#EHRDC
የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ማዕከል ቡድን በእስር ላይ የሚገኙ ጋዜጠኞችና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችን በሚገኙበት ፖሊስ ጣቢያ ሄዶ መመልከቱን አሳውቋል።
ቡድኑ በሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ በመገኘት በእስር ላይ የሚገኙትን ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፣ ጋዜጠኛ መአዛ መሐመድ ፣ ጋዜጠኛ መስከረም አበራን መጠየቁን አመልክቷል።
ጉዳያቸውንም በንቃት እየተከታተለው መሆኑንም ማዕከሉ አሳውቋል።
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ማዕከል ቡድን በእስር ላይ የሚገኙ ጋዜጠኞችና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችን በሚገኙበት ፖሊስ ጣቢያ ሄዶ መመልከቱን አሳውቋል።
ቡድኑ በሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ በመገኘት በእስር ላይ የሚገኙትን ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፣ ጋዜጠኛ መአዛ መሐመድ ፣ ጋዜጠኛ መስከረም አበራን መጠየቁን አመልክቷል።
ጉዳያቸውንም በንቃት እየተከታተለው መሆኑንም ማዕከሉ አሳውቋል።
@tikvahethiopia
👍1