#update አይ ኤስ አይ ኤስ 700 የሚደርሱ #የአሜሪካ እና #የአውሮፓ ሀገራት ዜግነት ያላቸውን ሰዎች በሶሪያ አግቷል፡፡ ከታጋቾቹ ውስጥም 10 የሚደርሱትን እንደገደላቸው ታውቋል፡፡ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በአካባቢው ያለውን የአሜሪካ ጦር ‹‹አስፈሪ ውድቀት›› ሲሉ ተችተውታል፡፡
ምንጭ፦ አር ቲ ኒውስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ አር ቲ ኒውስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia