ጃፓን !
ጃፓን የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝን ለመቆጣጠር ጥላው የነበረውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ካነሳች በቀናት ልዩነት ውስጥ በ2 ሳንምንት #ከፍተኛውን ኬዝ ሪፖርት አድርጋለች። ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ ስልሳ ሶስት (63) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) መያዛቸው ተረጋግጧል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ጃፓን የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝን ለመቆጣጠር ጥላው የነበረውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ካነሳች በቀናት ልዩነት ውስጥ በ2 ሳንምንት #ከፍተኛውን ኬዝ ሪፖርት አድርጋለች። ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ ስልሳ ሶስት (63) ሰዎች በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) መያዛቸው ተረጋግጧል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
👍1