TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ጥንቃቄ_ይደረግ #ኮሌራ

በአፋር ክልል ገቢረሱ ዞን በሚገኘው አሚባራ ወረዳ የኮሌራ በሽታ ተከስቶ የአንድ ሰው ሕይወት ሲያልፍ 128 ሰዎች በበሽታው መያዛቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል።

🗞ቀን ሰኔ 25/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia
1