#Mekelle #ኣሉላ_ኣባነጋ_ኤርፖርት
" በሰው ህይወት ላይ የደረሰ ጉዳት የለም " - ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ግለሰብ
ተሳፋሪዎች የጫነ ባለቤትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነ አውሮፕላን በመቐለ አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፍያ ከቀኑ 8:00 ሰዓት አከባቢ አደጋ እንደገጠመው ተሰምቷል።
ለአውሮፕላን ማረፍያው ቅርበት ያላቸውና ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ አንድ ግለሰብ ለመቐለ ኤፍኤም 104.4 በሰጡት ቃል ፤ አውሮፕላኑ መንሸራተት አጋጥሞት ከዋናው መንገድ መውጣቱንና በሰው ህይወት የደረሰ ጉዳት እንደሌለ ተናግረዋል።
የአውሮፕላን የአደጋው መነሻ በመጣራት ላይ መሆኑም አስተያየት ሰጪው አክለው ገልፀዋል።
መረጃውን የመቐለ ኤፍ ኤምን ዋቢ በማድረግ ያደረሰን የቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ ቤተሰብ አባል ነው።
@tikvahethiopia
" በሰው ህይወት ላይ የደረሰ ጉዳት የለም " - ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ግለሰብ
ተሳፋሪዎች የጫነ ባለቤትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነ አውሮፕላን በመቐለ አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፍያ ከቀኑ 8:00 ሰዓት አከባቢ አደጋ እንደገጠመው ተሰምቷል።
ለአውሮፕላን ማረፍያው ቅርበት ያላቸውና ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ አንድ ግለሰብ ለመቐለ ኤፍኤም 104.4 በሰጡት ቃል ፤ አውሮፕላኑ መንሸራተት አጋጥሞት ከዋናው መንገድ መውጣቱንና በሰው ህይወት የደረሰ ጉዳት እንደሌለ ተናግረዋል።
የአውሮፕላን የአደጋው መነሻ በመጣራት ላይ መሆኑም አስተያየት ሰጪው አክለው ገልፀዋል።
መረጃውን የመቐለ ኤፍ ኤምን ዋቢ በማድረግ ያደረሰን የቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ ቤተሰብ አባል ነው።
@tikvahethiopia
🙏479❤68😭65🕊26😢22😱13😡11