#update አዲስ አበባ⬆️
በምክትል ከንቲባ ኢንጂነር #ታከለ_ኡማ ሰብሳቢነት የሚመራው እና የፌደራል ፖሊስ ፣ የአዲስ አበባ እና የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽኖችን ያካተተው የፀጥታ ግብረሀይል ሳምንታዊ ውይይት አድርጎል። በተለይ በመዲናዋ የአዲስ አመት በዓል ያለምንም #የፀጥታ ችግር እንዲከበር በሚደረጉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ ተወያይተዋል።
ህብረተሰቡ የሚመለከታቸውን #አጠራጣሪ ነገሮች #ለፖሊስ በማሳወቅ አካባቢውን በንቃት እንዲጠብቅ ግብረሀይሉ #አሳስቧል።
ግብረሀይሉ በህገወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ የገቡ 300 የሚሆኑ ሞተር ሳይክሎችን በቁጥጥር ስር እንዲውሉ አድርጎል። በተመሳሳይ ከቀናት በፊት በርካታ ቁጥር ያለው ህገወጥ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር መዋሉ ይታወሳል።
©የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በምክትል ከንቲባ ኢንጂነር #ታከለ_ኡማ ሰብሳቢነት የሚመራው እና የፌደራል ፖሊስ ፣ የአዲስ አበባ እና የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽኖችን ያካተተው የፀጥታ ግብረሀይል ሳምንታዊ ውይይት አድርጎል። በተለይ በመዲናዋ የአዲስ አመት በዓል ያለምንም #የፀጥታ ችግር እንዲከበር በሚደረጉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ ተወያይተዋል።
ህብረተሰቡ የሚመለከታቸውን #አጠራጣሪ ነገሮች #ለፖሊስ በማሳወቅ አካባቢውን በንቃት እንዲጠብቅ ግብረሀይሉ #አሳስቧል።
ግብረሀይሉ በህገወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ የገቡ 300 የሚሆኑ ሞተር ሳይክሎችን በቁጥጥር ስር እንዲውሉ አድርጎል። በተመሳሳይ ከቀናት በፊት በርካታ ቁጥር ያለው ህገወጥ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር መዋሉ ይታወሳል።
©የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰበር ዜና📌
ከአዲስ አበባ ግጭቱ ጀርባ፦
በከተማዋ የሚታየዉ #የፀጥታ ችግር በቀን ጅቦች #ስፖንሰርነት ቅጥረኞች ያነሱት መሆኑ ታዉቋል። አለማዉ ህዝቡን በማባላት ወደ #ሥልጣን መመለስ ነዉ። ቅጥረኞች ሰልጥነዉ የተሰማሩ ከመሆናቸዉም በላይ በሞተር ሳይክል፣ በቤት መኪና እና በፕካፕ ገንዘብ እየተበተነላቸዉ መሆኑን የአይን እማኞች ገልፇል። ረብሻኞቹ ከሌላ ቦታ ተመልምሎ የመጡ ሲሆን የአዲስ አበባ ወጣት የለበትም። በብዙ ቦታዎች ደግሞ የአዲስ አበባ ህዝብ ግጭት እንዳይፈጠር ሲከላከል እንደነበር ታዉቋል። የግጭት ፕሮጄክቱ ሙሉ በሙሉ የፀረ-ለዉጥ ኃይሉ መሆኑ በተጨባጭ ማስረጃ ተረጋግጧል! ባንዲራ #ሽፋን እንጂ መነሻ አይደለም። ሁለቱንም ባንዲራ የማይወዱ ሰዎች አንዱን ደግፎ ሌላዉን የተቃወሙ ያስመስላል።
ማስታወሻ፦
1. የረብሻኞቹ ፎቶ እና ቪዲዮ ይቀረፅ
2. የመኪኖቹ ታርጋ ይመዝገብ
3. ማስረጃ ለፌዴራል እና ለአዲስ አበባ ፖሊስ አድርሱ።
Oduu Ammee📌
Jeequmsi #Finfinnee waraabeyyii guyyaatiin kan qindeeffame ta'uu barameera. Jeeqxoti bakka biraatii filatamanii leenjifamuun bobbaafaman. Makiinaan maallaqa hiraa akka jiranis barameera.
Bakka jeequmsi jirutti suuraa fi viidiyoo jeeqxotaa waraabuu fi taargaa konkolaataa qabuu hin dagatinaa!
ምንጭ፦ አቶ ታዬ ደንደአ(የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የህዝብ ግንኙነት)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከአዲስ አበባ ግጭቱ ጀርባ፦
በከተማዋ የሚታየዉ #የፀጥታ ችግር በቀን ጅቦች #ስፖንሰርነት ቅጥረኞች ያነሱት መሆኑ ታዉቋል። አለማዉ ህዝቡን በማባላት ወደ #ሥልጣን መመለስ ነዉ። ቅጥረኞች ሰልጥነዉ የተሰማሩ ከመሆናቸዉም በላይ በሞተር ሳይክል፣ በቤት መኪና እና በፕካፕ ገንዘብ እየተበተነላቸዉ መሆኑን የአይን እማኞች ገልፇል። ረብሻኞቹ ከሌላ ቦታ ተመልምሎ የመጡ ሲሆን የአዲስ አበባ ወጣት የለበትም። በብዙ ቦታዎች ደግሞ የአዲስ አበባ ህዝብ ግጭት እንዳይፈጠር ሲከላከል እንደነበር ታዉቋል። የግጭት ፕሮጄክቱ ሙሉ በሙሉ የፀረ-ለዉጥ ኃይሉ መሆኑ በተጨባጭ ማስረጃ ተረጋግጧል! ባንዲራ #ሽፋን እንጂ መነሻ አይደለም። ሁለቱንም ባንዲራ የማይወዱ ሰዎች አንዱን ደግፎ ሌላዉን የተቃወሙ ያስመስላል።
ማስታወሻ፦
1. የረብሻኞቹ ፎቶ እና ቪዲዮ ይቀረፅ
2. የመኪኖቹ ታርጋ ይመዝገብ
3. ማስረጃ ለፌዴራል እና ለአዲስ አበባ ፖሊስ አድርሱ።
Oduu Ammee📌
Jeequmsi #Finfinnee waraabeyyii guyyaatiin kan qindeeffame ta'uu barameera. Jeeqxoti bakka biraatii filatamanii leenjifamuun bobbaafaman. Makiinaan maallaqa hiraa akka jiranis barameera.
Bakka jeequmsi jirutti suuraa fi viidiyoo jeeqxotaa waraabuu fi taargaa konkolaataa qabuu hin dagatinaa!
ምንጭ፦ አቶ ታዬ ደንደአ(የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ የህዝብ ግንኙነት)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update "በሀገሪቱ ካለው #የፀጥታ ችግር ጋር ተያይዞ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ ቀን ተራዘመ" እየተባለ የሚሰራጨው መረጃ ፍፁም ከእውነት የራቀና የሀገራችን ሰላም መሆን እንቅልፍ የሚነሳቸው ሰዎች የሚያስወሩት ነው።
🕊እኛ ሁላችንም የኢትዮጵያ ሀገራችን ሰላም አስከባሪ ወታደሮች ነን። በሰላማችን ጉዳይ ከማንም ጋር አንደራደርም🕊
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🕊እኛ ሁላችንም የኢትዮጵያ ሀገራችን ሰላም አስከባሪ ወታደሮች ነን። በሰላማችን ጉዳይ ከማንም ጋር አንደራደርም🕊
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን‼️
ትናንትና እና ዛሬ በአማራ ክልል በሁሉም ቦታዎች የከተራ እና የጥምቀት በዓል በድምቀት ተከብሯል፡፡ በዓሉ ያለምንም #የፀጥታ_ችግር መጠናቀቁን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ለሚዲያ አካላት መግለጫ ሰጥቷል፡፡
የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የሚዲያ እና ኮሚዩኒኬሽን ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ሰይድ አህመድ በክልላችን በሁሉም ቦታዎች በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር ተጠናቋል ብለዋል፡፡
ፖሊስ እና የፀጥታ ኃይሉ ከሳምንት በፊት ዝግጅት እንዳደረጉ የተናገሩት ረዳት ኮሚሽነሩ በአንዳንድ አካባቢዎች የፀጥታ ስጋቶች ቢኖሩም ያለምንም የፀጥታ ችግር መጠናቀቁን ገልፀዋል፡፡
የፀጥታ ኃይሉ ወጣቶች የሃገር ሽማግሌዎች እና የሀይማኖት አባቶች ከፖሊስ ጋር እጅ እና ጓንት ሆነው በመስራታቸው የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ማመስገን ይፈልጋል ብለዋል ረዳት ኮሚሽነሩ፡፡
ነገ የሚከናወነውን ቀሪ በዓልም በተመሳሳይ ዝግጅትና ጥበቃ ለማከናወን በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትናንትና እና ዛሬ በአማራ ክልል በሁሉም ቦታዎች የከተራ እና የጥምቀት በዓል በድምቀት ተከብሯል፡፡ በዓሉ ያለምንም #የፀጥታ_ችግር መጠናቀቁን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ለሚዲያ አካላት መግለጫ ሰጥቷል፡፡
የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የሚዲያ እና ኮሚዩኒኬሽን ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ሰይድ አህመድ በክልላችን በሁሉም ቦታዎች በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር ተጠናቋል ብለዋል፡፡
ፖሊስ እና የፀጥታ ኃይሉ ከሳምንት በፊት ዝግጅት እንዳደረጉ የተናገሩት ረዳት ኮሚሽነሩ በአንዳንድ አካባቢዎች የፀጥታ ስጋቶች ቢኖሩም ያለምንም የፀጥታ ችግር መጠናቀቁን ገልፀዋል፡፡
የፀጥታ ኃይሉ ወጣቶች የሃገር ሽማግሌዎች እና የሀይማኖት አባቶች ከፖሊስ ጋር እጅ እና ጓንት ሆነው በመስራታቸው የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ማመስገን ይፈልጋል ብለዋል ረዳት ኮሚሽነሩ፡፡
ነገ የሚከናወነውን ቀሪ በዓልም በተመሳሳይ ዝግጅትና ጥበቃ ለማከናወን በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia