መንገዱ ተከፍቷል!
ከሀረር ወደአዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ #መዘጋቱን ገልጬላችሁ ነበር አሁን በደረሰኝ መረጃ መሰረት መንገዱ ተከፍቶ #ተሽከርካሪዎች መንቀሳቀስ ጀምረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከሀረር ወደአዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ #መዘጋቱን ገልጬላችሁ ነበር አሁን በደረሰኝ መረጃ መሰረት መንገዱ ተከፍቶ #ተሽከርካሪዎች መንቀሳቀስ ጀምረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia