TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.9K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
"እግዚአብሄር በናንተ ላይ ይፍረድ"

ጠቅላይ ሚንስተር አብይ አህመድ በአውሮፓና በአሜሪካ ሀገር እየኖሩ፣ #ኢትዮጵያውያንን ለማባላት የበሬ ወለደ መረጃ ያሰረጫሉ ያሏቸውን ግለሰቦች በፓርላማ ፊት እረግመዋል።

#elu
🗞ቀን ሰኔ 24/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሳውዲ አረቢያ 11 ኢትዮጵያውያን ተይዘዋል...

ሳውዲ አረቢያ ከሰሞኑን ሕጋዊ ሆነው በምድሯ እየኖሩ ያልተፈቀደላቸውን ሥራ የሚሠሩ የተለያዩ ሃገራት ዜጎች ማሠር መጀመሯ ተሰማ። በሕጉ መሠረት አንድ የውጭ ዜጋ ወደሳውዲ ሲገባ እንዲሠራ በተፈረደለትን የሥራ መስክ የማይሠራ ከሆነ እንደ ሕገወጥ ይቆጠራል።

በዚሁም መሠረት #ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ አንድ ሺህ ገደማ የሚሆኑ የሌሎች ሃገራት ዜጎች ሕጋዊ ሆነው ሳለ ፈቃድ ከተሰጣቸው የሥራ መስክ ውጭ በመሠማራታቸው በሁለት ሳምንት ውስጥ መታሠራቸውን DW ዘግቧል። በጅዳ ቆንስል ጀነራል አቶ አብዱ ያሲን እንደገለጹት በዚህ የሳውዲ መንግሥት ርምጃ 11 ኢትዮጵያውያን ተይዘዋል።

#DW
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia