TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
63K photos
1.61K videos
216 files
4.38K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰበር ዜና‼️መሳሪያ ታጥቀው ቤተ መንግስት ከገቡት ወታደሮች መካከል 66ቱ ከ5 ዓመት እስከ 14 ዓመት በሚደርስ ፅኑ #እስራት ተቀጡ። ወታደሮቹ በወታደራዊ ፍርድ ቤት #በግልፅ ችሎት #መዳኘታቸውን የኢፌዴሪ ሀገር መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡

ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኦቦ ለማ መገርሳ!

#በመንግስት ላይ የሚያያቸውን ጉድለቶች ሕዝቡ #በግልፅ በመናገር እንዲታረሙ ማድረግ አለበት ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ለማ መገርሳ ተናገሩ፡፡

Via Sheger FM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
ኢትዮ ቴሌኮም

Ethio-Telecom በምን ምክንያት #የቴሌግራም አገልግሎትን #ሊያግድ እንደቻለ በቂና አሳማኝ ማብራሪያ #በግልፅ ሊሰጥ ይገባል። መሰል ድርጊቶች ዜጎች በመንግስት ላይ ያላቸውን #እምነት ይሸረሽረዋል። ድርጅቱ የተቋረጠው የኢንተርኔት አገልግሎት ተመልሷል ቢልም ቴሌግራም ያለproxy server/VPN ውጪ እንደታገደ ነው።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
1👍1