#ትኩረት
ከማለዳው አንስቶ በሆሮ ጉድሩ ወለጋ ጃርዴጋ ጃርቴ ወረዳ የፀጥታ ችግር መኖሩንና ንፁሃን ሰዎች ላይ በታጣቂዎች ጥቃት መከፈቱን ነዋሪዎች እየገለፁ ይገኛሉ።
እስካሁን ባለው ሁኔታ በቁጥር ያልተለዩ ሰዎች ህይወት መጥፋቱን የገለፁት ነዋሪዎች አካባቢው አሁንም ባለመረጋጋቱ ተጨማሪ ጥፋት ስለሚደርስ የመንግስት የፀጥታ ኃይል ወደ ስፍራው ገብቶ እንዲያረጋጋ ተማፅነዋል።
በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው የጦርነት ሁኔታ በኦሮሚያ ክልል ወለጋ ያለውን ህዝብ ደህንነት እንዲዘነጋ ማድረጉን ፤ ሚዲያዎችም ችላ እንዲሉት እያደረገ መሆኑን በአካባቢው ቤተሰቦቻቸው ያሉ አባላት ገልፀዋል።
@tikvahethiopia @OfficialtikvahethiopiaBoT
ከማለዳው አንስቶ በሆሮ ጉድሩ ወለጋ ጃርዴጋ ጃርቴ ወረዳ የፀጥታ ችግር መኖሩንና ንፁሃን ሰዎች ላይ በታጣቂዎች ጥቃት መከፈቱን ነዋሪዎች እየገለፁ ይገኛሉ።
እስካሁን ባለው ሁኔታ በቁጥር ያልተለዩ ሰዎች ህይወት መጥፋቱን የገለፁት ነዋሪዎች አካባቢው አሁንም ባለመረጋጋቱ ተጨማሪ ጥፋት ስለሚደርስ የመንግስት የፀጥታ ኃይል ወደ ስፍራው ገብቶ እንዲያረጋጋ ተማፅነዋል።
በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው የጦርነት ሁኔታ በኦሮሚያ ክልል ወለጋ ያለውን ህዝብ ደህንነት እንዲዘነጋ ማድረጉን ፤ ሚዲያዎችም ችላ እንዲሉት እያደረገ መሆኑን በአካባቢው ቤተሰቦቻቸው ያሉ አባላት ገልፀዋል።
@tikvahethiopia @OfficialtikvahethiopiaBoT
😢640👍299🕊45🙏36😱28❤18