#ድሬፖሊስ : በዛሬው ዕለት የድሬዳዋ ፖሊስ ከዚህ ቁም ይጠቀምበት የነበረውን የደንብ ልብስ በአዲስ የደንብ ልብስ መቀየሩን በይፋ አስተዋውቋል።
አዲሱ የደንብ ልብስ ፦
- የተቋሙን ቁመና በሚገልፅ መልኩ በጥናት የቀለም (ከለር) ልዩነት የተደረገበት
- አዲሱ የተቋሙ አርማ ያረፈበት
- ቀደም ብሎ አባላት ያነሱት የነበረውን የጥራትና ተያያዥ ችግሮችን የፈታ እንደሆነ ተገልጿል።
የፎቶ ባለቤት : ድሬ ፖሊስ
@tikvahethiopia
አዲሱ የደንብ ልብስ ፦
- የተቋሙን ቁመና በሚገልፅ መልኩ በጥናት የቀለም (ከለር) ልዩነት የተደረገበት
- አዲሱ የተቋሙ አርማ ያረፈበት
- ቀደም ብሎ አባላት ያነሱት የነበረውን የጥራትና ተያያዥ ችግሮችን የፈታ እንደሆነ ተገልጿል።
የፎቶ ባለቤት : ድሬ ፖሊስ
@tikvahethiopia
👍1