TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#AdigratUniversity

ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከ 414 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የማስፋፊያ ግንባታዎች እያካሔደ መሆኑን አስታወቀ። የዩኒቨርስቲው የግንባታ ፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ኪደይ ገብረማርያም ለኢዜአ  እንዳሉት፣ የፕሮጀክቶቹ ግንባታ ተማሪዎች፣መምህራንና የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ ውብና ጽዱ የሆነ አከባቢ እንዲኖራቸው ለማድረግ ነው።

https://telegra.ph/ETH-10-29-4

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#AdigratUniversity

የዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ለ8ኛ ጊዜ 2,576 ተማሪዎቹን እያስመረቀ ይገኛል።

ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በትግራይ በነበረው ጦርነት ውድመት ደርሶበት ስለነበር ተማሪዎቹ ቀሪ ትምህርታቸውን በመቐለ ዩንቨርስቲ እንዲያጠቅቁ ተደርጎ ነው ዛሬ እየተመረቁ የሚገኙት።

በሌላ በኩል በቅርቡ ተማሪዎችን ያስመረቀው መቐለ ዩኒቨርስቲ ቀሪ 608 ተመራቂ ተማሪዎችን በ2ተኛ ዙር እያስመረቀ እንደሚገኝ ከኢዜአ የተገኘው መረጃ ያሳያል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia