TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ሰሞኑን ከባሕር ዳሩ ግድያ ጋር በተያያዘ የተያዙ #እስረኞች ብቻቸውን #ጨለማ ክፍል ውስጥ እንደታሰሩና አያያዛቸውን ኢሰብዓዊ መሆኑን #ጠበቃቸው ገልጠዋል፡፡ ጠበቃ #ኄኖክ_አክሊሉ ደንበኞቻቸውን በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ማቆያ ክፍል ትናንት ከጎበኙ በኋላ ክፍሉ በጣም ጠባብና ቀዝቃዛ መሆኑን ለአዲስ ስታንዳርድ ተናግረዋል፡፡ ከክፍሏ የሚወጡት በ24 ሰዓት አንዴ ብቻ ነው፡፡ ቤተሰብና ወዳጅ እንዳይጎበኛቸው ተከልክለዋል፡፡ ጠበቃው የወከሏቸው ታሳሪዎች በሪሁን አዳነ (አሥራት ሜዲያ)፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ መርከቡ ኃይሌ (ባላደራ ም/ቤት) እና ማስተዋል አረጋ (የቀድሞ የገቢዎች ሚንስቴር ባልደረባ) ናቸው፡፡

Via #wezema
🗞ቀን ሰኔ 26/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia