🏷«ለተማሪዎች ምዝገባ ክፍያ መጠየቃችን #ቅሬታ ፈጥሮብናል» ልጆቻቸውን በመንግሥት ትምህርት ቤት የሚያስተምሩ ወላጆች
🏷«ክፍያ በሚጠይቁ ትምህርት ቤቶች ላይ እርምጃ ይወሰዳል» አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
__________________________________
በአንዳንድ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች መመዝገቢያ እየተባለ የሚጠየቀው ክፍያ ቅር እንዳሰኛቸው ወላጆች ገለጹ። የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በበኩሉ የከተማ አስተዳደሩ ለመንግሥት ትምህርት ቤቶች እና ለተማሪዎች ከመቼውም ጊዜ በተለየ መልኩ ልዩ ድጋፍ እያደረገ ባለበት ወቅት ለምዝገባ በሚል ገንዘብ የሚሰበስቡ ትምህርት ቤቶች #ሕገወጥ መሆናቸውን አስታውቋል።
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🏷«ክፍያ በሚጠይቁ ትምህርት ቤቶች ላይ እርምጃ ይወሰዳል» አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
__________________________________
በአንዳንድ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የተማሪዎች መመዝገቢያ እየተባለ የሚጠየቀው ክፍያ ቅር እንዳሰኛቸው ወላጆች ገለጹ። የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ በበኩሉ የከተማ አስተዳደሩ ለመንግሥት ትምህርት ቤቶች እና ለተማሪዎች ከመቼውም ጊዜ በተለየ መልኩ ልዩ ድጋፍ እያደረገ ባለበት ወቅት ለምዝገባ በሚል ገንዘብ የሚሰበስቡ ትምህርት ቤቶች #ሕገወጥ መሆናቸውን አስታውቋል።
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia