TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.62K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የአማራ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ለመጪዉ ዓመት ለክልሉ የ47.4 ቢሊዮን ብር በጀት አፀደቀ። አራተኛ ቀኑን የያዘዉ የምክር ቤቱ 13ኛ መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ጠዋት ያፀደቀዉ በጀት ከቀዳሚዉ በጀት ዓመት ጋር ሲነፃፀር የ3.8 ቢሊዮን ብር ጭማሪ አለዉ።

በሌላ በኩል...

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጀት #እንዲጸድቅ ያቀረበውን 971 ሚሊዮይ 632 ሺህ 330 ብር ምክር ቤቱ አጽድቋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia