#COVID19
በአዲስ አበባ ከመጭው ዓርብ (ሚያዚያ 30/2012 ዓ/ም) ጀምሮ የሚኒባስ ተጠቃሚዎች የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎችን #በአስገዳጅነት እንዲጠቀሙ ሊደረግ መሆኑ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለስልጣን እንዳለው ተሳፋሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ለመጠቀም ሲንቀሳቀሱ ጭምብሎችን መጠቀም ይኖርባቸዋል ብሏል። ባለስልጣኑ ተሳፋሪዎች ያለ አፍ መሸፈኛ ጭምብል ታክሲ መጠቀም አይችሉም ሲል ገልጿል - #FBC
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከመጭው ዓርብ (ሚያዚያ 30/2012 ዓ/ም) ጀምሮ የሚኒባስ ተጠቃሚዎች የአፍ እና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎችን #በአስገዳጅነት እንዲጠቀሙ ሊደረግ መሆኑ ተገልጿል።
የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ባለስልጣን እንዳለው ተሳፋሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ለመጠቀም ሲንቀሳቀሱ ጭምብሎችን መጠቀም ይኖርባቸዋል ብሏል። ባለስልጣኑ ተሳፋሪዎች ያለ አፍ መሸፈኛ ጭምብል ታክሲ መጠቀም አይችሉም ሲል ገልጿል - #FBC
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia