#AddisAbaba
" በ3 ወራት ውስጥ 943 ፍቺዎች እንዲሁም 53 ውሳኔ የተሰጠባቸው ጉዲፈቻዎች ምዝገባ ተከናውኗል !! "
የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ከፌደራል የመጀመርያ ፍርድ ቤት ጋር የፍቺ እና ጉዲፈቻ ውሳኔዎችን መዝግቦ በአንድ መስኮት አገልግሎት ለመስጠት የጋራ ስምምነት ፈጽመው እየሰሩ ሲሆን ላለፉት 3 ወራት ውስጥ የተሰሩ ስራዎችን አፈፃፀም በጋራ ገምግመዋል።
በዚህም ወቅት በቀረበ ሰነድ 996 ተገልጋዮች በ3 ወራት የኩነት ምዝገባ አገልግሎቱን በፍርድ ቤቶች በአንድ መስኮት ማግኘታቸው ተመላክቷል።
ከዚህም ውስጥ ውሳኔ ያገኙ 943 #ፍቺዎች እንዲሁም 53 ውሳኔ የተሰጠባቸው #ጉዲፈቻዎች በወቅቱ ምዝገባ በማድረግ በአንድ ማዕከል በፍ/ቤቶች አገልግሎት መሰጠቱ ተመላክቷል።
Via https://tttttt.me/addisvaitalpress/9155
@tikvahethiopia
" በ3 ወራት ውስጥ 943 ፍቺዎች እንዲሁም 53 ውሳኔ የተሰጠባቸው ጉዲፈቻዎች ምዝገባ ተከናውኗል !! "
የአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ከፌደራል የመጀመርያ ፍርድ ቤት ጋር የፍቺ እና ጉዲፈቻ ውሳኔዎችን መዝግቦ በአንድ መስኮት አገልግሎት ለመስጠት የጋራ ስምምነት ፈጽመው እየሰሩ ሲሆን ላለፉት 3 ወራት ውስጥ የተሰሩ ስራዎችን አፈፃፀም በጋራ ገምግመዋል።
በዚህም ወቅት በቀረበ ሰነድ 996 ተገልጋዮች በ3 ወራት የኩነት ምዝገባ አገልግሎቱን በፍርድ ቤቶች በአንድ መስኮት ማግኘታቸው ተመላክቷል።
ከዚህም ውስጥ ውሳኔ ያገኙ 943 #ፍቺዎች እንዲሁም 53 ውሳኔ የተሰጠባቸው #ጉዲፈቻዎች በወቅቱ ምዝገባ በማድረግ በአንድ ማዕከል በፍ/ቤቶች አገልግሎት መሰጠቱ ተመላክቷል።
Via https://tttttt.me/addisvaitalpress/9155
@tikvahethiopia
😭364❤72😱28🤔26🕊16💔14👏12🥰11😢9🙏4
#AddisAbaba
በአዲስ አበባ 1,735 የንግድ ቤቶች ለጨረታ ቀረቡ።
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በተለያዩ ክ/ከተሞች ተገንብተው በተጠናቀዉ የ40/60 የጋራ ህንጻዎች ላይ የሚገኙ 1,735 የንግድ ቤቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በሽያጭ ለማስተላለፍ እንደሚፈልግ አሳውቋል።
ኮርፖሬሽኑ ለጨረታ ያቀረባቸውን የ40/60 ንግድ ቤቶች ተወዳድሮ መግዛት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከሚያዝያ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 21 የሥራ ቀናት (ቅዳሜን ሙሉ ቀን ጨምሮ) ከጠዋቱ 2፡00 እስከ ምሽት 11:30 ድረስ በአካል በመቅረብ የማይመለስ ብር 1000.00 / አንድ ሺህ በመክፈል መግዛት ይችላል ተብሏል።
የጨረታ ሰነድ የሚሸጥባቸው ስፍራዎች የት ናቸው ?
- ቂርቆስ ክ/ከተማ አስተዳደር ፅ/ቤት (ባምቢስ አካባቢ)
- የካ ክ/ከተማ አስተዳደር ፅ/ቤት (መገናኛ)
- አራዳ ክ/ከተማ አስተዳደር ፅ/ቤት (አራት ኪሎ)
- አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ አስተዳደር ፅ/ቤት (ቃሊቲ መናኸሪያ ፊት ለፊት)
- አ/አ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ምስራቅ ቅ/ጽ/ቤት (40/60 በሻሌ ሳይት ብሎክ 13)
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ 1,735 የንግድ ቤቶች ለጨረታ ቀረቡ።
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በተለያዩ ክ/ከተሞች ተገንብተው በተጠናቀዉ የ40/60 የጋራ ህንጻዎች ላይ የሚገኙ 1,735 የንግድ ቤቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በሽያጭ ለማስተላለፍ እንደሚፈልግ አሳውቋል።
ኮርፖሬሽኑ ለጨረታ ያቀረባቸውን የ40/60 ንግድ ቤቶች ተወዳድሮ መግዛት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከሚያዝያ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 21 የሥራ ቀናት (ቅዳሜን ሙሉ ቀን ጨምሮ) ከጠዋቱ 2፡00 እስከ ምሽት 11:30 ድረስ በአካል በመቅረብ የማይመለስ ብር 1000.00 / አንድ ሺህ በመክፈል መግዛት ይችላል ተብሏል።
የጨረታ ሰነድ የሚሸጥባቸው ስፍራዎች የት ናቸው ?
- ቂርቆስ ክ/ከተማ አስተዳደር ፅ/ቤት (ባምቢስ አካባቢ)
- የካ ክ/ከተማ አስተዳደር ፅ/ቤት (መገናኛ)
- አራዳ ክ/ከተማ አስተዳደር ፅ/ቤት (አራት ኪሎ)
- አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ አስተዳደር ፅ/ቤት (ቃሊቲ መናኸሪያ ፊት ለፊት)
- አ/አ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ምስራቅ ቅ/ጽ/ቤት (40/60 በሻሌ ሳይት ብሎክ 13)
#TikvahEthiopiaFamilyAA
@tikvahethiopia
🤔168❤118😭33🙏25😱24😡19👏17🕊14🥰12💔10😢6