#ጀርመን
በፍራንክፈርት የስምንት አመት ልጅ ከነ አናቱ ወደ ባቡር ሐዲድ ገፍቶ በመጣል የተጠረጠረው ኤርትራዊ በጥምር ግድያ ወንጀል ክስ ሊመሰረትበት ነው፣ የ40 አመቱ ተጠርጣሪ ባለትዳርና የ3 ልጆች አባት ነው። ስዊትዘርላንድ ከገባ 13 አመታት አስቆጥሯል።
Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በፍራንክፈርት የስምንት አመት ልጅ ከነ አናቱ ወደ ባቡር ሐዲድ ገፍቶ በመጣል የተጠረጠረው ኤርትራዊ በጥምር ግድያ ወንጀል ክስ ሊመሰረትበት ነው፣ የ40 አመቱ ተጠርጣሪ ባለትዳርና የ3 ልጆች አባት ነው። ስዊትዘርላንድ ከገባ 13 አመታት አስቆጥሯል።
Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia