TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63.1K photos
1.61K videos
217 files
4.39K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ሀሰተኛ_ዜና

"በአባቴ ህይወት ላይ አታሟርቱ፤ አባቴ አልሞተም" - ጃጋማ ዋሚ

በኖሩበት የምድር ህይወት ፣ እያንዳንዱን ያደረጉትን ተግባር ፣ በቀን ፣ በአመተ ምህረት ፣ በሰዓት ሳያዛንፉ የሚናገሩት ጀግናዉ አትሌት ዋሚ ቢራቱ ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል የተባለዉ ዉሸት ነዉ።

እባካቹህ መረጃ ሳታረጋግጡ ሰዉን አታሳስቱ።

Via መኳንንት በርሄ
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT