ወንጀል ነክ መረጃ‼️
ከባድ #የሰው_መግደል_ወንጀል የፈጸመው ግለሰብ በዘጠኝ ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ።
የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ክስ እንደሚያስረዳው ተከሳሽ መለስ ግርማ ሀብተማሪያም የተባለው ግለሰብ በ1996 ዓ.ም በወጣው የወንጀል ህግ አንቀጽ 539/1/ሀ/ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ ነው ክስ የተመሰረተበት።
በክሱ ዝርዝር ላይም ተከሳሹ ከሟች ጋር የጎዳና ተዳዳሪዎች ሆነው ሲኖሩ የምተኛበትን ማዳበሪያ ወሰድክብኝ በሚል ይጣላሉ።
ገዳይ ጥር 17 ቀን 2009 ዓ.ም ቀን ላይ ሟችን ገድዬ አገሬ እገባለሁ እያለ ሲዝት እንደዋለ፣ ከምሽቱ በ3፡00 ሠዓት ከሟች ርቆ በመሄድና አረቄ ገዝቶ በመጠጣት ሟች መተኛቱን አረጋግጦ በተኛበት በትልቅ ድንጋይ ጭንቅላቱ ላይ በኃይል በመምታት ተሰውሯል።
ሟችም በደረሰበት ከፍተኛ የጭንቅላት መሰበርና መሰርጎድ ምክንያት ህይወቱ ወዲያውኑ ማለፉን ያስረዳል።
የፌዴራል ዐቃቤ ህግም በተከሳሹ ላይ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የአስከሬን ምርመራ ውጤትና ሌሎች የሰነድና የሰው ማስረጃዎችን ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል።
ግራ ቀኙን ክርክር ያየው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 2ኛ ወንጀል ችሎት ኅዳር 14 ቀን 2011 ዓ.ም በዋለው ችሎት ወንጀሉ በሌሊት መፈጸሙን በቅጣት ማክበጃነት፣ የተከሳሽን የቀድሞ መልካም ባህሪና የቤተሰብ አስተዳዳሪ መሆን በማቅለያነት ወስዷል።
በዚሁ መሰረትም #በዘጠኝ_ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ አስተላልፏል።
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ዜና አግልግሎት
@tsegabwolde @tikcahethiopia
ከባድ #የሰው_መግደል_ወንጀል የፈጸመው ግለሰብ በዘጠኝ ዓመት ፅኑ እስራት ተቀጣ።
የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ክስ እንደሚያስረዳው ተከሳሽ መለስ ግርማ ሀብተማሪያም የተባለው ግለሰብ በ1996 ዓ.ም በወጣው የወንጀል ህግ አንቀጽ 539/1/ሀ/ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ ነው ክስ የተመሰረተበት።
በክሱ ዝርዝር ላይም ተከሳሹ ከሟች ጋር የጎዳና ተዳዳሪዎች ሆነው ሲኖሩ የምተኛበትን ማዳበሪያ ወሰድክብኝ በሚል ይጣላሉ።
ገዳይ ጥር 17 ቀን 2009 ዓ.ም ቀን ላይ ሟችን ገድዬ አገሬ እገባለሁ እያለ ሲዝት እንደዋለ፣ ከምሽቱ በ3፡00 ሠዓት ከሟች ርቆ በመሄድና አረቄ ገዝቶ በመጠጣት ሟች መተኛቱን አረጋግጦ በተኛበት በትልቅ ድንጋይ ጭንቅላቱ ላይ በኃይል በመምታት ተሰውሯል።
ሟችም በደረሰበት ከፍተኛ የጭንቅላት መሰበርና መሰርጎድ ምክንያት ህይወቱ ወዲያውኑ ማለፉን ያስረዳል።
የፌዴራል ዐቃቤ ህግም በተከሳሹ ላይ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የአስከሬን ምርመራ ውጤትና ሌሎች የሰነድና የሰው ማስረጃዎችን ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል።
ግራ ቀኙን ክርክር ያየው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 2ኛ ወንጀል ችሎት ኅዳር 14 ቀን 2011 ዓ.ም በዋለው ችሎት ወንጀሉ በሌሊት መፈጸሙን በቅጣት ማክበጃነት፣ የተከሳሽን የቀድሞ መልካም ባህሪና የቤተሰብ አስተዳዳሪ መሆን በማቅለያነት ወስዷል።
በዚሁ መሰረትም #በዘጠኝ_ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ውሳኔ አስተላልፏል።
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ዜና አግልግሎት
@tsegabwolde @tikcahethiopia
ከመቀለ...
"የሐገር መሠረት ቤተሰብ ነው፡፡ አያትና ቅድመ አያቶቻችን በአንድነት ና በፍቅር ሆነው የኢትዮጵያን እና የጥቁር ህዝቦችን #ነፃነት ደማቸውን አፍስሰው አጥንታቸውን ከስክሰው አቀዳጁን፤ እኛ ታዲያ ልጆቻችንን እሕት ወንድሞቻችንን ከቤት እስከ ጎረቤት ሁሉንም ኢትዮጵያውያንን ድሮም #አንድ አድርጎ ያስተሳሰረን ውድ ፍቅራችንን ፣ #እሴቶቻችን መንገርና በተግባር ማሳየት ያቅተናል? እኛ የተሳሳተ አስተሳሰብ እንጂ #የሰው_ጠላት_የለንም፤ ሰው በሰውነቱ እኩል ነው ፤ የሃሳብ ልዩነቶቻችንን በሰከነና ሰላማዊ በሆነ መንገድ መፍታት እየቻልን ጥላቻንና በቀልን በመዝራት ሞትን፣ ውድመትንና መከራን ስለምን እናጭዳለን?? እኛኮ ውድ የአፍሪካ የቁርጥ ቀን ልጆች ነን፤ እኛኮ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት አርማ ኩራታቸው ነን፤ አባቶቻችን በታላቅ መስዋዕትነት የገነቡትንና ያወረሱንን ድንቅ ታሪካችንን በመገዳደልና በመዘራረፍ ለአለም ሕዝብ #መሳለቂያ መሆን #ያሳፍራል፤ ተው ወገን ይህም ያልፍና ቀጣይ ትውልድ ይታዘበናል...የአገራችን ሰላም በእጃችን ነው አንድም ለማፍረስ አንድም ሰላማችንን ለማስቀጠል፡፡ አሸናፊ ግርማ ከመቖለ ዩኒቨርሲቲ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የሐገር መሠረት ቤተሰብ ነው፡፡ አያትና ቅድመ አያቶቻችን በአንድነት ና በፍቅር ሆነው የኢትዮጵያን እና የጥቁር ህዝቦችን #ነፃነት ደማቸውን አፍስሰው አጥንታቸውን ከስክሰው አቀዳጁን፤ እኛ ታዲያ ልጆቻችንን እሕት ወንድሞቻችንን ከቤት እስከ ጎረቤት ሁሉንም ኢትዮጵያውያንን ድሮም #አንድ አድርጎ ያስተሳሰረን ውድ ፍቅራችንን ፣ #እሴቶቻችን መንገርና በተግባር ማሳየት ያቅተናል? እኛ የተሳሳተ አስተሳሰብ እንጂ #የሰው_ጠላት_የለንም፤ ሰው በሰውነቱ እኩል ነው ፤ የሃሳብ ልዩነቶቻችንን በሰከነና ሰላማዊ በሆነ መንገድ መፍታት እየቻልን ጥላቻንና በቀልን በመዝራት ሞትን፣ ውድመትንና መከራን ስለምን እናጭዳለን?? እኛኮ ውድ የአፍሪካ የቁርጥ ቀን ልጆች ነን፤ እኛኮ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት አርማ ኩራታቸው ነን፤ አባቶቻችን በታላቅ መስዋዕትነት የገነቡትንና ያወረሱንን ድንቅ ታሪካችንን በመገዳደልና በመዘራረፍ ለአለም ሕዝብ #መሳለቂያ መሆን #ያሳፍራል፤ ተው ወገን ይህም ያልፍና ቀጣይ ትውልድ ይታዘበናል...የአገራችን ሰላም በእጃችን ነው አንድም ለማፍረስ አንድም ሰላማችንን ለማስቀጠል፡፡ አሸናፊ ግርማ ከመቖለ ዩኒቨርሲቲ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እኔ በእውነቱ ከተማው ፈርሶ እየተሰራ ነው እየተባለ #ዐይናማዎቹ ሲያወሩም ሲያስወሩም እሰማለው። ፈርሶ መሰራት ያለበት ግን የሰው #አስተሳሰብ ነው። #የሰው አስተሳሰብ ፈርሶ ካልተሰራ፤ የተሰራ ከተማ #ይፈርሳል። ጃፓን እና ቻይና ሀገራቸውን ያለሙት መጀመሪያ አስተሳሰባቸውን #አልምተው ነው"-- መጋቤ ሀዲስ አሸቱ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia