TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Debark_university

የሰሜን ጎንደር ዞን ፣ የደባርቅ ወረዳ እና የደባርቅ ከተማ የአስተዳደርና የጸጥታ አካላት ከአካባቢው ማህበረሰብ ፣ የሃገር ሽማግሌዎችና ወጣቶች ጋር በመሆን ከዩኒቨርሲቲው ግቢ ወጥተው ደባርቅ ከተማ ላይ ካሉ ተማሪዎች ጋር የምክክር መድረክ ተፈጥሮ ውይይት ሲካሄድ ውሏል። በተጨማሪም ትናንት በነበረው አለመረጋጋት ጉዳት የደረሰባቸው ተማሪዎች ህክምና እየተደረገላቸው ሲሆን ተማሪ #ሞቷል እየተባለ የሚወራው ወሬ ከእውነት የራቀ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia