እርሱም *”ሊያድን ሊያጠፋም የሚችል ነው”*፤ በሌላው ግን የምትፈርድ አንተ ማን ነህ?”.
በገሃነም መጥፋት ማለት የይሆዋ ምስክሮች እንደሚሉት ህልውና አልባ”Total Annihilation” ማለት ሳይሆን ከጌታ እና ከሃይሉ ፊት መራቅ ነው። ልክ በግ ከእረኛው፣ ድሪም ከሴት፣ ልጅ ከአባቱ ሲጠፋ ማለት ነው፦
2ኛ ተሰሎንቄ 1:10 *”ከጌታ ፊት ከኃይሉም ክብር ርቀው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ”*።
ሉቃስ 15:4 መቶ በግ ያለው ከእነርሱም አንዱ *”ቢጠፋ”*፥ ዘጠና ዘጠኙን በበረሃ ትቶ የጠፋውን እስኪያገኘው ድረስ ሊፈልገው የማይሄድ ከእናንተ ማን ነው?”
ሉቃስ 15:8 ወይም አሥር ድሪም ያላት አንድ ድሪም ቢጠፋባት፥ መብራት አብርታ ቤትዋንም ጠርጋ እስክታገኘው ድረስ አጥብቃ የማትፈልግ ሴት ማን ናት?”
ሉቃስ 15:32 ዳሩ ግን ይህ ወንድምህ *”ሞቶ ነበረ ሕያው ስለ ሆነ ጠፍቶም”* ነበር ስለ ተገኘ ደስ እንዲለን ፍሥሐም እንድናደርግ ይገባናል አለው።
ኢንሻላህ ሞት በቁርአን በክፍል ሁለት እናያለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“መንፈሳዊ ሞት”
አንድ ሰው በቁሙ በህይወት እያለ ከፈጣሪው ጋር ጤናማ ህይወት ከሌለው በቁሙ ሞቷል፤ ይህ ሞት መንፈሳዊ ሞት ይባላል፤ ይህ ሞት እያንዳንዱ በራሱ ምኞት ሲሳብና ሲታለል ከዚህ በኋላ ምኞት ፀንሳ ኃጢአትን ትወልዳለች፤ ኃጢአትም ካደገች በኋላ ሞትን ትወልዳለች እንጂ በአዳም የመጣ ሞት አይደለም፦
ያዕቆብ 1፥14-15 ነገር ግን እያንዳንዱ በራሱ ምኞት ሲሳብና ሲታለል ይፈተናል፤ ከዚህ በኋላ ምኞት ፀንሳ ኃጢአትን ትወልዳለች፤ *”ኃጢአትም ካደገች በኋላ ሞትን ትወልዳለች”*።
ኢየሱስ የማይከተሉት ሰዎች ሙታን የሚከተሉትን ደግሞ ህያዋን ናቸው ብሏቸዋል፦
ሉቃስ 9፥60 ኢየሱስም፦ *”ሙታናቸውን እንዲቀብሩ ሙታንን ተዋቸው”*፤
ዮሐንስ 5:25 እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ *”ሙታን”* የእግዚአብሔርን ልጅ ድምፅ የሚሰሙበት ሰዓት ይመጣል እርሱም አሁን ነው፤ የሚሰሙትም *”በሕይወት ይኖራሉ”*።
ራእይ 3:1 ሥራህን አውቃለሁ ሕያው እንደ መሆንህ ስም አለህ *”ሞተህማል”*።
ይህንን እሳቤ ጳውሎስም ይጋራል፦
ኤፌሶን 5፥14 ስለዚህ፦ አንተ የምትተኛ ንቃ *”ከሙታንም ተነሣ”* ክርስቶስም ያበራልሃል ይላል።
1ኛ ጢሞቴዎስ 5፥6 ቅምጥሊቱ ግን *”በሕይወትዋ ሳለች “የሞተች ናት”*።
ስለዚህ አዳም በበላ ቀን ሲሞት የሞተው መንፈሳዊ ሞት በራሱ እራሱ ላይ እንጂ እንደ ስኳር በዘር ያስተላለፈው በሽታ አይደለም። በበላበት ቀን ቃል በቃል ስላልሞተ፦
ዘፍጥረት 2፥17 ነገር ግን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ፤ ከእርሱ *”በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህና”*።
ነጥብ ሶስት
“ምሳሌአዊ ሞት”
ጀሃነም በምሳሌ ሁለተኛ ሞት ተብሏል፦
ራእይ 2፥11 ድል የነሣው *”በሁለተኛው ሞት”* አይጐዳም።
ራዕይ 21፥8 ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና *”በእሳት በሚቃጠል ባሕር”* ነው፤ ይኸውም *”ሁለተኛው ሞት”* ነው።
“ይሁዳ 1:12 በነፋስ የተወሰዱ ውኃ የሌለባቸው ደመናዎች፥ ፍሬ የማያፈሩ *”ሁለት ጊዜ የሞቱ”* ከነሥራቸው የተነቀሉ በበጋ የደረቁ ዛፎች፥”
ሁለተኛ ሞት ማለት መንፈስንና አካልን በጀሃነም መቅጣት ነው፦
ማቴዎስ 10:28 ሥጋንም የሚገድሉትን ነፍስን ግን መግደል የማይቻላቸውን አትፍሩ፤ ይልቅስ *”ነፍስንም ሥጋንም በገሃነም ሊያጠፋ የሚቻለውን ፍሩ”*።
ያዕቆብ 4:12 ሕግን የሚሰጥና የሚፈርድ አንድ ነው፤ እርሱም *”ሊያድን ሊያጠፋም የሚችል ነው”*፤ በሌላው ግን የምትፈርድ አንተ ማን ነህ?”.
በገሃነም መጥፋት ማለት የይሆዋ ምስክሮች እንደሚሉት ህልውና አልባ”Total Annihilation” ማለት ሳይሆን ከጌታ እና ከሃይሉ ፊት መራቅ ነው። ልክ በግ ከእረኛው፣ ድሪም ከሴት፣ ልጅ ከአባቱ ሲጠፋ ማለት ነው፦
2ኛ ተሰሎንቄ 1:10 *”ከጌታ ፊት ከኃይሉም ክብር ርቀው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ”*።
ሉቃስ 15:4 መቶ በግ ያለው ከእነርሱም አንዱ *”ቢጠፋ”*፥ ዘጠና ዘጠኙን በበረሃ ትቶ የጠፋውን እስኪያገኘው ድረስ ሊፈልገው የማይሄድ ከእናንተ ማን ነው?”
ሉቃስ 15:8 ወይም አሥር ድሪም ያላት አንድ ድሪም ቢጠፋባት፥ መብራት አብርታ ቤትዋንም ጠርጋ እስክታገኘው ድረስ አጥብቃ የማትፈልግ ሴት ማን ናት?”
ሉቃስ 15:32 ዳሩ ግን ይህ ወንድምህ *”ሞቶ ነበረ ሕያው ስለ ሆነ ጠፍቶም”* ነበር ስለ ተገኘ ደስ እንዲለን ፍሥሐም እንድናደርግ ይገባናል አለው።
ኢንሻላህ ሞት በቁርአን በክፍል ሁለት እናያለን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሞት
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
67፥3 ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን *”ሊፈትናችሁ ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው”*፡፡ እርሱም አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡ ٱلَّذِى خَلَقَ ٱلْمَوْتَ وَٱلْحَيَوٰةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًۭا ۚ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْغَفُورُ
2. ሞት በቁርአን
አምላካችን አላህ ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት ብሎ ነው የነገረን፤ ህይወት የስራችን ሽልማለት እንዳልሆነ ሁሉ ሞትም የስራችን ቅጣት አይደለም። ለፈተና ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ እርሱ ነው፤ “ሊፈትናችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሊየብሉወኩም” لِيَبْلُوَكُمْ ሲሆን ሞትንና ሕይወት በሰጠን ፀጋ ፈተና ነው፤ ይህም አላማው አንዱ ሲወለድ ሌላ ሲሞት በምድር ላይ ለመተካካት ነው፦
67፥3 ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን *”ሊፈትናችሁ ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው”*፡፡ እርሱም አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡ ٱلَّذِى خَلَقَ ٱلْمَوْتَ وَٱلْحَيَوٰةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًۭا ۚ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْغَفُورُ
21፥35 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ *”ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንፈትናችኋለን”*፤ ወደኛም ትመለሳላችሁ፡፡ كُلُّ نَفْسٍۢ ذَآئِقَةُ ٱلْمَوْتِ ۗ وَنَبْلُوكُم بِٱلشَّرِّ وَٱلْخَيْرِ فِتْنَةًۭ ۖ وَإِلَيْنَا تُرْجَعُونَ
11፥7 እርሱም ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ ነው፡፡ ዐርሹም በውሃ ላይ ነበር፡፡ *”የትኛችሁ ሥራው ያማረ መሆኑን ይፈትናችሁ”* ዘንድ ፈጠራቸው፡፡
6፥165 እርሱም ያ *”በምድር ምትኮች”* ያደረጋችሁ *”በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ”* ከፊላችሁን ከከፊሉ በላይ በደረጃዎች ከፍ ያደረገ ነው፡፡
2:30 ጌታህ ለመላእክት፡- «እኔ *”በምድር ላይ ምትክን”* አድራጊ ነኝ፤» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ፤
ነጥብ አንድ
“ነፍስ”
“ነፍስ” نَفْس የሚለው የአረቢኛው ቃል “ደሚሩል-ነፍሲያ” ማለትም ድርብ ተውላጠ-ስም”Rreflexive pronoun” ሲሆን ራስነት”self-hood”፣ ሁለንተናዊ ግላዊነት”own individuality” ያሳያል፦
4:79 *ከደግም*حَسَنَةٍ የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ *ከፉዉም* سَيِّئَةٍ የሚደርስብህ *ከራስህ* نَفْسِكَ ነው፤
*ከራስህ* የሚለው ቃል “ነፍሲከ” نَفْسِكَ ሲሆን “ነፍስ” نَفْس ከሚለው የአረቢኛው ቃል ደሚሩል-ነፍሲያ ሲሆን የሰው ማንነትን ያሳያል፤ ለምሳሌ የአደምን አንድ ማንነት ለማሳየት “አንዲት ነፍስ” ይላል፦
4:1 እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን *ከአንዲት ነፍስ* مِنْ نَفْسٍ وَاحِدَةٍ የፈጠራችሁን፣ ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን፣ ከነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶችን የበተነውን፣ ጌታችሁን ፍሩ።
ሰው ወደ ጀነት የሚገባው በመንፈሱና በአካሉ ነው። ነፍስ እዚህ ጋር የሰውን ሁለንተና ያመለክታል፦
89:27 ለአመነች ነፍስም *”«አንቺ የረካሺው “ነፍስ” النَّفْسُ ሆይ”*!
89:30 *”ገነቴንም ግቢ”*፤» ትባላለች፡፡
ነፍስ አንዳንዴ አካልን ሲያመለክት አንዳንዴ መንፈስን ያመለክታል እንጂ ሁሌም ነፍስ ሩህ ነው ብሎ አራት ነጥብ አይዘጋም፣ ነፍስ አካል ሲያመለክት “ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት” ይላል፦
3:185 *”ነፍስ” نَفْس ٍ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት”*፤ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነዉ።
29:57 *”ነፍስ” نَفْسٍ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*”፤ ከዚያም ወደኛ ትመለሳለችሁ።
21:35 *”ነፍስ” نَفْسٍ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት”*፤ ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንሞክራችኋለን፤ ወደኛም ትመለሳላችሁ።
ነፍስ ሩሕ በሚል ይመጣል፤ አላህ የሰውን መንፈስ በሞት ጊዜ ይወስዳል፣ ያልሞተውን ሰው በእንቅልፉ ጊዜ ይወስዳታል፤ እንቅልፍ መንፈስና አካል ለመለያየት የሚያደርጉበት ልምምድ ነው፣ ሰው በእንቅልፍ ጊዜ ያለ አይን ያያል፣ ያለ ጆሮ ይሰማል፣ ያለ እግር ይሄዳል፣ ያለ አፍ ይናገራል፣ ይህ የሚያሳየው ሰው በሞት ጊዜ አካሉ ላይ ያሉት አይን፣ ጆሮ፣ እግር፣ አፍ ሲፈርሱ መንፈስ ግን ይወስዳል፣ መንፈስ ከጌታ ነገር ነው ወደ ጌታ ይወሰዳል፤ መንፈስ ነፍስ እንደተባለ አስተውል፦
39:42 አላህ *”ነፍሶችን” الْأَنْفُسَ “በሞታቸው ጊዜ” ይወስዳል፤ ያችንም ያልሞተችውን “በእንቅልፏ ጊዜ” ይወስዳታል*፤
17:85 ከሩሕም ይጠይቁሃል፤ *”ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው”* ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም፤ በላቸው።
ነፍስ የሚለው ቃል “ነፍስያ” نفسيه ማለትም “የራስ ዝንባሌ” ለማመልከት ይመጣል፤ ይህ ዝንባሌ በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ነው፦
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡
ክፍል ሁለት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
67፥3 ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን *”ሊፈትናችሁ ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው”*፡፡ እርሱም አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡ ٱلَّذِى خَلَقَ ٱلْمَوْتَ وَٱلْحَيَوٰةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًۭا ۚ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْغَفُورُ
2. ሞት በቁርአን
አምላካችን አላህ ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት ብሎ ነው የነገረን፤ ህይወት የስራችን ሽልማለት እንዳልሆነ ሁሉ ሞትም የስራችን ቅጣት አይደለም። ለፈተና ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ እርሱ ነው፤ “ሊፈትናችሁ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሊየብሉወኩም” لِيَبْلُوَكُمْ ሲሆን ሞትንና ሕይወት በሰጠን ፀጋ ፈተና ነው፤ ይህም አላማው አንዱ ሲወለድ ሌላ ሲሞት በምድር ላይ ለመተካካት ነው፦
67፥3 ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን *”ሊፈትናችሁ ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው”*፡፡ እርሱም አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡ ٱلَّذِى خَلَقَ ٱلْمَوْتَ وَٱلْحَيَوٰةَ لِيَبْلُوَكُمْ أَيُّكُمْ أَحْسَنُ عَمَلًۭا ۚ وَهُوَ ٱلْعَزِيزُ ٱلْغَفُورُ
21፥35 ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት፡፡ *”ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንፈትናችኋለን”*፤ ወደኛም ትመለሳላችሁ፡፡ كُلُّ نَفْسٍۢ ذَآئِقَةُ ٱلْمَوْتِ ۗ وَنَبْلُوكُم بِٱلشَّرِّ وَٱلْخَيْرِ فِتْنَةًۭ ۖ وَإِلَيْنَا تُرْجَعُونَ
11፥7 እርሱም ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ ነው፡፡ ዐርሹም በውሃ ላይ ነበር፡፡ *”የትኛችሁ ሥራው ያማረ መሆኑን ይፈትናችሁ”* ዘንድ ፈጠራቸው፡፡
6፥165 እርሱም ያ *”በምድር ምትኮች”* ያደረጋችሁ *”በሰጣችሁም ጸጋ ሊፈትናችሁ”* ከፊላችሁን ከከፊሉ በላይ በደረጃዎች ከፍ ያደረገ ነው፡፡
2:30 ጌታህ ለመላእክት፡- «እኔ *”በምድር ላይ ምትክን”* አድራጊ ነኝ፤» ባለ ጊዜ የኾነውን አስታውስ፤
ነጥብ አንድ
“ነፍስ”
“ነፍስ” نَفْس የሚለው የአረቢኛው ቃል “ደሚሩል-ነፍሲያ” ማለትም ድርብ ተውላጠ-ስም”Rreflexive pronoun” ሲሆን ራስነት”self-hood”፣ ሁለንተናዊ ግላዊነት”own individuality” ያሳያል፦
4:79 *ከደግም*حَسَنَةٍ የሚያገኝህ ከአላህ ነው፤ *ከፉዉም* سَيِّئَةٍ የሚደርስብህ *ከራስህ* نَفْسِكَ ነው፤
*ከራስህ* የሚለው ቃል “ነፍሲከ” نَفْسِكَ ሲሆን “ነፍስ” نَفْس ከሚለው የአረቢኛው ቃል ደሚሩል-ነፍሲያ ሲሆን የሰው ማንነትን ያሳያል፤ ለምሳሌ የአደምን አንድ ማንነት ለማሳየት “አንዲት ነፍስ” ይላል፦
4:1 እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን *ከአንዲት ነፍስ* مِنْ نَفْسٍ وَاحِدَةٍ የፈጠራችሁን፣ ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን፣ ከነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶችን የበተነውን፣ ጌታችሁን ፍሩ።
ሰው ወደ ጀነት የሚገባው በመንፈሱና በአካሉ ነው። ነፍስ እዚህ ጋር የሰውን ሁለንተና ያመለክታል፦
89:27 ለአመነች ነፍስም *”«አንቺ የረካሺው “ነፍስ” النَّفْسُ ሆይ”*!
89:30 *”ገነቴንም ግቢ”*፤» ትባላለች፡፡
ነፍስ አንዳንዴ አካልን ሲያመለክት አንዳንዴ መንፈስን ያመለክታል እንጂ ሁሌም ነፍስ ሩህ ነው ብሎ አራት ነጥብ አይዘጋም፣ ነፍስ አካል ሲያመለክት “ነፍስ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት” ይላል፦
3:185 *”ነፍስ” نَفْس ٍ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት”*፤ ምንዳዎቻችሁንም የምትሞሉት በትንሣኤ ቀን ብቻ ነዉ።
29:57 *”ነፍስ” نَفْسٍ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት*”፤ ከዚያም ወደኛ ትመለሳለችሁ።
21:35 *”ነፍስ” نَفْسٍ ሁሉ ሞትን ቀማሽ ናት”*፤ ለመፈተንም በክፉም በበጎም እንሞክራችኋለን፤ ወደኛም ትመለሳላችሁ።
ነፍስ ሩሕ በሚል ይመጣል፤ አላህ የሰውን መንፈስ በሞት ጊዜ ይወስዳል፣ ያልሞተውን ሰው በእንቅልፉ ጊዜ ይወስዳታል፤ እንቅልፍ መንፈስና አካል ለመለያየት የሚያደርጉበት ልምምድ ነው፣ ሰው በእንቅልፍ ጊዜ ያለ አይን ያያል፣ ያለ ጆሮ ይሰማል፣ ያለ እግር ይሄዳል፣ ያለ አፍ ይናገራል፣ ይህ የሚያሳየው ሰው በሞት ጊዜ አካሉ ላይ ያሉት አይን፣ ጆሮ፣ እግር፣ አፍ ሲፈርሱ መንፈስ ግን ይወስዳል፣ መንፈስ ከጌታ ነገር ነው ወደ ጌታ ይወሰዳል፤ መንፈስ ነፍስ እንደተባለ አስተውል፦
39:42 አላህ *”ነፍሶችን” الْأَنْفُسَ “በሞታቸው ጊዜ” ይወስዳል፤ ያችንም ያልሞተችውን “በእንቅልፏ ጊዜ” ይወስዳታል*፤
17:85 ከሩሕም ይጠይቁሃል፤ *”ሩሕ ከጌታዬ ነገር ነው”* ከዕውቀትም ጥቂትን እንጂ አልተሰጣችሁም፤ በላቸው።
ነፍስ የሚለው ቃል “ነፍስያ” نفسيه ማለትም “የራስ ዝንባሌ” ለማመልከት ይመጣል፤ ይህ ዝንባሌ በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ነው፦
12፥53 «ነፍሴንም ከስሕተት አላጠራም፡፡ *ነፍስ ሁሉ ጌታዬ የጠበቃት ካልሆነች በስተቀር *”በመጥፎ ነገር በእርግጥ አዛዥ ናትና*፡፡ ጌታዬ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው» አለ፡፡
ነጥብ ሁለት
“በርዘኽ”
“በርዘኽ” برزخ ማለት የቃሉ ትርጉም “ጋራጅ” ማለት ሲሆን “መለያ” እና “መቆያ” ነው፤ አላህ ሩህን በሞት ጊዜ ይወስዳል፣ በእንቅልፍ ጊዜ የምንወሰደው ነገር ማለትም ያለ አይን ማየቱ፣ ያለ ጆሮ መስማቱ፣ ያለ እግር መሄዱ፣ ያለ አፍ መናገሩ ሩህ ከሞት በኋላ ያለውን ሁኔታ በጥቂቱ የምናይበት ነው፣ ምነው እንቅልፍ የሞት ታናሽ ወንድም ይባል የለ አይደል? ሩህ እስከ ቂያማ ቀን ድረስ በበርዘክ ይቆያሉ፣ “በርዘኽ” በሞትና በትንሳኤ መካከል ያለ ሁኔታ”Intermediate zone” ነው፦
23:99-100 አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል «ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሱኝ፡፡ በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡» ይህን ከማለት ይከልከል፡፡ እርስዋ እርሱ ተናጋሪዋ የኾነች ከንቱ ቃል ናት፡፡ *”ከስተፊታቸውም እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ “ግርዶ” بَرْزَخٌ አለ”*፡፡
የሁሉም ሩህ ወደ አላህ ቢመለስም ነገር ግን የሙስሉምና የካፊር ሩህ እንዳይገናኙ በመካከላቸው “በርዘኽ” አለ፤ የበርዘኽ ምሳሌ ምንድን ነው? የበርዘኽ ምሳሌ በባህር ውስጥ በጣፋጩና በጨው ባሕር መካከል ግርዶ መኖሩን ምሳሌ ይጠቀማል፦
55:19-20 ሁለቱን ባሕሮች የሚገናኙ ሲሆኑ ለቀቃቸው። *”እንዳይዋሐዱ በመካከላቸው “ጋራጅ” بَرْزَخًا አለ፤ አንዱ ባንዱ ላይ ወሰን አያልፍም”*፤
25:53 እርሱም ያ ሁለቱን ባሕሮች፣ አጐራብቶ የለቀቀ ነው፤ ይህ ጥምን የሚቆርጥ ጣፋጭ ነው፤ ይህም የሚመረግግ ጨው ነው፤ *”በመካከላቸውም ከመቀላቀል መለያንና የተከለለን “ክልል” بَرْزَخًا ያደረገ ነው”*።
27:61 *”በሁለቱ ባሕሮችም በጣፋጩና በጨው ባሕር መካከል ግርዶን ያደረገ”* ይበልጣልን? ወስ የሚያጋሩት? ከአላህ ጋር ሌላ አምላክ አለን? ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም።
ነጥብ ሶስት
“ሞት”
ሞት በአላህ ሁን በሚል ትእዛዝ የሚሆን ነው፤ የሚያሞትም እና ሕያው የሚያደርግ እርሱ ነው፤ ከእኛ አንፃር ሞት እኩይ ህይወት ሰናይ ቢሆንም ሁለቱም ግን ከአላህ ዘንድ ናቸው፤ ሁለቱንም የፈጠረው እርሱ ነው፦
40:68 እርሱ ያ *”ሕያው የሚያደርግ፣ የሚያሞትም ነው፤ አንዳችን ነገር ባሻም ጊዜ የሚለው ሁን ነው፤ ወዲያውም ይሆናል”*።
4:78 የትም ስፍራ ብትኾኑ፣ በጠነከሩ ሕንጻዎች ውስጥ ብትኾኑም እንኳን *”ሞት ያገኛችኋል”*፤ ደግም ነገር ብታገኛቸው ይህች ከአላህ ዘንድ ናት፣ ይላሉ፤ መከራም ብታገኛቸው ይህቺ ከአንተ ዘንድ ናት ይላሉ፤ *”ሁሉም ከአላህ ዘንድ ነው”* በላቸው፤
67፥3 ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን *”ሊፈትናችሁ ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው”*፡፡
56:60 እኛ *”ሞትን በመካከላችሁ ወሰንን*፤ እኛም ተሸናፊዎች አይደለንም።
ቁርአን ሞት የሚለውን ቃል ለተለያየ ነገር ይጠቀምበታል፤ ለምሳሌ ከመፈጠራችን በፊት የነበረውን ህልውና አልባ ሁኔታ ሙታን ህልውናችንን ደግሞ ሕያው ይለዋል፦
2:28 *”ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ”* وَكُنْتُمْ أَمْوَاتًا فَأَحْيَاكُمْ ከዚያም የሚገድላችሁ يُمِيتُكُمْ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ يُحْيِيكُمْ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ!
ከመፈጠራችን በፊት ያለውን ህልውና አልባ እና ከተፈጠርን በኃላ ያለው ህልውና አልባ ሁኔታ ሁለት ሞት ሲለው ከተፈጠርን በኃላ ያለውን ህይወት እና ከትንሳኤ በኃላ ያለውን ህይወት ሁለት ህይወት ይለዋል፦
40:11 ጌታችን ሆይ! *”ሁለትን ሞት አሞትከን”፣ ሁለትንም ሕይወት”* ሕያው አደረግከን أَمَتَّنَا اثْنَتَيْنِ وَأَحْيَيْتَنَا اثْنَتَيْنِ፤ በኃጢአቶቻችንም መሰከርን፤ ታዲያ ከእሳት ወደ መውጣት መንገድ አለን? ይላሉ።
አንድ ቁስ”matter” ቁስ ከመሆኑ በፊት ኢነርጂ”energy” ነው፤ ይህ ቁስ ከኢነርጂ ይገኛል፤ በተቃራኒው ከቁስ ኢነርጂ ይገኛል፤ አላህ ይህንን ኢነርጂ ህያው ሲለው ቁስን ደግሞ ሙት ይለዋል፣ አላህ ከኢነርጂ ቁስን ከቁስ ደግሞ ኢነርጂን ያወጣል፦
3:27 ሌሊቱን በቀን ዉስጥ ታስገባለህ፤ ቀኑንም በሌሊቱ ዉስጥ ታስገባለህ፤ *”ሕያዉንም ከሙት ዉስጥ ታወጣለህ፤ ሙትንም ከሕያዉ ዉስጥ ታወጣለህ”*፣ ለምትሻዉም ሰዉ ያለግምት ትሰጣለህ።
6:95 አላህ ቅንጣትንና የፍሬን አጥንት ፈልቃቂ ነው፡፡ *ሕያውን ከሙት ያወጣል፤ ሙትንም ከሕያው አውጪ ነው*፡፡
30:19 *”ሕያውን ከሙት ያወጣል፤ ሙትንም ከሕያው ያወጣል”*፤ ምድርንም ከሞተች በኋላ ሕያው ያደርጋታል፤ እንደዚሁም ከመቃብር ትወጣላችሁ።
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው? *ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው?* ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን?» በላቸው፡፡
አንድ ካፊር በኩፍር ውስጥ ካላ ሙታን ነው፤ ይህ ሙታንነት ከውስጣዊ እውርነትና ድንቁርናነት ስለመጣ ውስጣዊ ሞት ነው፦
30:52 አንተም *”ሙታንን”* አታሰማም፤ ደንቆሮዎችንም ዟሪዎች ሆነው በሸሹ ጊዜ ጥርሪን አታሰማም።
27:80 አንተ *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮችንም* የሚተው ሆነው በዞሩ ጊዜ ጥሪን አታሰማም።
43:40 አንተ *ደንቆሮዎቹን ታሰማለህን? ወይንስ እውሮችን* እና በግልጽ ጥመት ውስጥ የሆኑን ሰዎች ትመራለህን?
አንድ ሙሽሪክ በጀሃነም ስቃዩና ቅጣቱ እንደ ሞት ሆኖ ይመጣበታል፤ ግን አይሞትም፤ ይህንን ሞት በጀነት ያሉት አይቀምሱትም፤ የፊተኛይቱን ሞት ሁሉም ሰው የሚሞተው ተፍጥሮአዊ ሲሆን የኃለኛው ግን የጀሃነም ቅጣት ነው፦
14:17 ይጎነጨዋል፤ ሊውጠውም አይቀርብም፤ *”ሞትም ከየስፍራው ሁሉ ይመጣበታል፤ እርሱም የሚሞት አይደለም”*፤ ከስተፊቱም ከባድ ቅጣት አለ።
44:56 *”የፊተኛይቱን ሞት እንጂ ዳግመኛ በርሷ ውስጥ ሞትን አይቀምሱም”*፤ የገሀነምንም ቅጣት አላህ ጠበቃቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“በርዘኽ”
“በርዘኽ” برزخ ማለት የቃሉ ትርጉም “ጋራጅ” ማለት ሲሆን “መለያ” እና “መቆያ” ነው፤ አላህ ሩህን በሞት ጊዜ ይወስዳል፣ በእንቅልፍ ጊዜ የምንወሰደው ነገር ማለትም ያለ አይን ማየቱ፣ ያለ ጆሮ መስማቱ፣ ያለ እግር መሄዱ፣ ያለ አፍ መናገሩ ሩህ ከሞት በኋላ ያለውን ሁኔታ በጥቂቱ የምናይበት ነው፣ ምነው እንቅልፍ የሞት ታናሽ ወንድም ይባል የለ አይደል? ሩህ እስከ ቂያማ ቀን ድረስ በበርዘክ ይቆያሉ፣ “በርዘኽ” በሞትና በትንሳኤ መካከል ያለ ሁኔታ”Intermediate zone” ነው፦
23:99-100 አንዳቸውንም ሞት በመጣበት ጊዜ እንዲህ ይላል «ጌታዬ ሆይ! ወደ ምድረ ዓለም መልሱኝ፡፡ በተውኩት ነገር በጎን ሥራ ልሠራ እከጅላለሁና፡፡» ይህን ከማለት ይከልከል፡፡ እርስዋ እርሱ ተናጋሪዋ የኾነች ከንቱ ቃል ናት፡፡ *”ከስተፊታቸውም እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ “ግርዶ” بَرْزَخٌ አለ”*፡፡
የሁሉም ሩህ ወደ አላህ ቢመለስም ነገር ግን የሙስሉምና የካፊር ሩህ እንዳይገናኙ በመካከላቸው “በርዘኽ” አለ፤ የበርዘኽ ምሳሌ ምንድን ነው? የበርዘኽ ምሳሌ በባህር ውስጥ በጣፋጩና በጨው ባሕር መካከል ግርዶ መኖሩን ምሳሌ ይጠቀማል፦
55:19-20 ሁለቱን ባሕሮች የሚገናኙ ሲሆኑ ለቀቃቸው። *”እንዳይዋሐዱ በመካከላቸው “ጋራጅ” بَرْزَخًا አለ፤ አንዱ ባንዱ ላይ ወሰን አያልፍም”*፤
25:53 እርሱም ያ ሁለቱን ባሕሮች፣ አጐራብቶ የለቀቀ ነው፤ ይህ ጥምን የሚቆርጥ ጣፋጭ ነው፤ ይህም የሚመረግግ ጨው ነው፤ *”በመካከላቸውም ከመቀላቀል መለያንና የተከለለን “ክልል” بَرْزَخًا ያደረገ ነው”*።
27:61 *”በሁለቱ ባሕሮችም በጣፋጩና በጨው ባሕር መካከል ግርዶን ያደረገ”* ይበልጣልን? ወስ የሚያጋሩት? ከአላህ ጋር ሌላ አምላክ አለን? ግን አብዛኞቻቸው አያውቁም።
ነጥብ ሶስት
“ሞት”
ሞት በአላህ ሁን በሚል ትእዛዝ የሚሆን ነው፤ የሚያሞትም እና ሕያው የሚያደርግ እርሱ ነው፤ ከእኛ አንፃር ሞት እኩይ ህይወት ሰናይ ቢሆንም ሁለቱም ግን ከአላህ ዘንድ ናቸው፤ ሁለቱንም የፈጠረው እርሱ ነው፦
40:68 እርሱ ያ *”ሕያው የሚያደርግ፣ የሚያሞትም ነው፤ አንዳችን ነገር ባሻም ጊዜ የሚለው ሁን ነው፤ ወዲያውም ይሆናል”*።
4:78 የትም ስፍራ ብትኾኑ፣ በጠነከሩ ሕንጻዎች ውስጥ ብትኾኑም እንኳን *”ሞት ያገኛችኋል”*፤ ደግም ነገር ብታገኛቸው ይህች ከአላህ ዘንድ ናት፣ ይላሉ፤ መከራም ብታገኛቸው ይህቺ ከአንተ ዘንድ ናት ይላሉ፤ *”ሁሉም ከአላህ ዘንድ ነው”* በላቸው፤
67፥3 ያ የትኛችሁ ሥራው ይበልጥ ያማረ መኾኑን *”ሊፈትናችሁ ሞትንና ሕይወትን የፈጠረ ነው”*፡፡
56:60 እኛ *”ሞትን በመካከላችሁ ወሰንን*፤ እኛም ተሸናፊዎች አይደለንም።
ቁርአን ሞት የሚለውን ቃል ለተለያየ ነገር ይጠቀምበታል፤ ለምሳሌ ከመፈጠራችን በፊት የነበረውን ህልውና አልባ ሁኔታ ሙታን ህልውናችንን ደግሞ ሕያው ይለዋል፦
2:28 *”ሙታን የነበራችሁ ስትኾኑ ሕያው ያደረጋችሁ”* وَكُنْتُمْ أَمْوَاتًا فَأَحْيَاكُمْ ከዚያም የሚገድላችሁ يُمِيتُكُمْ ከዚያም ሕያው የሚያደርጋችሁ يُحْيِيكُمْ ሲኾን ከዚያም ወደርሱ የምትመለሱ ስትኾኑ በአላህ እንዴት ትክዳለችሁ!
ከመፈጠራችን በፊት ያለውን ህልውና አልባ እና ከተፈጠርን በኃላ ያለው ህልውና አልባ ሁኔታ ሁለት ሞት ሲለው ከተፈጠርን በኃላ ያለውን ህይወት እና ከትንሳኤ በኃላ ያለውን ህይወት ሁለት ህይወት ይለዋል፦
40:11 ጌታችን ሆይ! *”ሁለትን ሞት አሞትከን”፣ ሁለትንም ሕይወት”* ሕያው አደረግከን أَمَتَّنَا اثْنَتَيْنِ وَأَحْيَيْتَنَا اثْنَتَيْنِ፤ በኃጢአቶቻችንም መሰከርን፤ ታዲያ ከእሳት ወደ መውጣት መንገድ አለን? ይላሉ።
አንድ ቁስ”matter” ቁስ ከመሆኑ በፊት ኢነርጂ”energy” ነው፤ ይህ ቁስ ከኢነርጂ ይገኛል፤ በተቃራኒው ከቁስ ኢነርጂ ይገኛል፤ አላህ ይህንን ኢነርጂ ህያው ሲለው ቁስን ደግሞ ሙት ይለዋል፣ አላህ ከኢነርጂ ቁስን ከቁስ ደግሞ ኢነርጂን ያወጣል፦
3:27 ሌሊቱን በቀን ዉስጥ ታስገባለህ፤ ቀኑንም በሌሊቱ ዉስጥ ታስገባለህ፤ *”ሕያዉንም ከሙት ዉስጥ ታወጣለህ፤ ሙትንም ከሕያዉ ዉስጥ ታወጣለህ”*፣ ለምትሻዉም ሰዉ ያለግምት ትሰጣለህ።
6:95 አላህ ቅንጣትንና የፍሬን አጥንት ፈልቃቂ ነው፡፡ *ሕያውን ከሙት ያወጣል፤ ሙትንም ከሕያው አውጪ ነው*፡፡
30:19 *”ሕያውን ከሙት ያወጣል፤ ሙትንም ከሕያው ያወጣል”*፤ ምድርንም ከሞተች በኋላ ሕያው ያደርጋታል፤ እንደዚሁም ከመቃብር ትወጣላችሁ።
10:31 «ከሰማይና ከምድር ሲሳይን የሚሰጣችሁ ማን ነው መስሚያዎችንና ማያዎችንስ የፈጠረ ማን ነው? *ከሙትም ሕያውን የሚያወጣ ከሕያውም ሙትን የሚያወጣስ ማን ነው?* ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብርስ ማን ነው» በላቸው፡፡ «በእርግጥም አላህ ነው» ይሉሃል፡፡ «ታዲያ ለምን ታጋራላችሁ አትፈሩትምን?» በላቸው፡፡
አንድ ካፊር በኩፍር ውስጥ ካላ ሙታን ነው፤ ይህ ሙታንነት ከውስጣዊ እውርነትና ድንቁርናነት ስለመጣ ውስጣዊ ሞት ነው፦
30:52 አንተም *”ሙታንን”* አታሰማም፤ ደንቆሮዎችንም ዟሪዎች ሆነው በሸሹ ጊዜ ጥርሪን አታሰማም።
27:80 አንተ *”ሙታንን”* አታሰማም፤ *ደንቆሮችንም* የሚተው ሆነው በዞሩ ጊዜ ጥሪን አታሰማም።
43:40 አንተ *ደንቆሮዎቹን ታሰማለህን? ወይንስ እውሮችን* እና በግልጽ ጥመት ውስጥ የሆኑን ሰዎች ትመራለህን?
አንድ ሙሽሪክ በጀሃነም ስቃዩና ቅጣቱ እንደ ሞት ሆኖ ይመጣበታል፤ ግን አይሞትም፤ ይህንን ሞት በጀነት ያሉት አይቀምሱትም፤ የፊተኛይቱን ሞት ሁሉም ሰው የሚሞተው ተፍጥሮአዊ ሲሆን የኃለኛው ግን የጀሃነም ቅጣት ነው፦
14:17 ይጎነጨዋል፤ ሊውጠውም አይቀርብም፤ *”ሞትም ከየስፍራው ሁሉ ይመጣበታል፤ እርሱም የሚሞት አይደለም”*፤ ከስተፊቱም ከባድ ቅጣት አለ።
44:56 *”የፊተኛይቱን ሞት እንጂ ዳግመኛ በርሷ ውስጥ ሞትን አይቀምሱም”*፤ የገሀነምንም ቅጣት አላህ ጠበቃቸው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
Telegram
ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
ዳዒ ወሒድ በኢሥላም እና በክርስትና መካከል ያለውን ልዩነት እና አንድነት በንጽጽር የሚያስቀምጥ ወንድም ነው። ለዚህም የቋንቋ፣ የሰዋስው፣ የዐውድ፣ የተዛማች እና የሥነ አመክንዮ ሙግት በማቅረብ የሚታወቅ ተሟጋች እና ጦማሪ ነው። ለሙግቱ ነጥብ በዋነኝነት የሚጠቀምባቸው ቋንቋ ዐማርኛ፣ ግዕዝ፣ እንግሊዝኛ፣ ዐረቢኛ፣ ዕብራይስጥ እና ግሪክ ናቸው። መልካም የንባብ፣ የጥናት፣ የማነጻጸር ጊዜ ይሁንልዎ!
ሂጅራህ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
ነቢያችን”ﷺ” ለመጀመሪያ ጊዜ ወሕይ ማለትም “ግልጠተ-መለኮት”Revelation” የመጣላቸው በ 610 ድህረ-ልደት”AD” ነው፤ ከዚያም በ 613 ድህረ-ልደት የወሕይ ጭብጥ የሆነው ተህሊል ለመካ ሰዎች አወጁ፤ ይህንን አዋጅ ያልተቀበሉት መካውያን የነቢያችንን”ﷺ” ባልደረቦች በማሳደዳቸው የመጀመሪያው ስደት በ 615 ድህረ-ልደት ወደ ሃበሻ ምድር ወደ ኢትዮጵያ ሆኗል። አምላካችን አላህ በእርሱ መንገድ ስለሚሰደዱት ስደተኞች እንዲህ ይለናል፦
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
2፥218 *እነዚያ ያመኑትና እነዚያም ከአገራቸው የተሰደዱት በአላህም መንገድ ላይ የተጋደሉት እነዚያ የአላህን እዝነት ይከጅላሉ*፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أُولَـٰئِكَ يَرْجُونَ رَحْمَتَ اللَّهِ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
“ሂጅራህ” هِجْرَة የሚለው ቃል “ሃጀረ” هَاجَرَ ማለትም “ተሰደደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስደት”migration” ማለት ነው። ነቢያችን”ﷺ” እና ባልደረቦቻቸው ከሚኖሩበት ቀዬ ከመካ ወደ መዲና በ 622 ድህረ-ልደት ተሰደዋል፦
16፥41 *እነዚያም ከተበደሉ በኋላ በአላህ መንገድ ላይ የተሰደዱት በቅርቢቱ ዓለም መልካሚቱን አገር (መዲናን) በእርግጥ እናሰፍራቸዋለን፡፡ የመጨረሻይቱም ዓለም ምንዳ ታላቅ ነው*፡፡ ከሓዲዎች ቢያውቁ ኖሮ በተከተሏቸው ነበር፡፡ وَالَّذِينَ هَاجَرُوا فِي اللَّهِ مِن بَعْدِ مَا ظُلِمُوا لَنُبَوِّئَنَّهُمْ فِي الدُّنْيَا حَسَنَةً ۖ وَلَأَجْرُ الْآخِرَةِ أَكْبَرُ ۚ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
9፥20 *እነዚያ ያመኑት፣ ከአገራቸውም የተሰደዱት፣ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ ላይ የታገሉት አላህ ዘንድ በደረጃ በጣም የላቁ ናቸው*፡፡ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ أَعْظَمُ دَرَجَةً عِندَ اللَّهِ ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْفَائِزُونَ
“የተሰደዱ” ለሚለው ቃል የገባው “ሃጀሩ” هَاجَرُوا ሲሆን “ሃጀረ” هَاجَرَ ከሚለው ሥርወ-ቃል መምጣቱ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ “ሙሃጂር” مُهَاجِر ማለት ደግሞ “ስደተኛ” ማለት ሲሆን ከመካ ወደ መዲና የተሰደዱትን መካውያን ሰሃባዎችን ያመለክታል፤ መዲና ላይ ከመካ የተሰደዱትን እረድተው የተቀበሉ “ነሲር” نَصِير ማለትም “ረዳት” ይባላሉ፦
8፥74 *እነዚያም ያመኑና የተሰደዱ በአላህም መንገድ ላይ የታገሉ፣ እነዚያም ያስጠጉ እና የረዱ እነዚያ እነርሱ በእውነት አማኞች ናቸው፡፡ ለእነሱም ምሕረትና የከበረ ሲሳይ አላቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُؤْمِنُونَ حَقًّا ۚ لَّهُم مَّغْفِرَةٌ وَرِزْقٌ كَرِيمٌ
9፥100 *ከስደተኞቹ እና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነሱ ወዷል ከእርሱም ወደዋል፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው*፡፡ وَالسَّابِقُونَ الْأَوَّلُونَ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ وَالْأَنصَارِ وَالَّذِينَ اتَّبَعُوهُم بِإِحْسَانٍ رَّضِيَ اللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا عَنْهُ وَأَعَدَّ لَهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي تَحْتَهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا ۚ ذَٰلِكَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
“ረዳቶች” ለሚለው ቃል የገባው “አንሷር” أَنْصَار ሲሆን “ነሲር” نَصِير ለሚለው ቃል ብዜት ነው፤ ይህም ስም መዲናውያን ሰሃባዎችን ያመልክታል፦
8፥72 *እነዚያ ያመኑና የተሰደዱ፡፡ በአላህም መንገድ ላይ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸው የታገሉ፡፡ እነዚያም ስደተኞቹን ያስጠጉና የረዱ፡፡ እነዚያ ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ
622 ድህረ-ልደት በነቢያችን”ﷺ” ላይ የወረደው ወሕይ በነጻነት የተላለፈበት እና የአምልኮ ነጻነት የሆነበት ቀን ነው፤ በዚህ ዓመት በመዲና ውስጥ የቁባ መስጊድ የተገነባበት ነው፦
9፥108 በእርሱ ውስጥ በፍጹም አትስገድ፡፡ *ከመጀመሪያ ቀን ይዞ በአላህ ፍራቻ ላይ የተመሠረተው የቁባ መስጊድ በውስጡ ልትሰግድበት ይልቅ የተገባው ነው*፡፡ በእሱ ውስጥ መጥራራትን የሚወዱ ወንዶች አሉ፡፡ አላህም ተጥራሪዎችን ይወዳል፡፡ لَا تَقُمْ فِيهِ أَبَدًا ۚ لَّمَسْجِدٌ أُسِّسَ عَلَى التَّقْوَىٰ مِنْ أَوَّلِ يَوْمٍ أَحَقُّ أَن تَقُومَ فِيهِ ۚ فِيهِ رِجَالٌ يُحِبُّونَ أَن يَتَطَهَّرُوا ۚ وَاللَّهُ يُحِبُّ الْمُطَّهِّرِينَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
ነቢያችን”ﷺ” ለመጀመሪያ ጊዜ ወሕይ ማለትም “ግልጠተ-መለኮት”Revelation” የመጣላቸው በ 610 ድህረ-ልደት”AD” ነው፤ ከዚያም በ 613 ድህረ-ልደት የወሕይ ጭብጥ የሆነው ተህሊል ለመካ ሰዎች አወጁ፤ ይህንን አዋጅ ያልተቀበሉት መካውያን የነቢያችንን”ﷺ” ባልደረቦች በማሳደዳቸው የመጀመሪያው ስደት በ 615 ድህረ-ልደት ወደ ሃበሻ ምድር ወደ ኢትዮጵያ ሆኗል። አምላካችን አላህ በእርሱ መንገድ ስለሚሰደዱት ስደተኞች እንዲህ ይለናል፦
4፥100 *በአላህም መንገድ የሚሰደድ ሰው በምድር ውስጥ ብዙ መሰደጃንና ምቾትን ያገኛል፡፡ ወደ አላህና ወደ መልክተኛውም ስደተኛ ኾኖ ከቤቱ የሚወጣ ከዚያም በመንገድ ሞት የሚያገኘው ሰው ምንዳው በእርግጥ አላህ ዘንድ ተረጋገጠ*፡፡ አላህም መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ وَمَن يُهَاجِرْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ يَجِدْ فِي الْأَرْضِ مُرَاغَمًا كَثِيرًا وَسَعَةً ۚ وَمَن يَخْرُجْ مِن بَيْتِهِ مُهَاجِرًا إِلَى اللَّهِ وَرَسُولِهِ ثُمَّ يُدْرِكْهُ الْمَوْتُ فَقَدْ وَقَعَ أَجْرُهُ عَلَى اللَّهِ ۗ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَّحِيمًا
2፥218 *እነዚያ ያመኑትና እነዚያም ከአገራቸው የተሰደዱት በአላህም መንገድ ላይ የተጋደሉት እነዚያ የአላህን እዝነት ይከጅላሉ*፡፡ አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَالَّذِينَ هَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ أُولَـٰئِكَ يَرْجُونَ رَحْمَتَ اللَّهِ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
“ሂጅራህ” هِجْرَة የሚለው ቃል “ሃጀረ” هَاجَرَ ማለትም “ተሰደደ” ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን “ስደት”migration” ማለት ነው። ነቢያችን”ﷺ” እና ባልደረቦቻቸው ከሚኖሩበት ቀዬ ከመካ ወደ መዲና በ 622 ድህረ-ልደት ተሰደዋል፦
16፥41 *እነዚያም ከተበደሉ በኋላ በአላህ መንገድ ላይ የተሰደዱት በቅርቢቱ ዓለም መልካሚቱን አገር (መዲናን) በእርግጥ እናሰፍራቸዋለን፡፡ የመጨረሻይቱም ዓለም ምንዳ ታላቅ ነው*፡፡ ከሓዲዎች ቢያውቁ ኖሮ በተከተሏቸው ነበር፡፡ وَالَّذِينَ هَاجَرُوا فِي اللَّهِ مِن بَعْدِ مَا ظُلِمُوا لَنُبَوِّئَنَّهُمْ فِي الدُّنْيَا حَسَنَةً ۖ وَلَأَجْرُ الْآخِرَةِ أَكْبَرُ ۚ لَوْ كَانُوا يَعْلَمُونَ
9፥20 *እነዚያ ያመኑት፣ ከአገራቸውም የተሰደዱት፣ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸውም በአላህ መንገድ ላይ የታገሉት አላህ ዘንድ በደረጃ በጣም የላቁ ናቸው*፡፡ እነዚያም እነሱ ፍላጎታቸውን ያገኙ ናቸው፡፡ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ أَعْظَمُ دَرَجَةً عِندَ اللَّهِ ۚ وَأُولَـٰئِكَ هُمُ الْفَائِزُونَ
“የተሰደዱ” ለሚለው ቃል የገባው “ሃጀሩ” هَاجَرُوا ሲሆን “ሃጀረ” هَاجَرَ ከሚለው ሥርወ-ቃል መምጣቱ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ “ሙሃጂር” مُهَاجِر ማለት ደግሞ “ስደተኛ” ማለት ሲሆን ከመካ ወደ መዲና የተሰደዱትን መካውያን ሰሃባዎችን ያመለክታል፤ መዲና ላይ ከመካ የተሰደዱትን እረድተው የተቀበሉ “ነሲር” نَصِير ማለትም “ረዳት” ይባላሉ፦
8፥74 *እነዚያም ያመኑና የተሰደዱ በአላህም መንገድ ላይ የታገሉ፣ እነዚያም ያስጠጉ እና የረዱ እነዚያ እነርሱ በእውነት አማኞች ናቸው፡፡ ለእነሱም ምሕረትና የከበረ ሲሳይ አላቸው*፡፡ وَالَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ هُمُ الْمُؤْمِنُونَ حَقًّا ۚ لَّهُم مَّغْفِرَةٌ وَرِزْقٌ كَرِيمٌ
9፥100 *ከስደተኞቹ እና ከረዳቶቹም ሲኾኑ የመጀመሪያዎቹ ቀዳሚዎች እነዚያም በበጎ ሥራ የተከተሏቸው አላህ ከእነሱ ወዷል ከእርሱም ወደዋል፡፡ በሥሮቻቸውም ወንዞች የሚፈሱባቸውን ገነቶች በውስጣቸው ዘለዓለም ነዋሪዎች ሲኾኑ ለእነርሱ አዘጋጅቶላቸዋል፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው*፡፡ وَالسَّابِقُونَ الْأَوَّلُونَ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ وَالْأَنصَارِ وَالَّذِينَ اتَّبَعُوهُم بِإِحْسَانٍ رَّضِيَ اللَّهُ عَنْهُمْ وَرَضُوا عَنْهُ وَأَعَدَّ لَهُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي تَحْتَهَا الْأَنْهَارُ خَالِدِينَ فِيهَا أَبَدًا ۚ ذَٰلِكَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
“ረዳቶች” ለሚለው ቃል የገባው “አንሷር” أَنْصَار ሲሆን “ነሲር” نَصِير ለሚለው ቃል ብዜት ነው፤ ይህም ስም መዲናውያን ሰሃባዎችን ያመልክታል፦
8፥72 *እነዚያ ያመኑና የተሰደዱ፡፡ በአላህም መንገድ ላይ በገንዘቦቻቸው እና በነፍሶቻቸው የታገሉ፡፡ እነዚያም ስደተኞቹን ያስጠጉና የረዱ፡፡ እነዚያ ከፊሎቻቸው ለከፊሉ ረዳቶች ናቸው*፡፡ إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَهَاجَرُوا وَجَاهَدُوا بِأَمْوَالِهِمْ وَأَنفُسِهِمْ فِي سَبِيلِ اللَّهِ وَالَّذِينَ آوَوا وَّنَصَرُوا أُولَـٰئِكَ بَعْضُهُمْ أَوْلِيَاءُ بَعْضٍ
622 ድህረ-ልደት በነቢያችን”ﷺ” ላይ የወረደው ወሕይ በነጻነት የተላለፈበት እና የአምልኮ ነጻነት የሆነበት ቀን ነው፤ በዚህ ዓመት በመዲና ውስጥ የቁባ መስጊድ የተገነባበት ነው፦
9፥108 በእርሱ ውስጥ በፍጹም አትስገድ፡፡ *ከመጀመሪያ ቀን ይዞ በአላህ ፍራቻ ላይ የተመሠረተው የቁባ መስጊድ በውስጡ ልትሰግድበት ይልቅ የተገባው ነው*፡፡ በእሱ ውስጥ መጥራራትን የሚወዱ ወንዶች አሉ፡፡ አላህም ተጥራሪዎችን ይወዳል፡፡ لَا تَقُمْ فِيهِ أَبَدًا ۚ لَّمَسْجِدٌ أُسِّسَ عَلَى التَّقْوَىٰ مِنْ أَوَّلِ يَوْمٍ أَحَقُّ أَن تَقُومَ فِيهِ ۚ فِيهِ رِجَالٌ يُحِبُّونَ أَن يَتَطَهَّرُوا ۚ وَاللَّهُ يُحِبُّ الْمُطَّهِّرِينَ
በዚህ አንቀጽ ላይ “ከመጀመሪያ ቀን” የሚል ሃይለ-ቃል አለ፤ ይህ ቀን መጀመሪያነቱ በአንጻዊ ደረጃ ሂጅራህን ያመለክታል። በዚህ ቀን የቁባ መስጊድ የተገነባበት ነው፤ በነቢያችን”ﷺ” በኩል የመጣው ግህደተ-መለኮት የቀን አቆጣጠሩም የሚጀምረው ከዚህ ቀን ጀምሮ ነው፤ ይህም የዘመን ቀመር”calendar” በኢስላም “አት-ተቅዊሙል ሂጅሪይ” التقويم الهجري ይባላል።
ከዚህ ዓመት ጀምሮ ሁለት ዒዶችን በዓመት በዓመት እናከብራለን፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *“አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን”* አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፦ *የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
እነዚህን በዓላት ከሂጅራ ጀምሮ እስከ አሁን ስናከብር ለ 1439 ጊዜ ነው። ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ እንጂ ሰው ሰራሽ ሕግና ሥርዓት የለውም። ሱመ አል-ሐምዱ ሊሏሂ ረቢል ዓለሚን!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ከዚህ ዓመት ጀምሮ ሁለት ዒዶችን በዓመት በዓመት እናከብራለን፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓ ናቸው፦
ሡነን አቢ ዳዉድ : መጽሐፍ 2, ሐዲስ 745
አነሥ ኢብኑ ማሊክ እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” መዲና ሲገቡ የመዲና ሠዎች የሚደሰቱባቸው ሁለት በዓላት እንዳሏቸው አወቁ። እርሳቸውም እነዚህ ሁለቱ ቀናት ምንድን ናቸው? በማለት ጠየቁ፤ ሰዎችም በጃሂሊያ ጊዜ እንጫወትባቸው የነበሩ በዓላት ናቸው አሏቸው። የአላህ መልእክተኛም”ﷺ”፦ *“አላህ ከእነርሱ የተሻሉ ሁለት ዒዶችን ሠጥቷችኋል፤ እነርሱም፦ ዒዱል ፊጥር እና ዒዱል አድሓን”* አሏቸው። عَنْ أَنَسٍ، قَالَ قَدِمَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم الْمَدِينَةَ وَلَهُمْ يَوْمَانِ يَلْعَبُونَ فِيهِمَا فَقَالَ ” مَا هَذَانِ الْيَوْمَانِ ” . قَالُوا كُنَّا نَلْعَبُ فِيهِمَا فِي الْجَاهِلِيَّةِ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” إِنَّ اللَّهَ قَدْ أَبْدَلَكُمْ بِهِمَا خَيْرًا مِنْهُمَا يَوْمَ الأَضْحَى وَيَوْمَ الْفِطْرِ ” .
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 121
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“ዒዱል ፈጥር ሰዎች ጾም የሚፈቱበት ነው፤ ዒዱል አደሐ ደግሞ መስዋዕት የሚያቀርቡበት ቀን ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ الْفِطْرُ يَوْمَ يُفْطِرُ النَّاسُ وَالأَضْحَى يَوْمَ يُضَحِّي النَّاسُ ”
ጃሚዒ አት-ተርሚዲህ : መጽሐፍ 8, ሐዲስ 91
አቡ ሰዒደል ኹድሪይ እንደተረከው፦ *የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” በሁለቱ በአል በዒደል አደሐ እና ዒደል ፈጥር መጾም ከልክለዋል*። عَنْ أَبِي سَعِيدٍ الْخُدْرِيِّ، قَالَ نَهَى رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم عَنْ صِيَامَيْنِ يَوْمِ الأَضْحَى وَيَوْمِ الْفِطْرِ .
እነዚህን በዓላት ከሂጅራ ጀምሮ እስከ አሁን ስናከብር ለ 1439 ጊዜ ነው። ኢሥላም ዐቂደቱል ረባኒያ እንጂ ሰው ሰራሽ ሕግና ሥርዓት የለውም። ሱመ አል-ሐምዱ ሊሏሂ ረቢል ዓለሚን!
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጥንቧ ዘረኝነት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ዘረኝነት”racism” ትዳርን፣ ቤተሰብን፣ ጉርብትናን፣ ማህበረሰብን፣ ሃይማኖት፣ መንግሥትን፣ አገርን የሚበትን ክፉ በሽታ ነው። ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው “አህዋ” أَهْوَآء ማለትም “ዝንባሌ”inclination” ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ዝንባሌ ደግሞ ከተከተሉት ሊመለክ የሚችል አደገኛ ጣዖት ነው፦
25:43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ዘረኝነት ምንጯ ዝንባሌ ከሆነ ታዲያ ከዘረኝነት በሽታ ለመገላገል መፍትሔው ምንድን ነው? አዎ አምላካችን አላህ በቅዱስ ቃሉ የሚናገረውን እና ነብያችን”ﷺ” በሐዲሳቸው የተናገሩትን በጥሞና ሰምቶ መተግበር ነው፤ እስቲ ከቁርኣን እንጀምር፦
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ናት፤ “ነፍሥ” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደም መፈጠራችንን ያሳያል፤ “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን ሙተና ማለትም ሁለትዮሽ”dual” የሚያሳይ ነው፤ እነዚህ ሁለቱ አደምና ሐዋ ናቸው፤ “እነርሱም” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደምና ከሐዋ መፈጠራችንን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ታዲያ የአንድ እናት እና አባት ልጆች ከሆንን አንዱን ዘር ማብለጥ ሌላውን ማሳነስ ጠባብነት አይደለምን? አንድ ሙስሊምስ እንዲህ አይነት ውዝግብ ውስጥ መግባት የእምነትን ገመድ የሚበጥስ አይደለምን? አላህ ሁላችንንም የፈጠረን ከአንድ አባትና እናት ነው፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ወንድ” እና “ሴት” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ሰዎች ከወንድና ከሴት መፈጠራቸውን ያሳያል፤ አላህ ነገድ እና ጎሳ ያደረገን ብዙ ስለሆንን ለትውውቅ የትውልድ መዝገብ እንጂ አላህ ዘንድ ማነስ እና መተለቅ አላህ በመፍራት ብቻ ነው።
አማራ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ ወዘተ ቋንቋ ነው፤ የቋንቋዎቻችን መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፦
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
ቋንቋዎች ይዘውት የመጡት ታሪክ፣ ባህል፣ ትውፊት፣ ክህሎት “ዘውግ” ethnic” ሆኗል፤ ይህ እራሱ የቻለ ውበት ነው። ነገድ እና ጎሳ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶችና መተዋወቂያ ነው። ዘረኝነት ግን ከቋንቋ አሊያም ከቀለም የሚመጣ ሳይሆን የልብና የአስተሳሰብ በሽታ ነው። በኢስላም ደሃ ሃብታም ሳንል፤ ዘመድ ባዕድ ሳንል፣ ዝንባሌ ተከትለን ሳናዳላ ለአላህ ብለን ለሰው ሁሉ በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች መሆን አለብን፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆችና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
ስለዚህ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ እንጂ መኩሪያ ወይም ማብጠልጠሊያ አይደለም፤ ዘረኝነት በዲንያ በአላህ ዘንድ ዋጋ የሚያሳጣ ሲሆን በአኺራም ደግሞ ለጀሃነም ይዳርጋል፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 344
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ዐዘ ወጀል ከእናንተ የዘመነ-ጃሂሊያን ኩራት አስወግዷል፤ ይህም በዘር መኩራት ነው። ይህ ለጥንቁቁ አማኝም ወይም ለአደገኛው ካሃዲ አንድ ብቻ ነው። እናንተ የአደም ልጆች ናችሁ፤ አደም ከአፈር ነው የመጣው፤ ሰዎች በዘራቸው የሚኮሩ ከሆነ ጀሃነምን ይሞሏታል፤ ወይም አላህ ዘንድ ዋጋቸው ጥንዚዛ በአፍንጫው ከሚሽከረከር ጉድፍ ያነሰ ከሆኑት ይሆናል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ قَدْ أَذْهَبَ عَنْكُمْ عُبِّيَّةَ الْجَاهِلِيَّةِ وَفَخْرَ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ዘረኝነት”racism” ትዳርን፣ ቤተሰብን፣ ጉርብትናን፣ ማህበረሰብን፣ ሃይማኖት፣ መንግሥትን፣ አገርን የሚበትን ክፉ በሽታ ነው። ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ጠርዘኝነት፣ ቡድንተኝነት ምንጫቸው “አህዋ” أَهْوَآء ማለትም “ዝንባሌ”inclination” ነው፤ አንድ ሙስሊም ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት፦
79፥40-41 በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ *ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለ ገነት እርሷ በእርግጥ መኖሪያው ናት*፡፡ وَأَمَّا مَنْ خَافَ مَقَامَ رَبِّهِ وَنَهَى النَّفْسَ عَنِ الْهَوَىٰ فَإِنَّ الْجَنَّةَ هِيَ الْمَأْوَىٰ
ዝንባሌ ደግሞ ከተከተሉት ሊመለክ የሚችል አደገኛ ጣዖት ነው፦
25:43 *ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን ሰው አየህን? አንተ በእርሱ ላይ ጠባቂ ትሆናለህን?* أَرَأَيْتَ مَنِ اتَّخَذَ إِلَـٰهَهُ هَوَاهُ أَفَأَنتَ تَكُونُ عَلَيْهِ وَكِيلًا
ዘረኝነት ምንጯ ዝንባሌ ከሆነ ታዲያ ከዘረኝነት በሽታ ለመገላገል መፍትሔው ምንድን ነው? አዎ አምላካችን አላህ በቅዱስ ቃሉ የሚናገረውን እና ነብያችን”ﷺ” በሐዲሳቸው የተናገሩትን በጥሞና ሰምቶ መተግበር ነው፤ እስቲ ከቁርኣን እንጀምር፦
4፥1 *እናንተ ሰዎች ሆይ! ያንን ከአንዲት ነፍስ የፈጠራችሁን ከእርስዋም መቀናጆዋን የፈጠረውን ከእነርሱም ብዙ ወንዶችንና ሴቶች የበተነውን ጌታችሁን ፍሩ*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ اتَّقُوا رَبَّكُمُ الَّذِي خَلَقَكُم مِّن نَّفْسٍ وَاحِدَةٍ وَخَلَقَ مِنْهَا زَوْجَهَا وَبَثَّ مِنْهُمَا رِجَالًا كَثِيرًا وَنِسَاءً
“ነፍሥ” نَفْس የሚለው ቃል አደምን ያሳያል፤ “መቀናጃዋ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል ”ዘውጀሃ” زَوْجَهَا ሲሆን የአደም ጥንድን ያሳያል፤ ይህቺም ጥንድ ሐዋ ናት፤ “ነፍሥ” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደም መፈጠራችንን ያሳያል፤ “ከእነርሱም” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሚንሁማ” مِنْهُمَا ሲሆን ሙተና ማለትም ሁለትዮሽ”dual” የሚያሳይ ነው፤ እነዚህ ሁለቱ አደምና ሐዋ ናቸው፤ “እነርሱም” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ከአደምና ከሐዋ መፈጠራችንን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። ታዲያ የአንድ እናት እና አባት ልጆች ከሆንን አንዱን ዘር ማብለጥ ሌላውን ማሳነስ ጠባብነት አይደለምን? አንድ ሙስሊምስ እንዲህ አይነት ውዝግብ ውስጥ መግባት የእምነትን ገመድ የሚበጥስ አይደለምን? አላህ ሁላችንንም የፈጠረን ከአንድ አባትና እናት ነው፦
49፥13 *እናንተ ሰዎች ሆይ! እኛ ከወንድና ከሴት ፈጠርናችሁ፡፡ እንድትተዋወቁም ጎሳዎችና ነገዶች አደረግናችሁ፡፡ አላህ ዘንድ በላጫችሁ በጣም አላህን ፈሪያችሁ ነው፡፡ አላህ ግልጽን ዐዋቂ ውስጥንም ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا النَّاسُ إِنَّا خَلَقْنَاكُم مِّن ذَكَرٍ وَأُنثَىٰ وَجَعَلْنَاكُمْ شُعُوبًا وَقَبَائِلَ لِتَعَارَفُوا ۚ إِنَّ أَكْرَمَكُمْ عِندَ اللَّهِ أَتْقَاكُمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ عَلِيمٌ خَبِيرٌ
“ወንድ” እና “ሴት” በሚለው መነሻ ቅጥያ ላይ “ከ” የሚል መስተዋድድ አለ፤ ይህም ሰዎች ከወንድና ከሴት መፈጠራቸውን ያሳያል፤ አላህ ነገድ እና ጎሳ ያደረገን ብዙ ስለሆንን ለትውውቅ የትውልድ መዝገብ እንጂ አላህ ዘንድ ማነስ እና መተለቅ አላህ በመፍራት ብቻ ነው።
አማራ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ ወዘተ ቋንቋ ነው፤ የቋንቋዎቻችን መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፤ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት፦
30፥22 ሰማያትንና ምድርንም መፍጠሩ፣ *የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ ነው፡፡ በዚህ ውስጥ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶች አሉበት*፡፡ وَمِنْ آيَاتِهِ خَلْقُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاخْتِلَافُ أَلْسِنَتِكُمْ وَأَلْوَانِكُمْ ۚ إِنَّ فِي ذَٰلِكَ لَآيَاتٍ لِّلْعَالِمِينَ
ቋንቋዎች ይዘውት የመጡት ታሪክ፣ ባህል፣ ትውፊት፣ ክህሎት “ዘውግ” ethnic” ሆኗል፤ ይህ እራሱ የቻለ ውበት ነው። ነገድ እና ጎሳ ለዐዋቂዎች ተዓምራቶችና መተዋወቂያ ነው። ዘረኝነት ግን ከቋንቋ አሊያም ከቀለም የሚመጣ ሳይሆን የልብና የአስተሳሰብ በሽታ ነው። በኢስላም ደሃ ሃብታም ሳንል፤ ዘመድ ባዕድ ሳንል፣ ዝንባሌ ተከትለን ሳናዳላ ለአላህ ብለን ለሰው ሁሉ በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች መሆን አለብን፦
4፥135 እናንተ ያመናችሁ ሆይ! *በትክክል ፍትሕ ቀዋሚዎች በራሳችሁ ወይም በወላጆችና በቅርብ ዘመዶች ላይ ቢኾንም እንኳ ለአላህ መስካሪዎች ኹኑ፡፡ ሀብታም ወይም ድኻ ቢኾን አላህ በእነርሱ ከእናንተ ይበልጥ ተገቢ ነው፡፡ እንዳታደሉም ዝንባሌን አትከተሉ፡፡ ብታጠምሙም ወይም መመስከርን ብትተው አላህ በምትሠሩት ሁሉ ውስጠ ዐዋቂ ነው*፡፡ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا قَوَّامِينَ بِالْقِسْطِ شُهَدَاءَ لِلَّهِ وَلَوْ عَلَىٰ أَنفُسِكُمْ أَوِ الْوَالِدَيْنِ وَالْأَقْرَبِينَ ۚ إِن يَكُنْ غَنِيًّا أَوْ فَقِيرًا فَاللَّهُ أَوْلَىٰ بِهِمَا ۖ فَلَا تَتَّبِعُوا الْهَوَىٰ أَن تَعْدِلُوا ۚ وَإِن تَلْوُوا أَوْ تُعْرِضُوا فَإِنَّ اللَّهَ كَانَ بِمَا تَعْمَلُونَ خَبِيرًا
ስለዚህ የቋንቋዎቻችሁ እና የመልኮቻችሁም መለያየት ከአስደናቂ ታምራቶቹ እንጂ መኩሪያ ወይም ማብጠልጠሊያ አይደለም፤ ዘረኝነት በዲንያ በአላህ ዘንድ ዋጋ የሚያሳጣ ሲሆን በአኺራም ደግሞ ለጀሃነም ይዳርጋል፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 344
አቢ ሁረይራህ”ረ.ዐ” እንደተረከው፤ የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”አላህ ዐዘ ወጀል ከእናንተ የዘመነ-ጃሂሊያን ኩራት አስወግዷል፤ ይህም በዘር መኩራት ነው። ይህ ለጥንቁቁ አማኝም ወይም ለአደገኛው ካሃዲ አንድ ብቻ ነው። እናንተ የአደም ልጆች ናችሁ፤ አደም ከአፈር ነው የመጣው፤ ሰዎች በዘራቸው የሚኮሩ ከሆነ ጀሃነምን ይሞሏታል፤ ወይም አላህ ዘንድ ዋጋቸው ጥንዚዛ በአፍንጫው ከሚሽከረከር ጉድፍ ያነሰ ከሆኑት ይሆናል*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ إِنَّ اللَّهَ عَزَّ وَجَلَّ قَدْ أَذْهَبَ عَنْكُمْ عُبِّيَّةَ الْجَاهِلِيَّةِ وَفَخْرَ
هَا بِالآبَاءِ مُؤْمِنٌ تَقِيٌّ وَفَاجِرٌ شَقِيٌّ أَنْتُمْ بَنُو آدَمَ وَآدَمُ مِنْ تُرَابٍ لَيَدَعَنَّ رِجَالٌ فَخْرَهُمْ بِأَقْوَامٍ إِنَّمَا هُمْ فَحْمٌ مِنْ فَحْمِ جَهَنَّمَ أَوْ لَيَكُونُنَّ أَهْوَنَ عَلَى اللَّهِ مِنَ الْجِعْلاَنِ الَّتِي تَدْفَعُ بِأَنْفِهَا النَّتْنَ ”
የአደም ልጆች የአንድ አባት እና እናት ልጆች ነን ብሎ ማስተንተን መጠበብ ሲሆን በዘረኝነት አራንቋ መለከፍ መጥበብ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 150
ጁንደብ ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም ሰው ግልጽ ባልሆነ ነገር፣ በዘረኝነት ጥብቅና፣ በዘረኝነት መንገድ የተጋደለ ግድያው የጃህሊያ ነው*። عَنْ جُنْدُبِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ قَاتَلَ تَحْتَ رَايَةٍ عُمِّيَّةٍ يُقَاتِلُ عَصَبِيَّةً وَيَغْضَبُ لِعَصَبِيَّةٍ فَقِتْلَتُهُ جَاهِلِيَّةٌ ”
“ጃህሊያህ” جَاهِلِيَّةٌ ማለት “መሃይምነት” ማለት ነው፤ ቅድመ-ቁርኣን ያለው ጊዜ ዘመነ-ጃህሊያህ ይባላል፤ በእርግጥም በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የነበረችው ዘረኝነት ጥንብ ናት፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 81
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንዳስተላለፈው፦ “በጉዞ ከነቢዩ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው፤ አንሷሩም፦ “አንሷሪ ሆይ! አለ፤ ሙሃጅሩም፦ “ሙሃጅር ሆይ! አለ። ከዚያም የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”ይህ የጃህሊያህ አጠራር አይደለምን? አሉ፤ እነርሱም፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው” አሉ፤ እርሳቸው፦ “እርሷን(ዘረኝነትን) ተዋት ጥንብ ናት” አሉ*። جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ يَقُولُ كُنَّا مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي غَزَاةٍ فَكَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ فَقَالَ الأَنْصَارِيُّ يَا لَلأَنْصَارِ وَقَالَ الْمُهَاجِرِيُّ يَا لَلْمُهَاجِرِينَ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” مَا بَالُ دَعْوَى الْجَاهِلِيَّةِ ” . قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ كَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ . فَقَالَ ” دَعُوهَا فَإِنَّهَا مُنْتِنَةٌ
“ሙሃጅር” مُهَاجِر ማለት “ስደተኛ” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱትን ሶሓብይን ያመለክታል፤ “አንሷር” أَنْصَارٍ ማለት “ረዳት” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱት የተቀበሉ የመዲና ሶሓብይን ያመለክታል።
አንዱ ዘር ተነስቶ ሌላውን ዘር ሲበድል የተበደለው ያልበደለውን በዘሩ ብቻ በቁርሾ ለመበቀል መነሳት ጠባብነት ነው፤ በኢስላም የቀደሙት ትውልድ በሰሩት ወንጀል የአሁኑን ትውልድ መጠየቅ ወይም መቅጣት እራሱ ሕግ መተላለፍ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 162
ዐብደላህ እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦.. *ሰው በአባቱ ወይም በወንድሙ ወንጀል አይቀጣም*። وَلاَ يُؤْخَذُ الرَّجُلُ بِجَرِيرَةِ أَبِيهِ وَلاَ بِجَرِيرَةِ أَخِيهِ ”
በተጨማሪም አንድ ሰው ባጠፋው ብዙኃኑን ዘር ማንቋሸሽ ወይም ማዋረድ ሐራም ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 106
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከሰዎች መካከል ትልቁ ውሸታም ሌላው ሰው ማንቋሸሽ እና መላውን ዘር ማዋረድ ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ أَعْظَمَ النَّاسِ فِرْيَةً لَرَجُلٌ هَاجَى رَجُلاً فَهَجَا الْقَبِيلَةَ بِأَسْرِهَا
የአደም ልጆች የአንድ አባት እና እናት ልጆች ነን ብሎ ማስተንተን መጠበብ ሲሆን በዘረኝነት አራንቋ መለከፍ መጥበብ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 150
ጁንደብ ኢብኑ ዐብደላህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” አሉ፦ *”ማንም ሰው ግልጽ ባልሆነ ነገር፣ በዘረኝነት ጥብቅና፣ በዘረኝነት መንገድ የተጋደለ ግድያው የጃህሊያ ነው*። عَنْ جُنْدُبِ بْنِ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم “ مَنْ قَاتَلَ تَحْتَ رَايَةٍ عُمِّيَّةٍ يُقَاتِلُ عَصَبِيَّةً وَيَغْضَبُ لِعَصَبِيَّةٍ فَقِتْلَتُهُ جَاهِلِيَّةٌ ”
“ጃህሊያህ” جَاهِلِيَّةٌ ማለት “መሃይምነት” ማለት ነው፤ ቅድመ-ቁርኣን ያለው ጊዜ ዘመነ-ጃህሊያህ ይባላል፤ በእርግጥም በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ የነበረችው ዘረኝነት ጥንብ ናት፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 45, ሐዲስ 81
ጃቢር ኢብኑ ዐብደላህ እንዳስተላለፈው፦ “በጉዞ ከነቢዩ”ﷺ” ጋር ነበርን፤ አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው፤ አንሷሩም፦ “አንሷሪ ሆይ! አለ፤ ሙሃጅሩም፦ “ሙሃጅር ሆይ! አለ። ከዚያም የአላህ መልእክተኛም”ﷺ” *”ይህ የጃህሊያህ አጠራር አይደለምን? አሉ፤ እነርሱም፦ “የአላህ መልእክተኛ ሆይ! አንድ ሰው ከሙሃጅር ከአንሷር የሆነውን አንድ ሰው ጀርባውን መታው” አሉ፤ እርሳቸው፦ “እርሷን(ዘረኝነትን) ተዋት ጥንብ ናት” አሉ*። جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ يَقُولُ كُنَّا مَعَ النَّبِيِّ صلى الله عليه وسلم فِي غَزَاةٍ فَكَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ فَقَالَ الأَنْصَارِيُّ يَا لَلأَنْصَارِ وَقَالَ الْمُهَاجِرِيُّ يَا لَلْمُهَاجِرِينَ . فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ” مَا بَالُ دَعْوَى الْجَاهِلِيَّةِ ” . قَالُوا يَا رَسُولَ اللَّهِ كَسَعَ رَجُلٌ مِنَ الْمُهَاجِرِينَ رَجُلاً مِنَ الأَنْصَارِ . فَقَالَ ” دَعُوهَا فَإِنَّهَا مُنْتِنَةٌ
“ሙሃጅር” مُهَاجِر ማለት “ስደተኛ” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱትን ሶሓብይን ያመለክታል፤ “አንሷር” أَنْصَارٍ ማለት “ረዳት” ማለት ሲሆን ከመካ የተሰደዱት የተቀበሉ የመዲና ሶሓብይን ያመለክታል።
አንዱ ዘር ተነስቶ ሌላውን ዘር ሲበድል የተበደለው ያልበደለውን በዘሩ ብቻ በቁርሾ ለመበቀል መነሳት ጠባብነት ነው፤ በኢስላም የቀደሙት ትውልድ በሰሩት ወንጀል የአሁኑን ትውልድ መጠየቅ ወይም መቅጣት እራሱ ሕግ መተላለፍ ነው፦
ሱነን ነሳኢ መጽሐፍ 37 , ሐዲስ 162
ዐብደላህ እንደተረከው ነብዩም”ﷺ” አሉ፦.. *ሰው በአባቱ ወይም በወንድሙ ወንጀል አይቀጣም*። وَلاَ يُؤْخَذُ الرَّجُلُ بِجَرِيرَةِ أَبِيهِ وَلاَ بِجَرِيرَةِ أَخِيهِ ”
በተጨማሪም አንድ ሰው ባጠፋው ብዙኃኑን ዘር ማንቋሸሽ ወይም ማዋረድ ሐራም ነው፦
ሱነን ኢብኑ ማጃህ መጽሐፍ 33, ሐዲስ 106
ዓኢሻህ”ረ.ዐ.” እንደተረከችው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ከሰዎች መካከል ትልቁ ውሸታም ሌላው ሰው ማንቋሸሽ እና መላውን ዘር ማዋረድ ነው*። عَنْ عَائِشَةَ، قَالَتْ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ “ إِنَّ أَعْظَمَ النَّاسِ فِرْيَةً لَرَجُلٌ هَاجَى رَجُلاً فَهَجَا الْقَبِيلَةَ بِأَسْرِهَا
እረ እሩቅ ሳንሄድ ወደ ዘረኝነት የሚጣራ፣ በዘረኝነት መንገድ የሚታገል፣ በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ሰው ከነብያችን”ﷺ” ሱናህ ውጪ ነው፦
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 349
ጁበይር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ወደ ዘረኝነት የሚጣራ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ የሚታገኝ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ከእኛ አይደለም*። عَنْ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ مِنَّا مَنْ دَعَا إِلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ قَاتَلَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ مَاتَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ ”
በድንበር፣ በክልል፣ በወሰን የከፋፈሉን ሰዎች ናቸው። ምድር እኮ የአላህ ናት፤ ተቸግረን ብንሰደድ ሰፊ ናት፤ ዋናው ይህቺ አንድ የተውሒድ መንገድ ሃይማኖታችን ናትና አላህን በብቸኝነት ማምለክ ነው፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! *ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ እኔንም ብቻ አምልኩኝ*፡፡ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ أَرْضِي وَاسِعَةٌ فَإِيَّايَ فَاعْبُدُونِ
21፥91 *ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ*፡፡ إِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاعْبُدُونِ
እንግዲህ ዲነል ኢስላምን የመሰለ ሰውን የሚያስተሳስር የአላህ ገመድ እያለ በዘረኝነት፣ በጎጠኝነት፣ በጠርዘኝነት፣ በቡድንተኝነት መለያየት “አትለያዩ” ያለን አላህ አለመታዘዝ ነው። በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ ጠበኞችም በነበርን ጊዜ በእኛ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ እናስታውስ፤ በልቦቻችሁም መካከል አስማማን፤ በጸጋውም ወንድማማቾች ሆንን፥ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ በነበር ጊዜ አዳነን፦
3፥103 *የአላህንም የማመን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ*፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
በተሰጠን ጸጋ ልክ ወንድማማች መሆን ሲገባን ዛሬ በመሃይምነት አራንቋ ተጠቅተን በማህበራዊ ሚድያ ዘረኝነትን ስናራግብ እንውላለን፤ ኢስላም ዓለም-ዐቀፍ ሆኖ ሳለ ምነው ጠበብንሳ? ምነው ይህ ያህል ኢማናችን ወረደሳ? የኢሥላም ልዕልና ከዘር፣ ከብሔር፣ ከቋንቋ፣ ከቀለም፣ ከፓለቲካ በላይ ነው። አላህ ሁላችንም ያስተካክለን፥ ሂዳያ ይስጠን፣ ከጥንቧ ዘረኝነት ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሱነን አቢ ዳውድ መጽሐፍ 43, ሐዲስ 349
ጁበይር እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *”ወደ ዘረኝነት የሚጣራ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ የሚታገኝ ከእኛ አይደለም። በዘረኝነት መንገድ ሲከተል የሞተ ከእኛ አይደለም*። عَنْ جُبَيْرِ بْنِ مُطْعِمٍ، أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ “ لَيْسَ مِنَّا مَنْ دَعَا إِلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ قَاتَلَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ وَلَيْسَ مِنَّا مَنْ مَاتَ عَلَى عَصَبِيَّةٍ ”
በድንበር፣ በክልል፣ በወሰን የከፋፈሉን ሰዎች ናቸው። ምድር እኮ የአላህ ናት፤ ተቸግረን ብንሰደድ ሰፊ ናት፤ ዋናው ይህቺ አንድ የተውሒድ መንገድ ሃይማኖታችን ናትና አላህን በብቸኝነት ማምለክ ነው፦
29፥56 እናንተ ያመናችሁ ባሮቼ ሆይ! *ምድሬ በእርግጥ ሰፊ ናት፤ ብትቸገሩ ተሰደዱ፡፡ እኔንም ብቻ አምልኩኝ*፡፡ يَا عِبَادِيَ الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ أَرْضِي وَاسِعَةٌ فَإِيَّايَ فَاعْبُدُونِ
21፥91 *ይህች አንዲት መንገድ ስትሆን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ*፡፡ إِنَّ هَـٰذِهِ أُمَّتُكُمْ أُمَّةً وَاحِدَةً وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاعْبُدُونِ
እንግዲህ ዲነል ኢስላምን የመሰለ ሰውን የሚያስተሳስር የአላህ ገመድ እያለ በዘረኝነት፣ በጎጠኝነት፣ በጠርዘኝነት፣ በቡድንተኝነት መለያየት “አትለያዩ” ያለን አላህ አለመታዘዝ ነው። በዘመነ-ጃህሊያህ ጊዜ ጠበኞችም በነበርን ጊዜ በእኛ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ እናስታውስ፤ በልቦቻችሁም መካከል አስማማን፤ በጸጋውም ወንድማማቾች ሆንን፥ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ በነበር ጊዜ አዳነን፦
3፥103 *የአላህንም የማመን ገመድ ሁላችሁም ያዙ፡፡ አትለያዩም፡፡ ጠበኞችም በነበራችሁ ጊዜ በእናንተ ላይ የዋለውን የአላህን ጸጋ አስታውሱ፡፡ በልቦቻችሁም መካከል አስማማ፡፡ በጸጋውም ወንድማማቾች ኾናችሁ፡፡ በእሳት ጉድጓድ አፋፍም ላይ ነበራችሁ፡፡ ከእርስዋም አዳናችሁ*፡፡ እንደዚሁ ትመሩ ዘንድ አላህ ለእናንተ አንቀጾቹን ያብራራል፡፡ وَاعْتَصِمُوا بِحَبْلِ اللَّهِ جَمِيعًا وَلَا تَفَرَّقُوا ۚ وَاذْكُرُوا نِعْمَتَ اللَّهِ عَلَيْكُمْ إِذْ كُنتُمْ أَعْدَاءً فَأَلَّفَ بَيْنَ قُلُوبِكُمْ فَأَصْبَحْتُم بِنِعْمَتِهِ إِخْوَانًا وَكُنتُمْ عَلَىٰ شَفَا حُفْرَةٍ مِّنَ النَّارِ فَأَنقَذَكُم مِّنْهَا ۗ كَذَٰلِكَ يُبَيِّنُ اللَّهُ لَكُمْ آيَاتِهِ لَعَلَّكُمْ تَهْتَدُونَ
በተሰጠን ጸጋ ልክ ወንድማማች መሆን ሲገባን ዛሬ በመሃይምነት አራንቋ ተጠቅተን በማህበራዊ ሚድያ ዘረኝነትን ስናራግብ እንውላለን፤ ኢስላም ዓለም-ዐቀፍ ሆኖ ሳለ ምነው ጠበብንሳ? ምነው ይህ ያህል ኢማናችን ወረደሳ? የኢሥላም ልዕልና ከዘር፣ ከብሔር፣ ከቋንቋ፣ ከቀለም፣ ከፓለቲካ በላይ ነው። አላህ ሁላችንም ያስተካክለን፥ ሂዳያ ይስጠን፣ ከጥንቧ ዘረኝነት ይጠብቀን! አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
5500 ዘመን
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2:79 *ለእነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው*፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
ክሌመንት ወይም ቀለሜንጦስ የሚባለው አዋልድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ከቀኖና መጽሐፍ የሚካተት ነው። ይህ መጽሐፍ ከአዳም እስከ ክርስቶስ 5500 ዘመን እንደሆነ ይናገራል፦
ግዕዙ፦
ቀለሜንጦስ 3፥19 እምድሕረ ሐሙስ መዋዕል ወመንፈቀ መዓልት እምሕረከ ወእሰሃለክ።
አማርኛው፦
ቀለሜንጦስ 3፥19 *ከአምስት ቀን እና ግማሽ ቀን በኃላ እምርሃለው*፥ ይቅርታም አደርግልሃለው።
አንድ ቀን ልክ እንደ አንድ ሺህ ዓመት በሚል ስሌት አምስት ቀን ተኩል 5500 ዓመት ይሆናል። እውን ከአዳም እስከ ክርስቶስ 5500 ዓመት ነውን? እስቲ ለባይብል መድረኩን እንልቀቅለት፦
ምዕራፍ አንድ
የትውልድ አቆጣጠር ከአዳም ስንጀምር አበው ከመውለዳቸው በፊት ያለውን ነው የምንወስደው፤ ምክንያቱም ሙሉ እድሜአቸውን ከወሰድን አንዱ በአንዱ ላይ ስለሚደራረብ"over lap" ነው። ነገር ግን የግሪኩ ሰፕቱጀንት እና የዕብራይስጡ ማሶሬቲክ የቁጥር ልዩነት አላቸው። 1954 የሃይለ-ሥላሴ እትም የግሪኩን ሰፕቱጀንት ሲከተል የአዲሱ መደበኛ ትርጉም ደግሞ የዕብራይስጡን ማሶሬቲክ ይከተላል። ግሪክ ሰፕቱአጀንት"LXX" በዕብራይስጡ ላይ 100 ዓመት ይጨምራል፤ በዚህ አቆጣጠር፦
1. አዳም 230 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥3 አዳምም *ሁለት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ልጅንም በምሳሌው እንደ መልኩ ወለደ፤
2. ሴት 205 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥6 ሴትም *ሁለት መቶ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ሄኖስንም ወለደ፤
3. ሄኖስ 190 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥9 ሄኖስም *መቶ ዘጠና ዓመት ኖረ*፥ ቃይናንንም ወለደ፤
4. ቃይናን 170 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥12 ቃይናንም *መቶ ሰባ ዓመት ኖረ*፥ መላልኤልንም ወለደ፤
5. መላልኤል 165 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥15 መላልኤልም *መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ያሬድንም ወለደ፤
6. ያሬድ 162 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥18 ያሬድም *መቶ ስድሳ ሁለት ዓመት ኖረ*፥ ሄኖክንም ወለደ፤
7. ሄኖክ 165 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥21 ሄኖክም *መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ማቱሳላንም ወለደ፤
8. ማቱሳላ 187 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥25 ማቱሳላም *መቶ ሰማኒያ ሰባት ዓመት ኖረ*፥ ላሜሕንም ወለደ፤
9. ላሜሕ 182 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥28 ላሜሕም *መቶ ሰማንያ ሁለት ዓመት ኖረ*፥ ልጅንም ወለደ።
10. ኖኅ 500 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥32 ኖኅም *የአምስት መቶ ዓመት ሰው ነበረ*፤ ኖኅም ሴምን ካምን ያፌትንም ወለደ።
ገቢር አንድ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው።
2:79 *ለእነዚያም መጽሐፉን በእጆቻቸው ለሚጽፉና ከዚያም በእርሱ ጥቂትን ዋጋ ሊገዙበት «ይህ ከአላህ ዘንድ ነው» ለሚሉ ወዮላቸው፡፡ ለእነርሱም ከዚያ እጆቻቸው ከጻፉት ወዮላቸው*፡፡ ለእነሱም ከዚያ ከሚያፈሩት ኃጢኣት ወዮላቸው፡፡ فَوَيْلٌۭ لِّلَّذِينَ يَكْتُبُونَ ٱلْكِتَٰبَ بِأَيْدِيهِمْ ثُمَّ يَقُولُونَ هَٰذَا مِنْ عِندِ ٱللَّهِ لِيَشْتَرُوا۟ بِهِۦ ثَمَنًۭا قَلِيلًۭا ۖ فَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا كَتَبَتْ أَيْدِيهِمْ وَوَيْلٌۭ لَّهُم مِّمَّا يَكْسِبُونَ
ክሌመንት ወይም ቀለሜንጦስ የሚባለው አዋልድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ከቀኖና መጽሐፍ የሚካተት ነው። ይህ መጽሐፍ ከአዳም እስከ ክርስቶስ 5500 ዘመን እንደሆነ ይናገራል፦
ግዕዙ፦
ቀለሜንጦስ 3፥19 እምድሕረ ሐሙስ መዋዕል ወመንፈቀ መዓልት እምሕረከ ወእሰሃለክ።
አማርኛው፦
ቀለሜንጦስ 3፥19 *ከአምስት ቀን እና ግማሽ ቀን በኃላ እምርሃለው*፥ ይቅርታም አደርግልሃለው።
አንድ ቀን ልክ እንደ አንድ ሺህ ዓመት በሚል ስሌት አምስት ቀን ተኩል 5500 ዓመት ይሆናል። እውን ከአዳም እስከ ክርስቶስ 5500 ዓመት ነውን? እስቲ ለባይብል መድረኩን እንልቀቅለት፦
ምዕራፍ አንድ
የትውልድ አቆጣጠር ከአዳም ስንጀምር አበው ከመውለዳቸው በፊት ያለውን ነው የምንወስደው፤ ምክንያቱም ሙሉ እድሜአቸውን ከወሰድን አንዱ በአንዱ ላይ ስለሚደራረብ"over lap" ነው። ነገር ግን የግሪኩ ሰፕቱጀንት እና የዕብራይስጡ ማሶሬቲክ የቁጥር ልዩነት አላቸው። 1954 የሃይለ-ሥላሴ እትም የግሪኩን ሰፕቱጀንት ሲከተል የአዲሱ መደበኛ ትርጉም ደግሞ የዕብራይስጡን ማሶሬቲክ ይከተላል። ግሪክ ሰፕቱአጀንት"LXX" በዕብራይስጡ ላይ 100 ዓመት ይጨምራል፤ በዚህ አቆጣጠር፦
1. አዳም 230 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥3 አዳምም *ሁለት መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ልጅንም በምሳሌው እንደ መልኩ ወለደ፤
2. ሴት 205 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥6 ሴትም *ሁለት መቶ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ሄኖስንም ወለደ፤
3. ሄኖስ 190 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥9 ሄኖስም *መቶ ዘጠና ዓመት ኖረ*፥ ቃይናንንም ወለደ፤
4. ቃይናን 170 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥12 ቃይናንም *መቶ ሰባ ዓመት ኖረ*፥ መላልኤልንም ወለደ፤
5. መላልኤል 165 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥15 መላልኤልም *መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ያሬድንም ወለደ፤
6. ያሬድ 162 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥18 ያሬድም *መቶ ስድሳ ሁለት ዓመት ኖረ*፥ ሄኖክንም ወለደ፤
7. ሄኖክ 165 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥21 ሄኖክም *መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ማቱሳላንም ወለደ፤
8. ማቱሳላ 187 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥25 ማቱሳላም *መቶ ሰማኒያ ሰባት ዓመት ኖረ*፥ ላሜሕንም ወለደ፤
9. ላሜሕ 182 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥28 ላሜሕም *መቶ ሰማንያ ሁለት ዓመት ኖረ*፥ ልጅንም ወለደ።
10. ኖኅ 500 ዓመት፦
ዘፍጥረት 5፥32 ኖኅም *የአምስት መቶ ዓመት ሰው ነበረ*፤ ኖኅም ሴምን ካምን ያፌትንም ወለደ።
ሰፕቱአጀንት ማሶሬቲክ
1. 230 130
2. 205 105
3. 190 90
4. 170 70
5. 165 65
6. 162 62
7. 165 65
8. 187 187
9. 182 182
10. 500 500
=2156 ዓመት =1456 ዓመት
ምዕራፍ ሁለት
ከሴም እስከ ታራ ድረስ ያለው አቆጣጠሩ እንደሚከተለው ነው፦
1. ሴም 100 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥10 የሴም ትውልድ ይህ ነው። *ሴም የመቶ ዓመት ሰው ነበረ*፥ አርፋክስድንም ከጥፋት ውኃ በኋላ በሁለተኛው ዓመት ወለደ።
2. አርፋክስድ 135 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥12 አርፋክስድም *መቶ ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ቃይንምንም ወለደ፤
3. ቃይንም 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥13 ቃይንምም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ሳላንም ወለደ፤
4. ሳላ 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥14 ሳላም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ዔቦርንም ወለደ፤
5. ዔቦር 134 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥16 ዔቦርም *መቶ ሠላሳ አራት ዓመት ኖረ*፥ ፋሌቅንም ወለደ፤
6. ፋሌቅ 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥18 ፋሌቅም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ራግውንም ወለደ፤
7. ራግው 132 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥20 ራግውም *መቶ ሠላሳ ሁለት ዓመት ኖረ*፥ ሴሮሕንም ወለደ፤
8. ሴሮሕ 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥22 ሴሮሕም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ናኮርንም ወለደ፤
9. ናኮር 190 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥24 ናኮርም መቶ ዘጠኝ ዓመት ኖረ፥ ታራንም ወለደ፤
10. ታራ 100 ዓመት፦
26፤ ታራም *መቶ ዓመት ኖረ*፥ አብራምንና ናኮርን ሐራንንም ወለደ።
ሰፕቱአጀንት ማሶሬቲክ
1. 100 100
2. 135 35
3. 130 30
4. 130 30
5. 134 34
6. 130 30
7. 132 32
8. 130 30
9. 190 29
10. 100 70
=1311 ዓመት = 420 ዓመት
ምዕራፍ ሦስት
ከአብርሃም እስከ ሰለሞን ድረስ ያለው አቆጣጠሩ እንደሚከተለው ነው፦
1. አብርሃም 100 ዓመት፦
ዘፍጥረት 21፥5 አብርሃምም ልጁ ይስሐቅ በተወለደለት ጊዜ *የመቶ ዓመት ዕድሜ ነበረ*።
2. ይስሐቅ 60 ዓመት፦
ዘፍጥረት 25፥26 ከዚያም በኋላ ወንድሙ ወጣ፥ በእጁም የዔሳውን ተረከዝ ይዞ ነበር፤ ስሙም ያዕቆብ ተባለ። *እርስዋ ልጆችን በወለደቻቸው ጊዜ ይስሐቅ ስድሳ ዓመት ሆኖት ነበር*።
1. 230 130
2. 205 105
3. 190 90
4. 170 70
5. 165 65
6. 162 62
7. 165 65
8. 187 187
9. 182 182
10. 500 500
=2156 ዓመት =1456 ዓመት
ምዕራፍ ሁለት
ከሴም እስከ ታራ ድረስ ያለው አቆጣጠሩ እንደሚከተለው ነው፦
1. ሴም 100 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥10 የሴም ትውልድ ይህ ነው። *ሴም የመቶ ዓመት ሰው ነበረ*፥ አርፋክስድንም ከጥፋት ውኃ በኋላ በሁለተኛው ዓመት ወለደ።
2. አርፋክስድ 135 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥12 አርፋክስድም *መቶ ሠላሳ አምስት ዓመት ኖረ*፥ ቃይንምንም ወለደ፤
3. ቃይንም 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥13 ቃይንምም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ሳላንም ወለደ፤
4. ሳላ 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥14 ሳላም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ዔቦርንም ወለደ፤
5. ዔቦር 134 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥16 ዔቦርም *መቶ ሠላሳ አራት ዓመት ኖረ*፥ ፋሌቅንም ወለደ፤
6. ፋሌቅ 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥18 ፋሌቅም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ራግውንም ወለደ፤
7. ራግው 132 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥20 ራግውም *መቶ ሠላሳ ሁለት ዓመት ኖረ*፥ ሴሮሕንም ወለደ፤
8. ሴሮሕ 130 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥22 ሴሮሕም *መቶ ሠላሳ ዓመት ኖረ*፥ ናኮርንም ወለደ፤
9. ናኮር 190 ዓመት፦
ዘፍጥረት 11፥24 ናኮርም መቶ ዘጠኝ ዓመት ኖረ፥ ታራንም ወለደ፤
10. ታራ 100 ዓመት፦
26፤ ታራም *መቶ ዓመት ኖረ*፥ አብራምንና ናኮርን ሐራንንም ወለደ።
ሰፕቱአጀንት ማሶሬቲክ
1. 100 100
2. 135 35
3. 130 30
4. 130 30
5. 134 34
6. 130 30
7. 132 32
8. 130 30
9. 190 29
10. 100 70
=1311 ዓመት = 420 ዓመት
ምዕራፍ ሦስት
ከአብርሃም እስከ ሰለሞን ድረስ ያለው አቆጣጠሩ እንደሚከተለው ነው፦
1. አብርሃም 100 ዓመት፦
ዘፍጥረት 21፥5 አብርሃምም ልጁ ይስሐቅ በተወለደለት ጊዜ *የመቶ ዓመት ዕድሜ ነበረ*።
2. ይስሐቅ 60 ዓመት፦
ዘፍጥረት 25፥26 ከዚያም በኋላ ወንድሙ ወጣ፥ በእጁም የዔሳውን ተረከዝ ይዞ ነበር፤ ስሙም ያዕቆብ ተባለ። *እርስዋ ልጆችን በወለደቻቸው ጊዜ ይስሐቅ ስድሳ ዓመት ሆኖት ነበር*።
3. ያዕቆብ 130 ዓመት፦
ከዚም ያዕቆብ ወደ ግብጽ ገባ፤ 17 ዓመት ኖረ፦
ዘፍጥረት 46፥2-4 እግዚአብሔርም በሌሊት ራእይ፦ ያዕቆብ ያዕቆብ፡ ብሎ ለእስራኤል ተናገረው። እርሱም፦ እነሆኝ፡ አለ። አለውም፦ የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤ *ወደ ግብፅ መውረድ አትፍራ፥ በዚያ ትልቅ ሕዝብ አደርግሃለሁና። እኔ ወደ ግብፅ አብሬህ እወርዳለሁ፥ ከዚያም ደግሞ እኔ አወጣሃለሁ*፤ ዮሴፍም እጁን በዓይንህ ላይ ያኖራል።
ዘፍጥረት 47፥28 *ያዕቆብም በግብፅ ምድር አሥራ ሰባት ዓመት ተቀመጠ፤ የያዕቆብም ሙላው የሕይወቱ ዘመን መቶ አርባ ሰባት ዓመት ነው*።
ያዕቆብ ሙሉ እድሜውን የኖረው 147 ዓመት ነው። ከ 147 ውስጥ 17 ዓመት የኖረው ግብጽ ውስጥ ከሆነ ወደ ግብጽ ከመግባቱ በፊት የኖረው 130 ዓመት ነው፤ 147-17=130 ይሆናል።
4. የእስራኤል ልጆች 430 ዓመት፦
ዘጸአት 12፥40-41 *የእስራኤልም ልጆች በግብፅ ምድር የተቀመጡት ዘመን አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ነው። እንዲህም ሆነ፤ አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ በዚያ ቀን የእግዚአብሔር ሠራዊት ሁሉ ከግብፅ ምድር ወጣ*።
5. ከዘጸአት እስከቤተ-መቅደሱ 480 ዓመት፦
1 ነገሥት 6፥1 *የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር ከወጡ አራት መቶ ሰማንያ ዓመት በሆነ ጊዜ፥ ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ በአራተኛው ዓመት፥ ዚፍ በሚባለው በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመረ*።
1. 100
2. 60
3. 130
4. 430
5. 480
= 1200 ዓመት ይሆናል።
በዚህ ስሌት ላይ ሰፕቱአጀንት እና ማሶሬቲክ አንዳች የቁጥር ልዩነት የላቸው። ኢንሻላህ ይቀጥላል......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ከዚም ያዕቆብ ወደ ግብጽ ገባ፤ 17 ዓመት ኖረ፦
ዘፍጥረት 46፥2-4 እግዚአብሔርም በሌሊት ራእይ፦ ያዕቆብ ያዕቆብ፡ ብሎ ለእስራኤል ተናገረው። እርሱም፦ እነሆኝ፡ አለ። አለውም፦ የአባቶችህ አምላክ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤ *ወደ ግብፅ መውረድ አትፍራ፥ በዚያ ትልቅ ሕዝብ አደርግሃለሁና። እኔ ወደ ግብፅ አብሬህ እወርዳለሁ፥ ከዚያም ደግሞ እኔ አወጣሃለሁ*፤ ዮሴፍም እጁን በዓይንህ ላይ ያኖራል።
ዘፍጥረት 47፥28 *ያዕቆብም በግብፅ ምድር አሥራ ሰባት ዓመት ተቀመጠ፤ የያዕቆብም ሙላው የሕይወቱ ዘመን መቶ አርባ ሰባት ዓመት ነው*።
ያዕቆብ ሙሉ እድሜውን የኖረው 147 ዓመት ነው። ከ 147 ውስጥ 17 ዓመት የኖረው ግብጽ ውስጥ ከሆነ ወደ ግብጽ ከመግባቱ በፊት የኖረው 130 ዓመት ነው፤ 147-17=130 ይሆናል።
4. የእስራኤል ልጆች 430 ዓመት፦
ዘጸአት 12፥40-41 *የእስራኤልም ልጆች በግብፅ ምድር የተቀመጡት ዘመን አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ነው። እንዲህም ሆነ፤ አራት መቶ ሠላሳ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ በዚያ ቀን የእግዚአብሔር ሠራዊት ሁሉ ከግብፅ ምድር ወጣ*።
5. ከዘጸአት እስከቤተ-መቅደሱ 480 ዓመት፦
1 ነገሥት 6፥1 *የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ምድር ከወጡ አራት መቶ ሰማንያ ዓመት በሆነ ጊዜ፥ ሰሎሞን በእስራኤል ላይ በነገሠ በአራተኛው ዓመት፥ ዚፍ በሚባለው በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሥራት ጀመረ*።
1. 100
2. 60
3. 130
4. 430
5. 480
= 1200 ዓመት ይሆናል።
በዚህ ስሌት ላይ ሰፕቱአጀንት እና ማሶሬቲክ አንዳች የቁጥር ልዩነት የላቸው። ኢንሻላህ ይቀጥላል......
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም