TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.2K photos
1.62K videos
218 files
4.4K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#EHRDC

የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ማዕከል ቡድን በእስር ላይ የሚገኙ ጋዜጠኞችና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችን በሚገኙበት ፖሊስ ጣቢያ ሄዶ መመልከቱን አሳውቋል።

ቡድኑ በሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ በመገኘት በእስር ላይ የሚገኙትን ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፣ ጋዜጠኛ መአዛ መሐመድ ፣ ጋዜጠኛ መስከረም አበራን መጠየቁን አመልክቷል።

ጉዳያቸውንም በንቃት እየተከታተለው መሆኑንም ማዕከሉ አሳውቋል።

@tikvahethiopia
👍1