TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
" ሆሣዕና '' (የዐብይ ፆም 8ኛ ሳምንት) እንኳን አደረሳችሁ ! ሆሣዕና ከስምንቱ የዐቢይ ፆም እሁዶች አንዱና የመጨረሻው ሳምንት ተብሎ የሚጠራው ከትንሣኤ ቀድሞ የሚገኝ የሕማማት መግቢያ ዋዜማ ነው። ሆሣዕና ማለት የቃሉ ትርጉም  " እባክህ አሁን አድን " ማለት ነው። ዕለቱ ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ውርንጭላ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተለይም ሽማግሌዎች…
#ሆሣዕና

ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ የ2015 ዓ.ም የሆሣዕና በዓል ምክንያት በመድረግ  በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ተገኝተው ቃለምዕዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል።

በዛሬው ዕለት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት፣ የ2015 ዓ,ም ሆሣዕና በዓል አስመልክተው በመንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ተገኝተው ጸሎተ ቅዳሴውን በመምራት ሰፊ ትምህርት፣ ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ሰጥተዋል።

መረጃው / ፎቶው የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ፅ/ቤት ነው።

@tikvahethiopia
1.71K👍295🙏79🕊36👎12🥰7😢7😱1