#አምቦ #ለኩ #ጅማ #ከሚሴ #ይርጋለም #ሃዋሳ #ሶዶ
ኑ ትውልድ እንገንባ!
#አዲስ_አበባ
0970514616/ዮናስ ገ/መስቀል/
0924140293/መባ/
#ሰበታ
0932540523/ያሬድ ለማ/
0921421493/ያብስራ ካሳ/
#መቐለ
0912178520/ኤርሚያስ ደጀኔ/
0923602445/ፊራኦል መስፍን/
#ራያ_ቆቦ
+251949256094/ሉላይ/
#ጅማ
0911670454/አሰፋ/
#ድሬዳዋ
0915034762/መሃሪ/
#አዳማ
0949377735/ሰላም/
#ሀዋሳ
+251926429534/ተስፋ/
+251935932153/ብስራት/
#ለኩ
0919687777/ዳዊት እንዳለ/
#ይርጋለም
0953804369-/አሸናፊ/
0964039768-ብርሀኑ/
#ከሚሴ
0915543171/ሁሴን/
#ወላይታሶዶ
+251913776084/Aso/
0926172318/Beza/
•ከ1ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ መደበኛ የመማሪያ እና አጋዥ መፅሃፍትን በመለገስ ለመጭው ትውልድ የተሻለች ኢትዮጵያን እናውርስ!!
📚የዘንድሮው አመት ተፈታኝ ተማሪዎች እና ወላጆች በዚህ ስራ ላይ በስፋት በመሳተፍ ለመጭው ትውልድ አርዓያ ትሆኑ ዘንድ ጥሪያችንን እናቀርባለን!
5ኛው አመት የTIKVAH-ETHIOPIA የመፅሃፍት ማሰባሰብ ዘመቻ!
በዚህ ሀገራዊ ስራ መሳተፍ የምትፈልጉ የበጎ አድራጎት ማህበራትና ግለሰቦች @tsegabwolde
በሁሉም ከተሞች ያሉ አስተባባሪዎችን በየዕለቱ እናሳውቃለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኑ ትውልድ እንገንባ!
#አዲስ_አበባ
0970514616/ዮናስ ገ/መስቀል/
0924140293/መባ/
#ሰበታ
0932540523/ያሬድ ለማ/
0921421493/ያብስራ ካሳ/
#መቐለ
0912178520/ኤርሚያስ ደጀኔ/
0923602445/ፊራኦል መስፍን/
#ራያ_ቆቦ
+251949256094/ሉላይ/
#ጅማ
0911670454/አሰፋ/
#ድሬዳዋ
0915034762/መሃሪ/
#አዳማ
0949377735/ሰላም/
#ሀዋሳ
+251926429534/ተስፋ/
+251935932153/ብስራት/
#ለኩ
0919687777/ዳዊት እንዳለ/
#ይርጋለም
0953804369-/አሸናፊ/
0964039768-ብርሀኑ/
#ከሚሴ
0915543171/ሁሴን/
#ወላይታሶዶ
+251913776084/Aso/
0926172318/Beza/
•ከ1ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ መደበኛ የመማሪያ እና አጋዥ መፅሃፍትን በመለገስ ለመጭው ትውልድ የተሻለች ኢትዮጵያን እናውርስ!!
📚የዘንድሮው አመት ተፈታኝ ተማሪዎች እና ወላጆች በዚህ ስራ ላይ በስፋት በመሳተፍ ለመጭው ትውልድ አርዓያ ትሆኑ ዘንድ ጥሪያችንን እናቀርባለን!
5ኛው አመት የTIKVAH-ETHIOPIA የመፅሃፍት ማሰባሰብ ዘመቻ!
በዚህ ሀገራዊ ስራ መሳተፍ የምትፈልጉ የበጎ አድራጎት ማህበራትና ግለሰቦች @tsegabwolde
በሁሉም ከተሞች ያሉ አስተባባሪዎችን በየዕለቱ እናሳውቃለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
#ወላይታሶዶ
ከፍተኛ የዞን አመራሮች የተሳተፉበት የደብተር ማሰባሰብ ዘመቻ!
ባለፈው ሳምንት "አለን ኢትዮጵያ ወላይታ ሶዶ" ከተለያዩ የበጎ አድራጎት ማህበራት ጋር በመሆን ለ800 ተማሪዎች የሚውል ጠንካራ የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ ዘመቻ አካሂዶ ነበር። በዚህም የደፍተርና የ እስኪብርቶ ማሰባሰብ ፕሮግራም፦
•የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳጋቶ ኩምቤ
•የየዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ፍሬው
•የዞኑ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ፀጋ
•የከተማዉ ካንቲባ አቶ ሀንጃላ
•የዞኑ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ በረከት
•የዞኑ የወጣቶች ሊግ ፕሬዝዳንት አቶ ሚካኤል
•የከተማው የወጣቶች አደረጃጀት አመራሮች እንዲሁም ሌሎች ባለሥልጣናት ተገኝተው ደብተርና እስኪብርቶ በመለገስ የወጣቶቹን መልካም ተግባር በመደገፍና ሀገራዊ ግዴታን በመፈፀም በ "አለን ኢትዮጵያ የሰው ልጆች የለውጥ ማዕከል" ጎን በመቆም የላለሳለሰ ድጋፍ አድርገዋል።
Via አለን ኢትዮጵያ ከወላይታ ሶዶ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከፍተኛ የዞን አመራሮች የተሳተፉበት የደብተር ማሰባሰብ ዘመቻ!
ባለፈው ሳምንት "አለን ኢትዮጵያ ወላይታ ሶዶ" ከተለያዩ የበጎ አድራጎት ማህበራት ጋር በመሆን ለ800 ተማሪዎች የሚውል ጠንካራ የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ ዘመቻ አካሂዶ ነበር። በዚህም የደፍተርና የ እስኪብርቶ ማሰባሰብ ፕሮግራም፦
•የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳጋቶ ኩምቤ
•የየዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ፍሬው
•የዞኑ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ፀጋ
•የከተማዉ ካንቲባ አቶ ሀንጃላ
•የዞኑ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ በረከት
•የዞኑ የወጣቶች ሊግ ፕሬዝዳንት አቶ ሚካኤል
•የከተማው የወጣቶች አደረጃጀት አመራሮች እንዲሁም ሌሎች ባለሥልጣናት ተገኝተው ደብተርና እስኪብርቶ በመለገስ የወጣቶቹን መልካም ተግባር በመደገፍና ሀገራዊ ግዴታን በመፈፀም በ "አለን ኢትዮጵያ የሰው ልጆች የለውጥ ማዕከል" ጎን በመቆም የላለሳለሰ ድጋፍ አድርገዋል።
Via አለን ኢትዮጵያ ከወላይታ ሶዶ
@tsegabwolde @tikvahethiopia