ነጥብ ሁለት
“ኑሕ”
የኑሕ ጥሪ “ወገኖቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፤ ለእናንተ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም” ማለት ነበረ፦
23:23 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ ወዲያውም «ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፡፡ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ አትጠነቀቁምን» አላቸው፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤ አላቸው፦ ወገኖቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፤ ለእናንተ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እኔ በናንተ ላይ የከባድ ቀንን ቅጣት እፈራላችኋለሁ።
ልብ አድርግ የኑሕ የመልእክቱ ጭብጥ ከአንዱ አምላክ ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ የለምና አምልኩት የሚል ነው፤ ይህንን አንድ አምላክ በብቸኝነት ስለሚያመልክ “ከሙስሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ” ብሏል፦
10፥72 “ብትሸሹም አትጎዱኝም ፣ከምንዳም ምንንም አለምናችሁም፡፡ምንዳዬም በአላህ ላይ እንጂ በሌላ አይደለም፣ *”ከሙስሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ”* فَإِن تَوَلَّيْتُمْ فَمَا سَأَلْتُكُم مِّنْ أَجْرٍ ۖ إِنْ أَجْرِىَ إِلَّا عَلَى ٱللَّهِ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ ٱلْمُسْلِمِينَ
ነጥብ ሶስት
“ኢብራሂም”
የዐረቦች አባታቸው ኢብራሂም ሲሆን የኢብራሂምን ሃይማኖት ደግሞ ኢስላም ነው፤ አላህ ከነብያችን”ﷺ” በፊት “ታዛዦች” ብሎ ሰይሟቸዋል፦
22:78 በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፤ እርሱ መርጧችኃል፤ በእናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፤ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፤ እርሱ *”ከዚህ በፊት ሙስሊሞች”* ብሎ ሰይሟችኋል፤ وَجَٰهِدُوا۟ فِى ٱللَّهِ حَقَّ جِهَادِهِۦ ۚ هُوَ ٱجْتَبَىٰكُمْ وَمَا جَعَلَ عَلَيْكُمْ فِى ٱلدِّينِ مِنْ حَرَجٍۢ ۚ مِّلَّةَ أَبِيكُمْ إِبْرَٰهِيمَ ۚ هُوَ سَمَّىٰكُمُ ٱلْمُسْلِمِينَ مِن قَبْلُ
“ከዚህ በፊት” የሚለው አገናዛቢ መስተዋድድ “ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን የአደም ጊዜ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አላህ ወደ አደም ወሕይ ሲያወርድ “ሙስሊም” ብሎ ተጣራ፦
20፥115 ወደ አደምም *”ከዚህ በፊት”* ኪዳንን በእርግጥ አወረድን፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ
“ሙስሊም” مُسْلِم “ታዛዥ” ማለት ነው፤ አላህ ለኢብራሂም “አስሊም” أَسْلِمْ “ታዘዝ” ብሎ ሲለው እርሱም ለዓለማት ጌታ “አስለምቱ” أَسْلَمْتُ “ታዘዝኩ” አለ፦
2፥131 ጌታው ለእርሱ *”ታዘዝ”* ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ *”ታዘዝኩ”* አለ፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ስለዚህ ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ ሙስሊም ነበረ፤ ይሁዲነት ከተውራት መውረድ በኃላ እንዲሁ ክርስትና ከኢንጅል መውረድ በኃላ የመጡ ስያሜዎች ናቸው፤ ተውራትና ኢንጂልም ደግሞ ከእርሱ በኋላ እንጅ በፊት አልተወረዱም፦
3:67 ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ *”ሙስሊም ነበረ”*፤ ከአጋሪዋችም አልነበረም። مَا كَانَ إِبْرَٰهِيمُ يَهُودِيًّۭا وَلَا نَصْرَانِيًّۭا وَلَٰكِن كَانَ حَنِيفًۭا مُّسْلِمًۭا وَمَا كَانَ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
3፥65 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በኢብራሂም ለምን ትከራከራላችሁ? ተውራትና ኢንጂልም ከእርሱ በኋላ እንጅ አልተወረዱም፡፡ ልብ አታደርጉምን በላቸው፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تُحَآجُّونَ فِىٓ إِبْرَٰهِيمَ وَمَآ أُنزِلَتِ ٱلتَّوْرَىٰةُ وَٱلْإِنجِيلُ إِلَّا مِنۢ بَعْدِهِۦٓ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ነጥብ አራት
“ያዕቁብ”
ያዕቁብም ልጆቹን እናንተ “ሙስሊሞች” ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው፤ እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም “ታዛዦች” አሉ፦
2:132 በእርሷም በሕግጋቲቱ ኢብራሂም ልጆቹን አዘዘ፡፡ ያዕቁብም እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ፡፡ «ልጆቼ ሆይ! አላህ ለእናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ *”ሙስሊሞች”* ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው፡፡ وَوَصَّىٰ بِهَآ إِبْرَٰهِـۧمُ بَنِيهِ وَيَعْقُوبُ يَٰبَنِىَّ إِنَّ ٱللَّهَ ٱصْطَفَىٰ لَكُمُ ٱلدِّينَ فَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
2:133 ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከኔ በኋላ ማንን ትገዛላችሁ? ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም *”ታዛዦች”* ኾነን እናመልካለን አሉ፡፡ أَمْ كُنتُمْ شُهَدَآءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ ٱلْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِنۢ بَعْدِى قَالُوا۟ نَعْبُدُ إِلَٰهَكَ وَإِلَٰهَ ءَابَآئِكَ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ إِلَٰهًۭا وَٰحِدًۭا وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ነጥብ አምስት
“ሙሳ”
ሙሳም ለሕዝቦቹ “ታዛዦች” እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ አለ፤ “ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمِين እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፦
10:84 ሙሳም አለ፡- «ሕዝቦቼ ሆይ! በአላህ አምናችሁ እንደ ሆነ በርሱ ላይ ተጠጉ፡፡ *”ታዛዦች”* እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ፡፡» وَقَالَ مُوسَىٰ يَٰقَوْمِ إِن كُنتُمْ ءَامَنتُم بِٱللَّهِ فَعَلَيْهِ تَوَكَّلُوٓا۟ إِن كُنتُم مُّسْلِمِينَ
“ኑሕ”
የኑሕ ጥሪ “ወገኖቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፤ ለእናንተ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም” ማለት ነበረ፦
23:23 ኑሕንም ወደ ሕዝቦቹ በእርግጥ ላክነው፡፡ ወዲያውም «ሕዝቦቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፡፡ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፡፡ አትጠነቀቁምን» አላቸው፡፡
7:59 ኑሕን ወደ ወገኖቹ በእርግጥ ላክነው፤ አላቸው፦ ወገኖቼ ሆይ! አላህን አምልኩ፤ ለእናንተ ከእርሱ ሌላ ምንም አምላክ የላችሁም፤ እኔ በናንተ ላይ የከባድ ቀንን ቅጣት እፈራላችኋለሁ።
ልብ አድርግ የኑሕ የመልእክቱ ጭብጥ ከአንዱ አምላክ ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ የለምና አምልኩት የሚል ነው፤ ይህንን አንድ አምላክ በብቸኝነት ስለሚያመልክ “ከሙስሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ” ብሏል፦
10፥72 “ብትሸሹም አትጎዱኝም ፣ከምንዳም ምንንም አለምናችሁም፡፡ምንዳዬም በአላህ ላይ እንጂ በሌላ አይደለም፣ *”ከሙስሊሞችም እሆን ዘንድ ታዝዣለሁኝ”* فَإِن تَوَلَّيْتُمْ فَمَا سَأَلْتُكُم مِّنْ أَجْرٍ ۖ إِنْ أَجْرِىَ إِلَّا عَلَى ٱللَّهِ ۖ وَأُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ مِنَ ٱلْمُسْلِمِينَ
ነጥብ ሶስት
“ኢብራሂም”
የዐረቦች አባታቸው ኢብራሂም ሲሆን የኢብራሂምን ሃይማኖት ደግሞ ኢስላም ነው፤ አላህ ከነብያችን”ﷺ” በፊት “ታዛዦች” ብሎ ሰይሟቸዋል፦
22:78 በአላህም ሃይማኖት ተገቢውን ትግል ታገሉ፤ እርሱ መርጧችኃል፤ በእናንተም ላይ በሃይማኖቱ ውስጥ ምንም ችግር አላደረገባችሁም፤ የአባታችሁን የኢብራሂምን ሃይማኖት ተከተሉ፤ እርሱ *”ከዚህ በፊት ሙስሊሞች”* ብሎ ሰይሟችኋል፤ وَجَٰهِدُوا۟ فِى ٱللَّهِ حَقَّ جِهَادِهِۦ ۚ هُوَ ٱجْتَبَىٰكُمْ وَمَا جَعَلَ عَلَيْكُمْ فِى ٱلدِّينِ مِنْ حَرَجٍۢ ۚ مِّلَّةَ أَبِيكُمْ إِبْرَٰهِيمَ ۚ هُوَ سَمَّىٰكُمُ ٱلْمُسْلِمِينَ مِن قَبْلُ
“ከዚህ በፊት” የሚለው አገናዛቢ መስተዋድድ “ሚን ቀብሉ” مِنْ قَبْلُ ሲሆን የአደም ጊዜ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው፤ አላህ ወደ አደም ወሕይ ሲያወርድ “ሙስሊም” ብሎ ተጣራ፦
20፥115 ወደ አደምም *”ከዚህ በፊት”* ኪዳንን በእርግጥ አወረድን፡፡ وَلَقَدْ عَهِدْنَآ إِلَىٰٓ ءَادَمَ مِن قَبْلُ
“ሙስሊም” مُسْلِم “ታዛዥ” ማለት ነው፤ አላህ ለኢብራሂም “አስሊም” أَسْلِمْ “ታዘዝ” ብሎ ሲለው እርሱም ለዓለማት ጌታ “አስለምቱ” أَسْلَمْتُ “ታዘዝኩ” አለ፦
2፥131 ጌታው ለእርሱ *”ታዘዝ”* ባለው ጊዜ መረጠው፡፡ ለዓለማት ጌታ *”ታዘዝኩ”* አለ፡፡ إِذْ قَالَ لَهُۥ رَبُّهُۥٓ أَسْلِمْ ۖ قَالَ أَسْلَمْتُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ
ስለዚህ ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ ሙስሊም ነበረ፤ ይሁዲነት ከተውራት መውረድ በኃላ እንዲሁ ክርስትና ከኢንጅል መውረድ በኃላ የመጡ ስያሜዎች ናቸው፤ ተውራትና ኢንጂልም ደግሞ ከእርሱ በኋላ እንጅ በፊት አልተወረዱም፦
3:67 ኢብራሒም ይሁዳዊም ክርስቲያንም አልነበረም ግን ወደ ቀጥተኛዉ ሃይማኖት የተዘነበለ *”ሙስሊም ነበረ”*፤ ከአጋሪዋችም አልነበረም። مَا كَانَ إِبْرَٰهِيمُ يَهُودِيًّۭا وَلَا نَصْرَانِيًّۭا وَلَٰكِن كَانَ حَنِيفًۭا مُّسْلِمًۭا وَمَا كَانَ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
3፥65 እናንተ የመጽሐፉ ሰዎች ሆይ! በኢብራሂም ለምን ትከራከራላችሁ? ተውራትና ኢንጂልም ከእርሱ በኋላ እንጅ አልተወረዱም፡፡ ልብ አታደርጉምን በላቸው፡፡ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ لِمَ تُحَآجُّونَ فِىٓ إِبْرَٰهِيمَ وَمَآ أُنزِلَتِ ٱلتَّوْرَىٰةُ وَٱلْإِنجِيلُ إِلَّا مِنۢ بَعْدِهِۦٓ ۚ أَفَلَا تَعْقِلُونَ
ነጥብ አራት
“ያዕቁብ”
ያዕቁብም ልጆቹን እናንተ “ሙስሊሞች” ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው፤ እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም “ታዛዦች” አሉ፦
2:132 በእርሷም በሕግጋቲቱ ኢብራሂም ልጆቹን አዘዘ፡፡ ያዕቁብም እንደዚሁ ልጆቹን አዘዘ፡፡ «ልጆቼ ሆይ! አላህ ለእናንተ ሃይማኖትን መረጠ፤ ስለዚህ እናንተ *”ሙስሊሞች”* ኾናችሁ እንጂ አትሙቱ» አላቸው፡፡ وَوَصَّىٰ بِهَآ إِبْرَٰهِـۧمُ بَنِيهِ وَيَعْقُوبُ يَٰبَنِىَّ إِنَّ ٱللَّهَ ٱصْطَفَىٰ لَكُمُ ٱلدِّينَ فَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
2:133 ያዕቁብን ሞት በመጣበት ጊዜ ለልጆቹ ከኔ በኋላ ማንን ትገዛላችሁ? ባለ ጊዜ ቀራቢዎች ነበራችሁን? እነርሱም አምላክህንና የአባቶችህን የኢብራሂምን የኢስማዒልንና የኢስሐቅንም አምላክ አንድ የኾነውን አምላክ እኛ ለእርሱ ፍፁም *”ታዛዦች”* ኾነን እናመልካለን አሉ፡፡ أَمْ كُنتُمْ شُهَدَآءَ إِذْ حَضَرَ يَعْقُوبَ ٱلْمَوْتُ إِذْ قَالَ لِبَنِيهِ مَا تَعْبُدُونَ مِنۢ بَعْدِى قَالُوا۟ نَعْبُدُ إِلَٰهَكَ وَإِلَٰهَ ءَابَآئِكَ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ إِلَٰهًۭا وَٰحِدًۭا وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
ነጥብ አምስት
“ሙሳ”
ሙሳም ለሕዝቦቹ “ታዛዦች” እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ አለ፤ “ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمِين እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፦
10:84 ሙሳም አለ፡- «ሕዝቦቼ ሆይ! በአላህ አምናችሁ እንደ ሆነ በርሱ ላይ ተጠጉ፡፡ *”ታዛዦች”* እንደ ሆናችሁ በአላህ ላይ ትመካላችሁ፡፡» وَقَالَ مُوسَىٰ يَٰقَوْمِ إِن كُنتُمْ ءَامَنتُم بِٱللَّهِ فَعَلَيْهِ تَوَكَّلُوٓا۟ إِن كُنتُم مُّسْلِمِينَ
ነጥብ ስድስት
“ዒሳ”
ዒሳ የትምህርቱ ጭብጥ፦ “አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት” የሚል ነው፤ አምላካችን አላህም ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
3፥51 *”አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት”* ፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
5፥72 እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ፤ እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ ٱلَّذِينَ قَالُوٓا۟ إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلْمَسِيحُ ٱبْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ ٱلْمَسِيحُ يَٰبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُۥ مَن يُشْرِكْ بِٱللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ ٱلْجَنَّةَ وَمَأْوَىٰهُ ٱلنَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّٰلِمِينَ مِنْ أَنصَارٍۢ
19፥36 ዒሳ አለ፦ *”አላህም ጌታዬ ጌታችሁም ነውና ተገዙት”* ፡፡ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው፡፡» وَإِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
የዒሳ ሐዋርያትም ይህንን ቃል አምነው ሙስሊሞች መሆናቸውን አስመስክረዋል፦
5:111 ወደ ሐዋርያትም በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ በማለት ባዘዝኩ ጊዜ አስታውስ፤ አመንን፣ እኛም *”ሙስሊሞች”* መሆናችንን መስክር አሉ።وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى ٱلْحَوَارِيِّـۧنَ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِى وَبِرَسُولِى قَالُوٓا۟ ءَامَنَّا وَٱشْهَدْ بِأَنَّنَا مُسْلِمُونَ
3:52 ዒሳ ከነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ ፡-ወደ አላህ ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት ፡ -እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ *”ታዛዦች”* መሆናችንን፥ መስክር፥ አሉ። فَلَمَّآ أَحَسَّ عِيسَىٰ مِنْهُمُ ٱلْكُفْرَ قَالَ مَنْ أَنصَارِىٓ إِلَى ٱللَّهِ ۖ قَالَ ٱلْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ ٱللَّهِ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَٱشْهَدْ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
ነጥብ ሰባት
“ነብያችን”
አምላካችን አላህ በነብያችን”ﷺ” ለእኛ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን፣ ኢብራሂምን፣ ሙሳንና ዒሳንም ያዘዘበትን ሃይማኖትን በትክክል አቋቋሙ ብሏል፤ ይህም ሃይማኖት ኢስላም ነው፦
42:13 ለእናንተ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን ያዘዘበትን ደነገገላችሁ፤ ያንንም በእርሱ ኢብራሂምን፣ ሙሳንና ዒሳንም *”ያዘዘበትን ሃይማኖትን”* በትክክል አቋቋሙ፣ በእርሱ አትለያዩ ማለትን ደነገግን። شَرَعَ لَكُم مِّنَ ٱلدِّينِ مَا وَصَّىٰ بِهِۦ نُوحًۭا وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ وَمَا وَصَّيْنَا بِهِۦٓ إِبْرَٰهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَىٰٓ ۖ أَنْ أَقِيمُوا۟ ٱلدِّينَ وَلَا تَتَفَرَّقُوا۟
አላህ ለራሱ “ታዛዦች” ነን በሉ ብሏል፤ “ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمِين እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፦
2፥136 «በአላህ እና ወደኛ በተወረደው ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ *”ታዛዦች”* ነን» በሉ፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም፣ በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ በተወረደው፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ *”ታዛዦች”* ነን» በል፡፡ قُلْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
29:46 ሲቀር *”በሉም”* ፦ በዚያ ወደ እኛ በተወረደው፣ ወደ እናንተም በተወረደው አመንን፤ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፤ እኛም *”ለእርሱ ታዛዦች”* ነን። وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
“ዒሳ”
ዒሳ የትምህርቱ ጭብጥ፦ “አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት” የሚል ነው፤ አምላካችን አላህም ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
3፥51 *”አላህ ጌታዬና ጌታችሁ ነው፤ ስለዚህ አምልኩት”* ፤ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው» አላቸው፡፡ إِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۗ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
5፥72 እነዚያ «አላህ እርሱ የመርየም ልጅ አልመሲሕ ነው» ያሉ በእርግጥ ካዱ፡፡ አልመሲህም አለ፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! *”ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ”* ፤ እነሆ! በአላህ የሚያጋራ ሰው አላህ በእርሱ ላይ ገነትን በእርግጥ እርም አደረገ፡፡ መኖሪያውም እሳት ናት፡፡ ለበዳዮችም ምንም ረዳቶች የሏቸውም፡፡ لَقَدْ كَفَرَ ٱلَّذِينَ قَالُوٓا۟ إِنَّ ٱللَّهَ هُوَ ٱلْمَسِيحُ ٱبْنُ مَرْيَمَ ۖ وَقَالَ ٱلْمَسِيحُ يَٰبَنِىٓ إِسْرَٰٓءِيلَ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ ۖ إِنَّهُۥ مَن يُشْرِكْ بِٱللَّهِ فَقَدْ حَرَّمَ ٱللَّهُ عَلَيْهِ ٱلْجَنَّةَ وَمَأْوَىٰهُ ٱلنَّارُ ۖ وَمَا لِلظَّٰلِمِينَ مِنْ أَنصَارٍۢ
19፥36 ዒሳ አለ፦ *”አላህም ጌታዬ ጌታችሁም ነውና ተገዙት”* ፡፡ ይህ ቀጥተኛ መንገድ ነው፡፡» وَإِنَّ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبُّكُمْ فَٱعْبُدُوهُ ۚ هَٰذَا صِرَٰطٌۭ مُّسْتَقِيمٌۭ
የዒሳ ሐዋርያትም ይህንን ቃል አምነው ሙስሊሞች መሆናቸውን አስመስክረዋል፦
5:111 ወደ ሐዋርያትም በእኔ እና በመልክተኛዬ እመኑ በማለት ባዘዝኩ ጊዜ አስታውስ፤ አመንን፣ እኛም *”ሙስሊሞች”* መሆናችንን መስክር አሉ።وَإِذْ أَوْحَيْتُ إِلَى ٱلْحَوَارِيِّـۧنَ أَنْ ءَامِنُوا۟ بِى وَبِرَسُولِى قَالُوٓا۟ ءَامَنَّا وَٱشْهَدْ بِأَنَّنَا مُسْلِمُونَ
3:52 ዒሳ ከነርሱ ክሕደት በተሰማዉም ጊዜ ፡-ወደ አላህ ረዳቶቼ እነማን ናቸዉ? አለ፤ ሐዋሪያት ፡ -እኛ የአላህ ረዳቶች ነን፤ በአላህም አምነናል፤ እኛም ትክክለኛ *”ታዛዦች”* መሆናችንን፥ መስክር፥ አሉ። فَلَمَّآ أَحَسَّ عِيسَىٰ مِنْهُمُ ٱلْكُفْرَ قَالَ مَنْ أَنصَارِىٓ إِلَى ٱللَّهِ ۖ قَالَ ٱلْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ ٱللَّهِ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَٱشْهَدْ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ
ነጥብ ሰባት
“ነብያችን”
አምላካችን አላህ በነብያችን”ﷺ” ለእኛ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን፣ ኢብራሂምን፣ ሙሳንና ዒሳንም ያዘዘበትን ሃይማኖትን በትክክል አቋቋሙ ብሏል፤ ይህም ሃይማኖት ኢስላም ነው፦
42:13 ለእናንተ ከሃይማኖት ያንን በእርሱ ኑሕን ያዘዘበትን ደነገገላችሁ፤ ያንንም በእርሱ ኢብራሂምን፣ ሙሳንና ዒሳንም *”ያዘዘበትን ሃይማኖትን”* በትክክል አቋቋሙ፣ በእርሱ አትለያዩ ማለትን ደነገግን። شَرَعَ لَكُم مِّنَ ٱلدِّينِ مَا وَصَّىٰ بِهِۦ نُوحًۭا وَٱلَّذِىٓ أَوْحَيْنَآ إِلَيْكَ وَمَا وَصَّيْنَا بِهِۦٓ إِبْرَٰهِيمَ وَمُوسَىٰ وَعِيسَىٰٓ ۖ أَنْ أَقِيمُوا۟ ٱلدِّينَ وَلَا تَتَفَرَّقُوا۟
አላህ ለራሱ “ታዛዦች” ነን በሉ ብሏል፤ “ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمِين እንደሆነ አንባቢ ልብ ይለዋል፦
2፥136 «በአላህ እና ወደኛ በተወረደው ወደ ኢብራሂምም ወደ ኢስማዒልና ወደ ኢስሐቅም ወደ ያዕቁብና ወደ ነገዶቹም በተወረደው በዚያም ሙሳና ዒሳ በተሰጡት በዚያም ነቢያት ሁሉ ከጌታቸው በተሰጡት ከነርሱ በአንድም መካከል የማንለይ ስንኾን አመንን፤ እኛም ለእርሱ *”ታዛዦች”* ነን» በሉ፡፡ قُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ إِلَىٰٓ إِبْرَٰهِـۧمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَمَآ أُوتِىَ ٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
3፥84 «በአላህ አመንን፡፡ በእኛ ላይ በተወረደውም፣ በኢብራሂምና በኢስማዒልም፣ በኢስሓቅም፣ በያዕቆብም፣ በነገዶችም ላይ በተወረደው፤ ለሙሳና ለዒሳም ለነቢያትም ሁሉ ከጌታቸው በተሰጠው አመንን፡፡ ከእነርሱ መካከል አንድንም አንለይም፡፡ እኛ ለእርሱ *”ታዛዦች”* ነን» በል፡፡ قُلْ ءَامَنَّا بِٱللَّهِ وَمَآ أُنزِلَ عَلَيْنَا وَمَآ أُنزِلَ عَلَىٰٓ إِبْرَٰهِيمَ وَإِسْمَٰعِيلَ وَإِسْحَٰقَ وَيَعْقُوبَ وَٱلْأَسْبَاطِ وَمَآ أُوتِىَ مُوسَىٰ وَعِيسَىٰ وَٱلنَّبِيُّونَ مِن رَّبِّهِمْ لَا نُفَرِّقُ بَيْنَ أَحَدٍۢ مِّنْهُمْ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
29:46 ሲቀር *”በሉም”* ፦ በዚያ ወደ እኛ በተወረደው፣ ወደ እናንተም በተወረደው አመንን፤ አምላካችንም አምላካችሁም አንድ ነው፤ እኛም *”ለእርሱ ታዛዦች”* ነን። وَقُولُوٓا۟ ءَامَنَّا بِٱلَّذِىٓ أُنزِلَ إِلَيْنَا وَأُنزِلَ إِلَيْكُمْ وَإِلَٰهُنَا وَإِلَٰهُكُمْ وَٰحِدٌۭ وَنَحْنُ لَهُۥ مُسْلِمُونَ
መደምደሚያ
ታዲያ ከላይ የተዘረዘሩት ነብያት አስተምህሮቻቸው ኢስላም እነርሱ ሙስሊም ከተባሉ ለምንድን ነው አላህ ነብያችንን”ﷺ” “እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ በል” ያላቸው? ይህንን ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እስቲ እንየው፦
6፥163 «ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም *የሙስሊሞች መጀመሪያ* ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
39፥11-12 በል «እኔ አላህን ሃይማኖትን ለርሱ ያጠራሁ ኾኜ እንድግገዛው ታዘዝኩ፡፡ *የሙስሊሞችም መጀመሪያ* እንድኾን ታዘዝኩ፡፡» وَأُمِرْتُ لِأَنْ أَكُونَ أَوَّلَ ٱلْمُسْلِمِينَ
“መጀመሪያ” የሚለው የአረቢኛ ቃል “አወል” أَوَّل ሲሆን በሁለት ይከፈላል፦ አንደኛው “አወሉል ሙብተዳ” ሲሆን አወሉል ሙብተዳ ማለት መጀመሪያነት “መርፉዕ” مرفوع ማለትም “ባለቤት ሙያ”nominative case” ሆኖ ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ማለትም “ፍጹማዊ መጀመሪያ”Absolute first” ይባላል። ሁለተኛው “አወሉል ዘርፉል ዘመን” ሲሆን መጀመሪያነት “መንሱብ” منصوب “ተሳቢ ሙያ”accusative case” ሆኖ ሲመጣ “ቀሪብ” قريب ማለትም “አንጻራዊ መጀመሪያ”Relative first” ይባላል። ይህ የሥነ-ሰዋስውና የቋንቋ ሙግት ታሳቢና ዋቢ አድርገን የነብያችን”ﷺ” የሙስሊሞች መጀመሪያ መሆን በአንጻራዊ መጀመሪያ ደረጃ የተቀመጠ እንጂ በፍጹማዊ መጀመሪያ ደረጃ የተቀመጠ አይደለም። ይህን ሙግት ከተረዳን ነብያችን”ﷺ” የመጀመሪያው ሙስሊም ሳይሆኑ የሙስሊሞች መጀመሪያ ናቸው፣ አላህ በሁለተኛ መደብ “እናንተ” ሙስሊሞች እያለ የሚያነጋግረው የነብያችንን”ﷺ” ኡማ ነው፦
3:102 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢዉን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፤ *እናንተም ሙስሊሞች* ሆናችሁ እንጅ አትሙቱ። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
ታዲያ አንጻራዊነት ከምን አኳያ? ካልን የቁርአን ትእዛዝ ተቀብሎ የታዘዘ ከኡማው መጀመሪያው እሳቸው ናቸው፦
6:14 «እኔ *መጀመሪያ ትእዛዝን* ከተቀበለ ሰው ልኾን *ታዘዝኩ*፡፡ ከአጋሪዎችም ፈጽሞ አትኹን ተብያለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّىٓ أُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ أَوَّلَ مَنْ أَسْلَمَ ۖ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
“ትእዛዝን ከተቀበለ” የሚለው ይሰመርበት፣ ይህም ትእዛዝ በእሳቸው ላይ የተወረደው ቁርአን ነው፦
65:5 ይህ *”የአላህ ትእዛዝ ነው”*። ወደ *እናንተም* አወረደው፤ ذَٰلِكَ أَمْرُ ٱللَّهِ أَنزَلَهُۥٓ إِلَيْكُمْ
42:15 በላቸውም፦ ከመጽሐፍ አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ፤ በመካከላችሁም ላስተካክል *”ታዘዝኩ”*፤ وَقُلْ ءَامَنتُ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ مِن كِتَٰبٍۢ ۖ وَأُمِرْتُ لِأَعْدِلَ بَيْنَكُمُ
ከሐዲ የሙስሊም ተቃራኒ ሆኖ አገልግሏል፣ የሙስሊም መጀመሪያ በኣንጻራዊነት ደረጃ እንደተጠቀመ ሁሉ የከሐዲ መጀመሪያ በኣንጻራዊነት ደረጃ ተቀምጧል፦
68:35 *ሙስሊሞቹን እንደ ከሐዲዎች* እናደርጋለን?
2:41 ከእናንተ ጋር ያለውን መጽሐፍ የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩትም ቁርኣን እመኑ፡፡ በእርሱም *”የመጀመሪያ ከሓዲ”* አትሁኑ፡፡ وَءَامِنُوا۟ بِمَآ أَنزَلْتُ مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُمْ وَلَا تَكُونُوٓا۟ أَوَّلَ كَافِرٍۭ بِهِۦ
በእርሱ የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ የሚለው ይሰመርበት፣ በቁርአን ማመን የመጀመሪያው ታዛዥ ነብያችን”ﷺ” እንደሆኑ ሁሉ በቁርአን የመጀመሪያው ከሓዲ እነርሱ ናቸው፤ እኔ የሞባይል የመጀመሪያው ተጠቃሚ ነኝ ብል፤ መጀመሪያነት ከምን አንጻር? ከቤተሰብ? ከከተማ? ከአገር ወይስ ከዓለም? ይህ ቅድሚያ መጠየቅ አለበት፤ ስለ መጀመሪያነት ብዙ ናሙናዎችን መጥቀስ ይቻላል፤ ሙሳ፦ የምእምናን መጀመሪያ ነኝ ብሏል፤ ያ ማለት የሙሳ መጀመሪያነት በአንጻራዊነት ደረጃ እንጂ ከእርሱ በፊት አማኝ አልነበረም ማለት አይደለም፤ የፈርኦን ደጋሚዎች፦ የምእምናን መጀመሪያ ነን ብለዋል፤ ያ ማለት የፈርኦን ደጋሚዎች መጀመሪያነት በአንጻራዊነት ደረጃ እንጂ ከእነርሱ በፊት አማኝ አልነበረም ማለት አይደለም፦
7፥143 «ጥራት ይገባህ፡፡ ወዳንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም *የምእምናን መጀመሪያ* ነኝ» አለ፡፡ قَالَ سُبْحَٰنَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُؤْمِنِينَ
26፥51 «እኛ *የምእምናን መጀመሪያ* በመኾናችን ጌታችን ኀጢአቶቻችንን ለእኛ ሊምር እንከጅላለን፡፡» إِنَّا نَطْمَعُ أَن يَغْفِرَ لَنَا رَبُّنَا خَطَٰيَٰنَآ أَن كُنَّآ أَوَّلَ ٱلْمُؤْمِنِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ታዲያ ከላይ የተዘረዘሩት ነብያት አስተምህሮቻቸው ኢስላም እነርሱ ሙስሊም ከተባሉ ለምንድን ነው አላህ ነብያችንን”ﷺ” “እኔም የሙስሊሞች መጀመሪያ ነኝ በል” ያላቸው? ይህንን ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እስቲ እንየው፦
6፥163 «ለእርሱ ተጋሪ የለውም፡፡ በዚህም በማጥራት ታዘዝኩ፡፡ እኔም *የሙስሊሞች መጀመሪያ* ነኝ» በል፡፡ لَا شَرِيكَ لَهُۥ ۖ وَبِذَٰلِكَ أُمِرْتُ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُسْلِمِينَ
39፥11-12 በል «እኔ አላህን ሃይማኖትን ለርሱ ያጠራሁ ኾኜ እንድግገዛው ታዘዝኩ፡፡ *የሙስሊሞችም መጀመሪያ* እንድኾን ታዘዝኩ፡፡» وَأُمِرْتُ لِأَنْ أَكُونَ أَوَّلَ ٱلْمُسْلِمِينَ
“መጀመሪያ” የሚለው የአረቢኛ ቃል “አወል” أَوَّل ሲሆን በሁለት ይከፈላል፦ አንደኛው “አወሉል ሙብተዳ” ሲሆን አወሉል ሙብተዳ ማለት መጀመሪያነት “መርፉዕ” مرفوع ማለትም “ባለቤት ሙያ”nominative case” ሆኖ ሲመጣ “ሙጥለቅ” مطلق ማለትም “ፍጹማዊ መጀመሪያ”Absolute first” ይባላል። ሁለተኛው “አወሉል ዘርፉል ዘመን” ሲሆን መጀመሪያነት “መንሱብ” منصوب “ተሳቢ ሙያ”accusative case” ሆኖ ሲመጣ “ቀሪብ” قريب ማለትም “አንጻራዊ መጀመሪያ”Relative first” ይባላል። ይህ የሥነ-ሰዋስውና የቋንቋ ሙግት ታሳቢና ዋቢ አድርገን የነብያችን”ﷺ” የሙስሊሞች መጀመሪያ መሆን በአንጻራዊ መጀመሪያ ደረጃ የተቀመጠ እንጂ በፍጹማዊ መጀመሪያ ደረጃ የተቀመጠ አይደለም። ይህን ሙግት ከተረዳን ነብያችን”ﷺ” የመጀመሪያው ሙስሊም ሳይሆኑ የሙስሊሞች መጀመሪያ ናቸው፣ አላህ በሁለተኛ መደብ “እናንተ” ሙስሊሞች እያለ የሚያነጋግረው የነብያችንን”ﷺ” ኡማ ነው፦
3:102 እላንተ ያመናችሁ ሆይ! አላህን ተገቢዉን መጠንቀቅ ተጠንቀቁት፤ *እናንተም ሙስሊሞች* ሆናችሁ እንጅ አትሙቱ። يَٰٓأَيُّهَا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ ٱتَّقُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ تُقَاتِهِۦ وَلَا تَمُوتُنَّ إِلَّا وَأَنتُم مُّسْلِمُونَ
ታዲያ አንጻራዊነት ከምን አኳያ? ካልን የቁርአን ትእዛዝ ተቀብሎ የታዘዘ ከኡማው መጀመሪያው እሳቸው ናቸው፦
6:14 «እኔ *መጀመሪያ ትእዛዝን* ከተቀበለ ሰው ልኾን *ታዘዝኩ*፡፡ ከአጋሪዎችም ፈጽሞ አትኹን ተብያለሁ» በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّىٓ أُمِرْتُ أَنْ أَكُونَ أَوَّلَ مَنْ أَسْلَمَ ۖ وَلَا تَكُونَنَّ مِنَ ٱلْمُشْرِكِينَ
“ትእዛዝን ከተቀበለ” የሚለው ይሰመርበት፣ ይህም ትእዛዝ በእሳቸው ላይ የተወረደው ቁርአን ነው፦
65:5 ይህ *”የአላህ ትእዛዝ ነው”*። ወደ *እናንተም* አወረደው፤ ذَٰلِكَ أَمْرُ ٱللَّهِ أَنزَلَهُۥٓ إِلَيْكُمْ
42:15 በላቸውም፦ ከመጽሐፍ አላህ ባወረደው ሁሉ አመንኩ፤ በመካከላችሁም ላስተካክል *”ታዘዝኩ”*፤ وَقُلْ ءَامَنتُ بِمَآ أَنزَلَ ٱللَّهُ مِن كِتَٰبٍۢ ۖ وَأُمِرْتُ لِأَعْدِلَ بَيْنَكُمُ
ከሐዲ የሙስሊም ተቃራኒ ሆኖ አገልግሏል፣ የሙስሊም መጀመሪያ በኣንጻራዊነት ደረጃ እንደተጠቀመ ሁሉ የከሐዲ መጀመሪያ በኣንጻራዊነት ደረጃ ተቀምጧል፦
68:35 *ሙስሊሞቹን እንደ ከሐዲዎች* እናደርጋለን?
2:41 ከእናንተ ጋር ያለውን መጽሐፍ የሚያረጋግጥ ሆኖ ባወረድኩትም ቁርኣን እመኑ፡፡ በእርሱም *”የመጀመሪያ ከሓዲ”* አትሁኑ፡፡ وَءَامِنُوا۟ بِمَآ أَنزَلْتُ مُصَدِّقًۭا لِّمَا مَعَكُمْ وَلَا تَكُونُوٓا۟ أَوَّلَ كَافِرٍۭ بِهِۦ
በእርሱ የመጀመሪያ ከሓዲ አትሁኑ የሚለው ይሰመርበት፣ በቁርአን ማመን የመጀመሪያው ታዛዥ ነብያችን”ﷺ” እንደሆኑ ሁሉ በቁርአን የመጀመሪያው ከሓዲ እነርሱ ናቸው፤ እኔ የሞባይል የመጀመሪያው ተጠቃሚ ነኝ ብል፤ መጀመሪያነት ከምን አንጻር? ከቤተሰብ? ከከተማ? ከአገር ወይስ ከዓለም? ይህ ቅድሚያ መጠየቅ አለበት፤ ስለ መጀመሪያነት ብዙ ናሙናዎችን መጥቀስ ይቻላል፤ ሙሳ፦ የምእምናን መጀመሪያ ነኝ ብሏል፤ ያ ማለት የሙሳ መጀመሪያነት በአንጻራዊነት ደረጃ እንጂ ከእርሱ በፊት አማኝ አልነበረም ማለት አይደለም፤ የፈርኦን ደጋሚዎች፦ የምእምናን መጀመሪያ ነን ብለዋል፤ ያ ማለት የፈርኦን ደጋሚዎች መጀመሪያነት በአንጻራዊነት ደረጃ እንጂ ከእነርሱ በፊት አማኝ አልነበረም ማለት አይደለም፦
7፥143 «ጥራት ይገባህ፡፡ ወዳንተ ተመለስኩ፡፡ እኔም *የምእምናን መጀመሪያ* ነኝ» አለ፡፡ قَالَ سُبْحَٰنَكَ تُبْتُ إِلَيْكَ وَأَنَا۠ أَوَّلُ ٱلْمُؤْمِنِينَ
26፥51 «እኛ *የምእምናን መጀመሪያ* በመኾናችን ጌታችን ኀጢአቶቻችንን ለእኛ ሊምር እንከጅላለን፡፡» إِنَّا نَطْمَعُ أَن يَغْفِرَ لَنَا رَبُّنَا خَطَٰيَٰنَآ أَن كُنَّآ أَوَّلَ ٱلْمُؤْمِنِينَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የሚሽነሪዎችን ደባ እና ሴራ የሚያጋልጥ ቻናል ይፈልጋሉ? እግዲያውስ ወደዚህ ቻናል ይቀላቀሉ፦
join us @answering
join us @answering
ድብርትና መድኃኒቱ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
16፥97 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ በጎን የሰራ “”መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን””፡፡ ይሠሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን፡፡
“ስሜት”emotion” ማለት ፍቅር እና ጥላቻ ወይም ደስታ እና ሃዘን ናቸው፤ “ውሳኔ” ደግሞ በስሜት ውስጥ ከተወሰነ ትርፉ ፀፀት ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰዎች ወደ ጥፋት የምንገባው በስሜት
ነው፤ ነገር ግን ከስሜት ወጥተን በምክንያታዊ እውቀት ስንወስን ፅናት ይኖረናል፤ “ምክንያታዊነት”Rationality” መሰረቱ እውቀት ነው፤ እውቀት ሳይኖር መከተል እንደማይቻል አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ይነግረናል፦
17፥36 ለአንተም በእርሱ “”ዕውቀት”” የሌለህን ነገር “”አትከተል””፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና፡፡
ሰዎች ከድብርት ለመገላገል ብለው ያለ እውቀት የተለያዩ ድራግ፤ አልኮል፣ ጥንቆላ እና ወደዘመኑ የምዕራባውያን ውጤት ወደሆነ ወደ ፕሮቴስታንት ይገባሉ፤ ይህ ደግሞ እንጥል ከመቧጠጥ ምንም የተሻለ ነገር የለውም፤ ሳሩን እንጂ ገደሉን እንዳላየው በሬ ይሆናሉ። “ድብርት” ማለት ሰው በልቡ ላይ የሚኖሩት ትካዜ፣ ሃዘን፣ ፍርሃት፣ አለመርካት፣ አለመደሰት፣ አለመረጋጋት ነው፤ በኢማን መልካም ካደረግን አምላካችን አላህ ከእንደዚህ አይነት አሉታዊ ተፅዕኖ አውጥቶ መልካም ኑሮ እንደሚያኖረን ቃል ገብቶልናል፦
16፥97 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ በጎን የሰራ “”መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን””፡፡ ይሠሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን፡፡
ከድብርት ነፃ የምንወጣበትን መልካም ኑሮ የተለያዩ ማሳያዎችን በተናጥል እንመልከት፦
ማሳያ አንድ
“ቁርአን”
ድብርት፣ ጭንቀት፣ፍርሃት፣ሃዘን የመሳሰሉት አሉታዊ ነገሮች መቀመጫቸው ልብ ነው፤ በልብ ላለው ለዚህ በሽታ መድሃኑቱ ቁርአን መቅራት ነው፦
17:82 “”ከቁርአንም” ለምእመናን “”መድኀኒት”” እና እዝነት የሆነን “”እናወርዳለን””፤በዳዮችንም ከሳራን እንጂ ሌላን አይጨምርላቸውም።
10:57 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ግሳጼ “”በደረቶች”” ውስጥም ላለው በሽታ “”መድኃኒት”” ለምእምናንም ብርሃንና እዝነት በእርግጥ “መጣችላችሁ”፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
16፥97 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ በጎን የሰራ “”መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን””፡፡ ይሠሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን፡፡
“ስሜት”emotion” ማለት ፍቅር እና ጥላቻ ወይም ደስታ እና ሃዘን ናቸው፤ “ውሳኔ” ደግሞ በስሜት ውስጥ ከተወሰነ ትርፉ ፀፀት ነው፤ ብዙ ጊዜ ሰዎች ወደ ጥፋት የምንገባው በስሜት
ነው፤ ነገር ግን ከስሜት ወጥተን በምክንያታዊ እውቀት ስንወስን ፅናት ይኖረናል፤ “ምክንያታዊነት”Rationality” መሰረቱ እውቀት ነው፤ እውቀት ሳይኖር መከተል እንደማይቻል አምላካችን አላህ በተከበረ ቃሉ ይነግረናል፦
17፥36 ለአንተም በእርሱ “”ዕውቀት”” የሌለህን ነገር “”አትከተል””፤ መስሚያ፣ ማያም፣ ልብም እነዚህ ሁሉ ባለቤታቸው ከእነርሱ ተጠያቂ ነውና፡፡
ሰዎች ከድብርት ለመገላገል ብለው ያለ እውቀት የተለያዩ ድራግ፤ አልኮል፣ ጥንቆላ እና ወደዘመኑ የምዕራባውያን ውጤት ወደሆነ ወደ ፕሮቴስታንት ይገባሉ፤ ይህ ደግሞ እንጥል ከመቧጠጥ ምንም የተሻለ ነገር የለውም፤ ሳሩን እንጂ ገደሉን እንዳላየው በሬ ይሆናሉ። “ድብርት” ማለት ሰው በልቡ ላይ የሚኖሩት ትካዜ፣ ሃዘን፣ ፍርሃት፣ አለመርካት፣ አለመደሰት፣ አለመረጋጋት ነው፤ በኢማን መልካም ካደረግን አምላካችን አላህ ከእንደዚህ አይነት አሉታዊ ተፅዕኖ አውጥቶ መልካም ኑሮ እንደሚያኖረን ቃል ገብቶልናል፦
16፥97 ከወንድ ወይም ከሴት እርሱ አማኝ ኾኖ በጎን የሰራ “”መልካም ኑሮን በእርግጥ እናኖረዋለን””፡፡ ይሠሩትም ከነበሩት ነገር በመልካሙ ምንዳቸውን እንመነዳቸዋለን፡፡
ከድብርት ነፃ የምንወጣበትን መልካም ኑሮ የተለያዩ ማሳያዎችን በተናጥል እንመልከት፦
ማሳያ አንድ
“ቁርአን”
ድብርት፣ ጭንቀት፣ፍርሃት፣ሃዘን የመሳሰሉት አሉታዊ ነገሮች መቀመጫቸው ልብ ነው፤ በልብ ላለው ለዚህ በሽታ መድሃኑቱ ቁርአን መቅራት ነው፦
17:82 “”ከቁርአንም” ለምእመናን “”መድኀኒት”” እና እዝነት የሆነን “”እናወርዳለን””፤በዳዮችንም ከሳራን እንጂ ሌላን አይጨምርላቸውም።
10:57 እናንተ ሰዎች ሆይ! ከጌታችሁ ግሳጼ “”በደረቶች”” ውስጥም ላለው በሽታ “”መድኃኒት”” ለምእምናንም ብርሃንና እዝነት በእርግጥ “መጣችላችሁ”፡፡
ማሳያ ሁለት
“ዚክር”
ቀልብ እንዲደርቅ ከሚያደርጉት አንዱ አላህ ከማውሳት መራቅ ነው፤ አላህ ማስታወስ ደግሞ ለልብ ድርቀት ማርጠቢያ መድሃኒት ነው፤ በእርግጥም አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፦
13.28 እነዚያ ያመኑ “”ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ”” ናቸው፤ ንቁ፥ “”አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ””።
ማሳያ ሶስት
“ኢማን”
ያለ እምነት የሚሰሩ መልካም ስራዎች ገለባ ናቸው፤ መልካም ስራ ፍሬ የሚኖረው በኢማን ነው፤ በኢማን መልካም ስራዎችን መስራት ፍርሃት እና ሃዘን አይኖርም የቀልብ ፀጥታም ይገኛል፦
6:48 “”ያመኑና መልካምን የሠሩ”” ሰዎችም በእነርሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
2:112 እርሱ በጎ ሠሪ ኾኖ ፊቱን ለአላህ የሰጠ ሰው ለርሱ በጌታው ዘንድ ምንዳው አለው፡፡ በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
6:82 “”እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ”” እነዚያ ለእነርሱ “”ጸጥታ”” አላቸው፡፡
ማሳያ አራት
“ተቅዋህ”
አላህን መፍራት ከክፉ ነገር መጠበቂያ ነው፤ ፍርሃት፣ ትካዜ፣ ሃዘን አይኖርም፦
46:13 እነዚያ ጌታችን አላህ ነው ያሉ ከዚያም ቀጥ ያሉ በእነርሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም እነርሱም “”አያዝኑም””
39:61እነዚያን “”የተጠነቀቁትን”” በማግኛቸው ስፍራ ሆነው አላህ ያድናቸዋል፤ “”ክፉ አይነካቸው”” እነርሱም “”አያዝኑም””።
7:35 የአዳም ልጆች ሆይ! ከናንተ ውስጥ በናንተ ላይ አንቀጾቼን የሚያነቡ መልክተኞች ቢመጧችሁ፣ ከናንተ ክህደትን “”የተጠነቀቁ”” እና በግጎንም የሰሩ በእርነሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነሱም “”አይተክዙም””።
ማሳያ አምስት
“ሰደቃ”
ልግስና በኢኽላስ ማለትም ለአላህ ውዴታ ተብሎ ከተሰጠ ፍርሃት እና ሃዘን አይኖርም፦
2:262 እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በአላህ መንገድ የሚለግሱ ከዚያም የሰጡትን ነገር መመጻደቅንና ማስከፋትን የማያስከትሉ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
2:274 እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በሌሊትና በቀን በድብቅም በግልጽም የሚለግሱ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፤ በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም እነርሱም “አያዝኑም””፡፡
ማሳያ ስድስት
“ሶላት”
ሶላት ሰው ከአምላኩ ከአላህ ጋር የሚገናኝበት ሲሆን ሶላት በኢማን፣ በኢኽላስ እና በኢቲባዕ ከተደረገች ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለች ሀዘንና ፍርሃትም ታስወግዳለች፦
2:277 እነዚያ ያመኑ፡፡ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፡፡ “”ሶላትንም ያስተካከሉ””፡፡ ዘካንም የሰጡ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
29.45 ከመጽሐፉ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፤ ሶላትንም ድንቡን ጠብቀህ ስገድ፤ “”ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና””፤
ማሳያ ሰባት
“ሙሐበቱላህ”
አላህን ማፍቀር ለሰላምና መረጋጋት ቁልፍ ነው፤ የአላህ ወዳጆች በእነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም፦
10:62 ንቁ! “”የአላህ ወዳጆች” በእነርሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
አላህ በምንናገረው፣ በምንሰማው እና ሰምተን ከምንተገብረው ተጠቃሚ ያድርገን፤ አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ዚክር”
ቀልብ እንዲደርቅ ከሚያደርጉት አንዱ አላህ ከማውሳት መራቅ ነው፤ አላህ ማስታወስ ደግሞ ለልብ ድርቀት ማርጠቢያ መድሃኒት ነው፤ በእርግጥም አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ፦
13.28 እነዚያ ያመኑ “”ልቦቻቸውም አላህን በማውሳት የሚረኩ”” ናቸው፤ ንቁ፥ “”አላህን በማውሳት ልቦች ይረካሉ””።
ማሳያ ሶስት
“ኢማን”
ያለ እምነት የሚሰሩ መልካም ስራዎች ገለባ ናቸው፤ መልካም ስራ ፍሬ የሚኖረው በኢማን ነው፤ በኢማን መልካም ስራዎችን መስራት ፍርሃት እና ሃዘን አይኖርም የቀልብ ፀጥታም ይገኛል፦
6:48 “”ያመኑና መልካምን የሠሩ”” ሰዎችም በእነርሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
2:112 እርሱ በጎ ሠሪ ኾኖ ፊቱን ለአላህ የሰጠ ሰው ለርሱ በጌታው ዘንድ ምንዳው አለው፡፡ በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
6:82 “”እነዚያ ያመኑና እምነታቸውን በበደል ያልቀላቀሉ”” እነዚያ ለእነርሱ “”ጸጥታ”” አላቸው፡፡
ማሳያ አራት
“ተቅዋህ”
አላህን መፍራት ከክፉ ነገር መጠበቂያ ነው፤ ፍርሃት፣ ትካዜ፣ ሃዘን አይኖርም፦
46:13 እነዚያ ጌታችን አላህ ነው ያሉ ከዚያም ቀጥ ያሉ በእነርሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም እነርሱም “”አያዝኑም””
39:61እነዚያን “”የተጠነቀቁትን”” በማግኛቸው ስፍራ ሆነው አላህ ያድናቸዋል፤ “”ክፉ አይነካቸው”” እነርሱም “”አያዝኑም””።
7:35 የአዳም ልጆች ሆይ! ከናንተ ውስጥ በናንተ ላይ አንቀጾቼን የሚያነቡ መልክተኞች ቢመጧችሁ፣ ከናንተ ክህደትን “”የተጠነቀቁ”” እና በግጎንም የሰሩ በእርነሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነሱም “”አይተክዙም””።
ማሳያ አምስት
“ሰደቃ”
ልግስና በኢኽላስ ማለትም ለአላህ ውዴታ ተብሎ ከተሰጠ ፍርሃት እና ሃዘን አይኖርም፦
2:262 እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በአላህ መንገድ የሚለግሱ ከዚያም የሰጡትን ነገር መመጻደቅንና ማስከፋትን የማያስከትሉ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
2:274 እነዚያ ገንዘቦቻቸውን በሌሊትና በቀን በድብቅም በግልጽም የሚለግሱ ለእነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፤ በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም እነርሱም “አያዝኑም””፡፡
ማሳያ ስድስት
“ሶላት”
ሶላት ሰው ከአምላኩ ከአላህ ጋር የሚገናኝበት ሲሆን ሶላት በኢማን፣ በኢኽላስ እና በኢቲባዕ ከተደረገች ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለች ሀዘንና ፍርሃትም ታስወግዳለች፦
2:277 እነዚያ ያመኑ፡፡ መልካም ሥራዎችንም የሠሩ፡፡ “”ሶላትንም ያስተካከሉ””፡፡ ዘካንም የሰጡ ለነርሱ በጌታቸው ዘንድ ምንዳቸው አላቸው፡፡ በእነርሱም ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
29.45 ከመጽሐፉ ወደ አንተ የተወረደውን አንብብ፤ ሶላትንም ድንቡን ጠብቀህ ስገድ፤ “”ሶላት ከመጥፎና ከሚጠላ ነገር ሁሉ ትከለክላለችና””፤
ማሳያ ሰባት
“ሙሐበቱላህ”
አላህን ማፍቀር ለሰላምና መረጋጋት ቁልፍ ነው፤ የአላህ ወዳጆች በእነርሱ ላይ ፍርሃት የለባቸውም፤ እነርሱም አያዝኑም፦
10:62 ንቁ! “”የአላህ ወዳጆች” በእነርሱ ላይ “”ፍርሃት”” የለባቸውም፤ እነርሱም “”አያዝኑም””፡፡
አላህ በምንናገረው፣ በምንሰማው እና ሰምተን ከምንተገብረው ተጠቃሚ ያድርገን፤ አሚን።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
የነቢያት ሃይማኖት
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
3፥19 አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፡፡ إِنَّ الدِّينَ عِندَ اللَّهِ الْإِسْلَامُ
አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ “ሃይማኖት” ማለት “ሀይመነ” ማለትም “አመነ” ወይም “ታመነ” ከሚል የግዕዝ ግስ የረባ ሲሆን “ማመን” ወይም “መታመን” ማለት ነው።
“ዲን” دِين ማለት ደግሞ “ሃይማኖት” “ፍትህ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርህ” ማለት ነው፤ “ዲን” ደግሞ ሦስት ደረጃ አሉት፦ “ኢሥላም” إِسْلَٰم ፣ “ኢማን” إِيمَٰن እና “ኢሕሣን” إِحْسَٰن ናቸው፤ “ኢሥላም” ማለት “አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ” ሲሆን “ኢማን” ማለት ግን “እምነት” ማለት ነው፤ “ኢሕሣን” ማለት “አላህን እንደምታየው አርገህ ማምለክ፤ አሊያም አላህ እንደሚያይህ አርገህ ማምለክ ነው”፤ አንድ ሰው በኢስላም “ሙሥሊም” مُسْلِم ፣ በኢማን “ሙእሚን” مُؤْمِن ፣ በኢሕሣን ደግሞ “ሙሕሢን” مُحْسِن ይሆናል፤ አላህ ዘንድ ያለው ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ተቀባይ የለውም፤ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት *“ኢስላም”* ብቻ ነው፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
3፥85 *”ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም”*፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ ٱلْإِسْلَٰمِ دِينًۭا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
ነጥብ አንድ
“መልክተኞች”
አላህ መልክተኞቹን በግልጽ ማስረጃዎች ልኳል፤ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችን ወደ እነርሱ አውርዷል፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን”*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
ነብያችንም”ﷺ” ወደ መልክተኞቹ የተወረደውን ለሰዎች ሊገልጹ ቁርአን ወርዶላቸዋል፦
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
ነጥብ ሁለት
“ኢሥላም”
ኢሥላም ወደ ነብያት የተወረደው ጭብጥ ነው፤ “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “መታዘዝ”፣ “መገዛት”፣ “ማምለክ” ማለት ነው፤ አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ ኢሥላም ይባላል፤ የኢስላም አስኳሉ፦ “ላ ኢላሀ ኢላ አና” لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَ ማለትም “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፤ የዓለማቱ ጌታ ወደ መልእክተኞቹ የሚያወርደው፦ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ቃል ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም”፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት *ያወርዳል*፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” እና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ *የምናወርድለት* ቢኾን እንጅ *ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
አውዱ ላይ ስንመለከተው ለነቢያችን”ﷺ” የወረደው እና ከእርሳቸው በፊት የወረደው መገሰጫ ይህ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ቃል ነው፤ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ብጤ ማለትም “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፦
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነርሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
40፥43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ብጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፡፡ ጌታህ የምህረት ባለቤትና የአሳማሚ ቅጣት ባለቤት ነው፡፡ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፤
3፥19 አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፡፡ إِنَّ الدِّينَ عِندَ اللَّهِ الْإِسْلَامُ
አላህ ዘንድ ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ “ሃይማኖት” ማለት “ሀይመነ” ማለትም “አመነ” ወይም “ታመነ” ከሚል የግዕዝ ግስ የረባ ሲሆን “ማመን” ወይም “መታመን” ማለት ነው።
“ዲን” دِين ማለት ደግሞ “ሃይማኖት” “ፍትህ” “ፍርድ” “ሕግ” “መርህ” ማለት ነው፤ “ዲን” ደግሞ ሦስት ደረጃ አሉት፦ “ኢሥላም” إِسْلَٰم ፣ “ኢማን” إِيمَٰن እና “ኢሕሣን” إِحْسَٰن ናቸው፤ “ኢሥላም” ማለት “አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ” ሲሆን “ኢማን” ማለት ግን “እምነት” ማለት ነው፤ “ኢሕሣን” ማለት “አላህን እንደምታየው አርገህ ማምለክ፤ አሊያም አላህ እንደሚያይህ አርገህ ማምለክ ነው”፤ አንድ ሰው በኢስላም “ሙሥሊም” مُسْلِم ፣ በኢማን “ሙእሚን” مُؤْمِن ፣ በኢሕሣን ደግሞ “ሙሕሢን” مُحْسِن ይሆናል፤ አላህ ዘንድ ያለው ሃይማኖት ኢስላም ብቻ ነው፤ ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ተቀባይ የለውም፤ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፦
3፥19 አላህ ዘንድ የተወደደ ሃይማኖት *“ኢስላም”* ብቻ ነው፡፡ إِنَّ ٱلدِّينَ عِندَ ٱللَّهِ ٱلْإِسْلَٰمُ
3፥85 *”ከኢስላም ሌላ ሃይማኖትን የሚፈልግ ሰው ፈጽሞ ከርሱ ተቀባይ የለውም”*፡፡ እርሱም በመጨረሻይቱ ዓለም ከከሳሪዎቹ ነው፡፡ وَمَن يَبْتَغِ غَيْرَ ٱلْإِسْلَٰمِ دِينًۭا فَلَن يُقْبَلَ مِنْهُ وَهُوَ فِى ٱلْـَٔاخِرَةِ مِنَ ٱلْخَٰسِرِينَ
ነጥብ አንድ
“መልክተኞች”
አላህ መልክተኞቹን በግልጽ ማስረጃዎች ልኳል፤ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችን ወደ እነርሱ አውርዷል፦
57፥25 መልክተኞቻችንን በግልጽ ማስረጃዎች በእርግጥ ላክን፡፡ ሰዎችም በትክክል ቀጥ እንዲሉ *”መጽሐፎችንና ሚዛንን ወደ እነርሱ አወረድን”*፤ لَقَدْ أَرْسَلْنَا رُسُلَنَا بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَأَنزَلْنَا مَعَهُمُ ٱلْكِتَٰبَ وَٱلْمِيزَانَ لِيَقُومَ ٱلنَّاسُ بِٱلْقِسْطِ
ነብያችንም”ﷺ” ወደ መልክተኞቹ የተወረደውን ለሰዎች ሊገልጹ ቁርአን ወርዶላቸዋል፦
16፥44 በግልጽ ማስረጃዎች እና በመጻሕፍት ላክናቸው፡፡ ወደ አንተም ለሰዎች *”ወደ እነርሱ የተወረደውን ልትገልጽላቸው”* እና ያስተነትኑም ዘንድ ቁርኣንን አወረድን፡፡ بِٱلْبَيِّنَٰتِ وَٱلزُّبُرِ ۗ وَأَنزَلْنَآ إِلَيْكَ ٱلذِّكْرَ لِتُبَيِّنَ لِلنَّاسِ مَا نُزِّلَ إِلَيْهِمْ وَلَعَلَّهُمْ يَتَفَكَّرُون
ነጥብ ሁለት
“ኢሥላም”
ኢሥላም ወደ ነብያት የተወረደው ጭብጥ ነው፤ “ኢሥላም” إِسْلَٰم የሚለው ቃል “አሥለመ” أَسْلَمَ “ታዘዘ”፣ “ተገዛ”፣ ” አመለከ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን ትርጉሙ “መታዘዝ”፣ “መገዛት”፣ “ማምለክ” ማለት ነው፤ አንዱን አምላክ ብቻ ማምለክ ኢሥላም ይባላል፤ የኢስላም አስኳሉ፦ “ላ ኢላሀ ኢላ አና” لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَ ማለትም “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፤ የዓለማቱ ጌታ ወደ መልእክተኞቹ የሚያወርደው፦ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ቃል ነው፦
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም”፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት *ያወርዳል*፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
21፥25 ከአንተ በፊትም እነሆ “ከእኔ ሌላ አምላክ የለም” እና አምልኩኝ በማለት ወደ እርሱ *የምናወርድለት* ቢኾን እንጅ *ከመልክተኛ አንድንም አልላክንም*፡፡ وَمَا أَرْسَلْنَا مِن قَبْلِكَ مِن رَّسُولٍ إِلَّا نُوحِي إِلَيْهِ أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدُونِ
አውዱ ላይ ስንመለከተው ለነቢያችን”ﷺ” የወረደው እና ከእርሳቸው በፊት የወረደው መገሰጫ ይህ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ቃል ነው፤ ከነቢያችን”ﷺ” በፊት ለነበሩት መልክተኞች የተባለው ብጤ ማለትም “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፦
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነርሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
40፥43 ከአንተ በፊት ለነበሩት መልክተኞች *የተባለው ብጤ* እንጅ ለአንተ ሌላ አይባልም፡፡ ጌታህ የምህረት ባለቤትና የአሳማሚ ቅጣት ባለቤት ነው፡፡ مَّا يُقَالُ لَكَ إِلَّا مَا قَدْ قِيلَ لِلرُّسُلِ مِن قَبْلِكَ ۚ إِنَّ رَبَّكَ لَذُو مَغْفِرَةٍ وَذُو عِقَابٍ أَلِيمٍ
ነጥብ ሦስት
“ወሕይ”
“ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሃ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው፤ ይህንን ወሕይ ወደ ነቢያት የሚያወርደው የዓርሹ ጌታ አላህ ነው፤ ይህንን ለማመልከት “አውሀይና” أَوْحَيْنَا “አወረድን” ብሎ ይናገራል፦
4፥163 እኛ ወደ ኑሕና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን* ወደ አንተም *አወረድን*፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም”፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት *ያወርዳል*፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمُونَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ለዚህ አንድ አምላክ ፍጹም መታዘዝ ኢስላም ይሰኛል፤ ወደ ነቢያት የሚያወርደው ወሕይ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፤ ይህ እሳቤ በባይብል የፈጣሪ መለኮታዊ ቃል ቅሪት እንዲህ ተቀምጧል፦
ዘዳግም 32፥39 አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ* እዩ፤
ኢሳይያስ 45፥6 *ከእኔም በቀር አምላክ የለም*፤ በፀሐይ መውጫና በምዕራብ ያሉ ከእኔ በቀር ማንም ሌላ እንደሌለ ያውቁ ዘንድ አስታጠቅሁህ፥ አንተ ግን አላወቅኸኝም እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ *ከእኔም ሌላ ማንም የለም*።
ኢሳይያስ 45፥18 ሰማያትን የፈጠረ እግዚአብሔር፥ እርሱም ምድርን የሠራና ያደረገ ያጸናትም፥ መኖሪያም ልትሆን እንጂ ለከንቱ እንድትሆን ያልፈጠራት አምላክ፥ እንዲህ ይላል፦ እኔ እግዚአብሔር ነኝ *ከእኔም በቀር ሌላ የለም*።
ኢሳይያስ 45፥21 ይናገሩ ይቅረቡም በአንድነትም ይማከሩ፤ ከጥንቱ ይህን ያሳየ ከቀድሞስ የተናገረ ማን ነው? ያሳየሁም የተናገርሁም እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን? ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤
ኢሳይያስ 45፥22 እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ *እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና* ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።
ሆሴዕ13፥4 እኔ ግን ከግብጽ ምድር ጀምሬ አምላክህ እግዚአብሔር ነኝ፤ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ አታውቅም*፥ ከእኔም በቀር ሌላ መድኃኒት የለም።
ኢዮኤል 2፥27 እኔም አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ* እንደሌለ ታውቃላችሁ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።
መደምደሚያ
ሚሽነሪዎች፦ “ኢስላም ከነብያችን”ﷺ” በፊት የለም” ብለው ለሰነዘሩት የተቃጣ ሴራና ደባ ከላይ የቀረቡት ነጥቦች በቂ ናቸው፤ ነብያት ሙሥሊም አይደሉም ማለት ሙሽሪክ ናቸው ብሎ ማለት ነው፤ ምክንያቱም ሙሥሊም ማለት በአንድ አምላክ ምንነትና ማንነት ላይ ማንንም ምንንም ሳጋሩ የሚያመልክ ማለት ነውና።
ስለዚህ ከነብያችን”ﷺ” በፊት ሁሉም ነቢያት ያስተማሩት ኢስላምን ነው። ይህ የተውሒድ ትምህርት በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች ውስጥ ያለችው ማስረጃ ሲሆን ወደ ነብያችን የተወረደ ነው፤ እርሱም በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው፦
20፥133 «ከጌታውም በኾነ ተዓምር አይመጣንምን?» አሉ *በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች ውስጥ ያለችው ማስረጃ አልመጣቻቸውምን*? وَقَالُوا لَوْلَا يَأْتِينَا بِآيَةٍ مِّن رَّبِّهِ ۚ أَوَلَمْ تَأْتِهِم بَيِّنَةُ مَا فِي الصُّحُفِ الْأُولَىٰ
26፥196 *እርሱም በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው*፡፡ وَإِنَّهُ لَفِي زُبُرِ الْأَوَّلِينَ
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
@Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
“ወሕይ”
“ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሃ” أَوْحَىٰٓ ማለትም “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠተ-መለኮት” ወይም “ግህደተ-መለኮት”Revelation” ማለት ነው፤ ይህንን ወሕይ ወደ ነቢያት የሚያወርደው የዓርሹ ጌታ አላህ ነው፤ ይህንን ለማመልከት “አውሀይና” أَوْحَيْنَا “አወረድን” ብሎ ይናገራል፦
4፥163 እኛ ወደ ኑሕና ከእርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት *እንዳወረድን* ወደ አንተም *አወረድን*፡፡ إِنَّا أَوْحَيْنَا إِلَيْكَ كَمَا أَوْحَيْنَا إِلَىٰ نُوحٍ وَالنَّبِيِّينَ مِن بَعْدِهِ
16፥2 ከባሮቹ በሚሻው ሰው ላይ መላእክትን ከራእይ ጋር በፈቃዱ ያወርዳል ከሓዲዎችን በቅጣት አስጠንቅቁ፤ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም”፤ ፍሩኝም ማለትን አስታውቁ በማለት *ያወርዳል*፡፡ يُنَزِّلُ الْمَلَائِكَةَ بِالرُّوحِ مِنْ أَمْرِهِ عَلَىٰ مَن يَشَاءُ مِنْ عِبَادِهِ أَنْ أَنذِرُوا أَنَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاتَّقُونِ
21፥108 «ያ ወደ እኔ የሚወረደው፦ *”አምላካችሁ አንድ አምላክ ብቻ ነው”* ማለት ነው፤ ታዲያ እናንተ ፍጹም “ታዛዦች” ናችሁን» *በላቸው*፡፡ قُلْ إِنَّمَا يُوحَىٰٓ إِلَىَّ أَنَّمَآ إِلَٰهُكُمْ إِلَٰهٌۭ وَٰحِدٌۭ ۖ فَهَلْ أَنتُم مُّسْلِمُونَ
“ታዛዦች” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሙስሊሚን” مُّسْلِمُونَ መሆኑ አንባቢ ልብ ይለዋል፤ ለዚህ አንድ አምላክ ፍጹም መታዘዝ ኢስላም ይሰኛል፤ ወደ ነቢያት የሚያወርደው ወሕይ እነሆ “ከእኔ በቀር ሌላ አምላክ የለም” የሚል ነው፤ ይህ እሳቤ በባይብል የፈጣሪ መለኮታዊ ቃል ቅሪት እንዲህ ተቀምጧል፦
ዘዳግም 32፥39 አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር አምላክ እንደሌለ* እዩ፤
ኢሳይያስ 45፥6 *ከእኔም በቀር አምላክ የለም*፤ በፀሐይ መውጫና በምዕራብ ያሉ ከእኔ በቀር ማንም ሌላ እንደሌለ ያውቁ ዘንድ አስታጠቅሁህ፥ አንተ ግን አላወቅኸኝም እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ *ከእኔም ሌላ ማንም የለም*።
ኢሳይያስ 45፥18 ሰማያትን የፈጠረ እግዚአብሔር፥ እርሱም ምድርን የሠራና ያደረገ ያጸናትም፥ መኖሪያም ልትሆን እንጂ ለከንቱ እንድትሆን ያልፈጠራት አምላክ፥ እንዲህ ይላል፦ እኔ እግዚአብሔር ነኝ *ከእኔም በቀር ሌላ የለም*።
ኢሳይያስ 45፥21 ይናገሩ ይቅረቡም በአንድነትም ይማከሩ፤ ከጥንቱ ይህን ያሳየ ከቀድሞስ የተናገረ ማን ነው? ያሳየሁም የተናገርሁም እኔ እግዚአብሔር አይደለሁምን? ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤
ኢሳይያስ 45፥22 እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ *እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና* ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።
ሆሴዕ13፥4 እኔ ግን ከግብጽ ምድር ጀምሬ አምላክህ እግዚአብሔር ነኝ፤ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ አታውቅም*፥ ከእኔም በቀር ሌላ መድኃኒት የለም።
ኢዮኤል 2፥27 እኔም አምላካችሁ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ፥ *ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ* እንደሌለ ታውቃላችሁ ሕዝቤም ለዘላለም አያፍርም።
መደምደሚያ
ሚሽነሪዎች፦ “ኢስላም ከነብያችን”ﷺ” በፊት የለም” ብለው ለሰነዘሩት የተቃጣ ሴራና ደባ ከላይ የቀረቡት ነጥቦች በቂ ናቸው፤ ነብያት ሙሥሊም አይደሉም ማለት ሙሽሪክ ናቸው ብሎ ማለት ነው፤ ምክንያቱም ሙሥሊም ማለት በአንድ አምላክ ምንነትና ማንነት ላይ ማንንም ምንንም ሳጋሩ የሚያመልክ ማለት ነውና።
ስለዚህ ከነብያችን”ﷺ” በፊት ሁሉም ነቢያት ያስተማሩት ኢስላምን ነው። ይህ የተውሒድ ትምህርት በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች ውስጥ ያለችው ማስረጃ ሲሆን ወደ ነብያችን የተወረደ ነው፤ እርሱም በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው፦
20፥133 «ከጌታውም በኾነ ተዓምር አይመጣንምን?» አሉ *በመጀመሪያዎቹ ጽሑፎች ውስጥ ያለችው ማስረጃ አልመጣቻቸውምን*? وَقَالُوا لَوْلَا يَأْتِينَا بِآيَةٍ مِّن رَّبِّهِ ۚ أَوَلَمْ تَأْتِهِم بَيِّنَةُ مَا فِي الصُّحُفِ الْأُولَىٰ
26፥196 *እርሱም በቀድሞዎቹ መጻሐፍት ውስጥ የተወሳ ነው*፡፡ وَإِنَّهُ لَفِي زُبُرِ الْأَوَّلِينَ
21፥24 ይልቁንም ከእርሱ ሌላ አማልክትን ያዙን? «ማስረጃችሁን አምጡ፡፡ *ይህ መገሰጫ እኔ ዘንድ ያለው እና ከእኔ በፊትም የነበረ መገሰጫ ነው* በላቸው፡፡ በእውነቱ አብዛኞቻቸው እውነቱን አያውቁም፡፡ ስለዚህ እነሱ እምቢተኞች ናቸው፡፡ أَمِ اتَّخَذُوا مِن دُونِهِ آلِهَةً ۖ قُلْ هَاتُوا بُرْهَانَكُمْ ۖ هَـٰذَا ذِكْرُ مَن مَّعِيَ وَذِكْرُ مَن قَبْلِي ۗ بَلْ أَكْثَرُهُمْ لَا يَعْلَمُونَ الْحَقَّ ۖ فَهُم مُّعْرِضُونَ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
@Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ሃሩን ማን ነው?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
25፥35 *በእርግጥም ለሙሳ መጽሐፍን ሰጠነው፡፡ ከእርሱም ጋር ወንድሙን ሃሩንን ረዳት አደረግንለት*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَا مَعَهُ أَخَاهُ هَارُونَ وَزِيرًا
ሚሽነሪዎች፦ ቁርኣን ከባይብል ታሪክ ጋር ይጣረሳል" ብለው ሱሪ ባንገት ሊያስገቡ ሲቃጣቸው ይታያል፣ ከሚተቹበት መወዛገብ አንዱ፦ "ቁርአን የሙሴን ወንድ አሮንን የኢየሱስ እናት የማርያም ወንድም ያደርጋል" የሚል ግራጫ ውሸት ይዋሻሉ፥ ይለቃሉ። በኢስላም ላይ ስትቀጥፉ ህሊናን ከሚያሳድድ ጥያቄ አታመልጡም።
ታላቁ ኢትዮጵያዊ ባለቅኔው ሎሬትዬ ጸጋዬ ገብረ መድኅን፦ "የሰው ልጅ ከሁለት ነገር ይማራል፦ አንዱ “ሀ” ብሎ “በሳር” ሲሆን ሁለተኛው “ዋ” ብሎ “በአሳር” ነው" ይለናል። ሚሽነሪ ሃያሲ ሂስ ከመስጠት በፊት “ሀ” ብሎ “በሳር” ከቁርአን መማር አሊያም “ዋ” ብሎ “በአሳር” ተነግሮ ከማያልቅ ታፍሶ ከማይዘለቅ ከዲነል ኢስላም ዕውቀት መማር ነው። መዋተቱና መቃተቱን ትታችሁ ጓዛችሁን ሸክፋችሁ ለመማር ኑ። መቆዘም አያዋጣም። ይህ ነጥብ ምን ያህል እንደተወዛገባችሁ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እናያለን፣ "ሃሩን" هَارُونَ ማለት በአማርኛችን "አሮን" ተብሎ በቁርአን የተጠቀሱ ሁለት የተለያዩ ግለሰቦች አሉ፣ እነርሱም አንዱ የሙሴ ወንድም ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የኢየሱስ እናት የማርያም ወንድም፣ ይህን ነጥብ በነጥብ እንመልከተው፦
ነጥብ አንድ
"የሙሳ ወንድም ሃሩን"
ሙሳ አንደበተ ኮልታፋ እና ተብታባ ስለነበር ወንድሙ በእርሱ ፋንታ እንዲናገር ወደ አላህ ዱዓ አደረገ፦
20፥29 «ከቤተሰቦቼም ለእኔ ረዳትን አድርግልኝ፡፡ وَاجْعَل لِّي وَزِيرًا مِّنْ أَهْلِي
20፥30 *«ሃሩንን ወንድሜን*፡፡ هَارُونَ أَخِي
20፥32 *«በነገሬም አጋራው*፡፡ وَأَشْرِكْهُ فِي أَمْرِي
28፥34 *«ወንድሜም ሃሩን እርሱ ምላሱ ከእኔ የተባ ነው፡፡ እውነተኛነቴንም የሚያረጋግጥልኝ ረዳት ኾኖ ከእኔ ጋር ላከው፡፡ እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁና*፡፡» وَأَخِي هَارُونُ هُوَ أَفْصَحُ مِنِّي لِسَانًا فَأَرْسِلْهُ مَعِيَ رِدْءًا يُصَدِّقُنِي ۖ إِنِّي أَخَافُ أَن يُكَذِّبُونِ
ሙሳ መልእክተኛ ነው፤ ሃሩን ደግሞ ነቢይ ነው፤ ነገር ግን "በነገሬም አጋራው" ብሎ በጠየቀው መሰረት ተውራት የተባለውን ሪሳላ ስለተጋራ መልእክተኛ ተባለ፤ "ከእኔ ጋር ላከው" የሚለው ይሰመርበት፤ ለዛ ነው አላህ ተውራትን ለሙሳ እና ለሃሩን ሰጠናቸው ያለው፦
21፥48 *ለሙሳ እና ለሃሩንም እውነትንና ውሸትን የሚለይን ብርሃንንም ለጥንቁቆችም መገሰጫን በእርግጥ ሰጠናቸው*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ وَهَارُونَ الْفُرْقَانَ وَضِيَاءً وَذِكْرًا لِّلْمُتَّقِينَ
ሃሩን በራሱ መልእክተኛ አይደለም፤ ግን ነቢይ ሆኖ ሙሳን በመልእክቱ በማስተላለፍ ይረዳዋል፤ አላህ ወደ ሕዝባቸው በተዓምራታችንና በግልጽ አስረጅ ላካቸው፦
19፥53 *ከችሮታችንም ወንድሙን ሃሩንን ነቢይ አድርገን ሰጠነው*፡፡ وَوَهَبْنَا لَهُ مِن رَّحْمَتِنَا أَخَاهُ هَارُونَ نَبِيًّا
25፥35 *በእርግጥም ለሙሳ መጽሐፍን ሰጠነው፡፡ ከእርሱም ጋር ወንድሙን ሃሩንን ረዳት አደረግንለት*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَا مَعَهُ أَخَاهُ هَارُونَ وَزِيرًا
23፥45 *ከዚያም ሙሳንና ወንድሙን ሃሩንን በተዓምራታችንና በግልጽ አስረጅ ላክን*፡፡ ثُمَّ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ وَأَخَاهُ هَارُونَ بِآيَاتِنَا وَسُلْطَانٍ مُّبِينٍ
ስለ ነቢዩ ሃሩን በጥቅሉ ይህንን ይመስላል። የሙሳ እና የሃሩን እናት እና አባት አሊያም የቤተሰብ ዝርዝር ስም ሆነ ማንነት ቁርኣን ላይ አልተጠቀሰም።
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
25፥35 *በእርግጥም ለሙሳ መጽሐፍን ሰጠነው፡፡ ከእርሱም ጋር ወንድሙን ሃሩንን ረዳት አደረግንለት*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَا مَعَهُ أَخَاهُ هَارُونَ وَزِيرًا
ሚሽነሪዎች፦ ቁርኣን ከባይብል ታሪክ ጋር ይጣረሳል" ብለው ሱሪ ባንገት ሊያስገቡ ሲቃጣቸው ይታያል፣ ከሚተቹበት መወዛገብ አንዱ፦ "ቁርአን የሙሴን ወንድ አሮንን የኢየሱስ እናት የማርያም ወንድም ያደርጋል" የሚል ግራጫ ውሸት ይዋሻሉ፥ ይለቃሉ። በኢስላም ላይ ስትቀጥፉ ህሊናን ከሚያሳድድ ጥያቄ አታመልጡም።
ታላቁ ኢትዮጵያዊ ባለቅኔው ሎሬትዬ ጸጋዬ ገብረ መድኅን፦ "የሰው ልጅ ከሁለት ነገር ይማራል፦ አንዱ “ሀ” ብሎ “በሳር” ሲሆን ሁለተኛው “ዋ” ብሎ “በአሳር” ነው" ይለናል። ሚሽነሪ ሃያሲ ሂስ ከመስጠት በፊት “ሀ” ብሎ “በሳር” ከቁርአን መማር አሊያም “ዋ” ብሎ “በአሳር” ተነግሮ ከማያልቅ ታፍሶ ከማይዘለቅ ከዲነል ኢስላም ዕውቀት መማር ነው። መዋተቱና መቃተቱን ትታችሁ ጓዛችሁን ሸክፋችሁ ለመማር ኑ። መቆዘም አያዋጣም። ይህ ነጥብ ምን ያህል እንደተወዛገባችሁ ጥልልና ጥንፍፍ ባለ መልኩ እናያለን፣ "ሃሩን" هَارُونَ ማለት በአማርኛችን "አሮን" ተብሎ በቁርአን የተጠቀሱ ሁለት የተለያዩ ግለሰቦች አሉ፣ እነርሱም አንዱ የሙሴ ወንድም ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ የኢየሱስ እናት የማርያም ወንድም፣ ይህን ነጥብ በነጥብ እንመልከተው፦
ነጥብ አንድ
"የሙሳ ወንድም ሃሩን"
ሙሳ አንደበተ ኮልታፋ እና ተብታባ ስለነበር ወንድሙ በእርሱ ፋንታ እንዲናገር ወደ አላህ ዱዓ አደረገ፦
20፥29 «ከቤተሰቦቼም ለእኔ ረዳትን አድርግልኝ፡፡ وَاجْعَل لِّي وَزِيرًا مِّنْ أَهْلِي
20፥30 *«ሃሩንን ወንድሜን*፡፡ هَارُونَ أَخِي
20፥32 *«በነገሬም አጋራው*፡፡ وَأَشْرِكْهُ فِي أَمْرِي
28፥34 *«ወንድሜም ሃሩን እርሱ ምላሱ ከእኔ የተባ ነው፡፡ እውነተኛነቴንም የሚያረጋግጥልኝ ረዳት ኾኖ ከእኔ ጋር ላከው፡፡ እኔ ሊያስተባብሉኝ እፈራለሁና*፡፡» وَأَخِي هَارُونُ هُوَ أَفْصَحُ مِنِّي لِسَانًا فَأَرْسِلْهُ مَعِيَ رِدْءًا يُصَدِّقُنِي ۖ إِنِّي أَخَافُ أَن يُكَذِّبُونِ
ሙሳ መልእክተኛ ነው፤ ሃሩን ደግሞ ነቢይ ነው፤ ነገር ግን "በነገሬም አጋራው" ብሎ በጠየቀው መሰረት ተውራት የተባለውን ሪሳላ ስለተጋራ መልእክተኛ ተባለ፤ "ከእኔ ጋር ላከው" የሚለው ይሰመርበት፤ ለዛ ነው አላህ ተውራትን ለሙሳ እና ለሃሩን ሰጠናቸው ያለው፦
21፥48 *ለሙሳ እና ለሃሩንም እውነትንና ውሸትን የሚለይን ብርሃንንም ለጥንቁቆችም መገሰጫን በእርግጥ ሰጠናቸው*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَىٰ وَهَارُونَ الْفُرْقَانَ وَضِيَاءً وَذِكْرًا لِّلْمُتَّقِينَ
ሃሩን በራሱ መልእክተኛ አይደለም፤ ግን ነቢይ ሆኖ ሙሳን በመልእክቱ በማስተላለፍ ይረዳዋል፤ አላህ ወደ ሕዝባቸው በተዓምራታችንና በግልጽ አስረጅ ላካቸው፦
19፥53 *ከችሮታችንም ወንድሙን ሃሩንን ነቢይ አድርገን ሰጠነው*፡፡ وَوَهَبْنَا لَهُ مِن رَّحْمَتِنَا أَخَاهُ هَارُونَ نَبِيًّا
25፥35 *በእርግጥም ለሙሳ መጽሐፍን ሰጠነው፡፡ ከእርሱም ጋር ወንድሙን ሃሩንን ረዳት አደረግንለት*፡፡ وَلَقَدْ آتَيْنَا مُوسَى الْكِتَابَ وَجَعَلْنَا مَعَهُ أَخَاهُ هَارُونَ وَزِيرًا
23፥45 *ከዚያም ሙሳንና ወንድሙን ሃሩንን በተዓምራታችንና በግልጽ አስረጅ ላክን*፡፡ ثُمَّ أَرْسَلْنَا مُوسَىٰ وَأَخَاهُ هَارُونَ بِآيَاتِنَا وَسُلْطَانٍ مُّبِينٍ
ስለ ነቢዩ ሃሩን በጥቅሉ ይህንን ይመስላል። የሙሳ እና የሃሩን እናት እና አባት አሊያም የቤተሰብ ዝርዝር ስም ሆነ ማንነት ቁርኣን ላይ አልተጠቀሰም።
ነጥብ ሁለት
"የሃሩን እኅት"
አምላካችን አላህ በዒሣ እናት በመርየም ዘመን የነበሩት የመርየም ዘመዶች የዒሣን እናት መርየምን "የሃሩን እኅት" እንዳሏት ተርኮልናል፦
19፥28 *«የሃሩን እኅት ሆይ! አባትሽ መጥፎ ሰው አልነበረም፡፡ እናትሽም አመንዝራ አልነበረችም» አሏት*፡፡ يَا أُخْتَ هَارُونَ مَا كَانَ أَبُوكِ امْرَأَ سَوْءٍ وَمَا كَانَتْ أُمُّكِ بَغِيًّا
"አሏት" የሚለው ይሰመርበት፤ ባዮቹ የመርየም ዘመዶች ቢሆኑም አላህ ይህንን ተርኮልናል። የኢሳን እናት መርየም የአባቷ ስም አፖክራፋ በሆነው በያዕቆብ ወንጌል ውስጥ "ኢያቂም" יְהוֹיָקִים በቁርኣን ደግሞ "ዒምራን" عمران ነው፤ የእናቷ ስም አፖክራፋ በሆነው በያዕቆብ ወንጌል ውስጥ "አና" חַנָּה በተፍሲር ደግሞ "ሐናህ" حنة ነው፣ ኢያቄም የማርያም አባት ስለመሆኑ ከቁርአን ማየት ይቻላል፦
3፥35 *የዒምራን ባለቤት (ሐና)* «ጌታዬ ሆይ! እኔ በሆዴ ውስጥ ያለውን ፅንስ ከሥራ ነጻ የተደረገ ሲኾን ለአንተ ተሳልኩ፡፡ ከእኔም ተቀበል አንተ ሰሚው ዐዋቂው ነህና» ባለች ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَتِ امْرَأَتُ عِمْرَانَ رَبِّ إِنِّي نَذَرْتُ لَكَ مَا فِي بَطْنِي مُحَرَّرًا فَتَقَبَّلْ مِنِّي ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
66፥12 *የዒምራንን ልጅ መርየምንም ያችን ብልቷን የጠበቀችውን ምሳሌ አደረገ*፡፡ በእርሱም ውስጥ ከመንፈሳችን ነፍፋን፡፡ በጌታዋ ቃላትና በመጻሕፍቱም አረጋገጠች፡፡ ከታዛዦቹም ነበረች፡፡ وَمَرْيَمَ ابْنَتَ عِمْرَانَ الَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهِ مِن رُّوحِنَا وَصَدَّقَتْ بِكَلِمَاتِ رَبِّهَا وَكُتُبِهِ وَكَانَتْ مِنَ الْقَانِتِين
ቁርኣን ላይ የመርየም እናት ስሟ ባይጠቀስም ማንነቷ ተገልጻል። ነገር ግን ባይብል ላይ የመርየም እናት እና አባት ስም ሆነ ማንነት አልተገለጸም።
ስለዚህ ከመነሻው በሌለ ነገር ሁለት የተለያዩ ታሪካትን አዛብቶ ግጭት መፍጠር አይቻልም፣ ታዲያ ዒሣ እናት የመርየም ወንድም ሃሩን ማነው? ስንል የስም ሞክሼ እንጂ እራሱ የሙሳ ወንድም አይደለም። ይህንን ከነብያችን"ﷺ" መረዳት ይቻላል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 38, ሐዲስ 13
አል-ሙጊራህ ኢብኑ ሹዕባ እንደተረከው፦ *"ወደ ነጅራን በመጣው ጊዜ የነጅራን ክርስቲያኖች፦"የሃሩን እኅት ሆይ! የሚል ቀርተክልናል፤ ሙሳ ከዒሣ ብዙ ጊዜ በፊት የነበረ ነው" ብለው ጠየቁኝ። እኔም ወደ አላህ መልእክተኛ"ﷺ" ስመለስ ስለዚህ ጉዳይ ጠየኳቸው፣ እሳቸውም አሉ፦ "የድሮ ሰዎች ከራሳቸው በፊት ከነበሩት የነቢያቶች ስሞች ከነቢያቱ ህልፈት በኋላ ይጠቀሙ ነበር*። عَنِ الْمُغِيرَةِ بْنِ شُعْبَةَ، قَالَ لَمَّا قَدِمْتُ نَجْرَانَ سَأَلُونِي فَقَالُوا إِنَّكُمْ تَقْرَءُونَ يَا أُخْتَ هَارُونَ وَمُوسَى قَبْلَ عِيسَى بِكَذَا وَكَذَا . فَلَمَّا قَدِمْتُ عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سَأَلْتُهُ عَنْ ذَلِكَ فَقَالَ " إِنَّهُمْ كَانُوا يُسَمُّونَ بِأَنْبِيَائِهِمْ وَالصَّالِحِينَ قَبْلَهُمْ
ከነቢያችን"ﷺ" ንግግር የምንረዳው የሙሳ ወንድም ሃሩን እና የዒሳ እናት የመርየም ወንድም ኃሩን የስም መመሳሰል እንጂ እራሱ የሙሳ ወንድም አይደለም። ሁለት የተለያዩ ግለሰቦች ናቸው፣ የእሳቸው ዘመድና ባልደረባም ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." ይህን አንቀጽ ሲፈስረው፦ "አሮን የማርያም ግማሽ ወንድምና የአባቷ ልጅ ነው" በማለት አስቀምጦታል።
ነጥብ ሦስት
"ኢኽዋህ"
“ኢኽዋህ” إِخْوَة ማለት “ወንድማማች እና እህትማማችነት" ማለት ነው፤ አማኞች ደግሞ ወንድም እና እህት ናቸው፦
49፥10 *ምእመናኖች ወንድማመቾች ናቸው*፡፡ በሁለት ወንድሞቻችሁም መካከል አስታርቁ፡፡ ይታዘንላችሁም ዘንድ አላህን ፍሩ፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ إِخْوَةٌ فَأَصْلِحُوا بَيْنَ أَخَوَيْكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
በነብያችን"ﷺ" ሐዲስ የሙሳ ወንድም እና የመርየም ወንድ ሁለት የስም ሞክሼ መሆኑ ተሰምሮበታል፤ ነገር ግን የሙሳ ወንድም እና የመርየም ወንድ አንድ ማንነት ናቸው ቢባል እንኳን አሁንም ችግር የለውም። ምክንያቱም አማኞች ደግሞ ወንድም እና እህት ናቸው በሚል ቀመርና ስሌት መረዳት ይቻላል።
በትውፊት መርየም የሌዊ ዘር ናት፤ ሃሩንም የሌዊ ዘር ነው፤ ስለዚህ ሁለቱም ወንድምና እህት መሆን ይችላሉ፤ "አኽ" أَخ ማለት "ወንድም" ማለት ሲሆን እና "ኡኽት" أُخْت ማለት ደግሞ "እኅት" ማለት ነው፤ ቃሉ የግድ አብራካዊ ወንድምና እህት ብቻ አያመለክትም። ምክንያቱም "ኡኽት" أُخْت የሚለው ቃል "ሚስል" مِثْل ማለትም "ቢጤ" በሚል ይመጣል፦
43፥48 ከተዓምርም አንዲትንም አናሳያቸውም እርሷ *ከብጤዋ* በጣም የበለጠች ብትኾን እንጅ፡፡ ከክህደታቸው ይመለሱም ዘንድ በቅጣት ያዝናቸው፡፡ وَمَا نُرِيهِم مِّنْ آيَةٍ إِلَّا هِيَ أَكْبَرُ مِنْ أُخْتِهَا ۖ وَأَخَذْنَاهُم بِالْعَذَابِ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ
7፥38 አንዲቱ ሕዝብ ወደ እሳት በገባች ቁጥር ያሳሳተቻትን *ብጤዋን* ትረግማለች፡፡ كُلَّمَا دَخَلَتْ أُمَّةٌ لَّعَنَتْ أُخْتَهَا
"ብጤዋ" ለሚለው የገባውን ቃል "ኡኽቲሃ" أُخْتِهَا አንዳንድ የኢንግሊሽ ትርጉም "እህትዋን"its sister" በማለት አስቀምጠውታል፦
43፥48 And We showed them not a sign except that it was greater than *its sister*, and We seized them with affliction that perhaps they might return [to faith]. Sahih International
ማጠቃለያ
ይህንን እንዲህ በእንዲህ ካየን ዘንዳ በዐረቢኛ “መርየም” مَرْيَم ፣ በዐረማይክ “ማርአም” ܡܪܝܡ ፣ በግሪክ “ማርያ” mαρία ሲሆን የስሙ መሰረት የዕብራይስጡ “ሚሪየም” מִרְיָם ነው፤ “ሚሪየም” מִרְיָם የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “መር” מר ማለት “ጠብታ” ማለት ሲሆን “የም” ים ደግሞ “ባህር” ማለት ነው፤ በጥቅሉ “ሚሪየም” מִרְיָם ማለት “የባህር ጠብታ” ማለት ነው።
በባይብል ማርያም በሚል ስም የሚጠሩ ሴቶች ስምንት ሲሆኑ እነርሱም፦
1ኛ. የሙሴ እህት፦ ዘጸአት 15፥21
2ኛ. የዕዝራ ልጅ፦ 1ኛ ዜና 4፥17
3ኛ. የኢየሱስ እናት፦ ማቴዎስ 1፥18
4ኛ. መቅደላዊት፦ ሉቃስ 8፥2
5ኛ. የአልዓዛር እህት፦ ዮሐንስ 11፥1
6ኛ. የቀለዮጳም ሚስት፦ ዮሐንስ 19፥25
7ኛ. የማርቆስ እናት፦ 12፥12 እና
8ኛ. የሮሜ ማርያም፦ ሮሜ 16፥6 ናቸው።
"የሃሩን እኅት"
አምላካችን አላህ በዒሣ እናት በመርየም ዘመን የነበሩት የመርየም ዘመዶች የዒሣን እናት መርየምን "የሃሩን እኅት" እንዳሏት ተርኮልናል፦
19፥28 *«የሃሩን እኅት ሆይ! አባትሽ መጥፎ ሰው አልነበረም፡፡ እናትሽም አመንዝራ አልነበረችም» አሏት*፡፡ يَا أُخْتَ هَارُونَ مَا كَانَ أَبُوكِ امْرَأَ سَوْءٍ وَمَا كَانَتْ أُمُّكِ بَغِيًّا
"አሏት" የሚለው ይሰመርበት፤ ባዮቹ የመርየም ዘመዶች ቢሆኑም አላህ ይህንን ተርኮልናል። የኢሳን እናት መርየም የአባቷ ስም አፖክራፋ በሆነው በያዕቆብ ወንጌል ውስጥ "ኢያቂም" יְהוֹיָקִים በቁርኣን ደግሞ "ዒምራን" عمران ነው፤ የእናቷ ስም አፖክራፋ በሆነው በያዕቆብ ወንጌል ውስጥ "አና" חַנָּה በተፍሲር ደግሞ "ሐናህ" حنة ነው፣ ኢያቄም የማርያም አባት ስለመሆኑ ከቁርአን ማየት ይቻላል፦
3፥35 *የዒምራን ባለቤት (ሐና)* «ጌታዬ ሆይ! እኔ በሆዴ ውስጥ ያለውን ፅንስ ከሥራ ነጻ የተደረገ ሲኾን ለአንተ ተሳልኩ፡፡ ከእኔም ተቀበል አንተ ሰሚው ዐዋቂው ነህና» ባለች ጊዜ አስታውስ፡፡ إِذْ قَالَتِ امْرَأَتُ عِمْرَانَ رَبِّ إِنِّي نَذَرْتُ لَكَ مَا فِي بَطْنِي مُحَرَّرًا فَتَقَبَّلْ مِنِّي ۖ إِنَّكَ أَنتَ السَّمِيعُ الْعَلِيمُ
66፥12 *የዒምራንን ልጅ መርየምንም ያችን ብልቷን የጠበቀችውን ምሳሌ አደረገ*፡፡ በእርሱም ውስጥ ከመንፈሳችን ነፍፋን፡፡ በጌታዋ ቃላትና በመጻሕፍቱም አረጋገጠች፡፡ ከታዛዦቹም ነበረች፡፡ وَمَرْيَمَ ابْنَتَ عِمْرَانَ الَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهِ مِن رُّوحِنَا وَصَدَّقَتْ بِكَلِمَاتِ رَبِّهَا وَكُتُبِهِ وَكَانَتْ مِنَ الْقَانِتِين
ቁርኣን ላይ የመርየም እናት ስሟ ባይጠቀስም ማንነቷ ተገልጻል። ነገር ግን ባይብል ላይ የመርየም እናት እና አባት ስም ሆነ ማንነት አልተገለጸም።
ስለዚህ ከመነሻው በሌለ ነገር ሁለት የተለያዩ ታሪካትን አዛብቶ ግጭት መፍጠር አይቻልም፣ ታዲያ ዒሣ እናት የመርየም ወንድም ሃሩን ማነው? ስንል የስም ሞክሼ እንጂ እራሱ የሙሳ ወንድም አይደለም። ይህንን ከነብያችን"ﷺ" መረዳት ይቻላል፦
ኢማም ሙስሊም መጽሐፍ 38, ሐዲስ 13
አል-ሙጊራህ ኢብኑ ሹዕባ እንደተረከው፦ *"ወደ ነጅራን በመጣው ጊዜ የነጅራን ክርስቲያኖች፦"የሃሩን እኅት ሆይ! የሚል ቀርተክልናል፤ ሙሳ ከዒሣ ብዙ ጊዜ በፊት የነበረ ነው" ብለው ጠየቁኝ። እኔም ወደ አላህ መልእክተኛ"ﷺ" ስመለስ ስለዚህ ጉዳይ ጠየኳቸው፣ እሳቸውም አሉ፦ "የድሮ ሰዎች ከራሳቸው በፊት ከነበሩት የነቢያቶች ስሞች ከነቢያቱ ህልፈት በኋላ ይጠቀሙ ነበር*። عَنِ الْمُغِيرَةِ بْنِ شُعْبَةَ، قَالَ لَمَّا قَدِمْتُ نَجْرَانَ سَأَلُونِي فَقَالُوا إِنَّكُمْ تَقْرَءُونَ يَا أُخْتَ هَارُونَ وَمُوسَى قَبْلَ عِيسَى بِكَذَا وَكَذَا . فَلَمَّا قَدِمْتُ عَلَى رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم سَأَلْتُهُ عَنْ ذَلِكَ فَقَالَ " إِنَّهُمْ كَانُوا يُسَمُّونَ بِأَنْبِيَائِهِمْ وَالصَّالِحِينَ قَبْلَهُمْ
ከነቢያችን"ﷺ" ንግግር የምንረዳው የሙሳ ወንድም ሃሩን እና የዒሳ እናት የመርየም ወንድም ኃሩን የስም መመሳሰል እንጂ እራሱ የሙሳ ወንድም አይደለም። ሁለት የተለያዩ ግለሰቦች ናቸው፣ የእሳቸው ዘመድና ባልደረባም ኢብኑ ዐባሥ"ረ.ዐ." ይህን አንቀጽ ሲፈስረው፦ "አሮን የማርያም ግማሽ ወንድምና የአባቷ ልጅ ነው" በማለት አስቀምጦታል።
ነጥብ ሦስት
"ኢኽዋህ"
“ኢኽዋህ” إِخْوَة ማለት “ወንድማማች እና እህትማማችነት" ማለት ነው፤ አማኞች ደግሞ ወንድም እና እህት ናቸው፦
49፥10 *ምእመናኖች ወንድማመቾች ናቸው*፡፡ በሁለት ወንድሞቻችሁም መካከል አስታርቁ፡፡ ይታዘንላችሁም ዘንድ አላህን ፍሩ፡፡ إِنَّمَا الْمُؤْمِنُونَ إِخْوَةٌ فَأَصْلِحُوا بَيْنَ أَخَوَيْكُمْ ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ لَعَلَّكُمْ تُرْحَمُونَ
በነብያችን"ﷺ" ሐዲስ የሙሳ ወንድም እና የመርየም ወንድ ሁለት የስም ሞክሼ መሆኑ ተሰምሮበታል፤ ነገር ግን የሙሳ ወንድም እና የመርየም ወንድ አንድ ማንነት ናቸው ቢባል እንኳን አሁንም ችግር የለውም። ምክንያቱም አማኞች ደግሞ ወንድም እና እህት ናቸው በሚል ቀመርና ስሌት መረዳት ይቻላል።
በትውፊት መርየም የሌዊ ዘር ናት፤ ሃሩንም የሌዊ ዘር ነው፤ ስለዚህ ሁለቱም ወንድምና እህት መሆን ይችላሉ፤ "አኽ" أَخ ማለት "ወንድም" ማለት ሲሆን እና "ኡኽት" أُخْت ማለት ደግሞ "እኅት" ማለት ነው፤ ቃሉ የግድ አብራካዊ ወንድምና እህት ብቻ አያመለክትም። ምክንያቱም "ኡኽት" أُخْت የሚለው ቃል "ሚስል" مِثْل ማለትም "ቢጤ" በሚል ይመጣል፦
43፥48 ከተዓምርም አንዲትንም አናሳያቸውም እርሷ *ከብጤዋ* በጣም የበለጠች ብትኾን እንጅ፡፡ ከክህደታቸው ይመለሱም ዘንድ በቅጣት ያዝናቸው፡፡ وَمَا نُرِيهِم مِّنْ آيَةٍ إِلَّا هِيَ أَكْبَرُ مِنْ أُخْتِهَا ۖ وَأَخَذْنَاهُم بِالْعَذَابِ لَعَلَّهُمْ يَرْجِعُونَ
7፥38 አንዲቱ ሕዝብ ወደ እሳት በገባች ቁጥር ያሳሳተቻትን *ብጤዋን* ትረግማለች፡፡ كُلَّمَا دَخَلَتْ أُمَّةٌ لَّعَنَتْ أُخْتَهَا
"ብጤዋ" ለሚለው የገባውን ቃል "ኡኽቲሃ" أُخْتِهَا አንዳንድ የኢንግሊሽ ትርጉም "እህትዋን"its sister" በማለት አስቀምጠውታል፦
43፥48 And We showed them not a sign except that it was greater than *its sister*, and We seized them with affliction that perhaps they might return [to faith]. Sahih International
ማጠቃለያ
ይህንን እንዲህ በእንዲህ ካየን ዘንዳ በዐረቢኛ “መርየም” مَرْيَم ፣ በዐረማይክ “ማርአም” ܡܪܝܡ ፣ በግሪክ “ማርያ” mαρία ሲሆን የስሙ መሰረት የዕብራይስጡ “ሚሪየም” מִרְיָם ነው፤ “ሚሪየም” מִרְיָם የሁለት ቃላት ውቅር ነው፤ “መር” מר ማለት “ጠብታ” ማለት ሲሆን “የም” ים ደግሞ “ባህር” ማለት ነው፤ በጥቅሉ “ሚሪየም” מִרְיָם ማለት “የባህር ጠብታ” ማለት ነው።
በባይብል ማርያም በሚል ስም የሚጠሩ ሴቶች ስምንት ሲሆኑ እነርሱም፦
1ኛ. የሙሴ እህት፦ ዘጸአት 15፥21
2ኛ. የዕዝራ ልጅ፦ 1ኛ ዜና 4፥17
3ኛ. የኢየሱስ እናት፦ ማቴዎስ 1፥18
4ኛ. መቅደላዊት፦ ሉቃስ 8፥2
5ኛ. የአልዓዛር እህት፦ ዮሐንስ 11፥1
6ኛ. የቀለዮጳም ሚስት፦ ዮሐንስ 19፥25
7ኛ. የማርቆስ እናት፦ 12፥12 እና
8ኛ. የሮሜ ማርያም፦ ሮሜ 16፥6 ናቸው።
የኢየሱስ እናት መርየም ለእናቷ አንድና የስለት ልጅ ብትሆንም በአባቷ ግን ወንድምና እህት እንዳላት ነገረ-ማርያም"Marylogy" ይነግረናል፣ ባይብልም ማርያም እህት እንዳላት ይናገራል፦
ዮሐንስ 19፥25 ጭፍሮችም እንዲህ አደረጉ፦ ነገር ግን በኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ፥ *የእናቱም እኅት*፥ የቀለዮጳም ሚስት ማርያም፥ መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር።
በታሪክ፣ በፔንታተች ሆነ በታልሙድ መጻሕፍት የሙሴና የአሮን አባት "እንበረም" עַמְרָם ሲሆን እናታቸው ደግሞ "ዮከብድ" יוֹכֶ֤בֶד ናት፣ ይህን ከራሳችሁ መጽሐፍ ቅሪት ማየት ይቻላል፦
ዘጸአት 6፥20 *እንበረምም עַמְרָם የአጎቱን ልጅ ዮካብድን יוֹכֶ֤בֶד አገባ፥ “አሮንና ሙሴንም” ወለደችለት*፤
ነገር ግን የሙሴ እህት ማርያም እና የኢየሱስ እናት ማርያም ሁለት የተለያዩ ሴቶች ናቸው። ይህ በቀላለ እንድትረዱት አንድ ናሙና ከባይብል ልስጣችሁ፣ "የጌት ሰው ጎልያድን" የገደለው ማን ነው ዳዊት ወይስ ይሽቢብኖብ?
እዚህ አንቀጽ ላይ የጌት ሰው ጎልያድን ዳዊት እንደገደለው ይናገራል፦
1ኛ ሳሙኤል 17፥4 ከፍልስጥኤማውያንም ሰፈር *የጌት ሰው ጎልያድ*፥ ቁመቱም ስድስት ክንድ ከስንዝር የሆነ፥ ዋነኛ ጀግና መጣ።
1ኛ ሳሙኤል 17፥50 *ዳዊትም ፍልስጥኤማዊውን በወንጭፍና በድንጋይ አሸነፈው፥ ፍልስጥኤማዊውንም መትቶ ገደለ*፤ በዳዊትም እጅ ሰይፍ አልነበረም።
እዚህ አንቀጽ ላይ ደግሞ የጌት ሰው ጎልያድን ይሽቢብኖብ እንደገደለው ይናገራል፦
2ኛ ሳሙኤል 21፥19 ደግሞም በጎብ ላይ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ሰልፍ ነበረ፤ የቤተ ልሔማዊውም የየዓሬኦርጊም ልጅ ኤልያናን የጦሩ የቦ እንደ ሸማኔ መጠቅለያ የነበረውን *የጌት ሰው ጎልያድን* ገደለ።
አንዱን ክርስቲያን ተወያይ ይህን ጥያቄ ሳቀርብለት "ወሒድ ምን ነካህ ደህና ሰው አልነበርክም እንዴ? ዳዊት የገደለው ጎልያድ እና ይሽቢብኖብ የገደለው ጎልያድ እኮ በተለያየ ዘመን የኖሩ ሁለት ግለሰቦች ናቸው" አለኝ፣ እውነት ነው የአይሁድ ሆነ የክርስቲያን ስመ-ጥርና ዝነኛ ኮሜንታተሮች በተለያዩ ዘመን ይኖሩ የነበሩ ግን በአንድ ቦታ በጌት ይኖሩ የነበሩ ሰዎች መሆናቸውን አስቀምጠዋል፣ ታዲያ ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ነው ነገሩ፣ በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርም ይሉሃል እንደዚህ ነው።
ሲቀጥል ወንድምና እህት የግድ የአብራክ ክፋይ የሚለውን አያሲዝም። ሉጥ የኢብራሂም የወንሙ ልጅ ሲሆን ኢብራሂም ለሉጥ ደግሞ አጎት ነው፣ ነገር ግን ሉጥ ለኢብራሂም ወንድም ተብሏል፣ ያ ማለት የአንድ ቤተሰብ መሆንን ካሳየ የሙሳ ወንድም አሮንና መርየም የሌዊ ቤተሰብ ስለሆኑ ወንድም አሊያም እህት ቢባሉ ችግር የለውም፦
ዘፍጥረት14፥12 በሰዶም ይኖር የነበረውን *የአብራምን የወንድም ልጅ ሎጥን* ደግሞ ከብቱንም ወስደው ሄዱ።
ዘፍጥረት14፥14 አብራምም *ወንድሙ* እንደ ተማረከ በሰማ ጊዜ በቤቱ የተወለዱትን ሦስት መቶ አሥራ ስምንት ብላቴኖቹን አሰለፈ፥ ፍለጋቸውንም ተከትሎ እስከ ዳን ድረስ ሄደ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ዮሐንስ 19፥25 ጭፍሮችም እንዲህ አደረጉ፦ ነገር ግን በኢየሱስ መስቀል አጠገብ እናቱ፥ *የእናቱም እኅት*፥ የቀለዮጳም ሚስት ማርያም፥ መግደላዊትም ማርያም ቆመው ነበር።
በታሪክ፣ በፔንታተች ሆነ በታልሙድ መጻሕፍት የሙሴና የአሮን አባት "እንበረም" עַמְרָם ሲሆን እናታቸው ደግሞ "ዮከብድ" יוֹכֶ֤בֶד ናት፣ ይህን ከራሳችሁ መጽሐፍ ቅሪት ማየት ይቻላል፦
ዘጸአት 6፥20 *እንበረምም עַמְרָם የአጎቱን ልጅ ዮካብድን יוֹכֶ֤בֶד አገባ፥ “አሮንና ሙሴንም” ወለደችለት*፤
ነገር ግን የሙሴ እህት ማርያም እና የኢየሱስ እናት ማርያም ሁለት የተለያዩ ሴቶች ናቸው። ይህ በቀላለ እንድትረዱት አንድ ናሙና ከባይብል ልስጣችሁ፣ "የጌት ሰው ጎልያድን" የገደለው ማን ነው ዳዊት ወይስ ይሽቢብኖብ?
እዚህ አንቀጽ ላይ የጌት ሰው ጎልያድን ዳዊት እንደገደለው ይናገራል፦
1ኛ ሳሙኤል 17፥4 ከፍልስጥኤማውያንም ሰፈር *የጌት ሰው ጎልያድ*፥ ቁመቱም ስድስት ክንድ ከስንዝር የሆነ፥ ዋነኛ ጀግና መጣ።
1ኛ ሳሙኤል 17፥50 *ዳዊትም ፍልስጥኤማዊውን በወንጭፍና በድንጋይ አሸነፈው፥ ፍልስጥኤማዊውንም መትቶ ገደለ*፤ በዳዊትም እጅ ሰይፍ አልነበረም።
እዚህ አንቀጽ ላይ ደግሞ የጌት ሰው ጎልያድን ይሽቢብኖብ እንደገደለው ይናገራል፦
2ኛ ሳሙኤል 21፥19 ደግሞም በጎብ ላይ ከፍልስጥኤማውያን ጋር ሰልፍ ነበረ፤ የቤተ ልሔማዊውም የየዓሬኦርጊም ልጅ ኤልያናን የጦሩ የቦ እንደ ሸማኔ መጠቅለያ የነበረውን *የጌት ሰው ጎልያድን* ገደለ።
አንዱን ክርስቲያን ተወያይ ይህን ጥያቄ ሳቀርብለት "ወሒድ ምን ነካህ ደህና ሰው አልነበርክም እንዴ? ዳዊት የገደለው ጎልያድ እና ይሽቢብኖብ የገደለው ጎልያድ እኮ በተለያየ ዘመን የኖሩ ሁለት ግለሰቦች ናቸው" አለኝ፣ እውነት ነው የአይሁድ ሆነ የክርስቲያን ስመ-ጥርና ዝነኛ ኮሜንታተሮች በተለያዩ ዘመን ይኖሩ የነበሩ ግን በአንድ ቦታ በጌት ይኖሩ የነበሩ ሰዎች መሆናቸውን አስቀምጠዋል፣ ታዲያ ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ነው ነገሩ፣ በሰፈሩት ቁና መሰፈር አይቀርም ይሉሃል እንደዚህ ነው።
ሲቀጥል ወንድምና እህት የግድ የአብራክ ክፋይ የሚለውን አያሲዝም። ሉጥ የኢብራሂም የወንሙ ልጅ ሲሆን ኢብራሂም ለሉጥ ደግሞ አጎት ነው፣ ነገር ግን ሉጥ ለኢብራሂም ወንድም ተብሏል፣ ያ ማለት የአንድ ቤተሰብ መሆንን ካሳየ የሙሳ ወንድም አሮንና መርየም የሌዊ ቤተሰብ ስለሆኑ ወንድም አሊያም እህት ቢባሉ ችግር የለውም፦
ዘፍጥረት14፥12 በሰዶም ይኖር የነበረውን *የአብራምን የወንድም ልጅ ሎጥን* ደግሞ ከብቱንም ወስደው ሄዱ።
ዘፍጥረት14፥14 አብራምም *ወንድሙ* እንደ ተማረከ በሰማ ጊዜ በቤቱ የተወለዱትን ሦስት መቶ አሥራ ስምንት ብላቴኖቹን አሰለፈ፥ ፍለጋቸውንም ተከትሎ እስከ ዳን ድረስ ሄደ።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢልሃም እና ወሕይ
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
ሚሽነሪዎች በቁርአን ሴት ነብይ አለች እርሷም የሙሳ እናት ናት፤ ምክንያቱም ነብይ ማለት ወሕይ የሚወርድለት ማለት ነው ብለው ይሞግታሉ፦
28፥7 ወደ ሙሳም እናት፦ “አጥቢው፣ በእርሱም ላይ በፈራሽ ጊዜ በባሕሩ ውስጥ ጣይው አትፈሪም፣ አትዘኝም፣ እኛ ወደ አንቺ መላሾቹና ከመልክተኞቹም አድራጊዎቹ ነንና” ማለትን “አመለከትን” وَأَوْحَيْنَآ إِلَىٰٓ أُمِّ مُوسَىٰٓ፡፡
“አመለከትን” ተብሎ የተቀመጠው “አውሐይና” أَوْحَيْنَا ሲሆን ” ገለጥን” በሚል ይመጣል እንጂ ነብይነትን ብቻ ሁሌ ያሳያል ማለት አይደለም፤ ምክንያቱን ይህ ግስ “አውሓ” َأَوْحَىٰ በሚል ለምድርና ለንብ “አስታወቀ” በሚል መጥቷል፤ ታዲያ ንብ እና ምድር ነብያት ነበሩን?፦
99፥5 ጌታህ “ለእርሷ በማሳወቁ” أَوْحَىٰ لَهَا ምክንያት፡
16፥68 ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል “አስታወቀ” وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى ٱلنَّحْلِ ፦ “ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቤቶችን ያዢ””፡፡
አንድ ቃል ሁልጊዜ አንድ ትርጉም አለው ብሎ ማሰብ ቂልነት ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው ሃሳብና አረፍተ-ነገር ይወስነዋል፤ ለምሳሌ ሰይጣናትም ወደ ወዳጆቻቸው “ያሾከሹካሉ” ተብሏል፦
6፥121 በእርሱም ላይ የአላህ ስም ካልተጠራበት ነገር አትብሉ፡፡ እርሱም በእርግጥ አመጽ ነው፡፡ ሰይጣናትም ወደ ወዳጆቻቸው በክትን በመብላት ይከራከሯችሁ ዘንድ “ያሾከሹካሉ” لَيُوحُونَ ፤ “ብትታዘዙዋቸውም” እናንተ በእርግጥ “አጋሪዎች” ናችሁ፡፡
“ያሾከሹካሉ” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “ለዩሑነ” لَيُوحُونَ የሚለው ግስ “አውሃ” أَوْحَىٰٓ “ገለጠ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ማሳወቅ” በሚል ሊመጣ ይችላል፤ ስለዚህ ጥንቃቄ ይጠይቃል፤ ታዲያ ይህ የሙሳ እናት ጉዳይ ወሕይ ካልሆነ ምን ይባላል? ብሎ አንድ ሰው ቢጠይቅ “ኢልሃም” ይባላል ነው መልሳችን፤ እስቲ ስለ ወሕይ እና ኢልሃም ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ኢልሃም”
“ኢልሃም” إلهام ማለት አላህ ለሰዎች እና ለነገሮች የሚያሳውቀው ፍንጥቅታ”inspiration” ነው። ለምሳሌ፦ ለተራራ፣ ለሰማይና ምድር፣ ለጀሃነም፣ ለንብ፣ ለዙልቀርነይን፣ ለህዝቦች እና ለሙሳ እናት ተጠቃሾች ናቸው፦
ለተራራ
34:10 ለዳውድም ከኛ የሆነን ችሮታ በእርግጥ ሰጠነው፤አልንም፦ *ተራራዎች ሆይ*! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ፤ በራሪዎችንም ገራንለት፤ ብረትንም ለእርሱ አለዘብንለት።
ለሰማይና ምድር
41:11ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ሆና ሳለች አሰበ፤ ለእርሷም ለምድርም ወዳችሁም ሆነ ወይም ጠልታችሁ፣ *ኑ፤ አላቸው*። ታዛዦች ሆነን መጣን አሉ።
ለጀሃነም
50:30 ለገሀነም «*ሞላሽን?* የምንልበትንና ጭማሪ አለን? የምትልበትን ቀን» አስጠንቅቃቸው፡፡
ለንብ
16:68 ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል አሳወቀ፥ ከተራራዎች፥ ከዛፍም ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን *ያዢ*።
ለዙልቀርነይን
18:86 ወደ ፀሐይ መግቢያም በደረሰ ጊዜ ጥቁር ጭቃ ባላት ምንጭ ውስጥ ስትጠልቅ (አገኛት፤ ባጠገቧም ሕዝቦችን አገኘ፤ *ዙልቀርነይን ሆይ*! ወይም በመግደል ትቀጣለህ ወይም በነርሱ መልካም ነገርን መማረክን ትሠራለህ አልነው።
ለሙሳ እናት
28:7 ወደ ሙሳም እናት «አጥቢው፣ በርሱም ላይ በፈራሽ ጊዜ በባሕሩ ውስጥ ጣይው አትፈሪም፣ አትዘኝም፣ እኛ ወዳንቺ መላሾቹና ከመልክተኞቹም አድራጊዎቹ ነንና» ማለትን *አመለከትን*፡፡
ለህዝቦች
19፥11ከምኩራቡም በሕዝቦቹ ላይ ወጣ፡፡ በጧትና በማታ ጌታችሁን አወድሱ በማለትም ወደ እነርሱ “ጠቀሰ” فَأَوْحَىٰٓ إِلَيْهِمْ ፡፡
ይህ ለአንዳንድ ሷሊሂን እና ሷሊሃት በከራማህ የሚሰጥ ነው፤ “ከራመት كرامت ማለት “ድንቅ” ወይም “ታምር” ማለት ነው።
ነጥብ ሁለት
“ወሕይ”
“ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሐ” أَوْحَىٰٓ “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠት”Revelation” ማለት ነው፤ በግሪክ ደግሞ “አፖካሊፕስ” ἀποκάλυψις ነው፤ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መዝገበ-ቃላት ላይ “ቀለምሲስ” ወይም “አስተርእዮ” ይለዋል(ኪዳነ ወልድ ክፍሌ አሌፍ 198 ገፅ 198)። ወሕይ ለነብያት የሚወርድ የአላህ ቃል ነው፤ ይህንን ለማመልከት “አውሐይና” أَوْحَيْنَا “አወረድን” ብሎ ይናገራል፦
4:163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት #እንዳወረድን أَوْحَيْنَا ፣ ወደ አንተም #አወረድንأَوْحَيْنَا ፤ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሐቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም ወደ ዒሳም፣ ወደ አዮብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሀሩንና ወደ ሱለይማንም #አወረድን وَأَوْحَيْنَا ፤ ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነው።
ወህይ ነብያት ለሆኑ ሰዎች ብቻ የሚወርድ ነው፦
21፥7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ *የምናወርድላቸው* የኾነን *ሰዎችን* እንጂ ሌላን አላክንም፡፡ የማታውቁም ብትኾኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች ጠይቁ፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ إِلَّا رِجَالًۭا نُّوحِىٓ إِلَيْهِمْ ۖ فَسْـَٔلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلذِّكْرِ إِن كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ
ይህ ለነብያት በሙእጂዛ የሚሰጥ ነው፤ “ሙእጂዛ” مُعجِزة ማለት “እፁብ ታምር” ወይም “ምልክት” ማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡
መግቢያ
ሚሽነሪዎች በቁርአን ሴት ነብይ አለች እርሷም የሙሳ እናት ናት፤ ምክንያቱም ነብይ ማለት ወሕይ የሚወርድለት ማለት ነው ብለው ይሞግታሉ፦
28፥7 ወደ ሙሳም እናት፦ “አጥቢው፣ በእርሱም ላይ በፈራሽ ጊዜ በባሕሩ ውስጥ ጣይው አትፈሪም፣ አትዘኝም፣ እኛ ወደ አንቺ መላሾቹና ከመልክተኞቹም አድራጊዎቹ ነንና” ማለትን “አመለከትን” وَأَوْحَيْنَآ إِلَىٰٓ أُمِّ مُوسَىٰٓ፡፡
“አመለከትን” ተብሎ የተቀመጠው “አውሐይና” أَوْحَيْنَا ሲሆን ” ገለጥን” በሚል ይመጣል እንጂ ነብይነትን ብቻ ሁሌ ያሳያል ማለት አይደለም፤ ምክንያቱን ይህ ግስ “አውሓ” َأَوْحَىٰ በሚል ለምድርና ለንብ “አስታወቀ” በሚል መጥቷል፤ ታዲያ ንብ እና ምድር ነብያት ነበሩን?፦
99፥5 ጌታህ “ለእርሷ በማሳወቁ” أَوْحَىٰ لَهَا ምክንያት፡
16፥68 ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል “አስታወቀ” وَأَوْحَىٰ رَبُّكَ إِلَى ٱلنَّحْلِ ፦ “ከተራራዎች፣ ከዛፍም፣ ሰዎች ከሚሠሩትም ቤቶችን ያዢ””፡፡
አንድ ቃል ሁልጊዜ አንድ ትርጉም አለው ብሎ ማሰብ ቂልነት ነው፤ ቃሉ ሳይሆን ቃሉ የወከለው ሃሳብና አረፍተ-ነገር ይወስነዋል፤ ለምሳሌ ሰይጣናትም ወደ ወዳጆቻቸው “ያሾከሹካሉ” ተብሏል፦
6፥121 በእርሱም ላይ የአላህ ስም ካልተጠራበት ነገር አትብሉ፡፡ እርሱም በእርግጥ አመጽ ነው፡፡ ሰይጣናትም ወደ ወዳጆቻቸው በክትን በመብላት ይከራከሯችሁ ዘንድ “ያሾከሹካሉ” لَيُوحُونَ ፤ “ብትታዘዙዋቸውም” እናንተ በእርግጥ “አጋሪዎች” ናችሁ፡፡
“ያሾከሹካሉ” ለሚለው ቃል የተቀመጠው “ለዩሑነ” لَيُوحُونَ የሚለው ግስ “አውሃ” أَوْحَىٰٓ “ገለጠ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ማሳወቅ” በሚል ሊመጣ ይችላል፤ ስለዚህ ጥንቃቄ ይጠይቃል፤ ታዲያ ይህ የሙሳ እናት ጉዳይ ወሕይ ካልሆነ ምን ይባላል? ብሎ አንድ ሰው ቢጠይቅ “ኢልሃም” ይባላል ነው መልሳችን፤ እስቲ ስለ ወሕይ እና ኢልሃም ነጥብ በነጥብ እንመልከት፦
ነጥብ አንድ
“ኢልሃም”
“ኢልሃም” إلهام ማለት አላህ ለሰዎች እና ለነገሮች የሚያሳውቀው ፍንጥቅታ”inspiration” ነው። ለምሳሌ፦ ለተራራ፣ ለሰማይና ምድር፣ ለጀሃነም፣ ለንብ፣ ለዙልቀርነይን፣ ለህዝቦች እና ለሙሳ እናት ተጠቃሾች ናቸው፦
ለተራራ
34:10 ለዳውድም ከኛ የሆነን ችሮታ በእርግጥ ሰጠነው፤አልንም፦ *ተራራዎች ሆይ*! ከእርሱ ጋር ውዳሴን መላልሱ፤ በራሪዎችንም ገራንለት፤ ብረትንም ለእርሱ አለዘብንለት።
ለሰማይና ምድር
41:11ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ ሆና ሳለች አሰበ፤ ለእርሷም ለምድርም ወዳችሁም ሆነ ወይም ጠልታችሁ፣ *ኑ፤ አላቸው*። ታዛዦች ሆነን መጣን አሉ።
ለጀሃነም
50:30 ለገሀነም «*ሞላሽን?* የምንልበትንና ጭማሪ አለን? የምትልበትን ቀን» አስጠንቅቃቸው፡፡
ለንብ
16:68 ጌታህም ወደ ንብ እንዲህ ሲል አሳወቀ፥ ከተራራዎች፥ ከዛፍም ሰዎች ከሚሠሩትም ቀፎ ቤቶችን *ያዢ*።
ለዙልቀርነይን
18:86 ወደ ፀሐይ መግቢያም በደረሰ ጊዜ ጥቁር ጭቃ ባላት ምንጭ ውስጥ ስትጠልቅ (አገኛት፤ ባጠገቧም ሕዝቦችን አገኘ፤ *ዙልቀርነይን ሆይ*! ወይም በመግደል ትቀጣለህ ወይም በነርሱ መልካም ነገርን መማረክን ትሠራለህ አልነው።
ለሙሳ እናት
28:7 ወደ ሙሳም እናት «አጥቢው፣ በርሱም ላይ በፈራሽ ጊዜ በባሕሩ ውስጥ ጣይው አትፈሪም፣ አትዘኝም፣ እኛ ወዳንቺ መላሾቹና ከመልክተኞቹም አድራጊዎቹ ነንና» ማለትን *አመለከትን*፡፡
ለህዝቦች
19፥11ከምኩራቡም በሕዝቦቹ ላይ ወጣ፡፡ በጧትና በማታ ጌታችሁን አወድሱ በማለትም ወደ እነርሱ “ጠቀሰ” فَأَوْحَىٰٓ إِلَيْهِمْ ፡፡
ይህ ለአንዳንድ ሷሊሂን እና ሷሊሃት በከራማህ የሚሰጥ ነው፤ “ከራመት كرامت ማለት “ድንቅ” ወይም “ታምር” ማለት ነው።
ነጥብ ሁለት
“ወሕይ”
“ወሕይ” وَحْى የሚለው ቃል “አውሐ” أَوْحَىٰٓ “ገለጠ” ወይም “አወረደ” ከሚል ግስ የመጣ ሲሆን “ግልጠት”Revelation” ማለት ነው፤ በግሪክ ደግሞ “አፖካሊፕስ” ἀποκάλυψις ነው፤ አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መዝገበ-ቃላት ላይ “ቀለምሲስ” ወይም “አስተርእዮ” ይለዋል(ኪዳነ ወልድ ክፍሌ አሌፍ 198 ገፅ 198)። ወሕይ ለነብያት የሚወርድ የአላህ ቃል ነው፤ ይህንን ለማመልከት “አውሐይና” أَوْحَيْنَا “አወረድን” ብሎ ይናገራል፦
4:163 እኛ ወደ ኑሕና ከርሱ በኋላ ወደ ነበሩት ነቢያት #እንዳወረድን أَوْحَيْنَا ፣ ወደ አንተም #አወረድንأَوْحَيْنَا ፤ ወደ ኢብራሂምም፣ ወደ ኢስማዒልም፣ ወደ ኢስሐቅም፣ ወደ ያዕቆብም፣ ወደ ነገዶቹም ወደ ዒሳም፣ ወደ አዮብም፣ ወደ ዩኑስም፣ ወደ ሀሩንና ወደ ሱለይማንም #አወረድን وَأَوْحَيْنَا ፤ ለዳዉድም ዘቡርን ሰጠነው።
ወህይ ነብያት ለሆኑ ሰዎች ብቻ የሚወርድ ነው፦
21፥7 ከአንተም በፊት ወደ እነርሱ *የምናወርድላቸው* የኾነን *ሰዎችን* እንጂ ሌላን አላክንም፡፡ የማታውቁም ብትኾኑ የመጽሐፉን ባለቤቶች ጠይቁ፡፡ وَمَآ أَرْسَلْنَا قَبْلَكَ إِلَّا رِجَالًۭا نُّوحِىٓ إِلَيْهِمْ ۖ فَسْـَٔلُوٓا۟ أَهْلَ ٱلذِّكْرِ إِن كُنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ
ይህ ለነብያት በሙእጂዛ የሚሰጥ ነው፤ “ሙእጂዛ” مُعجِزة ማለት “እፁብ ታምር” ወይም “ምልክት” ማለት ነው።
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
አላህ የሁሉ ጌታ ነው
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መንደርደሪያ
ይህን አርስት ላነሳበት የቻልኩት ምክንያት ካፊሮች አላህ የካዕባ ብቻ ጌታ ነው የሚል ሙግት ስላጋጠመኝ እግረ መንገዴን ማስተማሪያ ይሆናል የሚል ጭብጥ ይዤ ነው፣ የምናመልከው አምላካችን የሁሉ ጌታ ነው፣ ያ ማለት በፈጠረው ፍጥረት ላይ ሁሉ ጌታ ነው፣ ጌትነቱ ወሰን የለውም
አላህ የሁሉ ጌታ ነው፦
6:164 በላቸው «እርሱ አላህ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን?
ነጥብ አንድ
አላህ የዓለማትም ጌታ ነዉ፦
7:104 ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው፤ የዓለማትም ጌታ አላህ ላቀ።
40:65 ምስጋና ለዓለማት ጌታ ለአላህ ይሁን፣ የምትሉ ሆናችሁ ተገዙት።
40:66 ለዓለማት ጌታም እንድግገዛ ታዝዣለሁ በላቸው።
6:71 «የአላህ መንገድ እርሱ ቀጥተኛው መንገድ ነው፡፡ ለዓለማት ጌታ ልንገዛም ታዘዝን» በላቸው፡፡
6:162 «ስግደቴ፣ መገዛቴም፣ ሕይወቴም፣ ሞቴም ለዓለማት ጌታ ለአላህ ነው» በል፡፡
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መንደርደሪያ
ይህን አርስት ላነሳበት የቻልኩት ምክንያት ካፊሮች አላህ የካዕባ ብቻ ጌታ ነው የሚል ሙግት ስላጋጠመኝ እግረ መንገዴን ማስተማሪያ ይሆናል የሚል ጭብጥ ይዤ ነው፣ የምናመልከው አምላካችን የሁሉ ጌታ ነው፣ ያ ማለት በፈጠረው ፍጥረት ላይ ሁሉ ጌታ ነው፣ ጌትነቱ ወሰን የለውም
አላህ የሁሉ ጌታ ነው፦
6:164 በላቸው «እርሱ አላህ የሁሉ ጌታ ሲኾን ከአላህ በቀር ሌላን ጌታ እፈልጋለሁን?
ነጥብ አንድ
አላህ የዓለማትም ጌታ ነዉ፦
7:104 ይሃችሁ ጌታችሁ አላህ ነው፤ የዓለማትም ጌታ አላህ ላቀ።
40:65 ምስጋና ለዓለማት ጌታ ለአላህ ይሁን፣ የምትሉ ሆናችሁ ተገዙት።
40:66 ለዓለማት ጌታም እንድግገዛ ታዝዣለሁ በላቸው።
6:71 «የአላህ መንገድ እርሱ ቀጥተኛው መንገድ ነው፡፡ ለዓለማት ጌታ ልንገዛም ታዘዝን» በላቸው፡፡
6:162 «ስግደቴ፣ መገዛቴም፣ ሕይወቴም፣ ሞቴም ለዓለማት ጌታ ለአላህ ነው» በል፡፡
ነጥብ ሁለት
አላህ የሰማያትና የምድር፣ በሁለቱም መካካል ላለዉ ሁሉ ጌታ ነዉ፦
45:36 ምስጋናም ለአላህ፣ ለሰማያት ጌታ፣ ለምድርም ጌታ፣ ለአለማት ጌታ የተገባው ነው።
13:16 የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነው? በላቸው፤ አላህ ነው በል፤
19:65 እርሱ የሰማያትና የምድር፣ በሁለቱም መካካል ላለዉ ሁሉ ጌታ ነዉና ተገዛዉ፤
37:5 የሰማያትና የምድር በመካከላቸዉ ያለዉም ፍጡር ሁሉ ጌታ ነዉ። የምሥራቆችም ጌታ ነዉ።
38:66 «የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ጌታ አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡»
21:56 አይደለም፣ ጌታችሁ የሰማያትና የምድር ጌታ ያ የፈጠራቸው ነው፤
ነጥብ ሶስት
አላህ የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው፦
9:129 ቢያፈገፍጉም አላህ በቂዬ ነው፤ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ በርሱ ላይ ተጠጋሁ፤ እርሱም የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው በላቸው።
43:82 የሰማያትና ምድር ጌታ የዙፋኑ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ።
27:26 አላህ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው።
23:86 «የሰባቱ ሰማያት ጌታና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡
23:116 የእውነቱም ንጉስ አላህ ከፍተኛነት ተገባው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ የሚያምረው ዐርሽ ጌታ ነው፡፡
ነጥብ አራት
አላህ የካዕባ ጌታ ነው፦
27:91 የታዘዝኩት የዚህችን አገር ጌታ ያንን ክልል ያደረጋትን እንድግገዛ ብቻ ነው፤
ነጥብ አምስት
አላህ የቤቱ ጌታ ነው፦
106:3 ስለዚህ የዚህን ቤት ጌታ ይግገዙ።
ነጥብ ስድስት
አላህ የሺዕራ ጌታ ነው፦
53:49 እነሆ እርሱም የሺዕራ ጌታ ነው።
ነጥብ ሰባት
አላህ የምስራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፦
73:9 እርሱም የምስራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፤ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ መጠጊያ አድርገህም ያዘው።
አላህ የሰማያትና የምድር፣ በሁለቱም መካካል ላለዉ ሁሉ ጌታ ነዉ፦
45:36 ምስጋናም ለአላህ፣ ለሰማያት ጌታ፣ ለምድርም ጌታ፣ ለአለማት ጌታ የተገባው ነው።
13:16 የሰማያትና የምድር ጌታ ማን ነው? በላቸው፤ አላህ ነው በል፤
19:65 እርሱ የሰማያትና የምድር፣ በሁለቱም መካካል ላለዉ ሁሉ ጌታ ነዉና ተገዛዉ፤
37:5 የሰማያትና የምድር በመካከላቸዉ ያለዉም ፍጡር ሁሉ ጌታ ነዉ። የምሥራቆችም ጌታ ነዉ።
38:66 «የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ጌታ አሸናፊው መሓሪው ነው፡፡»
21:56 አይደለም፣ ጌታችሁ የሰማያትና የምድር ጌታ ያ የፈጠራቸው ነው፤
ነጥብ ሶስት
አላህ የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው፦
9:129 ቢያፈገፍጉም አላህ በቂዬ ነው፤ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ በርሱ ላይ ተጠጋሁ፤ እርሱም የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው በላቸው።
43:82 የሰማያትና ምድር ጌታ የዙፋኑ ጌታ ከሚሉት ነገር ሁሉ ጠራ።
27:26 አላህ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ የታላቁ ዐርሽ ጌታ ነው።
23:86 «የሰባቱ ሰማያት ጌታና የታላቁ ዐርሽ ጌታ ማን ነው» በላቸው፡፡
23:116 የእውነቱም ንጉስ አላህ ከፍተኛነት ተገባው፡፡ ከእርሱ ሌላ አምላክ የለም፡፡ የሚያምረው ዐርሽ ጌታ ነው፡፡
ነጥብ አራት
አላህ የካዕባ ጌታ ነው፦
27:91 የታዘዝኩት የዚህችን አገር ጌታ ያንን ክልል ያደረጋትን እንድግገዛ ብቻ ነው፤
ነጥብ አምስት
አላህ የቤቱ ጌታ ነው፦
106:3 ስለዚህ የዚህን ቤት ጌታ ይግገዙ።
ነጥብ ስድስት
አላህ የሺዕራ ጌታ ነው፦
53:49 እነሆ እርሱም የሺዕራ ጌታ ነው።
ነጥብ ሰባት
አላህ የምስራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፦
73:9 እርሱም የምስራቅና የምዕራብ ጌታ ነው፤ ከርሱ ሌላ አምላክ የለም፤ መጠጊያ አድርገህም ያዘው።
መደምደሚያ
ጌታችን ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፦
47:54 ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፤
50:38 ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡
አላህ ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ፤ ፍሩኝ ይላል፦
21:92 ይህች አንዲት መንገድ ስትኾን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ።
23:52 ይህችም አንድ መንገድ ስትኾን ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና ፍሩኝ፡፡
የሙሴ አምላክ የሲና አምላክ ነው፦
መዝሙር 68:8 ከሲና አምላክ ፊት፥ ከእስራኤል አምላክ ፊት ሰማያትም አንጠበጠቡ።
ሲና ደግሞ አረብ ሃገር ናት፦
ገላ 4:25 ይህችም አጋር በዓረብ ምድር ያለችው ደብረ ሲና ናት፤
ያቺ የሲና መሬት ደግሞ የተቀደሰች ናት፦
ዘጸአት 3:5 እርሱም፦ እነሆኝ አለ። ወደዚህ አትቅረብ አንተ የቆምህባት ስፍራ የተቀደሰች መሬት ናትና ጫማህን ከእግርህ አውጣ አለው።
አሳ ጎርጓሪ ዘንዶ ያወጣል
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ጌታችን ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፦
47:54 ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፤
50:38 ሰማያትንና ምድርን በመካከላቸው ያለውንም ሁሉ በስድስት ቀናት ውስጥ በእርግጥ ፈጠርን፡፡
አላህ ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ፤ ፍሩኝ ይላል፦
21:92 ይህች አንዲት መንገድ ስትኾን በእርግጥ ሃይማኖታችሁ ናት፤ እኔም ጌታችሁ ነኝና አምልኩኝ።
23:52 ይህችም አንድ መንገድ ስትኾን ሃይማኖታችሁ ናት፡፡ እኔም ጌታችሁ ነኝና ፍሩኝ፡፡
የሙሴ አምላክ የሲና አምላክ ነው፦
መዝሙር 68:8 ከሲና አምላክ ፊት፥ ከእስራኤል አምላክ ፊት ሰማያትም አንጠበጠቡ።
ሲና ደግሞ አረብ ሃገር ናት፦
ገላ 4:25 ይህችም አጋር በዓረብ ምድር ያለችው ደብረ ሲና ናት፤
ያቺ የሲና መሬት ደግሞ የተቀደሰች ናት፦
ዘጸአት 3:5 እርሱም፦ እነሆኝ አለ። ወደዚህ አትቅረብ አንተ የቆምህባት ስፍራ የተቀደሰች መሬት ናትና ጫማህን ከእግርህ አውጣ አለው።
አሳ ጎርጓሪ ዘንዶ ያወጣል
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢየሱስ ጌታ ነውን?
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
6፥164 በላቸው «እርሱ አላህ “”የሁሉ ጌታ”” ሲሆን ከአላህ በቀር “”ሌላን ጌታ”” እፈልጋለሁን? ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
መግቢያ
ብዙ ጊዜ ክርስቲያን ሚሽነሪዎች ኢየሱስ ጌታ ነው ብለው ሲሰብኩ ይታያል፤ ሙስሊሙ በተቃራኒው ኢየሱስ የዓለማት ጌታ አይደለም ብሎ ክፉኛ ይሟገታል፤ በእርግጥም አላህ የዓለማቱ ጌታ ነው፦
40:65 ምስጋና ለዓለማት ጌታ ለአላህ ይሁን፣ የምትሉ ሆናችሁ አምልኩት።
40:66 ለዓለማት ጌታም እንዳመልከው ታዝዣለሁ በላቸው።
አምላካችን አላህ ጌታችን ነው፤ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
10፥3 ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፡፡ ከዚያም ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብር ሲኾን በዐርሹ ላይ ተደላደለ፡፡
6፥102 ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ ስለዚህ አምልኩት፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡
አምላካችን አላህ የሁሉ ጌታ ነው፤ ከእርሱ በቀር ሌላ ጌታ የለም፦
6፥164 በላቸው «እርሱ አላህ “”የሁሉ ጌታ”” ሲሆን ከአላህ በቀር “”ሌላን ጌታ”” እፈልጋለሁን? ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ይህ እውነታ በመለኮታዊ ቅሪት ባይብል ላይ እንዲህ ተቀምጧል፦
ማርቆስ 12:29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ። እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው* اسْمَعْ يَا إِسْرَائِيلُ. الرَّبُّ إِلَهُنَا رَبٌّ وَاحِدٌ. ።
ልብ አድርጉ ዐረብ ክርስቲያኖች ባስቀመጡበት እዚህ ጥቅስ ላይ “ጌታ” ተብሎ የተቀጠው ቃል “ረብ” رَبّ ነው፤ ነገር ግን ሃዋርያት ኢየሱስን “ጌታ” ያሉትና ያረጋገጠላቸው ቃል ግን “ረብ” አይደለም፦
ዮሐንስ 13:13 እናንተ *መምህርና ጌታ ትሉኛላችሁ*፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ أَنْتُمْ تَدْعُونَنِي مُعَلِّماً وَسَيِّداً وَحَسَناً تَقُولُونَ لأَنِّي أَنَا كَذَلِكَ ።
ልብ አድርጉ “ጌታ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሰይድ” سَيِّد ነው፤ “ሰይድ” ማለት በአማርኛችን “ጌታ” ይባል እንጂ ይህ ቃል ማእረግና ሹመትን ለማመልከት ለየህያህ ሆነ ለሰዎች ቁርአን ተጠቅሞበታል፦
3፥39 እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠራችው፡፡ «አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ *ጌታም* ድንግልም ከደጋጎቹ ነቢይም ሲኾን ያበስርሃል» በማለት ጠራው فَنَادَتْهُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ وَهُوَ قَآئِمٌۭ يُصَلِّى فِى ٱلْمِحْرَابِ أَنَّ ٱللَّهَ يُبَشِّرُكَ بِيَحْيَىٰ مُصَدِّقًۢا بِكَلِمَةٍۢ مِّنَ ٱللَّهِ وَسَيِّدًۭا وَحَصُورًۭا وَنَبِيًّۭا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ ፡፡
33፥67 ይላሉም *ጌታችን* ሆይ! እኛ *ጌቶቻችንን* እና ታላላቆቻችንን ታዘዝን፡፡ መንገዱንም አሳሳቱን وَقَالُوا۟ رَبَّنَآ إِنَّآ أَطَعْنَا سَادَتَنَا وَكُبَرَآءَنَا فَأَضَلُّونَا ٱلسَّبِيلَا۠ ፡፡
ልብ አድርጉ ሰዎቹ የትንሳኤ ቀን ሰዎችን “ሳደተና” سَادَتَنَا ሲሉ አላህን ግን “ረበና” رَبَّنَا ብለው ተጠቅመዋል፤ ስለዚህ ኢየሱስ የዓለማት ጌታ ነኝ አላለም፤ ባይሆን አንድ ጌታ ብሎ ያለው የላከውን ነው፤ ይህንን ለቅምሻ ያክል ካየን ወደ ባይብሉ መሰረት እንሂድ፦
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
6፥164 በላቸው «እርሱ አላህ “”የሁሉ ጌታ”” ሲሆን ከአላህ በቀር “”ሌላን ጌታ”” እፈልጋለሁን? ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
መግቢያ
ብዙ ጊዜ ክርስቲያን ሚሽነሪዎች ኢየሱስ ጌታ ነው ብለው ሲሰብኩ ይታያል፤ ሙስሊሙ በተቃራኒው ኢየሱስ የዓለማት ጌታ አይደለም ብሎ ክፉኛ ይሟገታል፤ በእርግጥም አላህ የዓለማቱ ጌታ ነው፦
40:65 ምስጋና ለዓለማት ጌታ ለአላህ ይሁን፣ የምትሉ ሆናችሁ አምልኩት።
40:66 ለዓለማት ጌታም እንዳመልከው ታዝዣለሁ በላቸው።
አምላካችን አላህ ጌታችን ነው፤ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው፦
10፥3 ጌታችሁ ያ ሰማያትንና ምድርን በስድስት ቀኖች ውስጥ የፈጠረ አላህ ነው፡፡ ከዚያም ነገሩን ሁሉ የሚያስተናብር ሲኾን በዐርሹ ላይ ተደላደለ፡፡
6፥102 ይህ ጌታችሁ አላህ ነው፡፡ ከእርሱ በቀር አምላክ የለም፡፡ ነገርን ሁሉ ፈጣሪ ነው፡፡ ስለዚህ አምልኩት፡፡ እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ተጠባባቂ ነው፡፡
አምላካችን አላህ የሁሉ ጌታ ነው፤ ከእርሱ በቀር ሌላ ጌታ የለም፦
6፥164 በላቸው «እርሱ አላህ “”የሁሉ ጌታ”” ሲሆን ከአላህ በቀር “”ሌላን ጌታ”” እፈልጋለሁን? ነፍስም ሁሉ በራሷ ላይ እንጅ ክፉን አትሠራም፡፡ قُلْ أَغَيْرَ ٱللَّهِ أَبْغِى رَبًّۭا وَهُوَ رَبُّ كُلِّ شَىْءٍۢ ۚ وَلَا تَكْسِبُ كُلُّ نَفْسٍ إِلَّا عَلَيْهَا
ይህ እውነታ በመለኮታዊ ቅሪት ባይብል ላይ እንዲህ ተቀምጧል፦
ማርቆስ 12:29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ። እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ *ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው* اسْمَعْ يَا إِسْرَائِيلُ. الرَّبُّ إِلَهُنَا رَبٌّ وَاحِدٌ. ።
ልብ አድርጉ ዐረብ ክርስቲያኖች ባስቀመጡበት እዚህ ጥቅስ ላይ “ጌታ” ተብሎ የተቀጠው ቃል “ረብ” رَبّ ነው፤ ነገር ግን ሃዋርያት ኢየሱስን “ጌታ” ያሉትና ያረጋገጠላቸው ቃል ግን “ረብ” አይደለም፦
ዮሐንስ 13:13 እናንተ *መምህርና ጌታ ትሉኛላችሁ*፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ أَنْتُمْ تَدْعُونَنِي مُعَلِّماً وَسَيِّداً وَحَسَناً تَقُولُونَ لأَنِّي أَنَا كَذَلِكَ ።
ልብ አድርጉ “ጌታ” ተብሎ የተቀመጠው ቃል “ሰይድ” سَيِّد ነው፤ “ሰይድ” ማለት በአማርኛችን “ጌታ” ይባል እንጂ ይህ ቃል ማእረግና ሹመትን ለማመልከት ለየህያህ ሆነ ለሰዎች ቁርአን ተጠቅሞበታል፦
3፥39 እርሱም በጸሎት ማድረሻው ክፍል ቆሞ ሲጸልይ መላእክት ጠራችው፡፡ «አላህ በየሕያ ከአላህ በኾነ ቃል የሚያረጋግጥ *ጌታም* ድንግልም ከደጋጎቹ ነቢይም ሲኾን ያበስርሃል» በማለት ጠራው فَنَادَتْهُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ وَهُوَ قَآئِمٌۭ يُصَلِّى فِى ٱلْمِحْرَابِ أَنَّ ٱللَّهَ يُبَشِّرُكَ بِيَحْيَىٰ مُصَدِّقًۢا بِكَلِمَةٍۢ مِّنَ ٱللَّهِ وَسَيِّدًۭا وَحَصُورًۭا وَنَبِيًّۭا مِّنَ ٱلصَّٰلِحِينَ ፡፡
33፥67 ይላሉም *ጌታችን* ሆይ! እኛ *ጌቶቻችንን* እና ታላላቆቻችንን ታዘዝን፡፡ መንገዱንም አሳሳቱን وَقَالُوا۟ رَبَّنَآ إِنَّآ أَطَعْنَا سَادَتَنَا وَكُبَرَآءَنَا فَأَضَلُّونَا ٱلسَّبِيلَا۠ ፡፡
ልብ አድርጉ ሰዎቹ የትንሳኤ ቀን ሰዎችን “ሳደተና” سَادَتَنَا ሲሉ አላህን ግን “ረበና” رَبَّنَا ብለው ተጠቅመዋል፤ ስለዚህ ኢየሱስ የዓለማት ጌታ ነኝ አላለም፤ ባይሆን አንድ ጌታ ብሎ ያለው የላከውን ነው፤ ይህንን ለቅምሻ ያክል ካየን ወደ ባይብሉ መሰረት እንሂድ፦
ነጥብ አንድ
“አዶኒ”
“አዶኒ” אֲדֹנִ֖י የሚለው ቃል “አዶን” אָדוֹן ለሚለው ቃል አገናዛቢ ሲሆን “ጌታዬ” ማለት ነው፤ ይህ ቃል ለፍጡራን ክብርና ማእረግ አሊያም ስልጣንና ሹመትን ያሳያል፤ በዚህ ቃል ጌታ የተባሉት ፍጡራን ለናሙና ያክል፦
@አብርሐም፦
ዘፍጥረት18:12 ሣራም በልብዋ እንዲህ ስትል ሳቀች። ካረጀሁ በኋላ በውኑ ፍትወት ይሆንልኛልን? ጌታዬም אדֹנִ֗י ፈጽሞ ሸምግሎአል።
@ዔሳው፦
ዘፍጥረት 32:4 እንዲህም ብሎ አዘዛቸው። ለጌታዬ אדֹנִ֗י ለዔሳው። ባሪያህ ያዕቆብ እንዲህ አለ ብላችሁ ንገሩት። በላባ ዘንድ በስደት ተቀመጥሁ፤ እስከ አሁን ድረስ ቆየሁ፤
@ሙሴ፦
ዘኊልቅ 11:28 ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። ጌታዬ אדֹנִ֗י ሙሴ ሆይ፥ ከልክላቸው አለው።
@ሚካኤል፦
ኢያሱ 5:14 እርሱም። አይደለሁም፤ እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኜ አሁን መጥቼአለሁ አለ። ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደና። ጌታዬ אדֹנִ֗י ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው? አለው።
@ሳኦል፦
1ሳሙኤል 24:8፤ ከእርሱም በኋላ ዳዊት ደግሞ ተነሣ፥ ከዋሻውም ወጣ፥ ከሳኦልም በኋላ። ጌታዬ אדֹנִ֗י ንጉሥ ሆይ፥ ብሎ ጮኸ፤ ሳኦልም ወደ ኋላው ተመለከተ፥ ዳዊትም ወደ ምድር ተጐንብሶ እጅ ነሣ።
@ናቡከነደጾር፦
ዳንኤል 4:24፤ በጌታዬ אדֹנִ֗י በንጉሥ ላይ የወረደው የልዑሉ ትእዛዝ ነው፤
@መሢሑ፦
መዝሙር 110:1 ያህዌህ ጌታዬን אדֹנִ֗י ። ጠላቶችህን ለእግርህ መቀመጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው።
በተለይ ዳዊት መሢሁን “አዶኒ” אדֹנִ֗י ያለበት ሣራ አብርሐም ፣ ኢያሱ ሙሴን፣ ኢያሱ ሚካኤልን፣ ዳንኤል ናቡከነደጾርን “ጌታዬ” ባሉበት ሂሳብ እንደሆነ እሙንና ቅቡል ነው፤ ይህንን የገባቸው የአዲስ ኪዳን ተርጓሚዎች ጴጥሮስ ከመዝሙር 110:1 ላይ የጠቀሰውን እንግን አስቀምጠውታል፦
ሐዋርያት ስራ 2:34 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ። ጌታ ጌታዬን። ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው። *””The LORD said unto my Lord”” *
New Living Translation, King James Bible, Webster’s Bible Translation.
ምሁራን አንዱ አምላክ አብ “ጌታ” የተባለበት ለማመልከት በካፒታል ፊደል *The LORD* ብለው ሲያስቀምጡ ነገር ግን ኢየሱስ “ጌታ” የተባለበት ለማመልከት በስሞል ፊደል *Lord * አስቀምጠዋል፣ ትልቁ ጌታ *The LORD* አብ ትንሹን ጌታ *Lord * ኢየሱስን በቀኜ ተቀመጥ አለው፤ የሚገርም ነው የኢየሱስ ጌትነት ማእረግ በሚለው ቀመር ካላየነው በስተቀር ሁለት ጌቶች ሊሆኑ ነው፤ ይህ ደግሞ አምላክ አንድ ጌታ ነው ከሚል አስተምህሮት ጋር ሊላተም ነው፤ ስለዚህ የኢየሱስ ጌትነት የፍጡር ማእረግ ብቻ ነው፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር ኢየሱስን ጌታ አደረገው ስለሚል፦
ሐዋርያት ስራ 2:36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
መቼም አንድ ጤነኛ የሆነ ሰው ፈጣሪን ፈጣሪ ጌታ አደረገው ብሎ እንደማይቀበል እሙን ነው፤ ይስሐቅ ያዕቆብን ጌታ አደረግሁት ይላል፦
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥
ይህም ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል፤ ዮሴፍ፦ እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 45፥9 እ*ግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ፤
ኢየሱስ ጌታ ተደረገ ሲባል ያዕቆብ ጌታ ተደረገ ዮሴፍ ጌታ ተደረገ በተባለበት ሒሳብ እንጂ የዓለማቱ ጌታ የሚለውን አያመለክትም፤ ይህም በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባህርይ ገንዘቡ ሣይሆን በስጦታ ያገኘው ነው። ለምን ይሆን ግን ተርጓሚዎች ለአብ በትልቁ *The LORD* ብለው ለኢየሱስ በትንሹ *Lord * ብለው ያስቀመጡት? የሚቀጥለው ነጥብ ይህንን ሙግት ያብራራል፦
“አዶኒ”
“አዶኒ” אֲדֹנִ֖י የሚለው ቃል “አዶን” אָדוֹן ለሚለው ቃል አገናዛቢ ሲሆን “ጌታዬ” ማለት ነው፤ ይህ ቃል ለፍጡራን ክብርና ማእረግ አሊያም ስልጣንና ሹመትን ያሳያል፤ በዚህ ቃል ጌታ የተባሉት ፍጡራን ለናሙና ያክል፦
@አብርሐም፦
ዘፍጥረት18:12 ሣራም በልብዋ እንዲህ ስትል ሳቀች። ካረጀሁ በኋላ በውኑ ፍትወት ይሆንልኛልን? ጌታዬም אדֹנִ֗י ፈጽሞ ሸምግሎአል።
@ዔሳው፦
ዘፍጥረት 32:4 እንዲህም ብሎ አዘዛቸው። ለጌታዬ אדֹנִ֗י ለዔሳው። ባሪያህ ያዕቆብ እንዲህ አለ ብላችሁ ንገሩት። በላባ ዘንድ በስደት ተቀመጥሁ፤ እስከ አሁን ድረስ ቆየሁ፤
@ሙሴ፦
ዘኊልቅ 11:28 ከልጅነቱ ጀምሮ የሙሴ አገልጋይ የነበረው የነዌ ልጅ ኢያሱ። ጌታዬ אדֹנִ֗י ሙሴ ሆይ፥ ከልክላቸው አለው።
@ሚካኤል፦
ኢያሱ 5:14 እርሱም። አይደለሁም፤ እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ሆኜ አሁን መጥቼአለሁ አለ። ኢያሱም ወደ ምድር በግምባሩ ተደፍቶ ሰገደና። ጌታዬ אדֹנִ֗י ለባሪያው የሚነግረው ምንድር ነው? አለው።
@ሳኦል፦
1ሳሙኤል 24:8፤ ከእርሱም በኋላ ዳዊት ደግሞ ተነሣ፥ ከዋሻውም ወጣ፥ ከሳኦልም በኋላ። ጌታዬ אדֹנִ֗י ንጉሥ ሆይ፥ ብሎ ጮኸ፤ ሳኦልም ወደ ኋላው ተመለከተ፥ ዳዊትም ወደ ምድር ተጐንብሶ እጅ ነሣ።
@ናቡከነደጾር፦
ዳንኤል 4:24፤ በጌታዬ אדֹנִ֗י በንጉሥ ላይ የወረደው የልዑሉ ትእዛዝ ነው፤
@መሢሑ፦
መዝሙር 110:1 ያህዌህ ጌታዬን אדֹנִ֗י ። ጠላቶችህን ለእግርህ መቀመጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው።
በተለይ ዳዊት መሢሁን “አዶኒ” אדֹנִ֗י ያለበት ሣራ አብርሐም ፣ ኢያሱ ሙሴን፣ ኢያሱ ሚካኤልን፣ ዳንኤል ናቡከነደጾርን “ጌታዬ” ባሉበት ሂሳብ እንደሆነ እሙንና ቅቡል ነው፤ ይህንን የገባቸው የአዲስ ኪዳን ተርጓሚዎች ጴጥሮስ ከመዝሙር 110:1 ላይ የጠቀሰውን እንግን አስቀምጠውታል፦
ሐዋርያት ስራ 2:34 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ። ጌታ ጌታዬን። ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው። *””The LORD said unto my Lord”” *
New Living Translation, King James Bible, Webster’s Bible Translation.
ምሁራን አንዱ አምላክ አብ “ጌታ” የተባለበት ለማመልከት በካፒታል ፊደል *The LORD* ብለው ሲያስቀምጡ ነገር ግን ኢየሱስ “ጌታ” የተባለበት ለማመልከት በስሞል ፊደል *Lord * አስቀምጠዋል፣ ትልቁ ጌታ *The LORD* አብ ትንሹን ጌታ *Lord * ኢየሱስን በቀኜ ተቀመጥ አለው፤ የሚገርም ነው የኢየሱስ ጌትነት ማእረግ በሚለው ቀመር ካላየነው በስተቀር ሁለት ጌቶች ሊሆኑ ነው፤ ይህ ደግሞ አምላክ አንድ ጌታ ነው ከሚል አስተምህሮት ጋር ሊላተም ነው፤ ስለዚህ የኢየሱስ ጌትነት የፍጡር ማእረግ ብቻ ነው፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር ኢየሱስን ጌታ አደረገው ስለሚል፦
ሐዋርያት ስራ 2:36 አለ። እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን *ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው* የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
መቼም አንድ ጤነኛ የሆነ ሰው ፈጣሪን ፈጣሪ ጌታ አደረገው ብሎ እንደማይቀበል እሙን ነው፤ ይስሐቅ ያዕቆብን ጌታ አደረግሁት ይላል፦
ዘፍጥረት 27፥37 ይስሐቅም መለሰ ዔሳውንም አለው። እነሆ፥ *ጌታህ አደረግሁት*፥ ወንድሞቹንም ሁሉ ለእርሱ ተገዦች ይሆኑ ዘንድ ሰጠሁት፥
ይህም ስልጣንና ሹመትን አሊያም እልቅናና ክብርን ያመለክታል፤ ዮሴፍ፦ እግዚአብሔር ጌታ አደረገኝ” ይላል፦
ዘፍጥረት 45፥9 እ*ግዚአብሔር በግብፅ ምድር ሁሉ ላይ ጌታ አደረገኝ*፤ ወደ እኔ ና፥ አትዘግይ፤
ኢየሱስ ጌታ ተደረገ ሲባል ያዕቆብ ጌታ ተደረገ ዮሴፍ ጌታ ተደረገ በተባለበት ሒሳብ እንጂ የዓለማቱ ጌታ የሚለውን አያመለክትም፤ ይህም በራሡ የተብቃቃ አሊያም የባህርይ ገንዘቡ ሣይሆን በስጦታ ያገኘው ነው። ለምን ይሆን ግን ተርጓሚዎች ለአብ በትልቁ *The LORD* ብለው ለኢየሱስ በትንሹ *Lord * ብለው ያስቀመጡት? የሚቀጥለው ነጥብ ይህንን ሙግት ያብራራል፦
ነጥብ ሁለት
“አዶናይ”
“አዶናይ” אֲדֹנָ֥י ደግሞ “የአዶኒ” ብዙ ቁጥር ሲሆን ለአንድ አምላክ ብቻ የሚጠቀምበት ነው፤ ያህዌህ ብቻውን “አዶናይ” ተብሏል፤ አንድም ፍጡር “አዶናይ” ተብሎ የተጠራ የለም፤ እስቲ አንዱ አምላክ አዶናይ የተባለበትን አናቅፅ ለናሙና ያክል እንየው፦
መዝሙር 16:2 ያህዌህን አንተ “ጌታዬ” אֲדֹנָ֥י ነህ አልሁ፤ ከአንተ በቀር በጎነት የለኝም።
መዝሙር 35:23 አምላኬ “ጌታዬም” אֲדֹנָ֥י ፥ ወደ ፍርዴ ተነሥ፥ አቤቱ፥ ፍርዴን አድምጥ።
መዝሙር 110:5 “ጌታዬ” אֲדֹנָ֥י በቀኝህ ነገሥታትን በቍጣው ቀን ይቀጠቅጣቸዋል።
ስለዚህ ዳዊት አንዱን አምላክ “አዶናይ” ሲል መሲሁን ግን “አዶኒ” ብሎታል፤ ተርጓሚዎች ይህንን ስለተረዱ ለአብ በትልቁ *The LORD* ብለው ለኢየሱስ በትንሹ *Lord * አስቀምጠውታል፤ አንድ ሰው ተነስቶ፦ “የእኔ ጌታ አምላክ አለው” ቢል ጌታው ማእረግ እንጂ እውን ለጌታ የፈጠረው አምላክ አለውን? አስተግፊሩላህ! ጳውሎስ ጌታችን አምላክ አለው ይለናል፤ “””የጌታችን አምላክ”””፦
Ephesians 1:17 That *the God of our Lord* Jesus Christ,
“”ጌታችን” የተባለው ኢየሱስ ሲሆን ጌትነቱ አምላክ አለው፤ ለእነ ጳውሎስ ጌታቸው አምላክ አለው፤ የጌታቸው አምላክ አብ ነው። ስለዚህ “”ጌታችን”” መባል ማዕረግን ብቻ ያሳያል። ሰዎች “”ጌታችን”” ተብለዋል፦
@ዮሴፍ
ዘፍጥረት 44፥9 ከባሪያዎችህ ጽዋው የተገኘበት እርሱ ይሙት፤ እኛም ደግሞ “ለጌታችን ባሪያዎች እንሁን”።
@ሙሴ
ዘኁልቅ 36፥2 አሉም፦ ምድሪቱን ለእስራኤል ልጆች ርስት አድርገህ በዕጣ ከፍለህ ትሰጣቸው ዘንድ እግዚአብሔር አንተን “”ጌታችንን”” አዘዘህ፤ እግዚአብሔርም የወንድማችንን የሰለጰዓድን ርስት ለሴቶች ልጆቹ ትሰጥ ዘንድ አንተን ጌታችንን አዘዘ።
@ዳዊት፦
1ኛ ነገሥት 1፥43 ዮናታንም ለአዶንያስ እንዲህ ብሎ መለሰ፦ በእውነት “”ጌታችን”” ንጉሥ ዳዊት ሰሎሞንን አነገሠው።
“አዶናይ”
“አዶናይ” אֲדֹנָ֥י ደግሞ “የአዶኒ” ብዙ ቁጥር ሲሆን ለአንድ አምላክ ብቻ የሚጠቀምበት ነው፤ ያህዌህ ብቻውን “አዶናይ” ተብሏል፤ አንድም ፍጡር “አዶናይ” ተብሎ የተጠራ የለም፤ እስቲ አንዱ አምላክ አዶናይ የተባለበትን አናቅፅ ለናሙና ያክል እንየው፦
መዝሙር 16:2 ያህዌህን አንተ “ጌታዬ” אֲדֹנָ֥י ነህ አልሁ፤ ከአንተ በቀር በጎነት የለኝም።
መዝሙር 35:23 አምላኬ “ጌታዬም” אֲדֹנָ֥י ፥ ወደ ፍርዴ ተነሥ፥ አቤቱ፥ ፍርዴን አድምጥ።
መዝሙር 110:5 “ጌታዬ” אֲדֹנָ֥י በቀኝህ ነገሥታትን በቍጣው ቀን ይቀጠቅጣቸዋል።
ስለዚህ ዳዊት አንዱን አምላክ “አዶናይ” ሲል መሲሁን ግን “አዶኒ” ብሎታል፤ ተርጓሚዎች ይህንን ስለተረዱ ለአብ በትልቁ *The LORD* ብለው ለኢየሱስ በትንሹ *Lord * አስቀምጠውታል፤ አንድ ሰው ተነስቶ፦ “የእኔ ጌታ አምላክ አለው” ቢል ጌታው ማእረግ እንጂ እውን ለጌታ የፈጠረው አምላክ አለውን? አስተግፊሩላህ! ጳውሎስ ጌታችን አምላክ አለው ይለናል፤ “””የጌታችን አምላክ”””፦
Ephesians 1:17 That *the God of our Lord* Jesus Christ,
“”ጌታችን” የተባለው ኢየሱስ ሲሆን ጌትነቱ አምላክ አለው፤ ለእነ ጳውሎስ ጌታቸው አምላክ አለው፤ የጌታቸው አምላክ አብ ነው። ስለዚህ “”ጌታችን”” መባል ማዕረግን ብቻ ያሳያል። ሰዎች “”ጌታችን”” ተብለዋል፦
@ዮሴፍ
ዘፍጥረት 44፥9 ከባሪያዎችህ ጽዋው የተገኘበት እርሱ ይሙት፤ እኛም ደግሞ “ለጌታችን ባሪያዎች እንሁን”።
@ሙሴ
ዘኁልቅ 36፥2 አሉም፦ ምድሪቱን ለእስራኤል ልጆች ርስት አድርገህ በዕጣ ከፍለህ ትሰጣቸው ዘንድ እግዚአብሔር አንተን “”ጌታችንን”” አዘዘህ፤ እግዚአብሔርም የወንድማችንን የሰለጰዓድን ርስት ለሴቶች ልጆቹ ትሰጥ ዘንድ አንተን ጌታችንን አዘዘ።
@ዳዊት፦
1ኛ ነገሥት 1፥43 ዮናታንም ለአዶንያስ እንዲህ ብሎ መለሰ፦ በእውነት “”ጌታችን”” ንጉሥ ዳዊት ሰሎሞንን አነገሠው።
መደምደሚያ
ኢየሱስ የዓለማቱ ጌታ አይደለም። ኢየሱስ ከአላህ ሰምቶ የሚያስተላልፍ ሰው እና የአላህ ባሪያ ነው፦
ዮሐንስ 8:40 ነገር ግን አሁን *ከአላህ የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው* ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ፤ አብርሃም እንዲህ አላደረገም و لكنكم الان تطلبون ان تقتلوني و انا انسان قد كلمكم بالحق الذي سمعه من الله هذا لم يعمله ابراهيم ።
የሐዋርያት ሥራ 3:26 ለእናንተ አስቀድሞ *አላህ ባሪያውን አስነሥቶ፥ እያንዳንዳችሁን ከክፋታችሁ እየመለሰ ይባርካችሁ ዘንድ፥ ላከው* إِلَيْكُمْ أَوَّلاً إِذْ أَقَامَ اللهُ فَتَاهُ يَسُوعَ أَرْسَلَهُ يُبَارِكُكُمْ بِرَدِّ كُلِّ وَاحِدٍ مِنْكُمْ عَنْ شُرُورِهِ». ።
የዐረቢኛው ባይብል ከላይ ኢየሱስን የላከው አላህ እንደሆነ ያስቀምጠዋል፦
John 8 :: Arabic/English Online Bible
http://www.copticchurch.net/cgibin/bible/index.php…
አምላካችን አላህ ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ኢየሱስ የዓለማቱ ጌታ አይደለም። ኢየሱስ ከአላህ ሰምቶ የሚያስተላልፍ ሰው እና የአላህ ባሪያ ነው፦
ዮሐንስ 8:40 ነገር ግን አሁን *ከአላህ የሰማሁትን እውነት የነገርኋችሁን ሰው* ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ፤ አብርሃም እንዲህ አላደረገም و لكنكم الان تطلبون ان تقتلوني و انا انسان قد كلمكم بالحق الذي سمعه من الله هذا لم يعمله ابراهيم ።
የሐዋርያት ሥራ 3:26 ለእናንተ አስቀድሞ *አላህ ባሪያውን አስነሥቶ፥ እያንዳንዳችሁን ከክፋታችሁ እየመለሰ ይባርካችሁ ዘንድ፥ ላከው* إِلَيْكُمْ أَوَّلاً إِذْ أَقَامَ اللهُ فَتَاهُ يَسُوعَ أَرْسَلَهُ يُبَارِكُكُمْ بِرَدِّ كُلِّ وَاحِدٍ مِنْكُمْ عَنْ شُرُورِهِ». ።
የዐረቢኛው ባይብል ከላይ ኢየሱስን የላከው አላህ እንደሆነ ያስቀምጠዋል፦
John 8 :: Arabic/English Online Bible
http://www.copticchurch.net/cgibin/bible/index.php…
አምላካችን አላህ ኢየሱስ ተናገር ብሎ ያዘዘው ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን ነው፦
5፥117 በእርሱ ያዘዝከኝን ቃል “ጌታዬንና ጌታችሁን አላህን አምልኩ” ማለትን እንጂ ለእነርሱ ሌላ አላልኩም፡፡ مَا قُلْتُ لَهُمْ إِلَّا مَآ أَمَرْتَنِى بِهِۦٓ أَنِ ٱعْبُدُوا۟ ٱللَّهَ رَبِّى وَرَبَّكُمْ
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://tttttt.me/Wahidcom
ወሰላሙ አለይኩም
ፀሐይና ጨረቃ በኢስላም
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መግቢያ
ብዙ ጊዜ ኢስላምን ለማጠልሸት የሚዳክሩ ዳካሪዎች በእነርሱ ያለውን አምልኮ ሆነ የሚያመልኩት ጉዳይ ጥያቄ ሲጭርባቸው ከጥያቄው መልስ ይልቅ ያንን ድክመት ለመሸፈን በእጅ አዙር ፦እናንተ እኮ የምታመልኩት የጨረቃ አምላክ ነው፣ መሆኑ የሚታወቀው ፀሐይና ጨረቃ በመስኪድ ማማ ላይ መሆኑ ነው ይላሉ፣ ፀሐይና ጨረቃ ማማ ላይ መሆኑ መስኪዱን ከሌላ ነገር ለመለየት ካልሆነ በቀር ምንም ከአምልኮአችን ጋር አይያያዝም። ኢስላም ስለ ፀሐይና ጨረቃ ምን ይላል?
ነጥብ አንድ
ፀሐይና ጨረቃን የፈጠረው አላህ ነው፦
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
41:37 ሌሊትና ቀንም፣ ጸሐይና ጨረቃም፣ ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምትግገዙ እንደሆናችሁ፣ ለሌላ አትስገዱ፣
ነጥብ ሁለት
አላህ ፀሐይና ጨረቃ ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው፦
10:5 እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡
6:96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው፡፡
2:189 ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፡፡ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው፡፡
መዝሙረ ዳዊት 104.19 ጨረቃን ለጊዜዎች አደረገ ፀሐይም መግቢያውን ያውቃል።
የወር መባቻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል ቆደሽ ሲሆን ትርጉሙ ለጋ ጨረቃ ማለት ነው ፣ ይህም ቃል በባይብል 28 ጊዜ ተወስቷል፦
ዘኍልቍ 10፥10 ደግሞ በደስታችሁ ቀን፥ በበዓላታችሁም ዘመን፥ በወርም መባቻ፥ በሚቃጠል መሥዋዕታችሁና በደኅንነት መሥዋዕታችሁ ላይ መለከቶቹን ንፉ እነርሱም በአምላካችሁ ፊት ለመታሰቢያ ይሆኑላችኋል እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። ዘኍልቍ 28፥11 በወሩም መባቻ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ታቀርባላችሁ ሁለት ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውርም የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥
ዘኍልቍ 28፥14 የመጠጥ ቍርባናቸውም ለአንድ ወይፈን የኢን ግማሽ፥ ለአውራው በግም የኢን ሢሶ፥ ለአንዱም ጠቦት የኢን አራተኛ እጅ የወይን ጠጅ ይሆናል ይህ ለዓመቱ የወር መባቻ ሁሉ የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።
ዘኍልቍ 29፥6 በወሩ መባቻ ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን፥ በዘወትርም ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን፥ ከመጠጡም ቍርባን ሌላ፥ እንደ ሕጋቸው ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቀርቡ ናቸው።
ነጥብ ሶስት
አላህና የጨረቃ አምላክ፦
የጨረቃ አምላክ ማለት በጥንት ጊዜ ሰዎች የተለያየ አምላክ ያመልኩ ነበር ወንዙን የሚገዛ የወንዝ አምላክ፣ ዝናብን የሚገዛ የዝናብ አምላክ፣ ጸሃይን የሚገዛ የጸሃይ አምላክ፣ መሬትን የሚገዛ የመሬት፣ ጨረቃን የሚገዛ የጨረቃ አምላክ ወዘተ እያሉ በግብጽ፣ በአሶር፣ በባቢሎን፣ በፋርስ ወንዝን፣ ዝናብን፣ ጸሃይን፣ መሬትን፣ ጨረቃን ያመልኩ ነበር፣ ይህንን ነው የጨረቃ አምላክ የሚሉት።
ሙስተሽሪቆች ማለትም የመካከለኛው ምስራቅ ጥንተነገር የሚያጠኑ orientalists ሆነ የስነ-ቅርስ ጥናት ተመራማሪዎች አንድም ጊዜ በዘብተኛ ጽሁፋቸው ላይ አላህ የጨረቃ አምላክ ነው ብለው አያቁም። ከዚህ ይልቅ የጨረቃ አምላክ ተብሎ የሚታመነው በአረቢያን ስነ-ተረት ጥናት mythology ታላብ*Ta’lab* ሲሆን በሞሶፖታሚያን ስነ-ተረት ጥናት ደግሞ ሲን*sin* ነው። አላህ የጨረቃ አምላክ ብለው የሚያብጠለጥሉት ወሊድ ሹባትና ሮበርት ሙሬ ናቸው፣ ወሊድ ሹባት ሆነ ሮበርት ሙሬ የክርስትና ሚሲኦናዊ*ሙበሲር* እንጂ የስነ-ቅርስ ጥናት ተመራማሪዎች አይደሉም።
የስነ-ቅርስ ጥናት ዋቢ መጻሕፍት፦
1.Dexter, Miriam Robbins. Proto-Indo-European Sun Maidens and Gods of the Moon. pp. 137–144.
2.Walker, Barbara G., The Woman’s Encyclopedia of Myths and Secrets, San Francisco: Harper, 1983, p. 669
በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ በጣም አዛኛ በሆነው፡፡
መግቢያ
ብዙ ጊዜ ኢስላምን ለማጠልሸት የሚዳክሩ ዳካሪዎች በእነርሱ ያለውን አምልኮ ሆነ የሚያመልኩት ጉዳይ ጥያቄ ሲጭርባቸው ከጥያቄው መልስ ይልቅ ያንን ድክመት ለመሸፈን በእጅ አዙር ፦እናንተ እኮ የምታመልኩት የጨረቃ አምላክ ነው፣ መሆኑ የሚታወቀው ፀሐይና ጨረቃ በመስኪድ ማማ ላይ መሆኑ ነው ይላሉ፣ ፀሐይና ጨረቃ ማማ ላይ መሆኑ መስኪዱን ከሌላ ነገር ለመለየት ካልሆነ በቀር ምንም ከአምልኮአችን ጋር አይያያዝም። ኢስላም ስለ ፀሐይና ጨረቃ ምን ይላል?
ነጥብ አንድ
ፀሐይና ጨረቃን የፈጠረው አላህ ነው፦
29:61 ሰማያትንና ምድርን የፈጠረ ፀሐይንና ጨረቃንም የገራ ማን እንደሆነ ብትጠይቃቸው በእርግጥ አላህ ነው ይሉሃል፤ ታዲያ እንዴት ይመለሳሉ።
41:37 ሌሊትና ቀንም፣ ጸሐይና ጨረቃም፣ ከምልክቶቹ ናቸው፤ ለፀሐይና ለጨረቃ አትስገዱ፤ ለዚያም ለፈጠራቸው አላህ ሰገዱ፤ እርሱን ብቻ የምትግገዙ እንደሆናችሁ፣ ለሌላ አትስገዱ፣
ነጥብ ሁለት
አላህ ፀሐይና ጨረቃ ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው፦
10:5 እርሱ ያ ፀሐይን አንጻባራቂ ጨረቃንም አብሪ ያደረገ ነው፡፡ የዓመታትን ቁጥርና ሒሳብን ታውቁ ዘንድም ለእርሱ መስፈሪያዎችን የለካ ነው፡፡ አላህ ይህንን በእውነት እንጂ በከንቱ አልፈጠረውም፡፡ ለሚያውቁ ሕዝቦች አንቀጾችን ያብራራል፡፡
6:96 እርሱም ጎህን ከሌሊት ጨለማ ፈልቃቂ ሌሊትንም ማረፊያ ፀሐይንና ጨረቃንም ለጊዜ መቁጠሪያ አድራጊ ነው፡፡
2:189 ከለጋ ጨረቃዎች ይጠየቁሃል፡፡ እነርሱ ለሰዎች ጥቅም ለሐጅም ማወቂያ ጊዜያቶች ምልክቶች ናቸው በላቸው፡፡
መዝሙረ ዳዊት 104.19 ጨረቃን ለጊዜዎች አደረገ ፀሐይም መግቢያውን ያውቃል።
የወር መባቻ የሚለው የዕብራይስጥ ቃል ቆደሽ ሲሆን ትርጉሙ ለጋ ጨረቃ ማለት ነው ፣ ይህም ቃል በባይብል 28 ጊዜ ተወስቷል፦
ዘኍልቍ 10፥10 ደግሞ በደስታችሁ ቀን፥ በበዓላታችሁም ዘመን፥ በወርም መባቻ፥ በሚቃጠል መሥዋዕታችሁና በደኅንነት መሥዋዕታችሁ ላይ መለከቶቹን ንፉ እነርሱም በአምላካችሁ ፊት ለመታሰቢያ ይሆኑላችኋል እኔ እግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ። ዘኍልቍ 28፥11 በወሩም መባቻ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ታቀርባላችሁ ሁለት ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውርም የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥
ዘኍልቍ 28፥14 የመጠጥ ቍርባናቸውም ለአንድ ወይፈን የኢን ግማሽ፥ ለአውራው በግም የኢን ሢሶ፥ ለአንዱም ጠቦት የኢን አራተኛ እጅ የወይን ጠጅ ይሆናል ይህ ለዓመቱ የወር መባቻ ሁሉ የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።
ዘኍልቍ 29፥6 በወሩ መባቻ ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን፥ በዘወትርም ከሚቃጠለው መሥዋዕትና ከእህሉ ቍርባን፥ ከመጠጡም ቍርባን ሌላ፥ እንደ ሕጋቸው ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቀርቡ ናቸው።
ነጥብ ሶስት
አላህና የጨረቃ አምላክ፦
የጨረቃ አምላክ ማለት በጥንት ጊዜ ሰዎች የተለያየ አምላክ ያመልኩ ነበር ወንዙን የሚገዛ የወንዝ አምላክ፣ ዝናብን የሚገዛ የዝናብ አምላክ፣ ጸሃይን የሚገዛ የጸሃይ አምላክ፣ መሬትን የሚገዛ የመሬት፣ ጨረቃን የሚገዛ የጨረቃ አምላክ ወዘተ እያሉ በግብጽ፣ በአሶር፣ በባቢሎን፣ በፋርስ ወንዝን፣ ዝናብን፣ ጸሃይን፣ መሬትን፣ ጨረቃን ያመልኩ ነበር፣ ይህንን ነው የጨረቃ አምላክ የሚሉት።
ሙስተሽሪቆች ማለትም የመካከለኛው ምስራቅ ጥንተነገር የሚያጠኑ orientalists ሆነ የስነ-ቅርስ ጥናት ተመራማሪዎች አንድም ጊዜ በዘብተኛ ጽሁፋቸው ላይ አላህ የጨረቃ አምላክ ነው ብለው አያቁም። ከዚህ ይልቅ የጨረቃ አምላክ ተብሎ የሚታመነው በአረቢያን ስነ-ተረት ጥናት mythology ታላብ*Ta’lab* ሲሆን በሞሶፖታሚያን ስነ-ተረት ጥናት ደግሞ ሲን*sin* ነው። አላህ የጨረቃ አምላክ ብለው የሚያብጠለጥሉት ወሊድ ሹባትና ሮበርት ሙሬ ናቸው፣ ወሊድ ሹባት ሆነ ሮበርት ሙሬ የክርስትና ሚሲኦናዊ*ሙበሲር* እንጂ የስነ-ቅርስ ጥናት ተመራማሪዎች አይደሉም።
የስነ-ቅርስ ጥናት ዋቢ መጻሕፍት፦
1.Dexter, Miriam Robbins. Proto-Indo-European Sun Maidens and Gods of the Moon. pp. 137–144.
2.Walker, Barbara G., The Woman’s Encyclopedia of Myths and Secrets, San Francisco: Harper, 1983, p. 669