TIKVAH-ETHIOPIA
በዛሬው ዕለት 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ስብሰባ ይካሄዳል። ምክር ቤቱ በስብሰባው ላይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 5/2014 ለማጽደቅ የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ያፀድቃል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ አባላት ለመሰየም የሚቀርበውን የውሳኔ ሃሳብ በመመርመር ያፀድቃል። @tikvahethiopia
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በህ/ተ/ም/ቤት ፀደቀ።
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ6 ወራት ተፈጻሚ የሚሆን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርምሮ አፅድቋል።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በአንድ ድምጽ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ነው የፀደቀው።
#ተጨማሪ_መረጃ ፦ ምክር ቤቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት ለመሰየም የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ አፅድቋል።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድን ፤ አቶ ለማ ተሰማ - በሰብሳቢነት ፤ ወ/ሮ ወርቀሰሙ ማሞ- በም/ሰብሳቢነት ይመሩታል።
መርማሪ ቦርዱ ሌሎች አምስት አባላት አሉት።
@tikvahethiopia
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ6 ወራት ተፈጻሚ የሚሆን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርምሮ አፅድቋል።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በአንድ ድምጽ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ነው የፀደቀው።
#ተጨማሪ_መረጃ ፦ ምክር ቤቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት ለመሰየም የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ አፅድቋል።
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድን ፤ አቶ ለማ ተሰማ - በሰብሳቢነት ፤ ወ/ሮ ወርቀሰሙ ማሞ- በም/ሰብሳቢነት ይመሩታል።
መርማሪ ቦርዱ ሌሎች አምስት አባላት አሉት።
@tikvahethiopia
👍1