#ኢፍጧር
በኢትዮጵያ የታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጧር ለአራተኛ ጊዜ ነገ መጋቢት 18/2016 ከቀኑ 7 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ የከናወናል።
የነገው ታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መሪ ቃል " ኢፍጧራችን ለአንድነታችን " የሚል ነው።
ዓላማው በታላቁ የረመዳን ወር ሰዎችን በአንድነት በማሰባሰብ በጋራ ጾማቸውን እንዲያፈጥሩ በማስቻል የአብሮነትና የመተባበር መንፈስ ለማዳበር ነው ተብሏል።
በዚህ ታላቅ የጎዳና ላይ ኢፍጧር የህዝበ ሙስሊሙ፦
- አንድነት የሚንፀባረቅበት ፣
- ያለው ለሌለው የሚያካፍልበት፣
- ወረሐ ረመዷን ከመሆኑ አንፃር የቁርአን ክብር በአደባባይ የሚልቅበት እንደሚሆን ተነግሯል።
ዝግጅቱ ሀላል ፕሮሞሽንና ከነጃሺ በጎ አድራጎት ድርጅት በጋራ በመሆን የተዘጋጀ ነው።
@tikvahethiopia
በኢትዮጵያ የታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጧር ለአራተኛ ጊዜ ነገ መጋቢት 18/2016 ከቀኑ 7 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ የከናወናል።
የነገው ታላቁ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መሪ ቃል " ኢፍጧራችን ለአንድነታችን " የሚል ነው።
ዓላማው በታላቁ የረመዳን ወር ሰዎችን በአንድነት በማሰባሰብ በጋራ ጾማቸውን እንዲያፈጥሩ በማስቻል የአብሮነትና የመተባበር መንፈስ ለማዳበር ነው ተብሏል።
በዚህ ታላቅ የጎዳና ላይ ኢፍጧር የህዝበ ሙስሊሙ፦
- አንድነት የሚንፀባረቅበት ፣
- ያለው ለሌለው የሚያካፍልበት፣
- ወረሐ ረመዷን ከመሆኑ አንፃር የቁርአን ክብር በአደባባይ የሚልቅበት እንደሚሆን ተነግሯል።
ዝግጅቱ ሀላል ፕሮሞሽንና ከነጃሺ በጎ አድራጎት ድርጅት በጋራ በመሆን የተዘጋጀ ነው።
@tikvahethiopia
❤717😡437👏21🤔19🕊17🙏9😱7😢6😭3🥰1