ሽኝት ተደረገላቸው...
በሰሜን ተራሮች ፓርክ ተከስቶ የነበረውን እሳት #ለማጥፋት ለመጡት #የእስራኤል የእሳት አደጋ መከላከል ቡድን እና #ለኬንያዊው አብራሪ ሽኝት ተደረገ። ሽኝቱን የሰሜን ጎንደር ከአካባቢው ባለሀብቶች ጋር በመሆን ሲሆን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ ለምለሙ ለእሳት መከላከል ቡድኑ ለአብራሪው እንዲሁም እሳቱን ለማጥፋት ለተረባረበው ህብረተሰብ #ምስጋና አቅርበዋል።
Via Debark wereda communication
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሰሜን ተራሮች ፓርክ ተከስቶ የነበረውን እሳት #ለማጥፋት ለመጡት #የእስራኤል የእሳት አደጋ መከላከል ቡድን እና #ለኬንያዊው አብራሪ ሽኝት ተደረገ። ሽኝቱን የሰሜን ጎንደር ከአካባቢው ባለሀብቶች ጋር በመሆን ሲሆን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ ለምለሙ ለእሳት መከላከል ቡድኑ ለአብራሪው እንዲሁም እሳቱን ለማጥፋት ለተረባረበው ህብረተሰብ #ምስጋና አቅርበዋል።
Via Debark wereda communication
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከእስር ያመለጠው ግለሰብ ከ28 ዓመታት በኃላ ተላልፎ ተሰጠ።
#ፓናማ ከእስር ካመለጠ 28 ዓመታት ያለፈውን #የእስራኤል እስረኛ አሳልፋ ሰጥታለች።
ፓናማ የእስራኤል እስረኛ የሆነውን ዮሲ ቤን-ኤሪን አሳልፋ መስጠቷን KAN ሪፖርት አድርጓል።
ቤን-ኤሪ የተባለው ግለሰብ 5 ኪሎግራም የሚጠጋ #ሄሮይን ከኔዘርላንድ ወደ እስራኤል በማስገባቱ ጥፋተኛ ተብሎ 12 ዓመት እንዲታሰር ተፈርዶበት ነበር።
ይህ ግለሰብ ከ28 ዓመት በፊት ነበር ከእስር ያመለጠው ፤ እንሆ ከ28 ዓመት በኃላ ፓናማ እስረኛውን አሳልፋ ለእስራኤል ሰጥታለች።
በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ጉዳዩን የሰሙ ሰዎች ማንም ግለሰብ ጥፋተኛ ከሆነ የፈጀውን ጊዜ ይፈጃል እንጂ ከህግ እንደማያመልጥ ማሳያነው ሲሉ ገልፀውታል።
@tikvahethiopia
#ፓናማ ከእስር ካመለጠ 28 ዓመታት ያለፈውን #የእስራኤል እስረኛ አሳልፋ ሰጥታለች።
ፓናማ የእስራኤል እስረኛ የሆነውን ዮሲ ቤን-ኤሪን አሳልፋ መስጠቷን KAN ሪፖርት አድርጓል።
ቤን-ኤሪ የተባለው ግለሰብ 5 ኪሎግራም የሚጠጋ #ሄሮይን ከኔዘርላንድ ወደ እስራኤል በማስገባቱ ጥፋተኛ ተብሎ 12 ዓመት እንዲታሰር ተፈርዶበት ነበር።
ይህ ግለሰብ ከ28 ዓመት በፊት ነበር ከእስር ያመለጠው ፤ እንሆ ከ28 ዓመት በኃላ ፓናማ እስረኛውን አሳልፋ ለእስራኤል ሰጥታለች።
በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ጉዳዩን የሰሙ ሰዎች ማንም ግለሰብ ጥፋተኛ ከሆነ የፈጀውን ጊዜ ይፈጃል እንጂ ከህግ እንደማያመልጥ ማሳያነው ሲሉ ገልፀውታል።
@tikvahethiopia