TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#KenyaElection🇰🇪 የኬንያን ምርጫ እየታዘቡ የሚገኙ #ኢትዮጵያውያን እነማን ናቸው ? ኬንያ እያካሄደች ያለችውን 5ኛው ዙር ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ለመታዘብ ኢትዮጵያውያን ኬንያ ይገኛሉ። 🇪🇹 አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ፦ የቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃለማርያም ደሳለኝ መቀመጫውን ደቡብ አፍሪካ ያደረገውን 'ብሬንትረስት ፋውንዴሽን'ን በመወከል ምርጫውን እየታዘቡ ናቸው። አቶ ኃይለማርያም…
#Kenya🇰🇪

የኬንያ ምርጫ ውጤት ከምን ደረሰ ?

ጎረቤት ሀገር #ኬንያ ከቀናት በፊት ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ እንዳደረገች ይታወቃል።

እስካሁን ድረስ የምርጫው አሸናፊ አልታወቀም። ቆጠራውም አልተጠናቀቀም።

የውጤት ቆጠራው ምርጫው ከተጠናቀቀበት ቀን አንስቶ እስከ ዛሬ እየተካሄድ ይገኛል።

እስካሁን ያለው ውጤት ከላይ ተያይዟል።

ከላይ በምስሉ ላይ የተያያዘው የምርጫ ውጤት የቢቢሲ አማርኛው አገልግሎት ክፍል ምርጫውን ከሚያስፈጽመው ኮሚሽን ይፋዊ ድረ ገጽ ላይ ዋቢ አደርጎ ያሰራጨው ነው።

@tikvahethiopia
👍185👎9😱8😢7🙏7🥰21👏1