TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር ቴዎድሮስ ወ/ሚካኤል ለetv የተናገሩት፦

“በሲዳማ ዞን ተከስቶ የነበረውን የጸጥታ መደፍረስ የጸጥታ ኃይሉ ከሕዝቡ ጋር በመሆን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥሩ ሥር አውሎታል። ይርጋለም፣ አለታ ወንዶ፣ ሃገረ ሰላም እና ወንዶ ገነት ችግሮች ተከስተው ነበር፤ በተጠቀሱት አከባቢዎች ንብረት የመዝረፍ እና የማውደም ተግባራት ተስተውሏል፤ በተፈጠረው ሁከት በሰው እና በንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳት አጣርተን ስንጨር ለሕዝብ ይፋ እናደርጋለን!"

#ቢቢሲ_አማርኛ
@tsegabwolde @tikvahethiopia