TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የኢትዮጵያ መንግስት የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት በሚል ባለፈዉ ዓመት የደነገገዉ #የምህረት_አዋጅ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ቀርተዉታል። የኢትዮጵያ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ዛሬ እንዳስታወቀዉ አዋጁ የወጣዉ የዜጎችን ፖለቲካዊ ተሳትፎ ለማሳደግ ታስቦ ስለሆነ፤ አዋጁ ቀነገደቡ ከመጠናቀቁ በፊት መጠቀም የሚፈልጉና የሚመለከታቸዉ ሰዎች ማመልከቻ እንዲያቀርቡ የጠቅላይ አቃቤ ሕግ ፅሕፈት ቤት አሳስቧል።

ምንጭ፦የጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በተለያዩ ወንጀል #ተጠርጥረው በህግ ቁጥጥር ስር ለዋሉና ሲፈለጉ ለነበሩ 4 ሺህ 382 ግለሰቦች #የምህረት የምስክር ወረቀት መሰጠቱን የአማራ ክልል ጠቅላይ አቃቢ ህግ መስሪያ ቤት ገልጿል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ረመዷን

በመላው ዓለም ላይ የሚታወቁት የዝምባብዌ ዜግነት ያላቸው የእስልምና መሁር ሙፍቲ  ኢስማኤል ሜንክ (ዶ/ር) በአንድ ወቅት ስለ ቅዱሱ የረመዷን ወር እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል ፦

ሙፍቲ  ኢስማኤል ሜንክ (ዶ/ር) ፦

" ረመዷን ምንድን ነው ? ሰዎች እየፆምን ነው ይላሉ ይህ ግን የረመዷን አንዱ ክፍል ብቻ ነው።

ረመዷን ፦
🤲 #የሰላም ወር ነው፤
🤲 #የመረጋጋት ወር ነው፤
🤲 #የመፈወሻ ወር ነው፤
🤲 #የቸርነት ወር ነው፤
🤲 #የምህረት ወር ነው፤
🤲 #የይቅርታ ወር ነው፤
🤲 #ጀነትን የምናገኝበት ወር ነው፤
🤲 ይህ ወር #ሙስሊም መሆናችንን የምናከብረበት ነው ፤ ሙስሊም በመሆናችን #ራስን_መግዛትን የምንለማመድበት የፈለግነውን ብቻ ሳይሆን ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ የወሰነውን የምናደርግበት ወር ነው ፤  ሱብሃንአላህ ! ስለዚህ ለአላህ ቃል ጥረት ማድረግ ግዴታችን ነው። "

መልካም #የረመዷን_ጾም ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንዲሆን እንመኛለን።

#TikvahFamily

@tikvahethiopia
👍24.5K639👎131🥰65🙏64🕊62🤔14😱4